Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
በኋላ እንደተረዳሁት የተዛወርኩበት ክፍል ወደ በራፉ ተጠግቶ የሚገኘው ሦስተኛው ደረጃ ነበር። ድነው ለመውጣት የሚጠባበቁት ወይም ተስፋ ያላ ቸው የገመምተኞች ክፍል መሆኑ ነው ። መሥ ሪያ ቤቱ ጐረምሶች ሥራ ስለ ሴት ጨዋታ ነው ። «የሳምንቱ መጨረሻ እንዴት ነበር ። « ተወኝ ግሩም ነበር ። ግን ከአንዳቸ ውም ጋራ የቅርብ ግንኙነት አላበጀም ነበር ። አካሉ ሙሉ አእምሮውም ትክክለኛ ወጣት ነው ። ስለ ሥራው ስለ ሕይወት ትር ጓሜ ስለ ሀገሩ ዕድል ሌላም ብዙ ብዙ የሚያስበው ነገር አለ ። « በቀለ » አለች እታገኝ አንገቷን ደፋ አድርጋ « አንተ መልአክ ለመሆን ብትሞክር ለመሆን ደግሞ አትችልም ሌላው ሁሉ መልአክ እንዲሆን አትተማ መን በኋላ በጣም ትሳቀቃለህ »። « ምን ማለትሽ ነው። ሰው የለም ማለት ነው ። ጐዳዩን በጠቅላላ በሰው ልጅ ደካማነት ተፈ ጥሮ መገመት አለብህ » ። ልቡ ከዚህ ነበር ። « አንቺ ለምን አልሄድሽም »። « ደኅና ነሽ ነጻነት »።
በዚህ ጊዜ መካከል አንድ ቀን እሑድ ከመ ኝታ ክፍላችን ተሰ ብስበን ስንጫወት አንዱ በሽ ተኛ መጥቶ ሰው ይፈልግሃል አለኝ ። ያስጠራችኝ ቤት ቀን ቆጠራውን ረሳሁት እንጂ አንድ ጊዜ ቤቱን ዘግታ ጥላኝ የሔደችው ባለቤቴ ነበ ረች ። ከሦስት ቀን አንድ ቀን ከአራት ቀን አንድ ቀን የቤት ምግብ በሳሕን ይመጣል ሃል ። የለም ። የለም ። » በቀለ ቱግ አለበት ። በቀለ ለምን አትሞክርም ። እንደ ዋዛ አንድ ጊዜ ቀና ብላ መልሳ አቀረቀ ረች ። አንድ ቀን አሳይቸሃለሁ ። አንድ ቀን ዕድል ጣለለት ። » አለ በቀለ ወደ ሌላው ክፍል ገብቶ « መቼስ ጦማችንን አን ውል ። ሲል በቀለ አሰበ ። ጥሩ ነበር » አለ በቀለ ። የአዲስ አበባ ዝናም የሕይወት ዕድሉን የሚወስን ሆኖ በቀለ የተሰማው በዚያን ጊዜ ነበር ። ብቻ አንድ ። » አለ በቀለ ። » « አላውቅም » አለ በቀለ አሁንም ዐይኑን ከፊቷ ሳያጥፍ « የጨረቃ ውበት የት ላይ ነው። አንዳንድ ጊዜ ለመሸሽም የቃጣሁበት ጊዜ አለ። ሙ « አቶ ዓለሙ ብዙ ጊዜ እንዲሁ ያደርጋሉ » ስትል መለሰች ። አንድ ጊዜ አፍላ ወዳጁ ነበረች ። በቀለ አንድ ሐሳብ መጣበት « ጽሑፉ እንግሊዝኛ አይደል የነበረው ። አዛለች ትምህርቷን ከሁለተኛ ክፍል አቋርጣ በአሻሻጭነት አራት ዓመት ያህል ሠልጥና በይንበኞቿ በኩል አንድ ቀን ራሷን የቢሮ ጸሐፊ ያደረገች ጮሌ ናት ። ሲወጣ ሁለት ደንበኛ ፖሊሶችና አንድ ሲቪል የለበሰ ነጭ ለባሽ «ፍ አቶ በቀለ እርስዎ ነዎት ጌታዬ ። ሁሉም ተረኛ ነው » በአምስት ሰዓት ላይ ሰወ ይፈልግሃል ሲባል በቀለ አንድ ፓኬት ለጋራ አገባዶ ነበር። በዚህ ጊዜ ነው በቀለ ጐጉዳዩ የተገለጠለት ። በቀለ በትምህርት ቤት ሳለ ከአንድ ጓደኛው ጋራ አኃዝ በማስገባትና ፊደል በማለዋወጥ እንደ ቀልድ አንድ የምስጢር አጻጸፍ ፈጥረው ነበር ። በቀለ በኔ ምክንያት እኮ ነው። ዓመት ምን ያህል ጊዜ ነው ። » አለችው አንድ ቀን ። ሙ መንፈሱ በፈካበት በዚህ ጊዜ መካከል አንድ ቀን ብቻ ጀንበር የጠለቀች መስሎች ነበር ። » በቀለ ሲጋራ አቁጣጠለና በጢሱ ውስጥ ምስጢር የሚሻ ይመስል ጥቂት አሰበ ምናልባት ልክ ናት። ግን ምን ያህል ጊዜ እችለው ነበር ። በቀለ በተኣምር የሚያምን ሰው አይደለም ። «አዎ ነጻነት ብዙ ጊዜ ታነሣዎታለች » አለው ት ጊዜ በኋላ መልሶ ። « የለም ። አለ በቀለ በሆዱ ። በቀለ በመጨረሻ ወጣለት ። ጥቂት ጊዜ ያህል እንደዚሁ ትያዩ። በቀለ በሆዱ ኩን ል ተነፈሰ ። በቀለ ከትምህርት ቤት ጓደኛው ከአበበ ጋራ በድ ንገት የተገናኘው በፀሥራ ሁለት ሰዓት ተኩል ላይ አፕ ሬቲቭ ጠጥቶ ከቡና ቤት ሲወጣ ነበር ። » ሲል በቀለ ጠየቀ ። » በቀለ በፌዝ ጠየቀ ። « በቀለ በጣም የዋህ አትሁን በሰው ዘንድ ፍጹም ነት የለም ። ሰው የለም ማለት ነው ። »በቀለ ራሱን ነቀነቀ ።