Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
የቀኖና ዲድስቅልያ መጻሕፍት ስለታቦት ምን ይላሉ የእስራኤል ታቦት አቋም ታቦቱ ከኢየሩሳሌም ቤተ መቅደስ ሰለሞን አሳምሮና አስጊጦ እንደ ሠራው ሁሉ በኢትዮጵያም ከአብርሃ አጽብሐ ጀምሮ የነገ ነገሥታት ሁሉ ቤተ ክርስቲያንን ለማነጽ ሲመኙ ኖሩ እንጂ አልሠሩም። ደጉ የጣሊያን መንግሥት ግን ይህንን ቤተ ክርስቲያን ሠርቶልናል» በማለት መናገራቸው በመጽሔቱ ላይ ሰፍሮአል። የገዳሙ መሪዎች ለኢጣሊያ መንግሥት ከዚህ የምንመለከተው በየዘመኑ የነበሩ አንዳንድ ጽሐፊዎችና የሃይማኖት መሪዎች እግዚአብሔርን ከሚያሳዝንና ሕዝብን ከሚበድል ሀሳብና ከሥጋዊ ትምክህት ተለይተው በቅንነትና በበጐነት ቢያስተምሩ ቢመሩና ቢያስተዳድሩ እንዲሁም ልባቸውን ወደ ፈጣሪ ቢመልሱ ሕዝቡም ባንድነት ለእግዚአብሔር ቢገዛ «ኢትዮጵያ እጆችዋን ወደ እግዚአብሔር ትዘረጋለች» ተብሎ በመዝሙረኛው ዳዊት አማካይነት ስለ ኢትዮጵያ የተነገረው የእግዚአብሔር የተስፋ ቃል መዝ ይፈጸማል ማለት ነው። ከአህመድ ዲዳት መጽሐፍ ቅዱስ የእግዚአብሔር ቃል ነውን።
ክፍል ርዕስ መቅድም ክፍል አንድ ኢትዮጵያ የሚል ቃልና ትርጉሙ ጥንታዊው የኢትዮጵያ ሥልጣኔና የአምልኮ ተ ወራራሽነት የዘንዶ አምልኮት በኢትዮጵያ በዘንዶ ኃይል ይሾሙ የነበሩ ነገሥታት በኢትዮጵያ የደብረ ዳሞ ዘንዶና አቡነ አረጋዊ ዘሚካኤል ስለ ዘንዶ የእግዚአብሔር ቃል መጽሐፍ ቅዱስ ምን ይላል ክፍል ሁለት የጥንታዊት ኢትዮጵያ ሰፋሪዎችና አምልኮታቸው ክፍል ሦስት ጥንታዊው የአክሱም ሥልጣኔና የሥነጥበብ ዕድገት የአክሱም ጥንታውያን ነገሥታትና ያሰሩአቸው ገንዘቦች በጥንታዊው የአክሱም ገንዘብ ላይ የተገኘ አርማና ጽሑፍ ስለ ገንዘቡ የተደረገ ጥናትና ምርምር የገንዘቡ አሠራር ክፍል አራት የአክሱም ሥልጣኔ ውድቀት በእስልምናና በሌሎች የድንበር ግጭት ምክንያ ቶች የደረሰ ጉዳት ክፍል አምስት ቋንቋ ፊደልና ሥነ ጽሑፍ በኢትዮጵያ የግዕዝ ሳባዊ ፊደል መሠረት በግዕዝ ፊደል ላይ የአናባቢ ቅጥያዎች ድርሻና ጠቃሚነት የግዕዝ ፊደልና ቋንቋ ለሥነ ጽሑፍ ያበረከተው ድርሻ ክፍል ስድስት የአኀዝና የቁጥር ስልት በኢትዮጵያ ክፍል ሰባት የኢትዮጵያ የዓመታት አቆጣጠር የዕለታትና የአውራኅ ካለንደር ክፍል ስምንት ኅሳበ ዘመን በኢትዮጵያ ስምንተኛው ሺህ የተባለው ዘመን ክፍል ዘጠኝ የኢየሱስ ክርስቶስ ልደት ታህሣሥ ስለመከበሩ የተጠቀሰ ሀሳብ ወኻ ክፍል አሥር የዘመን መለወጫ ርፅሰ ዐውደ ዓመት የአራቱ ወቅቶች ክፍለ ዘመናት አቀማመር መስከረም ለምን ርፅሰ ዐውደ ዓመት ተባለ ክፍል አሥራ አንድ የእግዚአብሔር ቃል ኪዳን ውል ለዓለም ሁሉ የቃል ኪዳን አስፈላጊነት እግዚአብሔር ለአዳምና ለሄዋን የገባው ቃል ኪዳን እግዚአብሔር ለናህ የገባው ቃል ኪዳን እግዚአብሔር ለአብርሃም የገባው ቃል ኪዳን ለሙሴ የተሰጠየሲና ቃልከዳን ለዳዊት የተሰጠ ቃል ኪዳን ኪዳነ ምህረት በክርስቶስ ኢየሱስ ለሰው ሁሉ የተሰጠ የዮህረ። ሰው ከሞተ በኋላ ሬሳን የማጠብና የሽቱ ማርከፍከፍ ሥርዓት ስለ እምነት ነፃነት የተላለፈ መመሪያና ተፃራሪዎቹ በተቀበረ ሬሳ ላይ የተደረገ ኢሰብአዊ ድርጊት ሳ ክፍል አሥራ አራት በመጽሐፍ ቅዱስ ያልተጻፈውን የሚያትቱ የማደናገሪያና የፈጠራ ጽሑፎች የባሃኡላህ ጥሪ ጀምፍሌትና «ባሃኡላህና አዲሱ ዘመን» የሚል መጽሐፍ ይዘት ቅዱስ ማርቆስ ኢትዮጵያዊ ነው የሚል መጽሐፍ ይዘት ከሰው አእምሮ ውጪ የሆነ የመናፍስት አሠራር ሲጋለጥ ሳጥናኤል ከተማ ሠራ ይላሉ አባ ጸሐፊው በሰው ሬሳ ሽታ የሚታደሱ ናቸው የሚሉአቸው መናፍስት ከግብፅ ወደ ኢትዮጵያ ይመጡ የነበሩት ጳጳሳት አቋም እንደ ጸሐፊው አባባል ከነቢያት ከሐዋርያትና ከግብፅ ፓትሪያርኮች አብዛኛዎቹ ኢትዮጵያውያን ናቸው ይላሉ «መጽሐፍ ቅዱስ ስለ መሐመድ ምን ይላል» የሚል መጽሐፍና ይዘቱ። የይሆዋ ምስክር ነኝ ከሚል ሰው ጋር ያደረጉት ክርክር ኢየሱስ ፈጣሪም አምላክም አይደለም ይላሉ ፀሐፊው የመጽሐፍ ቅዱስን ሀሳብ በቁርዓን ጥቅስ ለማፍረስ ሲሞክሩ የኢትዮጵያ ሙስሊም ወጣቶች የተሰኘ ቡድን ያሰራጨው ፓምፍሌት ይዘት ክርስትናና እስልምና በኢትዮጵያ ኤንጂል ወንጌል የሚያስተላልፈው መልዕክት በአጭሩ ሃይማኖት አይለያየንም የሚል መጽሐፍ ይዘት የሊቢያው የጋራ ጉባዔ ዋና ዓላማ በመጽሐፉ ላይ የተገለጸ ጉባዔው የተስማማበት ሀሳብ ጉባዔው አንዳንድ መጻሕፍትን ለማስወገድና ሌሎችን ለመቀበል የደረሰበት ውሳኔ በ ክፍል አሥራ አምስት መጽሐፍ ቅዱሳዊ እውነት የሌለባቸው መጻሕፍት ወይራ ነጭ ሽንኩርትና ዕጣን ስለማጤስ ክፍል አሥራ ስድስት የቀኖና ዲድስቅልያ መጻሕፍት በመጽሐፍ ቅዱስ ሚዛን ተረፈ ኤርምያስ መጽሐፈ ዕዝራ ካልዕ ተረፈ ዳንኤል መጽሐፈ ባሮክ መጽሐፈ ዕዝራ ሱቱኤል መጽሐፈ ጦቢት የአዋልድ መጻሕፍት አውራ የተባለውና ተከታዮቹ የአንዳንድ መጻሕፍት ይዘት ከቤተ ክርስቲያን ተልዕኮ አንጻር ክፍል አሥራ ሰባት ተበዳይ በዳይና አማላጅ ጠበቃ ብቃት ያለው አማላጅ ጠበቃና የዘላለም ካህን መሕ ሬሳ መ መእ መሕ መዕ መ ርፎ ጣጣ ቴቁኮከአጩ መሕ ኢነ መ መስ መሕ መእ ጨሕ መእ ኢን ኪንኮዕኮንከኮኪን ርነርቭ ኤ መሕ ጨስ ጠለ መእ መእ ሬሕ ርል ርዕ ርአኃ ርልን ርልን ኦጋ ርነ ኢነ ኢነሠ ር መስመ ቁቱቱ ኹ መሕ መጩእ መእ እ ኔ ጾስ መጩኔ መ ሕ ወወ ወወ ወበይፀዬቴ ወኪር ርሻ ኃ ርጋ ር ር መጓ መሕ መጋ ወ ሂቲወፍኃ ምልጃ በመልክአ ሥላሴ ሰው ከሞተ በኋላ በሕይወተ ሥጋ ላለው ዋስ ጠበ ስለሚባለው ቃ ይናል ፍጡር የሆነ የፍጡራን የኃጢአት ዕዳ ሊከፍል አለመቻሉ ማስታረቅና ማማለድ ክፍል አሥራ ስምንት ቅድስት ድንግል ማርያም በመጽሐፍ ቅዱስና በሌሎች መጻሕፍት ርግማንና ፍርድ በአጹ ዘርዓ ያዕቆብ የሥርዓት መጽሐፍ ክፍል አሥራ ዘጠኝ ጻድቃን ሰማዕታት የሞቱ ጻድቃንና ጽድቃቸው ፍጡራን ከሞቱ ወዲያ ሌሎችን ሊረዱ አይችሉም ክፍል ሃያ መላዕክትና አገልግሎታቸው » የመላዕክት ተልዕኮ የመላዕክት ባህሪይ መላዕክት ለተለያዩ ሰዎች ያስተላለፉት መልዕክት መላእክት ለእግዚአብሔር ሕዝብ ሲቆሙ የመላዕክት መመሪያ ለእግዚአብሒር ሕዝብ «ገብርኤል» የምስራች ተናጋሪ መልዓክ መልዓክ የደህንነትን መንገድ ሲገልጥ መሳዕክት ለጥበቃ ሲታዘዙ ጠባቂ መላዕክት የመላዕክት አገልግሎት በአዲስ ኪዳን ለቅዱሳን መላዕክት ይሰገዳልን። ጂን እንደመልዓክና «ጃንሆይ» እንደ ማዕረግ ስም ክፍል ሃያ አንድ ኢትዮጵያ እጆችዋን ወደ እግዚአብሔር ትዘረጋለች ኢትዮጵያ የማንንም አጋዥነት አትሻም ዳግማዊ ምኒልክ እግዚአብሔርና ታሪክ ለምትሰጡት ፍርድ ምስክር ሆነው ይመለከታሉ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ የሮማ ብርሃን ታሁሥ ዓም የቀኃሥ ጅማሬና ፍጻሜ ከሁሉም በላይ አብዮቱ ደርግ ኢሠጋቱ ክፍል ኻያ ሁለት ስለ ኢትዮጵያ በተለያዩ ነቢያት የተተነበየ የተስፋ ቃል ኪዳን ዋቢ መጻሕፍት መቅድም ይህ ኢትዮጵስ ኛ የተባለው መጽሐፍ ትክክለኛውን የታሪክ ምንጭ ዋቢ በማድረግ በተለያዩ ደራሲያን በተዘጋጁ መጻሕፍትና እንዲሁም ሀሳባቸው ምን እንደሆነ በማይጨበጥ በአንዳንድ የኅትመት ውጤቶች መጽሔቶች ጋዜጦችና ፓምፍሌቶች ላይ በማተኮር እውነትን በእውነትነቱ ለአንባቢያን ለማስጨበጥ አቅጣጫ ያሳያል። ክፍል አንድ «ኢትዮጵያ» የሚል ቃልና ትርጉሙ ኢትዮጵያ የሚል ቃል በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ለአርባ አንድ ጊዜያት ተጽፎ እንደሚገኝ በተለያዩ መጻሕፍት ተመዝግቦአል። ስለ ዘንዶ የእግዚአብሔር ቃል መጽሐፍ ቅዱስ ምን ይላል። በዚህ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን የዘመናት አቆጣጠር መሠረት ይህ ዓለም ከተፈጠረ ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ ያለው ዘመን ሰባት ሺ አራት መቶ ዘጠና ሁለት ዘመን ዓመታት ይሆናል። ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከተወለደ ጀምሮ እስከ አሁን ድረስ ያለው ዘመን ዓመት ሲሆን አዳምና ሄዋን ከተፈጠሩበት ጊዜ ጀምሮ እስከ ጌታ ልደት ድረስ ደግሞ አምስት ሺ አምስት መቶ ዘመን ነው ይልና ይህም ዓመተ ፍዳ ኩነኔ ሲባል ከጌታ ልደት ወዲህ ያለው ዘመን ዓመተ ሥጋዌ ዓመተ ምህረት ይባላል። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ብቻ እንደ አንዱ የመጽሐፍ ቅዱስ መጽሐፍ አድርጋ በተቀበለችው ዕዝራ ሱቱኤል ምዕ እንደተገለጸው የኢትዮጵያ የዘመን አቆጣጠር «ዘመነ ዓለም» የሚጠራበት ጊዜም እንዳለና ይህም የሰው ልጅ ማለት ዓለመ አዳምን በሚመለከት ታሪክ የሚቆጠረው የዘመን አቆጣጠር የተሰጠው ስያሜ እንደሆነ ተገልጾአል። በዚህም ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ ከዮሐንስ መጥምቁ የመወለድ ብሥራት ጀምሮ ሲቀመር መጋቢት ቀን ከድንግል ማርያም በመንፈስ ቅዱስ ሥራ ተጸንሶ ታህሣሥ ቀን በዘጠኝ ወር ከአምስት ቀን በቤተልሔም በረት እንደተወለደ ተገልጾአል። ክፍል አሥራ አንድ የእግዚአብሔር ቃል ኪዳን ውል ለዓለም ሁሉ የቃል ኪዳን አስፈላጊነት ቃል ኪዳን ወይም ውል በሁለት ወገኖች መካከል ለተደረገ ስምምነት ማጽኛ የሚቆም መተማመኛ መሠረት ነው። እግዚአብሔር ከመጀመሪያው ሰው ከአዳም ጀምሮ በተለያዩ ጊዜያትና ዘመናት ትእዛዙን በሚያደርጉና በሚታዘዙለት ታማኝ ሰዎች አማካይነት በዘመኑ ለነበሩት የሰው ልጆች የተስፋ ቃል ኪዳን ውል እንደላከ መጽሐፍ ቅዱስ ይገልጽልናል። እግዚአብሔር ለአብርሃም የገባው ቃል ኪዳን ሃም ከዘፍጥረት ምዕራፍ አሥራ ሁለት ጀምሮ እስከ ዘፍጥረት ኝያ አምስት ያለውን ክፍል ስናነብ ከዑር ከለዳውያን ምድር የወጣ ሰው እንደሆነ እንመለከታለን። ከዚህ በላይ እግዚአብሔር ለአዳምለኖህና ለአብርሃም በተለያዩ ዘመናት ቃል ኪዳን መግባቱን የተመልከትን ሲሆን ከዚህ በታች ደግሞ የሲናን ቃል ኪዳን ይዞታና ትርጉም በአጭሩ እናያለን። እግዚአብሔር ጥንት ከአብርሃም ጋር ባደረገው ቃል ኪዳንና በሲና ከእስራኤል ሕዝብ ጋር በሙሴ አማካይነት ባደረገው ቃል ኪዳን መካከል የተቀራረበ ግንኙነት መኖሩን መጽሐፍ ቅዱስ ያሳያል። ኪዳነ ምህረት በክርስቶስ ኢየሱስ ለሰው ሁሉ የተሰጠ የምህረት ቃል ኪዳን ኪዳነ ምህረት በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ አማካይነት የሰው የኃጢአት ዕዳ ተከፍሎ በእምነት የተቀበለ ሁሉ ዳግም ተወልዶ የእግዚአብሔር ልጅ የመሆን ተስፋ ያገኘበት የምህረት ቃል ኪዳን ውል ነው። ቢሆንም ከዚህ በላይ እንደተገለጸው እግዚአብሔር በተለያዩ ጊዜያትና ዘመናት ሊመጣ ያለውን የዘላለም ተስፋና በክርስቶስ ደም የተደረገውን የኃጢአት ሥርየት ሲገልጽ ከዚህ በላይ በዝርዝር እንደተብራራው ገኛ ለአዳምና ለሄዋን በኃጢአት በወደቁ ጊዜ የተስፋ ቃል ኪዳን ገባላቸው ዘፍ ሆሴዕ ኛ ለኖህ በምድር ላይ የነበሩ የሰው ዝርያዎች በሙሉ በእግዚአብሔር ላይ በማመፃቸው እግዚአብሔር ናህንና ቤተሰቡን አስቀርቶ ሌላውን ሕዝብ በጥፋት ውሃ ከጨረሰ በኋላ የገባው ቃል ኪዳን ዘፍ ኛ ለአብርሃም ከሚኖርበት ሰፈርና ከአመፀኛ ሕዝብ መካከል እንዲለይ ካደረገው በኋላ የገባለት የተስፋን ቃል ኪዳን ዘፍ ሮሜ ኛ ለሙሴ የእስራኤልን ሕዝብ እንዲመራ ሃላፊነት ከሰጠው በኋላ ማርና ወተት ወደምታፈስሰው አገረ ከነዓን ሊገቡ በመንገድ ላይ በነበሩበት ወቅት የተሰጠ የአሥርቱ ቃላት ቃል ኪዳን ብሉይ ኪዳን ዘጸአት ኛ ለዳዊት የእስራኤል የመጀመሪያው ንጉሥ ሳዖል እግዚአብሔርን ባለመታዘዙ ከሥልጣን ከወደቀ በኋላ እግዚአብሔር እንደልቡ የሆነውን የእሴይን ልጅ ዳዊትን አግኝቶ የገባለት የዘላለም መንግሥት የክርስቶስ መንግሥት ምሳሌ የሆነ ቃል ኪዳን ሳሙ ኢሳ ኤር ሕዝ ኛ ለአሕዛብና ለእስራኤል በኢየሱስ ክርስቶስ ሞትና ትንሳኤ አማካይነት የተደረገ የምህረት ቃል ኪዳን አዲስ ኪዳን ሲሆን በእግዚአብሔርና በሰው መካከል የገባውን የኃጢአት ግድግዳ አፍርሶ በደሙ እርቅና ሰላም እንዲሆን ባደረገው በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ የመስቀል ላይ ጣርና ሞት ዕዳ የተከፈለበት ውል ኪዳነ ምህረት ይባላል። ከዚህ ውጪ ግን ሰው በራሱ ጥረት የሚያደርገው ማንኛውም በጐ ምግባርና ተግባር ለዘላለም ሕይወት ሊያበቃው ስላልቻለ እግዚአብሔር ለሰው ልጅ ደህንነት ያዘጋጀለት ኪዳነ ምህረት ልጁ ኢየሱስ ክርስቶስ ብቻ እንደሆነ መጽሐፍ ቅዱስ ግልጽ አድርጎ ይነግረናል። የአዲስ ኪዳን ሊቀ ካህን የሆነው ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ ሲናገር በሩ እኔ ነኝ ዮሐ መንገድና እውነት ሕይወትም እኔ ነኝ በኔ በቀር ወደ አብ የሚመጣ የለም ዮሐ ብሎ በእርሱ አማካይነት ብቻ ወደ እግዚአብሔር መንግሥት መግባት እንደሚቻል ግልጽ አድርጐታል። ሁለተኛው ጽላት ከመሬት ድንጋዮች አንዱን ወስዶ ሙሴ የጠረበውና በኋላም እግዚአብሔር ቃሉን ያኖረበት ምሳሌ በመጀመሪያ የነበረው ቃል ሥጋ ሆነ ፀጋንና እውነትን ተሞልቶ በኛ አደረ አማኑኤል እግዚአብሔር ከኛ ጋር እግዚአብሔር በሥጋ ተገለጠ የተባለው መፈጸሙንና ቃል ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ጠማማና ግራር የሆነውን የእኛን ሥጋ መልበሱንና አምላክ የሰውን ልጅ ለማዳን ሰው በመሆን የተገለጸበትን ሁኔታ በጥላ ወይም በምሳሌ የሚያሳይ ነው። ይላልና ይህ የባሃኡላህ ትምህርት ግን ኢየሱስ ክርስቶስ መንፈስ ነው የሚል ስለሆነ በቃሉ አንፃር ሲመዘን ከእግዚአብሔር እንዳልሆነና እንዲያውም የክርስቶስ ተቃዋሚ መንፈስ ነው ብሎ መጽሐፍ ቅዱስ ይገልጽልናል። መንፈስ ቅዱስ የወረደው መጽሐፍ ቅዱስ እንደሚገልጸው ጌታ ባረገ በአሥር ቀኑ ሲሆን ከትንሳዔ ቀን ጀምሮ ሲቆጠር በሃምሳኛው ቀን መሆኑ ነው። «መጽሐፍ ቅዱስ ስለ ሙሐመድ ምን ይላል። እንግዲያውስ በመጽሐፍ ቅዱስ የሚያምኑና የእግዚአብሔር እስትንፋሳዊ ቃል መሆኑን የሚቀበሉ ከሆነ ከላይ የጠቀሱት ዘዳግም የሚናገረው ስለ ኢየሱስ ክርስቶስ እንደሆነ እንደ እርሳቸው በይመስላል ሳይሆን ከራሱ ከመጽሐፍ ቅዱስ እንግለጽላቸው። «ከወንድሞቻቸው መካከል» የሚለው ቃል ትክክለኛው አባባል ከመጽሐፍ ቅዱስ አህመድ ዲዳት በጠቀሱት በዘዳግም ምዕራፍ ከቁጥር ባለው ክፍል ብቻ «ወንድሞች» የሚል ቃል አራት ጊዜ ተጽፎ ይገኛል። ተጠቃሹ ግለሰብ የተለያዩ የመጽሐፍ ቅዱስ እትሞችንና የሥነ መለኮት አስተማሪዎችን እንዲሁም አንዳንድ የቤተ ክርስቲያን መሪዎች ናቸው ያሉአቸውን ሰዎች ስም በመጥቀስ መጽሐፍ ቅዱስ የተለያዩ ግለሰቦች ያዘጋጁት የሰዎች የሃሳብ ውጤት ስለሆነ ቅዱስ መጽሐፍ ሊባል አይችልም ብለው በድፍረት ጽፈዋል። ይህንኑ መሠረት በማድረግ ሸኹ መጽሐፍ ቅዱስ ስህተት ሆኖ ሳለ የመጽሐፉ ሊቃውንትና የሥነ መለኮት መምህራን ሕዝቡን ለማሳመን ሲሉ በጭፍን መጽሐፍ ቅዱስ የማይለወጥ የእግዚአብሔር ቃል ነው ይላሉ ብለዋል። እንደ እውነቱ ከሆነ ስለ መጽሐፍ ቅዱስና ስለ ኢየሱስ ክርስቶስ የሚያውቁ የክርስቶስ ተከታዮች የሆኑት ክርስቲያኖች እንጂ አንድ ድንበር ዘለል ሙስሊም ነኝ ባይ ስለ መጽሐፍ ቅዱስ እኔ አውቅላችኋለሁ ለማለት ያስደፈራቸው የትኛው መንፈስ ነው። በቁርዓን ያለውን እንደ መረጃ በመጥቀስ «መጽሐፍ ቅዱስ በእውነት የእግዚአብሔር ቃል ነውን። በተለይ «ከአላህ የመጣ ቃል» የሚለውን ስም በምንመለከትበት ጊዜ በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የተሰጠው ስም እንደሆነ እናያለን። ይሁን እንጂ መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይና ሐዲስ ቅዱሳን የእግዚአብሔር ሰዎች በመንፈስ ቅዱስ ተመርተው እንደፃፉና ፀሐፊዎቹ ሰዎች ቢሆኑም እንኳን እንዲፅፉ ያደረጋቸው እግዚአብሔር ራሱ በመንፈስ ቅዱስ አማካይነት እንደሆነ በቃሉ ላይ የተገለፀና ክርስቲያን ሁሉ የሚያምንበት ነው። ስለዚህ ከዚህ በላይ እንደተገለጸው አህመድ ዲዳት በመጽሐፍ ቅዱስና በክርስትና ሃይማኖት ላይ እያነጣጠሩ ከአርባ ሁለት መጻሕፍት በላይ እንደጻፉ ፐዝዩ ክፎ ሀ ላርዕነ «መጽሐፍ ቅዱስ የእግዚአብሔር ቃል ነውን። ቦ ኤል ሇትኩኤል ክፍል አሥራ አምስት መጽሐፍ ቅዱሳዊ እውነት የሌለባቸው የፈጠራ መጻሕፍት የክርስትና ሃይማኖት መመሪያ የእግዚአብሔር ቃል መጽሐፍ ቅዱስ እንደሆነ የታወቀ እውነት ነው። መጽሐፍ ቅዱስ ቅዱሳን የእግዚአብሔር ሰዎች በመንፈስ ቅዱስ ተነድተው የጻፉት የእግዚአብሔር እስትንፋሳዊ ቃል እንደመሆኑ መጠን አይለወጥምፐ አይጨመርበትም አይቀነስበትምም። መጽሐፍ ቅዱስ የሚገልጸው እውነት ግን ወደ እግዚአብሔር የዘላለም መንግሥት ለመግባት ፍጡር ለፍጡር ምንም ሊያደርግለት እንደማይችል ነው። በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ቤተ ክርስቲያን የሚል ቃል ለመጀመሪያ ጊዜ የተጠቀሰው በማቴዎስ ወንጌል ምዕ ነው። የኢዮአቄም ዘመነ መንግሥት አሥራ አንድ ዓመት ስለሆነ እነ ዳንኤል ወደ ባቢሎን የተማረኩበት ሦስት ዓመት ሲቀነስ ከዚያ በኋላ ኢዮአቄም የገዛበት ዘመን ዜመ ስምንት ዓመት እንዲሁም ከኢዮአቄም ቀጥሎ የነገሠውን የዮአኪንን የግዛት ጊዜ ሦስት ወር ዜመ በመተው ቀጥሎ የነገሠው የሴዴቅያስ የግዛት ዘመን ዜመ አሥራ አንድ ዓመት ሲሆን የይሁዳ መንግሥት ከተደመሰሰ በኋላ ምድሪቱ ለሰባ ዓመታት እንድታርፍ በነቢዩ በኤርምያስ በተነገረው መሠረት ምርኮኞቹ ወደ አገራቸው እንዲመለሱ እስከ ታወጀበት እስከ ፋሪሳዊው ቂሮስ ኛ ዓመት ድረስ ዜመ ሰባ ዓመት ሲደመር በዚህ ጊዜ የዳንኤል ዕድሜ ዓመት ሆኖት ነበር ለማለት ነው። አምደ ሃይማኖት በሚል ርዕስ በተጻፈ መጽሐፍ ገጽ ደግሞ ጸሐፊው ቱን መጻሕፍት በያዘ መጽሐፍ ቅዱስ ላይ በብሉይ ኪዳን በአዲስ ኪዳን በድምሩ መጻሕፍት እንደተጨመሩ ሲጠቅሱ ከቱ ጋር ያደርጉታል። «አንድ አምላክ እግዚአብሔር አለና በእግዚአብሔርና በሰውም መካከል ያለው መካከለኛው አማላጅ ደግሞ አንድ አለ እርሱም ሰው የሆነው ክርስቶስ ኢየሱስ ነው» ጢሞ « የሞተው ይልቁንም ከሙታን የተነሳው በእግዚአብሔር ቀኝ ያለው ደግሞም ስለ እኛ የሚማልደው ክርስቶስ ኢየሱስ ነው» ይላል። ይህም በትንቢተ ኤርምያስ ምዕ «እነሆ ከእስራኤል ቤትና ከይሁዳ ቤት ጋር አዲስ ቃል ኪዳን የምገባበት ወራት ይመጣል ይላል እግዚአብሔር ከግብፅ አገር አወጣቸው ዘንድ እጃቸውን በያዝኩበት ቀን ከአባቶቻቸው ጋር እንደገባሁት ያለ ቃል ኪዳን አይደለም እነርሱ በኪዳኔ አልጸኑምና እኔም ቸል አልኳቸው ይላል እግዚአብሔር። በሰማያዊ መንግሥት ሥርዓት ወደ እግዚአብሔር መንግሥት መግባት የሚቻለው በዮሐ «ለተቀበሉት ሁሉ በስሙ ለሚያምኑት ለእነርሱ የእግዚአብሔር ልጆች ይሆኑ ዘንድ ስልጣንን ሰጣቸው» ተብሎ እንደተጠቀሰው በጌታ በኢየሱስ ክርስቶስ አምኖ ዳግም በመወለድና በመንፈስ የእግዚአብሔር ልጅ በመሆን ብቻ እንጂ እንደፈለገ በሥጋ በዓእምና በሰይጣን ቁጥጥር ሥር ሲጨፍር ቆይቶ ሥጋ ለባሽ በሆኑ ሰዎች ወይም በመላዕክት አማላጅነት ወደ ጽድቅ መንግሥተ ሰማያት መግባት ይቻላል ብሎ ማመንና ለሌሎችም ይህንን ማስተማር መጻሕፍትንና የእግዚአብሔርን ኃይል አታውቁምና ትስታላችሁ ማቴ ተብሎ በተጻፈው መሠረት የእግዚአብሔርን ቃልና ኃይል አለመረዳት እንደሆነ ይታወቃል። ዕብ ለ ራሱ ወልደ እግዚአብሔር የእግዚአብሔር ልጅ ኢየሱስ ክርስቶስ ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ ብትወዱኝ ትዕዛዜን ጠብቁ እኔም አብን እለምናለሁ ለዘላለም ከእናንተ ጋር እንዲኖር ሌላ አጽናኝ አማላጅ ይሰጣችኋል። ምክንያቱም በመንፈስ ቅዱስ እየተቃኘ የሚጽፈው ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ በእግዚአብሔር ቀኝ ያለው ስለ እኛ የሚማልደው ኢየሱስ ክርስቶስ ነው ብሎ ጌታ ኢየሱስ የዘላለም አማላጅ መሆኑን ገልጾ አስተምሮናል። ተአምር ገጽ ቁጥር ከኃጢአት የሚያነጻው በመጽሐፍ ቅዱስ እውነተኛ ቃል መሠረት የኢየሱስ ክርስቶስ ደም መሆኑ ቀርቶ ወይም ተሠርዞ የማርያም ደም ነው የሚለውን መጽሐፍ ምን ይሉታል። በሕይወት ያለ የእግዚአብሔር ሰው ለሌሎች መጸለይና ማማለድ እንደሚችልና ከሞተ በኋል ግን ምንም ማድረግ እንደማይችል የእግዚአብሔር ቃል መጽሐፍ ቅዱስ ያስረዳናል። ዮሐ ስለሆነም ከእግዚአብሔር ቃል በላይ ሥልጣን ያለው ማንም ምንም ስለሌለ በቃሉ ላይ የሞቱ ጻድቃን ሰማዕታትም ሆኑ መላዕክት እንደማያማልዱ በግልጽ ይነግረናል መክ ሕዝ ራእ በእኛና በእግዚአብሔር መካከል ያለው አማላጃችንና አስታራቂያችን ስለ እኛ ኃጢአት በመስቀል ላይ የሞተው የተቀበረውና ከሙታን በሦስተኛው ቀን ተነስቶ ወደ ሰማይ ያረገው በታላቅ ክብርና ግርማ የሚመለሰው ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ብቻ እንደሆነ መጽሐፍ ቅዱስ ይነግረናል። መሳ በሌላ ጊዜ ደግሞ የእስራኤል ልጆች በእግዚአብሔር ፊት ክፉ ሥራ ስለ ሠሩ እግዚአብሔር በፍልስጥኤማውያን እጅ አርባ ዓመት አሳልፎ ሰጣቸው። ማቴ ስለ መላዕክት በክርስትና ሃይማኖት መመሪያ በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ተጽፎ በምናገኘው በማንኛውም ክፍል ማለትም በብሉይ ኪዳንም ሆነ በአዲስ ኪዳን አማላጅ ናቸው የሚል አልተጻፈም። ክፍል ሃያ አንድ ኢትዮጵያ እጆችዋን ወደ እግዚአብሔር ትዘረጋለች እግዚአብሔር ለኢትዮጵያ ስለገባው የተስፋ ቃል ኪዳን ስንመለከት በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ከእስራኤል ቀጥሎ ለብዙ ጊዜያት የተጠቀሰው የኢትዮጵያ ስም እንደሆነ ቀደም ሲል ተገልጾአል። መእ ክፍል ሃያ ሁለት ስለ ኢትዮጵያ በተለያዩ ነቢያት የተተነበየ የተስፋ ቃል ኪዳን «ኢትዮጵያ» የሚል ቃል በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ሰፋ ባለ ሁኔታ እንደተጠቀሰ በተለያዩ የታሪክ መጻሕፍት ተመዝግቦ እንደሚገኝ ተደጋግሞ የተገለጸ ጉዳይ ነው። ይላል እግዚአብሔር። ስለሆነም ከላይ እንደተመለከተው በመጽሐፍ ቅዱስ ስለ ኢትዮጵያ ለበርካታ ጊዜያት የተጠቀሰው እውነተኛ የእግዚአብሔር የተስፋ ቃል ኪዳን አገሪቱ በእግዚአብሔር ምህረት የተጠበቀች የወደፊት ተስፋዋና መሰረትዋ በእግዚአብሔር ብቻ መሆኑን የሚገልጽ ነው። ከአህመድ ዲዳት መጽሐፍ ቅዱስ የእግዚአብሔር ቃል ነውን።