Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
የገአዝ ቅ ተተርጉሞ በዘመናዊ የስ ፅሁፍ ስልት ተዘጋጅቶ ተቀናጅቶና ተቀናብሮ መቅረዝ ለልሳነ ገአዝ አንገዳ የሆኑ ለንባብያንን ከቋንቋውና ክስፅሁፉ ጋር ለማስተዋወቅ የሚጠቀም ነው።ፅሁፍ ቅርስ ክትውለድ ወደትውልድ ሲተላለፍ መጥቶ ክአኛ ደርሶ ታትሞ ለህዝብ አንዲቀርብ ከፍተኛ ጥረት ላደረጉ ሊትዮጵያውያን ሊቃውንት ታሪክ የመታሰቢያ ዛውልት ነው። ታሪኩ በአንደኛው መፅሃፍ በገዕ ተተርኳል ።ውሀን ጠባ አሳዳጊ አምላክ። ከዚህም ወደዚህ እየማግስቱና እያመቱ በየጊዜው ትፋለሳለች ወዳጆቿንም ትተዋቸዋለች ስለዚህ ደብረ ሊባኖስ የገዳሙ ክፍል የሆነች የመስእ አንበሳተክለ ሃይማኖት ነፍሱመንደርን በደሙ አነፀ አጥንቱንም በአምላክ ፊት ትቆም ዘንድ አሰናበታት። ምስጢር ደብዳቤ በቀለም እንደሚፃፍ ሁሉ ልቅሶው በእሬት ወለላ ተፃፈ ማለት መከራው እንደሬት መራራ ሆነ። ለደስታም ሆነ ለመከራ ቤተ ዘመዶች በደብዳቤ እንደሚጠሩና የግብፅ ምርኮኞች የሆኑት እስራኤላውያን እነራሄል ተንሰቅስቀው ለነፃነታቸው እንዳለቀሱ ሁሉ ኢትዮጵያም ረገደ መልካም ቁመተ ዝግባ ደመግቡ በነበሩት ጀግና በንጉስ ወልደ ጊዮርጊስ ሞት ለራሷ ታልቅስለት ይላሉ ባለቅኔው ። መወድፅ ሪሪሠጋ ን ፅም ለልቭብኑ ምሰለ ፅዝብጳ ሮሜ ወቋሰፅሇጳ ሮሜ ምሰሌፊ ጴሐዎሙ ፅሰላም ዲየሱሰ ጽርሰዶዕ መደ ሥጋ ወዐወሪም። እመ ክፇረነ ደምስ ፇለሐም ኦሖ ቅትሠይም ፇሰሥ ሕይወታ ታፍፅ በደመና ቦ ጋዝንፇ ደም። ትርጉም የአጥንትና የስጋ ዘመድ ኢየሱስ ክርስቶስ። በከርስቶስ ሁለት ባህርይ ሁለት ፈቃድ የሚሉ ሮማውያን ግን የስጋዊ ደስታ ባለቤት ሆኑ በማለት ቅኔው ተመስጥሯል። ትርጉም የዳዊትአለም መድሃኒት የተደበቀ የባህርዩ ምልክትን በስራው በመሰወር ለእኛ አሳየን የሙቶችን ፊት በደህነኞቸ ልብስ በእንቅልፍ ሽፍኗ ልና የዮሴፍ ሕዝብንና የሹም ዳዊት የመንግስት ቅባትን በሰረቀም ጊዜ በሙሴና በሳሙኤል እጅ ፍርሃትን ለማንፃት ንፁህ የላም ደምን አፈሰሰ በአቤልና በአዳም ሀማም የሞተ የአልአዛር መቃብር ንም ባለማወቅ በአጥንትና በስጋ መቃብር ቀበረ የፅንስ እድፍንም በዘለፋዝናም ውሃ ያነፃ ዘንድ መታጨትየሴቶች ልብስ ማርያምን ሸሸጋት። ሴትም በቀሚስዋ እጅጌ ፊቷን እንደምትሸ ፈን የሴቶች መታጨት ቅድስት ማርያምን አላለፋትም።ፇዎያ ኃላፊ ዓሐም በሰት ፊሪር ማየ ፈሐግ ጴይትዓረየሂ ሰፈፖም ወእም ለፉየ ርቱቅ ወይነ ቤሦ ባዕል ጥቃውም ጸመ ሠ ኑድ ጸም ለዳሰሐጠቅያ ወመ ሪዳዌ እምኑ ደም። የወንዝ ቀዝቃዛ ውሃን በመጠጣት መሰኖ አይስተካከለ ኝም የእሳት ሙቀት ከውርጭ ንጣትም ከደም እንደራቀ የባለፀጋ ቤት ጣፋጭ ወይንም ከአፌ የራቀ ነው። በደራሽ ውሃ ጤም ብሎ የሞላ ወንዝም ደፍሮ የሚገባበትን ሰው እንደሚያሰጥም ከባድ እንቅልፍም ሃብታ ሙን ሰው ይጫጫነዋል።
ታሪኩ በ አም በታተመው በአንደኛው መፅሃፍ በገፅ ተተርኳል። ታሪኩ በአንደኛው መፅሃፍ በገጽ ተተርኳል ። ታሪክ ባለቅኔው ለፀሀፌ ትእዛዝ ገብረ ስላሴ ይህን መወድስ ያበረከቷቸው የተሰጣቸው መሬት የማይጠቅም መሆኑን በቅኔያቸው ምስጢር አስገንዝ ። ታሪኩ በአንደኛው መፅሃፍ በገፅ ተተርኳል ። ጃ ታሪኩ በአንደኛው መፅሃፍ በገፅ እና ተተርኳል ። ታሪኩ በአንደኛው መፅሃፍ በገፅ እና ተተርኳል ። ታሪኩ በአንደኛው መጽሀፍ በገፅ ተተርኳል ። መልአኩ ገብርኤልም ቅድስት ማርያምን ያበሰራት ብስራት ትክክለኛነት በእግዚአብሄር ቃል ወልድ ሰው መሆን ታወቀ በማለት ባለቅኔው ያስረዳሉ ። ምስጢር እንግዳ ሰው ምግብ የተባለ ክርስቶስም በመስ ተገልጧል ። ትርጉም አብ። ታሪኩ በአንደኛው መጽሃፍ በገፅ እና ተተርኳል ። ምስጢር የራበው ሰው በራቡ ጊዜ ፍሬ ለመብላት እሾላ ላይ ይወጣል ። መልአኩ ቅዱስ ገብር ግዚአብሄር አብ ቃል እግዚአብሄር ወልድ አዳምን ሄዋንንና የእነርሱንም ዘር ለማዳን ሰው እንደሚሆን ምስራች እንደተናገረ የቅዱስ ሚካኤል ቃልም ስለባህራን ህይወት ተነገረ ይላሉ ባለቅኔው ስንክሰኔ ። ምክንያቱም የቀለምና የፈትል ተዋህዶ መጣማት እንደማይለይ ከአለም በፊት ከአብ የተወለደው የእግዚአብሄር ቃል እግዚአብሄር ወልድ ከስጋ ጋር የተዋሀደው ተዋሀዶ የማይለይ ሆነ በማለት ባለቅኔው በቅኔያቸው የእግዚአብሄር ወልድን ሰው የመሆን ምስጢር ያስረዳሉ ። ምስጢር አንድ ሰው ሲሰርቅ በተያዘ ጊዜ ጠላቶቹ ይዘባበቱበታል ። ምስጢር ሽ ። ምስጢር በድግስ ጊዜ ትልቁ እታች ትንሹ እላይ ተቀምጠው ሲታዩ የእገሌ ቤት ስርአት ስርአት አይባልም እግር በራስ ነው እንደሚባል እንዲሁም የኔሮን ጣኦት አምላክ አይደለም ይላሉ ባለቅኔው ። እንዲሁም ቅዱስ ጊዮርጊስ የታሰረበት ያንዲት መበለት ቤት ምሰሶ ለመለመ አፈራ የእህል ዘር ከመብቀሉ በፊት ደረቅ እንደሆነ ምሰሶውም በተአምር ከመለምለሙና ከማፍራቱ በፊት ደረቅ እንጨት ነበር ይላሉ ባለቅኔው ስንክህዳር ታሪኩ በአንደኛው መፅሀፍ በገፅ ተተርኳል ። እሽ ታሪኩ በአንደኛው መጽሀፍ በገፅ ተተርኳል ። ከዚህም ሌላ እግዚአብ ኢዮብን በደመና እንደጠየቀው ቅዱስ ገብርኤል በአበሰራት ጊዜ የሜ ያም ስጋ በመንፈሰ እግዚአብሄር ተቀደሰ ይላሉ ባለቅኔው ዘፍጥ ። ታሪኩ በአንደኛው መፅሀፍ በገፅ ተተርኳል ። በማለት ባለቅኔው የገብረ ክርስቶስን ህማምና ስቃይ በቅኔያቸው ምስጢር አጉልተዋል ። ታሪኩ በአንደኛው መፅሃፍ በገዕ ተተርኳል ። ምስጢር መልአኩ ቅዱስ ሚካኤል እስራኤልን ቀን በደመና ሌሊት በእሳት ብርሃን ጋርዶ እንደመራቸው ወደ ጨለማ ቦታ የሚወርዱትን ነፍሳት ለቅድስት ማርያም የተሰጣት ቃል ኪዳን አዳናቸው ይላሉ ባለቅኔው ስንክሀዳር የካቲት ። ትርጉም የሮም ሰው የሆነች የኢየሉጣ ልጅ ቂርቆስ ። ከዚህም አንፃር ባለቅኔው የክርስቶስ በመቃብር ውስጥ ብዙ ጊዜ አለመቆየቱንና ወዲያው መነሳቱን በቅኔያቸው ምስጢር አስረድተዋል ። ትርጉም ታቦር ። እንዲሁም ዳዊት ወአነ ዮም ወለድኩከ እኔ ዛሬ ወለድሁህ ብሎ ስለስግው ቃል ሰው ስለሆነው ስለእግዚአብሄር ወልድ የተነባውን እግዚአብሄር አብ በደብረ ታቦር ዝንቱ ውእቱ ወልድየ ይህ ልጄ ነው አለ በማለት ባለቅኔው የትንቢትንና በደብረ ታቦር ተፈፀመ የሚባለውን ተአምር ድንቅነት በቅኔያቸው ምስጢር ገልጠዋል ። ታሪኩ በአንደኛው መፅሀፍ በገጽ ተተርኳል ። ታሪኩ በአንደኛው መፅሀፍ በገፅ እና ተተርኳል ።