Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • ወደ ፒዲኤፍ ቀይር
  • የንባብ ዝርዝር
  • አጠሬራ
  • ኦዲዮ መጽሐፍ
  • ፍለጋ
  • ይስቀሉ
  • የኔዞን
  • ይግቡ
  • ይመዝገቡ
English  አማርኛ  Français  العربية
የዕለቱ መጽሐፍ

መድሎት.pdf


  • የቃላት ደመና

መድሎት.pdf
  • የማውጣት አጠሬራ

ህፍ ጾ አዩ ፍጻ የ ደዓ እፍ አዛን ከርእዮተዓለምና ከአገራዊ አጀንዳዎች አንጻር ኢህአዴግን በቀጥታም ባይሆን በተዘዋዋሪ እንደ አንድ ወጥ ፓርቲ የሚመራ ሳይሆን ዘዘ።ርል ሚዛን እንደነበር ይተጥላል ብሎ ማመን አይፓልም ኢህአዴግ ሥልጣን ከተቅጣጠረ በጊላ ኢህዴንን ወደ ብአዴንነት መተየሩ አስፈላጊ ሆኖ አንደአገኘው ሁሉ ከዚህ በኋላ ፍደግሞ ኢህአዶዴን ወደ አድ ወጥ አገራዊ ፓርቲነት መቀየር ለራስ ድርጅታዊ ህልውናም ሆነ ለአገር ደንንነት የሚጠቅም ወቀታዊ ርምጃ ይሆናል ከምንም ነገር በላይ ኢህአዴግ በድርጅት ደረጃ ሊወስድ የሚችለው አቋም ወሳኝ መሆነ እንደተጠበቀ ሆኖና ጠቅላይ ሚኒስትር መለስም በመጨረጓ የሥልጣን ከመናቸው ለዚህ ጉዳይ የተለየ ትኩረት ቢሰጡ የሕይወት ተልኮአቸውን በበጎ ተግባር ለመደምደም የሚያስችላቸው በጎ አጋጣሚ ሊሆን ይትላል ኢህአዴግ በተለያዩ ውስጣዊና ውጫዊ ምክንያቶች አንዲህ ዓይነቱን ደፋር መዋቅራዊ ለውጥ በራሱ ላይ ለማካፄድ ሲደፍር ባይታይም አገሪቱ አእያለፈችበት የምትገኘው የለውጥ ፃደት በራሱ ኢህአዴግን ቀስ በቀስ ወደ አንድ አዲስ አቅጣጫ እየገፋው መሆነን ግን እያዬን ነው ኢህአዴግ በውስጣችን አየገባ ስለሚያዳክመንና አፈና ስለሚፈጽምብን ነው ብለን ስንከስ አእንደመጣለን ኢህአዴግን ልንጥለው አንድ ሰኔ ቀርቶናል እያልን ደጋፊዎቻችን አስጨብጭበን ሳናበቃ ራሳችን ተንኮታኩተን ስንወድቅ ከድርጅትም ወርደን የአንድን ግለሰብ ስም በመጥራት ለውድቀታችን ምክንያት አድርገን ስንከስ እንታያለን ነገር ግን የኢህአዴግን ሠርጉ ገብነትና አፈና ተቋቁማችሁ ትግሉን በአሸናፊነት መወጣት የማትችሉ ከሆነ ታዲያ የእናንተ ጥንካሬ የቱ ላይ ነው። ብሎ ለመጠየቅ ሳይሞክር እንደገና በጋለ የፖለቲካ መሪዎች ግማሽ ውጤታማ ሳይሆነ የቀሩ መድሉሱት ጭብጨባ ይቀበላፕዋል እነሱም የዚህ ዓይነቱ ስልት የሕዝቡን ድጋፍ በቀላሉ ማግኘት የሚያስትል ሆኖ ስላገኙት ሕዝቡ ውስጥ ገብቶ የሚጨበጥ የማደራጀትና የማንቃት ሥራ ሠርቶ ትግሉን በዘላቁነት ለማጠናከር ከመሞከር ይልቅ አዲስ ኀብረት ፈጥሮ ብቅማለጉን በሕዝቡና በውጭ ዲፕሉማቶች ዘንድ ተቀባይነት ለማግኘት ቀላልና አቋራጭ ስልት አድርገው እየተጠቀመበት ይገኛሉ እነዚህ በራሳቸው ፓርቲ ብቃት ተጠናክረው መውጣት የማይችሉ ሰዎች በአገሪቱ ብሔራዊ ፖለቲካ ዕውቅናና ተሳትፎ ሊኖራቸው የሚችለው በኀብረት አመራር መንጠላጠያ ሲያገኙ ብቻ እንደሆነ ስለገባቸው ኀብረት አያቋቋሙ መሪ መሆንን የግል ርስትና ቋሚ ሥራ አድርገው ይዘውታል የአነሱ ይሉኝታ ማጣት በራሱ አስገራሚ ቢሆንም የበለጠ የሚያስገርመው ግን ይህንን ሁሉ ኀብረት መሥርተው ሲያፈርሱ አንድ ቦታ ላይ ምን አየተሠራ ነው። መሙሕሀ የኖሟሰ ጭቃፖ ለፃፖው ፅሥም ፔፌዴፅሪሮ ዖን መድረታ ውሰዕምፖ ቦታ የማሜፖኙ ሆን ፇድመው ያሟወውሙው ኃሥቻ ፅዖዱ ፈሆፖት ይፇጎታ ፕሮፌሰር በየነ ሕንዲህ ዓይነቱን የፖለቲካ ጨዋታ ሥራዬ ብለው ስለያዙት በአሁኑ ወቅት የሐድያ ድርጅትን በሊቀመንበርነት የደቡብ ኀብረትን በበላይ ጠባቂነት ኢዲኃህን በሊቀመንበርነት የኢትዮጵያ ሶሻል ዲሞክራቲክ ፓርቲን በሊቀመንበርነት በቅርቡ የተቋቋመውን መድረክ በሥራ አመራር አባልነት እየመሩ ይገኛሉ ከሁሉም በላይ የሚገርመው የተለያዩ ኀብረቶችን ያለ ገደብ በመምራት ሻምፒየን መሆናቸው አልበቃቸው ብሎ በአንድ አገር ውስጥ ሁለት ወጥ ማንነት ያላቸው ፓርቲዎች መሪ መሆን የሚችልበት ሁኔታ በአኛ አገር በተግባር አንደታየውም ዴሞክራሲያዊ ያልሆነ ውጤት አንደሚያስከተል በግልጽ የጋየ አውነታ ነው በዚህ ረገድ የትም ፍጭው ዱውቂቱን አምጭው የሜለው ባህላዊ አባባላትንም ሆነ ውጤቱ አገርና ሕዝብን የሣ ሆበት ሥሆነ አንፍ ዘበበተ ሆና ከዐትሦና ከአካባቢያዊ ተጨባጭ ሁኔታም አንጻር የሦ።

  • Cosine ማጠቃለያ

ላ ቪ ቢቢስ ትን ጮ ጮ ሙ ጮሎኤጸሪ በአጠቃላይም ስለ የኢትዮጵያ ሕዝብ የነበረኝ ቀደምት ግንዛቤ በብዙ ርቀት መለወጥና መዳበር ችሏል ስለዚህ ይህንን መጽሐፍ ተሳክቶልኝ ከዛሬ አምስት ዓመት በፊት ሰንባብ አብቅቸው ቢሆን ኖሮ በአለፉት አምስት ዓመታት ያለፍኩበትን ዛደት እያስታወስኩ ምነው ዛሬ ጽፌው በነበር እያልኩ መፀፀቴ አይቀርም ነበር የሆነ ሆኖ ከሂደት ለመማርና ራሱን ለማረም ለተዘጋጀ ሰው ዛሬ ቢሆን ኖር የሚለው መፀዐት አስከ ሕይወቱ ፍጻሜ አብሮት የሚቀጥል ቢሆንም አሁን በምገኝበት የአስተሳሰብ ደረጃ የወቅቱን የአገራችንን የፖለቲካ ሁኔታ እንዴት እንደምመለከተው በአሁኑ ወቅት ለአንባቢ ማካፈል ጠቃሚና ወቅታዊ ሆና አግኝቼዋለሁ ጠቃሚና ወቅታዊ ነው ብዬ እንዳምን ያደረጉኝ ዋና ዋና ምክንያቶችም የሚከተሉት ናቸው የመጀመሪያው ምክንያት ከኢህአዴግ ወቅታዊ ሁኔታ ጋር የተያያዘ ነው በአሁኑ ወቅት በሥልጣን ላይ የሚገኘው የኢህአዴግ መንግሥት ከደርግ ዘመን አንድ ዓመት በልጦ እስካሁን አገሪቱን ለአሥራ ስምንት ዓመታት ያህል አስተዳድሯል በዚህ ረዥም የአስተዳደር ዘመን ውስጥ ኢህአዴግ ባለፉት ስድስት ዓመታት ትምህርትን ጤናን መሠረተ ልማትን በመሳሰሉና በሌሎችም የተለያዩ ጉዳዮች አበረታች ውጤቶችን ማምጣቱ እንደተጠበቀ ሆኖ አገራችን ከሰላም መስፈን ከሰብአዊ መብት ጥበቃ ከዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ግንባታና በአጠቃላይም ከመልካም አስተዳደር መኖርና ከድህነት ቅነሳ አንጻር ዛሬም ወደጋላ የቀረች አገር ሆና ቀጥላለች በተለይም ከሰብአዊ መብት ጥሰት አኳያ አገራችን ዛሬም እንደ ትናንቱ የበርካታ ዓለም ዓቀፍ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶች ውግዘት ያልተለያት አገር መሆንዋ እንደተጠበቀ ሆኖ በኢኮኖሚ ረገድም መሠረታዊ መዋቅራዊ ሽግግር ማምጣት ባለመቻልዋ ዛሬም በዝናብና በኋላቀር አስተራረስ ላይ የተመሠረተ የአርሻ ክፍለ ኢኮኖሚ ጥገኛ ሆና ቀጥላለች ኢህአዴግ አስራ ስምንት አመት ሙሉ ለግብርናው ክፍለ ኢኮኖሚ ትኩረት ሰጥቶ ሲሠራ ቢቆይም አገራችን በምግብ እህል ራሷን መቻል ይቅርና ከርፃብም መላቀቅ አልቻለችም በዚህ ምክንያት አገራችን ከድህነት መላቀቅ የምትችልበትን ትክክለኛ አቅጣጫ እስካሁን በአግባቡ መቆናጠጥ አልጀመረችም ነገር ግን ኢህአዴግ አሁንም ራሱን ከስህተትና ከድክመት የጸዳ ድርጅት አድርጎ ከማየቱም በላይ የአገሪቱን የወደፊት ፅጣፈንታ መወሰን የምችለውና የሚገባኝ እኔው ብቻ ነኝ የሚል አቋም በመያዝ አገሪቱን ወደፊትም ለፃያ እና ሰላሣ ዓመታት በብቸኝነት ሊመራ አየተመኘ ብቻ ሳይሆን አቅዶ እዬሰራ ይገኛል ሁለተኛ ኢህአዴግን ታግለን በማሸነፍ ለአገሪቱ የተሻለ ሥርዓት እናመጣለን ብለን የተሰለፍነው ተቃዋሚ ፓርቲዎችም ምክንያታዊ ፖለቲካ ማራመድና ለትግሉ የሚመጥን የአመራር ብቃት ማሳየት ተስኖን እየተጠናከርን ከመምጣት ይልቅ ከጊዜ ወደ ጊዜ ይበልጥ እየተዳከምንና ከሕዝቡ ልብ መራቅ ጀምረናል ከጥላቻ ፖለቲኣ ከዘረኝነት ከድርጅታዊ መዋቅር ድክመትና በአጠቃላይም ከዴሞክራሲያዊ ባህል እጦት አኳያ ተቃዋሚዎች ውስጣችን ተገልጦ ቢታይ ገዥው ፓርቲ በሚከሰስባቸው ድክመቶችና ጥፋቶች አኛም ተከሳሽ ከመሆን አንድንም በተግባር የምንገኝበት መ ይህ ሆኖ እያለ የሌለንን ድርጅታዊ ጥንካሬና የሕዝብ ድጋፍ እንዳለን ለን እየተኩራራን ራሳችንን ከድክመትና ረኮስሄተት ጾዳ አድርገን መ ቃታ አ መጻደቅን አንድ ቦታ ላይ ቆም ብለን ራሳቫህ ከታገቫኩግረቸ ጻቻ መደድሱት ለአገሪቱ ችግሮች ሲያና ዘድንን ሳዜህሆት የበለጠ ዮነ ወደ ገዥው ፓርቲ ብቻ በመቀሰር ወደፊት ዶሖ» ጋ « ዙጃ ሚጫ አቅጣጫ በመከተል ላይ እንገኛለን ያዳክመንንና ተሸናፊ የሚያደርገንን የተሳሳተ ሦስተኛ ገኘኝኞውጡም ፓርቲ ሆነ ተቃ ጾሬፎጭ ንበትርሩ የ ቱ ሩፍ ባለቤት የሆነው የኢትዮጵያ ሕዝብ በበፍፍውኛ ለኗ ደሸል ተርቲዎች ለመፍጠር የሚያስችለውን ተገቢ ጥረት እያደረገ አይደለም ሕዝቡ የፖለቲካ ፓርቲዎችን የሚደግናፍበትና የሚቃወምበት መመዘኛ ለዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ግንባታ ያለው ግንዛቤ በፖለቲካ ፃዛደቱ ውስጥ ያለው ተሳትፎና እያበረከተ የሚገኘው አስተዋፅኦ በብዙ ድክመቶችና ችግሮች የተሞላ በመሆኑ ፓርቲዎችን ወደ በጎ አቅጣጫ የመግፋት አቅም ያለው የለውጥ ኃይል ለመሆን ገና አልቻለም የኢትዮጵያ ሕዝብ በርካታ በጎ ጎኖች ያሉት ጠንካራ ሕዝብ መሆኑ እንደተጠበቀ ሆኖ በሁለንተናዊ መልኩ የበቃና የመጠቀ ምንም ዓይነት አንከን የማይወጣለት ሕዝብ እንደሆነ ተደርጎ ያለመጠን እየተሞካሸ የአገሪቱ ችግሮች የመፍትሄ አካል ከመሆን ይልቅ የአገሪቱ ችግሮች አካል ሆኖ እንዲቀጥል እየተደረገ ይገኛል በተለይም የተቃዋሚው ጉራ ደጋፊ የሆነው የኀብረተሰብ ክፍል በተቃዋሚ ፓርቲዎች ዙሪያ ስላለው ጠንካራና ደካማ ጉጐኖች በቂ ግንዛቤ ሳይኖረው ወደ መጭው አገር አቀፍ ምርጫ የሚገባበትና ምንአልባትም ደግሞ ደጋግሞ የተሳሳተ አቋም የመውሰድና አቅጣጫ የመከተል ሰለባ ሊሆን የሚችልበት ዕድል ዛሬም ሰፊ ሆኖ ቀጥሏል ከዚሁ ጋር በተያያዘም በአገራችን የሚገኙ የፖለቲካ ፓርቲዎች ገገር ፓርቲና ተቃዋሚ በሚል ሁለት ጎራ ተከፍለው ከእኛ ጋር ካልሆንክ ከእነሱ ጋር ነህ በሚል የጽንፈኝነት ፖለቲካ አንዱ ሌላውን ተከሳሽና ተጠያቂ ለማድረግ ሲጥሩ ከማየት በስተቀር ሕዝቡ መሠረታዊ አገራዊ አጀንዳዎችን በተመለከተ በፓርቲዎቹ መካከል ያለውን አንድነትና ልዩነት በውል የሚገነዘብበት በቂ ዕድል አላገኘም በአንድ በኩል ለገኘሻዥው ፓርቲ አባላትና ደጋፊዎቹ ዋናው ቁምነገር የኢህአዴግ በሥልጣን ላይ የመቆየት ጉዳይ ሆኖ ስለሚታይ በሌላ በኩል ደግሞ ለተቃዋሚ ፓርቲዎች አባላትና ደጋፊዎች ዋናው ቁምነገር የኢህአዴግ ከሥልጣን የመወገድ ጉዳይ ሆኖ ስለሚታይ የአገሪቱን የወደፊት ዕጣፈንታ የሚወስነት የፖለቲካና የኢኮኖሚ አጀንዳዎች በምርጫ ወቅት በቁንዕል ከሚደመጡ አስተያየቶች በስተቀር ተገቢውን ትኩረት አግኝተው በሰፊው ውይይት እየተደረገባቸው አይደለም በዚህም ምክንያት ሕዝቡ ፓርቲዎችን የሜደግፍበትና የሚቃወምበት መመዘኛ ገኘ ፓርቲ ወይም ተቃዋሚ ከመሆን ጥቅልና ትርጉም የለሽ መስፈርት ወጥቶ በመሠረታዊ አገራዊ የፖለቲካና የኢኮኖሚ አጀንዳዎች ላይ የሚያተኩርና ወደ በሰለ የምክንያታዊነት ደረጃ የሚሸጋገርበት ዕድል ሊፈጠር አልፓቻለም ስለዚህ በአሁኑ ወቅት ይህንን መጽሐፍ ለንባብ ለማብቃት አስፈላጊ ሆኖ የተገኘው እነዚህን ከዚህ በላይ የተጠቅሱትን እንደ ገዥ ፓርቲ አንደ ተቃዋሚ ፓርቲና አንደ ሕዝብ ያሉብንን መሠረታዊ ድክመቶች በአግባቡ ውይይት እ መደረግባቸውና የጠራ ግንዛቤ ሳይያዝባሻው ምርጫ ከፊታችን በመምጣቱ ው ከዚህ በላይ የተጠቀሱት መሠረታዊ ችግሮች እርስ በርስ ተደ ተመጋጋቢ ሆነው ምን ያህል የኢትዮጵያን የፖለቲካ ሁኔታ ተብትበጡ እንዳለ በግልጽ እየታየ ቢሆንም የተሟላውን ፃቅ ደፍሮ ሰሩት ። ፓርቲ ሲችል ተቃዋሚ ፓርቲዎች ትክክለኛ አቅጣጫ ይዘው እንዲጠናከሩ መደገፍና መሦሆሱነ ፃበሪታት ሲገባው ቢሆንስ ግን ተገቢውን አክብሮትና ዕውቅና መስጠት ካልቻለ ከእነሣፃን ጋር ሆና የመድብለፓርቲ ሥርዓትን በአገሪቱ ለመገንባት እያሰበ እንደሆነ ግልጽ አይፍለም ኢህአዴግ በመንግሥትነቱ የራሱን ደጋፊዎች ብቻ ሳይሆን ተቃዋፈሥቹን ጭምር በእኩልነት የማስተዳደር ኃላፊነቱን በአግባቡ እስካልተገነዘበ ድረስ ዕጡቅና የመስጠትና አብሮ የመሥራት ፖለቲካ በአገራችን ሊኖር አይችልም በሌላ በኩል በአገሪቱ የምንገኝ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ለገዥው ፓርቲ ዕውቅናና አክብሮት በመስጠት ረገድ ተመሳሳይ የከረረ አቋም ነው የምናራምደው አብዛኛዎቹ ሰላማዊ ትግል እናራምዳለን ብለን የተደራጀን ተቃዋሚ ፓርቲዎች ሳንቀር እስካሁን ድፍረስ ኢህአዴግ የወቅቱ የኢትዮጵያ መንግሥት መሆኑትን ከልባችን አምነን ያልተቀበልን ሲሆን እንዲያውም አንዳንዶቻችን ኢህአዴግን የምናየው አገርን ለማፈራረስ የመጣ የውጭ ወራሪ ኃይል አድርገን ነው ለኢህአዴግ ምንም ዓይነት ዕውቅና ላለመስጠት ካለን የከረረ ፍላጐት በመነጨም የአራት ድርጅቶች ግንባር የሆነውን ኢህአዴግን እስካሁን የምንጠራው ወያኔ በሚል ቁንፅል ስም ሲሆን ከዚህም በተጨማሪ ከህወፃት በስተቀር ሌሎቹን የኢህአዴግ አባል ድርጅቶች ህልውናቸውን ከመካድ ጀምሮ የምንቆጥራቸው የራሳቸው የፖለቲካ መሠረት አንደሌላቸው የህወፃት አሻንጉሊቶች ነው ተቃዋሚዎች አንድ ጊዜ አንዲህ ዓይነቱን ለኢህአዴግ ዕውቅናና አክብሮት የመንፈግ አቋም ለትግላችን የሚጠቅም ስልት አድርገን ስሰወሰድነውና ደጋፊዎቻችንም በዚህ ዓይነቱ ጭፍን አስተሳሰብ ስለቀረፅናቸው ይህ የቆምንበት መሠረት እንዳይሸረሸርብን በመስጋት ኢህአዴግ የሚሠራውን ሥራ በሙሉ ጉጐጅም ይሁን ጠቃሚ በጭፍን ከመቃወም ወደኋቷላ የማንል የፖለቲካ ኃይሎች ሆነናል በእስካሁነ የትግል ሂደት በተግባር አንደታየው እንዲህ ዓይነት የከረረ አቋም ያለን የፖለቲካ ፓርቲዎች ብሔራዊ መግባባትንና የመቻቻል ፖለቲካን መሠረት ያደረገ ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት በአገራችን እንዲገነባ የሚያስችል በጎ አስተዋፅኦ ሊኖረን አይችልም አንዲያውም አንዲህ ዓይነቱን ጭፍን ተቃውሞ ዓላማው ያደረገ የፖለቲካ ፓርቲ ሊኖረው የሚችለው ሚና በተቃራኒው ለዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ግንባታ እንቅፋት መሆን ነው ምክንያቱም አንድን በመንግሥት ሥልጣን ላይ የተቀመጠ ገዥ ፓርቲ በዚህ መጠን ዕውቅና ከነፈግነውና የአገር ጠላት አድርገን ከፈረጅነው በኋላ በውይይትና በምክክር የአገርን ችግር ለመፍታት መሞከርም ሆነ በምርጫ ፉክክር ሰላማዊ የሥልጣን ሽግግር ማየት በቀላሉ የሚቻል አይሆንም ዛሬ ዕውቅና የነፈግነው መንግሥት ነገ በምርጫ ሥልጣኑን ቢለቅ የፖለቲካ ሥልጣኑ ብቻ ሳይሆን አጠቃላይ ህልውናው አደጋ ውስጥ አንደሚወድቅ ስጋት ስለሚያድርበት ዴሞክራሲያዊ ሥርዓትን ለማስፈንም ሆነ ነፃና ፍትሐዊ ምርጫን ለማካፄድ ተነሳሽነትና ቁርጠኝነት ሊያሳይ አይችልም ይልቁንም የተቆናጠጠውን ሥልጣን አንደ ነብር ጅራት በመቁጠርና የያዘውን ለቆ ህልውናውን ላለማጣት በመስጋት መጣንብህ የሚሉትን ተቃዋሚዎቹን በሙሉ የማዳከም ተግባር ውስጥ ለመሰማራት ይገደዳል ተቃዋሚ ፓርቲዎች እያካፄድነው ያለነው ትግል በእውነትም ለውጤት እንዲበቃ የምንፈልግ ከሆነ ይህንን ለኢህአዴግ ዕውቅና የመስጠት ጉዳይ የፍላጎትና የምርጫ ጉዳይ ብቻ ሳይሆን ግዴታም ጭምር አድርገን ልናየው የሚገባ ነው። የ ከመረጠው የተለየ አቋም ወስደን ሕልውናችንን አደጋ ውስጥ እንጥለው ሚለውን ጥያቄ ራሳችንን ደጋግመን መጠየቅ ይገባናል መደሰት ስለዚህ በአገራችን በገዥነትም ሆነ በተቃዋሚነት የምንገኝ ፓርቲዎች ከዚህ በላይ ልገልፅ በሞከርኩት መልኩ አንዳችን ለሌላችን ተገቢውን ዕውቅናና አክብሮት ላለመስጠ ወሥነን አስከቀጠልን ድረስ በአገራችን ብሔራዊ መግባባትና የመቻቻል ፖለካ በቀላሉ ይፈጠራል ብሎ ማሰብ አይቻልም በመካከላችን የቱንም ያህል አገራዊ አጀንዳዎችን በተመለከተ የከረረ የአቋም ልዩነት ቢኖር አሁን የያዝነው አቅጣጫ በመጨረሻ ሁላችንንም ተሸናፊ አንጂ አንዳችንንም በተለየ ሁኔታ አሽናፊ አያደርገንም በአገራችን ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት እንዲሰፍን ልባዊ እምነት ካለን አየመረረንም ቢሆን የኢትዮጵያ የፖለቲካ ኃይሎች አንዳችን ለሌላችን የግድ ተገቢውን ዕውቅናና አክብሮት መስጠት አለብን ይህንን ቀዳሚ ርምጃ መውሰድ ስንችል ብቻ ነው ስለ ሰላማዊ ትግል የምርጫ ፖለቲካ ብሔራዊ መግባባት የመቻቻል ፖለቲካ በአጠቃላይም ስለ ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ግንባታ የምናወራውና የምንጽፈው የአንገት ሳይሆን የልብ መሆነ ሊረጋገጥ የሚችለው ሁላችንም ስሜታዊ ሆነን ጥቅምና ጉዳቱን በወቅቱ ማመዛዘን ተስኖን ነው አንጂ በሽግግር መንግሥቱ ወቅት አብሮ የመሥራትና ዕውቅና የመስጠት የፖለቲካ ባህልን ለማዳበር የሚያስችል አንድ ፅድል አምልጦናል በሽግግር መንግሥቱ ወቅት እነ አቶ ክፍሌ ወዳጆ አቶ ነቢዩ ሳመኤል አቶ ተስፋዬ ኃቢሶ ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ዶር ኃይሌ ወዐሚካኤል አቶ አሰፋ ጨቦና አቶ ኤጥሬም ዘሚካኤልን የመሳሰሉ ሰዎች ጀምረውተፐ የነበረው ዕውቅና የመስጠትና አብሮ የመሥራት ፖለቲካ የበለጠ እየሰፋና ሌሎችንም ተቃዋሚዎፕች እያቀረበ ቀጥሎ ቢሆን ኖሮ አሁን ያለንበት ሁኔታ በአጅጉ የተለየ በሆነ ነበር ነገር ግን በአንድ በኩል በገዥው ፓርቲ ተዕዕኖ በሌላ በኩል ደግሞ ብዙዎቻችን በዚያን ወቅት ኢህአዶዴሣ አገር የማናረስ ተልዕኮውነ በአጭር ጊዜ ፈጽሞ ከአገራችን በኖ የሚጠፋ ውጫዊ ወራሪ ኃይል ይመስለን ስለነበር ለምን ከኢህአዴግ ጋር አብረው ለመሥራት ሞክሩ ተብሎ በተካፄደባቸው የማጥላላት ዘመቻ ብዙዎቹ በሽግግር መንግሥቱ ወቅት በፖለቲካው መድረክ ይንቀሳቀሱ የነበሩ ለዘብተኛ ፓርቲዎች የአክራሪውን ኃይል ተዕፅዕናዛ መቋቋም ተስኗቸው ሊከስመ ችለዋል አንዳንዶቹም የሥርዓቱን ተዕዕናና የአሉባልታውን ውርደብኝ መቋቋም ተስኗቸው ጽንፈኛውን የተቃዋሚነተ ጉራ ተቀላቅለዋል ሌላው ቀርቶ የመንግሥት ሥልጣን ጭምር ተጋርቶ አብሮ መሥራተ ጀምሮ የነበረውና በወቅቱ ከሥልጣን ጥያቂ ውጪ ከኢህአዴግ የተለየ ምንም ዓይነት የፖለተካና የኢኮኖሚ ፕርግራም ያልነበረው ኦነግ ሰላማዊ ፃደቱን ሰቆ ጫካ ከመግባት ይልቅ ተዕፅናዎሥችን አንደምንም ተቀቁሞ በአብሮ መሥራቱ ዛደተ ቀጥሉበት ቢሆን ናዣሮ በአገራችን የመቻቻል ፖለቲካን በማጠናከር ረገድ ከፍተኛ ሚና ይኖረው ነበር የኦነግ አመራሮች ብቻ ሳይሆነ አብዛኛዎቹ የተቃዋሚ ፓርቲ መሪዎች በርካታ የምኒስትርነት ቦታ ከመያዝም አልፎ የሽግግር መንግሥቱ ምክትል ፕሬዝዳንትና ጸሐፊ አስከመሆን ደርሰው የነበሩበት ሁኔታ የበሰጠ ተጠናክሮ ቀጥሎ ቢሆን ሮ ዛሬ የአገራችን ዴሞክራሲና የመድብለፓርቲ ሥርዓት ብዙ ርምጃዎች ተራምዶ በተገኘ ነበር ያንን በጐ ጅምር አጠናክረን ለመቀጠፅ ባለመቻላችን በሽግግር መንግሥቱ ወቅት የነበረው በጋራ ጉዳዮች ዙሪያ አብሮ የመሥራት ዕድል ከ ዓም በላ የበለጠ ጠቧል ልከ መደሰት የፖለቲካ ፓርቲዎች በአገራችን የፖለቲካ ዛደት ትልቅ እንቅፋት ሆኖ የናረውን ይህንን በጭፍን ዕውቅናና አክብሮት የመነፋፈግ ባህል ሁላችንም በፍግቲት አንድ ጊዜ ከሰበርነው በዙሪያችን የተሰለፈው ሕዝብም ውሎ አድሮ የህን አቅጣጫ መከተሉ የማይቀር ይሆናል ሕዝቡን ወደ ትክክለኛ አገርና ትውልድ የሚጠቅም አቅጣጫ አስገብተን በአግባቡ መምራት የሚገባንና ይህንንም ታሪካዊ ኃላፊነት በእጃችን የያዝነው የኢትዮጵያ የፖለቲካ ኃይሎች ብልሹ የሆነው ለቲካ ባህላችን እንዲለወጥ ከፈለግን በቅድሚያ ራሳችን በድፍረት መለወጥ ይኖፐርብናል የተቃዋሚዎች ደጋፊ የሆነው የኀብረተሰብ ክፍል በአሁኑ ወቅት አቦይ ስብሃትና ልደቱ ተገናኙ ሲሉት ነውር መስሎ የሚታየው ፓርላማ ገብቶና አዲስ አበባን ተረክቦ ከገዥው ፓርቲ ጋር አብሮ መሥራት ክህደት መስሎ የሚታየው ኢህአዴግ የሚሠራቸውን በጎ ነገሮች አምኖ መቀበልና ድክመቱን ነጥሎ መቃዎም ሽንፈት መስሎ የሚታየው ያለ ምክንያት አይደለም ሕዝቡ በተፈጥሮው ፀረ ዴሞክራሲና ፀረመቻቻል የሆነ ባህሪ ኖሮት ሳይሆን ከሱ የተሻልን ነን ብለን የፖለቲካ ድርጅት ያቋቋምነው የፖለቲካ መሪዎቹ ከእነ ስታሲንና ማኦ ተውሰን በሕዝቡ ውስጥ ራሳችን ዘርተን ያበቀልነው ይህንን ዓይነት ጥላቻ ላይ የተመሠረተ የፖለቲካ ባህል በመሆኑ ነው ነገር ግን በፖለቲካ ሂደት አንድ ፓርቲ የመጣበት መንገድ የተሳሳተና የማይጠቅም የኋላ ኋላም ለውጤት የማያበቃ ሆኖ ሲያገኘው የቱንም ያህል ከነባር የራስ አቋምና ከደጋፊ ሕዝብ አስተሳሰብ ጋር የሚጋጭና የሚቃረን ቢሆንም አዲስ አቅጣጫንና አስተሳሰብን በድፍረት መያዝ የክህደትና የሽንፈት ሳይሆን የብልህነትና የአሸናፊነት ውሳኔ ነው ፖለቲካ ሊሆን የሚቻለውን የመሆን ጥበብ ነው የሚባለውም ለዚህ ነው በአጠቃላይ በአገራችን ብሔራዊ መግባባትና የመቻቻል ፖለቲካ አንዳይፈጠር ቀዳሚ እንቅፋት ሆኖ የኖረው ይህ የዕውቅና የመከባበርና የጋራ ጉዳዮችን አብሮ የመሥራት የፖለቲካ ባህል አጦት ቢሆንም ሌሎች ከዚህ በታች በቀረበው ርእስ ሥር በዝርዝር ላያቸው የምሞክራቸው አገራዊ ጉዳዮች ዙሪያም የኢትዮጵያ የፖለቲካ ኃይሎች አንድ ዓይነት የመግባባት ደረጃ ላይ ልንደርስ አለመቻላችን ተጨማሪ ምክንያቶች ናቸው ደስት መመ ክአ ካዱ ት ጋሼ ቀ ው ባሳ ከዕ ላቫ አ አ ዓበ ው ዌሔራዊ መግያገፃኦ ልሰ ፇፈጥረርፃው ያሟያሃታ ሐታዎ ሦዳቦቻ በብዙ የጋራ ሊሆኑ በሚገባቸው አገራዊ ጉዳዮች ላይ በመለያየት ረገድ የኢትዮጵያ የፖለቲካ ኃይሎች በዓለም ወደር የለንም ቢባል ማጋነን አይሆንም ባኢ። ተቃዋሚው ጐራ ውስጥ የሚገኙት ኦብኮና ኦፌዴን ገዥው ፓርቲ ውስጥ የሚገኘው ኦህዴድ ለኦሮሞ ሕዝብ መገንጠል ወይም ነባነት የሚታገለው አነግና በርካታ የኦሮሞ ተወላጆች ርአሰከተማችንን የሚጠሯት ፊንፊኔ ብለው ነው አዲሰ አበባ የሚለው የአገራችን ርአሰከተማ መጠሪያ ስም በአገሪቱ ሕገ መንግሥት የተደነገገ መሆኑ እየታወቀ በሚገርም ሁኔታ የአገሪቱ አንድ የክልል መንግሥት በሆነው በኦሮሚያ መስተዳድር ሳይቀር ርአሰ ከተማችን በኦፊሴል ፊንፊኔ ተብላ ነው የምትታወቀው ዶር ነጋሶ ጊዳዳም ራሳቸው ፈርመው ባፀደቁት ሕገመንግሥት የአገሪቱ ርአሰ ከተማ አዲስ አበባ ተብላ የምትጠራ መሆኗን በመዘንጋት ርአሰከተማችንን የሚጠራት ፊንፊኔ ብለው ነው አዲስ አበባ መጀመሪያ የተቆረቆረችበት የፍልውፃ አካባቢ በወቅቱ ፊንፊኔ ይባል አንደነበር የሚያሻማና የሚያከራክር አይደለም ያየፍልውፃ አካባቢ ዛሬም ቢሆን ፊንፊኔ ተብሎ ቢጠራ ተገቢ ይሆናል ነገር ግን ከዚያች ፊንፊኔ ተብላ ትጠራ ከነበረው ጠባብ አካባቢ በንግሥት ጣይቱ ስም የወጣላትና በምኒሊክ ዘመን የተቆረቆረችው አዲስ አበባ ከተማ ዛሬ በሁለንተናዊ መልኩ የሰፋችና የገዘፈች በውስጧም ከሁሉም የኢትዮጵያ አቅጣጫዎች የመጣ በሚሊየን የሚቆጠር ሕዝብ ሀብት ንብረት አፍርቶ የሚኖርባት የአገር ርእሰከተማ ነች ከተማዋ ከኢትዮጵያውያንም አልፋ ዛሬ የአፍሪካ መዲና በመባል የምትታወቅ ነች ይህችን የፊንፊኔ ዓይነት በሺህ የሚቆጠሩ ትናንሽ ሠፈሮችን ከመቶ ዓመት በላይ በሆነ የጊዜ ሂደት እያካተተች በመምጣት የአገር ርእሰከተማ ለመሆን የበቃችን ግዙፍ ከተማ የአንድ ጠባብ ሰፈር ወይም የፀበል ቦታ መጠሪያ በሆነ ፊንፊኔ በሚል ስም ለመጥራት መሞከር የተለየ የፖለቲካ ትርጉም ስላለው ነው እንጂ ምንም ዓይነት የታሪክ ጭብጥ የለውም በዚህ ጉዳይ ላይ ሃቁን ደፍረን አንነጋገረው ከተባለ ለጉዳዩ ከጀርባው ምንም ዓይነት የፖለቲካ ትርጉም ሳይሰጡት በተለምዶ ጤናማ በሆነ መልኩ አጂስ አበባን ፊንፊኔ እያሉ የሚጠሩ ብዙ የኦሮሞ ተወላጆች የመኖራቸውን ያህል አዲስ አበባ ከተማ በተለየ ሁኔታ የኛ ነች ከሚል ፖለቲካዊ አጀንዳ ፊንፊኔ የሚለውን መጠሪያ ሆን ብለው መጠቀም የሚፈልጉ የተደራጁ ኃይሎች መኖራቸው ግልጆ ነው ጉዳዩን የበለጠ አሳሳቢ የሚያደርገውም አንድ ርእሰከተማ በሁለት ስም መጠራቷ ሳይሆን ፊንፊኔ በሚለው መጠሪያ ጀርባ ያለው የፖለቲካ አጀንዳ ነው መድሱት ከየትኛውም የአገሪቱ አካባቢ መጥቶ አዲስ አበባ ላይ ሕይወቱን የመሠረተውና በተለያዩ የልማት መስኮች ጥሪቱን እያፈሰሰ የሚገኘውን በሚሊየን የሚቀጠር ሕዝብ ስጋት ውስጥ የሚከት እንዲህ ዓይነት አስተሳሰብ ለኢኮኖሚ ፅድገታችን እንቅፋት ከመሆነ በተጨማሪ በአገራችን እንዳይፈጠርም የሚያደርግ ከፍተኛ ችግር ነው ስለዚህ ርእሰከተማ አዲስ አበባ መሆኗን አምነን በመቀበል በሁለት ልንጠራት ይገባል መንግሥትም እንዲህ ዓይነቱን ሁኔታ በዝምታ ሊያየው አይገባም የወቅቱን ሠንደቅ ዓላማና ብሔራዊ መዝሙር ሕዝቡ እንዲያከብረው ሁልጊዜ ሲወተውት የሚደመጠውን ያህል ግለሰቦችን ማስገደድ አስፈላጊና የሚቻል ባይሆንም ቢያንስ ግን የአገሪቱ የመንግሥት መዋቅሮችና ሕጋዊ የፖለተካ ድርጅቶች የአገሪቱ ርእሰከተማ አዲስ አበባ ተብላ የምትጠራ መሆኑን በተግባር እንዲያከብሩ ማድረግ ይጠበቅበታል ብሔራዊ መግባባት ሁላችንም የአገራችን ሳይሆን በአንድ ስም የአዲስ አበባ ብቻ ሳይሆን የሌሎች አንዳንድ የአገራችን ከተሞች ስምም በአሁኑ ወቅት እየተቀየረ ሲሆን ይህ ዓይነቱ ስሙ የተቀየረ ከተማና አካባቢ ሁሉ ወደነበረበት ይመለስ የሚል አመለካከት ግን ማቆሚያ የሌለው ውዝግብ ውስጥ የሚያስገባ ይሆናል ምክንያቱም በኛም አገር ሆነ በሌሎች አገሮች በተለያዩ አጋጣሚዎች ነባር ስሞች እየተለወጡና አዳዲስ ስሞች እየተፈጠሩ መምጣታቸው ከጥንት ጀምሮ ሲወርድ ሲዋረድ የመጣ ያልተቋረጠ የታሪክ ሂደት ነው ስለዚህ ሁሉም ነገር ወደነበረበት ይመለስ የሚለው አመለካከት መቆሚያ የሚኖረው ባለመሆኑ የሚሻለው የተደረጉትን ለውጦች በአግባቡ በታሪክ መዝገብ ላይ እንዲቀመጡ አድርጐ ነባራዊውን ሁኔታ ይዞ መቀጠል ነው የስም ለውጥ ጥያቄ ለምን ኦሮሚያ ላይ በተለየ ሁኔታ እንደገነነ ግልጽ ባይሆንም ችግሩ ግን በመላው አገሪቱ ያለ ነው ለምሳሌ በአማራ ክልል ኦሮምኛ መጠሪያ ያላቸው አካባቢዎች በጣም በርካታ ሲሆኑ ጭራሽ ትርጉማቸው ምን እንደሆነ በማይታወቅ መጠሪያ የሚጠሩ አካባቢዎች ቁጥራቸው ቀላል የሚባል አይደለም በአጠቃላይም በኦሮሞ ሕዝብ ፈጣን የመስፋፋት ፃደት በአራቱም የአገሪቱ አቅጣጫዎች ስማቸው ከመቀየርም አልፎ ህልውናቸውን ያጡ ሕዝቦች ቁጥር ቀላል የሚባል አይደለምና እንዲህ ዓይነቱ ጀምረን የማንጨርሰው ጣጣ ውስጥ መግባት ብሔራዊ መግባባትን ከማሻከር አልፎ የሚሰጠን ጥቅም ሚዛን የሚደፋ አይደለም መደሉሱት « ለሃራዊ ሦድማታፖና ዖላሃር መሪ ሌላው የጸገሪቱ የፖለቲካ ኃይሎች ብሔራዊ መግባባት ያጣንበት ጉዳይ አገራዊ ተቋማትን በሚመለክት ነው በአገራችን በአሁነ ወቅት በሥራ ላይ የሚገኙት አንዳንዶቹ መንግሥታዊ ተቋማት ከተቋቋመ ከግማሽ ዘመን በላይ ዕድሜ ያሳለፉ ቢሆንም የመንግሥት ለውጥ በመጣ ቁጥር የፖለቲካ ኃይሎች የውዝግብና ያለመግባባት ምንጭ መሆናቸው ግን አሁንም አንደቀጠለ ነው በአንድ አገር የዴሞክራሲያዊ ሥርዓት መሠረት እአንዲጣልም ሆነ የበለጠ በሂደት እየዳበረና እየተጠናከረ እንዲፄድ አስተማማኝ ዋስትና መስጠት የሚችሉት ተቋማት ቢሆኑም የኢትዮጵያ የፖለቲካ ኃይሎች እስካሁን ለአገሪቱ ተቋማት ተገቢውን አክብሮትና ትኩረት መስጠት አልቻልንም በየጊዜው ወደ መንግሥት ሥልጣን የሚመጡ የፖለቲካ ኃይሎች የነበረውን እያፈረሱ እንደገና ለራሳቸው የሥልጣን የበላይነት በሚጠቅም ሁኔታ ተቋማቱን በአዲስ መልክ ስለሚያደራጁዋቸው አገራችን የአንድ መንግሥት ዕድሜ መሻገር የሚችሉ ጠንካራ ተቋማትን ማግኘት አልቻለችም የሚገርመው የፖለቲካ ባህላችን ቀድመው በተገኙት በጎ ነገሮች ላይ የበለጠ እየገነባ ከመሄድ ይልቅ ቀድሞ የነበረውን በጎ ነገር ጭምር የማጣጣል የማፍረስና አንዳልነበረ የማድረግ አባዜ የተጠናወተው ነው እንዲያውም የአገራችን የፖለቲካ ባህል የተጠናወተው በሽታ በጎ በጎውን እየመረጠ ያለመያዝ ብቻ ሳይሆን በጎ ያልሆኑትን ነገሮች እየመረጠ የመያዝ ነው ማለት ይቻላል ችግሩን የበለጠ አሳሳቢ የሚያደርገው አስከ አሁን በዚህ ዓይነቱ አገርን የማይጠቅም መንገድ መጓዛችን ብቻ ሳይሆን አሁንም የመድብለፓርቲ አሠራር ተጀምሯል በምንልበት አገራችን ተቋማትን በተመለከተ ተመሳሳይ ችግር ሊቀጥል የሚችል መሆኑን የሚያሳይ ሁኔታ መኖሩ ነው በአንድ በኩል ገዥው ፓርቲ ኢህአዴግ በአገሪቱ ሕዝብ ሀብትና ንብረት የተቋቋሙትን ተቋማት ሌሎችን ለማጥቃትና ራሱን ከሌሎች ጥቃት ለመከላከል በሚያስችለው ሁኔታ አደራጅቶ ስለሚጠቀምባቸው በሌላ በኩል ደግሞ ተቃዋሚ ፓርቲዎች በየተቋማቱ ውስጥ የሚታዩትን ስህተቶችና ድክመቶች በአግባቡ በመተቸት ተቋማቱ በሂደት ችግራቸውን ፈተው የአገር ተቋማት ሆነው አንዲቀጥሉ ከመፈለግ ይልቅ ሙሉ በሙሉ ለተቋማቱ ዕውቅና መንፈግንና አዲስ ተቋም ማቋቋምን ስለምንመርጥ ይህ የገዥው ፓርቲና የተቃዋሚዎች አቋም እርስ በርሱ እየተመጋገበ ለአገራዊ ተቋማት ግንባታ እንቅፋት መሆኑን ቀጥሏል ከፖለቲካ አንቅስቃሴ ጋር በተያያዘ የመንግሥት መገናኛ ብዙኃን የፍትህ ተቋማት የምርጫ ቦርድና የጸጥታ አስከባሪ ተቋማት ከፍተኛ ሚና ያላቸው ከመሆኑ አንጻር በአሁኑ ወቅት የፖለቲካ ኃይሎች የውዝግብ ማዕከል ሆነው ይገኛሉ ገዥው ፓርቲ እነዚህን ተቋማት ሕግን ብቻ መሠረት አድርገው ሥራቸውን የሚያከናውኑና ገለልተኛ ተቋማት አንደሆኑ አድርጐ ሁልጊዜ ሲከራከር የሚደመጥ ቢሆንም ጉዳዩ ሆድ ሲያውቅ ዶሮ ማታ መሆኑ ለማንም ሰው ግልጽና የማያሻማ ነው በእርግጥም የዕውቅናና የመቻቻል ፖለቲካ ገና ባልተፈጠረበት አገር ገዥው ፓርቲ እንዲህ ዓይነቱን ስልት መጠቀሙ እንደማይቀር አስቀድሞ የሚገመት ነው ማንም ሥልጣኔን ከተነጠኩ ህልውናዬንም አጣለሁ በሚል ስጋት መድሱት ውስጥ የሚገኝ የፖለቲካ ኃይል ቁልፍ የሆኑ የአገሪቱን ተቋማት ከራሱ ቁጥጥር ነፃ አድርጐ የሰላም እንቅልፍ ሊተኛ እንደማይችል ሳይታለም የተፈታ ነው ኢህአዴግም ተቋማቱን በበላይነት ለመቆጠጠር የሚፈልግበት ምክንያት ከዚህ የተለየ ሌላ ምስጢር አይኖረውም ነገር ግን አነዚህ ተቋማት በገዥው ፓርቲ የተለየ ቁጥጥር ሥር አንደሚገኙ የቱንም ያህል እርግጠኞች ብንሆንም ለተቋማቱ ዕውቅና መንፈጋችንና ተገቢ ክብር አለመስጠታችንን ሰላማዊ ትግል እናደርጋለን ለምንል ኃይሎች ትክክለኛና ጠቃሚ ስልት አያደርገውም ከላይ ስለ ሕገመንግሥቱና ስለ ሌሎች ብሔራዊ መግባባት ልንፈጥርባቸው ስለሜገባ አገራዊ ጉዳዮች ልንይዘው ይገባል በማለት ለማመላከት የሞከርኩት ስልት ለእነዚህ ተቋማትም የሚሠራ ይሆናል እነዚህን ተቋማት እንደ አንድ ራሱን የቻለ የኢህአዴግ ግንባር በመቁጠር እናፈርሳችኋለን በማለት ተቋማቱ እኛኑ መልሰው እንዲታገሉን ሁኔታዎችን ከማመቻችት ይልቅ በአንድ በኩል እንደ አገር ተቋማት ተገቢውን ዕውቅናና አክብሮት በመስጠት በሌላ በኩል ደግሞ በውስጣቸው የሚታዩ ስህተቶችንና ችግሮችን በተጨባጭ ነቅሰን እያወጣን እንዲሻሻሉ ብንታገል የእኛ አጋዥ ሊሆኑ ባይችሉም እንዲሆኑም አይጠበቅም በቂደት ገለልተኛ የመሆን አቋም እየያዙ እንዲመጡ ልናደርጋቸው እንችላለን ከላይ ከተጠቀሱት ተቋማት መካክል የመከላከያ የፖሊስና የደኀንነት ተቋማትን በተመለከተ የኢትዮጵያ የፖለቲካ ኃይሎች የምንገኝበትን ውዝግብ በምሳሌነት አንስተን ልናየው ብንሞክር ጉዳዩን የበለጠ ግልጽ ለማድረግ ሊረዳን ይችላል እነዚህ የጸጥታ ተቋማት በተለይም መከላከያና ደኀንነት ከደርግ ውድቀት በኋላ ሙሉ በሙሉ ፈርሰው በአዲስ መልክ የተደራጁ ናቸው ተቋማቱ ሙሉ በሙሉ ፈርሰው የሠራዊቱ አባላት ከተበተነ በኋላ አገሪቱ ሰላም አግኝታ መቀጠሏ በራሱ አስደናቂና የበለጠ ምርምር የሚጠይቅ ጉዳይ ቢሆንም ኢህአዴግ ከዐ ዓመታት በላይ ዕድሜ ያለውን የአገሪቱን ሠራዊት እንደ ደርግ ሥርዓት የግል ሠራዊት በመቁጠር አንዲበተን ማድረጉ ስህተት ከመሆኑም በላይ ተገቢ ያልሆነ ልምድ ዞኮይርፀፀበር በአገሪቱ ፈጥሮ አልፏል ኢህአዴግ በሠራዊቱ ውስጥ የሚገኙ የተወሰኑ የፖለቲካ ተጂሚዎችንና በወንጀል ተሳታፊ የነበሩ አዛዥችን ከቦታቸው በማንሣትና በሠራዊቱ ውስጥ የአሠራርና የአስተሳሰብ ለውጥ አንዲመጣ በማድረግ ሠራዊቱ የአገሪቱ ሠራዊት ሆኖ እንዲቀጥል ሊያደርግ ይችል ነበር እንዲህ ዓይነቱ እርምጃም ኢህአዴግን በሕዝቡ ዘንድ ከመጀመሪያው እንደ መንግሥትነት የመታየት የተሻለ ተቀባይነት አንዲያገኝ በማድረግ ቀጣይ ጉዞውን ለስላሳ ያደርግለት ነበር ምክንያቱም እንደ ኢትዮጵያ ሠራዊት ሳይሆን እንደ ደርግ ሠራዊት ተቆጥሮ በኢህአዴግ ተበትኖ በመላው አገሪቱ ከየቤተሰቡ ጋር የተቀላቀለው በመቶ ሺምች የሚቆጠር የሠራዊት አባል ሌላ ነገር ለማድረግ አቅሙን ባያገኝም ቢያንስ ኢህአዴግን ፀረኢትዮጵያ ኃይል እንደሆነ አድርጐ በሕዝቡ ውስጥ በመቀስቀስና እስካሁንም ድረስ የሥርዓቱ ዋና ተቃዋሚ ሆኖ በመቀጠል በኢህአዴግ ላይ አያደረሰ ያለው ጉዳት ቀላል የሚባል አይደለም መድሱት ነገር ግን በጊዜው ኢህአዴግ ከምንም ነገር በላይ ይጨነቅ የነበረው የኢትዮጵያ መንግሥት ሆኖ እንዴት መቀጠል እንደሚችል ስለነበር ሙሉ በሙሉ የቀድሞውን ሠራዊት በትኖ በራሱ ኃይል መተካትን መርጧል ኢህአዴግ አንድ ጊዜ ይህንን ስህተት ከሠራ በኋላ ሠራዊቱን ስለ ሕገመንግሥታዊ ኃላፊነት በማስተማርና ተዋጽኦውን በማመጣጠን ገለልተኛ የአገር ሠራዊት አድርጌዋለሁ ቢልም የሚያምነው አላገኘም አለመታመኑም ከተጨባጭ ምክንያት የመነጨ ስለሆነ የሚጠበቅ ነው ኢህአዴግ አብዛኛዎቹ በመከላከያ ሠራዊቱም ሆነ በደህንነቱ ውስጥ የሚገኙ ቁልፍ የአመራር ቦታዎች የአንድ የፖለቲካ ድርጅት አባል በነበሩና በ ዓመቴ መራራ የትጥቅ ትግል ውስጥ አብረው ሲታገሉ በኖሩ ጓደኛሞች በተያዙበት ሁኔታ ሕዝብንና ተቃዋሚዎችን ይቅርና ሠራዊቱና ደህንነቱ ነፃና ገለልተኛ ናቸው ብሎ ራሱንም ከልቡ ሊያሳምን አይችልም እነዚህ ተቋማት በእውነትም ገለልተኛ አለመሆናቸውን ለማወቅ ብዙም ምርምር ሳይጠይቅ የተቋማቱን የአፈጣጠር ሄደት ብቻ በማየት በቀላሉ መረዳት ቢቻልም ተቋማቱ ገለልተኛ አለመሆናቸውን ብቻ ሳይሆን አለመሆናቸው በውስጡ የያዘውን አደጋ አንድ ምሳሌ በመጥቀስ በቀላሉ መረዳት ይቻላል በ ዓም በህወፃት አመራር መካከል ከፍተኛ አለመግባባት ሲፈጠር የአገር ሠራዊት ነው የተባለው ተቋም አመራሮች ጉዳዩ አኛን አይመለከተንም ብለው ዝምታን አልመረጡም ህወፃት ውስጥ የተፈጠረው ችግር በተዘዋዋሪ ሳይሆን ቀጥተኛ በሆነ መልኩ የሠራዊቱና የደኀንነቱ አመራር ውስጥም በመከሰቱ በመጨረሻ የደኀንነት ኃላፊ ለነበሩት ለአቶ ክንፈ ገብረመድኀን መገደልና የሠራዊቱ ኢታማፐር ሹም ለነበሩት ለሜጀር ጀኔራል ጻድቃን ገብረተንሣይና ለሌሎችም ከፍተኛ ወታደራዊ መኩንኖች ከኃላፊነት መነሳት ምክንያት ሆኗል ይህ የሚያሳየን የኢህአዴግ አንድ አባል ድርጅት በሆነው በህወፃት ውስጥ በተከሰተው አለመግባባት ሠራዊቱና ደኅንነቱ ውስጥ ይህንን ያህል ከፍተኛ ቀውስ ከተከሰተ አለመግባባቱ በአጠቃላይ በኢህአዴግ ደረጃ ማለትም በህውፃትና በሌሎቹ የኢህአዴግ አባል ድርጅቶች መካከል ወይም በመንግሥት ደረጃ ቢከሰት ኖሮ ምን ያህል የአገራችንን ደኀንነት አደጋ ውስጥ ሊከት የሚችል ችግር በእነዚህ የጸጥታ ተቋማት አማካይነት የመፈጠር ዕድል እንዳለ የሚያሳይ ነው ስለዚህ የቱንም ያህል አነዚህ የጸጥታ ተቋማት ገለልተኛ እንዳልሆኑ ርግጠኞች ብንሆንም ተቋማቱ በታሪክ አጋጣሚ ከአገራችን ህልውና ጋር የተትሳሰረ ሚና አንዲኖራቸው ስለተደረገ እነሱን በሚመለከት የምናራምደው አቋም ከአገራችን ደኀንነት አንጻር አርቁ የሚያይና ጥንቃቄ የተሞላበት ሊሆን ይገባዋል እነዚህ የጸጥታ ተቋማት የገዥውን ፓርቲ ጥቅም ለማስጠበቅ ብቻ እንጂ ምንም ዓይነት አገራዊ ሚና እንደሌላቸው አድርገን የምናቀርበው ወቀሳም ሊስተካከልና ሚዛናዊነት ሊኖረው ይገባዋል ምክንያቱም እነዚህ የመከላከያ የደኀንነትና የፖሊስ ተቋማት በገኀገርው ፓርቲና በተቃዋሚዎች መካከል የፖለቲካ አለመግባባት በሚፈጠርበት ወቅት ገለልተኛ አቋም አይኖራቸውም ማለት ብንችልም ተቋማቱ በዕለትተዕለት ሥራቸው ግን አብዛኛውን ጊዜያቸውን የሚያጠፉት የአገሪቱንና የሕዝብን ደጎንነት በማስከበር ተግባር ላይ ተሰማርተው መሆኑን መዘንጋት የለብንም ስለዚህ በውስጣቸው ያለውን ድክመትና ስህተት መተቸታችን ተገቢ መሆኑ እንደተጦቦቀ መድሱት ሆኖ ቢያንስ ግን ለአገሪቱና ለሕዝቡ ጥቅም ለሚያከናውኑነት ተግባር የዛነ ያህል ተገቢውን ዕውቅናና ክብር መስጠት ይገባናል ተቋማቱ ገና ገለልተኛ ናቸው ሊባል በሚያስችል ደረጃ የማይገኙ ቢሆንም እኛ በምንፈልገው መጠንም ባይሆን በውስጣቸው የለውጥ ፃደትም እንዳለ ይኖርብናል ለምሳሌ መከላከያ ሠራዊትን ብናይ ከቅርፁም ሆነ ከይዘቱ አስንጻር የዛሬ ዓመት በነበረበት ተመሳሳይ ሁኔታ ላይ አይገኝም የሠራዊቱ አባላት የነበሩ በርካታ ሰዎች በሄደት ወደ ሲቪል ኃላፊነት ውስጥ በመግባታቸው በጢናና በሥነምግባር ምክንያት በርካታ የሠራዊቱ አባላት በየጊዜው በመሰናበታቸው አንዳንዶችም ከንግድ ሥራ ጀምሮ ወደ ተለያዩ የግል የሕይወት አቅጣጫዎች ሠራዊቱን እየለቂቁ በመግባታቸው የሠራዊቱን ተዋጽኦ ለመጠበቅ ተብሎ በተሠራው ሥራም ጭምር ብዙ የሠራዊቱ አባላት ወደ ግብርና ሥራ በመግባታቸው በፃደት የሠራዊቱ ቅርጽና ይዘት እየተቀዬረ መጥቷል ከሁሉም በላይ ደግሞ በኢትዮጵያና በኤርትራ ጦርነት ወቅት ከተለያዩ የአገሪቱ አካባቢዎች ከፍተኛ የሠራዊት ምልመላ በመካፄዱ የሠራዊቱ ተዋጽኦ ከመቀየሩ በላይ በሠራዋቱ ውስጥ የቀድሞ ታጋዮችን ቁጥርም በዚያው መጠን ያነሰ እንዲሆን አድርጉታል መገንዘብ በሌላ በኩል ሠራዊቱ ውስጥ አንድ ሰው በሥራ ላይ ሊቆይ የሚችልበትን ዕድሜ ለማየት ብንሞክር አብዛኛዎቹ ኢህአዴግ አገሪቱን ሲቆጣጠር የሠራዊቱ አባል የነበሩት የቀድሞ ታጋዮች በአሁኑ ወቅት ከ ዓመት በላይ ሆኗቸዋል ይህም ማለት ከተራ ወታደር እስከ ሻምበል ማዕረግ ድረስ ያሉ የሠራዋቱ አባላት ጡረታ የሚወጡበት የዕድሜ ጣራ ዓመት ስለሆነ ቢበዛ ከዛሬ አምስት ዓመት በኋላ በሠራዊቱ ውስጥ የቀድሞ ታጋይ የነበረ ሰው ፈልጉ ማግኘት ብርቅ የሚሆንበት ሁኔታ ይፈጠራል ስለዚህ ቁልፍ የአመራር ቦታዎች ላይ የሥርዓቱ ታማኝ ሰዎች እስካሉ ድረስ ሠራዊቱን ገለልተኛ ነው ለማለት አስቸጋሪ ቢሆንም ቢያንስ በቅርጽ ደረጃ ሠራዊቱ ከዚህ በኋላ የአገር ሠራዊት እየሆነ መምጣቱ ብዙም አጠራጣሪ አይሆንም ተቃዋሚ ፓርቲዎች ሠራዊዌቱን የአገር ሳይሆን የኢህአዴግ ሠራዊት እንደሆነ አድርገን እየከሰስንና እኛ ወደፊት ሥልጣን ስንይዝ እንደምናፈርሰው እየዛትንበት የምንቀጥል ከሆነ መቸም ቢሆን ሠራዊቱ ገለልተኛ ሚና ሊኖረው አይችልም ምክንያቱም እኛ ሥልጣን ስንይዝ በእውነትም ሠራዊቱን የምንበትነው ከሆነ ለራሱ ህልውና ሲል ከኢህአዴግ ጐን ቁሞ እኛ ወደሥልጣን እንዳንወጣ የሚችለውን ያህል ቢከላከል ድርጊቱ ሕገመንግሥታዊ ባይሆንም ፖለቲካዊ ስህተት ግን ሊሆን አይችልም በቅርቡ በሶማሊያ ውስጥ የኢትዮጵያ ሠራዊት የነበረውን ተሳተፎ በተመለከተ አንዳንድ በተቃዋሚው ጐራ ደጋፊነት የሚታወቁና በውጭ አገር የሚገኙ ድህረ ገፆች ከራሳችን አብራክ በወጡ የሠራዊቱ አባላት ስብእና ላይ በመሳለቅ ጭምር ያቀርቡት የነበረው ዘግናኝ ዘገባ ሲታይ ሠራዊቱ ተቃዋሚውን ጐራ በጥርጣሬና በስጋት ዓይን ቢያየው የሚያስደንቅ አይሆንም ስለዚህ አውቀንም ይሁን ሳናውቅ ሠራዊቱን በተመለከተ ተቃዋሚዎች እያራመድነው ያለነው አቋም በፕሮፓጋንዳ ደረጃ ኢህአዴግን የሚጉዳ ቢመስል በመጨረሻ ውጤቱ ግን ራሳችንንና አገራችንን የሚጐዳ መሆኑን በተነ ብ ይኖርብናል የሠራዊቱን ጉዳይ በምሳሌነት ጠቀስኩ እንጂ ሁሉንም የመ መ ተቋማት በተመለከተ እየሆነ ያለው ተመሳሳይ ነው ተቋማቱንና በተቋማቱ ው ሀክዮሱገ ሉጉን ሰዎች ሞራል የሚፈታተንና ህልውናቸውን ስጋት ላይ የሚጥል ስልት እየተከተልን እንፍገና ከእነዚህ ተፈማት ለአኛ የሚጠቀም ምላሽ መጠበቁ አርስ በርሱ የሚታረን አቂም ነበ በተፈማቱ ውስጥ የሚታየውን ድክመትና ስህተት በተጨባጭ በሥረሻ አስ ገዛን እየተ ፐን በዚየ ሥጠን ለተቋማቱ ተገቢውን ዕዉትና ብንለጥና ለሚሠሪረ ቸው በጎ ነገሮችም ተገቢውን አድናቆት ብንሰጣቸው እነሱም እኛን የሚያዩበት መንገድ በዚዩት አየተቀየረ ሊመጣ ይትላል በምክንቦትና በኃላፊነት ስሜት የምንተቻቸው መሆነን አየተረዱ በመጡ ቁጥር በየተቂማቱ ያሉት ሰዎች እንደኛው ከዚሁ ኀብረተሰብ የተፈጠሩና የተሻለ አገር እንዲኖራቸው የሚፈልጉ ዜጐች በመሆናቸው ከመንገድ ወጥተው ሊረዱን ባይችሉም እንካ ቢያንስ ግን በፃዛደት ገለልተኛ አቋም ይዘውና ሕግን ተከተለው እኛንም በአግባቡ ለማገልገል የማይፈልጉበት ምክንያት አይኖርም ይህንን ማለተ የሚቻቸለው በይሆናል ግምትም ብቻ ሳይሆን ተቃዋሚዎች ለተቋማቱ ያለን አቀራረብ እንደዚህ ብልሹ በሆነበት በአሁነ ወቅት እንኳ በየተቋማቱ ያሉ በርካታ ሲቪልና ወታደራዊ ሰዎች ማመን በሚከብድ ደረጃ ዝርዝሩን መግለጽ ባያስፈልገኝም ለተቃዋሚዎች በጎ አመለካከት ያላቸው መሆኑ በተለያዩ አጋጣሚዎች በተግባር መታየት ስለቻለ ነው ስለዚህ ከትግል ስልትም አኳያ ለተቋማቱ ተገቢ ዕውቅናና አክብሮት መስጠታችን የሚጠቅመን አንጂ የሚጉጐዳን አስካልሆነ ድረስ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ለእነዚህ የአገሪቱ ተቋማት ዕውቅና በመስጠት ብሔራዊ መግባባትን በአገራችን ለማጠናከር ብንጠቀምበት ድርብ ተጠቃሚ ሊያደርገን ይችላል የኢትዮጵያ የፖለቲካ ኃይሎች ብሔራዊ መግባባት ያጣንበት ሌላው ጉዳይ የአገር መሪ ጉዳይ ነው ኢትዮጵያውያን መሪዎቻችንን በአግባቡ መርጠን ለሥልጣን ለማብቃት ብቻ ሳይሆን አስካሁን መሪዎቻችንን በአግባቡ አልቅሰን ለመቅበርም ታድለን አናውቅም በታሪካችን በመሪነት ሥልጣን ላይ እያሉ በሕዝቡ መወደድና መመስገን የቻሉ ብዙ መሪዎች ያልነበሩን ቢሆንም በዚያው መጠን ከሞቱ በጊላ ሳይመሰገነና ሳይደነቁ የቀሩ መሪዎቻችን ጥቂቶች ናቸው ይህ ፕግር ከታሪካችን ጋር አጅግ የተቀራኘና ሥር የሰደደ መሆኑን ገብረሕይወት ባይከዳኝ የዛሬ አንድ መቶ ዓመት ገደማ በጻፉት ጽሑፍ ወዮለት ለዚያው ንጉሥ የዛሬውን ከደማችን ጋር የተዋኀደውን የድንቁርና ሥርዓታችንን ሊለውጥ ለሚሜነሣው ለኋላ ስም ያገኛል እንጂ በሥጋው አይጠቀምም በማለት አሥነብበውናል አአምሮ የሌለው ሕዝብና ልጅ ጠቃሚውን አይወድም የሚሉተ ገብረሕይ ወት ባይከዳኝ የዛሬ ዐዐ ዓመት ገደማ በእርሳቸው ዘመን የነበረው ችግር ዛሬም በኛ ዘመን ጐልቶ ይታያል በቅርቡ የአገራችን ታሪክ ሥልጣናቸውን ካጡ በጊላ በሕይወት ለመኖር የበቁ ብቸኛ የአገራችን መሪ ኩሉኔል መንግሥቱ ኃይለማርያም ቢሆነም እርሳቸውም በአገርና በሕዝብ ላይ የፈ ሰቸች። የሚለው ጥያቄ ከድርድትም አልፎ አገራዊ ቀውስ በማያስከተል ሁኔታ በቀላሉ ሊሣካ ይትላል ብሎ ማሰብም አስቸጋሪ ይሆናል በዚህ ረገድ ዋናው የቤት ሥራ የራሱ የኢህአዴግ ቢሆንም የአገሪቱ ህልውና ሆን ተብሎ ከኢህአዴግ ህልውና ጋር ተቆላልፎ ከሚገኝበት ከወቅቱ ሁኔታ አንጻር የኢህአዴግ ውስጣዊ ሁኔታ ሁላችንንም ሊያሳስበን ይገባል በዚህ መልክ ስለጠቅላይ ሚኒስተር መለስ አስተያየት መስጠት የደፈርኩት ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ጠበቃ ለመሆን በማሰብ ሳይሆን አንድ የአገር መሪ አንድን አገር ወደ በጎም ሆነ መጥፎ አቅጣጫ በመምራት ረገድ የሚኖረው ሚና ቀላል እንደ ማይሆን ከመገንዘብ በመነጨ ነው ጠቅላይ ሚሜኒስትር መለስና ኢህአዴግም ከጠበበ ድርድታዊ አመለካከት ራሳቸውን በማውጣት በአሁነ ወቅት በሰፊው አያወሩለት የሚገኘው የሥልጣን መተካካት ጉዳይ በአንድ ፓርቲ ውስጥ የሚካሄድ የሥልጣን መተካካት ብቻ ሳይሆን በአገርም ደረጃ የፓርቲዎች የሥልጣን መተካካት አንዲፈጠር መሥራት ይጠበቅባቸዋል ኢህአዴግ በኢትዮጵያ ፖለቲካ የመድበለ ፓርቲ ሥርዓትን አምጥቻለሁ ብሎ ሊመጻደቅ የሚችለውና የሚገባው እነ አቶ መለስን በሌሎች ሰዎች ሲተኩ የሚችሉ በዐሀፀፀበአ አመራሮች በማድረግ ብቻ ሳይሆን ራሱን ኢህአዴግን ጭምር በሌሉች ፓርቲዎች ሊተካ የሚችል በዐፀከከ ድርጅት ማድረግ ሲችል ነው ይህንን አውን ለማድረግ ደግሞ የኢህአዴግ ተቃዋሚዎችም ሆን ሕዝቡ ልናበረክት የምንችለው አስተዋፅኦ መኖሩ እንደተጠበቀ ሆኖ አቶ መለስ እንደ መሪ ኢህአዴግ ደግሞ አንደ ገዥ ፓርቲ ቢያንስ በመርህ ደረጃ የመድበለ ፓርቲ ሥርዓትን በአገሪቱ ለመጀመሪያ ጊዜ ፅውቅና እንደሰጠ አካል ልዩ ታሪካዊ ኃላፊነት ይጠበቅባቸዋል በተለይ አቶ መለስ እኔ ለረዥም ጊዜ ከገዛሁ በኋላ ይህንን ማድረግ አይገባኝም የሚል ይሉኝታ ካልያዛቸው በስተቀር ከሥልጣን ከመውረዳቸው በፊት በአገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር የሥልጣን ዘመን ላይ ሕጋዊ ገደብ እንዲጣል ቢያደርጉ የሥልጣን መተካካቱ ጉዳይ በድርጅት ደረጃ ብቻ ሳይሆን በአገርም ደረጃ ሕጋዊ መሠረት አንዲኖረው ሊያደርግ ይችላል ኢህአዴግ የጠቅላይ ምኒስትርነት ሥልጣንን በሕገመንግሥት ደረጃ መገደብ አያስፈልግም ብሎ ቢያምን እንኳ በራሱ ውስጥ የኢህአ ዶልግን መሪ የሥልጣን ዘመን የሚገድብ የፓርቲ ሕገደንብ በማውጣት ችግሩን በተወሰነ ደረጃ ሊያስወግደው ይትችላል በአጠቃላይ አንድን የአገር መሪ በሚያራምደው አቋምና በሚፈጽመው ተግባር ለ ለመቃወም ከዚያም አልፎ ለአገርና ለሕዝብ አይጠቅምም ብለን ሰብን ድረስ ከሥልጣነ አንዲወርድ በሰላማዊ መንገድ ለመታገል የላን መብት ተገቢውን የ ኑት ል ግን እንደማንኛውም የአገሪቱ ተቋም ለአገሪቱ መሪም ኪውን የመሪነተ ፅውቅናና አክብሮት በመስጠት ች የም ነፈልገውን ብሔራዊ መግባባት ማጠናከር ይገባናል በአገራኝ አሕ ጎዲመጣ መደድሉሱት ከዚህ በላይ ለማየት የሞከርኳቸው ብሔራዊ መግባባት ልንፈጥርባቸው የሚገባ ዋና ዋና ጉዳዮች ቢሆነም አንደቀላል የምናያቸውን ለብሔራዋ መግባባት እንቅፋት የሆኑን ሌሎች ጉዳዮች የሉም ማለት ግን አይደለም የአገሪቱ ብሔራዊ ቀን ሆኖ እየተከበረ በሚገኘው በግንቦት በአገሪቱ በተለያዩ አካባቢዎች በመታሰቢያነት በሚተከሉ ኀውልቶችና አማርኛ ቋንቋ ብሔራዊ መግባቢያ በመሆኑነ አስፈላጊነት ዙሪያ ሁሉ ገና አንድ ዓይነት መግባባት ላይ አልደረስንም ግንቦት ፃያን ከፊሎቻችን የኢትዮጵያ ሕዝብ ነፃ የወጣበት ታላቅ ዕለት አድርገን በማየት በደስታ ስናከብረው ከፊሎቻችን ደግሞ በጎሳ የተከፋፈልንበትና አገራዊ አንድነታችን አደጋ ውስጥ የገባበት ክፉ ቀን አድርገን በማየት ስንረግመው እንታያለን በዚህም ምክንያት ግንቦት የድርጅት ይሁን የአገር ክብረበዓል እስካሁን በሕዝቡ ውስጥ ግልጽ የሆነ ግንዛቤና ተቀባይነት አልተፈጠረም በተመሳሳይ ሁኔታ ቢያንስ ለአለፉት ዓመታት በአገራችን በተካፄደው የእርስ በርስ ጦርነት በየትኛውም የፖለቲካ ጐራ ተሰልፎ ሕይወቱን መሥዋዕት ያደረገውን ትውልድ በሙሉ የሚወክል ሁላችንም የእኛ ነው ብለን የምናምንበት አንድ አገራዊ የመታሰቢያ ሐውልት እስካሁን ሊኖረን አልቻለም ለማንኛውም በጎ ታሪክ ለፈጸመ ድርጅትም ሆነ ግለሰብ የመታሰቢያ ሃውልት ማቆምና ገድሉ አንዲወሳ ማድረግ ተገቢና ጠቃሚ ቢሆንም አንድን አምባገነናዊ ሥርዓት ለመገርሰስ በተደረገ የአንድ ወቅት ትግል አንድ ሁሉን አቀፍ የሆነ አገራዊ ሃውልት ማቆም ሲቻል ለቀይ ሽብር ሰለባዎች አንድ ሐውልት ለህወፃት ሰማዕታት አንድ ሐውልት ለብአዴን ሰማዕታት አንድ ሐውልት ለኦህዴድ ሰማዕታት ሌላ አንድ ሐውልት በየፊናችን በመትከል ሐውልትንም በበኩሉ የአንድነት ሳይሆን የከፋፋይነት ትርጉም አንዲኖረው እያደረግነው እንገኛለን በአገራችን ከአንድ በላይ ከሆኑ ብሔረሰቦች የተወለደው ሕዝብ በሚሊየን የሚቆጠር መሆኑ እየታወዉቀ መታሰቢያ ኃውልትን ጭምር በብሔረሰባዊ ማንነት መትከል አንድነታችንን ለማጠናከር የሚጠቅም አይሆንም ከዚህም በተጨማሪ በድርጅት ስም በየክልላችን የምናቆማቸው ኀውልቶች በእነዚህ ድርጅቶች ዙሪያ መሥዋዕትነት የከፈሉ ሰማዕታት ወላጆችን ሊያስደስቱ የሚችሉትን ያህል ለአገር አንድነት ብለው በኤርትራና በኦጋዴን መሥዋዕትነት የከፈሉና እስካሁን ሐውልት ያልተሠራላቸውን የኢትዮጵያ ሠራዊት አባላት ወላጆችን ልብ የሚሰብሩ ኀውልቶች መሆናቸውን ማጤን ተገቢ ይሆናል ስለ ሰማዕታት ሐውልት ባሰብን ቁጥር ከአንድ አናት አብራክ የተወለዱ ልጆች አንዱ ኢህአፓ አንዱ ህወፃት አንዱ ደግሞ የኢትዮጵያ ሠራዊት አባል የሆነበት በርካታ አውነታ በአገራችን አንደነበረ ማስታወስ ተገቢ ይሆናል አንድ እንዲህ ዓይነት ገጠመኝ ያላት ኢትዮጵያዊ እናት ከሦስቱ ልጆቿ ተነጥሎ ለአንዱ ልጂ ለተሠራው የመታሰቢያ ሐውልት የተሟላ ፍቅር ይኖራታል ብሎ ማሰብ ይከብዳል ለምሳሌ ትግራይ ውስጥ የተሠራውን የሰማዕታት ሣፃውልት ብናይ ሃውልቱ ቢያንስ በትግሉ ወቅት መሥዋዕትነት ለከፈሉ ለሁሉም የትግራይ ልጆች መታሠቢያ እንዲሆን ቢደረግ ባልከፋ ነበር ነገር ግን በሃውልቱ ላይ በተለየ ሁኔታ የአንድ ድርጅት ማለትም የህውፃት አርማ የተቀረጸበት ስለሆነ ቢያንስ ደርግን ለመጣል በተደረገ የትጥቅ ትግል ኢህአፓና ኢዲዩ ሆነው በትግሉ ሕይወታቸውን ያጡ የትግራይ ልጆችን የማይወክል መድሱ መደሉት ዐ ሆኗል በተመሳሳይ ሁኒታ ባህርዳር ላይ የተሠራውን የሰማፅታት ሃውልት ብናይም ተመሳሳይ ችግር እናይበታለን ሃውልቱ በሌሎች ድርጅቶች ውስጥ ታቅፈው ደርግን ለመጣል የታገሉትን የአማራ ተወላጆች ብፖ ሳይሆን ደርግ ከመውደቁ በፊትና ኢህዴን ወደ ብአዴንነት ከመቀየሩ በፊት የኢህዴን አባል በመሆን መሥዋዕትነት የከፈሉትን የሌሎች ብሔረሰቦች ታጋዮችን የረሳ ሃውልት ሆኗል አሁን የሚታየው አስተሳሰብና ጆምር በዚሁ ከቀጠለና ሁሉም በራሱ ድርጅትና ዓላማ ዙሪያ ለተሰዋው የፐግል ጓዱ ኀውልት ያቁም ከተባለ የኀውልት ተከላው ሥራ የት ላይ አንደሚቆም ለማወቅ አስቸጋሪ ከመሆነም በላይ ውጤቱም የበለጠ መከፋፈልን የሜያጠናክር አንዲ ብሔራዊ መግባባትን የሚያጠናክር ሊሆን አይችልም ለብሔራዊ መግባባተ ሊያበቃን የሚችለው ኀውልት በዬቀያችን ለራሳችን የቅርብ ጓዶች የምንተክለው ሳይሆን ያለምንም የርአዮተዓሰምና የፓርቲ ልዩነት በማወቅም ይሁን ባለማወቅ በዚች አገር በጎ ለውጥ አመጣለሁ ብሎ በማሰብ ኢህአፓም መኢሶንም ኢሠፓም ኢዲዩም ህወኃትም ብአዴንም ኦህዴድም ወዘተሆኖ በግራም በቀኝም ለተሰዋው የትውልድ አባል ሁሉ መታሰቢያ አንዲሆን የምንተክለው አንድ ብሔራዊ ኀውልት ነው ማለት ይቻላል ለመጠቃቀስ ከሞከርኳቸው በርካታ ጉዳዮች በተጨማሪ ዙሪያም የተሟላ ብሔራዊ መግባባት ገና ን የብዙ ቋንቋዎች ባለቤት መሆኗ ልዩ በአጠቃላይ ኀውልትን በሚመሰከት ኢትዮጵያውያን ከላይ በብሔራዊ የመግባቢያ ቋንቋ አስፈላጊነት መፍጠር አልቻልንም በአንድ በኩል አገራች ፀጋና ጥቅም መሆኑ በሌላ በኩል ደግሞ ሁሉም የአገሪቱ ቋንቋዎች ህልውናቸው ተጠብቆ እንዲቀጥል ልዩ አንክብካቤና ጥበቃ የሚያስፈልጋቸው መሆኑ እንደተጠበቀ ሆኖ ኢትዮጵያውያን አንድ የፖለቲካና የኢኮኖሚ ማኀበረሰብ ሆነን መቀጠላችን አስፈላጊ አስከሆነ ድረስ ሁላችንም ልንገለገልበት የሚገባን ብሔራዊ የመግባቢያ ቋንቋ የሚያስፈልገን መሆነ አጠያያቂ አይሆንም በተጨማሪም በአገር ደረጃ ሊኖረን የሚገባው የመግባቢያ ወይም የሥራ ቋንቋ አንድ ብቻ ይሁን ወይንስ ከአንድ በላይ። ገ ብለው ሊጠይቁና ሊጨነቁ ይችላሉ ይህ ግን ቢያንስ በሁለት ምክንያቶች ተገቢ ጥያቄም ሆነ ጭንቀት ሊሆን አይገባውምሪ የመጀመሪያው ምክንያት በእነዚህ ከላይ የተዘረዘሩት ጉዳዮች ዙሪያ ብሔራዊ መግባባት ልንፈጥር ይገባል ሲባል ለጉዳዮቹ ተገቢውን ዕውቅናና አክብሮት መስጠት አለብን ማለት ነው አንጂ በእነዚህ ጉዳዮች ላይ ምንም ዓይነት ልዩነት ወይም ተቃውሞ ሊኖረን አይገባም ማለት አይደለም ሁለተኛው ምክንያት የኢትዮጵያ የፖለቲካ ኃይሎች በአነዚህ ጉዳዮች ብሔራዊ መግባባት ከመፍጠርም በላይ በጉዳዮቹ ዙሪያ ያሉን ልዩነቶች ከኢህአዴግ ጋር ጐራ ለይቶ ለመታገል ከበቂ በላይ የሚያስችሉ መሆናቸው ግንዛቤ ሊወሰድበት ይገባል መድሱት ን ው መ መ መ መ ሮሬዌሔራዊጄ ሪርቃ መድረያ በአገራችን ብሔራዋ መግባባትና የመቻቻል ፖለቲካን ለመዓጠር ያግዙናል በማለት ከዚህ በላይ በዝርዝር ያነሳሏቸው ጉዳዮች ዝም ብለን ስለተመኘናሻቸው ብቻ የምናገኛቸው አይደሉም የኢትዮጵያ የፖለቲካ ኃይሎች አስካሁን ከመጣንበት የተበላስ የፖለቲካ ባህል ተላቀን ወደዚህ ዓይነቱ ዕውቅና የመስጠትና አብሮ የመሥራት አዲስ የፖለቲካ ባህል ለመግባት ከምኞት ባለፈ አንድ ዓይነት ወደ ተግባር የመሸጋገሪያ ስልት ያስፈልገናል ይዝውም ፅውቅና የመስጠትና አብሮ የመሥራት የፖለቲካ ሄደት ውስጥ ለመግባት የወሰኑ የፖለቲካ ኃይሎች በመካከላቸው የፖለቲካዊና ኢኮናዛናሚያዊ አጀደንዳምች ልዩነቶች መኖራቸው እንደተጠበቁ ሆኖ ከላይ ብሔራዊ መግባባት ሊፈጠርባቸው ይገባል ባልናቸው አገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ፊት ለፊት ተነጋግረው የጋራ አቋም ለመያዝ የሚያስፕላፕው አንድ ዓይነት መድረክ መፍጠር ይኖርባቸዋል አንዲህ ዓይነቱን መድረክም የብሔራዊ ዕርቅ መድረክ ብለን ልንጠራው አንችላለን ነገር ግን ይህ ብሔራዊ ዕርቅ የሚባለው አስተሳሰብም በዚሁ የፖለቲካ ኃይሎች የመደማመጥ ባህል ማጣት ምክንያት ራሱም የልዩነተ ምንጭ ከሆኑት አጀንዳዎች ውስጥ አንዱ በመሆትነ በቅድሚያ በብሔራዊ ፅርቅ ይዘትና ትርጉም ላይም የጠራ መግባባት መፍጠር ይጠበቅብናል ኢዴፓ የብሔራዊ ዕርቅ ጥያቄን በተመለከተ ያለውን አቋም በሰነድ ደረጃ አዘጋጅቶ ያቀረበ ቢሆንም ሌሎቹ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ግን በገዳዩ ላይ ወጥና ግልጽ የሆነ አቋም ሲያራምዱ አይታዩም አባዛኛዎቹ ተቃዋሚዎች ኢህአዴግ የጠነከረ አቋም ላይ የሚገኝ መስሎ ሲታያቸው የብሔራዊ ፅርቅ መድረክን አዲስና ከሁሉም ፓርቲዎች የተውጣጣ ጊዜያዊ የሽግግር መንግሥት ለማቋቋም የሚያስችል ጥያቄ አድርገው የሚያቀርቡት ሲሆን ሌላ ጊዜ ደግሞ ኢህአዴግ በሆነ አጋጣሚ የተዳከመ መስሎ ከታያቸው በብሔራዊ ዕርቅ ጥያቄ ሰበብ የኢህአዴግ ፅድሜ አንዳይራዘም በመስጋት አጀንዳውን ራሳቸው መልሰው ሊያወግዙት ይደመጣለ በኢህአዴግ በኩል የብሔራዊ ዕርቅ ጥያቄ ከመደመሪያው ጀምሮ ተቀባይነት አግኝቶ አያውቀም ኢህአዴግ ሲያስፈልገው ኢትዮጵያ ውስጥ የተጣላ ሰው የለም በማለት በጥያቄው ላይ የሚያሾባናበት ሲሆን ሲያስፈልገው ደግሞ ለራሱ በሚያመፐው መልክ በመተርጐም ጥያቄው ሕገመንግሥታዊ ባልሆነ አቋራጭ መንገድ ሥልጣን የመያዝ ጥያቄ ነው በማለት ሲያወግዘው ይደመጣል ኢህአዴግ ጥያቴቂውን በቅንነት ተመልክቶ በአገራችን ብሔራዊ መግባባት የምንፈጥርበተን ሪፅድል ለማመቻቸት ከመሞከር ይልቅ የተጣላ ሰው የለም እያለ ለማሾላና መሞከሩ ትልቅ ስህተት ነው የፖለቲካ ጉዳይ አገራችን ውስጥ ሰዎች ከማጣላተም አልፎ በተደጋጋሜ ለብዙ ሰሥች ሕይወት መጥፋት ምክንያት የሆነ ግጭተ አየፈጠረ በዚህ መልኩ ጥያቄውን ለማራክስ መሞከር ስህተት ናው በተመሳሳይ ሁኔታ አንዳንድ ተቃዋሟጫሟዎት ታግለን ማግኘት ያልፓፖልነውን የፖለቲካ ሥልጣን ሁልጊዜ በብሔራዊዋ ዕርቅ አማካይነት በጥምር መንሣሥት ወይም በሸግግር መገያሥ ወይም በአንድነት መንግሥት ማቋቋም ሰበብ ለማግኘት የምናደርገው ጥረትም በዚያው መጠን ስህተት ነው ኢህአዴግ አንዲህ ዓይነቱን ጥያቄ ከጅምሩ መድሉት ዮ ታተ ሊቀበለው እንደማይችል በግልጽ እየታወቀ የሸግግር መንግሥት ይቋቋም እያሉ ሁልጊዜ መጮህ የኢህአዴግ መጮሳቂያና መሳለቂያ ከመሆን ያለፈ ፋይዳ የለውም በእርግጥም ከአሁን በኋላ ፓርቲዎች እየተጠራራን የምንመሠርተው መንግሥት ኢትዮጵያ ውስጥ መኖር የለበተም መንግሥት ሊቋቋም የሚችለው በሕዝብ ምርጫ ብቻ እስከሆነ ድፍረስ በሕዝብ ምርጫ አስንፎ ሥልጣን ለመያዘ ጥርስን ነክሶ መታገል እንጂ በማንኛውም ዓይነት ሌላ ሰበብ መንግሥት ለማቋቋም መሞከር ተገቢ አይሆንም የሽግግር መንግሥት እንዲቋቋም የሚፈለገው ሁልጊዜ እንደሚባለው ነፃና ፍትሐዊ ምርጫ የሚካፄድበትን ሁኔታ በአገራችን ለመፍጠር ተብሎ ከሆነም ኢህአዴግ ይህንን ለማድረግ ቁርጠኛ ከሆነ የሸግግር መንግሥት ማቋቂም ሳያስፈልገው በራሱ ተግባራዊ ሊያደርገው ይችላል ስለዚህ የሚያዋጣው መንገድ ኢህአዴግ ለነፃና ፍትሐዊ ምርጫ ተገዥ እንዲሆን መታገል ነው አንጂ በእጅ አዙር በሽግግር መንግሥት ጥያቂ አስታኮ እንዲህ ዓይነቱን ጥያቄ ለማቅረብ መሞከር ትርጉም የለሽ ይሆናል ከሽግግር አስተሳሰብ እብከ አንጻርም አገሪቱን አሁን ከምትገኘበት ሁኒታ ወደ አንድ የተሻለ ደረጃ ለማሸጋገር የግድ የፖለቲካ ፓርቲዎች ተጠራርተን አንድ ሽግግር ወይም የአንድነት የሚባል መንግሥት ማቋቋማችን አስፈላጊ አይሆንም የኢትዮጵያ የፖለቲካ ኃይሎች የዕውቅናና አብሮ የመሥራት የፖለቲካ መርህን ተቀብለን ብሔራዊ መግባባትን መፍጠር ብንችል በአሁኑ ወቅት በሥልጣን ላይ የሚገኘውን የኢህአዴግ መንግሥት በራሱ ወደ አንድ ጥሩ የፖለቲካ ምዕራፍ መሸጋገሪያ ድልድይ አድርገን ልንጠቀምበት እአእንችላለን የግድ እኛ የገባንበት መንግሥት አስቀድሞ ካልተቋቋመ በስተቀር አገሪቱ ወደ በጎ አቅጣጫ ልትሸጋገር አትችልም ብለን ከወዲሁ ከደመደምን ግን ከመጀመሪያው የሽግግር የሚባለው መንግሥት በኢህአዴግ ተቀባይነት አግኝቶ ሊቋቋም የማይችል ሲሆን በሆነ ተአምር ሊቋቋም ከቻለም አስቀድመው የእርስ በርስመተማመን ባልፈጠሩ የፖለቲካ ፓርቲዎች የሚፈጠር በመሆኑ ምን አልባትም አሁን ካለንበት ሁኔታ በባሰ የሽኩቻና የብጥብጥ መድረክ ከመሆን አልፎ አገሪቱን ወደ ተሻለ ደረጃ ሊያሸጋግራት የሚችል አይሆንም ስለዚህ የብሔራዊ ዕርቅ ጥያቄን በተመለከተ ኢህአዴግ የተጣላ የለም የሚለውን ሹፈቱን አቁሞቢ ተቃዋሚዎችም ጉዳዩን በሽግግር መንግሥት ስም የሥልጣን ጥያቄ አድርገን ማቅረባችንን አቁመን አንድ ዓይነት መግባባት ላይ መድረስ ይጠበቅብናል ይኸውም የብሔራዊ ዕርቅ ጥያቂ ሳይደመርና ሳይቀነስ ብሔራዊ መግባባት ልንፈጥርባቸው በሚገቡ አገራዊ አጀንዳዎች ላይ አንድ ዓይነት አቋም መያዛኘኙንንና አንዳችን ለሌላችን ልባዊ ዕውቅና መስጠታችንን በአገራችን እስካሁን በተካሄደው የፖለቲካ ትግል ለተከሰተው ደም መፋሰስና ለተሠራው ጥፋት በሙሉ ሰአቁ ለመጨረሻ ጊዜ ይቅር መባባላችንን ከእንግዲህም በመካከላችን ያሰውን ልዩነት የአገሪቱ ሕግ በሚፈቅደው መሠረት በነዛና ፍትሐዊ ምርጫ ለሕዝብ ኣ ተን የሕዝቡን ውሳኔ ሁላችንም በጸጋ ለመቀበል መወሰናችንን በሕዘባ ፊት ተ በግልጽ የምናውጅበትና ቃል የምንገባበት አንድ ታሪካዊ መድረክ መፍጠር መሆ ። ሀደሱት ለሥልጣን ከማብቃት አልፎ አገሪቱን ወደ ሁለንተናዊ የዕድገት ደረጃ ለማስጋገር አይቻለውም ከዚህ አንጻር ኢህአዴግ በቅድሚያ ከድርድታዊ ጥንካሬ ቀጥሎ ፆየግሞ ከአገራዊ አጀንዳሥች አንጻር ያለውን ጥንካሬና ድክመት ለማየት አሞክራለሁ ከድርጅታዊ ጥንካሬ አንጻር የመጀመሪያው የኢህአዶዴግ ጥንካሬ የሚመነጨው ከአመራር አባላቱ ነው በአራቱ የግንባሩ አባል ድርጀቶች ውስጥ ያሉት የኢህአዴግ አመራሮች ሚና አንደየ ፓርቲዎቹ ልምድና ጥንካሬ የተለያየ ደረጃ ላይ የሚገኝ መሆነ አንደተጠበቀ ሆኖ በጥቅሉ ግንባሩን አየመራው የሚገኘው የአመራር ኃይል ቀላል የማይባል አቅምና ችሎታ ያለው ነው አመራሩ በታሪክ አጋጣሚ የአንድ ትውልድ አባላትና በተቀራረበ የፅድሜ ደረጃ ላይ የሚገኙ መሆናቸው በአብዛኛው ከልጅነት ጀምሮ የሚተዋወቁና ብሔረሰባዊ ማንነታቸውን መሠረት አድርገው የተደራጁ በመሆናቸው ምክንያት አስካሁን በሌሎች የአገራችን ፓርቲዎች ባልታየ መጠን ጠንካራ የአርስ በርስ መተማመንና ውስጣዊ ልዩነትን አቻችሎ ይዞ የመታገል ብቃት ያላቸው አድርጓቸዋል በ ፀ ለኢህአዴግ አመራሮች ትግሉ የትርፍ ጊዜ ሥራ ሳይሆን አስከ ውድ ሕይወታቸው ድረስ መሥዋዕት ለመሆን ቆርጠው የገቡበት ሞያቸፐው እንጾጸራቸውና ሕይወታቸውም ጭምር ነው ማለት ይቻላል ተቃዋሚዎቻቸው ፃቁን መቀበል የሚሜተናነቀን ቢሆንም የኢህአዴግ አመራሮች በአካባቢያቸው ያለውን የፖለቲካ የኃይል አሰላለፍ በአግባቡ ገምግመው መረዳት የሚትሉ ተቃዋሚዎቻቸውን የማይንቁ ለድርድታቸው የበላይነት የሚጠቅማቸውን አቋም በፍጥነት መያዝና የያዙትንም አቋም በአባሎቻቸውና በደጋፊዎቻቸው በፍጥነት ለማስጨበጥ አንደ አንድ ሰው መንቀሳቀስ የሚችሉ ለውጤት የሚያበቃቸውን ሐሳብ የማፍለቅና ተገቢ ስትራቴጂ የመንደፍ ብቃት ያላቸው ከተለዋዋጭ ሁኔታዎች ጋርም ራሳቸውን በፍጥነት ማጣጣም የሚችሉና ፈጣን ውሳኔ የመስጠት አቅም ያላቸው በቀላሉም ተስፋ የማይቀርጡና አስደናቂም የሥራ ትጋት ያላቸው ናቸው በአጠቃላይም ዘመናዊና የተደራጀ የፖለቲካ እንቅስቃሴ በአገራችን ከተጀመረ ጀምሮ የኢህአዴግ አመራር በጥንካሬው ተወዳዳሪ የማይገኝለት ነው ቢባል ማጋነን አይሆንም ለኢህአዴግ ውጤታማነት ጊዜና አጋጣሚዎች የራሳቸው የማይናቅ ድርሻ ቢኖራቸውም አመራር አካሉ ያለውን ጥንካሬ በጥቂት አሮጌ ጠብመንጃዎች የያዙ ወጣቶች በደደቢት በረፃ የተጀመረውን ትግል በፃዛደት በማጠናከርና ይዘቱንና ቅርፁን ጭምር በመለዋወጥ ደርግን ያህል ግዙፍ መንግሥት በመደምሰስና ለሥልጣን በመብቃት በተግባር አስመስክራል አንድ ድርጅት ዓላማውን ከግብ ለማድረስ ብዙ ውስጣዊና ውጫዊ ግብኣቶች መሟላታቸው የግድ አስፈላጊ ቢሆንም የአመራር አካሉ የሚጫወተው ሚና ግን ምትክ የሌለው ነው አንድ ድርጅት የቱንም ያህል ለአገርና ለሕዝብ የሚጠቅም ፕሮግራም ቢኖረው የቱንም ያህል የሕዝብና የውጭ መንግሥታት ድጋፍ ቢኖረው የቱንም ያህል የገንዘብና የሰው ኃይል ኑት ቢኖረው በትጥቅም ይሁን በሰላማዊ ትግል ሄደት መነሻና መድረሻውን ጠ ቀቅ የሚያውቅ ጠንካራ አመራር እስከሌለው ድረስ የትም ሊደርስ አይችልም በአገራችን ከህወሃት የበለጠ አገራዊ አጆንዳ ያራምዱ የነበሩና ከፍተኛ የሕዝብ ድጋፍ በዙሪያቸው ማሰለፍ ችለው የነበሩ የፖለቲካ ፓርቲዎች በሙጮሉሱ እንደ ጉም በነው የቀሩት በተለየ ርግማንና ወደሱት ዐዐ እፍዴለቢሥነት ሳይሆን ተቻችሎ መሥራት የሚችልና በየወንኩ መማማል የማሆስፈልገሁ የህዐበፃት ዓይነት ጠንካራ አመራር በውስጣቸው መፍጠር ሳይችሉ በሥቅረታታችር ነዐቡ በ መጨረሻ አካባቢ ኢቪህአፓንና መኢሶንን የመሳሰሉት ታዋቂ ፖሇርቲዎሥች አቅጣጫ አጥተው ከተማ ላይ ይተራመሱ በነበሩበት ወቅት ህወሃት ደርግን ከሥሰለ ሥርዓት ጋር የሚደረገው ትግል መካፄድ የሚገባው ከገጠር ወደ ከተማ ነው በማለት ቀድሞ ወደ ትጥቅ ትግል መግባቱ ከሌሉቹ በአገሪቱ ከነበሩ አብዛኛዎሥቹ ኀብረብ ኤኬራዊ አደረጃጀት የሚከተሉና አገራዊ አደንዳ ከሚያራምዱ ድርጅቶች በተለየም ህወፃት በወቅቱ ብጤረሰባዊ አደረጃደትንና የብሔር ጥያቂን ቀዳሚ አጀንዳው አድርጐ መምረጡ የትጥቅ ትግል ከጀመረ በሏላም ምንአልባትም አንደ ድርድት ተጠናክሮ ለመውጣት የሚያስችለውን ሁለንተናዊ ድጋፍ ከሻዕቢያ ለማግኘት በማቀድም ህወፃት የኤርትራ ጥያቄ ከቅኝ ግዛት ነፃ የመውጣት ጥያቄ ነው የሚለውን ምንም ዓይነት የታሪክ ድጋፍ የሌለውን አቋም መቀበሉ ከደርግ ጋር ወደፊት የሚያደርገው ትግል ከኋላና ከጐን የመጐተትና የመጉንተል አደጋ አንዳይገጥመው በማሰብም ህወፃት አስቀድሞ ኢዲዩና ኢህአፓን የመሳሰሉ ድርጅቶችን ከትግራይ መሬት ጠራርጐ ለማስወጣት መቻሉ ትግሉ ተጠናክሮ ትግራይን ነፃ ለማውጣት የሚችል መሆነ አርግጠኛ እየሆነ ሲመጣም ትግሉን ወደ ሌላው የኢትዮጵያ ክፍል ለማስጋገርና አገራዊ ይዘት አንዲኖረው ለማስቻል በማሰብ ህወሃት ኢህአዴግን መመሥረት መቻሉ በዓለም ላይ የቀዝቃዛው ጦርነት ሲያከትምና ሥልጣን ለመጨበጥ ሲቃረብም የአልባንያ ሶሳሊዝም የሚለውን ዕምነቱንና ኢምፔሪያሊዝምን አናወድማለን የሚለውን መፈክሩን አርግፍ አድርጐ በመተው ከአሜሪካን ባለሥልጣኖች ጋር በፍጥነት በመወዳጀት የካፒታሊስታዊ ሥርዓት አራማጅ ነኝ ማለቱ ሲታይ ኢህአዴግ ያሰበበት ለመድረስ ምን ያህል ተለዋዋጭና ተግባርን መሠረት ያደረገ ቦጨፀክቧጳከር ስልት የሚጠቀም አመራር ያለው ድርድት መሆነን የሚያሳይ ነው ኢህአዴግ ይህንን ዓይነት ከተጨባጭ ሁኔታው ጋር የሚለዋወጥ ስልት በመክተል ሰሥልጣን ከበቃ በጊላም የአገሪቱን ሕገመንግሥት የመሬት ፖሊሲ የፈዴራል አደረጃጀትን በተመለከተ ያራመዳቸው አቋሞችና የአገሪቱን ኢኮኖሚና መንግሥታዊ ተቋማት ለመቆጣጠር ሲል በየደረጃው የወሰዳቸው ርምጃዎች ሁሉ የሚያሳዩን የኢህአዴግ አመራር ምን ያህል ከራሱ ጥቅምና የፖለቲካ የበላይነት አንጻር የሚሠራውን ጠንቅቀቁ የሚያውቅ ጠንካራ አመራር መሆኑን ነው ተቃዋሚዎች ኢህአዴግን አስንፈን ለሥልጣን መብቃት ያልቻልንበት አንዱ ምክንያትም ከዚህ ዓይነቱ የኢህአዴግ አመራር የበለጠ ብቃት ያለው ብቻ ሳይሆን በተወሰነ ደረጃ እንኳ መመጣጠን የሚችል አመራር መፍጠር ባለመቻላችን ነዑው አውነታው ይህ ሆኖ አያለ የኢህአዴግን አመራር ደካማና አላዋቂ አድርጐ ለማጣጣል መሞከር የራስን ደካማነት የበለጠ ከማረጋገጥ ያለፈ ትርጉም የለውም እውነቱን ለመናገር ከርእዮተዓለምም ሆነ ከአጠቃላይ አገራዊ አጀንዳዎች አንጻር ከኢህአዴግ ጋር መጣጣም ስለማይቻል አንጂ በአንድ የፖለቲካ ትግል ውስጥ አንደ የኢህአዴግ ዓይነቱ የሚሠራውን ጠንቅቆ የሚያውቅ ጠንካራ የድርጅት አመራር ጋር አብሮ እንደ መሥራት የሚፈለግ አጋጣሚ አለ ማለት አይቻልም መድሱት ሌላው የኢህክዴግ ጠንካራ ጐን የሚታየው በአባላቱ ዘንድ ነው የኢህአዴግ አባላት በትግሉ ውስጥ ከነበራቸው ቆይታና ትግሉን ከተቀላቀሉበት የተለያየ አቅጣጫ አንጻር ጉራማይሌ ባህሪና ማንነት ያላቸው ቢሆንም በአንፃራዊነት ከሌሎች በአገራችን ካሉ ፓርቲዎች ጋር ሲነጻጸር ጠንካራ ጐናቸው የጐላ ነው በተለይም የኢህአዴግ አብዛኛዎሥቹ ነባር አባላት ጊዜያቸውን ጉልበታቸውን ዕውቀታቸውንና ገንዘባቸውን ብቻ ሳይሆን አካላቸውንና ውድ ሕይወታቸውን ጭምር ለዓላማቸው መሥዋዕት ለማድረግ የተዘጋጁ ናቸው አንደ አመራሩ ሁሉ አብዛኛዎቹ የኢህአዴግ አባላት በትግሉ ሂደት በሚያጋጥማቸው አስቸጋሪ ሁኔታ በቀላሉ ተስፋ የማይቆርጡ ከሽንፈታቸው ወይም ከድክመታቸው እንደገና ለማንሰራራት ብርታቱ የላቸውና ሕዝብን በድርጅታቸው ዙሪያ ለማሰባሰብ ሌት ከቀን የመሥራት ትጋትና ፅልህ ያላቸው ናቸው ከሁሉም በላይ የኢህአዴግ አባላትን ከሌሎች ተቃዋሚ ፓርቲዎች አባላት የሚለያቸው በመካከላቸው ጠንካራ ጓዳዊ ግንኙነት የሚታይባቸውና በተለይም ደግሞ በድርጅታቸውና በመሪዎቻቸው ላይ ጠንካራ እምነት ያላቸው መሆኑ ነው የቱንም ያህል ድርጅታቸው ወይም መሪዎቻቸው የተሳሳተ አቋም ሲያራምዱ ቢያዩ የኢህአዴግ አባላት በርግገው ከፓርቲያቸው የመራቅ ወይም ከሌላው ሕዝብ ጋር ሆነው ድርጅታቸውንና መሪዎቻቸውን የማማት ባህል የላቸውም በተለያዬ የሥነሥርዓት ርምጃ ከኃላፊነታቸው ዝቅ የተደረጉ ወይም ከድርጅታቸው የተባረሩ የኢህአዴግ አባላት ጭምር የደረሰባቸውን ችግር በድርጅቱ ውስጥ ካሉ ግለሰቦች ከማያያዝ አልፈው አብዛኛውን ጊዜ ድርጅታቸውንና መሪዎቻቸውን ለማማትና ለመውቀስ ሲሞክሩ አይታዩም እንዲያውም ልዩነታቸውንና ቅሬታቸውን በውስጣቸው አምቀው በመያዝ ጭምር የድርጅታቸውንና የመሪዎቻቸውን ስምና ክብር ከጥቃት ለመከላከል የሚጥሩና አስካሁን ድረስ ጥብቅ በሆነ የስታሊናዊ ዴሞክራሲያዊ ማፅከላዊነት መርህ አሰራርን የሚከተሉ ናቸው ርር ፎዩፀ እንዲህ ዓይነቱ የኢህአዴግ አባላት አቋም አገራዊ ዴሞክራሲ እንዳይጠናከር በማድረግ ረገድ የራሱ ጉዳት አንዳለው ግልጽ ቢሆንም ድርጅታቸው ውስጣዊ ችግሩን አቻችሎ ጠንካራ ሆኖ እንዲቀጥል በማድረግ ረገድ ግን አስተዋጽኦው ቀላል አይደለም ኢህአዴግ ላለፉት ዓመታት ከተለያዩ አቅጣጫዎች የተነሱበትን ተቃውሞዎች በሙሉ ተቋቁሞ መንግሥት ሆኖ መቀጠል መቻሉና በተለይም ምርጫ ን ተከትሉ ከደረሰበት አደጋ ሁሉ አንደገና አገግሞ ዛሬ በአገሪቱ ከአራት ሜሊዮን በላይ አባላት አፍርቻለሁ ለማለት መብቃቱ በተግባር የሚያረጋግጥልን ኢህአዴግ የተለየ ምትሐታዊ ኃይል ያለው ሳይሆን በውስጡ ቢያንስ በብዙ አሥር ሺዎች የሚቆጠሩ ጠንካራ አባላት ያሉት ድርድት መሆኑን ነው በአጠቃላይ ኢትዮጵያውያን በጋራ መብላት አንጂ በጋራ መሥራት አይችሉም የሚለውን የተለምዶ ነገር ግን ምክንያታዊ የሆነ አባባል በተወሰነ ደረጃ ኢትዮጵያ ውስጥ ውድቅ ማድረግ የቻለ ድርጅት ቢኖር ኢህአዴግ ነው ሊባል ይችላል በእርግጥም እንኳንስ በፖለቲካ በፃይማኖት በንግድም ሆነ በተለያዩ ማኀበራዊ ጉዳዮች ኢትዮጵያዊያን ያለብን አብሮ የመሥራት ችግር ሲታይ በኢህአዴግ ዙሪያ የሚታየው አብሮ የመሥራት ናት የሚያስቀና ነው መድሱት ሴላው ብዙዎቻችን በአግባቡ የማንገነዘበው የኢህአዴግ ጥንካሬ በውስጡ የተጓለ ዴሞክራሲያዊ ባህል ያለው ድርድት መሆነን ነው ኢህአዴግ ድርጅታዊ ህልውናውን በሚመለከት ያሰመረውን ቀይ መስመር ለመዝለል የሞከረን ማንኛውንም ውስጣዊም ሆነ ውጫዊ ኃይል በማንኛውም ዓይነት ርህራሄ በሌለው መንገድ ለመተናኮል ወደቷላ የማይል አምባገነናዊ ድርድት ቢሆንም ከ ቀዩ መስመር በመለስ ባለ ጉዳዮች ግን የተሻለ ውስጣዊ ዴሞክራሲ ያለው ድርጅት ነው ኢህአዴግ በተለይም የመንግሥት ሥልጣን ከያዘ በላ በተወሰነ ደረጃ በትጥቅ ትግሉ ወቅት የነበረው የእኩልነት ስሜትና ዴሞክራሲያዊ ባህሪ በብዙ ርቀት የተቀዬረና ከሕዝብ ጋር ባለው ውጫዊ ግንኙነት የሚመሰገን ዴሞክራሲያዊ ባህሪ የሌለው ድርጅት አየሆነ ቢመጣም ከሌሎች ተቃዋሚ ፓርቲዎች ጋር ሲነጻጸር ግን ኢህአዴግ የተሻለ ውስጣዊ ዴሞክራሲ ያለውና ራሱን በራሱ ለመብላት የማይቸኩል ድርጅት ስለመሆኑ ተቃዋሚውን ጉራ በሚገባ ለማወቅ ዕድል ላገኘን ሰዎች የሚያጠራጥር አይደለም ኢህአዴግ ከሌሎች ተቃዋሚ ፓርቲዎች ባህሪ በተለየ ከትጥቅ ትግሉ ወቅት ጀምሮ በውስጡ የሐሳብ ልዩነት ያነሱ አመራሮችን የክርክር መድረክ ፈጥሮ የማወያየት በውይይት ሲሸነፉም የተለያዩ አማራጮችን ማለትም የሐሳብ ሽንፈትን ተቀብሎ ትግሉን የመቀጠል ወይም ትግሉን ትቶ የመቀመጥና የመሰደድ ለአባላቶቹ በመስጠት በውስጡ የሚነሠ ልዩነቶችን በዴሞክራሲያዊ አግባብ የመፍታት ባህል ያዳበረ ድርድት ነው በአርግጥ አስካሁን ድረስ አከራካሪና ፅንቆቅልሽ ሆነው የቆዩ ከአሥራት ከአፈናና ከግድያ ጋር የተያያዙ ተስፋዬ ገብረአብ ዐ የተለያዩ ገመናዎችም በኢህአዴግ ውስጥ መኖራቸው ብዙም አጠያያቂ አይሆንም ኢህአዴግና አባል ድርጅቶቹ ድርጅታዊ ጉባኤዎቻቸውን በአግባቡ የሚያካሂዱ ከመሆነ በተጨማሪ የማያቋርጥና አታካች የሆነ የውይይትና የግምገማ ባህል ያላቸው ናቸው የኢህአዴግ አባላት አገራዊና ድርጅታዊ ጉዳዮችን ከመገምገምም በተጨማሪ አባላት አርስ በርሳቸው የሚያደርጉት ግምገማ በድርጅቱ ውስጥ እንደ አንድ ጠቃሚ ተግባር ተቀጥሮ በተከታታይ የሚከናወን ነው የግምገማ መድረኮቻቸውም ከሕዝቡ ጋር ካላቸው ግንኙነት በተለየ ግልጽነትና ድፍረት የተሞላባቸውና በድርጅቱ ውስጥ ከላይ አስከታች ባሉ ሁሉም መዋቅሮች የሚካሄፄዱ ናቸው የሚካፄዱት ውይይቶችና ግምገማዎች ባልተቋረጠ ሁኔታ የሚካሄዱ በመሆናቸውም የድርድቱ አባላት ከላይ አስከታች ድረስ አርስ በርሱ የማይጋጭ ተመሳሳይ አቋም እንዲያራምዱ በማረግና የደርጅቱ አስተሳሰቦች በከፍተኛ ናጥነት ለሁሉም አባላት አንዲዳረሱ በማድረግ ረገድም ከፍተኛ ብቃት ፈጥሮላቸዋል ይህ የኢህአዴግ የግምገማ ባህል አንዳንድ ጊዜ በማያገባው እየገባ የአባላቱን የግል ነፃነት ጭምር ያለ አግባብ የሚጋፋ ከመሆኑ አንጻር የራሱ ደካማ ጐን ያለው ቢሆንም ድርጅቱ በየጊዜው የሚገጥሙትን ድክመቶች አየገመገመና አያረመ ጠንካራ ሆኖ እንዲቀጥል አድርጉታል በአጠቃላይ ኢህአዴግ በውስጡ ጠንካራ አመራር ብዙ ጠንካራ አባላትና በአንፃራዊነት ጠንካራ ውስጣዊ ዴሞክራሲ ጠዐርልጀር ርፀከከኋቦከባዖ አሠራር ያለው ድርጅት ርፀፀ መሆኑ ኢሠፓን ጨምሮ በአገራችን እስካሁን ከታዩ የፖለቲካ ፓርቲዎች ሁሉ ከድርጅታዊ መዋቅር አንጻር የበለጠ ጠገካራ ዐዐፎ ሱት ድርጅት አንዲሆን አስችሉታል በተለይም በአሁነ ወቅት በትግሉ ውስጥ ከምንገኘው ተቃዋሚ ፓርቲዎች ድፍድርጅታዊ ጥንካራ አንጻር ሲመዘን ኢህአዴግ ከሌሉቻችን በእጅጉ በራቀ የጥንካሬ ደረጃ ላይ የሚገኝ ብቸኛ ጠንካራ ድርጅት ነው ማለት ይፓታላል ኢህአዴግ ከዚህ በላይ በተጠቀሱት መሠረታዊ ምክንያቶች ድርጅታዊ ጥንካሬው የሚያመዝንና ግዙፍ ድርድት ለመሆን የበቃ ቢሆንም ከድርጅታዊ ጥንካሬ አንጻር ሲጠቀሱ የሚችሉ ድክመቶችም አሉበትጎ የመደመሪያው ድክመቱ ከውስጣዊ ሥርዓቱ በተቃራኒ ከሕዝብ ጋር ባለው ግንኙነት ግልጽነትና ዴሞክራሲያዊ ባህሪ የሌለው ድርጅት መሆኑ ነው ሃራህበ ኢህአዴግ እንዲህ ዓይነቱን ወቀሳ አምኖ ለመቀበል ፈቃደኛ ባይሆንም ለዓመታት በተግባር እንዳየነው ግን ከእኔ አመለካከት በስተቀር የሌላው አመለካከት ሁሉ አገር አጥፊና በሕዝብ የማይደገፍ ነው ብሎ ያለአግባብ የሚያምን የእሱ የፖለቲካ ባላንጣዎች የሆኑ ኃይሎችን በሙሉ የአገሪቱ ጠላቶች አድርጐ ያለአግባብ የሚፈርጅ አሁን አሁን አንዳንድ በጎ ለውጦች እየታዩ ቢሆንም ያለፈ ስህተትን ለሕዝብ በይፋ የማመንና ለአጠፋው ጥፋትም ሕዝብን ይቅርታ የመጠየቅ ፍላጐትና ድፍረት የሌለው ሲያስፈልገውም አባላቱም ሆነ ድርጅቱ የፈጸመትን ስህተት ሸምጥጥ አድርጐ የሚክድ የአገር ሕግንና የመንግሥት ተቋማትን ያለ ይሉኝታ ለራሱ ድርጅታዊ ፍላጐት የመጠቀም ብልጠት የሚያበዛ ራሱን ሁልጊዜ ሞተው ከተቀበሩት ከንጉሥና ከደርግ ሥርዓቶች ጋር ያለአግባብ ሲያነፃፅር የሚኖር በአጠቃላይም በቁጥጥሩ ሥር ባዋላቸው የሕዝብ መገናኛ ብዙኃን አማካይነት የሌሎች ሐሳብ አንዳይደመጥ በመገደብና የራሱን አስተሳሰብ ደግሞ ደጋግሞ በመናገር ሕዝብን በአልህ ለማሳመን የሚጥር ምንችክና የሚያበዛ ድርጅት ነው በአኔ አመለካከት ኢህአዴግ አንደ ድርጅት አገርንና ሕዝብን በሚመለከት ከሠራቸው በርካታ ስህተቶች በላይም ከፍተኛ ጉዳት ያስከተለበትና የብዙ ሕዝብ ድጋፍ ያሳጣው ምክንያት ይህ አስካሁን ድረስ ሳይቋረጥ አየተጠቀመበት የሚገኘው የተሳሳተ የፕሮፓጋንዳ ስልቱ ነው በተለይም ኢህአዴግ ለሥልጣን የበቃው የአርስ በርስ ጦርነትን አሽንፎ መሆኑንና በጦርነቱ ሂደትም የተገዳደሉት የአንድ አገር ልጆች መሆናቸውን በመዘንጋት ለ ዓመት ሙሉ ያለመታከት ጉሮ ወሽባዬ በማለት በድል አድራጊነት ሲዘምር መክረሙ ሕዝቡን ክፉኛ የሚያቅለስልሽ ፕሮፓጋንዳ ሆናፍል ኢህአዴግ በመራራ ትግል ደርግን ያህል ግዙፉ አምባገነናዊ ሥርዓት በመገርሰስ የትልቅና ታሪካዊ ድል ባለቤት ለመሆን የበቃ ድርጅት ቢሆንም ስለአሸሽናፊነቱ ከመጠን በላይ ደጋግሞ በመሠፎከርና የጥሶ አያውቅነት ትዕቢት በማሳየት ድሉን ትርጉም አሳጥቶታል የኢህአዴግን የፕሮፓጋንዳ ቋሚ መርህ ልብ ብሎ ለተከታተለው ሰው ኢህአዴግ ያለጠላት ራሴን ትዬ ልኖር አልችልም ብሎ የወሰነ የሚያስመስል ነው ለሰላምና ዴሞክራሲያችንን ሊያሳጣን ወይም ሕገመንግሥታዊ ሥርዓታችንን በኃይል ሊያፈርስ እየመጣብን ነው ተብሉ በጠላትነት የተፈረጀ አንድ የውጭ ወይም የውስጥ ድርጅት በመንግሥት መገናኛ ብዙኃን አፍ ውስጥ የግድ አንዲኖር ማድረግ በኢህአዴግ የፕሮፓጋንዳ ስልት ቋሚ አሠራር ተደትጐ የተያዘ ይመስላል እንዲህ ዓይነቱን ጠላት እየፈጠሩ የራስን ህልውና ለማጠናከር ፀሀናሱሰት ። ይህም በየቀነ በአገሪቱ ቴሌቪሣንና ሬዲዮ ጣቢያ መግለጫ በሚሰጡ ባለሥልጣናች ማንነት ሊካድ በማይፕል ደረጃ ጐልት የሚታይ መሆነ ሕዝቡ ኢህአዴግን ያለጥርጥር በህወፃት ልዩ ተጽዕና ሥር የሚገኝ ድርጅት አድርጐ አንዲያየው ዋና ምክንያት ሆኗል ማለፐ ይፓላል በተመሳሳይ ሁኔታ ኢህአዶግ በአጅ አዙር አቋቁሞ የሚጠቀምባቸጡ የሚሆነ የድርድት የኢኮኖሚ ተቋማት ያሉት ሲሆን ከአነቪኪቢህ የኢኮናሚ ተቋማት ውስጥ ቱ ወይም ከ በመዯት በላይ የሚሆነውን ካፒታል የሚያንቀሳቅሱት ተቋማት የህወሃት በመሆናቸው ቦጋለ አሰፋ ይህ ዓይነቱ ግልጽ የበላይነት ሌሉቱቹ የኢህአዴሣ አባል ድርጅቶች አንደተለጣፊና ተጐታች አካል እንዲታዩ ከማድረጉም በላይ ህወሃት የቱንም ያህል ጥሩ ነገር ቢሠራና ቢናገር በሕዝብ አንዳይታመን አድርጉታል ህወፃት የዚህ ዓይነት የፖለቲካም ሆነ የኢኮናኖካሚ የበላይነፐ በኢህአዴግ ውስጥ መያኩ ልኗሀበ ሳያንሰው በዚህ ረገድ የሚቀርብበተን ትችትና ዐተሳ ሁልጊዚ ስምጥጥ አድርጐ ሚነ ባድ መጮሆነም በሕዝቡ ዘንድ ይሉኝታ የለሽና አይነደረቅ ተደርጐ እንዲታይ አድርጐታል ከሁሉም በላይ ኢህአዴግን በሕዝብ እንዳይታመን ያደረገው ምክንያት በአደባባይ ሲናገረው የሚውለውና በተግባር ሲፈጽሠሥቡ የሚታየው ድፍርጊት ብዙውን ጊዜ የማይጣጣም መሆነ ነው ር ፀሀ የሕዝቡ ሰብአዊና ዴኖሞክራሲያዊ መብቶች ስለመክበራቸውቡ አከሰልቲ በሆነ ሥጠን ኢህአዶዴግ ሲናገር የሚደመጥ ቢሆንም ሕዝቡ በዕለትተፅለት ውሎው በየአካባቢው የሚያየው አውነታ ግን ከሚነገረው በአድቀ የተለየ በመሆነ ኢህአዴግ የኒናገረውን ነገር ሁሉ ሕዝ አምና መቀበል አንዳይችል አድርጐታል ኢህአዴግ ቢያንስ አንዳንድ ጊዜ ከሰብአዊ መድሱት መብትና ከዴሞክራሲ ጋር በተያያዘ ጥፋት የተሠራ መሆኑን አምኖ የመቀበልም ሆነ ጥፋት በሠሩ ሰዎች ላይ ግልጽና አስተማሪ ርምጃ የመውሰድ ፍላጐት ያለው ሆኖ ስለማይታይ በርካታ ሕዝብ ኢህአዴግን ሆን ብሎ ጥፋት የሚያጠፋ ብቻ ሳይሆን ከጥፋቱም ለመማር ፍላጐት የሌለው ድርድት አድርጐ አንዲያየው ምክንያት ሆኗል ብዙዎምች የኢህአዴግ አመራሮችና አባላትም በዚህ ረገድ ሕዝቡ የሚያሰማውን እሮሮ በቅንነት ተቀብለው የድርጅታቸውን ውስጣዊ አሠራር ለመፈተሽ ከመሞከር ይልቅ በደፈናዉ ምክንያት የለሽና የጠላት ወሬ አድርገው ማየትን ይመርጣሉ አንዳንድ ጊዜ ድርጊቱ ሊካድ በማይችል ደረጃ አፍጥጦ ሲወጣም በመንግሥት ፍላጐት ሳይሆን በግለሰቦች ድክመት ወይም ክፋት እንደተፈጸመ አድርገው በማቅረብ ሲያስተባብሉት ይሞክራሉ አንድ መንግሥት በግለሰቦች አመካኝቶ ከተጠያቂነት መዳን አንደማይችል ግን አራሱ ኢህአዴግ ደርግን በተመለከተ በተደጋጋሚ የሚያቀርበው ክስ ሆኖ ይታያል አንዳንዶቹ የኢህአዴግ ሰዎች በዚህ ረገድ የሚሳሳቱትም አውነቱን ለመካድ ካላቸው ፍላጐት ብቻ ሳይሆን ስለ ራሳቸው ድርጅትም ካላቸው የተሳሳተ አምነት ነው የኢህአዴግ ዓይነት ባህሪና ማንነት ባለው ድርጅት አማካይነት የሚፈጸም የአፈና ድርጊት በደርግ ጊዜ ይደረግ አንደነበረው በግልጽ በወረቀት ላይ ተቀምጦና በድርጅት ስብሰባ ላይ በአጀንዳ አየቀረበ የሚወሰን ሳይሆን ራሱን በቻለ በግልጽ የማይታይ ክህሄዉጩ መዋቅርና ቡድን የሚወሰን ቢሆንም ብዙ የኢህአዴግ አባላት ከአነሱ ዕውቅናና ዕይታ ውጭ በድርጅታቸው ውስጥ ምንም ዓይነት ሕገ ወጥ ድርጊት አንደማይፈጸም አድርገው በመገመት ሲሳሳቱ ይታያሉ ድርጅታቸው እነሱ ከሚያውቁት መዋቅርና አሠራር ውጭ በእንዲህ ዓይነቱ ተገቢ ያልሆነ ተግባር ሊሰማራ እንደሚችል በመገመት የውስጥ ትግል አድርገው ችግራቸውን ለመፍታት ከመሞከር ይልቅ በድርጅታቸው ላይ የሚቀርበውን ወቀሳና ካስ በሙሉ በጭፍን ሊክዱ ስለሚታዩ የሕዝቡን ልብና አእምሮ የማሸነፍ አቅም ሊያገኙ አልቻሉም በውስጣቸው ሃቁን ምን ያህል እንደሚነጋገሩበት ባይታወቅም የኢህአዴግ ትልቅ ድክመት ሆኖ የሚታየው ሌላው ጉዳይ ኢህአዴግ በሕዝቡ ዘንድ ያለውን ድጋፍ የሚመዝንበት መንገድ ነው የዚህ ጽሑፍ ጸሐፊ አብዛኛው የአዲስ አበባና የአንዳንድ የአገሪቱ ከተሞች ሕዝብ ለኢህአዴግ ምን ዓይነት አመለካከት እንዳለው በማያከራክር ሁኔታ ከብዙ ዓመት በፊት የማውቅ ብሆንም ለመጀመሪያ ጊዜ የማልጠብቀውና አመለካከቴን የሚፈትን አስገራሚ ሁዬኔታ ያዬሁት በ ዓም ኢዴፓ መቀሌ ከተማ ላይ ውጤታማ ሕዝባዊ ስብሰባ ባካፄደበት ወቅት ነበር ከዚያ ስብሰባ በፊት እኔም እንደ ሌላው ኀብረተሰብ የተሳሳተ የፖለቲካ አቋም ሰለባ ሆጌጄ በግልጽ ባልናገረውም በውስጤ የትግራይን ሕዝብ በሚመለከት በተወሰነ ደረጃ የተዛባ አመለካከት ስለነበረኝ ያ የመቀሌ ስብሰባ አቋሜን በማስተካከል ረገድ ትልቅ አገዛ አድርጐልኛል የመቀሌ ነዋሪ አሉላ አባነጋ አውሮፕላን ገረፊያ ከደረስን ጊዜ ጀምሮ በጨዋነት ያሳየን አቀባበል ያልጠበቅነውና ያስገረመን ከመሆኑም በላይ በስብሰባችን ላይ የተገኘው ሕዝብ የተከራዬነው የመዘጋጃ ቤት አዳራሸ ሊያስተናግደው ከሚችለው እጥፍ በላይ ነበር በዚያ ስብሰባ ላይም ሆነ ከስብሰባው በኋላ የመቀሌ ከተማ ተወላጅ የሆኑ ሰዎችን አነጋግረን ለመረዳት እንደቻልነው አብዛኛው የመቀሌ ነዋሪ የኢ ህአዴ ግ ተታዋሚ ነጡ ሲባል ባይትልም አሮደየሣ ከምንገምተው በላይ ኢህአዴግን የሚታወም ሰው ትግራይ ውስጥ ሥናሩን በማዐበታፕ ነ በጣም ተገርመን ነበር ቀላል የማዬሁባል ቁጥር ያላቸው የተሃራይ ተወላዶጉፕ በሥርዓቱም ሆነ በህወሣፃት ላይ የፈሆቀርቡትን የመረረ ትትትና ተቃውሞ ስንሰማ ጥቲተ በሥርዓቱ ውስጥና በሥርዓቱ ዙሪያ ያሉ ሰሥዎት የሚፈጽሙትን ተግባርና የሚያገኙተን ጥቅም በማየት ብቻ ሁሉንም የትግራይ ሕዝብ አንደ ተጠያቂና ተጠቃሚ መቁጠር ምን የህል ከባፍ ስህተት እንደሆነ የበለጠ የተረዳነው ያሄ ነበር በአጠቃላይ በበርካታ የመተሌ ነዋሪዎች ይታይ የነበረው ሁኔታም ከፍርሃትና ለህወሃት ታማኝ ከመሆን የመነርኬኔ የተተላቀለ ስሜት ልለበአ አንጂ ግልጽ ድጋና አልነበረም መፍሉሱ ህ ከዚያ በጊላ ምርጫ ከመካሄዱ ከሰባት ወራት በፊት ለምርጫ ዝግጅት የሚረዳ ሥራ ለመሥራት ለአንድ ወር ያህል ከሌሎች የፓርቲያችን አመራሮፕ ጋር በመሆን ከጋምቤላና ከቤንሻንጉል ጉምዝ ክልሎች በስተቀር ሠሉንም የአገሪቱን ክልሎች የሚያዳርስ የመኪና ጉዞ አድርገን ነበር በዚያ ጉዞ በየገጠሩ ቀበሌ አየገባን እንዳየነው ገበሬው ሳይቀር ለኢህአዴግ የነበረው ተቃውሞ ብቻ ሳይሆን ጥላቻ እኛንም ከማስገረም አልፎ ያስደነገጠን ነበር አንዳንድ በኢህአዴግ ዘመን ተጠቃሚ መሆናቸው በግልጽ በሚታይ አካባቢዎች የሚኖሩ ሰዎችና በቀጥታም ከሥርዓቱ ጋር ባላቸው ግንኙነት በግላቸው ተጠቃሚ መሆናቸው የሚታወቅ ግለሰቦች ሳይቀሩ ሥርዓቱን አምርረው ሲቃወሙ ስናይ ኢህአዴግም ሆነ አመራር አባላቱ በመዋቅራቸው አማካይነት የሚያገኙት መረጃ ወይም መረጃውን የሚተረጉሙበት መንገድ ችግር ያለበት መሆኑን ለመገመት አስቸጋሪ አልነበረም የምርጫ ውጤት ለኢህአዴግ አስደንጋጭ የመሆኑ ጉዳይም ከዚሁ ጋር በተያያዘ ምክንያት ሊሆን ይችላል ኢዴፓ ፓርላማ ክከገባ በኋላ በ ዓም ከተካፄደው ከመጀመሪያው ዙር የኢህአዴግና የተቃዋሚ ፓርቲዎች ድርድር መጠናቀቅ በጊላ የዚህ ጽሑፍ ጸሐፊ ለመጀመሪያ ጊዜ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊን ከሌሎች ሦስት የኢዴፓ አመራሮች ጋር ሆኘ በጽሕፈት ቤታቸው ሳገኛቸው የጠየቅሏቸው አንዱ ጥያቄ ይህንነ የሚመለክት ነበር ከላይ የጠቀስኩትንና በአገሪቱ በአካል ተዘዋውሬ ያየሁትን እውነታ በመግለጽ ኢህአዴግ ሁልጊዜ ሲናገር በሚደመጠው መጠን የሕዝብ ድጋፍ ያለው መሆኑን አእርሳፕውም የሚያምነኑበት መሆነን ለማወቅ ላቀረብኩላቸው ጥያቄ ጠቅላይ ሚኒስተሩ ግልጽና ቀጥተኛ መልስ ባይሰጡኝም ምርጫ ያስተማራቸዉው ነገር መኖሩን ግን ሳይጠቅሱ አላለፉም ነበር ከዚሁ ከምርጫ ጋር በተያያክ በተገኘው ትምህርት ይመስላል ኢህአዴግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ትግልና አብዮታዊ ዴሞክራሲ በሚል ርአስ መጋቢት ዓም ባሳተመው አንድ የግምገማ ሰነድ ላይ ዴሞክራሲ ሁለት ስለት ያለው አደገኛ መሣሪያ መሆኑን በመግለፅ በዴሞክራሲያዊ ምርጫ ወደፊት ያለ አግባብ ሊዘረርበት የሚችል አደጋ መኖሩን በግልጽ ያሰፈረው በዚህ ሰነድ ላይ ኢህአዴግ የሕዝብ ድጋፍ ማጣቱን በግልጽ አምኖ ባይቀበልም በአገሪቱ ብሔራዊ መግባባት ከመፈጠሩ በፊት በሕዝብ ምርጫ ሊዘረር የሚችልበት ሁኔታ ሲፈጠር አንደሚችልና ይህም በአገሪቱ ላይ እድግ መሠረታዊና ከባድ አደጋ ሊያስከትል አንደሚችል ስጋቱን ገልዷል ኢህአዴግ በራሱ ድርጅታዊ ግምገማ መድሱት አንዲህ ዓይነቱን ስጋት በድፍረት ቢያቀርብም ይፈጠራል ብሎ የሚሰጋውን አደጋ ለማስወገድ ሲጥር የሚታየው ግን በተግባር ብሔራዊ መግባባትን በመፍጠር ሳይሆን ሕዝቡን አሰልች በሆነ የፕሮፓጋንዳ ዘመቻ ለማሳመን በመሞከርና ራሱን ለረኘዝዣም ጊዜ በሥልጣን ላይ ለማቆዬት በማቀድ ነው ዞሮ ዞሮ ኢህአዴግና አመራሩ በሕዝብ ዘንድ ስላላቸው ድጋፍ በውስጣቸው አውነታውን ያጡታል ተብሎ ባይገመትም አንድን ድርጅት ወደ ከፍተኛ አደጋ ሊመራ የሚችለው ጉዳይ የደጋፊዎቹን መጠን በአግባቡ መለካት አለመቻል በመሆኑ ኢህአዴግ የድጋፍ መጠኑን በአግባቡ መለካት አለመቻሉም ሆነ ወይም ለክቶ ያወቀውን በግልጽ አምኖ ለመናገር አለመድፈሩ አንዱ የድርጅታዊ ድክመቱ መገለጫ ነው ድርጅታዊ ጥንካሬ ጦርነትን ተዋግቶ ለማሸነፍ ወይም የተለያዩ ሕዝባዊ እንቅስቃሴዎችን በብቃት ለማካፄድ የሚያስችለውን ያህል በምስጢር ድምጽ አሰጣጥ የሚካሄድን የሕዝብ ምርጫ በአርግጠኛ ነት ለማሸነፍ ስለማያስችል ኢህአዴግን ለመሰለ ድርድት በድርጅታዊ ጥንካሬ ከመተማመን በላይ የበለጠ የሚጠቅመው የሕዝብን ልብና አአምሮ በማሸነፍ ረገድ ያለውን ብቃት መለካት ይሆናል በአጠቃላይ ከዚህ በላይ ከድርጅታዊ ጥንካሬ አንጻር በጥንካሬና በድክመት ከተጠቀሱት ነጥቦች ውስጥ በጠንካራ ጐንነት የተጠቀሱት ሚዛን የሚደፉ ሆነው ስለሚታዩ በአገራችን ተጨባጭ ሁኔታ ከሌሎች ተቀናቃኝ ፓርቲዎች ጋር ሲነጻጸር ኢህአዴግ በብዙ ርቀት ጠንካራ ድርጅት ነው ከአገራዊ አጀንዳዎች አንጻር ኢህአዴግ ያለውን ጥንካሬና ድክመት ለመመዘን ሲሞከር ግን እውነታው ከድርጅታዊ ጥንካሬ አኳያ ከሚገኝበት ሁኔታ የተለየ ሆኖ ይገኛል እንደማንኛውም ድርጅት ኢህአዴግም ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ አጀንዳዎቹ አገሪቱን የሚጠቅሙ ናቸው ብሎ አክርሮ ይከራከራል ነገር ግን ኢህአዴግ ከአጠቃላይ ታሪካዊ አመጣጡ ከተዋቀረበት የአደረጃደት ስልትና ከወቅታዊ የአገራችን የተካረረ የፖለቲካ ሁኔታ አንጻር ፍላጐቱ ቢኖረውም እንኳ ለአገርና ለሕዝብ የሚጠቅሙ አደንዳምዎችን በሚፈለገው መጠንና በሙሉ ልቡ ሲያራምድ የሚያስችል ተፈጥሮ ያለው ድርጅት አይደለም በመጀመሪያ ደረጃ ከታሪካዊ አነሳሱ አንጻር ስናየው የኢህአዴግን ቀዳሚ ትግል ከመጠንሰስ ጀምሮ ለመንግሥታዊ ሥልጣን እንዲበቃ በማድረጉ ዛደት ዋናውን ሚና የተጫወተውና ዛሬም ድረስ የግንባሩ ሞተር ሆኖ የሚያገለግለው ህወሃት ነው ለከ ህወሃት በድርጅታዊ ጥንካሬውና ግንባሩን ለድል ለማብቃት ከተጫወተው የመሪነት ሚና አንጻር ከኢህአዴግ አባል ድርጅቶች ሁሉ ጠንካራው ሆኖ እያለ በፓርላማ ካለው መቀመጫና ከሚወክለው የሕዝብ መጠን አንጻር ግን ከግንባሩ አባል ድርጅቶች ውስጥ የመጨረሻው አናሳ ድርጅት ነው ከዚህ ጋር በተያያዘም ኢህአዴግ እንደ ድርጅት ከሚከተለው ብሔረሰባዊ አደረጃጀት አንጻር ግንባሩ የግድ የጋራ ህልውናውን ጠብቆ እስካልቀጠለ ድረስ አንዱ የግንባሩ አባል ድርጅት ለብቻው ተነጥሎ መንግሥት ሊሆን የሚችልበት ዕድል የለውም በአሁኑ ወቅት ህወሃት ባለው የወሳኝነት ሚና የህአዴግ ድርጅቶችን አንድ አድርጐ የመምራት ብቃት ያለው ከመሆኑ አንጻር ኢህአዴግን በቀጥታም ባይሆን በተዘዋዋሪ እንደ አንድ ወጥ ድርጅት መቁጠር የሚቻል ቢሆንም ከሕግና ከብሔረሰባዊ አደረጃጀት አኳያ ዞሮ ዞሮ ኢህአዴግ የአራት ድርጅቶች ጥምረት ስለሆነ የወቅቱ የአገራችን መንግሥት በአንድ ወጥ ፓርቲ የሚመራ ሳይሆን ዘዘ። ኦሳሰብ አምኖ መቀበል ግን አስቸጋሪ ነው ኢህአዴግ የፖለቲካ ሥልጣኑን በብቸኝነት ተቆጣጥሮ በመቀጠል ረገድ እስካሁን ምንም ዓይነት መሠረታዊ የአቋም ለውጥ ያላሳዬ ድርጅት ቢሆንም በእሱ ቁጥጥር ሥር ያለችው ኢትዮጵያ አንድነቷ እንዲጠበቅና በልማት እንድታድግ ከመፈለግም አልፎ ሁኔታው በፈቀደለት መጠን ይህንን ዓላማ ለማሳካት ተግቶ መድሱት መ ው እየሠራ መሆኑን ግን መካድ አይቻለም ይህንን ለማለት የሚያስደፍረው በተጨባጭ በአገር ውስጥ እየታየ ካለው የልማት አንቅስቃሴና ከአገሪቱ ብሔራዌ ደኀንነት አንጻር በአፍሪካ ቀንድ ዙሪያ በአሁኑ ወቅት ኢህአዴግ እንደ መሪ ፓርቲ እያከናወናቸው የሚገኙ ድርጊቶችን በመገንዘብ ብቻ ሳይሆን የአንድ አገር መንግሥት ሆኖ ለረዥም ጊዜ ከመቆየት ጋር በተያያዘም አንድ ድርጅት በአንድ ወቅት ከአንድ የጠበበ ፍላጐት ተነሥቶ ቀስ በቀስ የአገር አንድነትና ደኀንነት ጠበቃ የሚሆንበት ሰፊ ዕድልና አስገዳጅ ሁኔታ መኖሩዓ በመገንዘብ ጭምር ነው በአገራችን ታሪክ በዘር ሐረግ የውርስ ንግሥና ብቻ ሳይሆን የአካባቢ የጐበዝ አለቃ ለመሆን ትግል ጀምረው በመጨረሻ ለንግሥና የበቁ የአገር መሪዎች ጭምር በሥልጣን ዘመናቸው ሰፊና ጠንካራ አገር ለመፍጠር ሲደክሙ ረው ነው ያለፉት ብዙዎቹ የአገራችን መሪዎች ወደ ሥልጣን ለመውጣት በሚያደርጉት የትግል ዛደት በአንፃራዊነት የፈጸሟቸው ስህተቶች ስለመኖራቸው በተደጋጋሚ በታሪክ ሲወሳ አይተናል መሪዎቻችን በየዘመናቸው የፈጸሟቸው በጎ ነገሮች መኖራቸው እንደተጠበቀ ሆኖ ሙሉ በሙሉ ከስህተት የጸዳ ነው ሊባል የሚችል መሪ ግን አገራችን ኖራት አያውቅም ለምሳሌ አፄ ዮሐንስ አፄ ቴዎድሮስን ለማጥቃት ሲሉ ከእንግሊዞች ጋር ማበራቸው አፄ ምኒሊክ አፄ ዮሐንስን ለማጥቃት ሲሉ ከጣሊያኖች ጋር ውስጥ ውስጡን ማበራቸውና ከአድዋ ጦርነት ድል በኋላም ኤርትራን ከጣሊያን እጅ ማስመለስ አለመቻላቸው አፄ ኃይለሥላሴም የኢትዮጵያና የኤርትራን ፌደሬሽን ለማፍረስ ውስጥ ውስጡን አላስፈላጊ ግፊት ማድረጋቸውና ዕድሜያቸው እአእስኪጃጅ ድረስ የአስተሳሰብም ሆነ የሥልጣን ለውጥን ለመቀበል ፈቃደኛ አለመሆናቸው ኮሎኔል መንግሥቱም ስልሳዎቹን ባለሥልጣናት በአሰቃቂ ሁኔታ በማስረሸናቸው በአንድ ትውልድ ወጣቶች ላይ በፈጸሙት ጭፍጨፋ በየታሪክ መዛግብቱ ሲወቀሱ አይተናል አነዚህ ሁሉ መሪዎች ወደ ሥልጣን ለመውጣት ሲሉ ወይም የሥልጣን የበላይነታቸውን ለማጠናከር ሲሉና ወይም ደግሞ ያሰቡትን ለመፈጸም አቅም ባነሳቸው ጊዜ በየወቅታቸው ታሪካዊ ሊባል የሚችል ስህተት ሲፈጽሙ የታዩ ቢሆንም ሁሉም መሪዎች ግን የአገራቸውን አንድነትና ገናናነት ከልባቸው ይፈልጉ አንደነበርና ለዚያም ዓላማ አቅምና ሁኔታ በፈቀደላቸው መጠን ይሠሩ እንደነበር የሚያጠራጥር አይደለም መሪዎቻችን ለሥልጣን እርስ በርስ ለመሻኮት ወደጋቷኋላ ብለው የማያውቁ ቢሆንም አንዳቸው ለሌላቸው ሰብአዊ ክብርን የሚነፍጉ ግን አልነበሩም ለምሳሌ አዔፄ ዮሐንስ አፄ ቴዎድሮስ መሞታቸውን ሲሰሙ ሐዘን የተቀመጡ ሲሆን አፄ ምኒሲክም ለአዔ ቴምጮድሮስ ካላቸው ከፍተኛ አክብሮት የተነሣ ከማሪያም ቀጥሎ የሚምሉት በሳቸው ስም ነበር ይባላል የታሪክ ጸሐፊዎቻችን ከየግል የአመለካከት ዝንባሌያቸው ሀ የተነሣ የአንዱን መሪ ጠንካራ ጐን ወይም የሌላውን መሪ ደካማ ጐን ያለአግባብ አጉልተው የሚያሳዩበት ሁኔታ የተለመደና እስካሁንም ድረስ ያለ ቢሆንም አንዱ መሪ ከሌላው ይሻላል ወይም ያንሳል ከመባሉ በስተቀር ግን ሁሉንም የታሪክ ጸሐፊ በሚያስማማ ሁኔታ የተዋጣለት ተብሎ የሚመሰገን መሪ አገራችን ኖሯት አያውቅም የጉዳዩ ክብደትና ጊዜው የተለያየ ቢሆንም በወደፊቱ የአገሪቱ ታሪክ ኢህአዴግ የሚዳኝበት ሚዛንም ካለፉት መሪዎቻችን ብዙም የተለየ ሊሆን መደሱት አይችልም ኢህአዴግ የትጥቅ ትግሉን በአስናፊነት ለመወጣትና እላም ላይ መንግሥታዊ ሥልጣኑን አስጠብቆ ለመቀጠል ሲል በአገሪቱ ላይ የፈጸማቸው ስህተቶች ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ሰፍኗል በሚባልበት በእኛ ዘመን የተፈጸመ የዛሬ እውነታዎች በመሆናቸው ምክንያት የበለጠ የሚያስቆጩንና ገነው የሚታዩን ቢሆንም ከዚህ በላ ሰአገሪቱ አንድነትና ደኀንነት ተቆርቋሪ ከመሆን አንጻር የኢህአዴግም ሚና ካለፉት የአገራችን መንግሥታት ሜና የተለየ ሊሆን አይችልም ምክንያቱም አንድ የፖለቲካ ኃይል የመንግሥት ሥልጣንን ተቆናጦ አንድ ጊዜ ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ጥቅምን ማጣጣም ከጀመረ በኋላ በዚያ መንግሥታዊ ሥልጣን በያዘበት አገር በሚመጣ ጉዳትና አደጋ ሁሉ ቀድሞ የሚጠቃው ራሱና በርሱ ዙሪያ ያሉ ወገኖች ጥቅም እንደሚሆን ስለሚረዳ ለአገሪቱ አንድነትና ደኀንነት ተቆርቋሪ የመሆኑ ጉዳይ ከፍላጐትና ከኃላፊነት ብቻ ሳይሆን ከበለጠ ተጠቃሚነትም የሚመነጭ ነው ከአኛም ሆነ ከሌሎች አገሮች ታሪክ ለመረዳት እንደምንችለው የአንድን አገር ወይም መንግሥት ምሥረታ ፃዛደት በቀዳሚነት የመራው ኃይል ምንጊዜም የአገር አንድነት ጠበቃ ሆኖ መገኘቱ የተለመደ ክስተት ነው በአገራችን የአማራው ልሂቅ ከሌላው ብሔረሰብ ልሂቅ ዩሀ በበለጠ እስካሁን የአንድነት ጠበቃ ሆኖ ሲታይ የቆዬውም በአገር አንድነት ጉዳይ ከሌላው ሕዝብ የተለየ ደምና ተፈጥሮ ኖሮት ሳይሆን በአገሪቱ ፖለቲካዊዌ ኢኮኖሚያዊና ማኀበራዊ ጉዳይ አንዛራዊ ተጠቃሚነት ስለነበረው ነው የትግራይ ልሂቃን የአማራውን ልፃቃን ሚና ተክተው በሚገኙበት በአሁነ ወቅትም ለአገሪቱ አንድነትና ደኀንነት የበለጠ ተቆርቋሪ እየሆኑ የማይመጡበት አሳማኝ ምክንያት አይኖርም በተግባርም አሁን እንደምናየው በርካታ የአንድነት ጠበቃ ነን ሲሉ የነበሩ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ሳይቀሩ ከሻዕቢያና የመገንጠል ዓላማ ከሚያራምዱ የፖለቲካ ኃይሎች ጋር ለመተባበር እየሞከሩ ባለበት በአሁነ ወቅት ኦነግና ኦብነግን አምርሮ ከመዋጋት ጀምሮ በኤርትራና በሶማሊያም ሆነ በአጠቃላይ በአፍሪካ ቀንድ ደረጃ የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም የሚጉዱ አደጋዎችን ለመከላከል ኢህአዴግ በትጋት እየሠራ መሆኑን እያየን ነው ኢህአዴግ በትጥቅ ትግሉ ወቅት ወይም ሥልጣን በያዘበት የመጀመሪያ ዓመታት የመገንጠል ጥያቄንና የአፍሪካ ቀንድን ፖለቲካዊ ሁኔታ በተመለከተ የነበረው አመለካከት በአሁነ ወቅት ቢያንስ ዲግሪ የተጠመዘዘ መሆኑ ብዙም የሚያጠራጥር አይሆንም አስተውለን ለመታዘብ ከሞከርንም በአሁኑ ወቅት እንደ ኢህአዴግና በኢህአዴግ ዙሪያ እንደተሰባሰቡ ልዛቃን ስለ አገሪቱ ሰላምና አንድነት ደጋግሞ ሲያወራና ሲጨነቅ የሚደመጥ ሰው አለ ማለት አይቻልም ለዚህም ነው ኢህአዴግ ከዐ ዓመታት በላይ ይዞት ከተጓዘው ብሔረሰባዊ ማንነትን መሠረት ካደረገ አደረጃደት ወጥቶ ከወቅቱና ከወደፊቱ ሁኔታ ጋር የሚጣጣም ኀብረብሔራዊ አደረጃጀት ሊከተል ይገባዋል ማለትን አስፈላጊና ወቅታዊ የሚያደርገው ምክንያቱም ከእንግዲህ አገራዊ ፖለቲካው ብቻ ሳይሆን ከአገራዊ ፖለቲካው አጠቃላይ ለውጥ ጋር በተያያዘ በኢህአዴግ ውስጥም ያለው የኃይል አሰላለፍ በሂደት እየተለወጠ መምጣቱ ስለማይቀር ያለውጥ ከኢህአዴግ አልፎ የአገርም አደጋ እንዳይሆን ከተፈለገ መፍትሄፄው የኢህአዴግን አደረጃጀት ወጥ ወደ ሆነ ኅብረብሔራዊ አደረጃጀት በተቻለ ፍጥነት መለወጥ ነው ከላይ ለመግለጽ እንደተሞከረው እንዲህ ዓይነቱ ለአገር የበለጠ ተቆርቋሪ የመሆን ጉዳይ የግድ ሰዎች መፎሱሮሱ ስለፈለጉና አገራቸውን ስለሚወዱ ብቻ የሚፈጠር አስተሳሰብ ሳይሆን በሥርዓቱ አምብርት ዙሪያ ሆነው የፖለቲካና የኢኮኖሚ ተጠቃሚ ለመሆን ከመብቃታቸውም ጋር በእጅጉ የተቆራኘ ነው በእርግጥም ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ጥቅም የልሄቁ ክፍል የአገር ደኀንነት ተቆርቋሪነት መነሻ ምክንያት የሚሆን ቢሆንም በዚህ መነሻነት ልቁ የሚያቀነቅነው አገራዊ አስተሳሰብም ቀስ በቀስ ከጥቅም ተጋሪነት በራቀውና የልሂቁ ተክታይ በሆነው የታችኛው የኀብረተሰብ ክዓልም ተቀባይነት እያገኘና እየሰረፀ መመጣቱ አይቀርም ከሌላው የኢትዮጵያ ሕዝብ የተለየ ምንም ዓይነት ጥቅም አግኝቶ የማያውቀው የአማራውም ሆነ የትግራይ ድህ አርሶ አደር ሕዝብ ሳይቀር አገርን በሚመለከት ብዙውን ጊዜ የልሄቁን አስተሳሰብ ሲጋራ የሚታየው በሌላ ሳይሆን በዚሁ ምክንያት ነው ማለት ይቻላል። ት መስለው የሚታየን በኦነግ ዙሪያ ዛሬ ለአንዳንዶቻችን የአገር አንድነት ስጋ ትግሬው ልቃን በአገሪቱ ፖለቲካና ያሉ የኦሮሞ ልፃቃንም ነገ እንደ አማራውና የ ኢኮኖሚ የበለጠ ተጠቃሚ የሚሆነበት ዕድል ቢያገኙ እነሱም በተራቸው የአገሪቱ አንድነትና ሰላም ጠበቃ የማይሆኑበት ምክንያት አይኖርም ለዚህም ነው ሁሉም የአገሪቱ ሕዝቦች የራሳቸውን አካባቢ በራሳቸው የማስተዳደራቸውና በአገሪቱ ማዕከላዊ ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ሕይወት ውስጥ ትርጉም ያለው ተሳትፎ አንዲኖራቸው የማድረግ ጉዳይ ለወደፊቱ የአገራችን ዕፅጣፈንታ የግድ አስፈላጊ የሚሆነው ምክንያቱም በአገሪቱ ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ሕይወት ውስጥ ጥቂቱ ወይም ከፊሉ ኀብረተሰብ ብቻ ተጠቃሚ በሆነበት ሁኔታ ሁሉም የአገሪቱ ሕዝብ በአገሪቱ የአንድነትና የሰላም ጉዳይ ላይ ወጥ የሆነ ብሔራዊ መግባባት ሊፈጥር አይችልም በአጠቃላይ በዛሬውና በወደፊቱ ፖለቲካችን ኢህአዴግን አልቆለታል እያልን በስሜት ሞቱን መመኘትም ሆነ ከዛሬ እና ዓመት በፊት ስንል እንደነበረው ኢህአዴግ አገሪቱን በየቀት እያፈረሳት ነው እያልን በጭፍን መራገሙ ተቃዋሚዎችን ሕዝቡንም ሆነ አገሪቱን የትም አያደርስም ኢህአዴግ ራሱንም ሆነ አገሪቱን ከህልውና አደጋ ለመታደግ ተጨባጭ የለውጥ ርምጃ መውሰድ ያለበት መሆኑ እንደተጠበቀ ሆኖ ተቃዋሚዎችና ሕዝብም በየበኩላችን ከእንግዲህ ኢህአዴግ የአገሪቱ ችግሮች አካል ብቻ ሳይሆን የወደፊቱ የአገሪቱ መፍትሄፄዎች አካልም ጭምር መሆኑን አምነን መቀበል ይገባናል ምክንያቱም ኢህአዴግ በአገሪቱ ሁለንተናዊ ሕይወት ውስጥ ጠልቆ ከመግባቱ አንጻር አንዳንዶቹ በአገሪቱ ወደፊት እንዲመጡ የምንፈልጋቸው በጎ ለውጦች ወደድንም ጠላንም ያለኢህአዴግ ተሳትፎ የማይመጡ በመሆናቸው ነው ኢህአዴግ እንዲህ ዓይነቱን የህልውና ስጋት የሚያስወግድ ልባዊ ዕውቅና በተቃዋሚዎችና በአጠቃላዩ ሕዝብ እስካገኘ ድረስም የተፈጥሮን ሕግ ሽሮ ዘለዓለም በሥልጣን ላይ ለመቀመጥ ከመሞከር ይልቅ በነፃና ፍትሐዊ ምርጫ ሥልጣትን ን በፈ መዘጋጀት ይኖርበታል እንዲያውም ኢህአዴግ በወደፊቱ የአገሪቱ ን ነ ከ ስ ሁኔታ ደማቁን ስፍራ ሊያገኝ የሚችለው አንድ ጊዜ በሕዝብ ጣን ወርዶ እንደገና በሌላ የሕዝብ ምርጫ አሸንፎ ለዳግም መንግሥትነት መብቃት ሲችል ነው መሆሉት ሥቃዎማሜ ፓሂዢጮዎቻና ያፖፅራጎ ሃታ የተቃዋሚው ተራ እንደ ኢህአይግ ተመሳሳይ የሆነ አያረጃጾት የትግል ስልትና አገራዊ አይንዳ ያላገው ፓርቲዎችን ያካተተ ሳይሆን በውስጡ የተለያየ አደቂረጃጀት የጎል ስልተና አገራዋዊ አደንዳ የሚያራምዱ ገጉራማይሌ ቀቅርጽና ይዘት ሇርቲዎችን ያቀፈ ስለሆነ አንደ አንድ ጠጥ ማንነተ ያለው የፖለቲካ ኃይል ያላፐው ግ ያ ተወሰነ መመዘኛዎችን አስቀምጦ ለመገምገም ያስፕግራል ስለዚህ አብዛኛዎቹ ተቃዋሚ ፓርቲዎች የሚጋራፕውን ዋና ዋና ነጥቦችና ባህርያት መሠረት በማድረግ ኢህአዴግን ለመገምገም ከሞከርኩበት ከድርጆታዊ መዋቅርና ከአገራዊ አንዳምች አንጻር ተቃዋሚው ጉራ የሚገኝበትንም ሁኔታ በጥቅሉ ለማየት እሞክራለሁ ለአለፉት ዓመታት ከአብዛኛዎቹ በአገር ውስጥና በውጭ አገር ከሚገኙ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ጋር በተለያዩ አጋጣሚዎችና ሁኔታዎች ተገናኝቼ በተደጋጋሚ የመወያየት ወይም አብሮ የመሥራት ዕድል አግኝቻለሁ በዚህ የረዥም ጊዜ ፃደት ያለምንም መሻሻል አስካሁን የተቃዋሚው ጐራ መገለጫ ሆኖ ያየሁት ባህሪ የኢህአዴግንም ሆነ የራስን የውስጥ ሁኔታ መገምገም ተገቢ ትኩረት የማይሰጠው ብቻ ሳይሆን ከነውርም የሚቀጠር ተግባር መሆኑን ነው አንድ ተቃዋሚ ፓርቲ የሚታገለውን ኃይል ደካማና ጠንካራ ጐን በአግባቡ ገምግሞ ባላወቀበት ሁኔታ ትግሉን በአሸናፊነት ሊወጣ እንደማይችል ግልጽ ቢሆንም አብዛኛዎቹ ተቃዋሚዎች ኢህአዴግ በሕዝብ የተተፋና ያለቀለት ድርጅት ነው ብለን አስቀድመን ስለደመደምን አሱን መገምገም ጠቃሚና አስፈላጊ መስሎ አይታየንም በዚህም ምክንያት ነው ተቃዋሚው ጐራ እስካሁን ያካሄደው ትግልም ሆነ የቅርብ ጊዜው የቅንጅት አካፄድ ትግሉን በማዳከም ብቻ ሳይሆን በኢህአዴግ ውስጥ የሚገኘውን አክራሪ ኃይልና አስተሳሰብ ከመቼውም ጊዜ የበሰጠ የማጠናከር ውጤት ሲያስከትል የታየው ችግሩን የበለጠ የከፋ የሚያደርገው ደግሞ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ኢህአዴግን መገምገም አለመቻላችን ብቻ ሳይሆን ራሳችንንም ምን ድክመትና ጥንካሬ አለን ብለን ለመገምገም የማንፈልግ መሆናችን ነው ተቃዋሚዎች ያለምንም በቂ ግምገማ ገዥውን ፓርቲ ደካማና ያለቀለት አድርገን እንደምናየው ሁሉ ራሳችንን ደግሞ በየትኛውም መመዘኛ ጠንካራና እንከን የለሽ አድርገን በመቁጠር ሁልጊዜ ራሳችንን ያለ አግባብ በመሸንገል ጥሩ እንቅልፍ መተኛትን የምንመርጥ ነን እንዲያውም ራሳችንን መገምገም አጥብቀን የምንጠላና የምንፈራ በመሆናችን ምክንያት በውስጣችን ግምገማ እንዲደረግ የሚፈልግ ኃይል ከመካከላችን ብቅ ሲል ካዬን ጥያቄውን በቅንነት ተቀብሎ ራስን ለመገምገም ከመሞከር ይልቅ ጥያቄውን ያቀረበውን አካል በሰርጉገብነት በአፍራሽነትና በከፋፋይነት በመክሰስ ማሸማቀቅን እንመርጣለን እንዲህ ዓይነቱ ድርጊት አልፎ አልፎ ወይም በተለዩ አጋጣሚዎች ብቻ የሚፈጸም ሳይሆን በአብዛኛዎቹ ተቃዋሚዎች ቋሚ አሠራር ተደር በመወሰዱ ምክንያት ተቃዋሚዎች ድክመታችንን አርመን ተጠናክረን የምንወጣበትን ዕፅድል የዘጋብን ከመሆኑም በላይ በውስጣችን ሁልጊዜ ክፍፍልና አንደኝነት አንዲፈጠር ምክንያት ሆኗል አኔም ሆንኩ ኢዴፓ እስካሁን በተቃዋሚው ጐራ ውስጥ በነበረን የትግል ተሳትፎ በብዙ የተቃዋሚ ፓርቲ መድሉሱት መሪዎች ጥርስ ውስጥ ያስገባን ይኸው የምንታገለውን ኢህአዴግንና ራላችንን በአግባቡ እየገመገምን ለወቅቱ ትግል የሚመጥን አቅጣጫ ካልያዝን በስተቀር የትም ልንደርስ አንችልም የሚለው ቋሚ አቋማችን ነበር ተቃዋሚዎች ልንጠናከርና ለድል ልንበቃ የምንችለው እንወክልፃለን የምንለው ሕዝብ በዙሪያችን ተሰባስቦ ሊያጠናክረን ከቻለ ብቻ ነው ነገር ግን ለሕዝቡ ሁልጊዜ የምንነግረው ኢህአዴግ ደካማ መሆሦነንና እኛ ደግሞ ጠንካራ መሆናችንን ስለሆነ ሕዝቡ ሁልጊዜ የሚያስበው ተቃዋሚዎችን እንዴት አድርጌ ላጠናክራቸው ብሉ ሳይሆን ጠንካራዎቹ ተቃዋሚዎች ደካማውን ኢህአዴግን መቼ ከሥልጣን እንደምናስወግድለት ነው ተቃዋሚዎች ከእንዲህ ዓይነቱ የበለጠ የመዳከም አዙሪት ሰብረን በመውጣት ራሳችንን ልናጠናክር የሚያስችለንን ትክክለኛ አቅጣጫ እስካሁን ድረስ ደፍረን መያዝ አልቻልንም ምክንያቱም ራሳችንን በአግባቡ ገምግመን ተቃዋሚዎች ሲጠናከር የሚገባው ድክመት አለብን ብለን እውነቱን ብንናገር ኢህአዴግን ማስደሰት ኢህአዴግንም በአግባቡ ገምግመን ደካማ ብቻ ሳይሆን ጠንካራ ጐንም አለው ብለን ብንናገር ሽንፈትና በሕዝቡ ፊት አንሶ መታየት መስሎ ስለሚታዬን በድብብቆሽ ጨዋታው ውስጥ መቀጠልን መርጠናል እስካሁን ያካሄድነው ትግል የትም አንዳልደረሰና እንዲያውም ከምርጫ በኋላ ትግሉ ከመዳከምም አልፎ ወደ ከፍተኛ መበታተንና በር ሀ የህልውና ፈተና ውስጥ በገባበት ወቅት ስለ ራሳችን መዳከም ኢህአዴግን ተጠያቂ ከማድረግ በስተቀር ራሳችንን እንገምግም ብለን መግደርደር እንኳ አልፈለግንም የሚገርመው ሁልጊዜ ራሳችንን ጠንካራ ኢህአዴግን ደካማ አድርገን በምንከስበት አፋችን እንደገና መልሰን በትግሉ ውጤታማ መሆን ያልቻልነው ኢህአዴግ በውስጣችን እየገባ ስለሚያዳክመንና አፈና ስለሚፈጽምብን ነው ብለን ስንከስ እንደመጣለን ኢህአዴግን ልንጥለው አንድ ሰኔ ቀርቶናል አያልን ደጋፊዎቻችን አስጨብጭበን ሳናበቃ ራሳችን ተንኮታኩተን ስንወድቅ ከድርጅትም ወርደን የአንድን ግለሰብ ስም በመጥራት ለውድቀታችን ምክንያት አድርገን ስንከስ እአንታያለን ነገር ግን የኢህአዴግን ሠርጐ ገብነትና አፈና ተቋቁማችሁ ለድል የማትበቁ ከሆነ የእናንተ ጠንካራነት እና የኢህአዴግ ደካማነት የቱ ላይ ነው። ሙ ብር ርብ ወይም በውርስም ሆነ በግል ጥረቱ ዳጐስ ያለ ሀብት አካብቷል ከተባለ የተቃዋሚ ፓርቲ አመራር ለመሆን እድሉ የሰፋ ነው በፓርቲዎቹ ብቻ ሳይሆን ደጋፊያችን በሆነው ሕዝብም ጭምር ዲግሪ ያለው ሰው ሁሉ የትግል መሪነት ዕውቀት አንዳለው ሀብት ያለው ሰው ደግሞ ለግል ጥቅሙና ፍላጐቱ ሳይሆን ለአገሩ ጥቅም በመቆርቆር ብቻ የፖለቲካ ፓርቲዎችን እንደሚቀላቀል ተደርጐ ነው የሚሜታየው «አብዛኛውን ጊዜ አንዲህ ዓይነቱን መስፈርት ማሟላት የሚችሉ ሰዎች ሲጠፉ ብቻ ነው ዲግሪ ያልያዙና የኢኮኖሚ አቅማቸው ደካማ የሆነ ሰዎች የአመራር ቦታ ለማግኘት ዕድሉ የሚኖራቸው የዚህ ጽሑፍ ጸሐፊም ሆንኩ አባል የሆንኩበት ፓርቲ ኢዴፓ በአንድ ወቅት እንዲህ ዓይነቱ የተሳሳተ አቋም ላይ ስለነበርን ነው በብዙ ድካምና መሥዋዕትነት ፓርቲውን ያቋቋመ ብቁ ወጣቶች በውስጣችን እያሉን በየቤታቸው እየሄድን ደጅ በመጥናትና አማላጅ በመላክ ዶክተሮችን የፓርቲያችን ቁንጮ መሪዎች ስናደርግ የነበረው እንዲህ ዓይነቱ ድርጊታችን በወቅቱ በሕዝቡ ዘንድ ለመደመጥና ለመታመን የረዳን ቢሆንም በፃደት ግን በራሳችን ፓርቲ ውስጥም ሆነ በቷላ ላይ በቅንጅት ውስጥ በነበረን ተሳትፎ ከፍተኛ ዋጋ ስላስከፈለን ዛሬ ከዚያ የተሣሣተ አቋማችን በሚገባ መማር ችለናል የሚገርመው ግን በምርጫ ወቅት ትግሉን በአናቱ መጥተው የተቆጣጠሩት ምሁራን ቅንጅቱን ብቻ ሳይሆን በአጠቃላይ ትግሉን ምን ያህል መቀመቅ ውስጥ አንዳስገቡት በተግባር ከታዬ በኋላም ተቃዋሚ ፓርቲዎችም ሆን ደጋፊያችን የሆነው ኀብረተሰብ ከዚያ ዓይነቱ የተሳሳተ አመለካከት ዛሬም መላቀቅ አልቻልንም በዚህ ዓይነቱ በቂ ያልሆነ መመዘኛ የኢህአዴግ ተቃዋሚዎች በመሆናቸው ብቻ ከየአቅጣጫው ተሰባስበው የፖለቲካ አመራር ለመሆን የሚበቁት እነዚህ ሰዎች በአገራዊ አጀንዳዎች ዙሪያ አንድ ዓይነት አቋምና ዓላማ ማራመድ ይቅርና እርስ በርሳቸውም በአግባቡ ይተዋወቃሉ ብሎ ለማመን ያስቸግራል አብዛኛዎቹ አመራሮች ለፖለቲካ አመራርነት የሚያበቃ በቂ የድርጅት ልምድና ዕውቀት የሌላቸው ከመሆኑም በተጨማሪ እንደሚመጣ ያልገመቱት አደጋ ድንገት ካልጠለፋቸው በስተቀር ትግሉ የሚጠይቀውን መሥዋዕትነት ለመክፈልም ዝግጁዎች አይደሉም ውድ ሕይወታቸውንና ኑሯቸውን ይቅርና ጊዜያቸውንና ጉልበታቸውን እንኳ በአግባቡ ለትግሉ መሥዋዕት ሲያደርጉ አይታዩም ሙሉ ጊዜያቸውን ዩኒቨርስቲ ውስጥ እያስተማሩ እየነገዱ ወይም ለአንድ የግል ድርጅት ተቀጥረው እየሠሩ ባሉበት ሁኔታ ነው ከማኀበራዊ ነኑኩሯውቸው ጭምር በምትተርፋቸው አጭር ጊዜ ለፖለቲካ ድርጅት ሠርተው ትግሉን ለውጤት ለማብቃት የሚሜፈልተጉጎትጎ አነዚህ ሰዎች ቢያንስ የፖለቲካ ጉዳይ አያገባኝም ብሎ በየቤቱ ዘግቶ ከተቀመጠው የአገሪቱ ምሁራን በተሻለ ትግሉ ውስጥ ተሳትፎ አያደረጉ ስሊያነ በዚህ ረገድ ሊመሰገነ አንደሚገባ ግልጽ ነው ነገር ግን አንዲህ ዓይነቶቹ የፖለቲካ አመራሮች ሌት ከቀን ሳይታክቱ የሚሠሩትን የኢህአዴግን አመራሮች የሚመጥን የአመራር ሚና ተጫውተው ትግሉን ለድል ኮታል ብሎ ማሰብ አስቸጋሪ ነው እስካሁንም የተደረገው ትግል የሚፈለገውን ለውጥ ማምጣት ሳይችል የቀረበት አንዱ ምክንያትም እንደ ኢህአዴግ አመራር አባላት ለትግሉ ራሱን መሥዋዕት ሊያደርግ የተዘጋደ ያለመታከት ጥርሱን ነክሶ ሌት ከቀን የሚሠራ ለቆመለት መድሱት ዓላማ አርስ በርስ በመተማመን በየወንዙ መማማል የማያስፈልገውና ግምገማን ባህሉ ያደረገ ጠንካራ አመራር በተቃዋሚው ጐራ ውስጥ መፈጠር ባለመቻሉ ነው እስካሁን በተግባር አንደታየው የተቃዋሚው ጉራ መሪዎች አዳዲስ ሐሳቦችን አእያፈለቅንና ውጤታማ ሊያደርጉን የሚትሉ ስትራቴዲዎችን እየነደፍን ትግሉን በተገቢው መንገድ አየመራነው ሳይሆን አኛው ራሳችን በጊዜያዊ ሁኔታዎችና በሕዝብ ስሜት እየተመራን የምንገኝ ነን ወደፊትም በዚህ ረገድ ያለብንን ድክመት በሃቅ ገምግመን ራሳችን ለማረም የማንችል ከሆነና በአጠቃላይም ለፖለቲካ አመራርነት የምንጠቀምበትን መመዘኛ መቀየር የማንችል ከሆነ ትግሉን መርተን ወደምንፈልገው ግብ ልናደርሰው አንችልም ለዚህ ደግሞ ለውጤት መብቃት ተስኗቸው በትግሉ ውስጥ ሲንገጫገጩ ለዓመታት ከኖሩት በርካታ ፓርቲዎች በላይ አንደ ቅንጅት ጥሩ ምሳሌ ሊሆን የሚችል የለም አገርን ይመራሉ ተብለው በሕዝብ ከፍተኛ ግምት ተሰጥታ ቸው የነበሩት የቅንጅት ጐምቱጐምቱ መሪዎች ትግሉን ከተቀላቀሉበት ዕለት ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ በአጃፐው ውስጥ የገባውን ታላቅ የአገር ጉዳይ እረስተው ምን ያህል በቅንጭብጫቢ ግላዊ ጉዳዮች እርስ በርስ ሲነታረኩ አንደሚውሉ ታይቷል እነዚህ ምሁራን ለብዙ ዓመታት ዳር ቆመው ሌሎች ፓርቲዎችንና መንግሥትን በመተቸትና በመጐንተል ሲመጻደቁ አንዳልኖሩ ዛሬ የሥልጣን መቆናጠጫው ጊዜ ደረሰ ብለው ፓርቲ ውስጥ በመግባት ራሳቸው የውሳኔ ሰጭነቱን ቦታ ሲይዙት ግን ምን ያህል ትግልን መምራት ከበሮ በሰው አጅ ሆኖባቸው ቅጥ አንባሩ አንደጠፋባቸውና እነሱ ሌሎችን ይተቹ በነበረበት መጠን ለሌሎች ትችት መጋለጣቸው በገሃድ ታይቷል በአጠቃላይ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ከትርፍ ጊዜ ስሜታዊ የፖለቲካ ግርግር ተላቀን በውስጣችን ጥራትና ብቃት ያለው የፖለቲካ ሞያተኝነት ዩከከር ርሆ መገንባት እስካልቻልን ድረስ በቀላሉ ተጠናክረን ልንወጣ አንችልም በተቃዋሚው ጐራ አመራሮች ዙሪያ የሚታየው ችግር በዚህ ደረጃ መሆኑነ የማይጠበቅና የሚያሳዝን ቢሆንም ችግራችን የልምድ የዕውቀት የጊዜ የቁርጠኝነት የትጋትና ራስን የመገምገም ባህል ማጣት ብቻ ቢሆን ብዙም ላያስደንቅ በቻለ ነበር ነገር ግን ማንም አብሮ በመሥራቱ ፃደት ውስጥ ያላለፈ የውጭ ተመልካች ሊያምነውና ሲገምተው በማይችል መጠን በተቃዋሚው ጉጐራ አመራሮች ዙሪያ ያለብን ቅንነት የማጣት ፃሃቀኛ ያለመሆንና ጨካኝ የመሆን ባህሪ በዚያው መጠን ሥር የሰደደ ነው አንዳንድ በሕዝቡ ዘንድ የወደፊት የአገር መሪ ይሆናሉ ተብለን የምንገመት አንቱ የተባልን ሰዎች በአደባባይ በጋዜጣና በሬዲዮ ሳይቀር ሕዝብን ምን ያህል እንደምንዋሽ ለትግሉ ከምናጠፋው ጊዜና ጉልበት በላይ ለግል የሥልጣን ጥማችንና ለዝና አንዴት በርትተን አንደምንሠራ ለእኛ ሥልጣንና ዝና ተቀናቃኝ ይሆናል ብለን የምናስበውን ሰው ከትግሉ ሜዳ ድምጥማጡን ለማጥፋት ምን ያህል እንቅልፍ አጥተን ሴራ አንደምንሸርብ ሲታይ ኢትዮጵያ እስካሁን ብቻ ሳይሆን ወደፊትም ቀላል ለማይባል ጊዜ የመሪዎች ድሀ ሆና ልትቀጥል እንደምትችል በግልጽ ያመላክታል ጉዳዩን የበለጠ አስፈሪ የሚያደርገው ጥቂት የተቃዋሚ ፓርቲዎች መሪዎች እንዲህ ዓይነት ባህሪ ያላቸው መሆኑ ሳይሆን ሕዝቡ ስለ እነዚህ ሰዎች ያለው ግንዛቤ ከእውነታው በእጅጉ የራቀ በመሆነ ምክንያት ወደፊት እንደዚህ ዓይነት መድሱት እኩይና አደገኛ ባህሪ ያላቸው ሰዎች በሕዝብ ድጋፍ ጭምር በዴሞክራሲያዊ ምርጫ መንግሥታዊ ሥልጣን ላይ የሚወጡበት ሰፊ ዕድልና አጋጣሚ የሚኖር መሆኑ ነው አነዚህ ሰዎች ዛሬ ራሳቸው ገና በተቃዋሚነት ደረጃ ላይ እያሉ የነሱን አቋም የማይጋሩ ሌሎች የተቃዋሚ አመራሮችን ከትግሉ ሜዳ ለማስወገድ ሲሉ የሚጠቀሙበት የጭካኔ ድርጊት ሲታይ ነገ አነዚህ ሰዎች ሁሉን ነገር ለማድረግ የሚያስችል መንግሥታዊ ሥልጣን ይዘው በአገር መሪነት ቦታ ቢቀመጡ የእነሱን ሕሳብ የሚቃወም ተቃዋሜ ፓርቲም ሆነ ነዛ ፕሬስ በዚች አገር ሊኖር ይችላል ብሎ ማሰብ ያስቸግራል ዛሬ ተቃዋሚ እያሉ ከኢዴፓ ጋር ተቀምጠን በአገር ጉዳይ አንወያይም የሚሉ ተቃዋሚዎች ነገ መንግሥት ሲሆኑነ በፖለቲካ ተቀናቃኞቻቸው ላይ እንደ ደርግ ዘመን የፍየል ወጠጤን እየዘፈነ አብዮታዊ ርምጃ ከመውሰድ ወደኋላ ይላሉ ብሎ ለመገመት ያስቸግራል የኢዴፓ ሰዎች በቀድሞ ቅንጅትም ውስጥ ሆነ ከዚያ ውጭ ያሉ አንዳንድ የተቃዋሚ መሪዎች የሚፈጽሙትን ድርጊት ስናይ አገርን ያህል ትልቅ ነገር እንደ አይጥና ዝንጀሮ የምርምር መሞከሪያ ሊሆን አይገባውም አንጂ የኢትዮጵያ ሕዝብ እነዚህን ሰዎች ለሦስት ወር ያህል የመንግሥት ሥልጣን ይዘው በተግባር ባያቸው ብለን እንመኛለን በአጠቃላይ በፖለቲካ መድረኩ ዙሪያ በአሁነ ወቅት በአመራርነት የምንገኝ አብዛኛዎቹ ሰዎች ምን ያህል በክፋት የተሞላን እንደሆን ሲታይ የሚያስገርመው አገራችን ኢትዮጵያ ድሀና ኋላቀር መሆኗ ብቻ ሳይሆን አንደ አገርም ህልውናዋን ጠብቃ መኖር መቻልዋ ነው ከዚሁ ከአመራር አካላት ጋር ተያይዞ ሊነሣ የሚገባው ሌላው ችግር በሌሎችም መስኮች እንደሚታየው ሁሉ የአንድ ወቅት ትውልድ አባላት የተቃዋሚውን ጐራ የአመራርነት ድርሻም በበላይነት የተቀጣጠሩት መሆኑ ነው አሁን አሁን በአንዳንድ ፓርቲዎች ዙሪያ ውስን የሆነ ለውጥ እየታየ ቢሆንም አብዛኛዎቹ በአገር ውስጥም ሆነ በውጭ አገራት የሚገኙ ፓርቲዎች እየተመሩ የሚገኙት በዎቹ በአገራችን በነበረው የፖለቲካ አንቅስቃሴ በግራ ኃይልነት ተሳታፊ በነበሩት የትውልድ አባላት ነው ዩ የዚያን ዘመን አባላት ዛሬም በትግሉ ተሳታፊ መሆናቸው በራሱ ችግር የለውም አንዲያውም ባለፉበት የትግል ውጣ ውረድ የቀሰሙትን በጎ ልምድ ተጠቅመው የወቅቱን ትግል ጤናማና አገር የሚጠቅም በማድረግ ረገድ ከነሱ የበለጠ ይጠበቃል ምክንያቱም የዚያ ትውልድ አባላት ከባድ መሥዋዕትነት የከፈሉ ቢሆኑም በዘመናቸው መሥራት የሚገባቸውን ትክክለኛ ሥራ ሠርተው ከዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ግንባታ አንጻር ለዛሬው ትውልድ ጥሩ አገር ባለማስረከባቸው ከዚህ ቁጭት ተነስተው የዛሬውን ትውልድ ለመካስ ቢሠሩ የሚጠበቅና የሚገባ በሆነ ነበር ነገር ግን በተጨባጭ እየታየ እንደሚገኘው እነዚህ ለአለፉት ዐ ዓመታት የፖለቲካ መሪነቱን ቦታ ይዘውት የሚገኙ ሰዎች በጎ ነገር በመሥራት ትውልዱን ለምካስ አየጣሩ አይደለም በተቃራኒው በአነሱ ጥፋት ምክንያት በሁለንተናዊ መልከ የተበላሸ አገር የወረሰውን አዲሱን ትውልድ በጥፋተኝነት እየወቀሱ የወቅቱንም የፖለቲካ ትግል መሪነት እነሱው በበላይነት ተቆጣጥረው በተለመደው ብልሱ ባህል እንዲቀጥል አያደረጉት ይገኛሉ በገዥው ፓርቲም ሆነ በተቃዋሜወ ጐራ ዙሪያ የሚገኙ የእነዚህ አመራሮች አንዱ መሠረታዊ ችግር ያለፈውን መድደሱት ስህተታቸውን አምነው የመቀበልም ሆነ የመዐዐት ባህል የሌላቸው መሆኑ ነው አንዳንዶች ብንሳሳትም ለአገር የጠቀምን መስሎን ነው በማለት ተቀባይነት ያለው አነጋገር ሲጠቀሙ የሚደመጥ ቢሆንም አብዛኛዎቹ ከተማሪው እንቅስቃሴ ጀምሮ በትግሉ ውስጥ ተሳታፊ የነበሩ ኃይሉች ግን በሂደቱ ለተሠራው ስህተት ሁሉ በሌሎች ላይ ጣታቸውን ከመቀሰር አልፈው ራሳቸውን የችግሩ አካል አድርገው ሲቆጥሩ አይታይም በዐምቹ መጨረሻ በኢህአፓና በመኢሶን ዙሪያ ተሰባስቦ የነበረው ትውልድ ከወታደራዊ ካምፕ የመጣውን ደርግን የማሌን ርፅዮት ብቻ ሳይሆን ሴረኝነትንም ጭምር ያስተማረ መሆኑን ረስቶት ለሁሉም ዓይነት የአገሪቱ ችግሮች በሌሎች ላይ ጣቱን ሲቀስር ይውላል ከሁሉም በላይ የሚገርመው ሁሉም የግራ ፖለቲካ አራማጅ የነበሩት የፖለቲካ ድርጅቶች ሲታገሉ የኖሩት ለዴሞክራሲና ለእኩልነት ሳይሆን ለወዝአደሩ መደብ ፍጹማዊ የበላይነት ቢሆንም ከያ ትውልድ ጀምሮ አስከ ተራሮችን ያንቀጠቀጠ ትውልድ ድረስ በጻፏቸው ድርሳናት ሁሉ ራሳቸውን የዴሞክራሲና የአኩልነት ጠበቃ አድርገው ለማቅረብ ሲሞክሩ ታይቷል የዐምዎቹ ትውልድ አባላት በወቅቱ ሙሉ በሙሉ መፃይም ከነበረ ኀብረተሰብ ውስጥ ተፈጥረው የኮሌጅን በር ለመርገጥ በመብቃታቸው ምክንያት በውስጣቸው በፈጠሩት የተሳሳተ የሥነልቦና ችግር ራሳቸውን አንደ ሊቀ ሊቃውንት ቆጥረው በዚያ የ እና ዓመት ለጋ ዕድሜአቸው በጥራዝ ነጠቅነት ወዝአደር በሌለበት አገር የወዝአደሩን የበላይነት ለማስፈን የስታሊን ርእዮት አቀንቃኝ መሆናቸው ላያስገርም ይትላል ምክንያቱም ያኔ የግራ ፖለቲካ አራማጅ በመሆን ፋኖ ተሰማራን መዘመር አፍሮ የማበጠርና ቦርቬት የመልበስን ያህል የሥልጣኔ መገለጫ የሆነ ፋሽን ስለነበር በዚያ ሂደት ተሳታፊ ሆኖ ማለፍን እንደ ስህተት መቁጠር ያስቸግራል ነገር ግን በኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን በዓለም ደረጃ የስታሊን ርአዮት አውዳሚ መሆኑ በተግባር በተረጋገጠበት በአሁኑ ወቅት የትናንት የግራ ፖለቲካ አራማጆች ዛሬም ራሳቸውን የአገር ባለውለታ አድርገው መቁጠርና መመጻደቃቸውን አላቆሙም ሌላውና መሠረታዊው የግራ ፖለቲካ አራማጆች ችግር ከተማሪዎች እንቅስቃሴ ጀምሮ በተለያየ ጐራ ተሰልፈው አስከ መገዳደል በደረሰ የፖለቲካ ፍጥጫና ሽኩቻ ውስጥ ያለፉ በመሆናቸው ከዚያ የጥላቻና የቂም በቀል አዙሪት በቀላሉ መላቀቅ አለመቻላቸው ነው በእነዚህ አመራሮች ምክንያት የወቅቱ የአገራችን የፖለቲካ ትግል ዋና ትኩረቱ ስለ ዛሬዋና ስለ ወደፊትዋ ኢትዮጵያ መሆን ሲገባው የእነዚህ ሰዎች የቆየ የፖለቲካ ቂም በቀል ሂሣብ ማወራረጃ ሆኖ ቀጥሏል በዚህ ምክንያት የዛሬዋና የነገዋ ኢትዮጵያ ዋና ባለቤት መሆን የሚገባው አዲሱ ትውልድ ዘመኑንና ዕድሉን ባለፉት ትውልድ አባላት ያለአግባብ ተነጥቆ የራሱን የዛሬም ሆነ የወደፊት ዕጣ ፈንታ በሚወስነው የወቅቱ የፖለቲካ ትግል ውስጥ የሚገባውን ሚና እንዳይጫወት ተደርጓል አብዛኛዎቹ የዎቹ ትውልድ አባላት በሕይወት እስካሉ ድረስ የፖለቲካ ጡረታ ላለመውጣት በመወሰናቸው ምክንያት አዲሱን ትውልድ የሚፈልጉት መፈክርና ሠንደቅ ዓላማ አውለብላቢ ጀሌ ሆኖ የነሱ ትግል ተከታይና አድማቂ አንዲሆን ነው አንጂ የራሱን ዘመን ችግር በራሱ መንገድ አንዲፈታ አይደለም መድሱት የአገራችን የፖለቲካ ባህል መሻሻልና ወደፊት ፈቀቅ ማለት ያልቻለቤ በዋናነት የፖለቲካ አመራር ድርሻው በአንድ ትውልድ አባላት ቋሚ ርስትነት ተይከ አዲስ ተዋናይና አዲስ አስተሳሰብ ሊጨመርበት ባለመቻሉና በአግባቡ ከትውልዬ ትውልድ መሸጋገር ባለመቻሉ ነው በተለይም በተቃዋሚው ጐራ ዙሪያ ትግሉን እየመሩት የሚገኙት ሰዎች ከወጣትነት ዕድሜአቸው ጆምሮ በተሰለፉበት የትግል ጐራ ሁሉ ውጤት ለማምጣት ሳይችሉ የቀሩ የተሸናፊዎች ስብስብ በመሆናቸጡ ለዛሬውና ለወደፊቱ ትግልም እዳና ሸክም ይዚሃ እንጂ ጠቃሚ ሀብት ለኗህ ሊሆኑ አልቻሉም እነዚህ ሰዎች መልካቸውና ስማቸው ለአለፉት ዐ ዓመታት የተለዋወጠ ቢሆንም መሠረታዊ አስተሳሰባቸውና የፖለቲካ ባህላቸው ግን ከቶውንም አልተቀየረም የወቅቱ ትግል ትርጉም ያለው ለውጥ እንዲያመጣ ከተፈለገ በግራ ፖለቲካ ተኮትኩተው ያደጉት ኃይሎች እራሳቸውን የፖለቲካ ጡረታ ማውጣት ወይም የታክቲክ ብቻ ሳይሆን መሠረታዊ የአስተሳሰብ ለውጥ ማምጣት ይኖርባቸዋል ከአመራር አባላቱ ሚና ወረድ ብለን ስናይ ሌላው በተቃዋሚ ፓርቲዎች ዙሪያ የሚታየው ድክመት በፓርቲ አባላት አካባቢ የሚገኝ ነው አንድ ፓርቲ የቱንም ያህል ጠንካራ አመራርና ጠንካራ ዓላማ ቢኖረው በሕዝቡ ውስጥ ገብተው የፓርቲውን ዓላማ በአግባቡ የሚያስተዋውቁና የፓርቲው አባላት ለመሆን የወሰኑ ሰዎችን በአግባቡ በፓርቲው ዙሪያ የሚያደራጁ ጠንካራ አባላት አስከሌሉት ድረስ የትም ሊደርስ አይችልም በዚህ ረገድ ተቃዋሚ ፓርቲዎች የምንገኝበት ሁኔታም በጣም አሳሳቢ ነው አንዳንድ በመቶ ሲዎች የሚቀጠሩ አባላት እንዳሏቸው የሚናገሩ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ያሉ ቢሆንም በተግባር ግን ተቃዋሚዎች ያለንበት ሁኔታ ከሚጠራው ቁጥር ጋር የሚጣጣም አይደለም የሚጠራው ቁጥር አባል ለመሆን ፈቃደኛ የሆነን ሰው ሁሉ አንድ ጊዜ ከመመዝገብ አንጻር ከሆነ ስህተት ላይሆን ቢችልም በተግባር ግን በአያንዳንዱ ተቃዋሚ ፓርቲ ለፓርቲያቸው ተግተው የሚሠሩ በመቶዎች እንኳ የሚቆጠሩ አባላትን ማግኘት ያስቸግራል የቅንድት አንቅስቃሴ ከፍተኛ የሕዝብ ትኩረት የሳበበት ዓም ላይ የቅንጅቱ አባል ከነበሩት አራት ድርጅቶች ውስጥ አንዱ የሆነው መኢአድ ብቻውን ከአንድ ሚሊየን በላይ አባል እንዳለው ይናገር ነበር ነገር ግን በዚያን ወቅት ቅንጅት በ የአገሪቱ ወረዳዎች አንድ ለፓርላማ የሚወዳደር አባል እንኳ ማግኘት ባለመቻሉ ለፓርላማ አጩ ተወዳዳሪ ማቅረብ ከሚገባው ወረዳዎች ውስጥ በ ወረዳዎች ብቻ ነበር አጩዎችን ማቅረብ የቻለው በምርጫው ዕለት በየአንዳንዱ የምርጫ ጣቢያ በአካል ተገኝተው ምርጫውን እንዲታዘቡለት ለማድረግ ቅንጅት ከዐዐዐዐ በላይ ታዛቢዎችን ማሠማራት ይጠበቅበት ነበር ነገር ግን በዚያን ወቅት አባላትን ብቻ ሳይሆን ደጋፊዎችን ጭምር ለምርጫ ታዛቢነት ለማሰማራት በተደረገው ጥረት ቅንጅት ለአንድ ቀን መሥዋዕትነት ለመክፈል የተዘጋጁ ከዐዐዐ በላይ ታዛቢዎችን በመላው አገሪቱ ማሠማራት እንኳን አልቻለም ነበር የአባላትን ብዛት አስፈላጊ የሚያደርገው ሌላው እ ጉዳይ ከገንዘብ ምንጭነት ጋር የተያያዘ ቢሆንም በአሁኑ ወቅት በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ አባላት አለን ከሚሉት ተቃዋሚ ፓርቲዎች ውስጥ አንድ ሺህ የሚሞሉ አባላቱ ወርፃዊ መዋጮአቸውን በአግባቡ የሚከፍሉትና የአንድ አነስተኛ የመርካቶ ነጋዴ ያህል ገንዘብ ማንቀሳቀስ መድሱት የሚችል አንድ ተቃዋሚ ፓርቲ እንካ አገራችን ውስጥ አለ ማለት አይቻልም ተቃዋሚ ፓርቲዎች የገንዘብ ምንጭን በሚመለከት በውጭ አገር በሚገኙ ኢትዮጵያውያን ጥገኛ ሆነን የምንታየውም ያለምክንያት ሳይሆን አብዛኛዎቹ አገር ውስጥ ያሰባሰብናቸው አባላት ሲቻል ከፓርቲያቸው የገንዘብ ድጋፍ የሚሹ እንጂ ለፓርቲያቸው በቂ ገንዘብ ለማዋጣት የሚችሉ ባለመሆናቸው ነው በአጠቃላይ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ትርጉም ያለው አስተዋጽኦ ማበርከት የሚችሉ ጠንካራና በቂ መጠን ያላቸው አባላት በዙሪያችን ማቀፍ ስላልቻልን አስከታችኛው የኀብረተሰብ ክፍል የወረደ ጠንካራ ድርጅታዊ መዋቅር ከሕዝብ ጋር የሚያገናኙ የራሣችን ጠንካራ የሚዲያ ክውታሮችና በሕዝቡ ውስጥ በቂ የማደራጀትና የማንቃት ሥራ የሚሠሩ የሙሉ ጊዜ ሠራተኞች ካድሬዎች የሌሉን ደካማ ፓርቲዎች እንድንሆን አድርጐናል ተቃዋሚዎች ከድርጅታዊ ጥንካሬ አንጻር ስለአለብን ድክመት የተለያዩ ውስጣዊና ውጫዊ ተጨማሪ ምክንያቶችን ማቅረብ ይቻላል የመጀመሪያው ምክንያት ከራሳችን ውስጣዊ ድርጅታዊ ድክመት የሚመነጭ ነው ተቃዋሚ ፓርቲዎች ጠንካራ የአመራር አካል ጠንካራ አባላትና አስተማማኝ የፋይናንስ ምንጭ ባልፈጠርንበት ሁኔታ በሆነ ተአምር ድርጅታዊ ጥንካሬ ሊኖረን አንደማይችል የታወቀ ነው በተለይም ከውስጡ ጠንካራ አመራርና አስተማማኝ ፋይናንስ ሊመነጭበት የሚችል ጥራት ያለው የአባላት ስብስብ አስካልፈጠርን ድረስ ድርጅታዊ ጥንካሬ ሊኖረን አይችልም ይህንን ለማድረግ ያላስቻለን አንዱ ምክንያት ደግሞ አብዛኛዎቹ አባሎቻችን ለፓርቲ አባልነት ሰመመልመል ወይም ለመመዝገብ የበቁት የፓርቲዎቻችንን ዝርዝር አስተሳሰብና ዓላማ በውል በመረዳት ሳይሆን በአንድ የኢህአዴግ አባል ወይም መዋቅር በደል ሲፈጸምባቸው ወይም አገራዊ በሆነ ምክንያት ኢህአዴግን የሚቃወሙና የሚጠሉ ከመሆናቸው ጋር በተያያዘ በመሆኑ ሃነው እነዚህ አባሎቻችን በአንዱ ተቃዋሚ ፓርቲና በሌላው ተቃዋሚ ፓርቲ ወይም አባል በሆኑበት ፓርቲና በገዥው ፓርቲ መካከል ያለውን መሠረታዊ ልዩነትና አንድነት በደንብ ጠንቅቀው በማወቅ አባል ለመሆን የበቁ ሳይሆነ በተለያዩ አካባቢያዊና ፖለቲካዊ ብሶቶች የተሰባሰቡ በመሆናቸው ፓርቲያቸው ከእነሱ የሚጠብቀውን ኃላፊነት በአግባቡ የሚወጡ አልሆኑም እንዲህ ዓይነቶቹ አባላት ጊዜያቸውን ጉልበታቸውን ዕውቀታቸውንና ንዘባቸውን በአግባቡ አያበረከቱ ፓርቲያቸው በእነሱ ድጋፍ ተጠናክሮ ለለውጥ እንዲበቃ የሚታገሉ ሳይሆነ በሆነ ተአምር ፓርቲያቸው ኢህአዴግን ከሥልጣን አስወግዶ ማየትን የሚናፍቁ ሆነው ይታያሉ እንዲህ ዓይነቱ ምኞታቸው በቀላሉ የማይሳካ መስሎ ሲታያቸውም ቶሎ ተስፋ የመቁረጥ ስሜት ውስጥ ይገቡና አባልነታቸውን ማቋረጣቸውን አንኳ ሳያሳውቁ የሌላ ተቃዋሚ ፓርቲ አንዳንድ ጊዜም የኢህአዴግ አባል ሆነው የሚገኙበት አጋጣሚ በተደጋጋሚ ይታያል በፓርቲያቸው ላይ አሉባልታ ሲነዛ ወይም ከገዥው ፓርቲ በኩል አንድ ዓይነት ጥቃት መሠንዘር ሲደመርም አስቀድመው ሲናዱ የሚታዩት በዓላማ ሳይሆን በግል ብሶት ምክንያት በየፓርቲው ዙሪያ የሚሰባሰቡት የዚህ ዓይነቶቹ አባላት ናቸው መዮየሱት ሌላው ተቃዋሚማሥገ ዮየርጀያታዊ ጥንካራ አንዳይኖረን ያደረገው ምክንያት በገዢዣሁ ዣቫር የልተጻፈ ሕግ የማፈጸም ተጸዕናዣና የአፈና ድርጊት ነጡ አበቲዳ ኢህአግ አንዮም ዜ በተቃዋሚሥ። በደርግ ዘመንም ብዙ ሰዎች በአማላጆና ደጅ በመጥናት ጭምር የኢሠፓ አባል ይሆኑ የነበሩት የፖለቲካ አምነት ኖራቸው ሳይሆን በሥርዓቱ ዙሪያ የሚገኘውን ጥቅማ ጥቅም ለመቀራመት ሲሉ ነበር ስለዚህ ከላይ በጠቆምኳቸው የተለያዩ ምክንያቶች ሕዝቡ በተቃዋሚ ፓርቲዎች ዙሪያ ተደራጅቶ የመታገል ባህሉ ገና ዝቅተኛ በመሆኑ ተቃዋሚዎች ድርጅታዊ ጥንካሬ እንዳይኖራቸው አንድ ምክንያት ሆኗል ተቃዋሚ ፓርቲዎችን ከድርጅታዊ ጥንካሬ አንጻር ደካማ ካደረጓቸው ከእነዚህ ምክንያቶች በተጨማሪ በሰላማዊ ትግል ላይ ያላቸው አቋም ወላዋይ መሆኑ ተባበሩ ወይም ተሰባበሩ በሚል ውጫዊ ግፊት የማይጣጣሙ ፓርቲዎች በአንድ ኀብረት ውስጥ አብረው ለመሥራት የሚያደረጉት ሙከራና በገንዘብ ድጋፍ በኩል የዲያስፖራው ጥገኛ መሆናቸውም ተጨማሪ ምክንያቶች ናቸው በአጠቃላይ የተቃዋሚ ፓርቲዎች ድርጅታዊ ጥንካሬ ከወቅቱ ትግል ውስብስብ ባህሪና ከገዥው ፓርቲ ድርጅታዊ ጥንካሬ አንጻር ሲመዘን በአሁኑ ወቅት ኢዴፓን ጨምሮ በአገሪቱ አንድም ጠንካራ ሊባል የሚችል ተቃዋሚ የፖለቲካ ድርጅት አለ ማለት አይቻልም ከአገራዊ አጀንዳዎች አንጻር የተቃዋሚ ፓርቲዎችን ጥንካሬና ድክመት ለመገምገም ስሞክር ተቃዋሚ ፓርቲዎች መንግሥታዊ ሥልጣን ያልያዙ በመሆናቸው ምክንያት ቢያንስ በመርህ ደረጃ ከገዥው ፓርቲ በተሻለ አገርንና ሕዝብን የሚጠቅም አጀንዳ ቀርፀው የመቅረብ የተሻለ ዕድል ያላቸው ቢሆዓም አብዛኛዎቹ ተቃዋሚዎች በዚህም ረገድ መሠረታዊ ችግር ያለባቸው ሆኖ ይታያል መንግሥታዊ ሥልጣን በሰላማዊ መንገድ ኣንድ ፓርቲ ወደ ሌላው ፓርቲ ሲሸጋገር ገና ባልታየበት በእኛ አገር ብቻ ሳይሆን ፓርቲዎች በየወቅቱ በሚፈራረቁባቸው ዴሞክራሲያዊ አገሮች ጭምር ብዙውን ጊዜ በተቃዋሚነት የሚገኙት ፓርቲዎች በሥልጣን ላይ ከሚገኙ ፓርቲዎች የተሻለ በሕዝብ መድሱት ተቀባይነት ያለው አጀንዳ በምርጫ ወቅት ይዘው ሲቀርቡ ይታያሉ የተቃዋሚዎቹ አጀንዳ በተግባር ያልተፈተነና ምን አልባትም በሥልጣን ላይ ከሚገኙት ፓርቲዎች ያልተሻለ በሆነበትም ሁኔታ ብዙውን ጊዜ ዜጐች የተሻለ ለውጥ ለማየት ካላቸው ከፍተኛ ዓፍላጐትና ጉጉት የተነሣ የተቃዋሚዎችን አጀንዳ መደገፍን ሲመርጡ ይታያሉ በዚህም ምክንያት ነው በብዙ ዴሞክራሲ በዳበረባቸው አገሮች ቢያንስ ከሁለት የሥልጣን ዘመን በንሏጊላ በሥልጣን ላይ የሚገኙ ፓርቲዎች በምርጫ የሚሸነፉበት ዕድል የሰፋ ሆኖ የምናየው አንድም ጊዜ ተቃዋሚ ፓርቲ ገሣውን ፓርቲ በምርጫ አሸንፎ ሥልጣን ይዞ በማያውቅበት በእኛ አገር ተቃዋሚ ፓርቲዎች ከገዥው ፓርቲ የተሻለ አገራዌ አጀንዳ በጎላ ሁኔታ ይዘን መገኘት የሚጠበቅብን ቢሆንም ይህንንም ዕድልና አጋጣሚ በአግባቡ ስንጠቀምበት አይታይምርር ዩፁ ለዚህም ሁለት ምክንያቶችን መጥቀስ ይቻላል የመጀመሪያው ምክንያት አብዛኛዎቹ በአገራችን የሚገኙ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ከገዥው ፓርቲ በተመሳሳይ ብሔርን ወይም ብሔረሰብን መሠረት አድርገው የተደራጁ መሆናቸው ነው እነዚህ ፓርቲዎች የመንግሥት ሥልጣን ላይ የማይገኙ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ከመሆናቸው በስተቀር በአደረጃደት ቅርጽ ብቻ ሳይሆን ከአገራዊ አጀንዳ ይዘት አንጻርም ከገዥው ፓርቲ ብዙም የተለየ አቋም ያላቸው አይደሉም እንዲያውም አንዳንዶቹ ፓርቲዎች ከኢህአዴግ ባላነሰ ሁኔታ በሕገመንግሥቱ ውስጥ በሚገኙ ሁሉም አንቀጾች ጠንካራ እምነት ያላቸው ሆነው ሳለ ከኢህአዴግ ጋር ያላቸው መሠረታዊ ልዩነት ሕገመንግሥቱ በአግባቡ ተግባር ላይ አልዋለም የሚል ነው ከአነዚህ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ውስጥ አብዛኛዎቹ ደቡብ አካባቢ የሚንቀሳቀሱት ቀድሞም ከኢህአዴግ ጋር ተመሳሳይ አጀንዳ ይዘው የሽግግር መንግሥቱ አባል ሆነውና የመንግሥት ሥልጣን ጭምር ተጋርተው ከኢህአዴግ ጋር አብረው ሲሠሩ የነበሩ ናቸው እነዚህ ድርጅቶች ከሸግግር መንግሥቱ ወጥተው ተቃዋሚውን ጉራ የተቀላቀሉት ቀድሞውንም ከአገራዊ አጀንዳ አንጻር ከኢህአዴግ የተለየ መሠረታዊ ልዩነት ኖሯቸው ሳይሆን በማዕከላዊ መንግሥትና በሚንቀሳቀሱባቸው ክልሎች የኢህአዴግና የአባል ድርጅቶቹ የሥልጣን የበላይነት እየተጠናከረ በመምጣቱና በተለያዩ የአፈጻጸም ጉዳዮች መስማማት ባለመቻላቸው ነው በተቃዋሚው ጐራ ውስጥ በአሁኑ ወቅት የሚገኙ ዘግይተው የተቋቋሙ ኦብኮንና ኦፌዴንን የመሳሰሉ የኦሮሞ ድርጅቶችም በአዲስ ፓርቲነት ለመመሥረት የበቁት አዲስ አገራዊ አጀንዳ ይዘው ሳይሆን ሕገመንግሥቱ ውስጥ የተቀመጡት የብሔርብሔረሰብ መብቶች በአግባቡ ተግባር ላይ መዋል አልቻሉም ብለው ነው በቅርቡ ከኢህአዴግ ተነጥለው ተቃዋሚውን ጐራ የተቀላቀሉት አንዳንድ ሰዎችም ሕገመንግሥቱ በአግባቡ አልተከበረም የሚል አንጂ ከኢህአዴግ ጋር ሕገ መንግሥታዊ በሆኑ ጉዳዮች ላይ አንድ መሠረታዊ ልዩነት አለን ብለው እስካሁን በድፍረት ሲናገሩ አላዳመጥንም ስለዚህ እነዚህ ፓርቲዎች የመንግሥት ሥልጣን ላይ ስለማይገኙ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ተብለው የሚታወቁ ቢሆንም በገዥው ፓርቲ ዙሪያ የሚታየው የአገራዊ አጀንዳ ጉድለት ዐቨርዘ በእነሱም ውስጥ በተመሳሳይ ሁኔታ ይታያል ይከክውም ከላይ ስለ ኢህአዴግ ድክመትና ጥንካሬ ለመገምገም ስንሞክር እንዳየነው ብሔርን መሮዮሱት አ ጨጨ ወይም ብሔረሰብን መሠረት አድርጐ የተደራጀ ማንኛውም የፖለቲካ ኃይል በራሱና በሌሉች ተፎካካሪ ርተሥች መካክል የሚኖረውን የኃይል ሚዛን የሚያይበት አኮንዳሥችን ከመቅረጽ አህያ ምክንያታዊ ከሆነ ስጋትና ምክንያታዊ ካልሆን አካባቢያዊና ግላዊ ራስ ወዳድነት የሚመነጭ የራሱ ውስንነት ያለው በመሆነ ነው ምክንያቱም አንድ ራሱን በብሔረሰባዊ ማንሄሃቱ ያደራጀ ቡድን በአንድ በኩል እኛና እነሉ የሚል ፉክክር ውስጥ በቋሚነተ የሚኖር በመሆኑ በሌላ በኩል ፍግሞ እያንዳንዱን አገራዊ ጉዳይየአእኔ ከሚለው ጥቀም ጋር አያይዞ ለማየት ስለሚገዷድዬ ምንጊዜም ሠፊ አገራዊ ተቀባይነት ያለው አይንዳ የማራመድ ውስንነት ይኖርበታል ስለዚህ እነዚህ አራሳፕውን በብሔር ያያራዱ በርካታ ድርጅቶች ከአገራዊ አጀንዳ አንጻር ተቃዋሚው ጐራ ከኢህአዴግ በጎላ መጠን ተሽሎ እንዳይታይ በማድረግ ረገድ አሉታዊ ሚናጥው ከናተሻ ነው ማለት ይቻላል ከእነዚህ ብሔርን ወይም ብሔረሰብን መሠረት አድርገው ከተደራጁ ተቃዋሚ ፕፓርቲዎች በተለየ ኀብረብኬጤራዊ አደረጃጀት ያላቸው አንዳንድ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ከኢህአዴግም ሆነ ነብረብሔጤራዊ አደረጃጀት ከሌላቸው ሌሎች ተቃዋሚ ፓርቲዎች የተጓለ አገርና ሕዝብ የሚጠቅም አገራዊ አጀንዳ አላቸው ማለት ይቻላል ነገር ግን የእነዚህ ድርጅቶች አጀንዳ በየፕሮግራማቸው ላይ የሠፈረና አንዳንድ ጊዜም በተለያዩ መድረኮችና የምርጫ ዘመቻዎች ወቅት ባልተብራራ ሁሄታ ለሕዝብ ሲቀርብ የሚደመጥ ቢሆንም አገራዊ አጀንዳቸው የሚጠበቀውን ያህል በጐላ ሁኔታ በኢህአዴግ ላይ የበላይነት ይዞ አይታይም ይህ የሆነበት አንዱ ምክንያት ፓርቲዎቹ ከድርጅታዊ ጥንካሬ አንጻር ደካማ ደረጃ ላይ የሚገኙና አስተሳሰባቸውን በአግባቡ ወደ ሕዝቡ ውስጥ የማስረጽ ድርጅታዊ ብቃት የሌላቸው በመሆነ ሲሆን ከዚህም በተጨማሪ አገራዊ አጀንዳዎቻቸው በፖለቲካ መድረኩ ውስጥ ጉጐልተው እንዳይታዩ ያደረጉባቸው ሌሎች ምክንያቶችም አሉ በዚህ ረገድ ሊጠቀሱ ከሚገባቸው ምክንያቶች ውስጥ አንዱ አነዚህ ኀብረ ብሔራዊ ፓርቲዎች ከላይ ከጠቀስናቸው ኀብረብሔራዊ ያልሆኑ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ጋር ብዙውን ጊዜ በአንድ ኀብረት ውስጥ አብሮ የመሥራት ግንኙነት ያላቸው መሆነ ነው ይኸውም በአገራችን የወቅቱ የፖለቲካ ባህል በፓርቲዎች መካከል ካለው የአገራዊ አጀንዳ ልዩነት በላይ ተቃዋሚ ፓርቲ ሆኖ መገኘት በራሱ አንደ አንድ ዋና የጋራ አጀንዳ ስለሚቆጠር አነዚህ ኀብረብሔራዊ ተቃዋሚ ፓርቲዎች የሕዝቡን ተባበሩ ወይም ተሰባበሩ የሚል ምክንያታዊ ያልሆነ ግፊት ለማስተናገድ ሲሉ ከኢህአዴግ ብዙም የተለየ አገራዊ አጀንዳ ከሌላፐውና በብሔር ወይም በብሔረሰብ ደረጃ ከተደራጁ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ጋር በአንድ ኀብረት ውስጥ ታቅፈው ለመሥራት ስለሚገደዱ አገራዊ አጀንዳቸው የመደብዘዝ አደጋ ሲያጋጥመው ይታያል መንገድ አገሁዊ ምክንያቱም በአነዚህ ሁለት ዓይነት አደረጃጆት በሚከተሉ ተቃዋሚ ፓርቲዎች መካክል ያለው የአገራዊ አጀንዳ ልዩነት ጐልቶ በመውጣት አብሮ መሥራቱን አደጋ ውስጥ እአንዳይከተው ስለሚሰጋ ብዙውን ጊዜ የሚመርጡት ኢህአዴግን በሚመለከት ያላቸውን የጋራ ተቃውሞ ለማስተጋባት እንጂ የሚያራምዱትን አገራዊ አደንዳ አጉልቶ ለማሳየት አይደለም እነዚህ ከአገራዊ አጀንዳ አንጻር ምንም ዓይነት አንድነት ሳይኖራቸው ተቃዋሚነታቸውን ብቻ የአንድነት መገለጫ አድርገው በአንድ ኀብረት ውስጥ አብረው ለመሥሯት መድሱት የሚሞክሩ ተቃዋሚ ፓርቲዎች በመካከላቸው ያለውን ልዩነት በግልጽ ለሕዝብ ቢያቀርቡት ኀብረብሔራዊ በሆነኑትና ባልሆኑት ተቃዋሚ ፓርቲዎች መካከል ያለው የአገራዊ አደንዳ ልዩነት በይዘቱ ኀብረብሔራዊ በሆነት ተቃዋሚ ፓርቲዎችና በኢህአዴግ መካከል ካለው መሠረታዊ ልዩነት የተለየና ያነሰ አይሆንም ይህም የሚያሳየው የውስጥ ልዩነታቸውን ለጊዜው አለባብሰው በሆነ አጋጣሚ በጋራ ኢህአዴግን ለማሸነፍ የሚችሉበት ዕድል ቢፈጠር አንኳ የጋራ አገራዊ አጀንዳ ሊያራምድ የሚችል አንድ መንግሥት ሊያቋቁሙ የማይችሉ መሆኑን ነው ምክንያቱም እንደዚህ ዓይነቶቹ የጠላቴ ጠላት ወዳዴ በሚል አጉል ቀመር የሚጣመሩ የፖለቲካ ኃይሎች የአብዮታዊ ዴሞክራሲ የሶሻል ዴሞክራሲና የሊበራል ዴሞክራሲ ቅልቅሎች ስለሆነ አገሪቱን ወደ ሁለት ወይም ሦስት እንጂ ወደ አንድ አቅጣጫ ለመምራት የሚያስችል የጋራ አጀንዳ የላቸውም ስለዚህ በእነዚህ ተቃዋሚ ፓርቲዎች መካከል ይህንን ዓይነት መሠረታዊ ልዩነት መኖሩን ሕዝቡ ከተገነዘበው ኀብረብሔራዊ የሆኑና ያልሆኑ ተቃዋሚዎች በአንድ ኀብረት ውስጥ አብሮ የመሥራትን ጉዳይ ትርጉም የለሽ ስለሚያደርገው ከአገራዊ አጀንዳ አንጻር ኀብረብሔራዊ ድርጅቶች ያላቸው የተሻለ አጀንዳ ጐልቶ እንዳይወጣ አንድ ምክንያት ሆኗል ኅብረብሔራዊ ፓርቲዎች በዚህ ዓይነቱ ደካማ አስተሳሰብ በአገራዊ አጀንዳ ከማይመሳሰሏቸው ፓርቲዎች ጋር በተለመደው ሁኔታ በአንድ ኀብረት ውስጥ መሥራትን እስከቀጠሉበት ድረስም ከአገራዊ አጀንዳ አንጻር ያላቸው የተሻለ ዕድል ወደፊትም እንደደበዘዘ የሚቀጥል ይሆናል ኀብረብሔራዊ የሆኑትም ሆነ በአጠቃላይ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ከአገራዊ አጀንዳ አንጻር በኢህአዴግ ላይ የጐላ የበላይነት እንዳይኖራቸው ያደረገው ምክንያት ጭፍን ተቃዋሚነት ያስከተለው ችግር ነው ተቃዋሚ ፓርቲዎች የወደፊቱ የህልውናችን ዋናው መሠረት የያዝናቸውን ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ አጀንዳምቻችንን በሕዝቡ ውስጥ ማስረጽና አውነተኛ አማራጭ ፓርቲ ሆኖ መቅረብ መሆኑን በመዘንጋት ኢህአዴግን በጭፍን መቃወምና ማጥላላትን ዋነኛ አጀንዳችን አድርገን መያዛችን ተጠናክረን አንዳንወጣ አድርጉናል ኢህአዴግ ከአገራዊ አጀንዳ አንጻር ብዙ ስስ ብልቶች ያሉት ድርጅት ነው በአንድ በኩል መንግሥታዊ ሥልጣን ላይ የሚገኝ ድርጅት በመሆነኑና የሥልጣን የበላይነቱን አስጠብቆ ለመቀጠል ሲል የሚያራምዳቸው አንዳንድ አጀንዳዎች በተፈጥሯቸው የሕዝብ ድጋፍ ሊያስገኙ የማይችሉ በመሆናቸው በሌላ በኩል ደግሞ የኢህአዴግ አባል ድርጅቶች መጀመሪያ አንወክለዋለን ከሚሉት ብሔረሰባዊና አካባቢያዊ ጥቅም ተነስተው ቀጥለው ወደ አገራዊ አጀንዳዎች የሚሳገሩ በመሆናቸው ከአገራዊ አጀንዳ አንጻር ደካማ የመሆናቸው ጉዳይ ከፍላጉጐትና ከዕውቀት ማነስ ሳይሆን ከአደረጃጀት ባህሪያቸው ጋር ተፈጥራዊ ቁርኝት ያለው ነው አንድ አራሱን በብሔር ያደራጀ ፓርቲ ለሥልጣን ሲበቃ በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ ሌሎችን የሚያገልልና የሚያሳንስ አሠራር መከተሱ ስለማይቀር የሁሉንም ሕዝብ ድጋፍ የማግኘት ውስንነት መፈጠሩ የማይቀር ነው ኋ ስለዚህ ተቃዋሚዎች ትኩረታችንን በዚህ የኢህአዴግ ስስ ብልት ላይ አድርገን አገርንና ሕዝብን በተሻለ ሁኔታ የሚጠቅሙ አገራዊ አጀንዳዎችን በተጨባጭ ለሕዝቡ በማቅረብ የአጀንዳና የሐሳብ የበላይነት ማግኘት ሲገባን መ ፎ ሱት ዜ መሎ ትኩረታችንን ጭፍን ተቃውሞና ውግዘት ማቅረብ ላይ ስላደረግነው በተቃራኒጡ ኢህአፍግ እኛን አማራጭ ሐሳብ የሌለን አድርጐ እንዲከሰን ዕድል ፈጥረንለታል ከዚሁ ከጭፍን ፖለቲካ ማራመድ ጋር በተያያዘ ተቃዋሚዎች የትግላችንን የመጨረሻ ግብ ኢህአዴግን ከሥልጣን ማስወገድ አድርገን ስለምናቀርብና በዚህ ቅኘት የተቀረፀው ደጋፊያችን የሆነው ሕዝብም ትግሉን የነፃ አውጭነት ወይም የአርበኝነት ትግል አድርጐ ስለሚያየው በገሻሽው ፓርቲና በተቃዋሚዎች መካከል ስለአለው የአገራዊ አጀንዳ ልዩነት ትኩረት ሰጥቶ እንዳይከታተል አድርጉታል ደጋፊያችን የሆነው አብዛኛው ኀብረተሰብ ተቃዋሚዎች ከኢህአዴግ ጋር ያለንን ልዩነት በደፈናው አገርን የመውደድና የመጥላት ልዩነት አድርጐ ስለሚያየው በተቃዋሚዎች መካከል ያለውን ልዩነት ደግሞ የፃቀኛና የታማኝ ተቃዋሚ ልዩነት አድርጐ ስለሚያየውና እኛም በሕዝቡ የበሰጠ ተቀባይነት ለማግኘት ስንል የምንጠቀምበት ስልት የተሻለ አገራዊ አጀንዳ ያለን መሆኑን አጉልተን በማሳየት ሳይሆን ኢህአዴግን ያለፍርሀትና በጭፍን በመቃወምና በማውገዝ ከሌላው የበለጥን መሆኑን በማሳየት ሆኗል አንዲህ ዓይነቱ የአስተሳሰብ ድክመትም የአገሪቱ ፖለቲካዊ ሁኔታ ከጥላቻና ከጭፍን ተቃውሞ ተላቆ የአማራጭ አጀንዳዎች ሀ ትግል እንዳይሆን አድርጉታል ከዚሁ ጋር በተያያዘ ሊነሣ የሚገባው ሴላው ምክንያት የአእወደድ ባይነት ዮዕፀህ የፖለቲካ ስልት ነው ይኸውም ተቃዋሚዎች ለአገርና ለሕዝብ ይጠቅማሉ ብለን የምናምንባቸውን አገራዊ አጀንዳዎች በሳል በሆነ ሁኔታ ለሕዝብ ከማቅረብ ምንአልባትም ሕዝቡ ያልተገነዘበው ጉዳይ ናሮ አጀንዳዎቻችንን አልቀበለን የሚልበት አጋጣሚ ሲፈጠርም በአቋማችን ጸንተን በመገኘት ሕዝቡን በሂደት ለማሳመን ከመሞከር አንዳንድ ጊዜም ሕዝቡ ተገቢ ያልሆነ ስሜታዊ አቅጣጫ ሲይዝ ከሕዝቡ ጋር ተጋፍጠንም ቢሆን ሕዝቡን ወደ ትክክለኛው አቅጣጫ ለማስገባት የሚያስችል የአመራር ሚና ከመጫወት ይልቅ ብዙውን ጊዜ ሕዝቡ ሊያዳምጠው ወይም ለጊዜው ሊደሰትበት ይችላል ብለን የምናምንበትን ጉዳይ ነው መናገርና መሥራት እንፈልጋለን አንዳንድ ጊዜ በሕዝቡ ውስጥ የሚንሸራሸሩ አንዳንድ አስተሳሰቦች ትግሉንም ሆነ አገሪቱን ጐጂ መሆናቸውን ውስጣችን በደንብ እያወቀው ጭምር የሕዝብን አስተሳሰብ መቃወም የፖለቲካ ነውር እንደሆነ አድርገን በመቁጠር የተሳሳተን አቋም እስከ መቀበል የምንደርስበት ሁኔታ አለ ለእኛ ትልቁ ቁምነገር የጉዳዩ ትክክል መሆንና አለመሆን ሳይሆን ሕዝቡን ማስደሰቱና በስሜት ማስጨብጨብ ሆኖ ይታየናል ይህ የአወደድ ባይነት ባህርያችንም በተቃዋሚው ጐራ ውስጥ የምንገኝ የፖለቲካ መሪዎች ሕዝቡን ወደ ትክክለኛው አቅጣጫ የምንመራ አውነተኛ የፖለቲካ መሪዎች ሳንሆን በሕዝብ ጊዜያዊ ስሜት የምንመራ አወደድ ባዮች አድርጐናል ቅንጅት ምርጫ ን ተከትሎ ፓርላማ ላለመግባትና አዲስ አበባ መስተዳድርን ላለመረከብ የወሰነውም በራሱ ውሣኔ መተማመን አቅቶት የዚህ ዓይነቱ የእወደድ ባይነት ፖለቲካ ሰለባ በመሆኑ ነው በወቅቱ ለቅንጅት የበለጠ ያሳስበው የነበረው ትልቁ ቁምነገር ለሕዝቡና ለትግሉ የሚጠቅም ትክክለኛ ውሳኔ መወሰንአለመወሰኑ ሳይሆን ሕዝቡ ለጊዜው ይወደዋል ተብሎ የሚታሰበውን አቋም አራምዶ ከጊዜያዊ ወቀሳና ትችት ነፃ ሆኖ መገኘት ነበር ዘሪሁን ተሾመ እንዲህ ዓይነቱ ሕዝቡን በስሜታዊና ጊዜያዊ ጉዳይ በማስጨብጩብ ጆግና መከሎ መፎሉሱት መታየት በወደፊቱ የትግሉ ህልውናና የደጋፊዎቻችን አደጋ ይዞ ሊመጣ እንደሚችል ማስተዋል አልተቻለ ሞራል ላይ ምን ዓይነት ም ነበር እነዚህ ከዚህ በላይ ያነሳንቸው ከጭፍን ተቃውሞ ተቸ በኢህአዴግ ላይ የጐላ የሐሳብ የበላይነት እንዳናገኝ ያደረጉን መሰናክሎች ሆነውብናል ወደፊትም እነዚህን መሰናክሎች ከፊታችን ጠራርገን አስወግደን ምክንያታዊ ፖለቲካ ማራመድ እስካልቻልን ድረስ ድርጅታዊ ጥንካሬአችን ደካማ እንደሆነው ሁሉ ከአገራዊ አጀንዳ አንጻርም እየተዳከምን መምጣታችን አይቀርም በወቅቱ የአገራችን ፖለቲካ እያየናቸው ያሉ አንዳንድ ምልክቶችም ይህንነ ነው የሚያረጋግጡት በአገርና በሕዝብ አንድነት ጉዳይ ላይ ከኢህአዴግ የበለጠ አጆንዳ አለን ብለን ስንመጻደቅ የኖርን ኀብረብሔራዊ የሆን ተቃዋሚ ፓርቲዎች ቀስ በቀስ ከአገርና ከሕዝብ አንድነት ጋር የተያያዙ አጀንዳዎችን ሳይቀር በኢህአዴግ እየተነጠቅን እንገኛለን ጋር የተያያዙ ስልቶች ከማንኛውም ጉዳይ ጋር በተያያዘ ኢህአዴግን በጭፍን ለመቃወም እየታየ ካለው ፍላጐተ በመነጨ በቅርቡ በሶማሊያ ጉዳይ አንደታየው ፀረኢትዮጵያ አቋም ያላቸውን ኅይሎች ጭምር በመደገፍ አጉል የፖለቲካ ጨዋታ ውስጥ ለመግባት እየተሞከረ በመሆኑ ቀስ በቀስ ኢህአዴግ የአገር አንድነት ጠበቃ ሆኖ የመቅረብ ዕድሉ እንዲሰፋ ተቃዋሚዎች ራሳችን ሁኔታዎቹን እያመቻቸንለት እንገኛለን ቀደም ሲል ተቃዋሚዎች በሕዝብ ዘንድ ተቀባይነት እንድናገኝ ያስቻለን አንዱ አጀንዳ በአገሪቱ የትምህርት ፖሊሲ ላይ የነበረን አቋም ቢሆንም ኢህአዴግ በግልጽ ባይናገረውም ቀስ በቀስ በዚህ ረገድ የነበሩንን አጀንዳምች ቀምቶናል ከከተማ ልማትና ከመሠረተ ልማት መስፋፋት ጋር የምናነሣቸው አጀንዳዎችም ኢህአዴግ ቀስ በቀስ የራሱ እያደረጋቸው በመምጣቱ በሂደት ተቃዋሚዎችና ኢህአዴግ ቦታችንን የመቀያየር አዝማሚያ ውስጥ ስንገባ እየታየ ነው የሚገርመው ራሳችን ተቃዋሚዎች ስናራምደው የነበረውን አጀንዳ ኢህአዴግ ሲያራምደው ስናይ ተቃዋሚዎች አንዲህ ዓይነቱን አጋጣሚ የመስመራችንን ትክክለኛነት ማሳያ አድርገን ልንጠቀምበት ሲገባ በተቃራኒው የራሳችንን የቀድሞ አጀንዳ ጭምር ተፃረን ስለምንቆም የተቃዋሚዎች አጀንዳ ኢህአዴግን መቃወም ብቻ ነው አያለ ኢህአዴግ በተደጋጋሚ የሚያቀርብብንን ክስ ራሳችን ይበልጥ እያጠናከርነው መጥተናል ሌላውና ሳይጠቀስ ሊታለፍ የማይገባው በተቃዋሚዎች ዙሪያ የሚታየው ድክመት በተለምዶ አነጋገር ሬረኝነት የምንለው አካባቢያዊ ስሜት ነው ተቃዋሚዎች ብዙውን ጊዜ ገዥውን ፓርቲ በዘረኝነትና በጠባብነት ስንከስ የምንደመጥ ቢሆንም ወደ ውስጣችን ገባ ብሎ ላየን ሰው ግን ችግሩ በእኛም ውስጥ የበለጠ ስር የሰደደ ሆኖ ይገኛል በይፋ ባንናገረውም ኀብረብሔራዊ አደረጃጀት ያለንና ከማንም በላይ ለአገሪቱ አንድነት ጠበቃ ነን ስንል የምንደመጠው ፓርቲዎች ውስጥ ውስጡን በብሔርብሔረሰብ ደረጃ የተደራጀውን ፓርቲ ሁሉ ሥልጣን ላይ ያለም ይሁን ተቃዋሚ በጥቅሉ ጐበኛ ጠባብና አገር ከፋፋይ አድርገን ነው የምናየው በዚህ ምክንያት አንዳንዶቹ ኀብረብሔራዊ አደረጃጀት ያላቸው ተቃዋሚ ፓርቲዎች ኀብረብሔራዊ ካልሆኑ ፓርቲዎች ጋር በአሁኑ ወቅት አብረው ለመሥራት ሲሞክሩ የሚታዩት በእውነት አብሮ ለመሥራት የሚያስችል የጋራ አጀንዳ አለን ብለው በማመን ሳይሆን ኢህአዴግን ለሰመጣል በሚደረገው ትግል መድሱት ለጊዜው ልንጠቀምባቸው አንችላለን ከሚል የአጉል ብልጣ ብልጥነት ፍላጐት በመነጩ ነው ማለት ይቻላል በተመሳሳይ ሁኔታ አንዳንዶቹ ራሳቸውን በብሔርብሔረሰብ ደረጃ ያደራጁ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ብዙውን ጊዜ በአፋቸው ሲናገሩ የሚደመጡት የተለየ ቢሆንም ኀብረብሔኤራዊ የሆነትን ፓርቲዎች ብቻ ሳይሆን ማንኛውንም የመሃል አገርና የሰሜን ሰው የሚመራውን ፓርቲ ከኢህአዴግ ወይም ከህወሃት ነጥለው አያዩትም ለአንዳንዶቹ የኦሮሚያና የደቡብ ድርጅቶች አቶ መለስ ዜናዊዌዊ ኢንጂነር ኃይሱ ሻወልም ሆነ ልደቱ አያሌው ሁሉም የነፍጠኛው ሥርዓት ርዝራጉችና ተቀጥላዎች ተደርገው ነው የሚታዩት ሌላው ቀርቶ ኀብረብሔራዊ አደረጃጆት ባለው የተቃዋሚ ጉራ ውስጥ በሚገኙ አንዳንድ ሰዎች አመለካከት ከሸዋ ያልተወለደ ሰው ዛሬም እንደ ትናንቱ የኢትዮጵያ ሥርወ መንግሥት ወራሽ የመሆን መብት እንዳለው ተደርጐ አይታይም በአንዲህ ዓይነቶቹ የወቅቱን ትግል እጅግ በጠበበ አመለካከት የሥልጣን ጥያቄ ብቻ አድርገው በሚያዩ አንዳንድ ሰዎች ዐይንም አቶ መለስ ዜናዊም ሆኑ ልደቱ አያሌው የሸዋን ሥርወ መንግሥት የሚቀናቀነ ሰሜነኞች ተደርገው ነው የሚሜታዩት በቅንድት ውስጥ የተፈጠረውን መከፋፈል ተከትሎ በተካሄደው የአሉባልታ ዘመቻ የዚህ ጽሑፍ ጸሐፊ በግለሰብነቱ ብቻ ሳይሆን በወሉየነቱ ጭምር ሲሰደብ ያየነው ያለምክንያት ሳይሆን ከዚሁ ከዘረኝነት በሽታ ጋር በተያያዘ ነው ተቃዋሚዎች ደፍረን በግልጽ ባንናገረውም አንዲህ ዓይነቱን ለኛው ክፍለ ዘመን ፖለቲካ የማይመጥን አሳፋሪ ገመና በውስጣችን ይዘን ስለ ዴሞክራሲ ሥርዓትና ስለ አገር አንድነት ጠበቃ ነን እያልን ስንመጻደቅ እንታያለን በአጠቃላይ ተቃዋሚዎች ግልጽ በሆነና በማያከራክር ሁኔታ ከድርጅታዊ ጥንካሬ አንጻር ከኢህአዴግ ጋር ሊነፃፀር በማይችል ደካማ ደረጃ ላይ የምንገኝ ነን ከአገራዊ አጀንዳዎች አንጻር ኀብረብሔራዊ አደረጃጀት ያለን ተቃዋሚ ፓርቲዎች ቢያንስ በወረቀት ላይ ከኢህአዴግ የተሻለ ጥንካሬ ላይ የምንገኝ ቢሆንም ትግሉን የምናካሂድበት ስልት በተጨባጭ አገራዊ አጀንዳዎችን መሠረት ያደረገ እንዲሆን ለማድረግ ባለመቻላችን በዚህም ረገድ በኢህአዴግ ላይ ጐልቶ የሚታይ የበላይነት ማግኘት አልቻልንም ተቃዋሚዎች በአነዚህ መሠረታዊና መዋቅራዊ ድክመቶቻችን ዙሪያ ግልጽና ጥልቅ ውይይት አካሂደን ራሳችንን የማስተካከልና የማደስ አቋም በድፍረት ካልወሰድን በስተቀር በአሁነ ወቅት አያራመድነው የምንገኘው አቋምና ስልት ወደምንፈልገው ውጤትና ግብ ሊያደርሰን ይቅርና ለህልውናችን መጥፋት ሰፊ በር የሚከፍት የፖለቲካ ጨዋታ ነውና ብልህና አስተዋይ አመራር ካላገኘ በስተቀር አደጋው የከፋ ይሆናል በተልፈሰፈሰ ሁኔታም ቢሆን ድርጅታዊ ህልውናን አስጠብቁ መቀጠል የሚቻል ቢሆንም ተቃዋሚዎች በውስጣችን ያለውን መሠረታዊ የአስተሳሰብና የባህሪ ድክመት አስወግደን አሁን ከምንገኝበት ደካማ ደረጀ በብዙ ርቀት ተጠናክረን መውጣት የማንችል ከሆነ ግን ገዥው ፓርቲ ወዶም ሆነ ተገዶ ሰላማዊ የሥልጣን ሽግግርን አንዲቀበል ማድረግ አንችልም ከአመራር ብቃት ከአባላት ጥራትና ከውስጣዊ ድርጅታዊ ጥንካሬ አንጻር ገዥውን ፓርቲ በልጠን እስካልተገኘን ድረስ ሁልጊዜም እሱ በፈለገው ጊዜና ሁኔታ የሚያዳክመንና የሚበታትነን ከመሆን ያለፈ ሚና አይኖረንም መፍትፄው ይህ እንዳይሆን የሚያስችለንን አጠቃላይ ድርጅታዊ ብቃት መፍጠር ነው እንጂ ገዥውን ፓርቲ ለድክመታችን ተጠያቂ አድርገን መቀጠሉ የትም አያደርሰንም መድሱት ጋ ያያፖሥቃዎሟ ፖርጀዎመኞ ፖታረታፖ ያሯሬ በተቃዋሚው ጎራ ዙሪያ በሚገኘው ኀብረተሰብ አንደ ኀብረት የመፍጠር ጥያቄ ያለማቋረጥ ደጋግሞ የሚነሣና ትኩረት የሚስብ ጥያቄ አለ ማለት አይቻልም እንዲያውም ከቅርብ ዓመታት ዐዲህ የተቃዋሚዎች ኀብረት የመፍጠር ጉዳይ ሌላ አማራጭ የሌለውና ትግሉን ለውጤት ለማብቃት ብቸኛ መፍትሄ ተደርጉ ስለሚታይም ተባበሩ ወይም ተሰባበሩ በሚል ለሌሎች አማራጮች ዕድል በማይሰጥ የከረረና የጠበበ መፈክር ታጅቦ ሲቀርብ ይታያል ተቃዋሚዎች ሲቻል ቢተባበሩ ሳይቻል ደግሞ ሳይሰባበሩ ተከባብረው በተናጠል ቢጓዙ የሚሻል ቢሆንም ተባበሩ ወይም ተሰባበሩ የሚለው ምክንያታዊ ያልሆነ መፈክር በአንድ በኩል የሕዝቡ የግፊት መሣሪያ በሌላ በኩል ደግሞ የብልጣብልጥ ፖለቲከኞች መወደጃና መንጠላጠያ ሆኖ እያገለገለ ይገኛል በዚህም ምክንያት ተቃዋሚ ፓርቲዎች ለአለፉት ዓመታት የፈጠራቸው ከዘጠኝ የማያንሱ የተለያዩ ኀብረቶች ከአንድ ወይም ከሁለት ዓመት በላይ ዕድሜ ሳይኖራቸው ያለ ውጤት ፈርሰዋል እነዚህ ሲመሠረቱ የሕዝብን ቀልብ ስበው የነበሩ በርካታ ኀብረቶች ለምንና እንዴት ያለ ውጤት ሊፈርሱ አንደቻሉ ግን አስካሁን አንድም ጊዜ ለመገምገም ያልተሞከረ ቢሆንም ዛሬም አንደትናንቱ ተባበሩ ወይም ተሰባበሩ የሚለው ስሜታዊና ትርጉም የለሽ ጥያቄ ተጠናክሮ ቀጥሏልኢዴአፓ ክፍል ኀብረትን የመፍጠር ጥያቄ በሕዝብ ዘንድ ተወዳጅ ፀፀህሆ የሆነ ጥያቄ ከመሆነም በላይ ጥያቄው በራሱ ቅንና ተገቢ በመሆነ ምክንያት የፖለቲካ ሰዎች ገንቢ በሆነ ሁኔታም ቢሆን አስካሁን ሊተቹት ሲደፍሩ አልታየም በዚህም ምክንያት ከአሉባልታ ቀጥሎ ተባበሩ ወይም ተሰባበሩ እንደሚለው ስሜታዊ ጥያቂ ለተቃዋሚው ጐራ መዳከም ምክንያት ሆኖ ሊጠቀስ የሚችል ሌላ ችግር አለ ማለት ያስቸግራል የኀብረት ጥያቄ በተደጋጋሚ እንደታየው በራሱ ውጤታማ ለምን መሆን አንዳልቻለፕ ውጤታማ አለመሆነ በትግሉ ላይ ያስከተለው ፕግር ምን አንደሚመስልና ከዚህ ፕትግር ተላቆ ውጤታማ እንዲሆን የሚያስችሉት መጥትሄፄዎችም ምን አንደሆነ እንደሚከተለው ለማየት ልሞክር የመጀመሪያው በኀብረት ጥያቄ ዙሪያ የሚታየው ትግር የተቃዋሚው ጉራ ደጋፊ የሆነው ኀብረተሰብ ተቃዋሚ ፓርቲዎች በመካከላቸው ያለውን ልዩነትና አንድነት ግምት ውስጥ ሳያስገባ ሁሉም ተቃዋሚ ፓርቲዎች በአንድ ኀብረት ውስጥ እንዲካተቱ መፈለጉ ነው ተቃዋሚ ፓርቲዎችም የደጋፊያቸውን ግፊት መቋቋም እየተሳናቸው በትግል ስልት በአደረጃጀት ቅርዕ በፖለቲካና በኢኮኖሚ ፕሮግራም ይዘት ከማይመስሏቸውና ከድርጅት አቅም አንጻርም ከማይመጣጠኗቸው ፓርቲዎች ጋር በአንድ ኀብረት ውስጥ ለመካተት መሞከራቸው ነው ከላይ በሌላ ርእሰጉዳይ ለማየት እንደሞከርኩት ከባህሪና ከፖለቲካ ባህል አኳያ ያላቸው ልዩነት እንደተጠበቀ ሆኖ በአገራችን የሚገኙ ተቃዋሚ ፓርቲዎች በትግል ስልት በአደረጃጀት ቅርዕም ሆነ በአገራዊ አደንዳ ይዘት ጉራማይሌ ናቸው መጩሆሱት ኣእስካዞህሁን በነበረው ሺዚደት በደፈናው የሥርዓቱ ተቃዋሚ መሆን ዋና የመተባበሪዙ አጀንዳ ተዶደርሥ ስለሚታይ የተጥቅ ትግል አካሂዳለሁ የሚለው በሰላማዊ ሥንገሎፍዮ ከሚታገለውጡ በውጭ አገር በስደት ላይ የሚገኘው አገር ውሰጥ አነላገለ ከሚገነው በብጨኤር ማንነቱ የተደራደው ኀብረብሔጤሔራዊ ሆኖና ከተፍጻሪረሯርጀጡ ለአንፍ ክአሌኣል ነፃዛነት አታገላለሁ የሚለው ለኢተዮጵያ አንድነት እታገላለሁ ከሚለው ሕገመንግሥቱ ሙሉ በሙሉ በተግባር መዋል አለበት ብሉሎ የሚሆምነበቡ ሕገመንግሥ ተቀዶ መጣል አለበት ከሚለው መሬት የመንግሥት ሆና ሆ። የሚለው ጥያቄ እንደተጠበቀ ሆኖ በጋራ ትግላቸው ለድል የሚበቁበት አጋጣሚ ቢፈጠር አንኳን ስለ ዴሞክራሲ ስለ መድብለፓርቲና ስለ ምርጫ ሥርዓት መኖር ተመሳሳይ አቋም ሊያራምዱ ይችላሉ ብሎ መጠበቅ ከራሳችን አገር ታሪክና ልምድ ጋር የማይጣጣም ስህተት ነው ለነፃነት አንታገላለን የሚሉትና ለአገር አንድነት አንታገላለን የሚሉት ፓርቲዎችም ከድል በኋቷላ በጋራ የሚመሩት መንግሥት ይቅርና በጋራ የሚኖሩበት አገር ይኖራቸዋል ብሎ ማሰብ ያስቸግራል በተመሳሳይ ሁኔታ የብሔር አደረጃጀትን የሚከተሉና ኀብረብሔራዊ አደረጃጀትን የሚከተሉ ፓርቲዎችም ከድል በኋላ የአገሪቱን ሕገመንግሥትና ፌደራላዊ አደረጃደት በተመለከተ በአንድ ጥምር መንግሥት ሥር አብሮ የሚያሠራ አቋም ይኖራቸዋል ብሎ መገመት አስቸጋሪ ነው አንድ ኀብረ ብሔራዊ አደረጃጀት ያለው ድርጅት በአገር ደረጃ የበላይነቱን ለማረጋገጥ የሚሠራ የመሆኑን ያህል በብሔር ደረጃ የተደራደው ድርጅትም በብሔሩ ውስጥ የበላይነቱን ለማረጋገጥ ስለሚሰራ ሁለቱ አደረጃደቶች በአንድ በክ ቦዮ ሱት መንግሥት ውስጥ አብር ለመሥራት የማያስችል ተፈጥራዋዊ ተቃርኖና አላቸዑዐ ይህም በሥሆነኑ ነጡ ኢህአዴሃ ኢትዮጵሆን ከተቀጣጠረ በኋላ ገኀብረብጤራዊ አደረጃጀት የነበረውን ኢህዴንን ዐየዶ አማራ ድርደትነት ማለትም ብአዴንነት ለመተየር የተገፍደቦቡ ምክንሆቱም ኢህደን ጎኀብረብጤራዊ አደረዳደቱን ይዞ ተጥሉ ቢሆን ናር በዢዝጻት ራሱ የኢህአዴግን ሚና የተካትና ህወፃትን ለመሰሉት ድርዮኞዮቶች የህልውና አጻጋ እየሆነ መምጣቱ አይተራ ነበር ስለዚህ የሥርዓቱ ተቃዋሚ ሥሆንን ብትኛ የመተባበሪያ አደንዳ አድርጐ ነብረት ለሥፍጠር መሞከር መሥቀም አለበት ይህ ሲባል ግን አነዚህን ዓይነት ልዩነኾች ያሉአቸው ፓርቲዎች ጭራሽ በጋራ ሊሠሩት የሚገባ የጋራ አገራዌ አጀንዳ ሊኖራቸው አይችልም ማለት አይጻለም በአንድ የፓርቲ መዋቀር ውስጥ ሆነው የጋራ መንግሥት ሊመሰርቱ አይትሉም ወይም አይገባቸውም ነው አንጂ የቱንም ያህል ልዩነት በውስጣፐው ቢኖር በኢትዮጵያ አንድነት ላይ መሠረታዊ ልዩነት አስከሌላቸው ድረስ ምንጊዜም ቢሆን የጋራ አገራዊ አደንዳ በመካከላቸው የግድ ይኖራል የአገር ህልውናና ዴሞክራሲያዊ ሥርዓትን የመንከባከብ ጉዳይ ከፓርፒዎሥች የአቋም ልዩነቶች በላይ የገዘፉ ቁምነገሮች ስለሆነ ፓርቲዎት በአነዚህ ጉዳዮች ዙሪያ አብሮ መስራት ይጠበቅባፐዋል አቡጊዳ ስለዚህ አነዚህ ፓርቲዎች በማንኛውም የሠለጠነ አገር አንደሚታየው የልዩነት አደንዳቸው አሸናፊ እንዲሆን በምርጫ እየተፋለመ በጋራ አገራዊ አጀንዳዎቻቸው ዙሪያ ግን ተባብረው ሊሠሩ ይችላሉ እንዲህ ዓይነቱ ግንኙነትም ተቃዋሚዎች አርስ በርስ ባላው ግንኙነት ብቻ የሚሠራ ሳይሆን ከገሇዝው ፓርቲም ጋር ባላቸው ግንኙነት በተመሳሳይ ሁኔታ ሊሠራ የሚገባው ነው ኢህአዴግ ሥልጣን ላይ ስለሆነ እንደ ዘላለማዊ ጠላት የሚታይበት ከኢህአዴግ ተመሳሳይ አቋምና ባህሪ ያለው ሴላ ፓርቲ ደግሞ ተቃዋሚ ስለሆነ ብቻ አንደ ቋሚ ወዳጄ የሚታይበት አስተሳሰብ ግን ሇጠላቴ ጠላት ወዳደ ከሚለው የተሳሳተ አስተሳሰብ ባለፈ ዴሞክራሲያዊ የፖለቲካ አመለካከት ነው ሊባል አይችልም አንዳንድ ተቃዋሚ ፓርቲዎች በአንድ በኩል ለኢትዮጵያ አንድነት ከእኛ በላይ ጠበቃ የለም አያሉ በሌላ በኩል ደግሞ ኢህአዴግን ቀደም ሲል የሻዕቢያ ቡችላ አድርገው ይከሱት አንደነበር ረስተውት ዛሬ አነሱ በተራቸው ኢህአዴግን ከሻዕቢያ ከኦነግና ከኦብነግ ጋር ሳይቀር ተባብረው ለማስወገድ ሲሞክሩ የምናያፐው በሌላ ምክንያት ሳይሆን ፖለቲካቸው የጠላቴ ጠላት ወዳጄ ከሚለው የተሳሳተ አስተሳሰብ ገና ያልተላቀቀ በመሆነ ነው ምክንያቱ ይህ ባይሆን ኖሮ በምንም መመዘኛ እነ ሻዕቢያና ኦብነግ ለኢትዮጵያ የሚጠቅሙ ኃይሎች ይሆናሉ ተብሎ ከኢህአዴግ በላይ ለወዳጅነትና ለትብብር ባልተፈለጉ ነበር ፓርቲዎች በተናጠል የሚያደርጉት የትግል ጉዞ የትም እአንደማያደርሳቸው ካወቁ ቀዳሚው መፍትሄ በአደረጃጀትና በዓላማ ከማይመሳሰሉት ፓርቲ ጋር ዝም ብሎ ኀብረት መፍጠር ሳይሆን በቅድሚያ በአንድ ኀብረትም ሆነ በአንድ መንግሥት ውስጥ ከማን ጋር ተጣጥመው ሊሠሩ እንደሚችሉ በጥንቃቂ ማጥናትና መምረጥ ይገባቸዋል በፓርቲዎች መካከል መሠረታዊ ልዩነቶች አያሉ ከልዩነቶቹ በላይ በአንድ ኀብረት ውስጥ አብሮ የመሥራቱ ጉዳይ ለራስም ሆነ ለአገር ጥቅም የግድ አስፈላጊ ሆኖ ከተገኘም መፍትፄው በቅድሚያ የአደረጃጀትና የዓላማ ማሻሻያ በማድረግ አብሮ ለመሥራት የሚያስችል ቅርፅና ይዘት መፍጠር ነው እንጂ መሆደሰት ልዩነታችንን ከድል በሏኋላ እንመለስበታለን ብሎ የዘፈቀደ ኀብረት መፍጠር የትም አያደርስም ተቃዋሚ ፖሥርቲፒቲሥት በመካከሳቸበት የአደያረጃደይትና የዓላማ መቀራረብ መዛጠር አስካልቻሉ ድረስ ግን ገኀሣውን ፓርቲ አንደሚታገሉት ሁሉ አርስ በርሳፕውም በዴሞክራሲያዊ አግባብ ታግለው አሰናፊ ሆነው መውጣትን አማራጭ አድርገው ማየትም ይገባቸዋል መሠረታዋ ልዩነታቸውን አለባብሰው በኀብረት በመሥራት የመንግሥት ለጡጥ ለማምጣት ቢበቁ እንኳን መልሰው አርስ በርሳቸው ትግል መደመራሻቸው ስለማይተር ከወዲሁ ሕዝቡ በመካከላቸው ያለውን ልየነት ዐውቅ ከማን ጋር መቆም አንዳለበት ምርጫውን አንዲያስተካክል ዕድል ሊሰጡት ይገባል ምክንያቱም ተቃዋሚዎች በጠራ የጋራ ርፅይ መሰባሰብ ካልቻሉ ወይም ከውስጣቸው አንዳው አሸናፊ ሆነው ካልወጡ በስተቀር የሚፈጥሩት ኀብረት ጥልቅ በሆነ ጥርጣሬና አለመተማመን ላይ የተመሠረተ ስለሚሆን አንድ ወሳኝ ምዕራፍ ላይ ሲደረስ በውስጣቸው የማይቀር ቅራሄ ፈንድቶ እንደሚወጣ በተደጋጋሚ ታይቷል ሕዝቡም ተቃዋሚ የሆነውን ፓርቲ ሁሉ በጭፍን ተባባሩ ወይም ተሰባበሩ አእያሷ በስሜት የማያዛልቅ ኀብረት እንዲፈጥሩ ያልተገባ ግፊት ከማድረግ ይልቅ በአደረጃጀትና በዓላማ ጥቅሜን ያስከብሩልኛል የሚላቸውን ፓርቲዎች ለይቶ ማወቅና ማጠናከር ይጠበቅበታል በአሁኑ ወቅት የኀብረት ጥያቄ ከሚገባው በላይ ተለጥጦና ትርጉሙን ስቶ ጥያቄ ሊነሣበት የማይገባ መስሎ ቢታየንም በማይግባቡ የፖለቲካ ኃይሎች በሕዝብ ግፊት የሚፈጠር ኀብረት ውጤት አንደማያመጣ ለማወቅ በእኛ አገር በተደጋጋሚ በተግባር የታየ በመሆኑ ብዙ ምርምር የሚጠይቅ ጉዳይ አይደለም በአካላዊ ብቃታቸውም ሆነ ስለ ኑሮ ባላቸው ትርጉም ተቀራራቢ አመለካከት የሌላቸው አንድ ወንድና ሴት ጋብቻ ለመፈጸም ሲባል ብቻ በግፊት እንዲጋቡ ቢደረግ ጋብቻቸው እንደማይሰምር ሁሉ ኀብረት መፍጠርን ብቻ ግብ አድርጐ መሠረታዊ ልዩነት ባላቸው ፓርቲዎች መካከል የሚፈጠር ኀብረትም ለውጤት ሊበቃ አይችልም በመሠረቱም የኀብረት ጥያቄ መታየት ያለበት ትግሉን ለማጠናከር እንደሚጠቅም አንድ መሣሪያ ተደርገ እንጂ በራሱ መድረሻ ግብ ተደርጐ አይደለም የደካሞች መሸሸጊያና የብልጣብልጦች መንጠላጠያ ሆኖ ከሚያገለግል ኀብረት ይልቅ ራሳቸውን ለውጤት ለማብቃት ተግተው የሚሠሩ አንድና ሁለት የተናጠል ፓርቲዎች እንዲኖሩ መታገል የበለጠ የተሻለ ይሆናል ተቃዋሚ ፓርቲዎች ድፍረቱ ካለን በዚህ ረገድ ከህወሃትም ብዙ ልንማር እንችላለን ህወፃት የትጥቅ ትግል እንደ ጀመረ የጠላቴ ጠላት ወዳዴ ነው በሚል ዕሳቤ ብቻ ከኢህአፓና ከኢዲዩ ጋር ግንባር ፈጥሮ ቢሆን ኖሮ ለዛሬው ውጤት ይበቃ ነበር ብሎ ማሰብ አስቸጋሪ ነው ህወሃት ከኢህአፓና ከኢዲዩ ጋር አንድ የሚያደርገው ተፈጥሮ እንደሌለውና ከነሱ ጋር አየተሻኩተ ተጠናክሮ መውጣት እንደማይችል አስቀድሞ በማወቅ ከአእነሱ ጋር መፋለምን አንጂ የማያዛልቅ ግንባር መፍጠርን ባለመምረጡ በወቅቱ በአካባቢው ብቸኛ ጠንካራ ኃይል ሆኖ ለመውጣትና በኋላም ለድል ለመብቃት አረድቶታል በተመሳሳይ ሁኔታ ከድርጅታዊ ጥንካሬም አንጻር ኀብረቶች በራሳቸው መቆም ያቃታቸው ፓርቲዎች የድክመት መሸፈኛና የግለሰቦች የዕውቅና መንጠላጠያ መሆን የለባውም ኀብረት የሚያስፈልገው ከየአባል ፓርቲዎቹ የሚገኘውን የሰው መፎሉሱት የገንዘብና የቁሳቁስ ኃይል በማሰባሰብ የተጓለ ጥንካሬ ለመፍጠር ነው እንዲ ከግለሰብ የተሻለ ሚና የሌላቸውን በተግባር እንዳሉ የማይቆጠሩ ደካማ ፓርቲዎችን አሰባስቦ ይህንን ያህል ፓርቲዎች ኀብረት ፈጠሩ ለማለት ብቻ መሆን የለበጉትም በተለያዩ ኀብረቶች በተግባር እንደታየው አስካሁን በአገራችን የነበሩት ኀብረቶች ሳምሶናይትና ማኀተም ከመያዝ ያለፈ እውነተኛ ድርጅታዊ አቅም ባላቸው ድርጆቶች የተፈጠሩ አልነበሩም በአንድ ወቅት ገናና የነበረውንና አማራጭ ኃይሎች ምክር ቤት በመባል ይታወቅ የነበረውን ኀብረት በምሳሌነት እንዴ ይህ ምክር ቤት በ ፓርቲዎች የተመሠረተ ሲሆን በተግባር ግን ሙሉ ጊዜአቸውን ለፖለቲካው ትግል የሰጡ ግለሰቦች በውስጡ አልነበሩትም ምክር ቤቱ በውስጡ የነበሩት ግለሰቦችም በሂደት ተነው አልቀው ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ሌላ ተተኪ ኀብረት አግኝተው ስሙን መጥራት እስካቆመበት እስከ ዓም ድረስ አማራጭ ኃይሎች የሚባለው ምክር ቤት የአሳቸው የግል የፖለቲካ መጠሪያና መታወቂያ ሆኖ ነበር ሰሜን አሜሪካ በ ፓርቲዎች የተቋቋመው ኢዴኃህም በመጨረሻ የግለሰቦች የስም መጠሪያ ሆኖ ከመቅረት የተሻለ ዕድል አልገጠመውም ስለዚህ ፓርቲዎች ኀብረት ከመፍጠራቸው በፊት የኅብረቱ አባል የሚሆኑ ፓርቲዎች ከድርጅታዊ ጥንካሬ አንጻር የሚጨበጥና የሚዳሰስ አቅም ያላቸውና አባል የሚሆነበትን ኀብረት በትክክል ሊያጠናክሩ የሚችሉ ፓርቲዎች መሆናቸው ግልጽ በሆነ መመዘኛ መረጋገጥ አለበት የዚህ ዓይነት መመዘኛ ጥቅም ላይ ባልዋለበት ሁኔታ ግን እስካሁን በተግባር አንደታየው የግለሰቦች አንጂ የጠንካራ ፓርቲዎች ኀብረት መፍጠር የማይቻል ይሆናል ከዚህ በላይ ካነሳሁት ምክንያት የሚመነጨው ሌላው በኀብረት ዙሪያ የሚታየው ችግር ኀብረቶች በራሳቸው አመራርም ሆነ ደጋፊያቸው በሆነው ሕዝብ ዓይን የአባል ፓርቲዎችን ሚና የሚተኩ ተደርገው መታየታቸው ነው ብዙውን ጊዜ ኀብረቶች ሲፈጠሩ በኀብረቱ አመራር የሚሰበሰቡት ሰዎች በራሳቸው መቆም ያልቻሉና ኀብረቱን ለግል ዕውቅና መንጠላጠያነት መጠቀም የሚሜፈልጉ በመሆናቸው ምክንያት አንድ ጊዜ ኀብረቱ ተፈጠረ ከተባለ በኋላ የኀብረቱ አባል ድርጅቶች በተናጠል አንዲንቀሳቀሱም ሆነ ድርጅታዊ ነፃነታቸው እንዲከበር ሲፈልጉ አይታዩም ኀብረት የሚፈጠረው ፓርቲዎች ህልውናቸውን ጠብቀው የተወሰነ መለስተኛ ፕሮግራምን በጋራ ለማስፈጸም ቢሆንም የኀብረቱ አመራሮች እንወክላቸዋለን የሚሏቸውን ፓርቲዎች በመርሳት ገንዘብ የማሰባሰብ አባላት የመመልመልም ሆነ የሕዝብ ግንኙነት ሥራዎችን ሙሉ በሙሉ በኀብረቱ ስም በመሥራት እንደ አንድ ወጥ ፓርቲ መታየትን ይመርጣሉ ይህ ዓይነቱ ዝንባሌ ኀብረቱን ከሕዝቡ የትግል አንቅስቃሴ ተነጥሎ በአየር ላይ እንዲንጠሰጠል የሚያደርገው ሲሆን በኀብረቱ ውስጥ ባሉ የተሻለ ጥንካሬ ባላቸውና ከግለሰብ የተለየ ሚና በሌላቸው ፓርቲዎች መካከልም ግጭት ይፈጥራል ለደካማዎቹ ፓርቲዎች የጠንካራዎቹ ፓርቲዎች በተናጠል መጠናከር የህልውና አደጋ ስለሚሆንባቸውና በተመሳሳይ ሁኔታም ለጠንካራዎቹ ፓርተዎችም በንብረቱ ስም ድርጅታዊ ነፃነታቸው ጥያቄ ውስጥ መውደቁ የህልውና ጉዳይ ስለሚሆንባቸው በመካከላቸው የሚፈጠረው ልዩነት ተፈጥሯዊና የማይታረቅ እየሆነ መምጣቱ የማይቀር ይሆናል የጎብረቱ ደጋፊ የሆነው ኀብረተሰብም ከመጀመሪያው መድሱት በኀብረቱ አባል ድርድቶች መካከል ያለውን ልዩነት በአግባቡ ስለማያውቀው አንድ ጊዜ ኀብረት ተፈጠረ ከተባለ በኋላ የኀብረቱ መሠረት የሆኑትን የተናጠል ፓርቲዎች እየረዳ ማጠናከር ይቅርና ስማቸውንም መስማት እየጠላ ይመጣል ይህ ዓይነቱ ስሜታዊ የሕዝብ አመለካከት ለግል ዝናቸው በኀብረቱ አመራርነት ከተንጠላጠሉ ሰዎች ፍላጐት ጋር በመመጋገብ በሚያስከትለው ውጤትም በኀብረቱ ውስጥ ያሉ ጠንካራ ፓርቲዎችም አብረው የመዳከም አደጋ ያጋጥማቸዋል ዞሮ ዞሮ በኀብረቱ ውስጥ ያሉ ሁሉም ፓርቲዎች ሲዳከሙ ኀብረቱም በተመሳሳይ ሁኔታ መዳከሙ ስለማይቀር የመጨረሻ ውጤቱ መበታተን ይሆናል እስካሁን በአገራችን ተፈጥረው የነበሩት ኀብረቶች የታሰበላቸውን ግብ ሳይመቱ ሲፈርሱ የታዩት በሌላ ምክንያት ሳይሆን በአንድ በኩል አንዱ ሌላውን ውጦና በሌላው ህልውና ላይ ተንጠላጥሎ ኀብረቱን የራሱ የግል መጠቀሚያ ሊያደርገው ሲሞክር በሌላ በኩል ደግሞ ሌላኛው የፓርቲ ህልውናውን አስጠብቆ ለመቀጠል በሚያደርገው መፍጨርጨር በሚፈጠር ግብግብ ነው የሚገርመው ሁሉም ኀብረቶች ሲመሠረቱ በኀብረቱና በአባል ፓርቲዎቹ መካክል የሚኖረውን የሥራ ክፍፍል በአግባቡ ለይቶ የሚያስቀምጥ መተዳዳሪያ ደንብ አዘጋጅተውና ተፈራርመው ቢሆንም አንድ ጊዜ ኀብረቱ ተፈጠረ ከተባለ በላ ግን የሚመራቸው የሕዝቡ ግፊትና የመሪዎች የግል ፍላጐት ነው እንጂ መተዳደሪያ ደንቡ ሲሆን አይታይም የኀብረቱ መተዳደሪያ ደንብ በኀብረቱ አመራሮች በመጣሱ ምክንያት አንድ የኀብረቱ አባል የሆነ ፓርቲ መብቱን ለማስከበር ሲል በአግባቡ ከኀኅብረቱ ቢነጠል ብዙውን ጊዜ አፍራሽ ተብሎ የሚኮነነው መብቱን ለማስከበር ጥረት ያደረገው ፓርቲ ነው አንጂ ደንቡን የጣሱት የኀብረቱ አመራሮች አይደሉም ይህ አውነት መሆኑ እስካሁን ፕሮፌሰር በየነ በመራቸው የተለያዩ ኀብረቶችም ሆነ በቅንጅት ውስጥ ምርጫውን ተከትሎ በተፈጠረው ልዩነት በግልጽ ታይቷል ኢዴአፓመድኀን ከቅንጅቱ ሲነጠልም ሆነ ድርጅቶች የመሠረቱትን ኀብረት አነ ፕሮፌሰር በየነ ሁለት ድርጅቶችን ብቻ ይዘው ኀብረቱን እንወክላለን ብለው ሲቀጥሉ አብዛኛዎቹ የግል መገናኛ ብዙኃንም ሆኑ የተቃዋሚው ጉራ ደጋፊ የሆነው ሕዝብ በስሜት አንዱን አካል አፈንጋጭ ብሎ ከማውገዝ በስተቀር የፓርቲዎቹ የስምምነት ሰነድ ምን እንደሚመስል ለማወቅ ሲሞክሩ አልታየም በዚህ ረገድም ተቃዋሚዎች ከገዥው ፓርቲ ብዙ መማር እንችላለን ኢህአዴግ የአራት ድርጅቶች ግንባር ሲሆን ይህ ግንባር ለአለፉት ዐ ዓመታት ባሳለፈው የትግል ዊደት አባል ድርጅቶቹን የሚተካ ሚና ኖሮት አያውቅም የግንባሩ ህልውና ሁልጊዜም በአባል ድርጅቶቹ ህልውና ላይ የተመሠረተ ሲሆን ሕዝቡን በማደራጀትም ሆነ በማስተዳደር ዋናውን ሚና የሚጫወቱት አባል ድርጅቶቹ ናቸው እንጂ ግንባሩ አይደለም ግንባሩና አባል ድርጅቶቹ ያላቸው ሜናም በግልጽ የሚታወቅና የሚጠበቅ ስለሆነ አባላት የሚመለምሉት የምርጫ ፅጩ የሚያቀርቡትና የገንዘብ መዋጮ የሚሰበስቡት አባል ድርጅቶቹ እንጂ ግንባሩ አይደለም የኢህአዴግ አመራሮች አባላትም ሆኑ ደጋፊዎች ይህንን የግንባሩንና የአባል ድርጅቶቹን ግንኙት በውል የተረዱ ስለሆኑም ብዙ ጊዜያቸውንና ትኩረታቸውን የሚያጠፉት የየራሳቸውን ድርጅት በማጠናከር ነው እንጂ በአባል ድርጅቶች ህልውና ላይ የተመሠረተውን ግንባር በማጠናከር አይደለም መሯድሱት ተቃዋሚዎች አንድ ኀብረት ፈጠሩ ሲባል ግን ኀብረቱን የፈጠሩት አባል ድርጅቶች መሉ በመሉ ይረሱና የኀብረቱ መሪዎች አባላትም ሆነኝ ዴጋፊዎሥች ትኩረት በኀብረቱ ዙሪያ ብቻ ይሆናል ይህም ለኀብረቱ መሠረት የሆዥተ አባል ድርጅቶች እንዲዳከም ስለሚያደርግ የመጨረሻ ውጤቱም የኀብረቱ መዳከምና መፍረስ ይሆናል ስለዚህ የኀብረቶች ህልውና በዋናነት የአባል ድርድቶፐንቱ ህልውና መሠረት ካላደረገ የመጨረሻ ውጤቱ ትርምስና መፈራረስ ከመሆን አይዘልም ከዚሁ ከድርድቶች ነፃነት ጋር በተያያዘም በውስጣቸው ሰፋ ያሉ ልዩነቶች ያሉባቸው ኀብረቶች በጉዳዮች ላይ የሚሰጧፕፐው ውሳቬኬሄዎሥች በመግባባተ ውሳነ ርዐበኗፀክህ ላይ የተመሠረተ ቢሆን የተሳለ ቢሆንም አብዛኛውን ጊዜ ውሳኔዎች እንዲወሰነ የሚደረጉት በአብላጫ ድምዕ ስለሆነ በኀብረቶች ውስጥ አንድ የልዩነት ሐሳብ በተፈጠረ ቁጥር የመለያየት አደጋ አብሮ የሚመጣበት አጋጣሚ የተለመደ ነው ፓርቲዎች ነፃነታቸውንና ህልውናቸውን የሚጋፋ ውሳሄ ጭምር በአብላጫ ድምዕ ስም እንዲጫንባቸው ስለሚደረግ አብሮ ከመሥራት ይልቅ መነጠልን ለመምረጥ የሚገደዱበት አጋጣሚ ብዙ ነው ስለዚህ ወደፊት የሚፈጠሩ ኀብረቶች የተሻለ ውጤታማ እንዲሆነ ከተፈለገ የአባል ፓርቲዎችን መብትና ነፃነት አክብረው መሥራት ይገባቸዋል በፓርቲዎቹ መካከል ያለው ግንኙነትም መወሰንና መዳኘት ያለበት በሕዝብ ግፊትና በመሪዎቹ ፍላጐት ሳይሆን በጋራ ለመሥራት በተስማሙበት መተዳደሪያ ደንብ መሠረት መሆን ይገባዋል ፓርቲዎች የተስማመበጉን መተዳደሪያ ደንብ በስሜትና በሰሞነኛ የሕዝብ ግፊት ከመተካት አባዜ ሲላቀቁ ካልቻሉ ነገ መንግሥት የመሆን ዕድል ሲያገኙም ለሕግና ለሥርዓት ተገዥ እንደሚሆነ አርግጠኛ መሆን አይቻልም አነዚህን ድክመቶች ለመፍታት ያላስቻለውና በኀብረት ዙሪያ የሚታየው ሌላው ችግር ሁልጊዜ አዳዲስ ኀብረቶች የሚፈጠሩት የቀድሞዎቹ ኀብረቶች በምን ምክንያትና አንዴት አንደፈረሱ ግምገማ ሳይደረግ በመሆነ ነው ኢዲነጎኀቅን ደኢህዴህን አማራጭ ኃይሎችን ጋፖመን ኢተፖድህን ትዶዴኢን ኢይንኀህን ትነዴንና ቅንድትን የመሳሰሉ ከዘጠኝ የማያንሱ ኀብረቶች ተቋቁመው የተስማሙበት ፊርማ ሳይደርቅ ውጤታማ ሳይሆነ የቀሩ ቢሆንም በፈረሰው ኀብረት ምትክ እንደገና አዲስ ኀብረት ለማቋቋም ከመቻኮል በስተቀር የተቃዋሚው ጐራ አንድም ቀን ስለፈረሱት ኀብረቶች ድክመትና ጥንካሬ ቁጭ ብሎ ግምገማ ለማድረግ ሞክሮ አያውቅም የሚገርመው አዲስ ኀብረት በተቋቋመ ቁጥር ሕዝቡ ትግሉ የተሻለ ደረጃ ሊደርስ ነው ብሎ በማሰብ ደስታውን በስሜት ተውጦ ሲገልዕ የሚደመጥ ቢሆንም እንደዚያ የሞቀ ስሜቱን የገለፀባቸው ኀብረቶች ፈረሱ ሲባል ግን እንደገና አዲስ ኀብረት እንዲፈጠር ከመመኘትና ግፊት ከማድረግ በስተቀር ላለፈው ኀብረት ን ንቲና አያውቅም መፍረስ ምክንያቱና ተጠያቂው ማነው። በምክነንቦትነት ሊጠቀሱ የሚትሉ በሆኑም ዞሮ ዞሮ የፕኘሩ መሠረታዊ ምንጭ ትግሉ በበላይነት እየተመራ የሜገኘው የግራው የፖለቲካ ባህል በተጠናጓዉ ታቸው ሰዎች ከመሆነ ጋር የተያያዘ ነው የግራ ፖለቲካ የተክከናወታቸው ሰዎች በጋራ ጉዳይ አብሮ ከመስራትና ከመቻቻ ል ይልቅ ሴረኝነት የመጠላለፍና የመጠፋፋት ተግባር ላይ ስለሚያተኩሩ የወቅቱ ትግልም ከዚህ ተጽዕኖ በቀላሉ መላቀቅ አልቻለም ወደፊት የተሻለና ለውጤት የሚበቃ የተቃዋሚ ፓርቲዎች ኀብረት መፍጠር ይቻል ዘንድ ከሕዝብ ጊዜያዊና ስሜታዊ ግፊሬት የጸዳ በበቂ ጥናት ላይ የተመሠረተ መሠረቱን ስገር ውስጥ ያደረገ አውነተኛ ተግባራዊ እንቅስቃሴ የሚያደርጉና ተመጣጣኝ ድርጅታዊ ጥንካሬ ያላቸው ፓርቲዎችን ያቀፈ የግልጽነትና የተጠያቂነትን መርህ የሚያከብር ለግለሰቦች የዝናና የሥልጣን ምኞት መንጠላጠያ የማይሆን ፓርቲዎች በአደረጃጀት ቅርፅና በአገራዊ አጀንዳዎች ያላቸውን መቀራረብ መሠረት ያደረገ ትርጉም ያለው ኀብረት እንዲመሠረት የሜያስችል ጥረት መደረግ አለበት እነዚህን መስፈርቶች የሚያሟላ ኀብረት በእርግጠኛ ነት ለመፍጠር አንዲቻልም ተባበሩ ወይም ተሰባበሩ የሚለውን ምክንያታዊ ያልሆነ ግፊት ለጊዜው ረገብ አድርጐ ለጠንካራ ኀብረት መፈጠር መሠረት የሚሆኑ ጠንካራ ፓርቲዎች በቅድሚያ እንዲኖሩ ተገቢ ዕድልና ፋታ መስጠት ያስፈልጋል ኢዴአፓ ቁጥር መደሱት ሇሥሠሲ ዕሳ ፆሬዖፖ ሮሟሮነሥ ለማራጮቻ በአገራችን የፖለቲካ መድረክ አከራካሪ ከሆነ ዋና ዋና ጉዳዮች ውስጥ አንዱ የትግል ስልት ጥያቄ ነው ደርግ ሥልጣን ላይ በወጣ በመጀመሪያዎቹ ጥቂት ዓመታት በኀቡአም ሆነ በይፋ በአገሪቱ የሚንቀሳቀሱ ጥቁት ፓርቲዎች ስለነበሩ በትግል ስልት ዙሪያ የነበረው ክርክር በዚያው መጠን የጋለ ነበር ቢያንስ ኢህአፓ መኢሶንና ህወፃትን የመሰሉ ድርጅቶች በየፊናቸው አቋም ይዘው የሚከራከሩባቸው አማራጭ የትግል ስልቶች ነበራቸው ኢህአፓ በከተማ የአመፅ ትግል መኢሶን ከደርግ ጋር አብሮ በመሥራት በሚደረግ ትግል ህወሃት ደግሞ ከገጠር ወደ ከተማ በሚካፄድ የትጥቅ ትግል ላይ የየራሳቸው ስልት ነበራቸው ቆዬት ብሎ ደርግ የፖለቲካ ፓርቲዎችን እንቅስቃሴ የሚከለክል አዋጅ በይፋ ካወጀና በተለይም ቀይ ሽብርን ማፋፋም ከጀመረ በሏላ ግን ብቸኛው አማራጭ በትጥቅና በአመፅ መታገል ስለነበር በትግል ስልት ዙሪያ በጎላ ሁኔታ የሚያከራከር አማራጭ ሐሳብ አልነበረም ጉዳዩ የበለጠ አከራካሪ ሆኖ አንደገና የወጣው ኢህአዴግ ሥልጣን ከያዘና የመደራጀት መብት ሕገመንግሥታዊ ዕውቅና ካገኘ በኋላ ነው ከዚያ ወዲህ በፖለቲቫ መድረኩ አከራካሪ ሆነው የቆዩት የትግል ስልት አማራጮች የትጥቅ ትግልና የሰላማዊ ትግል የሚሉት ሲሆኑ አልፎ አልፎ ሁለገብ የሚል የትግል ስልትም በአማራጭነት ሲቀርብ ይታያል የአነዚህ አማራጭ ስልቶች ባህሪና ምንነት ብዙም በማያከራክር ሁኔታ በግልጽ የሚታወቅ ቢሆንም ሁሉም ተቃዋሚ ፓርቲዎች በአነዚህ አማራጭ የትግል ስልቶች ዙሪያ ጠንካራና የጠራ አመለካከት አላቸው ማለት ግን ያስቸግራል በተለይም አብዛኛዎቹ ሰላማዊ ትግል እናካዳለን የምንል ኃይሎች በሰላማዊ ትግሉ ላይ የያዝነው አቋም ከልባዊ እምነት የመነጨ አለመሆኑ ለትግሉ በሚፈለገው መጠን አለመጠናከር አንዱ ምክንያት ነው ማለት ይቻላል ከአገራችን ወቅታዊ ተጨባጭ ሁኔታ አንጻር የትኛውን የትግል ስልት ማራመድ ተገቢና ትክክል አንደሚሆን ከማየታችን በፊት በቅድሚያ ትግል የሚለውን ቃል ለእኛ አገር ወቅታዊ ሁኔታ መጠቀም ተገቢ ስለመሆንና አለመሆኑ ለማየት ብንሞክር የተሻለ ይሆናል ምክንያቱም አንዳንድ ሰዎች ትግል የሚለውን ቃል ከሰላማዊ ሁኔታ ጋር ተፃራሪ እንደሆነ አድርገው ስለሚያስቡ ጉዳዩን ግልጽ አድርጉ ማለፉ ተገቢ ይሆናል የፖለቲካ መብቶች ሙሉ በሙሉ በሕግና በተግባር በተከበሩባቸውና ሰላማዊ የሥልጣን ሽግግር የተለመደ ባህል በሆነባቸው አገሮች የፖለቲካ ሥራ የሚከናወነው በውይይት በድርድር በክርክርና በምርጫ ፉክክር ብቻ በመሆኑ በዚህ ዓይነት ተጨባጭ ሁኔታ ውስጥ ባሉ አገሮች ትግል የሚለው ቃል ጥቅም ላይ ሲውል አይታይም ይዋልም ቢባል ተገቢ አይሆንም ምክንያቱም በእነዚህ አገሮች የፖለቲካ ተዋናዮች ተግባራቸውን ሲያከናውኑ ከሌሎች ተግባራት በተለየ ሁኔታ የሚደርስባቸው ተፅዕኖና የሚከፍሉት ከባድ ሊባል የሚችል መሥዋዕትነት ስለማይኖር ትግል የሚለውን ኃይለቃል መጠቀም ለእነሱ ሁኔታ የሚመጥን አይሆንም ነገር ግን የፖለቲካ ምህዳሩ ሙሉ በሙሉ ባልሰፋበትና የፖለቲካ መድሱነ ሁዑፓሱዑፓና ዮፒፒጭጊከኑ መብቶች ሙሉ በሙሉ ወይም በክፊል በሕግም ሆነ በተግባር ባልተከበሩበት አገር ወይም የፖለቲካ ተዋናዮች በፖለቲካው ዛደት የሚያያደርጉት ተሳትፎ ክሕገወጥ ተፅዕና አልፎፎ የአካልና የሕይወት መሥዋዕፐትነ ጭምር በሚጠይቅበት በእኛ ዓይነቱ አገር ትግል የሚለውን ቃል መጠቀም ተገቢና ምክንያታዊ ነው ማለት ድይጃላል አገር በፖለቲካ ፕርቲዎች መካከል የሚካሄደውን ወይም ገዥ ፓርቲዎች በሕዝብ ውስጥ ያለን ኀላቀተርር አስተሳሰብና ጐጅ ባህልን ለማስወገድ የሚያደርጉትን ጥረት ጭምር የትግል ሄደት አድርገው ያዩታል ከዚያም አልፎ ሰዎች በግል ሕይወታቸው ከኑሮ ውጣ ውረድ ጋር የሚያደርጉትን ግብግብ ትግል ብለው ሲጠሩት መስማት የተለመደሂ ነው ስለዚህ ኢትዮጵያ ውስጥ የፖለቲካ ትግል አየተካሄደ ነው ሲባል ጉዳዩን ከሰላማዊና ሕጋዊ ማዕቀፍ የወጣ አድር ማየት ተገቢ አይሆንም በሰላማዌና ሕጋዊ ማዕቀፍ ውስጥም ቢሆን የእኛ አገር የፖለቲካ ሁኔታ ከሌሎች የአደጉ አገሮች በተለየ መውደቅ መነሣትን የሚጠይቅና ከባድ ዋጋ የሚያስከዓል የትግል ሂደት መሆኑን አምኖ መቀበል ያስፈልጋል በእንደኛ ዓይነቱ ታዳጊ ግብግብ ብጋ ሳይሆን መንግሥታት ከትግል ስልት አንጻር የወቅቱን የአገራችንን ተጨባጭ ሁኔታ ከማየቴ በፊትም ከላይ የተጠቀሱት ሦስት አማራጭ የትግል ስልቶች በምን ዓይነት ተጨባጭ ሁኔታ ላይ ተመሥርተው ተግባር ላይ ሊውሉ አንደሚችሉ በጥቅሉ ለማየት ልሞክር ነገር ግን ከዚያ በፊት ሦስት ናቸው የምላቸው የትግል ስልት አማራጮች ወደ ሁለት ዋና ዋና አማራጭነት ሊጠቃለሉ የሚችሉበትን ሁኔታ ለማየት መሞክሩ ጉዳዩን የበለጠ ግልጽና አጭር ሊያደርገው ይችላል ይኸውም ሁለገብ የሚባለው የትግል ስልት በአንዳንድ የፖለቲካ ኃይሎች እንደተገቢና ትክክለኛ ስልት የሚታይ ቢሆንም በራሱ የተሟላ ትርጉም የማይሰጥ ከመሆነም በላይ በይዘቱም ሆነ በውጤቱ ከአመዕና ከትጥቅ ትግል ተለይቶ የሚታይ ስልት አይደለም ሁለገብ ትግልን እንደ አንድ አማራጭ የሚወስዱት ኃይሎች አቋማቸው መነሻ የሚያደርገው በአሜሪካዊ የጥቁር መብት ተሟጋች የነበሩት ማልኮሜክስ ይሉት አንደነበረው በየትኛውም አቅምና ሁኔታ በፈቀደው መንገድ ሁሉ ሥርዓቱን ለመጣል መታገል ያስፈልጋል ፎሃ ጠፀቧከ በፀር ከሚል የትም ፍጭው ዱውቄቱን አምጭው ዓይነት አስተሳሰብ ነው ማለትም በአንድ በኩልና በዋናነት የትጥቅ ትግል እያካሄድን የሚቻል አስከሆነ ድረስም በሰላማዊ መድረክም ሥርዓቱን ማዋከብ የተፋጠነ ድል ለማግኘት ሊጠቅም ይትላል ከሚሜል አስተሳሰብ የመነጨ ነው አንዲህ ዓይነቱ የትግል ስልት ቀደም ሲል በአየርላንድና በደቡብ አፍሪካ ዛሬም ጭምር በፍልስጤሞች ሲተገበር ይታያል ለምሳሌ በአየርላንድ አይአርኤ ጸዘል የሚባለው የታጠቀ ኃይል የከተማ ፋና ተግል የሚያካሂድ ሲሆን ሽንፌፈን በተባለው የፖለቲካ ክንፍ ደግሞ ሰላማዊ ተግል ሲያካሄድ ቀይቷል አቡጊዳ አንዲህ ዓይነቱ ሰሳማዊና የትጥቅ ትግልን አያጣቀሰ ለመጠቀም የሚሞክር ስልት ዞሮ ዞሮ በሕገወጥነት ከመፈረጅ ስለማያድን ሊካሄድ የሚችለው በሁለት የተለያዩ ኃይሎች ወይም የፖለቲካ መብቶች ሙሱ በሙሉ በሕግም በተግባርም በታገዱበት ሁኔታ ነው በሌላ በኩልም የትጥቅ ትግል ስልትን ለመጠቀም የፈለገ ማንሻካኩውም ላይል ከመደመሪያውም ሰላማዋ ትግልን ማካ ፋድ የማይፈ ልገው መደሰት ስልቱን መጠቀም አያስፈልግም ከሚል እምነት ሳይሆን ስልቱ ውጤት ሊያመጣ አይችልም ከሚል መነሻ ስለሆነ ዞሮ ዞሮ ሁለገብ የሚለው ስልት ከትጥቅ ትግል ስልት ተለይቶ ሊታይ አይችልም እንዲያውም ይህ ሁለገብ የሚባለው ስልት በስልቱ አራማጆች ግልጽ ገደብ ተቀምጦለት ካልታየ በስተቀር የትም ፍጭው ከሚለው ጭዛፍን አስተሳሰብ ጋር በተያያዘ የሽብርተኝነት ተግባር መፈጸምንም ሊያካትት ስለሚችል ከአመዕና ከትጥቅ ትግልም የከፋ አውዳሚ ገጽታ የሚይዝበት አጋጣሚና ሁኔታ ሊኖር ይችላል በሌላ በኩልም አንድ ኃይል ራሱን ለሁለት ከፍሎ በአንድ በኩል የትጥቅ ትግልን አያካፄደ በሌላ በኩል ደግሞ ሰላማዊና ሕጋዊ ትግልን በአንድ ላይ አጣምሮ ሊያካሂድ የሚችልበት ዕድልም ሊኖር ስለማይችል ሁለገብ የሚለው የትግል ስልት ከዓመፅና ከትጥቅ ትግል ተለይቶ በራሱ ብዙም የተለየ ትርጉም የማይሰጥ ነው የፖለቲካ መብቶች በሕግም ሆነ በተግባር ሙሉ በሙሉ ዕውቅና ባላገኙበት በአንድ አገር ውስጥ የትጥቅ ትግልን ማካሄፄድ ምክንያታዊና አማራጭ የሴለው ምርጫ ይሆናል ምክንያቱም የመደራጀት መብትና የብዙኃን ፓርቲ አሠራር ሕጋዊ ዕውቅና ባላገኘበት አገር ውስጥ ማንኛውም የፖለቲካ ፓርቲ ለመደራጀትም ሆነ ተደራጅቶ ሰላማዊ ትግል ለማካፄድ የሚያስችለው ሕጋዊ መሠረት ስለማይኖረው ብቸኛ ምርጫው የአመፅና የትጥቅ ትግል መሆኑ የግድ የማይቀር ነው በተመሳሳይ ሁኔታ ለአንድ መደራጀትንና ሰላማዊ ትግልን ቢያንስ በሕግ ደረጃ ዕውቅና ላልሰጠ መንግሥት የአመፅን ወይም የትጥቅ ትግልን ሕገወጥ አድርጐ ማውገዝ አስቸጋሪ ስለሚሆን በዚያ ዓይነቱ ሥርዓት ውስጥ የሚካፄድ የአመፅ ወይም የትጥቅ ትግል በሕግ ላይ ባይሰፍርም ምክንያታዊና ፍትሐዊ ተደርጐ መወሰዱ የማይቀር ነው ነገር ግን የፖለቲካ መብቶች በሕግ ደረጃ ሙሉ በሙሉ ዕውቅና ባገኙበት በአንድ አገር ውስጥ እነዚያ በሕግ ዕውቅና ያገኙ መብቶች መሉ በሙሉ በተግባር የሚውሉበት ሁኔታ የተመቻቸ ቢሆንም ባይሆንም በዚያ ዓይነቱ አገር ላይ የአመፅ ወይም የትጥቅ ትግልን ለማካፄድ መሞከር በሕገወጥነት የሚያስፈርጅ መሆነ የማይቀር ነው ስለዚህ የዚህ ዓይነት ሁኔታ ባለበት አገር በሕገወጥነት ሳይፈረጁ ማካፄድ የሚቻለው ሰላማዊ ትግልን ብቻ ሲሆን የሰላማዊ ትግሉ ቀዳሚ ትኩረትም በሕግ ዕውቅና ያገኙት የፖለቲካ መብቶች ሙሉ በሙሉ በተግባር ጥቅም ላይ የሚውሉበትንና የፖለቲካ ምህዳሩ የሚሰፋበት ሁኔታ እንዲሠቻች ለማድረግ ሊሆን ይችላል አንድ ጊዜ የፖለቲካ መብቶቹ በሕግም ሆነ በተግባር ሙሉ በሙሉ ከተከበሩ በኋላ ግን በዚያ አገር ሊኖር የሚችለው የፖ ለቲ ሄደት ትግል መሆነ ቀርቶ በሌሎች የዳበረ ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ባለባቸው አገሮች እንደሚታየው የፖለቲካ ውይይት ክርክር ድርድርና የምርጫ ፉክክር ይሆናል ማለት ነው ከዚህ አ ግንዛቤ ተነሥተን የአገራችንን የወቅቱን ተጨባጭ ሁኔታ ለማየት በፍክር በሬ ፖልቲካ መብቶች ሙሉ በሙሉ ሕገመንግሥታዊ ዕውቅና ያገኙ ሲሆን መብቶቹን ሙሉ በሙሉ በተግባር በማዋል ረገድ ግን በርካታ መሠረታዊ ጉድለቶችና ችግሮች ይታያሉ በዚህ ዓይነቱ መብቶች በሕግ ዕውቅና አግኝተው እያለ ነገር ግን በአግባቡ በተግባር መዋል ባልቻሉበትም ሁኔታ ቢሆን ሰላማዊ ትግልን ማካሄድ ሕጋዊ ብቻ ሳይሆን ተገቢና ጠቃሚ ስልት መሆነ ዘሀክየሱት ሽክ አጠፆሆቂ አይይለም አንዲህ ዓይነት ሁኔታ ባለበት አገር የትጥቅ ተግልን ማካፄድ ሕገዞኮ የሆነ ተግባር ቢሆንም ተገቢና ጠቃሚጫ ነው ብሎ በማመን ሊያካፃደውጡ ፈልግ አካል ካለ ግን ሊካሄድ የሚችልበት ዕድል የለም ማለተ አይደለም ለካፄፍ እንጻሚችል በወቅቱ የአገራትን ተጨባጭ ሁኔታም ሆነ የብዙኃን ፓርቲ ሥርዓት አናራምዳለን በሚሉ በሌሎች በርካታ አገሮች ጭምር ሲካሄድ ይታያል ነገር ግን ከዚህ ቀጥዬ በዝርዝር ላያቸው በምሞክራቸው ምክንያቶች በወቅቱ የአገራችን ተጨባጭ ሁኔታ ሰላማዊ ትግልን ከማካሄድ ባለፈ የትጥቅ ትግልንም ሆነ ሁለገብ የሚሉትን ዓይነት ትግል ማካሄድ ምን ያህል አስቸጋሪ ተገቢ ሆልሆነና የምንፈልገውን ውጤት ሊያመጣ የማይችል መሆነን ማየት ይቻላል የመደመሪያው ምክንያት ሰላማዊ ትግልን በአገሪቱ ውስጥ ማካፄድን የሚፈቅድ የሕግ ዕውቅና ባለበትና በብዙ ችግሮች የተሞላና የጠበበም ቢሆን ሰላማዊ ትግልን በተግባር ማካሄድ እንደሚቻል በግልጽ እየታየ ባለበት አገር ውስጥ የትጥቅ ትግልን ለማካሄድ መምረጥ በበቂ ምክንያት የተደገፈ ስልት ነው ማለት አይቻቸልም ወደ የሚሆነት ፓርቲዎች ሰላማዊ ትግል እያደረጉ በሚገኙበት በአሁኑ ወቅት በትጥቅ ትግል ዓላማን ለማስፈጸም መሞከር በአገሪቱ ሕግ በሕገ ወጥነት የሚያስፈርጅ መሆኑ እንደተጠበቀ ሆኖ በአገራችን በተጨባጭ አየታየ እንደሚገኘው በቂ የሕዝብ ድጋፍ አግኝቶ መጠናከርና ለውጤት መብቃት የሚችል ስልት አይደለም ሰላማዊ ትግልን ለማካሄድ የሚያስችለውን ሕጋዊ መብት ተጠቅሞ በአፈጻጸም ደረጃ የሚታየውን ችግር ለመፍታት የሚያስችል ጠንካራ ሰላማዊ ትግል ማካሄድ እየተቻለ አውዳሚ ወደሆነና ስለመጨረሻ ውጤቱም አርግጠኛ መሆን ወደማይቻል የትጥቅ ትግል አማራጭ መግባት ለአገርና ለሕዝብ ደኀንነት ከመጨነቅ የኃላፊነት ስሜት የሚነሣ ስልት ሊሆን አይትልም ሁለተኛው ምክንያት እስካሁን በአገራችን ታሪክ ከሰላማዊ መንገድ ውጭ በሆነ የኃይል መንገድ ለሥልጣን የበቁ መንግሥታት ዴሞክራሲያዊ ሥርዓትን በአገሪቱ መገንባት አንዳልቻሉ እየታወቀ ከዚህ ታሪካዊ ሂደቱ ካረጋገጠው አውነታ በተቃራኒ በትጥቅ ትግል አዲስ ተአምር አፈጥራለሁ ብሎ መነሣት ሕዝብን በቀላሉ ማሳመን የሚያስችል አማራጭ ሊሆን አይችልም ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ሊገኝ የሚቸለው በፖለቲካ ሥርዓቱ ውስጥ ራስንና ሕዝብን ተሳታፊ በማድረግና ዴሞክራሲያዊ ተቋማትን በመገንባት ፄፃደት መሆነ አየታወቀ በተቃራኒው ዴሞክራሲያዊ ሥርዓትን በትጥቅ ትግል መንግሥትን በመገርሰስ ለማምጣት መሞከር በአገሪቱ እስካሁን የታዩትን ታሪካዊ ስህተቶች መልሶ ከመድገም የተለየ ውጢት ሊያመጣ አይችልም በሆነ ተአምር የትጥቅ ትግል በአገራችን መጠናከር የሚትልበት ዕድል ቢያገኝ እንኳ ፄዶ ፄዶ እንደተለመደው የመንግሥትን ለውጥ ከማምጣት አልፎ የዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ለውጥ ለማምጣት የሚያስችል ዋስትና እንደማይሰጠን ከወዲሁ መገመትና መናገር ይቻላል። ሣበዞሠት በነላ በዓለምም ሆሃ በአዛካባቢያፕን በተክሰቱት ለውጦት ምክንሆት የትጥፐት ጉግልን ለሣዛሄና የሚያስገፐል በብቲ ድጋ ከውጭ ዞሉች ማንነት የማይቻልበት ሁኔታ ተፈጥራል በተመሳሳይ ሁኑታ አገር ውስዮኮ የሣያነቡኩ ነሆ ሁዳዩ ባለቤት የሆነው ሕዘብም ከኢኮናሟ አስትምም ሆሃ ከሞራል ኣንጻር ሆየ ረ በሥ ጦርነት ለሥስክም የማ ገልበት ሁዬቤኙታ መፈጠሩ በግልፓ አየታየ መጐቸተል ሕዘቡ የትጥት ትግሉን ለረ ተም ዓመታት ለመሰክም ሊወስን ተርቶ ሦትጉኮት ትግሉን በአጥቄ ሳይሆን በሇ ፃባር ለመምራት ቀርጠው የተነሱ ጥቀቆጉተ የፖለተካ ልቀን በአገራችን አለመኖራ ፐውም በተግባር ታይቭል ከእነዚህ በቡሜጫዊና ውስጣዊ ምክንያቶች በተጨማሪም አሁን በሥልጣን ላይ የሚገኘሁ ገኘ ፖፓዙርቲ ራሱ በጫካ ትግል ያለፈና ጠንካራ ጐሃነም ጦርነተ የሆነ ይል ነው ይህንን ኃይል ደካማ ጐነ በሆነው የሐሳብና የምርጫ ፉክክር ለማስነና ከመታገል ይልቅ ጥርሱን ነቅሎ ባደገበትና ጠንካራ ጐኙ በሆነው የትጥቅ ተግል ለማስነፍ መሞከርም አቅምን ያላገናዘበ ስልት ይሆናል በአርግጥ በአንድ በኩል የሕዝብ ብሶት ሲጠናክር በሌላ በኩል ደግሞ ኢህአዴግ የድሎት ነሮን የበለጠ እየለመደው ሲመጣ ነገሮች ሊለዋወጡ የሚችሉ ቢሆንም አሁን ባለው ሁኔታ ኢህአዴግ የትጥቅ ትግል እንቅስቃሴዎችን በአንጭጩ ለማኮላስት የሚያስኘፕል አቅም አለው በተግባርም አየታየ ያለው ይኸው ነው በአጠቃላይ ከአነዚህ ውጫዊና ውስጣዌ ምክንያቶች በመነሣት የትጥቅ ትግል ለአገራችን የወቅቱ ፖለቲካ የማይገባ ብቻ ሳይሆን የማያዋጣ ስልት ነው ማለት ይቻላል በየትኛውም መመዘኛ ልንመረምረው ብንሞክር የትጥቅ ትግልን ከሰላማዊ ትግል ተመራጭና የተሻለ የሚያደርገው የሕግም ሆነ የፖለቲካ ምክንያት አለ ማለት አይቻልም እውነታው ይህ ባይሆን ኖሮ በትጥቅ ትግል ዓላማችንን እናስፈጽማለን ብለው ሲፎክሩ የኖሩት የፖለቲካ ኃይሎች አስካሁን አንድኗ የሚጨበጥና የሚዳሰስ ውጤት ላይ ደርሰው ባየናቸው ነበር የወቅቱን የአገራችንን ፖለዛ በስሜትና በጥላቻ ሳይሆን በምክንያታዊ ኃላፊነት ለማየት ለሚሞነእር ለማንናውም ዜጋ ከዚህ በላይ የተዘረዘሩት ምክንያቶች አሳማኝ ሆነዐኑ አያለ አንዳንድ የፖለቲካ ኃይሎች ለምን ከሰላማዊ ትግል ይልቅ የትጥቅ ጉጥግልን አንደሚመርጡ መነሳጓ ምክንያታፕፐፕውን ትንሽ ዐወደንላ መለስና ጠለቅ ብሉ መመርመር ተገቢ ይሆናል የተጥቅ ትግልን ን ለምች ምክንያታቸው በዋናነት ክሁለት አቅጣጫ የሚመነጭ ነው የተወሰነ ተ የትጥቅ ትግልን የሚሜደግፉት ከልብ በመነሬጪጩሌኔ እምነት ሲሆን ከፊሎቹ ግን የጉተጥ ተግልን አንደግፋለን የሚሉት ከልባቸው አምነውበት ሳይሆን ራሳፕው ከሰላማዊ ተሣግሉለ ምር ለሣራቅና የሚጠበትባቸውጡን ላፊነት ዲር ኣደቸች በማሰብ የሚጠቀሥበት የሥሰሳ ዘ ሲሆን ወለኮ ዱል ጠበኩ ተ በአማራጭሃተ የሚያዩ ኃይሉች የወቅቱን ትግል ለዴሞክራሲ ሥርዓት ንም ጊደረ ሃ ተሃል አድርገው ከማየት ይልት ትግሉንን የነፃነት ትግል አድርገው በመመልከት ለሥርዓቱ ሙሉ በሙሉ ዕውቅና መንፈግ ስለሚፈልጉ ሆን ብለው ከሰላማዊና ሕጋዊ ትግል ጋር ራሳቸውን ሣነካካት አይፈልጉምሦ የሰላማዋ ትግሉ ዛደት የአገሪቱን ሕግና ተቋማት የማክበር በምርጫ የመሳተፍና ሲቻልም በጋራ አገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ከገዥው ፓርቲ ጋር ጭምር በመቻቻል አብሮ መሥራትን የሚያስከትል ስለሆነና እንዲህ ዓይነቱ ፄደት ውስጥ መግባት ደግሞ ለሥርዓቱ ፅውቅና መስጠት ስለሚሆንባቸው የቱንም ያህል ምቹ ሁኔታ በአገሪቱ ቢፈጠር የአናቴ መቀነት አሰናከለኝ የሚል ምክንያት እየፈጠሩ ራሳቸውን ከሰላማዊ ፃደቱ ማራቅ እንጂ ተሳትፎ ማድረግን አይመርጡም መድሱ በተጨማሪም የእነዚህ ኃይሎች ዓላማና ግብ ዘላቂነት ያለው ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት በአገሪቱ ለማምጣት ሳይሆን የመንግሥት ለውጥ በማምጣት ላይ ብቻ የተንጠለጠለ ስለሆነና እንዲመጣ በሚፈልጉት ለውጥም መጭው ትውልድ እንዲጠቀም የሚጨነቁ ሳይሆነ በለውጡ ውጤት ራሳቸውን ተጠቃሚ አድርገው ለማየት የሚጓጉ በመሆናቸው ባለው ላይ ከሚገነባና በሂደት ከሚመጣ አስተማማኝ ለውጥ ይልቅ ሥርዓቱን በጦርነት ሙሉ በሙሉ በመደምሰስ የሚመጣን ሥርነቀል ለውጥ የሚፈልጉ ናቸው ከጥቅም አንጻር ብቻ ሳይሆን በአገራችን ቀደምት ባህልም ሆነ በግራ ፖለቲካ አስተሳሰብ ሽፍትነትና ፋኖነት የጀግንነት መገለጫና የአገር ፍቅር ማሳያ ተደርጐ የሚታይ በመሆነ አንዳንድ ጊዜም ከስሜታዊነትና ከተሳሳተ ግንዛቤ በመነሣት የሚወሰድ ምርጫ ነው በተለይም የዚህ ስልት አብዛኛዎቹ አቀንቃኞች የግራ ፖለተካ አራማጆች የነበሩ ስለሆነ በማሌ የመደብ ትንታኔኒ መሠረት አንዱ ሌላውን ሙጮሉ በሙሉ ደምስሶ ዛጽማዊ የበላይነቱን ማረጋገጥ እስካልቻለ ድረስ በድርድርም ሆነ በሌላ ሰላማዊ መንገድ ቅራኑአችን ሊታረቅ ወይም ሊቻቻል ይችላል የሚል እምነት ስለሌላፕው ብዙውን ጊዜ ምርጫቸው የትጥቅ ትግል ሲሆን ይታያል እንደዚህ ዓይነት ጽንፈኛ አመለካከት ያላቸውን ኃይሎች እንህንስ ብዙ ጉድለትና ችግር ባለበት በወቅቱ የአገራችን ሁኔታና የተሟላ የሕግና የአፈጻጸም ሥርዓት በመዘርጋትም ሰላማዋዊ ትግሉን እንዲቀላቀሉ ማሳመሃ አስፐጋሪ ነው ሥርዓቱን አንዮ ጊዜ እንደ ውጭ ወራሪ ኃይል በማየት ሙሉ በሙሉ ዕውቅና መንፈግን የመረጡ ስለሆነ ለእነሱ ሰላማዊ ትግሉን መቀላቀል ሁል ጊዜ ሲሉት እንደሚደመጠው አገርን መክዳትና ባንዳነት ነው ስለዚህ አነዚህ ኃይሎች የወቅቱ የኢህአዴግ መንግሥት በሥልጣን ላይ እስካለ ወይም እነሱን በአቋራጭ የሥልጣን ባለቤት የሚያደርግ የፖለቲካ ሁኔታ አገሪቱ ውስጥ እስካልተፈጠረ ድረስ ሰላማዊ ትግሉን መቀላቀል በቀላሉ የማይዋጥላቸው መሆኑነ እስካሁን ባሳለናነው ሄደገጎ በበቁ ሁኔታ ታይተል ከሰላማዊ ትግሉ ራሳቸውን ለማሸሽሸና ለትግሉ ምንም ዓይነት አስተዋፅኦ ላለማበርከጎ አቅሙ ወይም ፍላጐቱ ያጠራቸው አንዳንድ ግለሰቦችም የትጥቅ ትግል ለአገራችን እንደማይጠቅምና እንደማይሠራ እየተረዱትም የትጥቅ ትግል ደጋፊ መስለው ለመታየት ሲሞክሩ ይታያሉ በተለይም በውጭ አገር ነዋሪ የሆኑ አንዳንድ ኢትዮጵያዊያን ለሰላማዊ ትግሉ አስተዋፅኦ አንዲያበረክቱ ሲጠየቁ የተጠየቁትን ለማድረግ ምንአልባት አቅመ ወይም ናላጉጐቱ የለንም ከማለ ይልቅ ቀላልና አቋራጭ ሆኖ የሚታያቸው መልስ በሰላማዊ ትግል አምነት የለንም ማለት ሆኖ ይታያል የሚገርመው እነዚህ ሳያምኑበት የሚያዋጣው የትግል ስልት የትጥቅ ትግል ነው ሲሉ የሚደመጡት ወገኖች ብቻ ሳይሆኑ ከልባቸው የትጥቅ ትግልን እንደግፋለን የሚሉትም ኃይሎች ቢሆኑ ምናልባት በዓመት ዐ እና ዐ መድሱት ዶላር ከማዋጣት አልፈው የትጥቅ ትግሉ የሚጠይቀውን መሥዋዕትነት በጥቂቱም ቢሆን ለመክፈል ዝግጁ አይደሉም በአውሮፓና በአሜሪካ ሆነው አገር ውስጥ የሚካፄደውን ሰላማዊ ትግል ከማንቋሸሰሸ አልፈው በተግባር አናምንበታለን የሚሉትን የትጥቅ ትግል ለማካሄድ ስላልወሰነ አስካሁን በአሥራ ስምንት ዓመታት ውስጥ አንድ ወረዳ ወይም ተቀበሌ ኢትዮጵያ ውስጥ ተቁጣጥረው ሊያሳዩን አልቻሉም የአነሱ የትጥቅ ትግል እምነት ሰሜን አሜሪካና አውሮፓ ሆኖ በኢንተርኔት የቃላት ጥይት ከመለባለብ አልፎ አያውቅም እምነታችን የትጥቅ ተግል ነው ሲሉን የከረሙት የኢህአፓ ሰዎችም ሆነ በቅርቡ ይህንነ ጐራ መቀላቀላቸውን ያዎጁት የግንቦት መሪዎች ዋሽንግተን ዲሲ ከሚገኘው ከፖቶማክ ወንዝ መናፈሻ ወጥተው በኢትዮጵያ ተራሮችና ሸለቀዎች ራሳቸው ደፋቀና ብለው የሚያምነበትን ትግል ማካሄፄድ ይቅርና ጐረቤት አገር አንኳ ተቀምጠው እናምንበታለን የሚሉትን ስልት ለመፈጸም ሲግደረደሩ አልታየም አነዚህ ኃይሎች የድሀው ገበሬ ልጅ በጦርነት አካሉንና ሕይወቱን ገብሮ እነሱን ቀይ ምንጣዓዛፍ አንጥፎ ለቤተመንግሥት ሥልጣን እንዲያበቃቸው ሲቀሰቅሱ የሚደመጡት አትላንቲክ ማዶ በሞቀ ቤታቸው ተቀምጠው ነው በዚህም ምክንያት በ ዓመት ትግል መንግሥት ለመሆን ይቅርና አስካሁን አንድ ወረዳ እንኳን ተቆጣጥረው ሊያሳዩን አልቻሉም ሰላማዊ ትግሉ ግን በብዙ ችግሮችም ውስጥ ሆኖ በዓምቱ ምርጫ ተቃዋሚዎች ቢያንስ የአገሪቱን ርአሰ ከተማና በአገሪቱ ፓርላማ ከዐ በላይ ወረዳዎች መቀመጫ ማሸነፍ እንዳስቻለን ለእነዚህ የዜሮ ድምር የፖለቲካ ኃይሎች ሊታያቸው አልቻለም የእነሱ የውጤትና የድል መለኪያ የመንግሥት ለውጥ ብቻ ስለሆነ ከዚያ በታች የተገኘ ውጤትና ለውጥ ሁሉ ለእነሱ ትርጉምና ፋይዳ የለሽ ነው የሆነ ሆኖ የትጥቅ ትግልን አንደግፋለን የሚሱ ኃይሎች ሰላማዊ ጉግል አያዋጣም ለሚለው ክርክራቸው በተደጋጋሚ የሚያቀርቡት ምክንያት ኢህአዴግ ነፃና ፍትሐዊ ምርጫ አካሂዶ ሥልጣኑን በሰላም ለመልቀቅ ፍላጐት የለውም የሚሜልና በአጠቃላይም በጠመንጃ ሥልጣን ላይ የወጣን ኃይል በዚያው በጠመንጃ አንጂ በሰላማዊ መንገድ ማውረድ አይቻልም የሜል ነው ነገር ግን እነዚህ ኃይሎች በውል ያልተገነዘቡት ቁምነገር በመጀመሪያ ደረጃ በነፃና በፍትሐዊ ምርጫ ሥልጣነን በፈቃደኛነት ለመልቀቅ ዝግጁ የሆነ መንግሥት በአገራችን ቢኖር ኖሮ እንኳን የትጥቅ ትግልና ሰላማዊ ትግል ማድረጉም ባላስፈለገ ነበር በዚህ ክጥል መንደርደሪያ ላይ ለመግለፅ አንደሞከክከርኩት በሕግ ደረጃ የተቀመጡት መብቶች ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ የሚሆኑበት ሁኔታ በአገራችን ተመቻችቶ ቢሆን ኖሮ በአደጉት አገሮች አንደምናየው የምርጫ ፉክክርና ውድድር አንጂ የሕይወት መሥዋዕትነት ጭምር የሚጠይቅ የሰላማዊ ትግል ግብግብ ውስጥ ባልተገባ ነበር ሰላማዊ ትግል ሊካሄድ የሚችለው ሁኔታዎች በተመቻቹበት አገር ብቻ ሳይሆን አምባገነናዊ ሥርዓቶች ባሉባቸው አገሮች ጭምር መሆነ ቀድሞም ሆነ ዛሬ በተለያዩ አገሮች እየታየ ያለ አውነታ ነው ከአኛ አገር የወቅቱ ተጨባጭ ሁኔታ በተለየና በባሰ ሁኔታ በቅኝ ግዛትና በአፓታርታይድ ሥርዓት ስር በነበሩ አገሮች ጭምር ሰላማዊ ትግል ሲካሄድና ውጤት ሲያመጣ የታዬ ስለሆነ ስልቱ ጠስ ኢትዮጵያ ውስጥ ውጤት አያመጣም ብሎ መደምደም ምክንያታዊ አስተሳሰብ ሊሆን አይችልም እንዲያውም በአገራችን ሁሄታ ሊነሣ የሚገባው ጥያቄ ሰላማዊ ተግል ይሠራል ወይስ አይሠራም።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

አስተያየቶች:


memezon

የማውረድ አማራጮች | ወደ ፒዲኤፍ ቀይር | የዕለቱ መጽሐፍ

© dirzon | የአገልግሎት ደንቦች | የግላዊነት መምሪያ | ስለ | አገልግሎቶች | መልእክት