Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • ወደ ፒዲኤፍ ቀይር
  • የንባብ ዝርዝር
  • አጠሬራ
  • ኦዲዮ መጽሐፍ
  • ፍለጋ
  • ይስቀሉ
  • የኔዞን
  • ይግቡ
  • ይመዝገቡ
English  አማርኛ  Français  العربية
የዕለቱ መጽሐፍ

የቡና ቤት ስዕሎች ና ሌሎችም.pdf


  • የቃላት ደመና

የቡና ቤት ስዕሎች ና ሌሎችም.pdf
  • የማውጣት አጠሬራ

መቼውንም የአንድ ቃል ቅርፅ ሳይሆን ቃል ቅርፁ ያካተተው የሐሳብ ይዘት መለየቱንና መለመዱ ነውና ዐቢይ ቁም ነገሩን ቀልዱን እድሩን ሰንበቴውን እያነሙ መጫወቱ ጨዋታውም ከጠፋ ዝብ ብሎ ተቀምጦ መሄዱ ሄዶ ቆይቶ ደሞ መምጣቱ ልማድ እየሆነባቸው ነው። ደንበኛ ጥበቃ ሲሰለቸው ባለ አንቴውናን ሬዲዮ ሰምቶ ሳይሰማ ከጣቢያ ጣቢያ ዝም ብሎ ያዳምጣል። ማዳመጥ ነው። ሥብሐት ማለት ግሎ የሚበርድ ብረት ይሁን እንጂ «ተፈጥሮን ምንም ማድረግ አይቻልምና እንቀበለው» የሚል አስተሳሰብ በአርት ሂደት የተላበሰ ነው። «ባለፉት አሥራ አምስት ዓመታት ሳነብ የኖርኩት አንድ ሰው ሲያረጅ እንዴት የበለጠ ደስተኛና አዋቂ በሳል እየሆነ እንደሚሄድ ነው። ቀዶ ሕክምናውም ቢደረግልኝ ዞሮ ዞሮ በመጨረሻ ላይ ራሴኑ ነው የምሆነው። እውነትም ኖራ ኤፍረን የምትለው ልክ ነው ያሰኛል። ኖራ እንዳለችው ብቻ ሳይሆን መረዳጃ ማሕበር በመሳሰሉት ጉዳዮች ላይ አነሳሽ መሆንም ደስታው ነው። በኋላ ግን በቀይ ሽብር ምክንያት መሰባሰብ አደኛ እየሆነ ስለ መጣ ለጊዜው ተበታተንና የማሕበራችን ነገር አከተመለት።

  • Cosine ማጠቃለያ

ለምሳሌ መኪና ሰው እንሥራ አበባ። አንድ ቡና ቤት ውስጥ ግድግዳው ላይ የተሣለ ነው። » «አንድ አስተያየት የለም። አንድ ከፊት አንድ ከኋላ። በመካከለኛ ዕድሜ ያሉ አንድ የዚህ ዓይነቱ ሥዕል ባለቤት ያሉኝን ልንገራችሁ። በተለይ ባህላዊ ሁኔታዎችን አንድ ላይ በአንድ ጊዜ በጠባብ ቦታ ለማሳየት ሲባል ዝብርቅርቅ ነገሮችን ማመቅ የቡና ቤት ሠዓልያን ዓይነተኛ ልማድ ነው። ስለ ሥዕል የሰማሁት አንድ ታሪክ አለ። አንድ ወጣት በአንድ ክፍለ ሀገር የሚገኝ ቡና ቤት ገብቶ ሲጠጣ አንድ የተሰቀለ ሥዕል ያይና ባለቤትዮዋን «ሠዓሊውን ያውቁታል። አንድ ጊዜ አንድ የአምስት ዓመት ሕፃን መሬት የተውለትን መሶብ እንደምንም ከፍቶ የቀረችውን እንጀራ የቻለውን ያህል በልቶ እናቱ ከደጅ ገብታ «እንጀራውን ምን ወሰደው» ገና ከማለቷ «እኔ አልበላሁም» እያለ ራሱን በትናንሽ እጆቹ ይዞ የማልቀሱ ሁኔታ የዋህ መልኩ ነውና እዚህ ውስጥ አይገባም። አንድ ጊዜ ብቻ እኔ በላሁሽ። ምን ዓይነት ቀን ነው። ታዲያ በእንዲህ ዓይነቱ ጊዜ ፎቶ ግራፍ ሲባል በይሉኝታ ቢስ በረከትነቱ በሙሽራ ዘመን ልብ የማሞቁን ያህል በፀፀትና በወጣትነት ናፍቆት ዓይን ቦዘዝ ቢያስደርግና እርጅናን ቢያስታውስ ትዝታ በሁሉም ቤት አለና ከቶም አያስገርምም። ይህችን ጽሑፍ በማዘጋጀት ላይ ሳለሁ አንድ ወዳጄ ጅምሩን አነበበና «አይተህ የማታውቀውን የፎቶ ዓይነት ላሳይ» ብሎ አንድ ሰው ቤት ወሰደኝ። ጊታር መቺው ጅማቱን ላላ ጠበቅ እያረገ አንድ ሆድ እምትበላ ድምፅ ሲያወጥ ባለ ከብሮው ድምድም ደሞ እንደ ሳክስሮን ጐርናና ድምፁን ሞከር ቀጥሎ ቀጭኗን ወጣ ደሞ ዝም እንደገና ከበሮው ድም እንዲህ እንዲህ ሲሉ ይቆዩና ስውር ቴሌፎን አላቸው መሰለኝ ዘፈርኑ ላይ አንድ ጊዜ በድንገት ይወርዱበታል። ወዲያው ደሞ ሰው ይፈልጋል። ነገሩን አንድ እርምጃ ከፍ አድርገን ከተመለከተነው እንዳይነሣ የታዘዘ ይመስል አንድ ቦታ ተቀምጦ ነቅነቅ ሲል ሁሉ ተጠንቀቅ ሳይወድ በግድ የለመደውን መልኩን እንደ አዲስ ዝም ብሎ ሲያይ የገዛ ፊቱን የሚያጠናው ሰው ማየቱ ራሱ የሚያመራምር ባይህን ያስገርማል መቼም የመጻፍ ነገር ልጻፍበት ብሎ የመነሳቱ ግፊት በመስተካከል ላየ ያለሁ መጥቶብኝ አያውቅም እንጂ የጸጉር ቤቶች ተዘዋዋሪ ደንበኛ መሆን ከጀመርኩ ሃያ አምስት ዓመት አልፎኛል። እንደ ሌላው ጸጉር ቤት ሁሉ ለመስተካከል ሳይሆን እንዲሁ ያለ ምክንያት ቁጭ የሚሉ ሰዎች እነዚህም አሉ። ያለ ምክንያት ጸጉር ቤት ቁጭ የሚሉ ሰዎች ነገር ከተነሣ ጡረታ የወጡ አዛውንቶችና ደላሎች በቀን ውስጥ ደጋግመው በመምጣትና ለረጅም ጊዜ ቁጭ በማለት ከማንም ይልቅ ብልጫ እንዳላቸው መታወቅ አለበት። በኋላ ለዚህ አንድ ዘዴ ፈለገና የሚያስረዳው ሰው እየያዘ ሲኒማ መግባት ጀመረ። አንድ ቀን ሁለቱም ፊልም ሲያዩ ሰውዬው እያብራራለት ነገሩ እየገባው ለካ እንደዚህ ነው ሲያዳምጥ ቆይቶ በሕይወቱ ለመጀመሪያ ጊዜ አንድ ሌላው ተመልካች ሲስቅ ሲያዝን በስሜት ታሪኩን ሲከታተል ዋለና ወደ መሥሪያ ቤቱ ሄደ። አንድ ቀን ያጋጠመኝ ነገር ትዝ ይለኛል። » «ምን ዓይነት። አቶ ሐዲስ አለማየሁ በጻፉት «ፍቅር እስከ መቃብር» በተባለው ልቦለድ ውስጥ የፊታውራሪ አሰጌና የሰብለ ወንጌል ጋብቻ ከቀረ በኋላ አንድ ቀን ጨዋታ ተነሥቶ ሲያወሩ ወይዘሮ ጥሩ ዓይነት የዕድሜ ልዩነት ቁሞ ነገር የሌለው መሆኑን ጠቅሰው በሳቸውና በባላችው መካከል የሃያ ሰባት ዓመት ልዩነት መሆኑን በኩራት በተናገሩ ጊዜ ፊታውራሪ መሸሻ ተቆጥተው «ቀድመሽ የራስሽን ዕድሜ እወቂ። የአንዳንዱ ሰው ድምፅ የጠፋ ጓደኛ ለመፈለግ ከፍ ብሎ የሚለቀቅ ዓይነት ሆኖ በተለይ ምግብ እየበላ ላለ ሰው ትንታ አለማስከተሉ ያስገርማል። ምናልባት ደሞ አንድ ቀን ጩኸት በሰው ልጆች ጆሮ ምን ዓይነት ጉዳት እንደሚያስከትል ወይም ለሥነ ልቦናዊ ደህንነት ምን መጥፎ አስተዋፅኦ እንደሚኖረውበውጭ ተመራማሪዎች አንዳች ጥናት ተደርጎ ውጤቱን እንሠማ ይሆናል። ሥራ የለም ማለት ነው። የአዲሳባ ሰው ሲባል እንኳን በበአላችን በአዘቦቱም ነጋዴ መሆኑን ማንም የሚክድ ሰው የለም። በሕይወት እያለ የሚቀረጽ ሰው አድን የሚደነቅ ባሕርይ ያለው ሊሆን ይችላል። እንግዲህ አሁን «ሰውዬ ምን ዓይነት ሰው ነው። » ያለ ሰው ነው። » ሥብሐት ሰው ነኛ። አንድ ወር። እኔም ቶሎ ብዬ «ገና የመጀመሪያ ቀን ጡረተኛ ነኝ» አልኳቸው። ከሱ በላይ ሰው የሌለ ያስመስለዋል» ይላል እኔ ለምን ይሄ ሁኔታ የበግ ስካር እንደ ተባለ አይገባኝም። ከዚህ ላይ ማብራራት ለዚህ ጽሑፍ አይሆንምናይሄ የኩራት ዓይነት በአንድ በኩል «ከእገሌ ተወልጃለሁአባቴ እናቴ እንዲህ ዓይነቶች ነበሩ ወይም ናቸው» የሚል ዓይነት ነው። ሰው ለምን ለሌላ ሰው ይሰጣል እኮ አልወጣኝም። ሰው እኮ ገንዘብ ለምን ይሰጣል አይባልም። «ሴቶች ወፈር ደልደል ሲሉ ደስ ይለኛል» የሚል አንድ ጓደኛ አለኝ። አንድ ሰው እንዲህ ብሎ ሲያወራ አዳመጥኩ። አሥመራ አንድ ሣምንት ያህል እንደቆየሁ አንድ የሚገርም ሁኔታ አጋጠመኝ። በኔ ግምት ሰዎች ሲባሉ አንድ ዓይነት ናቸው። ባጠራቀውም ብር የሚመካ ያለኔ ሰው የለም የሚል ትዕቢተኛን ሰው የሚንቅ ሀብታም አለ። አንድ ቀን እንደ ለማኝ ልመና ሥራ ነው። እድነ መደንገጥ ብሎ ባገኘሁት ክፍት ቦታ ቁጭ ስል «ወንድም ይሄ ቦታ ያንተ አይደለም» አለኝ አንድ ሁለት እግር የሌለው ለማኝ። «ደሞ ምን። መቼም ደስ ያለው ሰው ሌላውን ቢያስደስት ደስ ይለዋል። የሠፈሩ ዱርዬዎች ብዙ ጊዜ ገንዘብ ሊሰርቁን ሞክረው የተሳካላቸው አንድ ጊዜ ብቻ ነው። የምትመራው የዓሥራ አንድ ዓመት ቆንጆ ልጅ አለችው። አንድ ቀን የሆነውን ልንገራችሁ። ከዚያ አንድ እህል ነጋዴ ቤት ተቀጠርኩ። አንድ ቀን እንደ ሰዓሊ የሰዓሊነት ተሰጥዎ ያደረብኝ ገና የስምንት ዓመት ልጅ ሳለሁ ነበር። አንድ ጓደኛ አለኝ። አንድ ቀን አንዲት ቆንጆ ቢሮዬ መጣችና «እንኳን ደስ አለዎት ሳልል ቆየሁ» አለችኝ። አንድ ቀን እንደ ሀብታም የመጀመሪያ ጥያቄያችሁ «ዱሮ ምን ነበርክ። አሪፍ መኖሪያ ቤት ቆንጆ መኪና አንድ አውቶብስ አለኝ። አንድ ጊዜ ቱሉ ቦሎ ደርሶ ሲመለስ አንድ ጊዜም በአንድ ሠርግ ላይ ዘፍኖ ተመልሷል። አንድ ጊዜ ጥላዬ ጨዋቃ የተባለው አርቲስት አንድ ዜማ ደርሶ ጥላሁን አስተያየት እንዲሰጠው ይጠራዋል። ሠርግና ሞት እኮ አንድ ቀን ነው። በኋላ «አንድ ዘፈን ስትጠይቁ ለማሕበሩ ሁለት ብር አስቀምጡ ድጋሚ ስትጠየቁ አንድ ብር ያስጨምራል» የሚል ደንብ አወጣና የብር ዓይነት ጠረጴዛው ላይ ይከመር ጀመር። አንድ ጊዜ ሳቃችንን ለቀቅነው።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

አስተያየቶች:


memezon

የማውረድ አማራጮች | ወደ ፒዲኤፍ ቀይር | የዕለቱ መጽሐፍ

© dirzon | የአገልግሎት ደንቦች | የግላዊነት መምሪያ | ስለ | አገልግሎቶች | መልእክት