Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ምዑዝ አለወትሮው ካፌው እስኪዘጋ ዩየ ተስተናጋጆች ቀስ በቀስ ወጥተው የካፌው ባዶ ወዝዕፎረቀ ወንዝ ወለል ላይ የቀሩ አለቶችን መሰሉ መክለህባሷን ልትቀይር ወደ ውስጥ ስትገባ በዐይኑ ሲከተላነኩት እየጠበቃት መሆኑን ጠረጠርሁ ለመታጣብ እነልበስ አለልማዷ ረጅም ጊዜ ሲተቃቀፉ እና ሲላቀቁ ከቆዩ በኋላ አጭሩ ሰውዬ ሽጉጡን ላጥ አድርጎ ሲያወጣ ረጅሙ ደግሞ ጩቤውን መዘዘ ዙሪያውን ከብቦ ይመለከት የነበረው ተመልካች ከጥቂት ደቂቃ በኋላ ተሰላችቶ ወደ ካፌው ገብቶ ሰው የሚፈልግ አስመስሎ በክፍሉ ውስጥ ዝም ብሎ ይመላለሳል ከቆንጆ ሴቶች ቂጥ በማይተናነስ መንገድ ትኩረት የሚሰብ ምርጥ ስኒከር ጫማ አድርጎ ነበር ረጅሙ ሰውዬ የኮካ ጠርሙሱን እንደ ጨበጠ የአጭሩን ሰውዬ ስኒከር ለረጂም ጊዜ አፍጥጦ ሲመለከት ከቆየ በቷላ «ነፍሱ የጫማ ቁጥርህ ስንት ነው።» ኪ ሆስፒታል ውስጥ እያለች ደኒሏያታሞዴፏሥ አመምታፖምጆሞቻ ዶታፎ ፖርቷየሚባል ድርጅት አቋቁማ ነበር ትዝ ይለኛል ልጠይቃት በፄድሁ ቁጥር እሷ ያነቃቻቸው ሕመምተኞች መድኃኒት መድኃኒት በጻሸት ክፍሰቸው ውስጥ ተሰብስበው መገባትና መውጣት ከማውደም የሚገኝ ትርፍ የለም ብላ ጀበናውን በመንደራችን ለሚኖር ሸክላ ሠሪው በበኩሉ ጀበናውን አፍርሶ እንጀራን የሚከለክል ባሕታዊ አስኪመጣ ድረስ የሚያገለግል ምጣድ አበጀበት በጊዜው ባሕታዊው በቡና ላይ እንዲያ ያመረሩበት ምክንያት አልገባኝም ነበር አሁን መክሊት ከፊቴ ቁጭ ብላ ቡና የተቀደሰ ነገር ነው። የሚል ጭንቀት ውስጥ ገብቻለሁ።» በማለት መክሊት ከሐሳኬ መሰሰችኝ ከምዑዝ ጋራ ነው ቀጠሮሽ።» መልሳ ጠየቀችኝ ሙጨ ወ መ መገዛትና ውጣት «ጣማችሁ ልትደግሙት ነው።
መገባትና መውጣት ድፃ ስለሚቆጠር ክፈረንጃ ጋራ የተገኘች ያበሻ ሴት ገላዋን በገንዘብ የለወጠች እንደ ሆነች ተደርጋ ትወሰዳለች አለቀ ሥራ ፍቅር ከጾታ ጋራ ያልተገናኘ ጓደኝነት ክግምት አይገባም አዝናለሁ ሌላው እንዲህ ቢያስብ አይገርመኝም አሪፍ ጭንቅላት አለው ብዬ የማስበው ምዑዝ እንዲህ ሲያስብ ግን ያሳዝናል «ማዘን የለብሽም በሌላ ጊዜ ምዑዝ ከዚህ የተሰየ ነገር ብሏል» አልሁ «ምን አለ። » አለች በኩሪፊያ ከንፈሯን ጥላ ከፈረንጅ ጋራ ያላቸው ግንኙነት የረጂ እና የተረጂ ያልሆነ ተፈጥሮ ባጎናጸፈቻቸው ኀይል ተማምነው የሚኖሩ ሁለት ዐይነት ጥቁሮች በአፍሪካ ይገኛሉ እነርሱም የሶማሌ የባሕር ሽፍቶች እና የኢትዮጵያ ቆነጃጅት ናቸው ብሏል «ሊል ይችላል ግን በፊት የተናገረውን የሚክስ አባባል አይደለም» ከተቀመጠችበት አልጋ ተነሣችና በድፃ አገር መኖር ግን እንዴት ጣጣ ነው» ብላ ተከዘች ይኸው እንግዲህ ትካዜዬን አስረክቤያት ወደ ፈገግታዬ ተሸጋገርሁ በድፃ አገር ለመኖር የሚደረገው ግብግብ አሥቂኝነቱ ከመቼውም ጊዜ በላይ ጎልቶ ታሰበኝ አሁን ለምሳሌ በየሳምንቱ የምከታተለው ጤናችን» የተባለ በብዙ ቅጅ የሚታተም ጋዜጣ አለ በአገራችን ከጤነኛው በሽተኛው በቁጥር ስለሚበልጥ በሕክምና ዙሪያ የሚጽፍ ጋዜጣ በብዙ ቅጂ ቢሸጥ አይገርምም ግን ሁሌ ፋሲካ የለም ሥ በአንድ ወቅት ሕዝቡ ከሕክምና ይልቅ ወደ ፖለቲካ ማዘንበል አመጣ ከፓናዶል ይልቅ የፓናል ውይይትን መምረጥ ጀመረ ይሄኔ የጋዜጣው አዘጋጅ ከጊዜው ጋራ ራሱን ለማወዳጅት በጤና ዴዴ ጮ ዴዴ ጨመ መግባትና መውጣት መመለስ ጀመረ እኔም ተደርቤ ገባሁ ከውስጥ ምዑዝ እና መክሊት አፍ ለአፍ ገጥመፀሀጠሩ እና ሊሥቁ ዐየኋቸው መክሊት አሁንም አሁንም በሣፅሯበች ትከሻው ላይ ስትደገፍ ታዘብኋት አጋጣሚውን ህዝመው ጭር ያለውን ቤት የድርያ ቤት አድርገውት እንደ ሓሦቢዬ ነገረኝ። መገባትና መውጣት ወሬ ውስጥ ጥቂት ፖለቲካ በተን በተን እያደረገ ማተም ጀመረ በጋዜጣው ታትመው ይወጡ ከነበሩ ዜናዎች ውስጥ የሚከተሉትን አስታውሳለሁ « በወር ቢያንስ አንድ ጊዜ ሰላማዊ ሰለፍ ማድረግ የደም ዝውውርን አንደሚያሻሽል ተገለጸ « የብረት ቆብ ከማያደርጉት አድማ በታኝ ፖሊሶች በበለጠ የሚያደርጉት ለጭንቅላት ካንሰር የተጋለጡ መሆናቸው ተመለከተ የተቃዋሚ ፓርቲው መሪ ቀዶ ሕክምና ያደረጉበት ሆስፒታል ሊታደስ ነው ክከገምሳ በላይ ሕፃናት በትላንትናው ዕለት ተከተቡ ከተክታቢዎቹ መካከል የፕሬዝዳንቱ የልጅ ልጅ ይገኙበታል ነዋሪነታቸው በባሕር ዳር የሆነው የባህል ሐኪም መሪጌታ በልስቲ አሻግሬ ለመጭው ምርጫ እንደሚወዳደሩ ተጠቆመ ይህን ስነግራት መክሊት በምላሹ የሚከተለውን ገጠመኝ አወጋችኝ የዛሬውን አያድርገውና የመክሊት ጠንድም በአንድ ወቅት የዐፄ ቴዎድሮስን ገጻ ባሕርይ ወክሎ ለመጫወት ብዙ ጥናት ያደርግ ነበር የንጉሥን ታሪክ በፍጹም ታማኝነት ለማቅረብ ካለው ቀናዒነት የተነሳ ቤሕይወት ዘመናቸው ጫማ ያደርጉ ነበር ወይስ ባዶ እግር ነበሩ። በቀዳማዊ ዐፄ ጎይለ ሥላሴ ጊዜ ምጣዱ ሰፊ ከመሆኑ የተነሣ እናቶቻችን እንጀራውን ሲያሰፉ ዲስክ የሚወረውሩ ይመስሉ ነበር ዛሬ ግን ምጣዱ አንሶ ጠገራ ብር አክሏል » እያለ ያማርራል ሌላው ሞቅ ያለው ደሞ አጨብጭቦ ይጠራኝና ሄጄ ምን ልታዘዝ ስለው «ሻይ በአረቄ ነፍሴ ነው ይለኛል አረቄ የለም እዚህ ስለው «ማዶ ካለው ካቲካላ ቤት አረቄ ጠጥቻለሁ እዚህ ሻይ ልደብልቅበት ብዬ ነው» ይለኛል ንዴቴን ውጩ ሥራዬን በትጋት እቀጥላለሁ አንድ ቀን ምዑዝ ተመልሶ መጣ ትልቅ ቀይ ቦርሳ አዝሏል ለብዙ ጊዜ ለተነፋፈቀ ሰው የማይሆን ግዴለሽ ሰላምታ ከሰጠን በኋላ የተስተናጋጆችን ቦታ ትቶ ባለመስተዋቱን የኬክ ማስቀመጫ ሣጥን ተደግፎ ቆመ መክሊት ቡና ስታቀርብለት ቡናው ውንት ። የምዑዝ ፀጉር በደንብ መስተካከሉ ሰውነቱ እና ልብሱ መጽዳቱ በኑሮው ላይ የተከሠተውን ግዴለሽነት ከማዬት አላገደኝም ቡናውን እየጠጣ እጅብ በለው የተቀመጡትን ተስተናጋጆች ፍዝዝ ብሎ ሲመለከት ቆየ ክፍሉ መሀል ላይ ጥቂት ጓደኛ ተስተናጋጆች ጠረጴዛ ከብበው ተቀምጠው ነበር ከመካከላቸው አንዱ ብድግ ብሎ ወደ ውስጥ ግባና ትንሽ ቆይቶ መክሊትን አስከትሎ ወጣ መክሊት በሻማ የተከበበ ትልቅ ኬክ ይዛ በውስጥ ዐዋቂ ፈገግታ ፈገግ ብላ ኬኩን ካንዲት ሴት ፊት ለፊት አስቀመጠችው ጠረጴዛውን ከብበው የተቀመጡት የልጅቱ ጓደኞች ብድግ ብለው ጎረቤት አገር በሚሰማ ድምፅ ዕሮርጀጄደይ ይ እያሉ መዘመር ጀመሩ ባለልደቱ ልጅ ነገሩን እንዳልጠበቀችው ለማስመሰል ዐይኗን አፍጥጣ መዳፎቿን አፏ ላይ ጭና ጥቂት የመደናገጥ ትዕይንት ካሳየች በኋላ ብድግ ብላ እየሣቀች ጓደኞቿን ተራ በተራ ትስም ጀመር በዙሪያው ተቀምጠው ሲበሉና ሲጠጡ የቆዩ ሌሎች ተስተናጋጆች የሁካታውን መንሥኤ ለማጣራት ዞር ብለው ካዩ በኋላ የዕዩን ዕዩን ነገር መሆኑን ሲያውቁ በማዬት ላለመተባበር በፍጥነት ወደ ሳሕናቸው እና ወደ ብርጭቋቸው አቀረቀሩ ድ መገባትና መውጣት መግዛት ሊኖርበት ነው ከሌሊት ማጅራት መቺዎች ራሉን ለመከላከል ሽጉጥ መግዛት ሊኖርበት ነው ወዘተ ቅሉን በመስኮት በኩል ሲወረውረው ተጨማሪ ቁሳቁስ በበሩ በኩል ይገባበታል «ከሄለን ጋራ መኖር እንደ ጀመርን አብረን የምንቀጥል አይመስለኝም ነበር ግን ሳላስበው በኮተት አሸነፈችኝ አንድ ቀን ትልቅ ቁም ሣጥን ገዛች በማግሥቱ ትልቅ የቴሌቪዥን ማስቀመጫ ወደ ቤታችን ገባ ከዚያ ብዙ ዐይነት ብርጭቆዎች መአት ዐይነት ማንኪያዎች እና ሳሕኖች ቤቱን ሞሉት አንድ ቀን ከፄለን ጋራ ምርር ያለ ጠብ ተጣልተን ውጭልኝ ብዬ ጮሁባት እሺ ብላ ተነሣች ወዲያው ግን ዕቃዋን ለማስጫን የሚወስደው ጊዜ እና የተወሳሰበ ሂደት ሳስብ አብሬያት መኖር የሚቀል ሆኖ ታየኝ «አንዳንዴ ሳስበው ዕጣ ፈንታ የሆነ ሸክም ታሸክመኛ ለች ሸክሙን ለማቅለል ብልጠትም ሆነ ጸሎት ማድረግ ከንቱ ነው ድሮ ለምሳሌ ብዙ ጉልበት የሚባክነው በሸክም ነበር አሁን ቴክኖሎጂ ነገሮችን እያሳነሳቸው መጣ ትንንሽ ነገሮች ደግሞ በቀላሉ ይሰወራሉ እና ድሮ በሸክም የምናጠፋውን ጉልበት ዘንድሮ በፍለጋ እናጠፋዋለን ከፄለን ጋራ በተጋባን በማግሥቱ ከመሥሪያ ቤት ስንመለስ ከግቢያችን ፊት ለፊት አንድ ሰካራም ሽንቱን ይሸናል መሽኛው ትልቅ በመሆኑ ሸንቶ ሲያራግፍ አጠገቡ የነበረውን የመገገድ መብራት አምፖል አቃጠለው በአደባባይ የሚሸኑ ወንዶች በአካባቢ ላይ ከሚፈጥሩት ብክለት በላይ በትዳር ላይ የሚፈጥሩት ችግር ይበልጣል ዐየህ ሚስቶች ይህን አጋጣሚ ተጠቅመው የባላቸውን መሣሪያ ከሌላው ጋራ ሊያወዳድሩ ይችላሉ ሰውዬው መገባትና መውጣት መጠጥ ነበር ተጋባዥች ብዙ ጥሬ ሥጋ ሲበሉ አይቻለሁ እና የጥንቱ የጀርመን ቋንቋ መምህሬ ተጠርቶ ነበር ብቻ እሱ ምንም የኢትዮጵያን ባህል ቢያከብር ጥሬ ሥጋ መብላት አልፈለገም እና ምን አደረገ። የሚል ስጋት ተሰምቶኝ ነው አጭሩ ስውዬ በቃሉ ምላሽ መስጠት አልፈለገም በጎይል ተንደርድሮ የረጅሙን ሰውዬ ወገብ አቀፈው ረጅሙ ሰውዬ ብድግ ብሎ ጠርሙሱን በጥንቃቄ አጠገቡ ካለው ጠረጴዛ ላይ ካስቀመጠ በኋላ ጎንበስ ብሎ የአጭሩን ሰውዬ አንገት አነቀ ፊቱ ላይ ደለው ፈገግታ ግን ባጭሩ ስውዬ አንገት ላይ ሜዳሊያ የሚያጠልቅ እንጂ የሚያንቅ አይመስልም ነበር በዚህ መሀል በሰላሙ ጊዜ አስተናጋጅ በቀውጢው ጊዜ ቦዲጋርድ በመሆን በካፌው ውስጥ የሚያገለግለው አባተ በደረቱ አየሩን እየገፋ ደረሰና ባንድ እጁ ያዊሩን ስውዬ ኮሌታ በሌላ እጁ የረጅሙን ሰውዬ እጅጌ ጨምድዶ ይዞ «እኪህ ሰው እየተዝናና ስለሆነ ጨጨ መ መ መመመ መው መገባትና መውጣት ድዛፃ ስለሚቆጠር ከፈረንጅ ጋራ የተገኘች ያበሻ ሴት ገላዋን በገንዘብ የለወጠች እንደ ሆነች ተደርጋ ትወሰዳለች አለቀ ሥራ ፍቅር ከጾታ ጋራ ያልተገናኘ ጓደኝነት ከግምት አይገባም አዝናለሁ ሌላው እንዲህ ቢያስብ አይገርመኝም አሪፍ ጭንቅላት አለው ብዬ የማስበው ምዑዝ እንዲህ ሲያስብ ግን ያሳዝናል «ማዘን የለብሽም በሌላ ጊዜ ምዑዝ ከዚህ የተለየ ነገር ብሏል» አልሁ «ምን አለ። » አለች በኩሪፊያ ከንፈሯን ጥላ «ከፈረንጅ ጋራ ያላቸው ግንኙነት የረጂ እና የተረጂ ያልሆነ ተፈጥሮ ባጎናጸፈቻቸው ጎይል ተማምነው የሚናሩ ሁለት ዐይነት ጥቁሮች በአፍሪካ ይገኛሉ እነርሱም የሶማሌ የባሕር ሽፍቶች እና የኢትዮጵያ ቆነጃጅት ናቸው» ብሏል «ሊል ይችላል ግን በፊት የተናገረውን የሚክስ አባባል አይደለም» ከተቀመጠችበት አልጋ ተነሣችና «በድፃ አገር መኖር ግን እንዴት ጣጣ ነው» ብላ ተከዘች ይኸው እንግዲህ ትካዜዬን አስረክቤያት ወደ ፈገግታዬ ተሸጋገርሁ በድፃ አገር ለመኖር የሚደረገው ግብግብ አሥቂኝነቱ ከመቼውም ጊዜ በላይ ጎልቶ ታሰበኝ አሁን ለምሳሌ በየሳምንቱ የምከታተለው ጤናችን» የተባለ በብዙ ቅጅ የሚታተም ጋዜጣ አለ በአገራችን ከጤነኛው በሽተኛው በቁጥር ስለሚበልጥ በሕክምና ዙሪያ የሚጽፍ ጋዜጣ በብዙ ቅጂ ቢሸጥ አይገርምም ግን ሁሌ ፋሲካ የለም ሥ በአንድ ወቅት ሕዝቡ ከሕክምና ይልቅ ወደ ፖለቲካ ማዘንበል አመጣ ከፓናዶል ይልቅ የፓናል ውይይትን መምረጥ ጀመረ ይሄኔ የጋዜጣው አዘጋጅ ከጊዜው ጋራ ራሱን ለማወዳጅት በጤና መገባትና መውጣት ጨመሙመጨ መመመ መመለስ ጀመረ እኔም ተደርቤ ገባሁ ከውስጥ ምዑዝ እና መክሊት አፍ ለአፍ ገጥመው ሲያወሩ እና ሲሥቁ ዐየኋቸው መክሊት አሁንም አሁንም በሣቅ እያሳበበች ትከሻው ላይ ስትደገፍ ታዘብኋት። ምዑዝ አለወትሮው ካፌው እስኪዘጋ ድረስ ቆየ ተስተናጋጆች ቀስ በቀስ ወጥተው የካፌው ባዶ ወንበሮች በደረቀ ወንዝ ወለል ላይ የቀሩ አለቶችን መስሉ መክሊት ልብሷን ልትቀይር ወደ ውስጥ ስትገባ በዐይኑ ሲከተላት ዐየሁት እየጠበቃት መሆኑን ጠረጠርሁ ለመታጠብ እና ለመልበስ አለልማዷ ረጅም ጊዜ ፈጀባት እሷ እስክትወጣ እሱ እኔን በወሬ ጠመደኝ «የተወለድሁት መሀል ፒያሳ ነው» አለኝ እና ምን አባህ ላድርግህ ልለው አሰኝቶኝ ነበር ግን ከፈቃዴ ውጭ ጆሮዬን ሰጠሁት «አባቴ በጊዜው ከአዲስ አበባ ከሚኖሩ ጥቂት ስመ ጥር ሰዎች አንዱ ነበር እንዲያውም ዮፒጄሶጎው ረሃጋ። ሬጨመመ ው መ መ ው መ የ መ መ መገባትና መውጣት ወሬ ውስጥ ጥቂት ፖለቲካ በተን በተን እያደረገ ማተም ጀመረ በጋዜጣው ታትመው ይወጡ ከነበሩ ዜናዎች ውስጥ የሚከተሉትን አስታውሳለሁ « በወር ቢያንስ አንድ ጊዜ ሰላማዊ ሰለፍ ማድረግ የደም ዝውውርን አንደሚያሻሽል ተገለጸ « የብረት ቆብ ከማያደርጉት አድማ በታኝ ፖሊሶች በበለጠ የሚያደርጉት ለጭንቅላት ካንሰር የተጋለጡ መሆናቸው ተመለከተ የተቃዋሚ ፓርቲው መሪ ቀዶ ሕክምና ያደረጉበት ሆስፒታል ሊታደስ ነው ክከገምሳ በላይ ሕፃናት በትላንትናው ዕለት ተከተቡ ከተክታቢዎቹ መካከል የፕሬዝዳንቱ የልጅ ልጅ ይገኙበታል ነዋሪነታቸው በባሕር ዳር የሆነው የባህል ሐኪም መሪጌታ በልስቲ አሻግሬ ለመጭው ምርጫ እንደሚወዳደሩ ተጠቆመ ይህን ስነግራት መክሊት በምላሹ የሚከተለውን ገጠመኝ አወጋችኝ የዛሬውን አያድርገውና የመክሊት ጠንድም በአንድ ወቅት የዐፄ ቴዎድሮስን ገጻ ባሕርይ ወክሎ ለመጫወት ብዙ ጥናት ያደርግ ነበር የንጉሥን ታሪክ በፍጹም ታማኝነት ለማቅረብ ካለው ቀናዒነት የተነሳ ቤሕይወት ዘመናቸው ጫማ ያደርጉ ነበር ወይስ ባዶ እግር ነበሩ። » አልሁት ከዓመታት በፊት የገጠመውን አስታውሼ «እነግርዛለሁ» አለና ሊቀጥል ሲል መክሊት አጠገባችን መጥታ ቆመች ፊቱ በፈገግታ ተሞልቶ ሲመለከታት የኔ ፊት ባላየውም ሲቀላ ታወቀኝ ፊቴን ለመደበቅ ወደ መታጠቢያ ቤት ሄድሁ ከጥቂት ቆይታ በቷላ ስወጣ መክሊት እና ምዑዝ በክፍሉ ውስጥ አልነበሩም አባተ ብቻ ከመስኮት መስኮት እየዘለለ የመስኮቶችን መዘጋት ያረጋግጣል መገባትና መውጣት ምስሌፍ ከጥቂት ጊዜያት በኋላ መክሊት አቶ ያን ቤት ጠቅልላ መኖር ጀመረች የአስተናጋጅነት ሥራዋን ጨርሶ አቆመች በእሷ ምትክ ለታሪክ የማይበቁ ሁለት ሴት አስተናጋጆች ተቀጠሩ ለጊዜውም ቢሆን ከመክሊት እና ከምዑዝ ጋራ አልፎ አልፎ መገናኘታችን አልቀረም አንድ እሑድ አመሻሽ በሠፈራችን በሚገኝ ኢንተርኔት ካፌ በረንዳ ላይ ተቀምጩ መክሊትን አጠብቃለሁ በአስተናጋጁ ምትክ መንገድ ለመንገድ የሚዞር መጽሐፍ ሻጭ መጥቶ አጠገቤ ቆመ አልገረመኝም የተቀመጥሁበት በረንዳ ከካፌው ይልቅ ለጎዳናው ይቀርባል መጽሐፍ ሻጩ በደረቱ ከተሸከመው የመጽሐፍ ነዶ መሀል «ፍቅር እስከ መቃብር» የሚል ወፍራም ጥራዝ ታየኝ አቶ ሐዲስ መጽሐፋቸው እንደ አጠና በሸክም ገቢያ የሚወጣ መሆኑን ቢያውቁ ኖሮ የገጹን መጠን ያሳንሱት ነበር ብዬ አሰብሁ የልጁን ሸክም ለማቅለል ብዬ አንድ ትልቅ ጥራዝ ገዛሁትና ወደ ጎዳናው መመልከት ጀመርሁ ጎዳናው ዳር መፄጃ የሌላቸው ወጣቶች ፈንጠር ፈንጠር ብለው ቆመው ከሚያውቁት አልፎ ሂያጅ ሰላምታ እንደ ምጽዋት ይጠብቃሉ ችጋር ሣር በል ያደረጋቸው ከሲታ የከተሜ ውሾች የሚቀመስ ፍለጋ አለቱን ፅንጨቱን ያሸታሉ የተሠበሩ መኪኖችን የሚያነሣ ላንድሮቨር ጺዲ ። » «አስማተኛ ስልህ አለ አይደል በተዘጋ በር የሚገባ ያልጠበቅኸውን ነገር የሚያሳይህ እኔን የሚያስደንቅ ነገር ሳገኝ ነው የምሻፍድ» አልገባኝምፅ አልሁ በኩርፊያ ነገሩን በዝርዝር ባቀረበችው ቁጥር የመከራዬ መጠን እያየለ ሲፄድ ይታወቀኛል «ምዑዝ እቤቴ ሲመጣ ቃጠለች መክሊት «ትንሽ አውርቶ ይመለሳል ብዬ ነው ትዝ ይለኛል በጣም ዘንጦ መጣ ቆንጆ ሽቶ ተቀብቷል ግንይሄ ላንዲት ሴት በግልጽ መግባትና መውጣት የሚታይ ማስጠንቀቂያ ስለሆነ አልተዘናጋሁለትም እና እያንዳንዱን ነገር ነቃ ብዬ ተከላከልሁትፀ ትንሽ ቆይቶ ግን አዘናጋኝ እና ሶፋ ላይ ጋደም ብሎ ራሱን እንዳመመው ሰው አጁን ግንባሩ ላይ ጣል አድርጎ ቡና አፍይልኝ» አለኝ «ታዲያ የኮረንቲ ቡና አልፈልግም የመሺን ዓላማ ቡናውን በፍጥነት ማድረስ ነው እኛ አንደ ፈረንጆች የሚያስቸኩል ነገር የለብንም የምንጠብቀው የቀጠረን መሲሕ የለም ስለቪህ እንደ አገራችን ባህል በጀበና አፍይልኝ» አለ ለጊዜው ጓዳ ገብቶ መንጎዳጎዱን ስላልፈለግሁ የቡና ዕቃ የለም አልሁት ታዲያ እሱ ምን እንዳለኝ ታውቃለህ አንቺ ሙቀጫ እና ጀበና ፈልጊ እኔ ዘነዘናውን ይዝ መጥቻለሁ አለኝ አሺ ብዬ ጓዳ ከገባሁ በኋላ ግን የዘነዘናው ትርጉም ገባኝ ባለጌ አይደል። ሰም ያማዕፇያና ፈጎው ያታ ዳድታደርሂታፖ ዳመጨይቀቼጎሪ ከሰላምታ ጋራ የሰማኒያ ሚስቱ በከንፈር ቀለም የታተመ ማሕተም አለው መገዛትና መውጣት ያም ሆነ ይህ ምዑዝ እና መክሊት አልጋ ውስጥ አብረው አመሹ ማታ ላይ ምዑዝ ወደ ቤቱ ለመፄድ ሲዘጋጅ መታጠቢያ ቤት ገብቶ ዘጋመክሊት ስትነግረኝ ከመታጠቢያ ቧንቧው የሚወርደው ውኃ ሽሸሽሽ የሚል ድምፅ ሲያሰማ ከየት መጣ የማይባል ንዴት ሰንጎ ያዛት ምዑዝ ወደ ሚስቱ ከመመለሱ በፊት የእሷን ጠረን ከገላው እያባረረ እንደ ሆነ ገባት ሊታጠብ ሲነሣ እንዳይታጠብ ለምን አልከሰከልኩትም ሻወሩ ተበላሽቷል ብዬ ለምን አልዋሽሁትም ብላ ተጸጸተችፊ ያለበትን ሁኔታ ለመረዳት አላቃታትም አሷን እሷን እየሸተተ ቢፄድ ከሚስቱ ጋራ ሊጣላ ነው ትዳሩ ሊፈርስ ነው መክሊት ይህ እንዲሆን አትፈልግም ግን የሚስቱን ስሜት ለመጠበቅ ሲል የእሷን ክብር ማቁሰል ትዳሩን ለማዳን ሲል የእሷን ቤት መድፈሩ ተሰማት ሽሸሸሸ የሚለው ድምፅ ሲቀጥል ፍቅሯ ከጉድፍ ጋራ በመታጠቢያው ሳሕን በኩል ወርዶ ሲወገድ ያየች መሰላት በሕይወቴ አንድ ከማላውቀው ስሜት ጋራ ስፋጠጥ ተሰማኝ ይገባፃል የምልህ።