Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ሲያያዝ የመጣውንም ንን ይህ ሞገስ ነው ትሉኝ ይሆናል ግን ምሳሌው አንጂ ሞገስ አይደዴለሁም። ሞገስ ዛሬ አለ ነገ እንጃ ተነገ ወድያ ግን በእርግጥ የለም። አንድ ሀገር ሕዝብ ጠበይ ጭውነት ሥልጣኔ ጠቅ ላላ ሁኔታና ይዞታ የሚገመተውና የሚመዘነው በምሳሌ ውና በተረቱ ነው። ለምሳሌሴ አንዱ የሰማ ውን አንዱ አያልፈውም። ስጽፈውና ሰጠራቅመውም ከኔ በፊት ከጻፉ ሰዎች መጻሕፍትና ክብዙ ጊዜ ጀምሬ ከሽማግሌዎች አእየሰማሁም ነው። እላይ እንዳልኩት ከአሁን በፊት የተጻፉ መጻሕፍተ ምሳሌ መኖራቸው ሲታወቅ ወደዚሁ ክፍለ ግዛት በብዛት ስላልመጡ አብዛኛው የኤርትራ ሕዝብ በተለይ ተማሪዎቹ እንዲጠቀሙበት በማሰብ ሷሆን ለአበተማሪዎቹም ማስታ ወሻ ይሆን ይሆናል አላለሁ። ሂድ አትበለው እንደሚሄድ አርገው ሃይማኖት ያለ ፍቅር ጸሎት አለ ግብር ሃይማኖት ከግብር ጸሎት ከፍቅር ሦ ጢ ሆድ ዘመድ ሳይወድ አፍ አህል ሳይለምድ ሆዱ ወድዶ አፉ ክዶ ክፉ ለምዶ ሆዱ ለተባባሰው ማጭድ አታውሰው ሆዱ ፈሪ እግሩ ዳተኛ አዳም ሲዋጋ እርሱ ይተኛ ሆዱ ናረት ዘርጣጣ ሙያው ከዣረት ስድ ምሳሌ። ራስ ካለበት አግር ይሰበሳባል ሩቅ አገር ለውሸት ይመቻል « ሩቅ አሳቢ ከቅርብ አዳሪ ራሴን መትቶ አግሬን ቢያከኝ አይገባኝም ራስ ይሸብታል እንጂ ልብ አይሸብትም። ቀስ በመቀስ ቀና ቢታጣ ይመለመላል ጐባጣ ቀን ቢረዝም ልብ ይደክም። ቅርንጫፉ እንደዛፉ ቅናት ጥናት አያገናኝ ከባት ክናት ቅቤና ቅልጥም ወዴት ግጥምጥም ቆላና ደጋ እመቤትና አልጋ ቆዳ ማንጓጓቱን ስሱ መጓጓቱን አይተውም ቆጥሮ የማይሰጥ ሴባ ቆጥሮ የማይቀበል ሴባ ሞርጥ ያጠግባል ተስፋ ያታልላል ስድ ምሳሴ። በትኩስ ሥጋ በርጥብ ፍለጋ በትንሽ ማረሻ ትልቅ እርሻ በንጉሥ ሞት አይዘበት በዝሆን ሐሞት አይፈተፈት በአፉ ያመነ ከሥሩ የመነመነ በአፍ ስሕተት በአግር መንሻተት በዓይን ጥቅቫ በከንፈር ንክሻ በፅውር ይጠቃቀሱበታል በደንቆሮ ይንሾካሾኩበታል በዓል ሽሮ የከባረ ጦም ገድፎ የወፈረ የለም በከብቱ የለገሰ በወደሉ የገሰገሰ ክሰበው ደረሰ በካሣ የከበረ በአጓት የሰከረ የለም በክረምት ካረሰ አናቱን ያስመነኩሰ በወሬ አትጥላኝ በስመ ጅብ አትውጋኝ በወሬ አይነግሠ በአጅ አይካሱ በቀኑንጫ አያርሱ በወር ልቅ ባመት ቀሚስ ጥልቅ በዋስ ያለ ከብት በጣት ያለ ቀለበት በውል ከሄደች በቅሉዬ ያለ ውል የሄደች ቆጽዬ በውርርድ ላይ ውርርድ ክነብር ላይ ስማርድ በዛጠና የለም ጤና። ቢፈሩት ኣይቀር ሞትና ነገር። ብዙ ገንዘብ ያለው ይደፈራል ብዙ ወንድም ያለው ይታፈራል ብዙ ቢወልዱ ሙያውን ግብሩን አይተው ዱን ይወዱ ብዙ ቢያወጉይዘነጉ። አለ ጅብ በገዛ ዳቦዬ ልብ ልቡን አጣሁት በፊት የወጣን ጆሮ በኋላ የወጣ ቀንድ በለጠው በፋሷክካ የተገዛ ባርያ ሁልፒቬ ፋሷቫ ይመስለዋል በስጌን ከሳደገ የገደለ ይሻላል በለቤቱን ከፊቱ ማመስገን ክሕሜት አኩል ይቆጠራል በለቤቱ ያከበረው አህያ በቅሎ ያላውጣል በለቤቱን ክልናቁ ውሻውን አይመቱም በለቤቱ ክካልጮኸ ጐረቤት አይረዳም በለቤቱ ያቀለለውን አሞሌ በለ ዕዳው አይቀበለውም በሌን ጐዳሁ ብላ ዓይኗን በአንጨት ወጋች ቧልትና ቅዘን ቤት ያስፈታል። በዋቂ ፊት መናገር መታገም በልና ሚስት ክንድ ጻሕር ይቀዳሉ ኗፎ ባርያ ረዳት ቢያመጡላት መጂዋን ደበቀች በባትህ አገር ኣትቀማ በናትህ አገር ጦም አትደር ባባቱ ፊት የሚናገር አፉ ለምጣም ብቻውን የሚበላ ብቻውን ይሞታል ብቻውን የሚሮጥ የሚቀድመው ብቻውን የሚሟገት የሚ ረታው የለም ። ታላቅ ጦር ባይወጉበት ያስፈራሩበት ታዝበው ኪጠጵሉህ ፓዝበው ይውደዱህ ትለብሰው የሌላት ትከናነበፀ አማራት ትምሀርት የማያልቅ ሀብት ምርት ትምህርት በልጅነት አርባ በጥቅምት ትንሽ ሥጋ እንደ መርፌ ትወጋ ትንቢት ይመራል ልጓም ይገራል ትንሽ ምላጭ አገር ትላጭ። ነገር ክፊቱ ዱቄት ክወንሬቱ ነገርክመጀመሪያፍለጋ ከመሻገሪያ ነገር የሻ ዳኛ አምጡ ይላል የዶሮ ሻኛ ነገር ጳያውቁ ሙግት ዓቅም ሳይኖር ትፅቢት ነገር ሲያመልጥ ራስ ሲመልጥ አይታወቅም ነገረኛ ናቸው አጥልቃችሁ ቅበሩዋቸው የተነ እንደ ሆን ብዙ ነው ጣጣቸው። ንጉሠ ቢሞቱ ከማን ይሟገቱ ንጉሠ ሲቆጡ ቀስ ብላችሁ ውጡ ንጉሥ ከተነፈስ ወኃ ከፈፅሰጵጳ ንጉሥ የወደደው ዘመን የወለደው ንጉሥ ይሞግትልህሀ ንጉሥ አይሞግትህ ንግግር ሷበዛ ያጠፋል ማር ሲበዛ ያስተፋል ስድምሳሌ ነበረ እንጂ ይኖራል የሚባል ፍጡር የለም ነገር ቢበዛ በአህያ አይጫንም ነፋስ ሲነሣ አሳት አይጫርም ነገር አንዲጠፋ ዳኛውን ግደል ኑሮ ክሉት መቃብርም ይሞቃል ንብ ቢሠማራ አጥሩን ተመልክት ንጉሠ በድንኳናቸው አኔ በጎጆዬ ንጉሥ ነን አላ ድኻ።
ሀብታም ሲሰጥ የድቫዛ ሙ ያብጣል ሁለት አግር አለኝ ብሎ እሁለት ዛፍ ላይ አይወጣም ሁሉን ቢናገሩት ሆድ ባዶ ይቀራል ሁለት ቁና ሰጥቼ አንድ ጥንቅል ሁለት ጉድጓድ ያላት አይጥ አትሞትም ሁሉም አካል ነው ግን አንደ ዓይን አይሆንም ሂዳ ጉበት ይነቧታል ታላቅ ታናሽ ላኩልኝ አለች ዕ ሃይማኖት የሌለው ሰው ልጓም የሌለው ፈረስ ነው ሆዳም ቢፈተፍት የበላ ይመስለዋል ሆዳም ቢሸከም የጠገበ ይመስለዋል ሆዳም ሰው ፍቅር አያውቅም። ጳወርቅ ያሉት አንገት ላሸክት ለወጡ ኦዘኑለት አንዳንድ ጊዜስ ክደረቁም ጉረሱለት ለውሽማ ሞት ፊት አይነጭለት ለዋስ ኦፍ የለው ለጉንዳን ደም የለው ለይቶ እንደ ፈፋ አንጓሎ እንዳረፋ ለደዓና ሰው ውሸት ለጅብ እሸት ለዳባ ለባሽ ነገርሽን አታበላሽ ለዳኛ ዳኛ አለው ለአንበሳ ተዙላ አለው ለዳኛ አመልክት እንዲሆን መሠረት ለዳርቻው ሲሳሱ ክነ ማሼክሉም ተነሥ ለገደል ጐፈሬ ሳረጋገጠ ወሬ ለግዚሄር የተቀናቀነ ጽድቅ ለንጉሥ የተቀናቀነ ወርቅ ለጉንዳን ደም የለው ለዝምብ ቤት የለው ለጨለማ ጊዜ መብራት ለመከራ ጊዜ ብልሃት ለፍቅር ብተኛት ለጠብ አረገዘች። ልጅ ክወረሰ ቤት ከፈረሰ ልጅ አይወልድ አንድ አይፈርድ ልጅ ያበቱንወቄራ ያፎቱን። ምድር ለገበረ ጦር ለወረወረ ምን ይሰማ ጆሮ ምን ይውጥ ኾሮሮ ምን በእግሩ አየመጣ በእጁ አንዳይመጣ አለ ዳኛ ምክረው ምክከረው አምቧ ቢል መክራው ይምከረው ምክር ለሚሰማ ወሃ ለተጠማ ለሚጠማ ምክንያት እንደ ሴት ግርማ እንደ ሌት ይስጥህ ምክር ተቀባይ ሲያጣ ተመልሶ ወደ በለቤቱ ይመጣ ምድር ሲደላደል ማሳ ሲታደል ተወለድኹ አላለ ጦጣ ምድር በአለቃ በማይ በጨረቃ ምጡን እርሽው ልጁን አንሸሽው ሞተ በለኝ ክፈኔን አለ በለኝ ቀለቤን ሞት ላይቀርለት ምክንያቱ በይሁዳ ሆነለት ሞት ላይቀር ፍራት አመል ላይቀር ቅጣት ጀ ሞት ሲደርስ ቄስ ጦር ሲደርስ ፈረስ ሞት በአቤል ተዝካር በሮቤል ተጀመረ ሞት በጥር በነሐሴ መቃብር የማይመስል ነገር ዬ ሞትህ እንደ ሕይወትህ ሕይወትህ እንደ ሞትህ ነው ሞኝ መካሪውን ባስጌ አክባሪውን አይወድም ነ ሞኝ በያፍር የሞኝ ዘመድ ያፍር ሞኝ ያገኘው ፈሊጥ ውሻ ያገኘው ሊጥ ሞኝ የዕለቱን ብልህ ያመቱን ያስባል ሞኝ የተከለው ብልህ አይነቅለው ሞኝ ከክመረረ በግ ከበረረ መመለሻ የለውም ሞኝ ቢፈርዱለት አያውቅ ቢፈርዱበት አያውቅ ሞኝ ከገደደ ልጅ ከለመደ ሞኝ የመከሩትለት ተኑንጫ የጠረጉትለት ሞኝ ቢመክሩት ከልማዱ አህያ ቢያጥቡት ከአመዱ ሞኝ አንደ ነገሩት በቅሎ አእንዳሰገሩት ስድ ምሳሌ። ሥራ ያጣ መነኩሴ ቆቡን ቀዶ ይሰፋል ሥንዴ ካለ ፈታጊ አይታጣም አይጠፋም ሥጋና ሴት በባለጌ ቤት ይረክሳል ሥጋ ቢወድቅ አፈር ይዞ ይነሣል ሥጋ ሞጠር ቢሉት ጣሬያን አንድ አለ ሥጋ ያማረው መረቅ የሸተተው ከበጎች ማሀል ገብቶ ይተኛል ። ሰው በዋለበት ወኃ በወረደበት ሰው ይጥራል ፅድል ይሠራል ሰው አንዳነጋገሩ በቅሎ እንዳሰጋገሩ ሰው ሆኖ አይስት የለ እንጨት ሆኖ አይጤስ የለ። ሰው ጊዜውን ፅቃ ቦታውን ምንጊዜም አያጣውም ሰውየውን ካልናቁ አጥሩን አይነቀንቁ ሰውን ሰው አማው የራሱን ባይሰማው ሰው ለወዳጁ መኩንን ለጠጁ ሰው ሠራሽ በአምላክ ሥራ ፈራሽ ሰው ያመነ ጉም የዘገነ አንድ ሆነ ሰውነቱ ከንጽሕና ልቡ ክትሕትና ያልተለየ ደህና ሰው ተዘመዱአህሀያ ታመዱ። ሰው ካላገሩምነው መናገሩ ሰው ከተከተተ ጅብ ክኩተኮተ ሰው ይጨነቃል የሚሆነውን እግዜር ያውቃል ሰው እንደ ዓቅሙ እህል እንደ ቀርሙ ሰው ይኖራል እንጂ እንደቤቱ አይኖርም እንደጐረቤቱ ሰውን ከነ አመሉ ድሪቶን ከነ ቅማሉ ወዲያ በሉ ሰው ያላገር መሬት ያል ዘር። ሰው ባፉ አሞራ በክንፉ ሰው አይወድም በደል በሬ አይወድም ገደል ሰው በዝና ዝናም በደመና ይታወቃል ሰው በዘመድ አህያ በገመድ ሰው በየወንዙ ብዙ ነው መዘዙ ሰው ያስባል አግዚአብሔር ይፈጽማል ሰውነቱን ቧቢንቁልብቡን ይጠይቁ ሰውን ከመለመን ፈጣሪን ማመን ሰበው ሰውን የሚበልጠው ለተወሰነ ጊዜ ብቿ ነው ሰውን አትናቀው እህልን ኣትራቀው ሰውን የሚያስረጅ ሐሳብ ልብስን የሚያስረጅ ስብሳብ ፅው በከንቱ አይጐነበስም ወይም ፅቃ ሊያነሣ ወይም ሊፈሳ። ስታበይውበልተሽ ታይው ስንቁን የተቀማ ነጋዴ ዋግ የመታው ስንዴ ስደት ከሹም ልጅ መንገድ ከሀገር ልጅ ስድብሽና ስድቤ አንድ ነው ትርፉ ሰው መስማቱ ነው ስድ ምሳሌ። ሰነፍና አጋራ ራሱን ሲነቀንቅ ይኖራል ሰነፍ ጸሐፊ ከሙሴ ይገድፋል ሰው ያለው አርፍዶ ይሞታል ሰው ምን ይመስላል ቢሉ ኑሮውን ሰው መስሎኝ ደንጊፒያን ቆነጣጠሁ አለ የሰለቸው ሽፅ ዬ ሰው ማነን ያሀላል ቢሉት የተናገረውን ያህል አለ ሰዶ ማሳደድ ቢያምርህ ዶሮህን ለቆቅ ለውጥ ሲሮጡ የታጠቁት ሷሮጡ ይፈታል ሲሰርቀኝ ያየሁት ሲሰጠኝም አላመንሁት ሲበዛ ሲበዛ ይገነፍላል ። ቀን ባጀብ ሴት በዘብ ቀን አይጥለው የቀለም ሠረገላ አያሰናክለው ቀን አይጥለው ጠጅ አያሰክረው የለም ቀን እስኪያልፍልሽ ያባትሽ ሎሌ ያግባሽ ቀን ሳይቆጥሩውሻ ሳይጠሩ ደረሰ በእግሩ ቀን በበቅሎ ማታ ቆሎ። ቤት ያለሴት ክብት ያለ በረት አይሆን ለንብረት ቤት ያላጥር ቤተ ክርስቲያን ያለ ቅጥር ቤት ከነ ጐልላቱ አጥር ክነ ማፅዘንቱ ቤት ለሌለው ቤት ይስጠው ችግሩን እንዲያውቀው ብላ ያለው ቀርቦ ተሸክም ያለው ተሰብስቦ ይቆየዋል ብላ የበሰለ ተናገር የመሰለ። በሬ ባንጀቱ አንጂ ባንገቱ ኣይስብም በመሸታ ቤት የተገዛ ጦር ቢወረውሩት ከድፍድፍ በራቸውን ከፍተው ሰውን ሌባ ይላሉ በቂል ክምር ዝንጀሮ ይማታፀበታል በቅሎ ማሰሪያዋን በጠሰች ለራቧ አባሰች አሳጠረች በቅሎ ማን አበትህ ቧጵት ፈረስ አጐቴ አለ በቆሎ አየሳዋቀ ያርራል ያረረ ይስቃል በትንባሆ የተገዛ ጦር ቢወረውሩት ጋያን ይወጋል በእርቫ ጊዜ ያልዘራ በመክር ጊዜ አይሷበስብም በአጅ የያዙት ወርቅ ክብረት እኩል ነው በአይጥ ሽንት የተሠራ ቤት ድመት ሷጮህ ይፈርሳል በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ። በፅውር ቤት አንድ ዓይና ብርቅ ነው በዝሆን ጆሮ ትንኝ።