Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • ወደ ፒዲኤፍ ቀይር
  • የንባብ ዝርዝር
  • አጠሬራ
  • ኦዲዮ መጽሐፍ
  • ፍለጋ
  • ይስቀሉ
  • የኔዞን
  • ይግቡ
  • ይመዝገቡ
English  አማርኛ  Français  العربية
የዕለቱ መጽሐፍ

ረውደቱል አንዋር - ሶፍዩራህማን.pdf


  • የቃላት ደመና

ረውደቱል አንዋር - ሶፍዩራህማን.pdf
  • የማውጣት አጠሬራ

ሠሠ» ፖ ይነፇሷሮቻ ሬፖና ያእ ሪዕጋመ ቻፖ ይ ዖሃዎሂ ቋታቅቻ ራሠሠዓሠ ዓዓ ሠ ። ይፍ ፍቀፍ ሮማውያጋጋ ሐመንጠም ዖሙፅሰፏምቻ ጅቃ የሙሰፈም ሰራፎቶ መደ ቡያ ማምታቻ መ ፆ ቅ ዖሂዖ ቃና ደይ ጊዜ ሩሁ ዓ ፌሩ ጩኤ የደየደውመፇሷሳ ያደታ ጵትጳሷፀድረ መማረ መደ መዲና መጀ ም መቸመዉ።ምሥ ያናጋፉ ቷፅ ፈሪምታያ ጴያጎምሥ ሄሪማምሦሥንሁ ጩርደድታቻሥም ሓሉ አልማኢዳ ከሁሉም ሕዝቦች በላጭ መሆናችን በቁርአን ተገልዷል ሃይማኖት መያዛችንም ሆነ ከሌሎች ሕዝቦች መብለጣችን የሚረ ነው። በተሳሳቱ መንገዶች ላይ ያሉትን የዓለም ሕዝቦች ወደ ትክ ልንመልሳቸው ምንችለውስ መቼ ነው። ሰዎች ፍጡሮችን ከማ አላህን እንዲያመልኩና ከሌሎች ዛይማኖቶች አድልዎ ተላቀ ፍትሕ እንዲያገኙ ማድረግ የሚቻለውስ እንዴት ነው። ከሱ ጋር ሌላ አምላክ ቢኖር ኖሮ አሁን በጠቀመኝ ነበርኔ» አላፐወ «ወየውልህ ያ አባሱፍያን። ይህ የማን ጐሣ ነው። ፅዛን ፅፀይሪ የዙህር ሶላት ከተሰገደ በኋላ ተነስታችሁ ጊ የዚህማችሁን ግለጹ ከዚያም እኛ የዲን ወንድሞቻችሁ ነ መና ክዚያም ምርኮኞቻችን እንዲመለሱልን ሙስሊሞችን በአላህ መልክተ ሰዐወ እንማለዳቸዋለን የአላሁን መልክተኛ ደግሞ በሙስሊሞች እንማለዳቸዋለን በሉ አሏቸው ነቢዩ ሰዐወ ሞት ከስድስት ወር በኋላ ሞቱ ሸህ ከላይ የተጠቀሱት ልጆቻቸው የተወሰዱት ነቢይ ከመሆናቸው በፊት ነውም ይባላል በልጆነቱ ሞተነፎ ነቢዩ ሲዐወ ከኸዲጃ ከወለዷቸው ልጆች የመጨረሻው ልጅ ነው እኔ ሲብራጻም በጂማደል ኡላ ወይም ጂማደል ሳኒ ኛው ዓዚ ገና ጡት መጥባት ሳያቆም የክስራስድስት ወይም በአስራ ስምንት ወሩ ሞቶ በበቁዕ ተቀበረቆ ነቢዩ በጀነት ወስጥ ጡት የምታስጠባው አለች የጡት መጥቢያ ጊዜውን እዚያው ይሞላል» አሉ ቆንኞናም ሆነ በሥነ ምግባራቸው ምሉዕነት ር አስመልክቶ በርካታ ሐዲለቹ ምናገኛቸውን ነጥቦች ባጭሩ ጨምቀን ቅሳትን የተላበሰ የሙሉ ጨረቃ ያህል የሚደምቅ ነበር ሲደሰቱ ፊታ ማን ያበራል የፊታቸው ገጽታ ለመዝነብ ከቀረበ ም ዕሰጥ እንደሚፈነጠቅ ብልጭታ ያበራል በፊታቸው ውስጥ ቋልይ የምትሄድ ይመስል ነበር። ከተቐጡም ቶሎ ይመሰባጦበ ኃጢአት አስከልሆነ ድረስ ከሁለት ነገሮች ቀለል ያለውን ይመርጡ ር።

  • Cosine ማጠቃለያ

ያው ኸዲጃ ቢንት ኹወይሊድ ረዐ ከቁረይሽ ሴቶች በደረጃም ሆነ በገንዘብ ብልጫ የነበራት ሴት ነበረች ገንዘቧን ለነጋዴዎች ሰጥታ ምንዳ እየከፈለቻቸው ታስነግዳቸው ነበር ስለነቢዩ ታማኝነት ስትሰማ ለሌሎች ከምትሰጣቸው የበለጠ ክፍያ ሰሳቸው በመክፈል ገንዘቧን ይዘውት ሰንግድ ወደ ሻም እንዲፄዱ ሰጠቻቸው ነቢዩ ሰዐወ ከአገልጋዩዋ መይሰራ ጋር ሆነው ወደ ሻም በመሄድ ሸጠው ለውጠው ብዙ ትርፍ አገኙ ገንዘሷ ትልቅ በረከት አገኘ ከዚያም ወደ መካ ተመልሰው አደራውን አማናውን አደረሰ ዲዳ መታፖው ሽዲጃ ስለነቢዩ ታማኝነትና በገንዘቧ ለማመን በሚያስቸ ገኘውን በረከት ከማየቷም በተጨማሪ አገልጋዩዋ መይሰሪም በ ዐ ሽን ነገር ሁሉ ስለበጐ ጠባያቸውና ስለአንዳንድ ተአምራት ር ላይ ሁለት መላኢኮች ያስጠልሉዋቸው እንደነበር ከን ው ሰው ማግኘቷን ተገነዘበች ከጓደኞቿ ሰ ፈልጋቸው እንድትገልጽላቸው ላከችባቸው ር ንክ አሳወቁ የትዳሩን ጥያቄ ለአጐቷ ሽው በ አሰድ አቀረቡ ከበኒ ሄዛሺምና የቁረይሽ እ ክኣ ርስት ያ ግመል መሕር ጥሎሽ አጐቷ ለነቢዩ መል ግመል ነውም ተብላል የ«ኒካህ ኹጥባ» በኋላም ከባሰ ፍየሎች ቂራጥ ቀ የመፃቢያ ንግግር ያደረጉት አጐታቸው አቡጣሊብ ነበሩ አላህን አመስግነው ካወደሱት በኋላ የነቢዩን ዘር ታላቅነትና የነቢዩንም ሰዐወ በላጭነት ተናገሩ ከቪያም የኒካህን ቃላት ተናግረው መሕሩንም ገለጹ ጋብቻው የተፈፀመጡ ከሻም ተመልሰው ከሁለት ወርና ጥቁት ቀናት በኋላ ሲሆን በዚያ ጊዜ አድሜያቸው ነበር የኸዲጃ አድሜ በዚያን ጊዜ አርባ መሆኑ ነው የሚታመነወ ነው ያሉም አሉ ከዚህም ሌላ ተብሏል መጀመሪያ ዐቲቅ ቢን ዓኢዝ አልመኸዙሚን አግብታ ነበር ሞተባት ከዚያም አቡፃላ አትተይሚን አገባች እሱም አንድ ልጅ ከወሰደችለት በኋላ ሞተባት ከዚያም ታላላቅ የመካ ሹማምንት ሊያገቧት ጎንገተው ቢጠይቋት እምቢ ብላ ቆይታ በመጨረሻ ነቢዩን ሰዐወ አገባት ታደለች ሁሉንም አስቀናች አይጩመሩባትም ነበር ኢብራሂም ብቻ ሲቀር ሁሉንም ልጆች የወለዱት ክርሳ ነበር አኢበራሂምን የወለዱት ከግብፃዊዝ ማሪያ ማሪየቱልቁብጢያ ነበር ዲዳ የቦወሰደው ፅደቾ ከከዲጃ የወለዷቸው ልጆች አልቃሲም ከዚያም ዘይነብ ከዚያም ሩቂያ ከዚያም ኡሙ ኩልሱም ከዚያም ፋጢማ ከዚያም ዐብደላህ ናቸው ስለአወሳለዳቸው ቅደም ተከተልም ሆነ ስለብዛታቸው ከዚህም ሌላ ተብሷል ወንዶች ልጆቻቸው ሁሉም የሞቱት በልጅነታቸው ሲሆን ሴቶች ልጆቻቸው ሁሉም የነቢይነት ዘመናቸውን ደርሰው ሰልመዋል ሂድራም አድርገዋል ከዚያም ከፋጢማ በስተቀር ሁሉም ነቢዩ ሰዐወ በሕይወታቸው አያሉ ሞቱ ፋጢማ ረዐ ነቢዩ ሰዐወ ከሞቱ ከስድስት ወር በኋላ ሞቱ የክዕ መንያቶተና ዖቦዳንት ታሪክ ነቢዩ ሰዐወ ዓመት ሲሞላቸው አንድ ኃይለኛ ጐርፍ መጥቶ በፊትም ተክስቶ በነበረው ቃጠሎ ተጐድቶ የነበረውን የካዕባን ግድግዳ ክፉኛ ስለጐዳው ቁረይሾች አንደገና በአዲስ ለመገንባት ተገደዱ የሚገነባበትን የገንዘብ ወጪ ንጹሕ የላብ ውጤት ከስብ ብቻ አንጂ የሴተኛ አዳሪ ገቢም ሆነ ከአራጣ የሚገኝ ገቢ እንዲሁም የሰው ሐቅ ያለበትን ገንዘብ ላይጨምሩበት ወሰትኑ ከዚያ በፊት በአብረፃ ላይ ደርሶ የነበረውን ቅጣት አይተው ነበርና ነባሩን ለማፍረስ የአላህን ቅጣት ፈሩ ን ማሪዎቻፇ ሩ ሌዮራሂምጮቻ ወሊድ ቢን አልሙጊራ ማን አዘ መሮ ሁሉም ናፍ የመርህ ጴዕፖፉፖሪም አለና ማፍረበ ኢብራሄም አስኪደርሱ ድረስ አፈረሰ ፈፊራ ፍለው ለየጐሣው የየራሱን ድርሻ በመመደብ መንታውን ር ትላልት የተባሉት ሁሉ በትከሻቸው ድንጋይ ተሸክመው ያቀርቡ ነበር ነቢዩ ሰዐወ እና አጐታቸው ዐባስ ድንጋይ ከሚሸከሙ ሰዎች ነበሩ ግንባታውን ይመራ የነበረው ባቁም የተባለ ማዊ ግንበኛ ነበር ኢብራሂም በጣሉት መሠረት ላይ የጀመሩትን ግንባታ ለማጠናቀቅ ንጹሕ ገንዘብ ስላጠራቸው በሰሜን አቅጣጫ ስድስት ዖንር ያክል ከፍለው አወጡና ከዕባውን ጠበብ አድርገው ንነቡ ያ ተከፍሎ የወጣው የከዕባው አካል መሆኑን ለማሳየት አጠር ያለ ግድግዳ ገነቡበት ይህ የተከፈለው ቦታ ሒደጆርና ሕጢም ተብሎ የሚታወቀው ፃሙው ግንባታው «ሐጀሩል አልስወድ ጥቁሩ ድንጋይ የሚቀመጥበት ቦታ ሲደርስ ሁሉም የጐሣ ሹም ሐጀሩል አስወድን በቦታው አስቀምጦ ክብሩን ለመጐናፀፍ ስለፈለገ ንትርክና ጭቅጭቅ ተፈጠረፎ አራት ወይም አምስት ቀናት ከተጨቃጨቁ በኋላ ደም አፋሳሽ ጦርነት በሐረም ውስጥ ሊከሰት ሆነ ይሁን አንጂ አቡ ፍዱሙያ ቢን አልሙጊራ አልመኽኩዙሚ ነገሩን በዘዴ አበረደው በቁረይሽ ውስጥ የእድሜ ባለፀጋ የነበረው አቡ ኡመያ በመስጂዱ በር መጀመሪያ የሚገባ ሰው አእንዲዳኛቸው ሀሳብ አቀረበ ተቀበሉት ተስማመበትም ከስምምነቱ በኋላ የአላህ ቀደር ውሳኔ ሆኖ በተባለው በር የገቡት ነቢዩ ሙሐመድ ሰዐወ ነበሩ ሰዎቹ ነቢዩን ባዩ ጊዜ በደስታ ጮሁ ይህ ታማኙ ሙሐመድ ነው ወደነዋል» አሉ ነቢዩ ሰዐወ ሰዎቹ ዘንድ ሲደርሱ ጉዳዩ ተነገራቸው ነቢዩ ሰዐወ ጨርቅ መሬት ላይ አንጥፈው ሐጀረል አስወዱን ጨርቁ ላይ አስቀመጠ ከዚያም እያንዳንዱ የጐሣ ተወካይ የጨርቁን ጫፍ እንዲይዝና ሐጀረል አስወዱን ወደ ላይ እንዲያነሱ አዘዙዋቸው ሐጆሩል አስወዱ በቦታው ሲደርስ አንስተውት በቦታው አስቀመጡት ሐጀሩል አስወድ ከመሬት ሜትር ተኩል ከፍ ይላል የፈለጉት ሰው እንጂ ወደ ውስጥ አንዳይገባ በማለት በሩን ሁለት ሜትር ያክል ከፍ አድረገጉት ግድግዳውን አስራ ስምንት ክንድ ያክል ከፍ አደረጉት ከዚያ በፊት የዚህን ግማሽ ነበረ በከዕባ ውስጥ በሁለት ተርታ ስድስት ምሰሶዎችን ተከሉ ከዚያም ከግድግዳው ሦስት ሜትር ወደላይ በማስቀረት ዝቅ ብለው በአስራ አምስት ክንድ ከፍታ ላይ ጣሪያ ሰሩ ከዚያ በፊት ጣሪያም ምሰሶም አልነበረውም መጎዛው ያሬቶ ወዎሷፀ ይኒታፖሃው ሥነምግባራትን ይዘው ነው በትክክለኛ አስተሳሰባቸውና አመ ከሁሉም የላቁ ነበሩ የጥሩ ሥነምግባር መካሪመል አላቅ ኣርኦያ ናቸው በእውነተኛነታቸጡ በታማኝነነታቸው በአይበገሬነታቸው በጀግንነታቸው በፍትፃሃዊነታቸው በጥበባቸው በቁጥብነታቸው በመን ፈሳዊነታቸው በቻይነታቸው በትዕግሥታቸው በአመስጋኝነታቸው በቃል አክባሪነታቸው በትህትናቸው አና በመካሪነታቸው የታወቁና ከሁሉም የተሰዩ ነበሩ በበጐ አድራጊነታቸው ተወዳዳሪ አልነበራቸውም አ ለና ጻታ ምሂሃ ደጋጎምታዎቻ ሳ መፃፍ» በማለት በግጥም መ በጐ አድራጊነት ይገልጹ ነበር ወ ቤክ ሌባ ዝምድናን የሚቀጥሉ ለሰው የሚከብደውን ነገር ጉዳይ የሚሸከሙ መተዳደሪያ የሌለውን ሰው እስከሚያገኝ ድረስ የሚረዱ እንግዳ ተቀባይና አደጋ የደረሰበትን ሰው የሚረዱ ሰው ነበሩ አላህ በራሱ ጥበቃና ቁጥጥር አካበባቸው ሕዝባቸው የሚያከ ናውጽቋቸውን አጉል እምነታዊ ተግባራትና መጥፎ ነገሮች እንዲጠሉ አደረጋቸው በጣዖታት አመት በዓላትና በሽርክ መከበሪያ ዝግጅቶች ላይ ተገኝተው አያውቁም ለጣዖት የታረደውን ነገር ወይም ሲታረድ ከአላህ ሌላ ስም የተጠራበትን ነገር አይበሉም ነበር ጣዖታትን በእጅ መንካት ወይም ወደ ጣዖት መቅረብ እንኳ ይቅርና አልላት እና አልዑዛ በመባል በሚታወቁ ጣዖታት ስሞች ሰዎች መሐላ ሲያደርጉ ለመስማት እነኳ ትፅግሥት ለ የረባ ያን ኸምር የሰይሪ መጠጥ ር ከመጥፎ ጫዋታ ቦታዎች በጣም የራቁ መካ ው ሚገ የወጣቶች መዝናኛና የፍቅረኛሞች መገናኛ ከሆኑት ክበቦችና ምሽቶች በጣም የራቁ ነበሩ ነቢጸነትና ደስቸ ይወፀደነታ መገደያዎቻሃ ቦመሪዛትም ፅድፅ ማሀዕሪያዎች ሰዐወ እና በሕዝባቸው መሀል ተጠቀሰው በነቢዩ ሲር ስ ድ ተግባር ልዩነት እያሰፋ ሄደ ሕዝባቸው ያሰበት ጥመትና ደ አ ስጨንቃቸውና ያሳስባቸው ስለነበር ። ፖለ ያሆ ለሃ ሐፈታሠም ፇሪሠሃቻ ታይሥ ፈርድ ግዴታ ከመሆኑ በፊት ነበር ከዚያም ወሕዩ ተሟሞቱ ተከታ ተሰ አነሺዕ አንቀጾች የነቢዩ ሴዐዐ ማፈ ነት መዞፆዞመሩን የሚያሳዩ ናቸው መልክተኛነታፐውን የሚያበስሩ ነቢይነቸኑን ከሚያበስሩ አንቀጾች ትንሽ ዘግይተው ነበር ገ በመሀላቸው ያለው ጊዜ ወሕዩ ተቋርጦ የቆየበት ጊዜ ያክል ነው ለነዚህ ስንተጾች ነቢዩ ሰዐወ መፈፀም ያሰባቸውን ሁለት አይነት ያረመው ዕሳፊነቶችን የያዙ ሲሆን በግዴታዎቹ ላይ የሚንጠለጠሉ ትዳዮችንም አብራርተዋል ለንደኛው ግዴታ ነቢዩ ሰዐወ መልዕክት አእንዲያደርሉሱና አስጠንቅቅ መደረጋቸው ነው ይህም የተገለፀው «ፖኃያዕና ለጎዕጠጡ ቀም በሚለው አንቀጽ ነጡ ትርጉሙም ሰዎች ካሉበት አመፀኛነትና ፕመት ከአላህ ሌላን ከማምለክ በሱም ከማጋራት በአካሉም በባህሪያቱም በመብቶቹም በድርጊቶቹም በአላህ ከማጋራት የማይመለሱ ክሆነ የአላህ ቅጣት እንደሚጠብቃቸው አስጠንቅቃቸው ማለት ነዉ ሁለተኛው ግዴታ የአላህን ሰወ ትዕዛዛት መተግበርና በደንብ መያዝ ሲሆን በዚህም የአላህን ውዴታ ማግኘትና በአላህ ላመኑትም አርአያ መሆን ነው ይህ ደግሞ በተቀሩት አንቀጾች ውስጥ ነጡ የተገለፀው ናፈፖም ኃያ ር የሚለው የአላህ ቃል ትርጉመ አላህን ብቻ አልቅ በልቅናው ማንንም አታጋራ ማለት ነው ቋነሃአሥሥራ ዳምራ የሚለው ዴግሞ አላህ ፊት ቆሞ አላህን የሚያልቅና የሚያከብር ሰው የረከሰ ነዲስና የቁሸሸ መሆን ስለሌለበት ልብሱንና ሰውነቱን ማጥራት እንዳለበት ነው ሦሥረሙ አላህን በመታዘዝና ማዕሲያንኔ ወንጀልን በመተው የአላህን ቁጣ ከሚያመጡ ነገሮች ራቅ ማለት ነጡማያሃታም ያምሦፈሪፇ ፖሠጩ ፇጋኔ» ማለት ጥቀት ሰጥተህ ብኩዙ አንዲሰጡህ ስታደርግ ማለት ነው የአላህ መልዕክተኛ ሰዐወ እነዚህ አን ከጠ በን ሱወ ጥሪ ዳዕዋ ማድረግ ን በ ን ጣዖታትን ከማምለክ ሴላ ሃይማኖት የሌላቸውና ልበ ደረቆች ነበሩ አባቶቻቸው ሲያደርሄት በማየታቸው ብቻ እንጂ ለአምልኮታቸው ሌላ ምንም ማስረጃ የላቸውም ቾብደኝነትና ትምክህተኝነት እንጂ ጥሩ ሥነምግባር አኽላቅ አልነበራቸውም ችግሮቻቸውን ላ ከዴ የላቸውም ነበር ለነቢዩ ሰዐወ በመጀመሪያ ጊዜ ጥሪያ ን በምስጢር እንዲያደርጉ ነበር አላህ የመረጠላቸው ጥሩ መ አላን የሚወድ እንዲሁም የሚያምኑትና የሚረኩበት ሰው ካልሆነ በስተቀር በዚህ ደዕዋ ጥሪ ማንንም እንዳይገጥሙና እንዳይጋብዙ እንዲሁም ቤተሰባቸውን ዘመዶቻቸውን ወዳጆቻቸውንና ባልደረቦቻቸውን እንዲያስቀድሙ ተደረጉ ብሽ ፅጳዕጎም ቦመደመሪያው ፇዳሟወ ድን ነቢዩ ሰዐወ ጥሪያቸውን ሲጀምሩ መልካምን ነገር በቅድሚያ በማግኘት የታደሉ እንዲሆኑ አሳህ የጻፈላቸው ሰዎች ጥሪውን ለመቀበልና ለማመን ተቻኮሉ ከሁሉም ቀድመው ጥሪውን የተቀበሉና ያመኑ የምእመናን እናት የሆኑት ኸዲጃ ቢንት ኹወይሊድ ነበሩ ኸዲጃ ቀድሞም የነቢይነታቸውንና የመልዕክተኛነታቸውን ብስራቶች ተአምራ ቶችና ምልክቶች አይተውና ሰምተው ስለነበር የዚህ «ኡመት» ሕዝብ ነቢይ እንደሚሆኑ ገምተው ነበር ከዚያም በሒራእ ዋሻ ውስጥ እያሉ የወረደው ጂብሪል መሆኑንና ይዞትም የመጣው ነገር የነቢይነት ወሕይ መሆኑን ወረቃ ቢን ነውፈል ስለነገራቸው አርግጠኛም ሆነው ነበርየሱረቱል ሙደሲር መደመሪያዎቹ አናቅጽ በወረዱ ጊዜ ነቢዩ ሰዐወ የሆኑትንና ያሳለፉዋቸውን ነገሮችም ኸዲጃ ረዐ በራሳቸው ተመልክተዋል ስለዚህም ከሁሉም ቀድመው ማመናቸው ተገቢና መሆንም የነበረበት ነው ቅ ተቻኮሉ አበብከር ና ወጣል ተቀበሉ ትን ምስክር መሰከሩ ከሀ ነሰሩ ወይም ከወንዶች አስቀደሞ በብከር ሪዐ በኦድሜ ከነቢዩ ሰዐጠ ጓዓሱ ሲሆን ከድሮ ጀምሮ ጓደኛቸውና ወዳጃቸው ንሱ ን ገሃድ ሁኔታቸውን ያውቁ ነበር ማመን ለነቢዩ ሰዐወ እውነተኛነት ም የአበብከር ረዐ ትና ፍትፃዊ ማስረጃ ነው ት አንዱ ዐሊይ ቢን አቢጣሊብ ረዐ ጫ ር ሰሰ ከ ፈያቸው ስለነበሩ ዐሲይን የሚያኖሩዋቸው የሚያበሏቸው የሚያጠጡዋቸውና ባጠቃላይ ጉዳያቸውን የሚከታተ ሉላቸው አሳቸው ናቸው ቁረይሾች በረሃብ ተጠቅተው ስለነበረና አቡጣሊብ ብዙ ልጆች ያላቸው ከመሆኑም ጋር ሀብት ስላልነበራቸው ልጃቸው ጃዕፈርን ወንድማቸው ዐባስ በአሳዳጊነት ሲረከቡዋቸጡ ነቢዩ ሰዐወ ደግሞ ዐሊይን ተረከቡዋቸው ነቢዩ ሰዐወ ዐሊይን ከልጆቻቸው ጋር አኩል አድርገው ያዩዋቸው ነበር ነቢዩ ሰዐወ በተላከብት ጊዜ ዐሊይ ለአቅመ አዳም ተቀርበዋል አስር ዓመት ሆኖዋቸው ነበር ይባላል ነቢዩ ሰዐወ በሚያደርጉት ነገር ሁሉ ይከተሉዋቸው ነበር ከነቢይነት በፊት ነቢዩ ሰዐወ ወደ ኢስላም ጥሪ ሲያደርጉላቸው ተቀበላዎዋቸው አመነ ከልጆች ውስጥ መ። ለጥሩ አቀራረባቸውና አቀባበላቸው ሲሉ ሰዎች አሳቸው ዘንድ መፄድ ይወዳሉ አቡበከር ረዐ ከሕዝባቸው ጥሩ ምች ወዲያው ወደኢስላም መጥራት ጀጆመሩ ክቡራን የሆኑ ሰዎች ጥሪያቸውን ተቀበሉዋቸው ጥሪያቸውን ከተቀበሉዋቸጡ የመጀመሪያዎቹ ሰዎች ዑስማን ብን ዐፋን አልኡመዊይ ዙበይር ቢን አልዐዋም አልአሰዲይ ዐብዱራህማን ቢን ዐውፍ አዝዙህሪይ ሰዕድ ቢን አስቢ ወቃስ አዝዙህሪይ እና ጠልፃ ቢን ዑበይድላህ አትተይሚይ ይገኙበታል ከነዚህ በመቀጠል ወደ ኢስላም የገቡት የዚህ ኡመት ታማኝ አሚነ ሃዚሂል ኡምማ የተባሉት አቡ ዑበይዳ ዓሚር ቢን አልጀራህ አቡሰለፃ ቢን ዐብደል አሰድና ባለቤታቸው ኡሙሰለማ አልአርቀም ቢን አቢል አርቀም ዑስማን ቢን መዝዑንና ወንድሞቻቸው ቁዳማ ቢን መዝዑንና ዐብዱላህ ቢን መዝዑንያዑበይዳ ቢን አልሓሪስ ቢን አልሙጠሊብ ቢን ዐብድ መናፍ ሰዒድ ቢን ዘይድ ቢን ዐምር ቢን ኑፈይልና ባለቤታቸው ፋጢማ ቢንት አልኸጣብ የዑመር ቢን አልኸጠብ እህት ኸባብ ቢን አልአረት ጆፅፈር ቢን አቢጣሊብና ን ደ ቸት ን ከለሌ አሪ ን አልዓስና ባለቤታቸው ወ ቢን ሰዒድ ቢን አልዓስ ሓጢብ ቢን ሰስ ባለቤታቸው ፋጠማ ቢንት አልሙጆጾጀሊሲል እና ወንድማቸው ፍ ርን አልሓሪስና ባለቤታቸው ፉከይሃ ቢንት የሳር በ ስልሓሪስ ሙጠሊብ ቢን አዝሀርና ባለቤታቸው ረምላ ቢን አ እና ነዒም ቢን ዐብደላህ ቢን ኡሰይድ አንነሓም ናቸው። ነቢዩ ማታ ያደረጉት ዱዓ ለአንተ እንደሚሆን ተስፋ ደ ነቢዩ ሰዐወ በዚያ ሌሊት እንዲህ ብለው ዱዓ አድርገው ነበር «አላህ ሆይ። ላ አላህ ሱወ ይህ ኢፍትሃዊ የሆነ ድርጊት እንዲያበ እ መን የማፍረሱና ማዕቀቡን ዓሉ ሀሳብ አላህ በአምስት የቁረይሽ ታላላቅ ሰዎች ልቦች ውስጥ አደረገ አላህ ምስጦችንም ልኮ የአላህ ሰወ ስሞች ያሱበት ቦታዎች ብቻ ሲቀሩ በጽሑፉ ላይ የሰፈሩትን ሁሉንም እንዲበሉት አደረገ አምስቱ ታላላቅ የቁረይሽ ሰዎች አንደኛ ሂሻም ቢን ዐምር ቢን አልሐሪስ ከበኒ ዓሚር ቢን ሉአይ ነገድ ሲሆን ይህ ሰው ወደ ዙሀይር ቢን አቢ ኡመያ አልመኽዙሚ የነቢዩ ሲዐወ አክስት የዓቲካ ልጅ ከዚያም ወደ ሙጥዒም ቢን ዐዲይ ከዚያም ወደ አቡል ቡኽቱሪ ቢን ሂሻም ከዚያም ወደ ዘምዓ ቢን አል አስወድ በመሄድ እያንዳንዳቸውን ያላቸውን ዝምድና አስታወሳቸው ይህንን ኢፍትሃዊ ስምምነት በመቀበላቸው ወቀሳቸው ስምምነቱ እንዲፈርስና ካዕባ ውስጥ የተሰቀለው የስምምነቱ ሰነድም እንዲቀደድ አነሳሳቸው አምስታቸው ኸጥመልሐጁን በሚባል ቦታ ተሰባስበው ስምምነቱን በምን መልኩ ማፍረስ እንዳለባቸው ተነጋግረው ተስማሙ ጧት በመስጂድ አልሐራም ውስጥ ቁረይሾች ሲሰበሰቡ ዙሀይር የክብር ልብሱን ለብሶ በመምጣት ጠዋፍ» አደረገ ከዚያም ወደ ሰዎቹ በመሄድ «የመካ ሰዎች ሆይ። ነቢዩ ሰዐወ ን ሉ ር ። አዳመጡ ሶላታቸውን ሲጨርሱ ጂኖቹ አመትና ወደ ጂን ሕዝባፍ ነን ተመለሱ ነቢዩ ሰዐወ በሱረቱል አሕቃፍና በሱረቱል ጂን ስኳ አንቀጾች እስኪወርዱ ጊዜ ድረስ አሳወቁም ነበር ቀናት በኋላ ነቢዩ ሰዐወ ካሱበት ሁኔታ መውጫን እንዲሰጣሄ ከአሳህ እየከጀሱ ከነኽሳ ወጥተው ወደ መካ አመሩ ግን የቁረይሸችን ክፋትና ጥቃት ስለፈሩ ቅድመ ጥንቃቄ ማድረግን መረጡ ስሰዚህም ወደ መካ ሲቀርቡ በሒራእ ቆይታ አደረጉ ከለላን እንዲሰጣቸው ወደ አኸነነ ቢን ሸሪቅ አንድ ሰው ላኩበት አኽነስ ለራሱም ሐሊፍ ከቁረይሸቹ ጋር በቃል ኪዳን የሚኖር መሆኑንና ሐሊፍ ከለላ መስጠት እንደማይቸል መልስ ሰጣቸው ወደ ሱሀይል ቢን ዐምር ላኩበት እሱም ከበኒ ዓማ ቢን ሉአይ መሆኑን ምክንያት ሰጣቸው በኒ ዓሚር ቢን ሉአይ ሰበኒ ከፅብ ቢን ሉአይ ከሰላ መስጠት አይችሉም ነበር ወደ ሙጥዒም ቢን ዐዲይ ሳኩበት እሱ ከበኒ ነውፈል ቢን ዐብድ መናፍ ሲሆን ነውፈል ቢን ዐብድ መናፍ የሃሺም ቢን ዐበድመናፍ ወንድም ነው ፃሺም ቢን ዐብድ መናፍ የነቢዩ ሰዐወ አያት ናቸው የዐብድመናፍ ዘር ከቁረይሽ የተወቀ ዘር ነው ሙጥዒም እሺኔ አለ ለነቢዩ ሰዐወ ከለላ ለመስጠት ፈቃደኛ ሆነ እርሱና ልጆቹ መሣሪያ ታጠቁ ከዚያም ነቢዩ ሲዐዉ እንዲመጡ ላኩባቸው ነቢዩ ሰዐወ መጡና መስጂድ አልሐራም ገቡ ዙረው ሁለት ረከዓ ሰግደው ወደ ቤታቸው ሄዱ ሙጥዒም ሰሙሐመድ ከለላ ሰጥቻለሁ በማሰት ለቁረይሾች አውጆ ነበር ተቀበሉት የሙሽኗኮች ከርከና ተስምሌትገ ስገዲያሳዩቸቸሙጡ ነቪርዩገ ስሐጠ መክኮቅ ሙሽሪኮች ከክርክሮቻቸው አንዱ ነቢዩን ሲ ለእምቢተኝነት ሲሉ ተአምራትን እንዲያሳዩዋቸው ደ የሰር ርክ ጥያቄያች ው ለብዙ ጊዜና በተለያየ ወቅት ተደጋግሞ ነበር በአንድ ወቅት መ ም አራም ተሰብስበው ተመካከሩ ከዚያም የሕዝቦችህ ታላላቅ ሰዎች አንተን ለማነጋገር ፈልገው ተሰብስበዋል በማለት ወደ ነቢዩ ሰዐወ ላኩባቸው አላህ በቁርአኑ ውስጥ እንደገለፀው ነቢዩ ሰዉወ ሰዎች ትክክለኛውን መንገድ እንዲመሩ እጅግ በጣም ይጓጉና ይጨነቁ ነበር ጭንቀታቸውን አላህ በቁርአኑ ውስጥ እነደሚከተለው ይገልጻል ጩጨ ሺ የየ ሥ ዶ ገ ሄሆሮ ሟ ። አሉዋቸው ከዚያም አስሲዲቅ አውነትን ተቀባይ የማያስተባብል የሚል ስያሜ ተሰጣቸው ኩፋሮች ነቢዩን ሰዐወ ይፈትኑዋቸው ጀመር በይተል መቅዲስ ምን አንደዴሚመስል እንዲነግሩዋቸው ጠየቋቸው ነቢዩ ሰዐወ ከዚያ በፊት በይተል መቅዲስን አይተውት አያውቁም ነበር አላህ ሱዉ እዚያው መካ ባሉበት በይተል መቅዲስን ገልጾላቸው በአይናቸው አዩት ከዚያም ምልክቶቹን አንድ በአንድ ይነግሩዋቸው ጀመር እያንደንዱን በር እያንዳንዱን ቦታና አቀማመጥ ነገሩዋቸው ኩፋሮች ምልክቶቹን ትክክል አይደሉም ለማለት አልቻሉም እንዲያውም «ምልክቶቹንማ ወላሂ በትክክል ተናግሮታል አሉ ከሻም በመመሰስ ላይ ስላሉት ግመሎቻቸው ነጋዴዎች ጠየቁዋቸው የግመሎቹን ብዛት ያሉበትን ሁኔታ መች እንደሚገቡና ከፊትፊት የሚሄደውን ግመል ሁሉ ሳይቀር ነገሩዋቸው በመጨረሻም እሳቸው እንዳሉት ሆነ ዚሊሙን ነፍሳቸውን በዳዩች ግን ኩፍርን እንጂ እንቢ አስሉ በኢስራእ ቀን ማግስት ጂብሪል መጣና ነቢዩ ሰዐወ የአምስቱን ሶላቶች አሰጋገድ ሁኔታና ጊዜያቸውን አስተማራቸው ከዚያ በፊት የነበረው ሶላት ጧት ሁለት ረከዓ ማታ ሁለት ረከዓ ብቻ ነበር ገ ቭ ጉሳዎችገና ገሰስቦችኘ ወደ ሲስሳሃ ዘጠገከዝ አላህ ሱወ በገሀድ ደፅዋ እንዲያደርጉ ካዛዛቸው ጊዜ ጀጆምሮ ነ ዩ ሰዐወ በሐጅ ወቅትና በዐረቦች የገበያ ጊዜያቶች ን ተለያዩ ጐሣዎት ማረፊያዎች እየሄዱ ወደ ኢስላም ይጋብዙዋቸው ነበር በጻሂሊያ ቅድመ ኢስላም ዘመን በጣም ታዋቂዎቹና ወደ መክ የሚቀርቡት ገበያዎች ሦስት ነበሩ ዑካዝ መጂና እና ዙልመጃዝ ናቸው ዑካዝ በነኽላና በጧኢፍ መሃል የምትገኝ መንደር ነች በዚህቾ መንደር ገበያ የሚቁሙት የሚገበያዩት ከዚልቂዕዳ ወር መጀመሪያ ቀን ጀምሮ እስከ ሃያ ቀን ድረስ ነበር ከዑካዝ በኋላ ወደ መጂና ይዛወራሉ መጂናም ደግሞ እስከ ዚልቂዕዳ ወር መጨረሻ ይገበያያሉ መጂና ከመካ በታች በመርረዛህራን ሸለቀ ውስጥ የምትገኝ ስፍራ ነች ዙልመጃዝ ደግሞ ከዐረፋ ተራራ ወይም ከራህማ ተራራ በስተጀርባ ነው የሚገኘው እዚያ ደግሞ ገበያቸው የሚቆየው ከዙልሒጃ ወር መጀመሪያ ቀን ጀምሮ አስከ ዚልሒጃ ስምንተኛው ቀን ነበር ከዚያም ገበያቸውን ጨርሰው ሐጅ ማድረግ ይጆምራሉ ነቢዩ ሲዐወ ወደነዚህ የገበያ ቦታዎች እየፄዱ ወዉደ ኢስላም ይጠሩዋቸዋል ራሳቸውንም አእንዲያስጠገዋቸውና አንዲረዱዋቸው ጥሪ ያደርሉ ከተጠሩት ጐማዎች በኑ ዓሚር ቢን ሰዕሰዓ በኑ ሙሓሪብ ቢን ሽሰፋ በኑ ፈዛራ ገሣን መራ በኑ ሐነፋ በኑ ሱለይም በኑ ፀብስ በኑ ነስር በኑል ቡካእ ኪንዳ ከልብ በኑል ሓሪሥ ቢን ከዕብ ዐዝራ እና አልሐዳሪማ ይገኘበታል ከነዚህ ውስጥ አንዱም ጥሪያቸውን የተቀበሉ አልነበሩም የ በሰጧቸው መልሶች ግን ይለያያሉ ጥሩ መልስ የሰጡዋቸውም አሉ ጥሪውን ከተቀበለ በኋላ ለራሱ ሹም መሪ መሆን እንዳለበት እንደ መስፈርተ ያቀረበም ነበር «የአንተ ቤተሰቦችና ዘመዶች ስለ አንተ ማንነት የበለጠ ያውቃሉ እነሱ አንኳ አልተከተሉህም» ያሉም አሉ መጥፎ መልስ የሰጧቸውም ነበሩ ከሁሉም በጣም መጥፎ መልስ የሰጡዋቸው በኑ ሐኒፋ የሙሰይለመቱል ከዛብ ጡሸሰታመ ሙሰይለማ ሰዎች ናቸው ዘመሃውያን ፊጎ ዖወጩኑ ዎቾ በመካ ውስጥ ዳዕዋው እጅግ በጣም ት አላህ ሱወ ከመካውያን ሌ አስቸጋሪ ሁኔታ ላይ በነበረበት ዚህ አማኞች በተስፋ መቁረጥ ተወሰ ሰወች እ ዲያምኑ አደሰ ጭላንጭል ነበሩ እነሱም ጫለሰማ ውስጥ እንደምታበራ የተስፋ ሱወይድ ቢን አስኋሚት ከየስሪብ ነ ክገ ሚ ዋሪዎ ገጣሚ ባለቅኔ ነበር ለክብሩና ለቅኒው ሜይ በመጣ ነዚ « ነዘር ምረው መ ዐወ ቁርአንን አነበቡለት ን ጥሩ ንግግር ነውኔ አላቸው ከቡዓስ ቀን በሬን በ ለአኪ ጐሣዎች መካከል በተደረገው ጦርነት ተገደለ ኢያስ ቢን ሙዓዝ ከየስሪብ ነዋሪዎ ኛ ዓመት መጀመሪያ አካባቢ ከአውስ ጐሣ ልዑካን ጋር ወደ መካ መጣ የአውስ ልኡካን የመጡት ከኸዝረጅ ጉሣ ጋር በነበራቸው ጦርነት የቁረይሾችን ትብብር ለመጠየቅ ነበር ነቢዩ ሰዐወ ወደነሱ በመምጣት ቁርአን አንብበውላቸው ወደ ኢስላም ጠሩዋቸው ኢያስ አብረውት ሰመጡት ልዑካን «ወላሂ ይህ ከመጣችሁለት ነገር የተሻለ ነው አላቸው አቡል ሐይሰር የተባለ አንድ የቡድኑ አባል ኢያስን ፊቱ ላይ አፈር ጨመረበትና «ይህን ተወን እኛ የመጣነው ለሌላ ነገር ነው» ሲለው ኢያስ ዝም አለ ኢያስ ወደ የስሪብ ከተመለሰ በኋላ ብዙም ሳይቆይ ሞተፎሹ «ሱብሐነላህ ወልሕምዱሊላህ ወላኢላፃ ኢልለሳህ ወላሁ አክበር» እያለ ነበር የሞተው። ዲመጣ ወንድማቸውን ወደ መካ ላኩት ወንድማቸው ና እ ያመጣላቸው ወሬ ስላላረካቸው ለራሳቸው ሂት አሸከየሺ እ መስጂድ አልሐራም አርፈው የዘምዘም ውሃ የመ ወር ያክል ቆዩ ዘምዘሙ ምግብም መጠ ስክ ላይ ችግር እንዳይመጣ በመፍራ ጉዳዩን ነገሯቸውና ሳይጠይቁ ከቆዩ በኋላ አንድ ቀን ለዐሲይ ራ ነ ፌጮመመ ተርጓሜው ደረገ ታዋቂ ጦርነት ነው ዬ ቡዓስ ቀን በአውስና በኸዝረጅ ጐሣዎች መሀክል የተዶ« ብ ተከትሎዋቸዐወ ከዚያም ስለኢስላም ቸው ወደ ነቢዩ ሴዐወ ሄዱ ከዚያም ስላም ን ነቢዩን ሰዐወ ሲጠይቁዋቸው ተርን ነገሯቸውኒ ወዲያውኑም ሰለሙ ከዚያም ወደ መስጂድ አልሐራም በመሂድ ድምፃቸውን ከፍ አድርገው «አሽዛዱ አንላኢላህ አሰላ ወአሽሀዱ አንነ ሙሐመደን ዐብዱሁ ወረሱሉህ አሉ ቁረይሾች ተረባርበጡ ለመግደል ሲደበድቡዋቸው ዐባስ መጥተው መሀል በመግባት አዳኗቸው በማግሥቱ ሲነጋ እዚያው በመስጂድ አልሐራም ያሉትን ቃል ደገሙ ትናንት በደበደቧቸው ሁኔታ በድጋሚ ሲደበድቧቸው አሁንም ዐባስ መሀል ገብተው ገላገሏቸው አቡዘር ወደ ጐሣቸው መኖሪያ ወደ በኒ ጊፋር ተመለሱ ነቢዩ ሰዐወ ወደ መዲና ሲሰደዱ አቡዘርም ወደ መዲና ተሰደዱ ጡፈይል ቢን ዐምር አደዱሲይ ድንቅ ገጣሚ ባለቅኔ ነበር በየመን አቅጣጫ በምትገኝ ዱስ በምትባል ጐሣው ሹም ነበር ከነቡዋ በአስራአንደኛው ዓመት ወደ መካ ሲመጣ የመካ ሰዎች ተቀበሱትና ከነቢዩ ሰዐወ አስጠነቀቁትራ በማስጠንቀቂያውም መሠረት ከነቢዩ ሰዐወ ምንም ላለመስማት ወደ መስጂድ አል ሐራም ሲሄድ ጆሮዎቹን በጥጥ ደፈናቸው ነቢዩ ሰዐወ ከፅባ አጠገብ ቆመው ይሰግዱ ነበርና በሰላት ውስጥ የሚያነቡት ቁርአን ጥጡን ጥሶ በትንሹ ወደ ጆሮው ሲገባ በቁርአኑ ተማረከ «እኔ ማገናዘብ የምችል አእምሮ ያለኝ ገጣሚ ባለቅኔ ነኝ ጥሩውን ከመጥፎው ለይቼ ማወቅ የማልችል ሰው አይደለሁም ይህ ሰወ የሚለውን ነገር ከመስማት የሚከለክለኝ ምን አለ። ፍ በ ኳ የአላህ መልዕክተኛ መሆናቸውን ባናውቅ ኖሮ በግመሎቻ ረስ አንመጣም ነበር ዛሬ እሳቸውን ከዚህ ማስወጣት ማለት ከመ ዐረብ ጋር መለያየት ማለት ነው የምርጦቻችን መገደል ማለት ነው ጐራዴዎች ልትቆራርጣችሁ ማሳት ነው በዚህ ላይ የምትታገሱ ከሆነ ተቀበሉዋቸው «አጅራችሁ» ምንዳችሁ በአላህ ላይ ነውና በነፍሶቻችሁ ላይ የምትፈሩ ከሆነ ግን ተውዋቸው መፍራታችሁ በአላህ ዘንድ ተቀባይነት ሊናረው የሚችል ምክንያት ዑዝር ሊሆንላችሁ ይችሳላሳልና ያ አስዐድ እጅህን አንሳልን ወላሂ ይህችን ቃል ኪዳን አንተዋትም አንፀፀትባትምም» አሉ ከዚያም ተነስተው አንድ በአንድ ቃል ኪዳናቸውን ፈፀሙ መጀመሪያ ቃል ኪዳኑን የፈፀመው አስዐድ ቢን ዙራራ ነበር አቡል ሀይሰም ነውም ተብሏል በራእ ቢን መዕሩር ነውም ተብሏል ከሁለቱ ሴቶች ጋር የተደረገው ቃል ኪዳን ግን በእጅ በመጨበጥ ሳይሆን በቃል ብቻ ነበር ፅሪ ይፅት «ዌዖቦ ከቃል ኪዳኑ በኋላ ነቢዩ ሰዐዉ በነሱ አስራ ሁለት ነ ሰዎችን እንዲመርጡ ጠየቁዋቸጡ ሦስት መረጡ ከኸዝረጅ የተመረጡ በቸ የ ዘጠኝ ከአውስ ሰዕድ ቢን ዑባዳ ቢን ደሊም የ አስዐድ ቢን ዙራራ ቢን ዐደስ ሰዕድ ቢን ረቢዕ ቢን ዐምር ፋ ዐብደላ ቢን ረዋፃ ቢን ሰዕለባ ራፊዕ ቢን ማሊክ ቢን አልዐጅላን ዑባዳ ቢን አስሷማት በ አልሙንዚር ቢን ሁር ከአውስ ሰዎችደግሞ ሦስቴ ሰዕድ ቢን ከይሰማ ቢን አልሓሪ እ ሪፋካ ቢን ዐብድል ሙንዝር በን ህ ሀይሰም ቢን አትተይፃን ናቸው ዙበይር ወይም አቡል ምርጫው ሲፈፀም ነቢዩ ሰ ዐወ እ ንዲህ አ «ሐዋሪያት ለዒሣ ቢን መርያም ከፊል ሆጢሬ በሕዝባችሁ ሳይ «ከፊል» ናችሁ እኔም በሕዝቤ ላይ «ከፊል» ነኝ አሱ እነሱም«ተቀብሰናል አሉ ሁለተኛው «በይዐቱል ዐቀባ የዐቀበቱ ቃል ኪ ላ ኪዳን ። ሀለ መመለስ ላይ ያለውን የቁረይሽ ንዛዜ መንገድ ቆረጡበት ሁለቱም ጐራመዎ ለመዋጋት መ ናችች ዐምር ከልጁሀኒ መሀል ገብቶ ገላገላቸው ሲሰለፋ መፎዲ ቢን ይህ ሰሪይያ በኢስላም ታሪክ ውስጥ የጨፉ የተጀመረበት ሲሆን ነጭ ባንድራ ነበረጡ ባንድራ ራዊ ተ ሟርክ ወስጥ ለመጾመሪያ ጊዜ የተውለበለበ ሊሆን የባንድራው ካሚ አቡሚርሰድ ከንናዝ ቢን ሑሷይን አልገነዊ ነበር ከዚያም በተከታታይ ሰሪይያዎች መላክ ጀመሩ መሩ በሸ ዐባይዳ ቢን አልሓሪስን ረዐ መሪ በማድረግ ዕፀ መጓገጂሮችቹክ ዘ ራቢግ ሸለቆ ላኩ አቡ ሱፍያን ዐዐ ሰዎችን በመምራት ሲጓዝ ተገናኝተው ቀስት ተወራወሩ እውነተኛ ውጊያ ግን አልተካሄደም ከዚያም በኩልቂዕዳ ወር ውስጥ ስፅድ ቢን አቢ ወቃስን የ መሙፃጂሮች መሪ በማድረግ ራቢግ አቅራቢያ ወደምትገኘው ወደ ኸራር ላኩት ምንም ክፉ ነገር አላጋጠማቸውም ከዚያም ከሂድራ በሁለተኛው አመት በሰፈር ወር ውስጥ ነቢዩ ሲዐወ ራሳቸው ሰባ ሙፃጂሮችን በመምራት ወደ አብዋእ ወይም ወጠደ ወድዳን ፄዱ ምንም ያገኙት ሰው አልነበረም እዚያው ከዓሚር ቢን መኽሺይ አድደሙሪይ ጋር የሰላምና የትብብር ስምምነት ተዋዋሉ ይህ ነቢዩ ሰዐወ የተሳተፉበት የመጀመሪያ ዘመቻ ገዝዋ ነበር ከዚያም በረቢዐል አወል ወር በኛው ዓመተ ቢሄጅራ ዓ ሁለት መቶ ሙዛጂሮችን በመምራት በሪድዋ አቅጣጫ ወደ በዋጥ ፄሄዱ ምንም ሰው አላገኙም ነበር የተባለ ሰው የመዲና በዚያው ወር ውስጥ ከርዝ ቢን ጃቢር አልፊህሪ የግጦሽ ቦታ በመውረር ከብቶችን ዘርፎ ስለሄደ ዐ ሙፃጁሮችች በመያጋ በበድር አቅጣጫ ወደ ሰፍዋን ፄዱ ከርዝ ግ ኣ እ ዝዋነ የመጀመሪያዋ የበድር ዘመቻ ዝወቱ ትጠራለች ከኤ ወር ኛ ዓ ማ ወይም በጂማደል ሳኒ መይ መሙፃዳሮችን ይሁ ል ተቁ ተ ፅ ድ ሊቆርጡበትና ሊገገሙ ንፍት ርፊት ስሳሰፈ ሊያመልጣቸው ቻለ በዚያው ከበኒ ሙድሊጅ ጋር በጠሳትነት ያለመፈላለግ ውል ተዋዋሉ ጀሕሽሸ አልአሰዲን ክ ኞ ብ ወር ኛ ዓሂ ዐብደላህ ቢን ሙፃጂሮች ር የቁረይሪሽ ር ማሉ አክ እ አነር ካ መሀል ወደምተገ ገው ል በር በ ርሰው ሁለት ማርከውና ግመሎችን ነድተው ተመለሱ በዚህ ነገር ነቢዩ ሰዐወ ተቐቆጡ አልወደዱትም ሁለቱን ምርኮኞች ለቀቁዋቸው የተገዳዩንም የደም ካሳ ዲያ ከፈሉ ይህን ጥቃት የፈፀሙት በረጃብ ወር የመጨረሻ ቀን ስለነበር «ሙስሊሞች የተከበረውን ወር ክብሩን ነኩ» በማለት ሙሽሪኮቹ ጩሀታቸውን አሰሙ አላህ ሱወ የሚከተለውን ቁርአን አወረደ ሠደድ ሠ ሬ ሪ ፌ ፖሬ ። ያክ በ ሦሄጩ ኒ ጾ በከድጩ ነሎ ዝ ሇ ታሳቁ የበድር ዘመቻ ሾችና ካከል የተደረገ ነ ነ ችና በሙስሊሞች ፎ መ ልሰ ያ ነው የዘመቻው ምክ ደ ነበር አብቹ ሰዐወ ወደ ዚልዓሺራ ከ ገፎ ኣር ያመለጣቸውን የቁረይሽ የንግድ ቅፍለት መመለሻው ስለ ቅፍለቱ ወሬኢንፎርሜሽን እንዲያመጡ ሁለት ሰዎቹ አ መጀ ወደሆነችው ወደ ሰውራኣ ላኩ ቅፍለቱ ከሻም በምና አር ሲጀምር አገኙትና ሁለቱ ሰዎች በፍጥነት ወደ መዲና ገ ቢዩ ሰዐወ ቅፍለቱ መንገድ መጀመሩን ነገራቸው ነቢዩ ሰ ዳ ይህን ከሻም የሚመሰሰውን ቅፍለት ለመግጠም ለሙስሊሞች ጥሪ አደረጉ ጥሪውን ግን በያንዳንዱ ሰው ላይ ግዴታ አሳደረጉም ወይም ወይም ሰዎች ጥሪውን በመቀበል ለዘመቻው ተዘጋጁ ቱ ወይም ወይም ከሙሃጂሮች ሲሆኑ ፅ ከአውስ ከኸዝረጅ ነበሩ ሙስሊሞች የወጡት ቅፍለቱን ብቻ ለመግጠም ስለሆነ ለትልቅ ጦርነት ዝግጅት አላደረጉም ነበር ሁለት ፈረሶችና ሰባ ግመሎች ብቻ ነበሯራቸው ነቢዩ ሰዐወ ነጭ ባንድራ አስረው ለሙስዐብ ቢን ዑመይር ሰጡት በተጨማሪ ደግሞ ሙዛጂሮቹም ሆኑ አንሷሮች የየራሳቸው አርማ ነበራቸው የሙዛጂሮቹን አርማ ዐሊይ ቢን አቢ ጣሊብ ረዐ የአንሷሮችን ደግሞ ሰዕድ ቢን ሙዓዝ ተሸከሙ ነቢዩ ሰዐወ ዐብደላህ ቢን ኡም መኽቱምን መዲና ላይ ወክለውት ወጡ ረውሓእ የሚባል ስፍራ ከደረሱ በኋላ ግን በሱ ፋንታ አቡ ሉባባ ቢን ዐብደልሙንዚርን ወደ መዲና ላኩት ነቢዩ ሰዐወ ከመዲና ወጥተው ወደ በድር አመሩ በድር ከመዲና በስተደቡብ ምዕራብ ኪሜ ርቀት ላ በሁሉም አቅጣጫው ከፍታ ባላቸጡ ተራሮች የተከበበ ነው ሦስት መውጫና መግቢያ መንገዶች በሮች ብቻ አሉት አንዱ በር በደቡብ አቅጣጫ ሲሆን በቁርአን ዑድወቱል ቁስዋ»ነ ሩቂቱ ዳርቻ ተብሎ ለተኛው በር በስተሰሜን ሲሆን በቁርአን ያልፋል በዚህ ፈው ሰሰዓታትና ለቀናት ይቆዩበት ነበር የቁረይሾቹ ቅፍለት ነ የተከበበ ፍራውን ሦስቱን በሮች መዝጋትና ለቱን አጅ ማሰጠት በጣም ቀላል ነበር ይህ እቅድ ተግባራዊ ሊሆን የሚችለው ግን ቅፍለቱ በድር እስከሚገባ ጊዜ ድረስ የሙስሲሞቹን ክመዲና መውጣት በፍጹም መስማት የለበትም ስለዚህም ነቢዩ ሰዐወ መጀመሪያ ከመዲና ሲወጡ ወደ በድር የሚወስደውን መንገድ ትተው በሌላ መንገድ ዱ ከዚያም በጣም ቀስ አያሉ ወጠደ በድር አቅጣጫ አመሩ የቅፍለቱ ግመሎች ብዛት አንድ ሺህ ሲሆኑ ግምቱ ከፃምሣ ሺህ ዲናር የማያንስ ንብረት ጭነዋል የቅፍለቱ መሪ አቡሱፍያን ሲሆን ከሉ ጋር አርባ ሰዎች ብቻ ነበሩ አቡ ሱፍያን በጣም ንቁና ጠንቃቃ ስለሆነና የሚመጣውንም ሆነ የሚያልፈውን ሰው ሁሉ ስለሙስሊሞቹ እንቅስቃሴ ይጠይቅ ስሰነበር ከበድር ትንሸ ነውጡ በማይባል ርቀት ላይ ሆኖ የሙሰሊሞቹን ከመዲና መጡጣት አወቀና የበድርን መንገድ ጨርሶ በመተው በባህር ጠረና መንገድ ለመፄድ የቅፍለቱን አቅጣጫ ወደ ምዕራብ አዞረ ሙስሊሞች ከመዲና መውጣታቸውን በአፋጣኝ ለመካ ሰዎች የሚያደርስ አንድ ሰጡ በገንዘብ ቀጥሮ ላከ መካውያን መልክተኛው ደርሶ ሲነግራቸው ባፋጣኝ ተዘጋጁ ሁሉም ለጦርነት ወጠ ከትላልቆቹ አቡለሀብ ብቻ ቀረ በአካባቢያቸው ያሉትን ሁሉንም ጐሣዎች ሰበሰቡዋቸው ከቁረይሽ ጐሣዎች ውስጥ በኑ ዐዲይ ብቻ ቀሩ ይህ ሰራዊት ጁሕፋ ሲደርስ አቡሱፍያን በሰላም ማምለጡንና አነሱም ወደ መካ መመለስ እንዳለባቸው መልክት ላክከባቸው ሰዎች መመለስ ቢፈልጉም አቡጀህል ትምክህት ይዞት መመለሱን አንቢ አለ ሕሐሊፋቸው ባለቃልኪዳናቸው እና መሪያቸው በነበረው አኽነስ ቢን ሸሪቅ አስሰቀፊ ትዕዛዝ በኑ ዙህራ ብቻ ተመለሰሱ የተመለሱት በኑ ዙህራሦስተ መቶ ሰዎች ነበሩ የተቀሩት አንድ ሺህ ሰዎች ገዞዋቸውን ቀጠሉ ከበድር ክልል ውጭ በድርን ካካበቡት ተራሮች በስተኋላ በሩቂቱ ዳርጋ ዑድወቱል ቁስዋ አቅራቢያ በሚገኘው ሜዳ ላይ ሰፈሩ መንገድ ላይ እያሉ መካውያን መውጣታቸውን ሲሰሙ መስሊሞቹን አማከረዋቶቸው አበብከር ሃስት ወ ጥሩ ገር በሁሉም ነገር ታዛዥ መሆናቸውንው አረጋገጡ በመቀጠል ሁመርዶ ቆመው ተናገሩ ታዛዥነታቸውን ገለፁ ከዚያም ሚቅዳድ ሰክን ሂድ «የአላህ መልክተኛ ሆይ። አስስሞቶቸበት ቀን ድረስ አብረው ቀዩ ተጽ ጽ ዘጽ ጽጽጽሇጽ ን ያጐናፀፋቸው ድል ሙሽሪኮቹንና ግብረ ስሊሞቹን የሚጉዱበትንና የሚበቀሉበትን አበሮቻቸውን ስለአስከፋቸው ግን ተንኮላቸውንና ሴራቸውን አከሸፈባቸው በራሱ ችሮታ ምእመናንን ረዳ ት በኋላ ወይም ከበድር ዘመቻ ከተመለሱ ከስጸንድ ሳምን በ ኛ ዓዲ በት ሱለይም መዲና ሳይ ሰመዝመት ስለተሰባሰቡ ሙስሊሞች ቀድመው መንደራቸውን በመውረር አጠቁና ብዙ «ገኒማ» አገኙ ወደ መዲናም በሰላም ተመለሱ ከዚያም ዑመይር ቢን ወህብ አልጁመሒ እና ሰፋዋን ቢን ኡመያ ነቢዩን ሰዐወ ለመግደል ተመካከሩ ዑመይር ሰዚሁ ተግባር ወደ መዲና መጣ ከዚያም አላማውን ሳያሳካ ገ የዘ ነቢዩ ሲዐዉ ሊገድላቸው ተመካክረው እንደመጣ ሲነግሩት ሰለመ የያያ ፍደኑዎዕ መፖ ከበድር በኋላ የበኑ ቀይኑቃዕ አይሁዶች ክፋታቸውንና ጠላትነታቸውን ገልጽ አደረጉ ነቢዩ ሰዐወ መከሩዋቸው አነሱ ግን እንዲህ አሉነ «ውጊያን የማያውቁትን የቁረይሽ ሞኞችን መግደልህ አያሞኝህ አንተ ከኛ ጋር ብትዋጋ ማንነታችንን ታውቅ ነበር» አሏቸው ነቢዩ ሰዐወ ለዚህ መልሳቸው ትዕግሥት አደረጉ ነገር ግን ድፍረታቸው ጨመረ ይባስ ብሎ በገበያ ውስጥ አንድ ችግር ፈጥረው አንድ ሰው ከሙስሊሞች ሲሞት አንድ ሰው ከአይሁዶቹ ሞተ ነቢዩ ሰዐወ በሸዋል አጋማሽ ላይ በኛ ዓሂ መንደራቸውን ከበቡ ከአሰራ አምስት ቀን ከበባ በኋላ በዚልቂዕዳ ወር ጾመሪያ ላይ እጅ ሰጡ ነቢዩ ሰወ ወደ አዝረዓት አሽሻም እስወጡዋቸው ከጥቂት ጌዜ በኋላ ብዙዎቻቸው እዚያው ሞቁ ቦፅዊቅ መቻ አላህ ሙሰሲሞቹ ጠሳቶች ግን አመለጡ በሽሸታቸው ወቅት ግዝ እንደተላገው በሸ በሶ ሰዊቅ እና ስንቅ መንገድ ላይ ጣሉ እያሰደዱዋቸው ቁርቁረቱል ከድር የሚባል ቦታ ደረሱ ይሁን ን አልደረሱባቸውም ሙስሲሞቹ በሶውን ወስደው ተመለ መ ሱ ስለቪህም የሰዊቅ» ዘመቻ የበሶ ዘመቻ ወይም የቁርቁረቱል ተሰየመች ከድር ዘመቻ ተብላ ቦዘፅ በን ፅፅፅበረኗፍ መደፅ ከዕብ ቢን አልአሽረፍ ከአይሁድ ሀብታሞ በለቅኔዎች አንዱ ሲሆን የሙስሊሞች ቀንደኛ ብለቾ ሰዐወ እና አስፃቦቻቸውን ይሰድባቸው ነበር ሚስቶቻቸውንም በግጥም ይስድባቸዋል ጠላቶቻቸውን እያወደሰ ያነሳሳባቸዋል ከበድር በኋላ ወደ ቁረይሾች በመሄድ ጮስሲሞቹን እንዲዋጉዋቸው ግጥም እየገጠመ አነሳሳቸው «ከነሱ ይልቅ ቅኑን መንገድ የተመራችሁት እንተ ናችሁ» አላቸው በበኒ ቀይኑቃዕ ላይ ከደረሰባቸው ነገር ትምህርት አልወስድ አለ ነቢዩ ሰዐወ «ለከዕብ ቢን አል አሽረፍ ማን አለ። በዚ ወደፊተ ዴም መለሳቸው ሙሽሪኮቹን ተዋጋቸውም በመጨረሻም ተገንገደለ ሦስተኛም አራተኛም ተከታተሉ በዚሁ መልክ ሰባቱ አንሷሮች አለቁ ሰባተኛው ተገድሎ ሲወድቅ በነቢዩ ሰዐወ አ ጠገብ ሁለቱ ሙፃጂሮች ጠልሓ ቢን ዑበይድላህና ሰፅድ ቢን አበ ወቃስ ብቻ ቀሩ ሙሽሪኮቹ በአንድ በተወረወረባቸው ሞርሳቸው ተመታ የታችኛው ከንፈራቸው ቆሰለ የብረት ቆባቸው በራሳቸው ላይ ተሰባበረ በጐራዴ ግንባራቸው ላይ ተመተው መሙ ሁለት ጡሩሮችን የብረት ልብሶችን ደርበው ለብሰው ነበርና አልተስነጠቀም ለቱ ሙሃጂሮች በብርቱ ሁኔታ ከመከላከላቸውም ጋር ነበ የደረሰባቸው ሰዕድ ቢን አቢወቃስ በርካታ ቀስት አሽ ሕ ተከሳከሰ በመጨረሻም ነቢዩ ሰዐወ ቀስቶቻቸውን እየመዘዙ ይሰጡት መር እንዲህም አሉት «አርሚ ፊዳከ አቢ ወኡምሚ»ኔ «ወርውር አባቴና እናቴ የአንተ ፍዳ መስዋዕት ይሁኑና ጠልሓ ቢን ዑበይድላህ ክሱ በፊት የነበሩት ሰባቱ የተዋጉትን ያክል ለብቻው ተዋጋ ሰላሳ አምስት ወይም ሰላሳ ዘጠኝ ቦታዎች ቀሰሰ ነቢዩን ሰዐወ በእጁ ብዙ ተከላከለላቸው በዚህም ምክንያት ጣቶቹ ሽባ ሆኑ ጣቶቹ ሲመቱ ሐስ» አለ ነቢዩ ሰዐወ «ቢስሚላህ ብትል ኖር ሰዎች እያዩህ መላኢኮች ወደ ላይ ይወስዱህ ነበር አሉት በዚህች አስከፊና ቀውጢ ጊዜ ጂብሪልና ሚካኢል ወርደው ከነቢዩ ላይ በጣም ተዋጉ ብዙ ሙሰሊሞችም ወደ ነቢዩ ሰዐወ ተመልሰው ከሳቸው ላይ እጅግ በጣም ተከላከሉ ከነሱ ውስጥ የመጀመሪያው አቡበከር አስሲዲቅ ነበሩ ከሳቸው ጋር አቡ ዑዐበይደቱ ቢን አልደራህ ራዉ ነበር አቡበከር ረዐ በነቢዩ ሰዐወ ግንባር ውስጥ የገባውን የቆባቸውን ቀለበት ሊያወጡላቸው ወደሳቸው ሄዱ ግን አቡ ዑበይዳ እኔ ማውጣት አለብኝ ብሎ አቡበከርን በመማፀን ራሱ በጥርሱ አወጣላቸው አንዱን ቀለበት ሲያወጣላቸው አንድ ጥርሱ ወለቀ ከዚያም ሁለተኛውን ቀለበት ሲያወጣላቸው ሴላ ጥርሱ ወለቀ ከዚያም ወደ ጠልሓ ቢን ዑበይድላህ ተመልሰው የቆሳሰለውን ሰውነቱን አከሙት በዚህ ጊዜ አቡዱጃና ሙስዐብ ቢን ዑመይር ዑመር ቢን አከልኸጣብ ዐሊይ ቢን አቢ ጣሊብና ሌሎችም ወደ ነቢዩ ሰዐወ መጠ የሙሽሪኮቹ ቁጥርም በእጥፍ ጨመረ ጥቃታቸውም ጠነከረ ሙስሊሞቹም እስካሁን ያልታየ ጀግንነት አሳዩ ከፊሉ ቀስት ይወረውራል ከፊሉ ይከላከላል ከፊሉ ይጋደላል ሌላው ከጠላት የሚወረወረው ቀስት ነቢዩን ሰዐወ እንዳያገኛቸው የሚወረውሩትን ቀስቶች በሰውነቱ ይቀበላል የሙስሊሞች ባንድራ በሙስዐብ ቢን ዑመይር ር ቆረጡት ከዚያም ባንድራውን በግራ እጁ አነሳው ፃታ እጁንም ለ ቆረጡት አጐንብሶ በደረቱና በአንገቱ ለመያዝ ሞከረ መኣ ሙስዐብበን የገደለው ዐብደላህ ቢን ቀሚአ ነበር ዐብደላህ ከ «ወዮእ» እንደማለት ነው እጅ ነበር ቀኝ አጁ። ዕፕፖ ነቢዩ ሰዐወ እና ሙስሊሞች ሰማእታትን ቀብረውና ፀሎት አድርገውላቸው ሲያበቁ ወደ መዲና ተመለሰሱ ዘመዶቻቸው የተገደሉባቸው ሴቶች ወደ መንገድ ወጥተው ነቢዩን ሰዐወ ተቀበሱዋቸው ነቢዩ ሰዐወ አጽናኑዋቸው ዱዓም አደረጉላቸው ባለቤቷ ወንድሟና አባቷ የተገደሉባት አንዲት የበኒ ዲናር ጐሣ የሆነች ሴት መጣቾ ሰፃቦች እነዚህ የተጠቀሱት ዘመዶቿ ሁሉ መሞታቸውን አረዲት እሷ ግን በተነገራት ነገር ምንም ሳትደናገጥ ነቢዩ ሲሰዐዉ መኖራቸውንና አለመኖራቸውን ጠየቀቻቸው በሰላም መኖራቸውን ነገሯት ማመን አ ቅቷት አሳዩኝ አለች ሲያሳዩዋት በጣም ደስ ብሏት «አንቱን ክፉ አያግኝዎት እንጂ ሌላው ቀላል ነው» አለች ሙስሊሞች በጦርነቱ በደረሰባቸው ጉዳትና ቁስለት ምክንያት የተዳከሙና ያዘኑ ቢሆንም ሌሊቱን ከጠላት ድንገተኛ አደጋ እንዳይመጣባቸው ነቢዩን ሰዐወ አና መዲናን ሲጠብቁና ሲጠባበቁ አደሩ ነቢዩ ሰዐወ የጠላትን እንቅስቃሴ መከታተል አስፈላጊ መሆኑንና ጠላት ወደ መዲና መመለስ ቢፈልግ እንኳ ከመዲና ወጥተው በሜዳ ላይ መዋጋት እንዳለባቸው ወሰት ቦሹምሪፅፅ ፅሪይድ መቻ ሌሊቱ ሲነጋ ነቢዩ ሰዐወ ሙስሊሞቹ ጠላትን ለመግጠም እንዲወጡ ጥሪ አደረጉ በኡሑድ ጦርነት ላይ የተገኘ ሰው ብቻ እንጂ ሌላው አንዳይወጣ አሳሰቡ ሰሃቦች «ሰማን ተቀበልን አሉ ወጡም እስከ ሐምራአል አሰድ ከመዲና ስምንት ማይል ድረስ ተዓዙ ካምፓቸውን አዚያው አደረት በአንፃሩም ሙሽሪኮች ከመዲና በ ማይል ርቀት ረውሓእ በምትባል ስፍራ ላይ ሰፍረው በኡሑዱ ጠርነት ጨን ለማጥፋት ሲችሉ ትተው በመመለሳቸው ባመለጣቸውጡ ጥሩ አጋጣማ እየተቆጩ እንደገና ወደ መዲና ለመመለስ ሲያስቡና ሲጠያዩ ነበር መዕበድ ቢን አቢ መዕበድ አልኹዛዒ የሚባል ሰው በጐ ነገር ከሚያስቡላቸው ሰዎች አንዱ ነበር መዕበድ በር አሬል። ተመልሶ ለነቢዩ ዐወ የፈፀመውን ነገር ሲነግራቸው «የደማቸውን ካሳ ለብን ገደልካቸው» አሉት ነቢዩ ሰዐወ በረጂፅና በመዑና ውፃ ጉድጓ እጅግ በጣም አዘኑ ሁለቱም አደጋዎች የተከሰቱት በሰፈር ወር ቋ ዓፄ ነበር የሁለቱም አደጋዎች ዜና ለነቢዩ ሰዐጠ የተነገራቸው በአንድ ሌሊት ነው ተብሏል ነቢዩ ሰዐወ ለሰላሳ ቀናት በሱብሒ ሶላት ላይ ገዳዮቹን ዱዓ አደረጉባቸው በመጨረሻም ተገዳዮቹ ሰፃቦች እኛ ጌታችንን ተገናኝተን ከኛ የወደደልን የተቀበለንን መሆኑንና እኛም ከሱ የሰጠንን ነገርን የወደድን መሆናችንን ለሕዝባችን አድርሱልን አውን አላህ ሲያወርድ ነቢዩ ሰዐጠ ነ ተውት «ቁኑቱን ዱዓውኽክ ብ የበኒ ነጂር ዘመቻ ዲር አይሁዶች በዐድልና ቃራ እንዲሁም በመዑና ውዛ ጉድ በእ ቦች ላይ ከተፈፀመው ክህደትና ተንኮል የሚበልጥ ተንኮል ር ዬ ሰዐወ ቁርአንንና ኢስላምን ሊያሰሙዋቸው ሊወያዩበትና ዘ ናቸው ሲያምኑበት ከነቢዩ ሰዐወ ጋር በአንድ ቦታ ለመሰባሰብ ሙ እነዚህ ክፉዎች በስብሰባው ላይ የሚገኝ ሰው ሁሉ ጨቤ ሱ ሥር ደብቆ ይዞ እንዲመጣና ነቢዩን ሰዐወ አዘናግተው ንገት ለመግደል ወሰኑ የዚህ ነገር ወሬው ለነቢዩ ሴዐዉ ስለደረሳቸው ነቢዩ ሰዐወ እነሱን ከያዙት መንደራቸው ለማስወጣት ወሰት ስለዘመቻው መንስኤ የሚከተለውም ተዘግቧል ዐምር ቢን ኡመያ አደደሙሪ ረዐ ተመልሶ ከበኒ ኪላብ ጐሣ ሁለት ሰዎች መግደሉን ሰነቢዩ ሰዐወ ሲነግራቸው በስምምነታቸው መሠረት የደም ካሳውን በመክፈሉ ላይ እንዲረዱዋቸው ለመጠየቅ ነቢዩ ሰዐወ የተወሰኑ ሰፃቦቻቸውን በመያዝ ወደ በኒ ነዲር ፄዱ በኒ ነዲሮች ነገሩን ሲጠየቁ አበለቃሲም ሆይ። » ተባባሉ ከነሱ ውስጥ በጣም ጠማማውና ልበደረቁ ዐምር ቢን ጀሓሽ ፈቃደኛ ሆነ ጂብሪል ወርዶ እነሱ የፈለጉትን ተንኮል ለነቢዩ ሰዐወ ሲነግራቸው ነቢዩ ሰዐወ ባፋጣኝ ተነስተው ወደ መዲና አመሩ ከዚያም ሰፃቦቻቸው ተከተሏቸው ነቢዩ ሰዐወ አይሁዶቹ ያሰቡትን ተንኮል ለሰሃቦች ካገሯቸው የሁዶቹን ከመንደራቸው ለማስወጣት ወሰኑት ከዚያም ነቢዩ ሲዐወ «መዲና ውስጥ ከኔ ጋር አትኑሩ ውጡ። አሕዛብን አጥፋቸው አንቀጥቅጣቸው አያሉ ዱዓ አደረጉ አላህ ሱወ ንፋስና የመላእክት ሰራዊት ልኮ አንቀጠቀጣቸው አርበደበዳቸው ንፋስ ድስቶቻቸውን ደፋባቸው ድንኳኖቻቸውን ነቃቀለባቸው በጣም ሀይለኛ ብርድ መታቸው ተፍረከረኩ ለጉዞ መዘጋጀት ጀመሩ ነቢዩ ሰዐወ ስለነሱ ወሬ እንዲያመጣ ሑጡዘይፋን ረዐ ላኩባቸው ሄዶ መዛሳቸው ገባ ከዚያም ምንም ብርድ ሳይነካው ተመለሰ በሙቅ ውሃ በሚታጠቡበት ገላ መታጠቢያ ሻወር ውስጥ የቆየ ይመስል ነበር ከዚያ ተመልሶ ሙሽሪኮቹ ጓዛቸውን ጠቅልለው የመጓዛቸውን ዜና ከተናገረ በኋላ ተኛ ሙስሊሞች ጧት ተነስተው በኩፋሮቹ በኩል ያለውን የውጊያ ሜዳ ሲያዩ ምንም ነገር አልነበረም የበኒ ቁፎደዚቧ ዘመቻ ነቢዩ ሰዐወ ከኸንደቁ ዘመቻ ተመልሰው መሣሪያቸውን ልብሳቸውን አውልቀው በኡሙ ሰለማ ቤት ገላቸውን በመታጠብ ላደ እያሉ ጂብሪል ዐሰ ወደሳቸው በመምጣት ወደ በኒቁረይዚ እንዲዘምቴ አዘዛቸው «እኔ ቀድሜህ በመሄድ ምሽጐቻቸውን የግንብ አጥሮቻቸውኽ አናውጥባቸዋለሁ በልቦቻቸው ውስጥ ፍርሃት ለቅቄ አርበደብዳቸዋለሁኔ አላቸውና ከመላእክት ቡድን ጋር ቀድሟቸው ሄደ ነቢዩ ሰዐወ «ሰሚና ታዛዥ የሆነ ሰው ሁሉ የዐስርን ሶላት በበኒ ቁረይሪዛ እንጂ እንዳይሰግድ» በማለት ለሰዎች አወጃ ነቢዩ ሰዐዉ መዲና ላይ ኢብን ኡም መክቱምን ወክለው ዐሊይ ቢን አቢጣሊብን ባንድራ በማስያዝ ከአንድ ቡድን ጋር በቅድሚያ ላኩዋቸው ቁረይዛዎች ዐሲይን ሲያዩ ነቢዩን ሰዐወ መሳደብ ጀመሩ መጥፎ ነገርም ተናገሩ ሙስሊሞች ወደ ዘመቻው ለመውጣት ተሸቀዳደሙ ገሚሳቸውን የዐስር ሶላት መንገድ ላይ እያሉ ደረሰባቸው ከፊሎቹ በመንገድ ላይ ሲሰግዱ ከፊሎቹ ደግሞ በኒቁረይዛ እስከሚደርሱ ድረስ አዘገዩት ነቢዩ ሌሊዐወ ከሙፃጂሮችና ከአንሷሮች ጋር ወጥተው ሂዱ ቁረይዛ ሲደርሱ አናኔ በምትባል የውፃ ጉድጓድ ባለበት አካባቢ ሰፈሩ አላህ ሱወ ቁረይዛዎችን ፍርሃት ለቀቀባቸው በግንብ አጥሮቻቸው ውስጥ መሸጉ መዋጋቱን አልደፈሩም ሙስሊሞች ጠንከር ባለ ሁኔታ ከበዋቸው ማእቀብ ጣሉባቸው ማዕቀቡ ሲራዘምባቸው ከቀድሞ ባለቃልኪዳኖቻቸው ሑለፋእ ሙስሊሞች ውስጥ አንዳንዶቹን ለማማከር ፈለጉ ሊያማክሩት አቡሉባባን ረዐ እንዲልኩላቸው ነቢዩን ሰዐወ ስለጠየቁዋቸው ላኩላቸው ቁረይዛዎች አባሉባባን ሲያዩት ወንዱም ሴቱም ተሰበሰቡበት ሴቶችና ሕፃናት በፊቱ ማልቀስ ሲጀምሩ አባሉባባ አዘነላቸው «የሙሐመድን ፍርድ ብንቀበል ጥሩ ይመስልሃልን። ው አደረጋቸው በኒ ቁረይጻዎች ግንጦ ቃል በሆነ ወቅት ክህደት እንዲፈ ሁ የሚመጣው ከነሱ ጋር ሀር እን በደር ስላደረጉ ከነሱ ጋር ቆቀየ በከበባው ወቅትኮ ከነሱ ጋር ምሽግ የግንብ አጥር ውስጥ ነበር ሙት የተወሰኑ የቁረይጂ ሰዎች አልተነኩም ተ ቅኝት በፊት የአመት የተወሰኑ የተረፈ ሰወች አስከ መፈ ወስደዋል እነዚህ ለሙስሊሞች የተሰጡ ቁረይዚውያን ከጊ በኃላ ሰለሙ አንዲት ሴት ሽላድ ቢን ሱወይድን እህል የማፍፈጭበት ድንጋይ ወርውራበት ገድላው ስለነበር ተገደለች ት መሣሪያዎችና ንብረቶች አንድ ሺህ አምስት መቶ ጉራዴዎች ሰ መቶ ብረት ልብሶች ሁለት ሺህ ጦሮች አምስት መቶ ጋሻዎች ብዙ የቤት አቃዎችና ቁሳቁሶች ግመሎችና ፍየሎች ናቸው ሁሉንም ከተምር ተክልና ከምርኮኞች ጋር ለአምስት በመክፈል አንድ አምስተኛውን ካወጡ በኋላ የተቀረውን ለሰራዊቱ አከፋፈሉ ለእግረኛ አንድ ድርሸ ሲሰጡ ለፈረሰኛ ሦስት ድርሻዎች ሰጡ አንድ ለራሱ ሁለት ለፈረሱ ምርኮኞቹ ወደ ነጅድ ተልከው በመሸጥ ገንዘቡ የጦር መሣሪያ ተገዛበት ነቢዩ ሰዐወ ከምርኮኞቹ ውስጥ ሪሓና ቢንት ዘይድ ቢን ዐምር ቢን ኸናፋን ለራሳቸው ወሰዷት ነፃ ሳያወጧት በአገልጋይነት ተጠቅመውባታል ነፃ አውጥተዋት አገቧትም ተብሏል ከመሰናበቻው ሐጅ በኋላ ሞተች የቁረይዚ ጉዳይ ሲያልቅ የሰዕድ ቢን መሙዓገ ተ ት አ ሰ ሙዓዝ ዱዓ መልስ ተቀባይነተ ከታተሉትና እንዲጠይቁት ተብሎ በመስጂድ አንነበዊ ውስጥ በተሰራለት ድንኳን ውስጥ እያለ አንዲች ፍየል ፌር አሰፈችና ቁስሉ ተፈታ እንገቱ አካባቢ ፈንድቶና ብዙ ደም ፈ ሞተ ሬሳውን መላኢኮች ከሙስሊሞች ጋር ተሸከመ የአል ራህማን ዐርሽ በሰዕድ ሞት ምክንይት ተንቀጠቀጠ ለሰላት ን እ የስት ሌሊቶች አለፉ ባለቤቱ እየመጣች ያስራል ከዚያም የሱን ር ከሰገደ በኋላ መልሶ በምሰለጡ ላይ ራሱን ቤት ውስጥ እያሉ ሓርአኃ ስመልክቶ ነቢዩ ሰዐዐ በኡሙሰለማ ት ሊፈቱት ተሰባለቤስኑ ነቢዩ ሲዐዐ ፊቱኝ ብሎ እንቢ ኣሰ ነቢዩ ሰዐወ የሱብሒን ሶላት ለከግጁ ዘሁ ፊት ኒ ቁረይዚ ዘመፖ በኋላ ሙስሊሞች በርካታ ወታደራዊ ተግባራትን በኔ ሉም ዋና ዋናዎቹ የሚከተሉት ናቸው ሠም ሀ ራሪፊፅ ፅፅጎም ን ሰፅ ሑሐቁፀጀቅ መደጀፅ አቡ ራፊዕ በሒጃዝ ውስጥ የታወቀ ነጋዴና የኸይበር አይሁዶች መሪ ን በመዲና ላይ የአሕዛብን ጦርነት ከቀስቀሱትና ካሰባሰቡት ታላላቅ ሪዎች አንዱ ነበር ሙስሊሞች የአሕዛብንና የቁረይዚን ዘመቻዎች ከብናቀቁ በኋላ አውሶች ከዕብ ቢን አሽረፍን በመግደል የተጐጉናፀፉትን ከበር ሽዝረጆችም እንዲጐናፀፉ አቡራፊዕን ለመግደል አምስት የኸዝረጅ ሰዎች ተመለመሉ እነዚህ የተመለመሉት ሰዎች ወደ ኸይበር በማምራት ፀሐይ ስትጠልቅ የአክፁራፊዕ ግንብ አጥር ዘንድ ደረሱ መሪያቸው ዐብደላህ ቢን ዐቲክ አናንተ እዚሁ ሁኑ እኔ ወደ ከዘበኛው ፄጄ ወደ ግቢው እንዲያስገባኝ ለበብበለው አላቸውና ወደ በሩ እስኪቀርብ ድረስ ከፄደ በኋላ በልብሱ ፊቱን ተሸፋፍፋኖ የሚፀዳዳ በመምሰል ቁጭ አሰለ ዘበኛው ሲያየው «አንተ ሰው መግባት የምትፈልግ ከሆነ ግባ እኔ በሩን መዝጋት እፈልጋለሁ» አለው ዐብደላህ ቢን ዐቲክ ወደ ግቢ ገብቶ ሰዎች እስከሚተኙ ድረስ ተደበቀ ከዚያም ችግር ከገጠመው ለመሸሽ እንዲመቸው ቁልፎችን ወስዶ የገቢውን በር ከከፈተ በኋላ ወደ አቢራፊዕ ዋናው ቤት አቀና ሰዎች ክሩን ቢያውቁት እንኳ አቡራፊዕን ከመግደሉ በፊት እንዳይደርሱበት በማለት እያንዳንዱን በር ከፍቶ ወደ ውስጥ በዘለቀ ቁጥር ከውስጥ ዘጋዋል አቡ ራፊዕ ያለበት ክፍል ሲደርስ እሱን ለይቶ ለማወቅ ማያስችል ጨለማ ቤት ውስጥ ከቤተሰቦቹ ጋር ተኝቶ ነበር ዐብደላህ ያ አባ ራፊዕ። የሰማሁት ድምፅ ምቱ የሆነ ሰው በጉራዴ መታኝ» አለው በጉራዴው አንድ አቅጠጫ በመሄድ ም ግ ጊጋ ሲጨምርለኤ ደክሞት ወደቀ ግን በ ደ ፍት አንድ በአንድ እየከፋፈተ ወጣ ሌሊቱ ት ወደፊት ሲራመድ ከመሊ ደከም ያለ ስለነበር መሬት የደረሰ መስሎ በሩ ሥሮ ተደሰ ሳይ ወድቆ እግሩ ተሰበረ አግሩን በጥምጣሙ አህር ላይ በመሸ ቆየ ሌሊት ዶሮ ሲጮህ አንድ ሰው በአጥሩ ግንብ ላይ በመውጣኑ ሰሒጃዝ ታዋቂው ነጋዴ አቡራፊዕ መ መ ለል በመሬ ዘንድ ደርሰሆ በውን ነገሩዋቸው ነቢዩ ሰዐወ የተሰበረውን እግሩን ሲደባብሱለት ምንም ታሞ እንደማያውቅ ሆነ የቦማሟማው መሪ ታማማ ታፅፅ መማሟሪያአ ሱማማ ነቢዩን ሰዐወ እና ኢስላምን እድግ በጣም ከሚጠሉ ሰዎች አንዱ ነበር በሙሐረም ወር ስድስተኛው ዓሂ በሙሰይለመቱል ከዛብ ትፅዛዝ ነቢዩን ሰዐወ ለመግደል ራሱን አንዳይታወቅ አድርጐ ዐወደ መዲና አቀና ነቢዩ ሰዐወ በደራያ አቅጣጫ በቡስራ መንገድ ከመዲና የሰባት ቀን የአግር ጉዞ ርቀት ላይ የምትገኘውን በኒ በክር ቢን ኪሳብ ጐሣን እንዲቀጧቸውና ሥርዓት አንዲያስይዚቸው ሙሐመድ ቢን መስለማን ከሰላሳ ፈረሰኞች ጋር ልከው ነበርና ሥራቸውን ጨርሰው ሲመለሱ ሱማማን መንገድ ላይ አግኝተውት በመማረክ ወደ መዲና ይዘውት መጥተው ከመስጂድ ምሰሶዎች ባንዱ ላይ አሰሩት ነቢዩ ሰዐወ ወደ ሱማማ በመፄድ ሱማማ ሆይ። ሪታጳጎህ ዉደከ ወይቦ ፅና ቦ ቦዒፅ ም ሂ በዘይነብ ቢንት ረሱሊላህ ሰበከ ቁ ቸብ ም የሚመለሰውን የቁረይሽ ቅፍለነ ር እንዲቆርጡበት ነቢዩ ሰዐወ ዘይድ ቢን ሓሪላን አዛ በጣይረን መቶ ሰባ ፈረሰኞችን ወደ ዒስ ላኩ ሙስሊሞቹ ቅፍለቱን በቁጥጥር ሥር በማዋል ንብረቱን ሁሱና ነጋዴዎቹን ሲማርኩ አቡልባ ኣምልጦ ወደ መዲና ሄደ ባለቤቱን ዘይነብን ከለሳ እንድትሰጠውና የቅፍለቱን ንብረት እንዲመልሱለት ነቢዩን ሰዐወ እንድትጠይቅለኑ ጠየቃት ዘይነብ ረዐ ነቢዩን ሰዐወ ጠይቃለት ሁሉንም የቅፍለቱን ንብረት አንድም ሳይቀር መለሱለት አቡልዓስ በንግድ በገንዘብና አደራን በመጠበቅ በመካ ውስጥ ከታወቁት ሰዎች አንዱ ነበር ወደ መካ ተመልሶ አደራዎችን ለባለቤቶች ካደረስ በኋላ ሰልሞ ሂጅራ አደረገ ነቢዩ ሰዐወ ከሦስት ዓመት ተኩል በኋላ ልጃቸው ዘይነብን በመጀመሪያው ነካህ መለሰለት ሙስሲም ሴቶች ለካፊር ወንዶች ሚስት መሆን ሐራም መሆኑን አንደው አስንቀጽ እስከዚያ ጊዜ ድረስ ስላልወረደ የመጀመሪያው «ነካህነ ቨኒ ከሷሙስጠቢት የኩቲደስስ ዘመች ኑ ሙስጠሊት የኹዛዓ ጐሣ ቅርንጫፍ ናቸው ሁሉም የኹዛኝዓ ዛዛ ነዶች የነቢዩ ዐወ ተባባሪዎችና ረዳቶች ሲሆኑ ይህቺ ነገድ በኒ ጦስጠሊቅ ብቻ የቁረይሽ ተባባሪ ነበረች በኒልሙስጠሊቅ ነቢዩን አ ለመውጋት እየተክጋጁ መሆኑ ስለተሰማ ነቢዩ ሲዐ ቢገ አስሐሲብን በመላክ ነገሩ እውነት መሆኑን አረጋገጡ መዲና ላይ ሀድ ቢን ሓሪሳን በመወከል በድንገት ለማጥቃት ሰባት መቶ ሰፃቦችን ዘው ባፋጣኝ ዘመቱ መዲና ላይ የወከሱት ሌላም ነው ተብሏል በኒ ጦስጠሊቆች በባህር ጠረፍ አካባቢ በቀዲድ አቅጣጫ ሙረይሲዕ በምትባል ዑነ ላይ ሰፍረው እያሉ ምንም ሳያውቁ ወረሯቸው ከፊሉን ገድለው ስጆቻቸውንና ንብረቶቻቸውን ማረኩ ይህ የተከሰተው በሸዕባን ሁለት ው ዓዲ ነበር በኛው ዓሂ ነውም ተብሏል ከተማረኩት ውስጥ ሸኒ ሙስጠሊቅ መሪ ልጅ ጁወይሪይያ ቢንት አልሓሪሰ ቢን አቢ ድራር ዘረቸ ነቢዩ ስዐወ ወደ መዲና ሲመለሱ ነዓ አውጥተዋት ከሰለመች በኋላ አገቡዋት ሙስሊሞችም የነቢዩ ሰዐወ አማቾች» እያሉ መቶ የኒ ሙስጠሊቅ ቤተሰቦችን ነዓ አወጧቸው ሰለሙም ጁወይሪያ ለሕዝቧ ታላቅ በረከትን ያጐናፀፈች ታላቅ ሴት ነች የበኒ አአሙስጠሊቅ ዘመቻ ባጭሩ ይህን ይመስል ነበር ከተለመደው የመቻ ፄደት የተለየ ነገር አልነበረውም ይሁን እንጂ በዚህ ዘመቻ ላይ መናፍቃን በሙስሊሙ ማህበረሰብና እንዲያውም በነቢዩ ሰዐወ ቤት ቦስጥ ፈተናንና ህውከትን ለመጫር የተጠቀሙባቸው ሁለት ነባሮች ቱ ከንደኛው ህ ፊ። በመዲና አካባቢ የሚገኙትንም አፅዕራበጁ የዐረብ ዘላኖች አብረዋቸው ለዑምራ እንዲሄዱ ጥሪ አደረጉላቸው «አዕራቦቹ» ግን ነቢዩ ሰዐወ እና ምእመናን ዑምራ አድርገው በፍጹም ወደ ቤተሰቦቻቸው በሰላም ሊመሰሱ አይችሉም ቁረይሾች ይፈጁዋቸዋል ብለው ስለገመቱ ጥሪውን ሳይቀበሉት ቀሩ አብረናችሁ እንዳንድ ገንዘቦቻችንና ቤተሰቦቻችን አስቸገሩን አሉ ነቢዩ ሰዐወ ሰኞ ዙልቂዕዳ አንድ ቀን ስድስተኛው ዓሂ ከአንድ ሺህ አራት መቶ ሙዛጂሮችና አንሷሮች ጋር ሆነው ከመዲና ወጡ ዑምራ ለማድረግ እንጂ ለጦርነት እንዳልወጡ ሰዎች እንዲያውቁ መስዋዕት የሚደረጉ ግመሉችን በመንዳት ወደ መካ አመሩ ዙልሑሰለይፋ የሚባል ስፍራ ሲደርሱ ግመሎቹ ለመስዋዕት የሚነዱ መሆናቸውን የሚያሳዩ ነገሮች አንገቶቻቸው ላይ በማንጠልጠልና ምልክቶችንም በማድረግ ሰዑምራ ኢህራም አደረን ነቢዩ ሰዐወ ጉኮዋቸውን በመቀጠል ዑስፋን የሚባል ስፍራ ሲደርሱ ቁረይሾች ለጦረነትና ሙስሊሞችን ከበይቱል ሐራም ከከዕባ ሊሲሊያግዱዋቸው በዝግጅት ላይ መሆናቸው ተነገራቸው ቁረይሾች ዚጡዋ በምትባል ስፍራ ሰፍረው ወደ መካ የሚያስገባውን መንገድ እንዲዘጋባቸው ኻሊድ ቢን አልወሊድን ከሁለት መቶ ፈረሰኞች ጋር ወደ ኩራዐልገሚም ዑስፋን አቅራቢያ ላኩት ቁረይሾች አሓቢሾችን ለእርዳታ ሰበሰቧቸው ነቢዩ ሰዐወ ከቁረይሾች ጋር የተሰለፉትን አሐቢሾች ቤተሰቦቻቸውን ከመውረርና ወደ ከዕባ በማቅናት ሊያግዲቸው የፈለገውን ሰው ከመጋደል የትኛው አንደሚሻል ሰሃቦቻቸውን አማከሩ አበብከር ረዐ እኛ የመጣነው ለዑምራ እንጂ ለጦርነት አይደለም ከከዕባ ሊከለክለን የፈለገውን ሰው ብቻ እንጋደለዋ እ አ ይህን ሐሳብ ተቀበሉ ሰን አሉ ነቢዩ ሰዐወ ኻሏድ ሙስሊሞቹ በዙህር ሰላታቸው ውስጥ ሩኩዕና ሱጁድ ሲያደርጉ አይቷቸው ተዘናግቶ ስለነበር ልናጠቃቸው እንችል ነበር» አለ ከዚያም ሶላታቸው ውስጥ ሊያጠቃቸው ወሰነ አላህ ሱወ ህሮ መሀል የፍርፃት ጊዜ ሶላት አሰጋገድን ሰላተልኸውፍን ስለደን ዞን ጠቃቸው አልቻለም ዩ ሰዐወ ቁረይሾች የሰፈሩበትን ዋናውን መንገድ ቸውን በመያዝ ወደ መካ አመሩነ ስኒያተል መራር የምትባል ሑደይቢያ መውረጃ ሲደርሱ ቀስዋእ የምትባለው የነቢዩ ሰዐወ ግመል ተዝረበከች እንድትቆም ቢቀሰቅሏሷትም እንቢ አለች «ቀስዋእ ደክሟት ነው ተባባሉ ነቢዩ ሰዐወ «ቀስዋእ ደክሟት አይደለም ደክሟትም አያውቅም ግን የአብርፃን ዝሆን ያገደው አላህ አግዷት ነው አሉ ዚያም «ወላሂ አላህ ያከበራቸውን ነገሮች ለማክበር የሚያቀርቡልኝን እቅዶች ሁሉ እቀበላለሁ ካሉ በኋላ ግመሏን ሲቀሰቅሏት ተነሳች ወደፊት ራመድ ብለው በሑደይቢያ ሰፈሩ ለነቢዩ ሰዐወ በጐ ዋይ ከሆነት የኩዛዓ ጐሣ ቡደይል ቢን ወርቃእ አልኩዛዒ ከተወሰኑ ሰዎች ጋር መጥቶ ቁረይሾች ሊጋደሉዋቸውና ከካዕባ ሲከለክሏቸው መዘጋጀታቸውን ነገራቸው ነቢዩ ሰዐወ ሰዑምራ እንጂ ለመጋደል አለመምጣታቸውን አስፈላጊ ከሆነ ስምምነት ለማድረግ ዝግጁ ወሆናቸውንና ቁረይሾች ጦርነትን እንጂ ሌላን የማይቀበሉ ከሆነ ግን አንገታቸው እስኪቆረጥ ድረስ ወይም አላህ የራሱን እቅድ እስከሚፈፅም ድረስ አንደሚዋጉዋቸው ነገሩት በ ዕፀወ ፅና ፍረፀሾች መሃፅ ከል ነቢዩ ሰዐወ ያሉትን ነገር ሰቁረይከች የርም ደስ መክሪዝ ችት ዐወ ላኩት ነቢ ሠ ስ የክሩትን ለመክሪዝም ነገሩት በመቀጠል ቁ የሆነውን አልሑለይስ ዓክሪማን ሳኩባቸው አልሑሰይስ መምጣቱን ሲያዩ ነቢዩ ሰዐወ ሰሰሃቦቻቸው ይህ ሰ ሰ የቀረቡትን እንስሳት ከሚያከብሩ ሕዝቦች የመጣ ሰን መሎቻቸውን የመጡትን ግመሎች ቀስቅሉዋቸው አሉዋቸው። ስዋእት ግ በኡሙ ሰለማ ር መሠረት የራሳቸውን የመ መል በ አለፎ ሁሉም ተሸቀዳድመው አን አላ አንድ ግመል ለሰባት ሰው አንድ ሳምም ሰሰባ መ ሙሽኋሕኒ ለማናደድ ሲሉ ነቢዩ ሰዐወ በበድር ጦርነት የማረኩትን የአቡ ጾህልን ግመል አረዱ ግመሉ በአፍንጫው ሳይ ከብር የተሰራ ጌጥ ነበረው ሙስሊሞች ያዘኑት በሁለት ምክንያቶች ነበር አንደኛው ገብተው የ ሳያደርጉ በመመለሳቸው ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ አርዕ ስምምነቱ የሁለቱን ጐራ እኩልነት ያልጠበቀ በመሆኑ ነው ሙስሊሞሃኝ ወደነሱ የመጣውን ሰው ይመልሳሉ ቁረይሾች ግን ወደነሱ የደቤ ሰው አይመልሱም ነቢዩ ሰዐወ ስለሁምራው በተመሰከተ በመጪው አመት ታደርጋላችሁ ሕልሜም እውነት ነው በማለት አረጋጓቸው ይህ የስምምነቱ ክፍል በመጪው አመት ዑምራ እንዲያደርጉ መደረጉ የሁለቱንም ጐራ ስሜትና ሞራል የጠበቀ ነበር ስለ ሁለተኛው ነጥብ ሙስሲሞች ወደነሱ የሚመጣውን እንዲመልሱና ቁረይሾች ግን እንዳይመልሱ ስለመደረጉ ደግሞ «መጀመሪያውኑም ከኛ ወደ ቁረይሾች የሸሸውን ሰው አላህ ከራህመቱ አርቆታል ከነሱ ወደኛ መጥተው የመሰስነውን ሰው ግን አላህ መውጫን ያደርግለታል» በማለት ነቢዩ ሰዐወ ሰሃቦቻቸውን አረጋን ይህ የነቢዩ ሰዐወ ንግግር ከአስተዋይነትና አርቆ ከማየት የመነጨ ነበር ወደ ሐበሻ የተሰደዱት ሙስሊሞች እስከ ሑደይቢያው ስምምነት ድረስ እዚያው ሐበሻ ስለነበሩና ይህ አርቀስምምነት እነሱን የማይመሰከት ስለነበረ በመካ ውስጥ የታገቱት ሙስሊሞች ስምምነቱ ወደ መዲና መሄድ ቢከለክላቸውም ወደ ሐበሻ መድ ይችሉ ነበር ላይ ላዩ ሲታይ ስምምነቱ ቁረይሾችን የሚጠቅም ቢመስልም በእጅጉ የጠቀመው ሙስሊሞችን ነበር ቢሆንም ሙስሊሞች በስምምነቱ ለጊዜው እጅገ በጣም አዘኑ ዑመር ቢን አልኸጣብ እንኳ ሳይቀሩ ወደ ነቢዩ ሰዐወ መጥተው የአላህ መልክተኛ ሆይ። አሉ ነቢዩ ሰዐወ «ኢብኑልኸጣብ ሆይ። ቶች ይህ ስምምነት ኢስላማዊውን ጥሪ ለማግራራት እጀግ በጣም ረዳ ሙስሊሞች ከመላው ዐረብ ጋር ለመገናኘትና ወደ አላህ ለመጣራት ጥሩ አጋጣሚ አገኙ ሰዎች በብዛት ወደ ኢስላም ገቡ የሙስሊሞች ቁጥር በዘጠኝ አመት ውስጥ ያላሳየውን እድገት በሁለት አመት ጊዜ ውስጥ ትልቅ እድገት አሳየ እንደነ ዐምር ቢን አልዓስ ኻሊድ ቢን አልወሲድና ዑስማን ቢን ጠልፃ ያሉት ታላላቅና የቁረይሽ ምርጥ ሰዎች ታዛፐችና ኢስላምን ፈላጊዎች ሆነው ወደ ነቢዩ ሰዐወ በመምጣት ከአላህ በስተቀር ሌላ አምላክ እንደሌለና ሙሐመድ መልክተኛው እንደሆኑ በመመስከር በኢስላም ላይ ቃል ኪዳን ፈፀሙ ያላቸውን ነገር ሁሉ ሕይወታቻውን ተሰጥዖአቸውንና ችሎታቸውን ለኢስላም አገልግሎት አዋሉ እነዚህ ሰዎች ሲመጡ ነቢዩ ሰዐወ «መካ የገብቷን ቁራጮች ንጽሕ ልጆቿ ወደኛ ተፋች አሉ ትቫ በኞች ነቢዩ በፅዉ በነገሥታ መ እ ከርቤዎችን ዘቪሳካቸጡ ቁረይሾች ጋር ስምምነት ፈጽመው ከሑደይቢቱ ድ ከ ን ከቁረይሾች በኩል ሰላሃ ከን ጠ ነገሥታትና መሪዎች ደብዳቤ በመላክ ወደ ኢስላም ም ነክ ጀመር የነገሥተትና የመሪዎች ፃለፊነት እጥፍ ድርብ እ ገደ ሳሰቧቸዉ የተፃፉት ደብዳቤዎች ባጭሩ የሚከተሉትን ይመስላሉ ለሐበሻው ንጉሥ ነጃሺ አስሐማ ቢን አል አብጁር የላኩት ደብዳቤ ከተሰውን ያካተተ ነው ል ክርራህማኒ አርረሂም በአላህ ስም እጅግ በጣም ርህሩህና በጣም አዛኝ በሆነው ከነቢዩ ሙሐመድ ሰሐበሻው ንጉሥ ነጃሺ አል አስሐም የተፃፈ ሰላም ቅኑን መንገድ ተከትሎ በአላህና በመልክተኛው ባመነ ከአላህ በስተቀር ሌላ አምላክ እንደሌለ ብቸኛ አጋር የሌለውና ሚስትም ሆነ ልጆ የሌለው መሆኑንና ሙሐመድ ባሪያውና መልክተኛው መሆኑን በመሰከረ ላይ ይሁን ወደ ኢስላም ጠርቼፃለሁ እኔ የአላህ መልክተኛ ነኝ ስለም ሰላም ትሆናለህና ነው በላቸው እምቢ ቢሉም እኛ ሙስሊሞች መሆናችንን መስክሩ በሏቸው እምቢ የምትል ከሆነ ባንተ ሥር ባሉት የነሷራዎች የክርስትያኖች ወንጀል ተጠያቂ ትሆናለህኔ መያ አድደሙ ነጃሺ ደብዳቤውን ተቀብሎ በአይኖቹ ላይ አደረ ከአልጋቹ ኣው ወረደ በጆዕፈር ቢን አቢጣሊብ እጅ ሰለመም ለነቢዩ ሰዐወ መስለሙንና ያኪን የገባላቸው መሆኑን ጻፈላቸው የምእመናን እናት ኡሙ ሐቢባ ቢ ውር ንን ለነቢዩ ሰዐወ ዳራቸው መህሩንም ከራሱ አራት ጽሙ ሐቢባንና ሌሎች ስደተኞችን በሁለት ጀልባዎች ሰፍሪው ከዐምር ቢን ኡመያ አድደሙሪ ይበር እያሉ ዐምር ይዚቸው መጣ ጋር ላካቸው ነቢዩ ሰዐወዉ ይህ ነጃሺ ንጉሥ በረደብ ወር ኛው ዓ ሞተ ነቢዩ ሰዐወ መሞቱን ለሰዛቦቻቸው ነግረው ሰላተል ጋኢብ ሰገዱበት በሐበሸ ሌላ ነሺ ንጉሥ ሲተካ ነቢዩ ሰዐወ ኢስላምን እንዲቀበል ደብዳቤ ዛለት ይህ ተተኪው ነጃሲ ንጉሥ መስለሙም ሆነ አለመስለሙ የታወቁ ነገር የለም ለኢስከንደሪያው ንጉሥ ሙጮቀውቀስ የላኩት ደብዳቤ ነቢዩ ሰዐወ የግብጽና የኢስከንደሪያ መሪ ለነበረው ሙቀውቀስ የሚከተለውን መልእክት የያዘ ደብዳቤ ላኩ ቢስሚላሂ አልራህማን አልረም ከአላህ ባሪያና መልክተኛው ሙሐመድ ለግብጹ መሪ ሙጮቀውቀስ ሰላም ቅኑን መንገድ በተከተለ ሰው ላይ ይሁን በመቀጠል የኢስላም ጥሪ አቀርብልፃለሁ ስለም ሰላም ትሆናለህና አላህ የአንተን «አጅር» ምንዳን ሁለት ጊዜ ይሰጥፃልና ስለምእምቢ ብለህ ከዞርክ ግን የግብጽ ሕዝቦች ወንጀል ባንተ ላይ ይሆናል የመጽሐፉ ባለቤቶች ሆይ። ሰራዊት ለመላክ ተዘጋጀ ለሹጃዕ ቢን ወህብ «ይህን የምታየው አለው ነቢዩን ሊበሔሑ ላንተው ሰውየ ለነቢዩ ሄደህ ንገረው» አለው ሰሲዐጠ ለመውጋት ቀይሰርን ፈቃድ ሲጠይቅ ቀይሰር ከ ሓሪስ ሹጃዕ ቢን ወህብን ልብስና ገንዘብ ሸልሞት በመልካም ሁኔታ መለሰው ነቢዩ ሰዐወ ለበስራ መሪ ደብዳቤ ላኩ ረዐ ላኩት ሒ ደብዳቤውን በሓሪስ ቢን ዑመይር አል አዝዲይ ሓሪስ ደብዳቤውን ይዞ በደቡባዊ ኡርዱን የበልቃእ ግዛት ወደ ሆነችው ሙእታ የምትባል ስፍራ ሲደርስ ሹርሐቢል ቢን ዐምር አልገሳኒ የሚባል ሰው አግኝቶት አንገቱን ቆረጠው ይህ የተፈፀመው ነገር በመልክተኞች ላይ በጣም የከፋ ተግባር ነው ከነቢዩ ሰዐወ መልክተኞች ከሱ ሌላ ማንም የተገደለ አልነበረም ነቢዩ ሰዐወ በዚህ ክስተት በጣም ተናደዱ በመጨረሻም የሙእታን ጦርነት አስከተለ የሙአእታን ጦርነት ለወደፊት በዝርዝር አንመጣበታለን ነቢዩ ሰዐወ ወደ የማማ መሪ ሀውዛ ቢን ዐሊይ ደብዳቤ ላኩ «ቢስሚላሂ አርረህማኒ አርረሂም ከአላህ መልክተኛ ሙሐመድ ለሀውዛ ቢን ዐሊይ ሰላም ቅኑን መንገድ በተክተለ ሰው ላይ ይሁን የኒ ፃይማኖት በሁሉም ቦታ እንደሚደርስ እወቅ ስለም ሰላም ታገኛለህና ካመንክ በአንተ ሥር ያለውን ነገር አሰጥሣዛለሆ ደብዳቤውን በሱለይጥ ቢን ዐምር አልዓሚር ላኩት ሀውዛ ሱለይጥን አከበረው በሐጀር አገር የተሰራውን ልብስ አለበሰው ለነቢዩ ሰዐወ በዛፈወ መልስ ውስጥ የሚከተለው ይገኛል «የምትጠራበት ነገር በጣም ያማረ ነው በሕዝቤ ውስጥ ገጣሚ ባለቅኔ እና ተናጋሪ ነኝ ዐረቦች ይፈሩኛል የተወሰነ ሥልጣን ስጠኝነ እከተልፃሃለሁ ይህ መልዕክት ለነቢዩ ሰዐወ ሲደርሳቸው ከመሬት ትንሽ ቁራዋ እንኳ ቢጠይቀኝ አልሰጠውም ጠፋ በስሩ ያለው ነገርም ሥልጣኑም ጠቶ» አሉ ነቢዩ ሰዐወ መካን ከፍተው ሲመለሱ ሞተ ወዶ ባሕሪይን መሪ ሙንዚር ቢን ሳዋ የላኩት ደብዳቤ በደቤውን ያደረሰው አል ዐሳአ ሲን አልሐድረሚ ነበር ሙ አይ የተወሰነ የባህረይን ሰዎችም ሰለሙ ሌሎቹ በአደ በጦጁማ ዛይማኖታቸው ላይ ቆዩ ጮንዚር መስለሙን ለነቢዩ ሰዐዐ ፎላቸው በአንዳንድ ጉዳዮች ላይ ድንጋጌዎችን አሕካም ጠየቃቸው ነቢዩ ሰዐወ የሰለሙትን ሰዎች ያላቸውን ንብረት እንዳይነካባቸውና ዘሁዶችና ከመጁሶች ጂዝያ እንዲቀበላቸው አዘዙት ጥሩ እስከሰራ ረስ ከሥልጣኑ እንደማያስጦግዱትም ነገሩት ለሁማን ንጉሦች ለጂፈርና ለወንድሙ የላኩት ደብዳቤ ቢስሚላዚ አርራህማን አርረዚም ከአላህ መልክተኛ ሙሐመድ ለጂፈርና ለዐብድ ኢብነይ አልደለንዲ ሰላም ቅኑን መንገድ በተከተለ ሰው ለይ ይሁን በመቀጠል ወደ አስላም ጥሪዬን አቀርብላችኋለሁ ስለሙ ስላምን ታገኛላችሁና ሕያው የሆነን ሰው ላስፈራራና ቃሉም በከሃዲዎች ላይ ይፈፀም ዘንድ ለሰው ልጅ በሙሉ የተላክሁ የአላህ መልክተኛ ነኝ ኢስላምን ከተቀበላችሁ በሥልጣናችሁ ላይ አቆያችኋለሁ ኢስላምን የማትቀበሉ ከሆነ ግን ሥልጣናችሁ ይወገዳል ፈረሰኞች በቄያችሁ ላይ ይስፍራሉ ነቢይነቴ በግዛታችሁ ላይ ገዛድ አሰናፊ ይሆናል ደብዳቤውን በዐምር በን አልዓስ ረዐ ላኩት ዐምር ወደ ዑማን ሲገባ ዐብድ ቢን አልይለንዲን አገኘው ዐብድ ወደ ምን ጥሪ እንደሚያደርጉ ዐምርን ጠየቀው «ወደ አላህ ብቸኛና ሸሪክ ወደ ሌለው። ነቢዩ ሰዐወ አንድ ጉርሻ ጐርሰው ካኘኑ በኋላ ዳት « የተመረዘ ሥጋ ነው» አሉም ጉዳዩን ሴትዮዋንናአይሁዶቹን ኒበይቋቸው ወንጀላቸውን አመኑ «ዓለማዊ ንጉሥ ከሆነ ከሉ አገአላገላሰን ነቢይ ከሆነ ግን አይጐዳውም ብለን ነው» አሉቋ ነቢዩ ለወ አይሁዶቹንም ሆነ ሴቷን ምህረት አደረጉላቸው ከዚያም ቢሽር ቢን አልበራእ ቢን መዕሩር በዚህ መርዝ ምክንያት ስለሞተ ለሱ ሲባል ሴትዮዋ ተገደለች ቋደክ ሕደሆዶች ፅድ መሰት ፈደክ ከኸይበር በስተምስራቅ በሁለት ቀን ጉዞ ርቀት ላይ የምትገኝ ወንደር ናት ዛሬ «ሓኢጥ» ተብላ ትታወቃለች ነቢዩ ሰዐወ ኸይበር ዘረሱ በኋላ ወደ ኢስላም እንዲጠራቸው ሙሐይሳ ቢን መስዑድን ወደ ሀደክ አይሁዶች ልከውት ነበር አልተቀበሉትም የኸይበርን መከፈት ሰሙ ሥጋት አደረባቸውና የኸይበርን አይሁዶች በመሬታቸው ላይ እኩል እንዲሰሩ በፈቀዱላቸው መሠረት ለነሱም እንዲፈቀድላቸው ጥያቄ በማቅረባቸው ነቢዩ ሰዐወ ተስማሙበት የፈደክ ምድር በጦርነት ያልተያዘ በመሆኑ ለነቢዩ ሰዐወ አገልግሎት ብቻ ይውል ነበር የበኒ ሺምን ልጆች ይቀልቡበት ነበር ላጤዎቻቸውን ይድሩበት ነበር ዋዲ ዕሰቀሪ ነቢዩ ሰዐወ ከኸይበር በኋላ ወደ ዋዲ አልቁራ አልቁራ ሽለቀ በመሄድ እዚያ የሚኖሩትን አይሁዶች ወደ ኢስላም ጠይሯው አልሰለሙም እጅም አልሰጡም ተዋጉ ከነሱ አንድ ሰው «ለሙባረዛ» ሰወጣ አዝዙብይር ቢን አልዐዋም ረዐ ገደለው ሌላም ወጣ ገደለው። ዙ ሁለቱም ጐራዎች ተቀራረቡ አንዱ ጐራ ሌላውን አስፈራራ ጦርነት ግን አልተከሰተም ሰላት ተሰገደ ነቢዩ ሰዐወ ከገሚሱ ጋር ሁለት ረከዓ ሰገዱ ከዚያም ከነቢዩ ሰዐወ ጋር ሁለት ረከዓ የሰገዱት ወደ ኃላ ሄዱና ሌሎቹ ተተኩ ከነሱ ጋርም ሁለት ረከዓ ሰገዱ ነቢዩ ሰዐወ አራት ረከዓ ሰገዱ ማለት ነው ሰዎች ግን ሁለት ሁለት ረከዓ ሰገዱ «ይህ ሶላቱል ኸውፍ መሆኑ ነጡ የሰላቱል ኸውፍ አሰጋገድ ሁኔታዎች ከዚህም ሌላ ተዘግቧል ከዚያም አላህ ሱወ ጠላቶቹን ፍርፃት ለቀቀባቸው ተበተኑም ነቢዩ ሰዐወ በሰላም ወደ መዲና ተመለሱ ከጉዞው ብዛት ሰፃቦች እግሮቻቸው ስለተሰነጣጠቁ ጨርቆችን ስለጠቀለሉባቸው ዘመቻው የሪቃዕ ዛቱር ሪቃዕ ዘመቻ ተብሎ ተሰየመ ሪቃዕ ማለት ጨርቅ ማለት ነው ዘመቻው በሪቃዕ የተሰየመው መሬቶቿና ተራሮቿ የተለያዩ መልኮች ስላሏቸው ወይም ቡራቡሬ ሪቃዕ ስለሆኑ ነውም ተብሏል ዘመቻው የተደረገበት የቦታ ስም ነውም ተብላል ከ ማን ፀክሳጎክዕዕሃፅ በዚህ ዘመቻ ወቅት አንድ በጣም አስገራሚ ነገር ተከሰተሱ ነቢዩ ሰዐወ አንድ ቀን በአንድ ጥላማ ዛፍ ላይ ሰይፋቸውን ሰቅለውበች ከሥሩ ተኙ ሰዎችም ተበታትነው በተለያዩ ዛፎች ይ ዝኾ ከሙሽሪኮች አንድ ሰው መጣና ነቢዩ ሰዐወ ተተሽ ሥ። ሰኞች ነዋ ደመሰስ ይልድ ቢን ዘይድ አልአሸሀሊን ረ« እ ሰስ ር ደ«መሰሳት ሳኩት በሚሽለል አገር ቀዲድ በምትባል ስፍራ ነበረች ዴ ኒ ቦቫሷድ ወደ ዳደማ መጎዛ ከዚያም በሸዋል ወር የበኒ ጁዘይማ ጐሣን ወደ ኢስላም እንዲጠራቸው ከሙፃጂሮች ከአንሷሮችና ከበኔ ሰሊም ከተውጣጡ ሰዎች ጋር ኻሊድ ቢን አልወሊድን ላኩት ሄዶ ወዴ ኢስላም ሲጠራቸው ሰበእና ሰበእና ሃይማኖታችንን ለቀቅን ሃይማኖታችንን ለቀቅን አሉ ኻሊድ ገደላቸው ማረካቸው ከዚያም አንድ ቀን ሁሉም ሰው የማረከውን ሰው እንዲገድል ትእዛዝ ሰጠ ኢብን ዑመርና ሌሎች ይህንን ትዕ ሳይቀበሉት ቀሩ ሲመለሱ ይህንን ነገር ለነቢዩ ሰዐወ ነገራቸው ነቢዩ ሰዐወ ሁለት እጆቻቸውን ከፍ አድርገው ሁለት ጊዜ አላህ ሆይ። አሉ አቅረፅ ቢን ሓቢስ ዑየይና ቢን ሒስን ዐባስ ቢን ሚርዳስና ሌሎች አዕራቦች ባላገሮች እንቢ አሱ ሦሣዎቻቸውንም እንዳይሰጡ ከሰለከሉ ነቢዩ ሲዐወ «ከልቡ ወዶ መመለስ የሚፈልግ ሰው ይመልስ የማይፈልግ ደግሞ ከዚህ ቀጥሎ በመጀመሪያ ዙር አላህ ከሚሰጠን ምርኮ ላይ የዚህ ድርሻ ስድስት እጥፍ ይሰጠዋልና ይህንን ይመልስ አሉ ዑየይና ቢን ሒስን ብቻ ሲቀር ሁሉም ከልባቸው ወደው መለሱ ነቢዩ ሰዐወ ምርኮኞቹን በግብፅ አገር የተሰሩትን ልብሶች አለበሷቸው ምርኮኞቹ ከተመለሱ በኋላ ለአንድ ሰው የቀረ ድርሻ ሁለት ግመል ብቻ ወይም ዛያ ፍየሎች ብቻ ነበር የዲፅሪና ቦምሪና ወደ መዲዴና መመፅያያሰ ነቢዩ ሰዐወ ምርኮውን አከፋፍለው ካጠናቀቁ በኋላ ከዚያው ከዲዕራና ለዑምራ ኢህራም አደረጉ ዑምራቸውን ፈፀሙ ዑምረቱል ጂዕራና የጂዕራና ዑምራ የሚል ስያሜ ተሰጣት ከዚያም ወደ መዲና ጉዞዋቸውን ጀመሩ ከዚልቁዕዳ ወር ስድስት ወይም ሦስት ቀናት ብቻ ሲቀሩ መዲና ገቡ የያኗ ፉሟም መፇዋፇጣተሃሃ ጳፅጎምን መዎፇያው በሙሐረም ወር ኛው ዓሂ የበኒ ተሚም ጐሣ ሌሎች ገና «ጂዝያ» እንዳይከፍሉ አያሳመዷቸው ነው የሚል ወሬ መዲና ደረሰ አልረሂቆል ነቢፎ ሰዐወ በመካ ላይ ዐትታብ ቢን ኡሰይድን ሹመው ነው ወደ መዲና የሄዱት አልረሂ መኽቱም ተርንሚው ዐመ ሃምሳ ፈረሰኞችን በዑየ ዝዜቶ ሰዐወ ይና ቢን ሒስን ፈው ተያ ው ከ ን አዕ ሕፃናቶችን ዖ ዲና አመጧቸው ከዚያ በኋላ ከመ ቶችና አደ ሰዎች መጡ። በንግግርና በግጥም ችሎታ ለመርካ ቢን ን ከ ተናጋሪያቸው ተነስቶ ና ዐወ አዘዙትና ሣቢት ቢን ቀይስ ረዐ ተነስቶ በመናገር ቁ ሠ ዐወ ከዚያም ዚብሪቃን ቢን በድር የተባለው ገ የ በለቅኔያቸው ተነስቶ እየፎከረ ግጥም ገጠመ ሐስሳን ቢን ሣበት ግጥም አፀፋውን መለሰ ከዚያም የኢስላም ተናጋሪዎችና ን እንደሚበልጧቸው አመኑና ኢስላምን ተቀበሉ ነቢዩ ጆች ምርከኞቻቸውን መለሱላቸው ጥሩ ስጦታም ሰጧቸው ር ሀሁ ጠደዩፅ ፈዕዕ መፍረሰና የሀዲድ ዚን ቋቲም መሰሰም በረቢዑስሳኒ ወር ጭው ዓ ነቢዩ ሴዐወ ፉልስ ተብሎ የሚታወቀውን የበኑ ጠይዬእ ጐሣን ጣያዖት እንዲያፈርሱ ዐሊይ ቢን አቢጣሊብን ከአንድ መቶ ሃምሣ ስዎች ጋር በመቶ ግመልና ፃምሣ ፈረስ ለኳቸው ዐሊይ ጥቁር አርማና ነጭ ባንድራ ይዘው ነበር በለጋሽነቱና በቸርነቱ በሚታወቀው ሓቲም አጥጣኢኪ ሥፍራ ላይ ጥቃት ሰንዝረው ከብት ፍየልና ሰው ማረኩፎ ከተማረኩት ሰዎች ውስጥ ሰፋና ቢንት ሓቲም አጥጣኢይ ነበረች ወደ መዲና ይዘዋት ሲመጡ ነቢዩ ሰዐወ ያለምንም ቤዛ በነዓ ለቀቋት አከበሯት ግመል ሰጧት ወንድሟ ዐዲይ ቢን ሓቲም ወደ ሻም ሸሽቶ ነበርና አሷም ወደዘያው ፋደች ለወንድሟ ሽ ለዐዲይ ስለነብዩ ሰዐወ ስትነግረው እንዲህ አለችው «አባትህ አድርጐ ሽ ነገር የምትከጅል ወይም የማያውቀውን ነገር አደረገ ከርሱ መልካምን የምትፈራው ሆነህ ወደሱ ዚድ» አለችው ዐዲይ ደነን ወደ ነቢዩ ሰዐወ መጣ ከነቢዩ ሰዐወ ጋር ሲነጋገር መ በችጋር ለ አንድ ሰው መጣና ምጦ እያለ ካንና በበፍቶች እሱ ከነቢዩ ሰዐወ ጋር ተቀ ቹን አቤቱታ አቀረበ ሌላ ሰ ሰን የይ የሒ ረጡን አቤቱታ አቀረበ ነቢዩ ሰዐወ ሴት ብቻዋን ታውቃለህን። ነቢዩ ሰዐወ እንደማይነካ ዋስትና ሰጡት ሁለት ሺህ ግመል ስምንት መቶ ከብት አራት መቶ ጡሩርና አራት መቶ ጦር ለመክፈል ተስማማ ከዛያ ቀናት በኋላ ነቢዩ ሰዐወ ወደ መዲና ተንቀሳቀሱ መቄጃዊ መመለሻ ሰላሳ ቀን ፈጾ ከሃያ ቀናት የተቡኽ ቀይታ ጋር ለሃምሳ ቀናት ከመዲና ተለይተው ቀቆዩ ተቀላቀሉ ነቢዩ ሲዐወ ሰዎቹ እነማን እ ሪ ን ኙ እንደመጡ ለሑቨዘይፋ ነገሩት ሑቨይፋ የነቢዩ መ ይበነኖዲሪ መሰዲድዮ መፍረሰ መናፍቃን ነቢዩን ሰዐወ ለመጉዳት ለዲራር ለኪህደት ምእመናንን ለመከፋፈልና አላህንና መልክተኛውን የተዋጋውን ለመቀበል ብለው በቁባእ መስጂድ ገነቡ ነቢዩ ሰዐወ ለተቡክ ዘመቻ ለመውጣት በዝግጅት ላይ ባሉበት ወቅት መስጂዱ ውስጥ እንዲሰግዱላቸው ጠየቂቸው ነቢዩ ሰዐወ «አሁን ለዘመቻ ልንወጣ ነውና አላህ ካለ ከዚያ ስንመለስ እንሰግድበታለን» አሏቸው ነቢዩ ሊዐወነ ከተቡክ በመመለስ ላይ እያሉ ዚአዋን የሚባል ስፍራ ሲደርሱ መዲና ለመግባት አንድ ቀን ወይም ግማሽ ቀን ሲቀራቸው ጂብሪል ወርዶ መስጂዱ ለምን እንደተገነባ ነገራቸው ነቢዩ ሲዐወ ሰው ልከው መስጂዱ እንዲፈርስና እንዲቃጠል አደረጉት የመዲና ፅዎች ሰክደ ሪሀፀዉወ ይደሪፇት ሰቀባሪ » ነች ይህ ነዩ ሰዐወ የመዲና ምልክቶች ሲታዩዋቸው «ይህቺ ጣባ ገገታ ዩግሞ ኡሐድ ነው የሚወደንና የምንወደው ተራራ ደን ራ ሰዐወ መምጣት መዲናውያን ሲሰሙ ሴቶች ሕዓዛተት ስና የሚከተለውን እያዜሙ አቀባበል ሊያደርጉላቸው ወጡ ሯ»ኤ። የጧኢፍ ሰዎች ወደ ኢስላም ጠራቸው ከልጃገረዶቻቸው አስበልጠው የሚወዱት ሹማቸው ስለነበረ ጥሪውን ይቀበሉበኛል ቦዞ ብር ነገር ግን ከየአቅጣጫው ቀስት አዝንበውበጎ በዙሪያቸው ካሉት ዐረቦች ጋር ከ ካበይ ዐወ በመስጂድ ውስጥ ጠደ ጥግ ድንኳን ተከሉላቸው ይሀንን ያደረጉት ቁርአን እንዲሰሙና ሰዎች ሲሰግዱ እንዲያዩ ነው ክማሪፊያቸው ተራ በተራ ወደ ነቢዩ ሰዐወ እየሄዱና ነቢዩ ሰዐወ ወደ ኢስላም ጥሪ እያደረጉላቸው ቆዩ ግን አልሰለሙም እንዲያውም መፈፀም ኸምር መጠጣትና ወለድአራጣ መብላት እንዲፈቅዱላቸውና አልላት የተባለው ጣዖታቸው እንዳይፈርስ ሰላትም እንዲቀርላቸው እንዳይሰግዱ እና ጣዓቶቻቸውንም በእጆቻቸው ላያፈርሱ ዩን ሰዐወ ጠየቋቸው ነቢዩ ሰዐወ እንቢ አሉ ከዚያም ልኡካኑ በረድ አሉ አዘነበሉ ሰለሙ ግን አልላትን የሰቁፍ የጣኢፍ ሰዎች በፍጹም ስለማያፈርሱት ነቢዩ ሰዐወ በራሳቸው ሰዎች እንዲያስፈርሱት አስገነዘቧቸው ነቢዩ ሰዐወ ይህንን ተቀበሉ ዑስማን ቢን አቢልዓስ አስሰቀፊ ከልኡካኑ ውስጥ በእድሜ ትንሽ ስለነበር እነሱ ወደ ነቢዩ ሰዐወ ሲፄዱ ማረፊያቸው ትተውት ይሄዳሉ እነሱ ሲመለሱ እሱ ደግሞ ወደ ነቢዩ ሰዐወ በመሄድ ቁርአን እንዲነቡለት ይጠይቃቸዋል ያነቡለታል ነቢዩ ሰዐወ በሚተኙበት ወቅት ደግሞ አበበከርን ያስነብባቸዋል ብዙ ቁርአን በቃሉ ያዘ ይህንን ነገር ከባልደረቦቹ ይደብቅ ነበር እነሱ ሲሰልሙ ነቢዩ ሰዐወ ዑስማንን ለኢስላም ቁርአንንና ሄይማኖቱን ለመማር ባለው ጉጉት ምክንያት አሚራቸው መሪያቸው አደረጉት ልኡካነ ወዴ አገራቸው ሲመለሱ መስለማቸውን ከሰዎች ደበቁ እንዲያውም በጦርነት አስፈራራቸው «በጐራዴ ሁሉንም ያሸነፈ ስዎችን ሁሉ ያስሦበደደ ደረቅና ጨካኝ ሰው ዘንድ ነው የሄድነው ከበድ ያሉ ጉዳዮችን አንድንፈጽም ጠየቀንእ አሉና ከዝሙት ከኸምር ከወለድና ከሌሎችም እንደከለከሏቸውና የማይቀበሉ ከሆነ ግን እንደሚዋጓቸው ፈረመ ሰዎች ኩራትና ትምክህት ያዛቸው ለሁለት ወይም ለሦስት ቆዛት ለጦርነት ተከጋጁ ከዚያም አላህ ፍርዛት ። ለቀቀባቸወ አፍቸውአሎካሦም ወደሱ ተመለሱና የጠየቃችሁን ነገር ተቀበሉት» «አኛማ ተቀብለነው የስቂፍ የጧኢፍ ሰዎች ሁሌ ው ሰልመን መጣን» በ የት አርም ሰለሙ ዐወ ነቢይ ር ለዎች ጋር አልሓትን እንዲያፊ ረ ቢን ሹዕባ አስሰቀፊን ግንቡንም አፈሬሶ ፈርሱ ላኳቸው ሄፄዶ ሰባበሩት ጡራይል አርበድ ቢን ቀይስ አስለም ሦስቱ የሕዝባቸው መሪዎችና ናቸውዘ ቢን ቀይስ ነቢዩን ሰዐወ ለመግደል ተመካክረው ነበር ጩፉ ነቢዩ ሰዐወ ወደ ኢስላም ጥሪ አደረጉላቸው የልኡካኑ ተና ሳነቢዩ ሰዐወ ከሦስት ነገሮች አንዱን ላማርጥህ ቀላማው ለአንተ ይሁንና ደጋማው ክፍል ለኔ ይሁን ወይም ከአንተሞት በኔ እፄ የአንተ ተተኪ ልሁን ወይም ደግሞ ከገጥፋን ሕዝብ ጋር በሁለት ሺህ ፈረስ እዘምትብፃለሁ አላቸው ነቢዩ ሰዐወ ሁሉንም አልተቀበሉትም «አላህ ሆይ ዓሚርን አንተው ብቃኝና የሱን ሕዝብ ወደ ትክክለኛው ጐዳና ምራቸው አሉ በተመካከሩት መሠረት ዐሚር ነቢዩን ሰዐወ ሲያነጋግራቸው አርበድ ከነቢዩ ሰዐወ በስተጀርባ ዞሮ ጐራዴውን አንድ ስንዝር ያክል ከአፎቱ አወጣ ከዚያም አላህ እጄን እዚያው አስቀረው ሙሉ በሙሉ መምዘዝ አልቻለም ከነቢዩ ሰዐወ ዘንድ ተመልሰው ወደ አገራቸው በመሄድ ላይ እያሉ በመንገድ ላይ ዓሚር የአንዲት ከጐሣው ከበኒ ሰሉል የሆነች ሴት ቤት ሦራ ብሎ ሲተኛ አላህ በሽታ አመጣበት ጉሮሮው ውስጥ ትልቅ አብጠት ወጣበት «የግመል የሚያክል እብጠት ወጣብኝ። ማጋፖፇም መሳ ርቻዎ ያሏ ሦጋማ ለጎታውዎም ዕሙኃጋመድ ያነገኃጠ ዕጋጎፇቻቿ ይ ሮጅ ይፖነ ሪፅው ነቢዩ ሰዐወ እነሱ የጠየቋቸውን ነገር ሁሉ አብራርተው አንድ ሰነድ አዘጋጁላቸው ከሕዝቦቹ በሰለሙት ሰዎች ላይ ማሊክ ቢን አንነምጥን አሚር አደረጉ ከዚያም የተቀሩትን ወደ ኢስላም እንዲጠራቸው ኻሊድ ቢን አልወሊድን ላኩት ኻሊድ ሄዶ ለስድስት ወራት ከነሱ ጋር ተቀመጠ እነሱ ግን አልሰለሙም ከዚያም በኻሊድ ምትክ ዐሊይ ቢን ለቢ ጣሊብን ልከው እሱ እንዲመለስ አደረጉ ዐሊይ ከነቢዩ ሰዐወ የተሳከላቸውን ደብዳቤ አንብበውላቸው ወደ ኢስላም ሲጠሯቸው ሰለሙ ዐሲይ የብስራት ደብዳቤ ለነቢዩ ሰዐወ ላኩላቸው ነቢዩ ሰዐወ በደስታ ሱጁድ አደረጉ ከዚያም ራሳቸውን ቀና አድርገው በ ዳያ ይ ይራቻፓ ዕላም በኃምዳ። ታዲያ ዳኋርት ፈምሦ መይም ሷቧደልሷ መደ ወጋና ያሀሮ ሦመፅጎጎፇፖሥቻ መደ ጎው ዖሟመጎሳሰሳ ሰው ሀ ምንም ሕይምዳም ፅጎ መሷምቻ ያሮኘሃም ይመኑ ሷሏልጳ ለሐ ኢብኑ ዐባስ እንዲህ አሉ «ወላሂ አላህ ይህንን የቁርአን አንቀጽ ማውረፍን ሰዎች ያላወቁ ይመስላል አቡበከር አንቀጹን ሲያነቡት ሰዎች ከሳቸው ሰምተው እነሱም ያነቡት ጀመር ዑመር እንዲህ አሉ «ወላሂ አቡበከር አንቀጹን ሲያነቡት ከሰማሁ በኋላ እውነት መሆኑን አወቅኩ እዚያው ደርቂ ቀረሁ እግሮቼ ዛሉና ወደቅኩ መሞታቸውን አወቅኩ አሉ ሲዐወ ሕልፈት በኋላ ዋነኛው ጉዳይ ሕዝብን የሚያስተዳድር አሚር መምረጥ ብ ረዐ ለነቢዩ ሰዐወ ባላቸው ዝምድና ምክ ዞሮ አሉ ዐሊይ በበይርና ከበኒ ፃሺም ሌሎችም ሰዎች በ ራዉ ቤት ተሰበሰቡ አንሷሮችም አሚራቸውን ለመምረጥ በበዚ ሕ ሰቁፋ ውስጥ ተሰበሰቡ ሙዛጂሮች ጠደ አቡበክርና ዑመሮ ተሰበሰቡ አበብከር ዑመርና አቡዑበይዳ ቢን አልጀራህ ከሙፃጂሮች አንሷሮች ወደ ተሰበሰቡበት ዉደ በኒ ሳዒዳ ዳስ ሄደው ከአንሷሮች ኣፎ ውይይት አደረጉ አንሷሮች ከሌሎች ብልጫ እንዳላቸውና ስልጣንም እንደሚገባቸው ተናገሩ አቡበከር አንዲህ አሉ «የተናገራችሁት እውነት ነው ነገር ግን ዐረቦች ሥልጣን ለቁረይሽ ዘር እንጂ ለሌላ ከተሰጠ አይቀበሉም እንደምታውቁት ቁረይሾች በዘር ከሁሉም ይበልጣሉ አሉና የዑመርንና የአቡ ዑበይዳን እጆ ይክው ከነዚህ ሁለቱ ሰዎች አንዳቸውን ብትመርጡ ጥሩ ነው» አሏቸወ ከአንሷሮች አንድ ሰው አኛም የራሳችን አናንተም የራሳችሁን አሚር ምረጡ» አለ ጩሀት ሲበዛ ሰዎች ይለያያሉ ተብሎ ተፈራ በዚህ ጊዜ ዑመር ለአቡበከር «እጅዎን ዘርጉ» አሏቸው አጃቸውን ሲዘረጉ አንሷሮችም ሆኑ ሙፃዛጂሮች እጃቸውን ይዘው ቃል ኪዳን ገቡ የክያሪውን ፅዕህሪን ማሰናዳትና ወደ ምድረ መሸት ማክሰኞ የነቢዩን ሰዐወ አስከራን ልብሳቸውን ሳያወልቁ አጠቡ አስከሬናቸውን ያጠቡት ዐባስ ፈድል ቢን ዐባስ ቁሠም ቢን ዐባስ ሸቅራን መውላ ረሱሊላህ ሰዐወ ኡሳማ ቢን ዘይድና አውስ ቢን ኸውላ ናቸው ዐባስና ሁለቱ ልጆቻቸው አስከሬናቸውን ያገለባብጣሉ ኡሳማና ሸቅራን ውሃ ይጨምራሉ ዐሊይ ያጥባሉ አውስ አስከሬናቸውን በደረቱ ላይ ያስደግፋል በቁባእ ሦስት ጊዜ በውፃና በቁርቁራ አጠቧቸው ውሃ የተቀዳው በቁባእ ከምትገኘው ገርስ ከምትባለው የበ ቢን ጉደጓድ ነው ቢዩ ሰዐወ በሕይወት እያሉ ከዚች ውፃ ይጠጡ ነበር መቹ ከጥጥ በተሰሩ ሦስት ነጫጭ ልብሶች ተከፈኑ ቀሚስም ሆነ ጥምጣም ዒማማ የለውም ነቢዩ ሰዐወ አስራአንድ ወይም አስራሁለት ሚስ በመጨረሻ ዕድሜያቸው ከዘጠኝ ሚስቶች ጋር ነ ሃስቱ ነቢዩ ሰዐወ በሕይወት እያሉ ሞተዋል ስለ እንደሚከተለው እናቀርባሰለን ነቢዩ ሰዐወ በሃያጀሸምስት አመታቸው ኸዲጃን አገቧቸው ኸዲጃ ከነቢዩ ሰዐወ ጋር ሲጋቡ አርባ አመታቸው ነበር ነቢዩ ሰዐወ ከኢብራዚም በስተቀር ሁሱንም ልጆቻቸውን የወለዱት ከኸዲጃ ነው ኸዲጃ በሕይወት እያሉ ነቢዩ ሰዐወ ሌላ ሴት አላገቡም ኸዲጃ በረመዳን ወር ከኑቡዋ በአስረኛው አመት በ አመታቸው በመካ ከተማ አረፉ በሐጁን ተቀበሩ ኩውስ ሙጡስጫኒን ሰውጻ ቢገት ዘምዓ ረበ የመደመሪያ ባላቸው የአገጉታቸው ልጅ ሰኸኽራን ቢን ዐምር ሃበር ሁለቱም ሰልመው ወደ ከበሻ ተሰደዱ ከሐበሻ ስደት ከተመለሱ በኋላ ባላቸው ሞተባቸው ነቢዩ ሰዐወ ከዲጃ ካረፉ ከአንድ ወር በኋላ በሸዋል ወር ከነኑቡዋ በአስረኛው አመት ሰውዳን አገቧቸው በሸዋል ወር ሻው ዓ በመዲና ከተማ አረፉ ሹውስ ውጡክሚኒገ ዓኪሻ ቪገት ስቡበከር ረበ ነቢዩ ሰዐወ ሰውዳን ካገቡ ከአንድ አመት በኋላ በበዋል ወር ከኑቡዋ ኛ አመት ላይ ዓኢሻን በስድስት ኣመት ዕድሜያቸው አገቧቸወውኒካሕ ስሰሩ ወዷ ቤታቸው ያስገቧቸው ግን ሂጅራ አድርገው ከዘጠኝ ወር በኋላ በሸዋል ወር ዓኢሻ ዘጠኝ አመት ሲሆናቸው ነበር ነቢዩ ሰዐወ ከዓኢሻ ሌላ ልጃገረድ አላገቡም ዓኢሻ በዲን እውቀት ከኩመቱ ሴቶች በሙሉ ይበልጣሉ በደረጃም ከሴቶች ከፍተኛ ብልጫ አላቸው በረመዳን በኛው ጠይም ኛ ዓ አረፉ በበቂዕ ተቀበሩ ና በዙኡሑድ ጦርነቶች መሃል ባለጽ ነ ወ በሻዕባን ወር ኛው ዓሂ አገቧቸው ሐዛዜ ፁ በሸዕባን ወር በኛው ዓ በመዲና አረፉ በበኳ ዙውፅ ሙነሟኒን ዘይነብ ቢገት ኩዘይማ ስልሂሳሲያ ርረበ በጻ ።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

አስተያየቶች:


memezon

የማውረድ አማራጮች | ወደ ፒዲኤፍ ቀይር | የዕለቱ መጽሐፍ

© dirzon | የአገልግሎት ደንቦች | የግላዊነት መምሪያ | ስለ | አገልግሎቶች | መልእክት