Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • ወደ ፒዲኤፍ ቀይር
  • የንባብ ዝርዝር
  • አጠሬራ
  • ኦዲዮ መጽሐፍ
  • ፍለጋ
  • ይስቀሉ
  • የኔዞን
  • ይግቡ
  • ይመዝገቡ
English  አማርኛ  Français  العربية
የዕለቱ መጽሐፍ

ቀዷ ወልቀደር በአቡ ሀይ.pdf


  • የቃላት ደመና

ቀዷ ወልቀደር በአቡ ሀይ.pdf
  • የማውጣት አጠሬራ

ክፍል አንድ በአቡ ሀይደር ምስጋና የዓለማት ጌታ ለሆነው ለአላህ የተገባ ነው የአላህ ውዳሴና ሰላም የሰላም አለቃና መምህር ለሆኑት ለነቢዩ ሙሐመድ ይሁን ድልና የበላይነት ሐቅን ለማንገስና ሀሰትን ለማርከስ በደልን አጥፎቶ ፍትህን ለማስፈን ዕውቀታቸውን ንብረታቸውን ጉልበታቸውን ጊዜያቸውንና ህይወታቸውን መስዋእት በማድረግ ለሚታገሉት ይሁን በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው አንድም ትክክለኛውን የቀዷ ወል ቀደር ትምሕርት በዚህ ተጠናቋል እስካሁን በሰላም ላቆየን ጌታ አልሐምዱ ሊላህ በቀደር ዙሪያ ብዙ ያልተነሱ ነጥቦች አልሉ ወደፊት አላህ ፈቃዱ ከሆነ እነሱንም ጨምሬ በመጽሐፍ መልክ የማውጣት ዓላማው አለኝ በአላህ ፈቃድም ዓላማዬ ይሳካል ኢንሻአላህ የናንተም ዱዓ ወሳኝ ነው ተፈፀመ።ዐ ኢያ ፌቪን አ ንኖ ዴቪዕ ባጫ ኤ አሌ ይ ኤኢ በምድርም በነፍሶቻችሁም መከራ ማንንምን አትነካም ሳንፈጥራት በፊት በመጽሐፍ የተመዘገበች ብትሆን እንጅ ይህ በአላህ ላይ ገር ነው።

  • Cosine ማጠቃለያ

ክፍል አንድ በአቡ ሀይደር ምስጋና የዓለማት ጌታ ለሆነው ለአላህ የተገባ ነው የአላህ ውዳሴና ሰላም የሰላም አለቃና መምህር ለሆኑት ለነቢዩ ሙሐመድ ይሁን ድልና የበላይነት ሐቅን ለማንገስና ሀሰትን ለማርከስ በደልን አጥፎቶ ፍትህን ለማስፈን ዕውቀታቸውን ንብረታቸውን ጉልበታቸውን ጊዜያቸውንና ህይወታቸውን መስዋእት በማድረግ ለሚታገሉት ይሁን በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው አንድም ትክክለኛውን የቀዷ ወል ቀደር ጽንሰ ሀሳብ ባለመገንዘብ አልያም ራስ ግራ ተጋብቶ ሌላውንም ግራ ለማጋባት በተደጋጋሚ የሚነሳ ጥያቄ አልለ እሱም እኛ የምንሰራው ስራ በጠቅላላ አስቀድሞ የታወቀ የተጻፈና የተወሰነ ከሆነ ለምን እንለፋለን ታዲያ ደግሞስ የኛ ነጻ ፈቃድ ትርጉሙ ምኑ ላይ ነው። ክፍል ሶስት በአቡ ሀይደር ከዚህ በፊት የተሰጡትን ትምህርትን ለማግኘት ክፍል አንድ ከቬል ቨዐዕጩ ዝሕጅፐአቪ ክፍል ሁለት ከርል ሄዐጩ ፀፀሇዊ በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው ምስጋና የዓለማት ጌታ ለሆነው ለአላህ የተገባ ነው የአላህ ውዳሴና ሰላም የሰላም አለቃና መምህር ለሆኑት ለነቢዩ ሙሐመድ ይሁን ድልና የበላይነት ሐቅን ለማንገስና ሀሰትን ለማርከስ በደልን አጥፎቶ ፍትህን ለማስፈን ዕውቀታቸውን ንብረታቸውን ጉልበታቸውን ጊዜያቸውንና ህይወታቸውን መስዋእት በማድረግ ለሚታገሉት ይሁን በሁለት ተከታታይ ክፍሎች ከስድስቱ የእምነት ማእዘናት አንዱ የሆነውን በቀዷ ወል ቀደር ማመንን አስመልክቶ ሊነሱ የሚችሉ ብዥታዎችን በአላህ ፈቃድ ለማጥራት የተወሰነ ሙከራ ተደርጓል በነዚህ ሁለት ተከታታይ ክፍሎች ውስጥም ሀ ሰው ነጻ ፈቃድ ያለው ፍጡር መሆኑን በተሰጠው የሰውነት መሳሪያ ተጠቅሞ የሚፈልጋቸውን ነገራት ያለምንም አስገዳጅ ኃይል ሊፈጽም እንደሚችልና በነዚህም ስራዎቹ ምክንያት ኃላፊነትን ወስዶ በመጨረሻው ዓለም ተጠያቂ እንደሚሆን የሰራው መልካም ከሆነም ጌታው በመልካም ምንዳውን ደሞዙንን እጥፍ ድርብ አድርጎ እንደሚሰጠው የሰራው መጥፎ ከሆነ ደግሞ የጌታው እዝነት ካልደረሰው በስተቀር በእሳት እንደሚቀጣው ተመልክተናል ለዚህም ሀሳብ አጋዥ ይሆነን ዘንድ ስድስት የሰውነት ተቀዳሚ ብልቶችንና ክፍለ አካላትንን ፍላጎት የሚባለውን እንደ ምሣሌ ጠቅሰን በህይወታን ውስጥ የምንተገብርባቸውን ነገራት አንስተን አይተናል ከዚህ በኋላም እኔ ነጻ ፈቃድ የሌለኝ ፍጡር ነኝ። ሱረቱ ሩም ዐ ሌሎችንም ምሳሌዎች በዛው መልኩ መመልከት ይቻላል በጥቅሉ በዚህ አይነቱ የቀዷ ወል ቀደር ክፍል ላይ የጌታ ችን አላህ መለኮታዊ ፈቃድና ፍላጎት ብቻ እንጂ የሰው ነጻ ምርጫ ጣልቃ ገብ አይደለም ስለሆነም በዚህኛው ክፍል ለሚከሰት ማንኛውም አይነት ክስተት ሰው ጌታው ዘንድ በኃላፊነት ተጠያቂ አይደለም ምክንያቱም የሱ ድርሻ የለበትምና ባይሆን ከሱ የሚጠበቀው የአላህን ውሳኔ ወዶ መቀበል ነው በጌታው ውሳኔ ቀደር ላይ ተቃውሞን እንዳያሰማ ነው ጌታዬ አላህ ለምን ሰው አድርጎ ሰራኝ ለምን ጾታዬ ወንድ ወይም ሴት ሆነ። ክፍል አራት በአቡ ሀይደር ከዚህ በፊት የተሰጡትን ትምህርትን ለማግኘት ክፍል አንድ ከቬል ቨዐዕጩ ዝሕጅፐአቪ ክፍል ሁለት ከርል ሄዐጩ ፀፀሇዊ ክፍል ሶስት ከሀ ደርዐጩ ። ምስጋና የዓለማት ጌታ ለሆነው ለአላህ የተገባ ነው የአላህ ውዳሴና ሰላም የሰላም አለቃና መምህር ለሆኑት ለነቢዩ ሙሐመድ ይሁን ድልና የበላይነት ሐቅን ለማንገስና ሀሰትን ለማርከስ በደልን አጥፎቶ ፍትህን ለማስፈን ዕውቀታቸውን ንብረታቸውን ጉልበታቸውን ጊዜያቸውንና ህይወታቸውን መስዋእት በማድረግ ለሚታገሉት ይሁን አብ ኳ ኪራጆ ኦ ኤኳን ይ የዓለማት ጌታ አላህ ካልሻም አትሹም ሱረቱ ተክዊር በዛሬው ክፍላችን በአላህ ፈቃድ የምንመለከተው ባለፈው ክፍል ላይ ያነሳነውን ጥያቄ ነው እሱም ሰው የሚባለው ፍጥረት ነጻ ፈቃድ ያለው ፍጡር መሆኑን ከተስማማን ደግሞም በፈቃዱ መልካምም ይሁን መጥፎ ስራዎችን መስራት ከቻለና በነዚህም ስራዎቹ ኃላፊነትን ወስዶ በየውሙል ቂያም በአላህ ዘንድ ተጠያቂ ከሆነ እንዲሁም ቀዷ ወል ቀደር የሚባል ነገር በእምታችን ውስጥ ካለና በዚህ ማመናችንም የአላህን ሁሉን አዋቂነት የፍጥረተ ዓለሙን የበላይ ተቆጣጣሪነትና ገዢነት እንዲሁም ከሱ ፈቃድና ይሁንታ ውጪ ሊከሰት የሚችል ነገር አለመኖሩን የሚጠቁም እንጂ የሰዎችን ነጻ ፈቃድ የሚጋፋና ትርጉም አልባ የሚያደርግ አለመሆኑን ከተረዳን ታዲያ አላህ ካልሻላችሁ በስተቀር እናንተ አትሹም የሚለውን እንዴት ነው መረዳት ያለብን የሚል ነበር በአላህ ፈቃድ ምላሹን ይከታተሉ አላህ ኸይሩን የተሻለውን ግንዛቤ ይለግሰን ጥቅላዊ ማብራሪያ አላህ ካልሻ በስተቀር እናንተ አትሹም ማለት ሁለት መሰረታዊ ቁም ነገርን ያስጨብጠናል የመጀመሪያው ሰው መሻት ፈቃድን ያለው ፍጡር መሆኑን ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ ይህ የሰው መሻት እውን የሚሆነውና የሚሳካው አላህ ሲሻለትና ሲፈቅድ ብቻ እንደሆነ ነው እኛ በራሳችን ፈቃድ እንዲሆን የምንፈልገው ነገር በጠቅላላ የአላህ ፈቃድና ይሁንታ ካልታከለበት ፈቃዳችን ትርጉም አልባ ነው የሚሆነው ወደ ተግባር ሊቀየር አይችልም ማለት ነው ምክንያቱም እራሳችንን ችለን ከጌታችን ተነጥለን የቆምን አካላት አይደለንምና የኛነታችን ትርጉም ሁሉ ያለው በአላህ ፈቃድ ውስጥ ነው እኛ ሁሌም የሱ ጥገኞች ነን ያሰብነው ነገር እንዲሳካ የኛ ጉጉት መኖሩ የፈራነው ነገር እንዳይመጣ የኛ ሽሽት መገኘቱ ብቻውን ውጤት መሆን አይችልም የተፈለገውንም ነገር አያስገኝም ከተፈራውም ነገር አያስጥልም ነገር ግን አላህ በራሕመቱ በቸርነቱን ኸይር ከሻልን በጉጉታችንና በልፋታችን ሰበብ የተፈለገውን ነገር ያስገኝልናል የፈራነውንም ነገር ያርቅልናል በዛው ተቃራኒ በኃጢአታችን ሰበብ በዐድሉ በፍትሐዊነቱን ሊቀጣን ከፈለገ የፈለግነውን ነገር በማስቀረት የፈራነውን ነገር እንዲደርስብን ያደርጋል በዚህ ጥቅላዊ መልእክት ውስጥ እኛ ጉጉታችንና ልፋታችን ሰበብ መሆኑን መረዳት እንችላለን ማለት ነው ሰበቡ ግን ወደ ውጤት የሚቀየረው አላህ ሲፈቅድና ሲፈልግ ብቻ ነው ነቧበሀ በ ልል ህ ሰው ያስባል አላህ ይፈጽማል እንደሚባለው ማለት ነው ያለሱ ፈቃድ እራሱን ችሎ የሚንቀሳቀስ ማንም ፍጥረት የለም እንዴት ካሉም ሀን አላህ ብቻውን ፈጣሪ ነው ከሱ ውጭ ያለው ዓለም በጠቅላላ ፍጥረት ነው ካለመኖር መደመኖር የመጣ ካልነበረበት ወደ መገኘት ዓለም የተሸጋገረ ከባዶነት ወደ ቁስ አካልነት የተቀየረ ነው ይህ ሁሉ ሲሆን አላህ ማንንም አላማከረም ከማንም እርዳታ አልሻም በራሱ ፈቃድና ፍላጎት ብቻ ነው የሚያደርገው ቀጣዮቹ አንቀጾች ይህንን እውነት ያጎላሉ ኤጄ ይእ ሄ ሠ ዱራሥሥጧሜኒህ ሩሽ አ ዴጪ ጂ ጸ እ ይ ይ ዲሃ ጌታዬ ሆይ ሰዉ ያልነካኝ ስሆን ለኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል። ክፍል አምስት በአቡ ሀይደር ከዚህ በፊት የተሰጡትን ትምህርትን ለማግኘት ክፍል አንድ ከቬል ቨዐዕጩ ዝሕጅፐአቪ ክፍል ሁለት ከርል ሄዐጩ ፀፀሇዊ ክፍል ሶስት ከሀ ደርዐጩ ። ሠዐመል ክፍል አራት ከዝ ሂል በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው ምስጋና የዓለማት ጌታ ለሆነው ለአላህ የተገባ ነው የአላህ ውዳሴና ሰላም የሰላም አለቃና መምህር ለሆኑት ለነቢዩ ሙሐመድ ይሁን ድልና የበላይነት ሐቅን ለማንገስና ሀሰትን ለማርከስ በደልን አጥፎቶ ፍትህን ለማስፈን ዕውቀታቸውን ንብረታቸውን ጉልበታቸውን ጊዜያቸውንና ህይወታቸውን መስዋእት በማድረግ ለሚታገሉት ይሁን አብ ኳ ኪራጆ ኦ ኤኳን ይ የዓለማት ጌታ አላህ ካልሻም አትሹም ሱረቱ ተክዊር ባለፈው ክፍል አራት ላይ አላህ የሻው እንጂ ምንም አይከሰትም የሚል ርእስ አንስተን ነበር በውስጡም ሀን ሰው ነጻ ፈቃድ መሻትን ያለው ፍጡር መሆኑና ሆኖም ይህ ነጻ ፈቃዱ እውን የሚሆነው የፈለገውን ነገር ሊያደርግበት የሚችለው አላህ ሲፈቅድለትና ይሁን ሲለው ብቻ ነው ያለ አላህ ፈቃድ እራሳችንን ችለን የምናደርገው ምንም ነገር እንደሌለና አላህም ፈቃዳችንን በፈቃዱ ስር በማድረግ የሚቆጣጠረን ጌታ መሆኑን አይተናል ለን አላህ ብቻውን ፈጣሪ የሆነ አምላክ ነው ደግሞም በዓለሙ ላይ ብቻውን የነገሰ ንጉስ ነው ሲፈጥረን በፈቃዱና በፍላጎቱ ብቻ እንደሆነው ሁሉ ንጉስ በመሆንም ሲገዛን እሱ እንደፈለገው ነው እንጂ እኛ እንደሻነው አይደለም ስለዚህም ለባሮቹ የሰጣቸው ነጻ ፈቃድ የሱ ይሁንታ ካልታከለበት ወደ ተግባር በፍጹም ሊቀየር አይችልም ማለት ነው ሐን ሰው ነጻ ፈቃድ አለው ማለት ያለምንም ተቆጣጣሪ የፈለገውን ነገር ይተገብራል ፈላጭ ቆራጭ ይሆናል ማለት አይደለም ያ ቢሆን ኖሮ የሰማይና የምድር ስርአት በተበላሸ ነበር ነገር ግን ጥበበኛው አላህ ሰውን ከፈጠረው በኋላ ነጻ ፈቃድ የሚባልን ነገር ሰጥቶ በልቅ አልተወውም ይቆጣጠረዋል እሱ አላህ የፈለገውን ነገር እንዲሳካለት ይፈቅዳል ያልፈለገለትን ደግሞ እውን እንዳይሆን ያደርገዋል ጥበቡ የሱ ብቻ ነውና የሚል ነው ዛሬ የምናየው የዚህን ሀሳብ ቀጣይ ክፍል ሆኖ ቀደምት ነቢያትና ዐለይሂሙ ሰላምን አማኞችም በጉዳዩ ላይ ምን አይነት እምነት እንደነበራቸው የተወሰኑትን ለናሙና በመጥቀስ ይሆናል ኢንሻአላህ መልካም ንባብ። ክፍል ስድስት በአቡ ሀይደር ከዚህ በፊት የተሰጡትን ትምህርትን ለማግኘት ክፍል አንድ ከቬል ቨዐዕጩ ዝሕጅፐአቪ ክፍል ሁለት ከርል ሄዐጩ ፀፀሇዊ ክፍል ሶስት ከሀ ደርዐጩ ። ዐ ፕለርመ ክፍል አምስት ከርአ ዌ ከሯር በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው ምስጋና የዓለማት ጌታ ለሆነው ለአላህ የተገባ ነው የአላህ ውዳሴና ሰላም የሰላም አለቃና መምህር ለሆኑት ለነቢዩ ሙሐመድ ይሁን ድልና የበላይነት ሐቅን ለማንገስና ሀሰትን ለማርከስ በደልን አጥፎቶ ፍትህን ለማስፈን ዕውቀታቸውን ንብረታቸውን ጉልበታቸውን ጊዜያቸውንና ህይወታቸውን መስዋእት በማድረግ ለሚታገሉት ይሁን ዛሬ በአላህ ፈቃድ የምንመለከተው ደግሞ አላህ የፈለገውን ይመራል የፈለገውን ያጠማል በሚለው ነጥብ ዙሪያ ይሆናል ኢንሻአላህ በዚህ ሀሳብ ዙሪያ የሚናገሩ የቁርኣን ክፍሎች ብዙ ናቸው መልእክታቸውን በመረዳት ዙሪያ ግን መስመር የሚስት አልለ አላህ ያሳወቀው ሲቀርን አንዳንድ ሰውም የፍትሕ ጥያቄ ያነሳል እንዲህ ሲልም የተቃውሞ ጥያቄ የቀርባል የሂዳያ ነገር አላህ ካልሻ በስተቀር በሚለው ሀሳብ በሩ የተዘጋና የተቆለፈ ሁኖ እያለ እንዴት የሂዳያውን መንገድ ማግኘት ይቻላል። ሱረቱል ዐንከቡት በነዚህና መሰል አንቀጾች ስር አላህ ከጣኦትት ርቀው በተውበት የተመለሱትን እምነታቸውን በበደል በሽርክ ያልቀላቀሉትን በሱ መንገድም የታገሉትን ቅኑን ጎዳና በመምራት በሐቅ ላይ የሚያጸናቸው ከሆነ እነዚህና መሰሎቻቸው የፈለገውን ያጠማል የሚለው ውስጥ አይካተቱም ማለት ነው እነሱ በአላህ ተውፊቅ ምሪቱን አግኝተዋልና አጠቃላይ ሀሳቡ አላህ የፈለገውን ያጠማል የፈለገውን ይመራል የሚለውን ጥቅላዊ ገለጻ ከሌሎች የቁርኣን ዝርዝር ገለጻዎች ጋር በማዛመድ አላህ ለጥመት የሻቸውንና ሊመራቸው የፈለገው እነማንን እንደሆነ መረዳት ይቻላል ማለት ነው ይህ ጥቅላዊ አንቀጾችን በዝርዝር ከተነገሩት ጋር በማዛመድና በማቆራኘት አላህ የፈለገውን ይመራል የፈለገውን ያጠማል ለሚለው መነሻ ሀሳብ የተሠጠ አንደኛው የመልስ መንገድ ነው በቀጣዩ ክፍል ደግሞ ሁለተኛና ሶስተኛ የመልስ መንገዶችን እንመለከታለን ኢንሻአላህ ወአኺሩ ዳዕዋና ዐኒል ሐምዱ ሊላሂ ረቢል ዓለሚን ለበለጠ ኢስላማዊ ዳዕዋ በዚህ ይከተሉን ሀእ ዝህጻኣኪርዐበዝቪ ቨርሀከ ከ ክህባርበጺክክዘጀርቪፐርርዐቢ ኢስላማዊ እውነታ ማን እውነትን ፈላጊ እንደሆነ ማን ደግሞ ስሜቱን ተከታይ እንደሆነ አላህ የልብን ዐዋቂ ጌታ በመሆኑ ለሁሉም ተገቢውን ይለግሳል። ክፍል ሰባት በአቡ ሀይደር ከዚህ በፊት የተሰጡትን ትምህርትን ለማግኘት ክፍል አንድ ከአ ጀዐርርጩ ህይቭፒ ክፍል ሁለት ከ ደዐርጩ ፀፀሇሸ ክፍል ሶስት ከሀ ደርዐጩ ። ዐር ከክሯሂርገ ክፍል ስድስት ከርርጩ በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው ምስጋና የዓለማት ጌታ ለሆነው ለአላህ የተገባ ነው የአላህ ውዳሴና ሰላም የሰላም አለቃና መምህር ለሆኑት ለነቢዩ ሙሐመድ ይሁን ድልና የበላይነት ሐቅን ለማንገስና ሀሰትን ለማርከስ በደልን አጥፎቶ ፍትህን ለማስፈን ዕውቀታቸውን ንብረታቸውን ጉልበታቸውን ጊዜያቸውንና ህይወታቸውን መስዋእት በማድረግ ለሚታገሉት ይሁን ሪኛን ከሁሉን ዐዋቂነቱ አንጻር ባለፈው በክፍል ስድስት ላይ አላህ የፈለገውን ይመራል የፈለገውን ደግሞ ያጠማል የሚለውን አምላካዊ ቃል አንስተን በዚህ ሀሳብ ዙሪያ የሚነሳውን የፍትሕ ጥያቄ ከነመልሱ ለማየት ሞክረናል ይህ ሀሳብ ጥቅላዊ እንደመሆኑ መጠን ሀሳቡን የሚያብራሩና የሚገልጹ ሌሎች የቁርኣን ክፍሎችን በማንሳት ለጥመት የሚዳረጉ ሰዎችንና ለምሪት የሚዳረጉትን አይተናል ከጥቅል ሀሳብ ብቻ ተነስተን አላህ የፈለገውን ይመራል የፈለገውን ደግሞ ያጠማል የሚለውን መተንተን ስህተት ላይ እንደሚጥለንና የግድ በሌላ ቦታ ከተነገሩ ዝርዝር ሀሳቦች ጋር ማስማማትና ማገናኘት እንዳለብን ተመልክተናል በዝርዝር ሀሳቦቹም ላይ ሰዎችን ለጥመት ወይም ለምሪት የሚዳርጋቸው ምን ምን እንደሆነ የተወሰኑ ማስረጃዎችን ተመልክተናል ዛሬ ደግሞ ከጥያቄው ሳንወጣ ሌላኛውን የመልስ አይነት በአላህ ፈቃድ እንመለከተዋለን ኢንሻአላህ ፈጣሪ አምላካችን አላህ ከባሮቹ ውስጥ የሚሻውን ይመራል የሚሻውን ደግሞ ያጠማል መባሉ ምንም አዲስና እንግዳ ነገር አይደለም በቀላሉ የሚሰጥጠው ምላሽ አላህ ከባሮቹ መካከል የሚሻውን መምራቱና እሱ የሚሻውን ማጥመሙ የሚያሳየን ማን ለምሪት የተገባ እንደሆነ ማን ደግሞ ጥመት የሚገባው እንደሆነ ልባቸውን በመመርመር የሚያውቅ አምላክ ስለሆነ ነው የሚል ነው ቀጣዩ የአላህ ቃል ይህን እውነት ያጎላዋል አቋቭ ኒሪ ዲጋ ኤሯ። ክፍል ስምንት በአቡ ሀይደር ከዚህ በፊት የተሰጡትን ትምህርትን ለማግኘት ክፍል አንድ ከአ ጀዐርርጩ ህይቭፒ ክፍል ሁለት ከ ደዐርጩ ፀፀሇሸ ክፍል ሶስት ከሀ ደርዐጩ ። ዐር ከክሯሂርገ ክፍል ስድስት ከር ዐርዌ ክፍል ሰባት ከዚሀ በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው ምስጋና የዓለማት ጌታ ለሆነው ለአላህ የተገባ ነው የአላህ ውዳሴና ሰላም የሰላም አለቃና መምህር ለሆኑት ለነቢዩ ሙሐመድ ይሁን ድልና የበላይነት ሐቅን ለማንገስና ሀሰትን ለማርከስ በደልን አጥፎቶ ፍትህን ለማስፈን ዕውቀታቸውን ንብረታቸውን ጉልበታቸውን ጊዜያቸውንና ህይወታቸውን መስዋእት በማድረግ ለሚታገሉት ይሁን ኛን ከሁሉን ቻይነቱ አንጻር ሰሞኑን የቀዷ ወል ቀደር ክፍል የሆነውን መሺኣህ የአላህ ፈቃድንን በተመለከተ የተወሰኑ ነጥቦችን ዳስሰናል በተለይ አላህ የፈለገውን ይመራል የፈለገውን ደግሞ ያጠማል በሚለው ዙሪያ የቃሉን መልእክት ለመግለጽ ሁለት አይነት መልሶችን ተመልክተናል እነሱም ብ አላህ የፈለገውን ይመራል የፈለገውን ደግሞ ያጠማል የሚለው ሀሳብ ጥቅላዊ ሀሳብ በመሆኑ መልእክቱን በአግባቡ ለመረዳት በሌላ ቦታ ላይ በጉዳዩ ዙሪያ የተነገረ ዝርዝር ሃሳብ መፈለግና ያን ዝርዝር ሀሳብ በጥቅል ከተነገረው ጋር በማስማማትና በማገናዘብ ቃሉን መፍታት ያስፈልጋል ስለሆነም ይህ ሀሳብ ጥቅላዊ እንደመሆኑ መጠን ሀሳቡን የሚያብራሩና የሚገልጹ ሌሎች የቁርኣን ክፍሎችን በማንሳት ለጥመት የሚዳረጉ ሰዎችንና ለምሪት የሚዳረጉትን በመጥቀስ አይተናል በውስጡም አላህ የሚያጠማቸው እራሳቸውን ከሐቅ መስመር ያሸሹ በኃጢአት ባህር ላይ የዋኙ ከእምነት በኋላ የካዱ ሐቅን ለመቀበል ኩራት የያዛቸውና መሰሎቻቸው ላይ ነው የሚል ድምዳሜ ላይ ደርሰናል በተቃራኒው ደግሞ የነቢያትና የዳዒዎችን ምክር የሚሰሙ በተውበት ወደ ጌታቸው የሚመለሱ በተውሒድ ላይ ጽናትን ያሳዩትን ደግሞ አላህ በራሕመቱ ሂዳያን እንደሚለግሳቸውና ወደ እውነት መንገድም እንደሚመራቸው ተመልክተናል ከዚህ ተነስተን አላህ የፈለገውን ያጠማል የፈለገውን ደግሞ ይመራል የሚለው ውሳኔው ከአላህ ዘንድ ሁኖ ሰው ግን ለዚህ ምሪትም ሆነ ጥመት ሰበብ እንደሚሆን ተረድተናል ማለት ነው ጋ አላህ የፈለገውን ይመራል የፈለገውን ደግሞ ያጠማል የሚለውን ሀሳብ የምንረዳበት ሌላኛው መንገድ ከአላህ ሁሉን ዐዋቂነት አንጻር ነው እሱም ማን የአላህን መንገድ ፈላጊ እንደሆነና ማን ለስሜቱ ተገዢ እንደሆነ ልብን በመመርመር የሚያውቀው አላህ ብቻ ነው በዚህም ሰበብ ሂዳያ ለሚገባው ሂዳያን በመለገስ ጥመት ለሚገባው ጥመትን በመወሰን አላህ የሻውን ይሰራል እሱ የጥበብ ባለቤት ነውና የሚለውን ተመልክተናል ምሣሌም ይሆነን ዘንድ የአቡ ጧሊብ አቡ ለሀብና አቡ ጀህልን አንስተን የነሱን ጉዳይ ተመልክተናል ለዛሬ ደግሞ አላህ ፈቃዱ ከሆነ ቀጣዩን ሶስተኛ ምላሽ እናያለን ኢንሻአላህ ስለ አላህ ማንነት መጠነኛ ግንዛቤ ያለው ሙስሊም አላህ የፈለገውን ያጠማል የፈለገውን ደግሞ ያቀናል የሚለው ሀሳብ ከእምነት አንጻር ምንም ችግርና ግራ የመጋባት ስሜት አይፈጥርበትም ምክንያቱም ፈቃድ ሁሉ የአላህ እንደሆነ ስላወቀና ስላመነ ከሱ የሚጠበቀው አቅሙ በቻለው መጠን የጌታውን ትእዛዝ በመፈጸምና ከከለከለው ነገር ለመራቅ እየታገለ የአላህን እገዛ መሻት በኃጢአቱ ሰበብ ደግሞ የራሕመት በሩን ዘግቶበት እንዳያጠመው መፍራትና መጠንቀቅ ኃጢአት ላይ ከወደቀም ቶሎ በተውበት መነሳት እንጂ እንዴት እሱ የፈለገውን ያጠማል። ክፍል አሥር በአቡ ሀይደር ከዚህ በፊት የተሰጡትን ትምህርትን ለማግኘት ክፍል አንድ ከአ ጀዐርርጩ ህይቭፒ ክፍል ሁለት ከ ደዐርጩ ፀፀሇሸ ክፍል ሶስት ከሀ ደርዐጩ ። ዐር ከክሯሂርገ ክፍል ስድስት ከር ዐርዌ ክፍል ሰባት ከዚሀ ክፍል ስምንት ከርርሀአ ዐጩ ጩጀርእጀ ክፍል ዘጠኝ ከር ጸዐዕጩ ሀዐላህቧ በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው ክብርና ምስጋና ለዓለማቱ ጌታ ለአላህ የተገባ ይሁን ርአል ፋቲሓ የአላህ ሰላምና ውዳሴ የሰው ዘር ታላቅ መሪ ለሆኑት ለነቢዩ ሙሐመድ ርአል አሕዛብ ፀ። ክፍል አሥራ አንድ በአቡ ሀይደር ከዚህ በፊት የተሰጡትን ትምህርትን ለማግኘት ክፍል አንድ ከአ ጀዐርርጩ ህይቭፒ ክፍል ሁለት ከ ደዐርጩ ፀፀሇሸ ክፍል ሶስት ከሀ ደርዐጩ ። ክፍል አሥራ ሁለት በአቡ ሀይደር ከዚህ በፊት የተሰጡትን ትምህርትን ለማግኘት ክፍል አንድ ከአ ጀዐርርጩ ህይቭፒ ክፍል ሁለት ከ ደዐርጩ ፀፀሇሸ ክፍል ሶስት ከሀ ደርዐጩ ። ዐር ከክሯሂርገ ክፍል ስድስት ከር ዐርዌ ክፍል ሰባት ከዚሀ ክፍል ስምንት ከርርሀአ ዐጩ ጩጀርእጀ ክፍል ዘጠኝ ከርፎቪአ ዐሃ ህዐለህ ክፍል አስር ከፔዶ ርዐሀ ህፖለርዞጊ ክፍል አስራ አንድ ከዚሀ ዐቨ እህያ በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው ክብርና ምስጋና ለዓለማቱ ጌታ ለአላህ የተገባ ይሁን ርአል ፋቲሓ የአላህ ሰላምና ውዳሴ የሰው ዘር ታላቅ መሪ ለሆኑት ለነቢዩ ሙሐመድ ርአል አሕዛብ ፀ። የሐቅንም መንገድ በተከተለ ሁሉ ላይ ይሁን ጣሀ ጋ ከዚህ በፊት የተሰጡትን ትምህርትን ለማግኘት ክፍል አንድ ከአ ጀዐርርጩ ህይቭፒ ክፍል ሁለት ከ ደዐርጩ ፀፀሇሸ ክፍል ሶስት ከሀ ደርዐጩ ። የሐቅንም መንገድ በተከተለ ሁሉ ላይ ይሁን ጣሀ ጋ ከዚህ በፊት የተሰጡትን ትምህርትን ለማግኘት ክፍል አንድ ከቬል ቨዐዕጩ ዝሕጅፐአቪ ክፍል ሁለት ከርል ሄዐጩ ፀፀሇዊ ክፍል ሶስት ከሀ ደርዐጩ ። ክፍል አሥራ አምስት በአቡ ሀይደር በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው ምስጋና የዓለማት ጌታ ለሆነው ለአላህ የተገባ ነው የአላህ ውዳሴና ሰላም የሰላም አለቃና መምህር ለሆኑት ለነቢዩ ሙሐመድ ይሁን ድልና የበላይነት ሐቅን ለማንገስና ሀሰትን ለማርከስ በደልን አጥፎቶ ፍትህን ለማስፈን ዕውቀታቸውን ንብረታቸውን ጉልበታቸውን ጊዜያቸውንና ህይወታቸውን መስዋእት በማድረግ ለሚታገሉት ይሁን ማጠቃለያ እስከዛሬ ባሳለፍነው አሥራ አራት ክፍሎች ስለ ቀዷ ወል ቀደር የተወሰነ ግንዛቤ እንዲኖረን በጉዳዩ ላይ መጠነኛ ዳሰሳ አድርገናል የነበረውን አጠቃላይ ሁኔታ ጠቅለል በማድረግ እኛ በቀደር ዙሪያ ሊኖረን የሚገባውን መሰረታዊ አቋም ለመግለጽ እሞክራለሁ ኢንሻአላህ ከዚህ በፊት የተሰጡትን ትምህርትን ለማግኘት ክፍል አንድ ከአ ጀዐርርጩ ህይቭፒ ክፍል ሁለት ከ ደዐርጩ ፀፀሇሸ ክፍል ሶስት ከሀ ደርዐጩ ። ቪአ ዐጩ ሀዐለአ ክፍል አስር ከርርርዶ ዐዐይሃ ህለርፐ ክፍል አስራ አንድ ከአ ዐዐቨ የእከፖኛ ክፍል አስራ ሁለት ከነፎቬአ ጩ እመ ክፍል አስራ ሶስት ከሀ ዐጀ ሯሆከአ ክፍል አስራ አራት ከርቪ ዐርጩዩ ገኛ በቀደር እናምናለን ቀደርን አምኖ መቀበል ከስድስቱ የእምነት ማዕዘናት አርካኑል ኢማንን አንዱ ነውና ስለዚህም በዚህ ዓለም ላይ የሚከናወኑ ክስተቶች ጥሩም ሆኑ መጥፎ ሰው በነጻ ፈቃዱ የሚተገብራቸውም ሆኑ ከሰው ፈቃድ ውጪ ያሉ ነገራት በጠቅላላ የቀዷ ወል ቀደር ውጤት ናቸው ብለን እናምናለን የቀዷ ወል ቀደር ውጤት ነው ስንልም በውስጡ የሚካተቱት ደረጃዎች ሀ አላህ ቀድሞ ያወቃቸው መሆኑን እናምናለን ከአላህ ዕውቀት ውጭ ሊሆን የሚችል ነገር የለም አላህ ከዚህ በፊት ተፈጽሞ ያለፈን አሁን እየተፈጸመ ያለን ወደፊት ሊመጣ ያለ ገና ያልተፈጸመን እንዲሁም የማይሆንን ነገር ራሱ የመሆን ዕድል ቢሰጠው ምን ሊሆን እንደሚችል የሚያውቅ አምላክ ነውና አል አንዓም ዩኑስ አል ሙልክ ጋፊር ዐ አጥ ጦላቅ ሯ። ይቀጥላል ወአኺሩ ዳዕዋና ዐኒል ሐምዱ ሊላሂ ረቢል ዓለሚን ለበለጠ ኢስላማዊ ዳዕዋ በዚህ ይከተሉን ሀእ ዝህጻኣኪርዐበዝቪ ቨርሀከ ከ ክህዚባርበክህሸሀቪጩጽርርጩበኢስላማዊ እውነታ በቀዷ ወል ቀደር የማመን ጥቅሞች ክፍል አሥራ ስድስት በአቡ ሀይደር በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው ምስጋና የዓለማት ጌታ ለሆነው ለአላህ የተገባ ነው የአላህ ውዳሴና ሰላም የሰላም አለቃና መምህር ለሆኑት ለነቢዩ ሙሐመድ ይሁን ድልና የበላይነት ሐቅን ለማንገስና ሀሰትን ለማርከስ በደልን አጥፎቶ ፍትህን ለማስፈን ዕውቀታቸውን ንብረታቸውን ጉልበታቸውን ጊዜያቸውንና ህይወታቸውን መስዋእት በማድረግ ለሚታገሉት ይሁን ከዚህ በፊት የተሰጡትን ትምህርትን ለማግኘት ክፍል አንድ ከአ ጀዐርርጩ ህይቭፒ ክፍል ሁለት ከ ደዐርጩ ፀፀሇሸ ክፍል ሶስት ከሀ ደርዐጩ ። እያለ የሚቆጭ ሰው ደግሞ ለሰይጣን የስራ በር ከፈተለት ማለት ነው ደግሞም የአላህን ውሳኔ ወዶ አለመቀበልን ያስከትላልና ይህ ደግሞ የባሰ አደጋ ነው ይቀጥላል ወአኺሩ ዳዕዋና ዐኒል ሐምዱ ሊላሂ ረቢል ዓለሚን ለበለጠ ኢስላማዊ ዳዕዋ በዚህ ይከተሉን ሀእ ዝህጻኣኪርዐበዝቪ ቨርሀከ ከ ክህዚባርበክህሸሀቪጩጽርርጩበኢስላማዊ እውነታ የመጨረሻ ክፍል በቀዷ ወል ቀደር የማመን ጥቅሞች ክፍል አሥራ ሰባት በአቡ ሀይደር በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው ክብርና ምስጋና ለዓለማቱ ጌታ ለአላህ የተገባ ይሁን ርአል ፋቲሓ ። ሕ ረ የሞራል የበላይነትን በቀደር ማመን ለአንድ ሙስሊም ውስጣዊ ክብርንና የሞራል የበላይነትን ያጎናጽፈዋል ለነፍሱ ውርደትንና ሽንፈትን አይወድም በውርደትና በበደል ላይ መዘውተርን አይቀበልም በአንድ ወቅት ነቢዩ ሙሐመድ ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለምን በሁለት ሰዎች መሀል ዳኝነትን አስተናግደው ከፈረዱ በኋላ ያ የተፈረደበት ሰው ሐስቢየላሁ ወኒዕመል ወኪል ብሎ ዞር ሲል የአላህ ነቢይም ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም አላህ ስንፍናን ይወቅሳል ነገር ግን ጉብዝና ላይ አደራህን ጉዳዩ ከአቅምህ በላይ የሆነ ጊዜ ግን ሐስቢየላሁ ወኒዕመል ወኪል በል አሉት አቡ ዳዉድን በዚህ ሐዲሥ መሰረት ሰው የገዛ ስንፍናውን ለማስቀረት ከመጣር ይልቅ ሐስቢየላሁ ወኒዕመል ወኪል በሚል ቃል መሸሸግ የሚፈልግ ከሆነ የተወገዘ መሆኑን እንረዳለን ከሱ የሚጠበቀው የአቅሙን ያህል ለለውጥ ይታገልና ከአቅሙ በላይ ሲሆን ሐስቢየላሁ ወኒዕመል ወኪል ማለቱ ነው ሰ ከምቀኝነት መትረፍን በቀደር ያመነ ሙስሊም በሰዎች ላይ ከመመቅኘት እራሱን ይቆጥባል ምቀኝነት ማኃበረሰብን የሚጎዳ በሽታ ነው በቀደር ያመነ ሰው ሰዎች ባገኙት መልካም ነገር አይመቀኝም አላህ የወሰነላቸው መልካም ነገር መሆኑን ያውቃልና እሱ አላህ ደግሞ ለሚፈልገው ሲሳይን በማስፋት ከሚፈልገው ላይ ደግሞ ሲሳዩን በማጥበብ ይፈትናል ሰዎች ባገኙት ነገር መመቅኘት ማለት የአላህን ውሳኔ ወዶ አለመቀበል ማለት ነው ይህ ደግሞ ለጥፋት የሚዳርግ ትልቅ በሽታ ነው አላህ ይጠብቀን ር« ዉበበ ከህ ክጻጻላ ጸርክከርርርቨባ ሊከህከሃ ከዚህ በፊት የተሰጡትን ትምህርትን ለማግኘት ክፍል አንድ ከአ ጀዐርርጩ ህይቭፒ ክፍል ሁለት ከ ደዐርጩ ፀፀሇሸ ክፍል ሶስት ከሀ ደርዐጩ ።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

አስተያየቶች:


memezon

የማውረድ አማራጮች | ወደ ፒዲኤፍ ቀይር | የዕለቱ መጽሐፍ

© dirzon | የአገልግሎት ደንቦች | የግላዊነት መምሪያ | ስለ | አገልግሎቶች | መልእክት