Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ዝምታ የተቀለበሰ ትዕግስት አይደለም ፖ ዝምታ ሰው ሠራሽ ሰሳም ሳይሆን ምዕጋና የዚህን በሀሳብ መጽሐፍ ትርጉም ሥራ በከፍተኛ ላልተለየኝ ለቅሥላሴ መኮሌጅ ደቀመዝሙር ለዲን ዝምታ በተፈጥሮ ባህርይ ብቻ ይገኛል። ሁኔታ ለረዳኝና ኛ ዓመት ዘሪሁን ሙላቱ ዘዝዋይ መንፈሣዊ ምሥጋናዬን ከልብ አቀርባለሁ መብቱ በሕጎ የተጠበቀ ነው። ሰሉሞን በቀለ ፖግቁ አዲስ አበባ ኢትዮጵያ ኣህህላለፎየከበዐዘቲከ ኣ ከ ምዕራፍ አንድ የ ር መቀድም ዝምታ ይህ መጽሐፍ ከፍተኛ ዝግጅትን የጠየቁኝ እና አዕምርዩን አይበት መሥ ገታት ህሊና ገር ችን እንዲ ያጤን ማድረግ የተጠቀምኩባቸው የአራት ትምህርቶች ውጤት ነው። ሁለቱን ዚሆዝ ህሊናን ዝም ማሰኘት « ዝም ሁለን እግዚአ ብሔር ትምህርቶች መዲና ችን በሆነችው ካይሮ ውስጥ ባለው ካቴድራል እንዲናገር መፍቀድ ነው። ምንአልባት ዝምታ ወርቅ ነው ዝም ባለ አና ዝጎ አይገባበትም» የመሳሰሉት ሥነቃሎች የተባሉት ከዚህ አንጻር ደሇነን ለማንኛውም በዚህ አነስተኛ መጽሐፍ ዝምታ ምንድን ነው። ይህቺ የምንኖርባት ምድር እንኳን ፍቅር ሰላም እና ደስታን የተነ ነጠቀችበት እና በምትኩ ሁከት አለመረጋጋት የነጐባት አንዳ ምክ ንያት የቃየን ኃጢአት የተመረኮዘ ነው ቃየን ከገነት ውጪ የተወለደ እና ለሚኖርባት ምድርም ሆነ ለወላጆቹ ለአዳምና ሔዋን የበኩር ልጅ ቃየንም በታናሽ ወንድሙ በአቤል ቀናበት ቅናቱም ወደ መግደል አድጎ ወንድሙን አቤልን ገደለው ቃየንም ወንድሙን ከገዶለ በኋላ እስከ ዕለተ ሞቱ ተቅበዝባዥ ዘዋሪ ኮብላይ ፈሪ እና ጭንቀታም ሆነጎሃ የሚያስፈራው እና የሚያውከው የወንድሙን የአቤልን አድራሻ የጠየቀው እግዚአብሔር ብቻ ሳይሆን የሚያየው ሰው ሁሉ ነበር ዘፍ ቆ ጭንቀት ፍርሃት ስጋት እና ግራመጋባት ሥነ ልቦናዊ ተጽእኖዎች ሰላሙን ነሱት እርሱም እነዚህን ሥነልቦናዊ ተጽዕኖዎች ለማኅበረ ሰቡ ያስተዋወቀ ቀዳሚ ሰው ነው። ስለዚህም ያለአንዳች ምክንያት።
ጭ ምዕራፍ ስት ተ ውስጣዊ ሰላም አለመረጋጋትየራሱ መንስኤዎች አሉት ውስጣዊ መንሥኤዎች ችግሮችን ማጋነን ዓ ክፉ ሀሳብ ጽልመታዊ አመለካከት አጉል እምነት መመመ ተመሳሳይ የውርስ በሽታ ፍ ጥንቆላዊ ሞትሠ ምናባዊ ፍርሃት መመመ ጥርጣሬ ብ ፍትወት መሠ የመንፈስ ዝለት ተተ መዓ ገደብ የለቀቀ ቁጣ ውጫዊ መንሥኤዎች » ህ ስሜታዊ መቃወክን የሚያስከትሉ የመኖሪያ ቤት እና አካባቢ ለ ምዕራፍ አራት ታላቅ ምክር ተ ተ ተ ይዘት መወከል አይችልም ጪደ ሐሳብ ማስተ ላለፍ እንዲቻል ይህ መጽሐፍ የዚህ መጽሐፍ ርዕስ በእንግሊዝኛው ቋንቋ ርበ ይባላል ይህንን ርዕስ ቃል በቃል ሊተካው የሚችል ፍች ጽሙና የሜለው የግእዝ ቃል ሲሆን ወደ አማርኛው ሲመለሰ ደግሞ እርጋታ ዝምታ ሰላም ጸጥታ አደብ ስክነት እና የመሳሰሉትን ትንታኔዎች ያካትታል። እንደዚህ አይነቶቹ ሰዎች ደስተኞች ቢመሰሉም ኃዘንተኞች ናቸው ምክንያቱም የእውነተኛ ዝምታ እና የውጫዊ እር ጋታ መሠረት ሰው ሰራሽ ሰላም ሳይሆን ውስጣዊ ሰላም ነውና ውስጣዊ ሰላም የሌላቸው ሰዎች ላዩን ሰላም የሚመስል ነገር ግን ውስጥ ውስጡን ንዳድ ባልተለየው እና እሳተ ገዎሬ ባለበት ምድር ይመሰላሉ ይህን በተ መለከተ በስፋት እና በጥልቀት ውስጣዊ ሰላም በሜለው ርዕስ ሥር ኋላ እንመለስበታለን ኣህህህህየከበዐዘቲከ ምቀኝነት ሸክፈው በአንደበታቸው የዋህና ሰሳማዊ « ምታ ፇፈፖፕሮ ዓኋረድ ፖ ደሟፇኝ ሪው ሥን አልባት የአንዳንድ ሰው ባሕርይ ልደቱ ጀምሮ በተፈጥርው ሰላማዊነት ሊታይበት ይችላል። እንደዚህ አይነቱ ሰው ገና ከሕይወት ጅሩ መሠረታዊ ሰላም ስላለው ፍጹም የተረጋጋ እና ትዕግስተኛ ለመሆን ብዙ ትግልና ከፍተኛ ጥረት አያሻውም ይሁን እንጂ በተቃራኒው ገጽታ ደግሞ አንድ ሰው ከዕለተ ልደቱ ጀምሮ መራራነት በቀል ቅንዓት ቁጣ እና የመሳሰሉት መጥፎ ባሕርያት ሊኖሩበት ይችላሉ እነዚሀ መጥፎ ባሕርያት በሰው ላይ ቢኖሩም የሚያሳድሩት ተጽዕኖ እና የሚያስከትሉት ጉዳት ግን እንደና የተፈጥሮ ባሕርይ « ይለያያል። በእርግጥ ማንኛውም ሰው ሁሰት ወይም ፖስት ባሕርይ እንዳለው ይታ ወቃል ለምሳሌ ጩላንኮሊክ ባሕርይ ያለው ሰው በተጨማሪ የሳንጉኤን ባሕርይ ሊና የርበት ለ ታይበት ይችላል። አጋጣሚሆኖ ከዚህ ዓይነት ሰላማዊና ሰው አፍቃሪ ሰውጋር በእንድ ርዕሰጉዳይ ቢጋጨ እንኳን በዚህን ጊዜ የአነጋገሩ የፍቅር ቅላኤ ያለው ብስለት እና ሁኔታዎችን ሲያጤን ያለው ችግሮችን ሲፈታ መረጋጋት ይማርክዎታል። እና ከሣኖርበት ሕይወት የ መምጣቱ ሰው ከእግዚአ ብሔር ከተለየ ደግሞ ማጣቱም አለመረጋ ጋትን ያስከትልበታል« በአ ንጻሩ ደግሞ አካሄዱን ከእግዚአብሔር ጋር ያደረገ ሰው ሰላምና መረጋጋት ታይበታ ል በመሆኑም የተረጋጋ ሰው ሰላማዊ ነው ሰላማዊ ሰውም የተረጋጋ ነው ማለት ይቻላል። ምክንያቱም የሰላማዊ ሰው የአኗኗር ሥርዐቱ የተረጋጋ ስለሆነ ኣብ አጫሪና ሁከት ፈጣሪ አይደለም ሰላም የለውም ሰላምን ሰላማዊ ሰውም ለችግሮች የመፍ ትሔ ውሳኔ ሲያመጣ እንኳን ሰሳምን ማሰሪያ በማድ ረግ እንጂ በኃይል ወይም በዐመጽ አይደለም ሰላምን ግብረገብነት በሌላቸው በሁለት ሰዎች መካከል ማግኘት አይቻል ይሆናል። ነገር ግን እንድ ግብረ ገብነት በሌለው ሰው እና በአንድ ሰላማዊ ሰው መካከል በሰላምን ማግኘት ይቻላል ሰላማዊ ሰው ግብረ ገብነት የጎደለውን እና ያልተረጋጋውን ሰው በፍቅሩ እና በሰላሙ መለወጥ ይችላል። ወይም እግዚአብሔር ጠጡውን ጊዜ መለኮታዊ አሠራሩን ሊገልጥላቸው ሕዝቡን ወደ አስቸጋሪ እና ፈታቷኝየሕይወት ጎዳና ይመራቸዋል ለእሥራኤላውያን በዚህን የፈተና ወቅት ከእግዚአብሔር መለኮታዊ ምሪት እና ጣልቃ ገብነት በስተቀር እራሳቸውን የሜታ ደትበት አሳቻ መንገድ የለም አልያም ዝምታ እንጂ ሰው ሰራሽ ፍልስፍና እና ጥረት በዚህን ጊዜ ቦታ የለው በዚህንጊዜ መሪደቸው ነቢዩ ሙሴ ብ ብ ዛሬለእናንተ የሚያደርጋትን የእግዚአብሔርን ማዳን እዩ እግዚኣብሔር ስለ እናንተ ይዋጋል እናንተም ዝም ትጉላላችሁ። ዳግመኛም ክእሥራኤላውያን ታሪክ ዝምታ ማለት ጥረት ሲሻር በእምነት ኮግዚአብሔር ጎ ቢሆንም አሁንም ባለንበት ዘመን ብዙዎች እንደግብጻውያን ለናፃመን እኔም እችልዋለሁ በማለት ብቻ እና በራሳቸው ብቃት ሕይወትን ሳይሆን ሞትን ያገኛሉ እንደ እሥራኤላውያን ዚአብሔርን ሕልውና የሚያምኑ የእግዚአብሔር ሰዎች ግን በአብሔር በመከራቸው ጊዜ እ ንደዶሚታደጋ ቸው እና ለችግራቸው መትትሔ እንደሚሆናቸው እርግጠኞች ናቸው ምንም እንኳ የየዋህ ሰዎች መሠቃየትና የክፉዎች ለጊዜው ስኬታማ መሆን ለሚጠራጠሩ ሰዎች መሠናክል ቢሆንባቸውም የእግዚአብሔር ሰዎች ግን የምድር ሁሉ ፈራጅ በቅን ይፈርዳል ሲሉ እግዚአብሔር በክፉዎች እንደ ሚፈርድባቸው ለደጋጎች እንደሚፈርድላቸው ያምናሉ የእግዚአብሔር ሰዎች በእሳት መካከል እንኳ ቢጣሉ በእምነት ሕይወታቸውን ያተርፋሉ ህህህህህህሙኪከወክክርቲከዐየ ጠመመ ሰው በኑሮው የተረጋጋ እና ስኬታማ እንዲሆን በእግዚአብሔር መታመን አለበት። ምልክትም ነው ጨዋነትና ዝምታ እንደ አንድ ሳንቲም ገጽታዎች ይህ እንዲህ ከሆነ ታ ዲያ እያንዳንዱ ሰው በኑሮው እርጋታ እና ተወራራሾች እንጂ ተፈላላጊዎች ወይም የተለያዩ አይደሉም ሰላም ያጣው ለምንድን ነው ስንል መልሱ በመለኮታዊ ጣልቃ ገብነት ስለዚህ ጨዋ ሰው ጭምት እና ዝምተኛ ስለሚሆን የተረጋጋ አለማመኑ ነው ነው ማለት እንችላለን ማቴ ጨዋ ሰው በራስ ወዳድነት ምክንያቱም በእግዚአብሔር መለኮታዊ እሠራር የማያምን ሰው ፍቅር የሰከረ አይደለም በክርክር ርዕሰ ጉዳይ ላይ እንኳን ሲወያይ በራሱ ብቃት እና ፅውቀት ብቻ እንጂ በእግዚአብሔር ቃል በኩራት ሳይሆን በትሕትና በመደፋፈር ሳይሆን በመከባበር ስለማይመራ ዘወትር መቋጫ የለሽ ሀሳቡ ፍላጉቱ ያታ ክተዋል። ወከዐክበዐዘቲከ«የ ፍ ፈሠድ ቃናሹን ብላቴና የእሴይን ልጅ ዳዊትን ቀባው ኛ ሳሠፁ ህ «እ ተህ ትሦርታዊ ፅውቀት ያለው ሰው እንዲህ በራሱ መጋራት ቻ ሳይሆን እራሱን ፍጹም እና አዋቂ ስለሚ ያደርግ አልተትማረም የሚስውን እና ደካማ ጎን ያለበትን ሁሉ እንደተራ ሰው የቦታቹ እድርጎ ይመለከታል ቀ መር ብቻ አዋቂ ነኝ ስለሚል እጎሌ እንዳህ ዓይነት ስሕተት እ ቓቄፅቓት ትክክል አይደለችም እያለ የሌሉችን ስሕቱት እና ጐ በጃዶበት ቦታ ሁሉ ያውጃል የት ለው ሰው ግን የሰዎችን ስሕተት እና ድክመት እንኳን ስሕተታቸውን በሚረዱት መልክ ስሜታ ቸውን ክብራቸውን ሳይነካ አጠይሞ ይነግራቸዋል እንጂ በሰው ውም ነኒዜፐፕታቸውን ሲነግራ ቸው እንኳን ከስሕተታቸው እንዲማሩ እ የእርሱን የበሳይነት እና ዐዋቂነት ለማንጸባረት አይደለም ገን ቬጪያዊውን ኦርዮንዑ አስገድሎ ሚሜስቱን ጅ ዕራት ሜላት በማድረግ ኃጢአት በሠራ ጊዜ ነቢዩ ናታን ከዚንጉ። ወደ ባለጠጋውም እንግዳ በሥጣ ጊዜ ባለጠጋው ከበተና ከላሙ ወስዶ ለዚያ ወደ እርሱ ለመጣ እንግዳ ለማዘጋጀት ሳሳ ሂር ግን የዚያን የደሀውን በግ ወሰደበት እና ለዚያ ለመጣው ሰው አዘጋደ ንጉሥ ዳዊትም ይህንን ሕሳዛኝ ድርጊት በሰማ ጊዜ በባለአጋው ኣዬ ተቆትቶ ናታ ነ ሕያወ እግዚአብሔርን ይህን ያደረገ የሞት ጳጁ ነው ያለም ንም አዘኔታ ይገደል አለው ናታ ንም ዳዊትን ያ ሰው አንት ነህ ምክንያቱም እግዚአ ብሔር ሁሉን ሰጥቶህ ሳለ አንተ ግን ኦርዮንን አስገድለህ ሚስቱን ለራስህ በማድረግ አትግደል አታመንዝር አትመኝ የሚለውን የእግዚአብሔርን ትዕዛዝ ጥሰሃልና አለው ዳዊትም ነቢዩን እግዚአብሔርን በድያለሁ ሲል ተናዘዘ ናታ ንም ዳዊትን በደልህን ስለአመንክ ኃጢአትህን ስለተናዘዝክ እግዚአብሔር ደግሞ ኃጢአትህን አርቆልሃል አትሞትም አለው በዚሀ ታሪክ ውስጥ የነቢዩ ናታን የብስለት አቀራረብ እና ፈሊጣዊ አነጋገር ዳዊትን በጸጸትና በልቅሶ ኃጢአቱን በመናዘዝ ሌት ፊ ዐዘቲከዐየ ሕና ብስለት አያመጣም« ለግሯዳወፊረር ተቀን አቤቱ እንደቸርነትህ መጠን ማረኝ እያለ ወደ እግዚአብሔር እንዲጮህ አስቻለው እንደ ነቢዩ ናታን የብስለት አቀራረብ እና ፈሊጣዊ አቀራረብ የሌለው ሰው ምንም እንኳን ምሁር ቢሆንም የሌሎችን ስሕተትና ኃጢአት ማስተጋባቱ እራሱን ከማበሳጨቱ አልፎ ከባለሥተቶቹም ጋር ያጋጨዋል በዚህም ሳቢያ ይህ ሰው ዕውቀቱን የሚመነዝረው ለትችት ስለሆነ የውስጥ ሰላሙን ያናጋል ብዙ ቢተቹ ይሰለቹ እንደሚባለው በማኅበረሰቡ ዘንድም ለእግዚአብሔር ሰላምታ እንኳን አባ ከና የሚለው ያጣል። ጮየከወፀ ዘሃይታይ ነገር እንዳስገኘ ስናጤን ክብር ምስጋና ለእርሱ ይሁንና እግዚአብሔር እራሱ ለእርጋታ እና ለዝምታ የአሯሯር ዘይቤ በአማናዊ ይሁን እንጂ ይህ ድንቅ ድርጊት እና ፍጥረት ብርሃንም ሆነ በሚል ቀላል አገላለጽ እና አጭር ዐረፍት ነገር መገለጹን ስናጤን በዝምታ እና በሰላም ውስጥ ያለው የእግዚአብሔር መለኮታዊ አሠራር ለምሳሌ የቴሌቪዥን መስኮቶች የእነርሱን ምስልካላስተላለፉ ጋዜጦች ብርሃንም ሆነ እግዚአብሔርም ብርሃኑ መልካም እንደሆነ አየ ሁኔታው ተመቻችቶላቸው በመገናኛ ብዙሐን ስማቸው ሲነሳ እንኳን እራሳቸውን ለማተለቅ ሲሉ ስለ ሥራዬ የተ ገለጸው በጥቂቱ እንደሌላቸው ይገልጻለ የእግዚአብሔር ሰው ግን የሚገባውን ስለሠራ እንጂ ስለታወቀ አይደለም ዞ እግዚአብሔር በሥነ ፍጥረት ታሪክ ብቻ ሳይሆን ፍጹም ሰው ሆኖ ከቅድ ስት ድንግል ማርያም ክስተት ውስጥ ያለውን ያስተውሉ የእግዚአብሔር ወልድ የኢየሱስ ክርስቶስ አመጣጥ ለጉብኝትም ሆነ ለሥራ ጉዳይ ወደ አንድ ሀገር እና ቦታ ሲሄዱ ከአጃቢዎቻቸው በተጨማሪ የበታቾቻቸውን ሠራተኞች ከየሥራ መስካቸው እና ከያሉበት ቦታ በመጥራት ለሥራ መበደል ምክንያት እና ለመጨናነቅ መንሥኤ እንደሜሆኑት ምድራውያን ባለሥልጣናት እልነበረም ወይም በሌላ አገላለጽ እግዚአብሔር ወልድ በማይመረመር መለኮታዊ ጥበብ እና በሚሜያስደንቅ ከቅድስት ድንግል ማርያም በቤተልሔም ተወለደ እንጂ ዘወትር ቅዱስ ቅዳስ ቅዱስ ብለው የሚያመሰግኑት እና ሥራቸው ምሥጋና የሆነላቸው መላእክትን እንኳን በማዘዝ ፊት እና ኋላ አሰልፎ ነጋሪት እያስነሰመ እና ከበሮ እያስደለቀ በእልልታ እና በዝማሬ አልመጣም በዚህም ምክንያት ሥጋዌውን ያላወቁ መላእክት እና ሰዎች ነበሩ። ለምሳሌ ያህል ኢየሱስ ክርስቶስ የት አካባቢ እና ቦታ እንደተወለደ ካላወቁት ሰዎች መካከል ብንመለከት አምባገነነት ንጉ ሥ እርካታው ኣ በተወለዶ ጊዜ በነበረው ተአምራዊ መለኮታዊ ሰላም እና ፍጹም ጸጥታ ትሕትናው ፍጹም ሰው ሆና ታጅቦ ነኣለባህህህይዩከዐፀ በዐዘጊቲከዐየ ሔሮድስ አንዱ ነበር። ይህም እግዚአብሔር የለም በሚሉት ፊት የእግዚአብሔር ዝምታ ፍጹም የሚያስደምም ነው። በመሠረቱ በሁሉም ቦታ በባሕርዩ መገኘት የሚችል እግዚአብሔር ብቻ ነው ምክንያቱም እግዚአ በሔር መንፈስ ነውና ሆሒሐ መንፈስ ማለት ደግሞ ቦታ ሳይወስነው በሁሉ ቦታ የሜገኝ ማለት ነው ይህም እግዚአብሔር ነው መላእክትም በእግዚአብሔር መለኮታዊ አሠራር አማካይነት በሁሉም ቦታ መገኘ ሃት ይችላሉ። ትክክል ያልሆነ ሒስ ጠብን እና መከፋፈልን የሚያባብስ ሲሆን ትክክለኛ ሒስ ግን ሁሉንም ሰው ወደ ሰላም እና መፍትሔ የሚያመጣ ነው ትክክለኛ ሒስ ሰዎች ጥፋታቸውን በተዘዋዋሪ ልኩ እንዲረዱት የሚያደርግ ኃይል ነው ትክክለኛ ሒስ የሰላማዊ ሰው መለያ ምልክቱ ነው ምክንያቱም ሰላማዊ ሰው ዘወትር ሰዎች በስሕተታቸው እንዳይጠፉ ትክክለኛ ሒስ ይሰነዝርሳቸዋል። ለምሳሌ ያህል በክህነት አገልግሉት ስላሉት ይህንን ሁኔታ ተናገርን እንጂ እንደዚሁ ሁሉም ሰው በየሥራ መስኩ የቆመለትን ንላማና ግብ ሲስት የሚታይበት ጉድለት ነው በመሠረቱ የአንዱ ስሕተት ለሌላው ጠንቅ እና መሠናክል መሆኑ ጊታወቅም ሐዋርያው ሳው በማናቸውም በደል እንኳ ቢገኝ መንፈሳውያን የሆናችሁ እናንተ እንደዚህ ያለውን ሰው በየውሃት መንፈስ አቅኑት አንተ ደግሞ እንዳትፈ ተን እራስህን ጠብቅ በላ ኣንዳለ ማንኛችንም ብንሆን ስሕተተኞችን በስሕተታ ቸው እልለዶጻ እየወቀስናቸው እንዲህ አትሁኑ እንዲህ አታድርጉ ከምንላቸው ይልቅ ዳግመኛ ስሕተት እንዳይሰሩ ማድረግ ያለባቸውን ብቻ ብናሳያቸው መልካም ነው መልካም ጎናቸውን በመተው ስሕተታ ተቸውን ብቻ ከተከታተልን እራሳችንም ታውከን የእነርሱንም ሕይወት እና እኗናጋስን ለዊ ሐ በሕዋሳታችን ንቅናቄ እና በሰውነት ክፍላችን እንቅስቃሴ አማካይነት መረጋጋታ ችን ማችን የሚታወቅበት መንገድ ነው ሰው ያለምንም ምክንያት በአንድ ቦታ የማይቀመጥ እና በአንድ ቦታ የማይረጋ ከሆነ ውስጣዊ አለመረጋጋቱ ለአካላዊ መታወክ ሰለባ አድርጎታል ያሰኛል ይህ ዓይነቱ ሰው ከጭንቀቱ ለመገላገል ብቻ ከአንድ ቦታ ወደሌላ ቦታ ከአንድ ሀገር ወደ ሌላ ሀገር ይሄዳል ይመጣል መቀመጥ መነሳት መግባት መውጣት ያበዛል። ይህ ዓይነቱ ሰላማዊ ሰው አካላዊ አደብ ያልተለየው ሰው በአጠገብዎ ቢያልፍ ወይም ቢቀመጥ እንኳን በማንኛውም ሰዓትእና ጊዜ እንዳለፈ ወይም እንደተቀመጠ ለያውቁ ይችላሉ ስለ አካላዊ አደብ ትክክለኛ ምሳሌ የሚሆነት በተለይ ሐሳባቸውን ሰብስበው በአንድ ቦታ ተወስነው እግዚአብሔርን የሚማጸኑትን የመነኮሳት ሕይወት እና የአኗኗር ዘይቤ ስናጤን እንገረማለን በተለይ አንድ መናኝ በበዓቱ በጸሎት ቤቱ ያለምንም እንቅስቃሴ ለሰዓታት እና ለዕለታት ይቆያል እንዲያውም በራዕይ እና በህልም ከተረዳው የአገልግሎት ዘርፍ በስተቀር ከበዓቱ ፈጽሞ አይወጣም ብ ይህ አደብ እና እርጋታን የተላበሰ የአኗኗር ሥርዐት ከሀገር ወደ ሀገር ይዛመታል። ሥ እስከ አሁን እንደተረዳት ለውጫዊ የፊት ገጽታዎ እና ለዓይን ውኃዎ መረጋጋት አስፈላጊው የራስ ጥረት የዐይን መነጽር ቅባት እና የመሳሰሉት ሳይሆኑ ወሳኙ ውስጣዊ ሰላም መሆኑን ያስተውሉ ውስጣዊ ሰላም ያለው ሰው ፈገግታን የተላበሰ ገጽታ እና የተረጋጋ አቋም ይታይበታል። ፎየከዐህኋ ዐዘቲከዐየ ምሪ«ራፍ ፖኃዕታ ውዕሟዊ ሪም ሁሉም ሰው ወስጣዊ ሰላም ሊኖረው ይጠበቅበታል ምክንያቱም ውጫዊ የስሜት እና የመንፈስ መረጋጋት ከነፍሳችን ር ቁርኝት ያለው የውስጥ ስሜት ውጤት ነው ለአፅምሮ ሁከት ለአካላዊ አስመረጋጋት በጠቅላላው ሰውጫዊ ብኩንነታችን ምክንያት የውስጥ ሰላማችን መናጋት ነው ነገር ግን አንድን ሰው በውጫዊ ገጽታው እና ስሜቱ ማለትም በአነጋገሩ ለዛ እና በአድራጎቱ ኦርጋታ ብቻ ሰላማዊ እና ደስተኛ ነው ማለትም ያ ዳግታል። ለሰው ትክክለኛ ሰላም እና ደስታ የሚለግሰው ያካበተው ገንዘብ የያዘው ሥልጣን በማኅበረሰቡ ዘንድ የተቸረው ከበሬታ እና ዕውቅና ሳይሆን ለነዚህ ነገሮች ያለው አመለካከት ነው ራው በቹ ሰው ውስጣዊ ስሜቱን ተቆጣጥሮ እና ድቦ እንደሆነ እንረዳለን ኢዮ ውስጣዊ ሰላም የሌለው ሰው ዕድሜ ልኩን ይባክናል። ውስጣዊ ሰላም ያለው ሰው ግን በማንኛውም ጊዜ እና ሁኔታ ደስተኛ ነው ከማንኛውም ሰው ጋር የመግባባት ችሎታ አለው ይህም ችሉታው ከሰዎች ጋር ያለውን የሰመረ ግንኙነት አጠንክሮ እንዲኖር እና በሕይወቱም መልካም ፍሬ እንዲያፈራ ያደርገዋል። እነዚህ ሰዎች በችግሮቻቸው እና በመከራቸው ጊዜ እንኳን ትክክለኛ መፍትሔ ያገኛሉ ሌሉቹ ዓይነት ሰዎች ደግሞ ዓሉታዊ አስተሳሰብ ስላላቸው የሁኔታዎች ሁሉ መጥፎ ገጽታ ይታያቸዋል በዓለማችን በዚህ አሉታዊ ክፋ ሐሳብ አያሌዎች ይጠቃሉ መሠረት በሌለው ፍርሃት እና ስጋት ይሰቃያሉ ከዚህም የተነሣ ብዙ ሥን ሥርዓታዊ ድርጊኅ ቶችን ያከናውናሰ። ለምሳሌ ዐዋጅ ሲያውጅ ቁጣን ሲገልጽ ድምጹን አሰምቶ ቢናጎርመልካምጎው ይህአይነቱ የድምጽ አወጣጥ ነ እና የአቀራረብ ስልት የውስጣዊሰላም የሰላማዊ ሰውም ምልክት ነው ምክንያቱም ሰላማዊና የተረጋጋ ሰው በውይይት በንግግር ጊዜ የአድማጮችን ችሉታ እና ስሜት መጥኖ ይናገራል እንጂ ከአድማጨ መጠን በላይ ድምጹን ከፍ አያደርግም አድማጮቹም ምን ለማለት እንደፈለገ እንኳን ተናግሮ ከመናገሩ በፊት ይረዱታል በአንጻሩ ደግሞ አንዳንድ ያልተረጋጉ ሰዎች በውይይታቸው ጊዜ ድምጻቸውን ከፍ ከማሯ ረጋቸው የተነሣ ለጠብ የሚዘጋጁ ቦክስ የሚጨብጡ እና ሹጢ የሚሰነዝሩ አደርዝ ገው ሊገምቷቸው ይችላሉ ቄ ምክንደቱም ያልተለመደ ነ እንቅስቃሴ እና እንግዳ ድምጽ አፅምሮን ወደልዩ ሐሳ ብ እና ውሳኔ ይይ ቅዱስ አርሳኔዎስ በአንድ ቅት በነፋስ የተፈጠረውን የሸንበቆ ድምጽ በሰማ ጊዜ ይህ የምሰማው የመሬት ንቅናቄ ምንድን ነው።