Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ዘነበ ወሳ ልድነት ልቦለድ ዓም የመጀመሪያ ሕትመት መጋቢት ዐዐዐ ዓም ፎር ዘነበ ወላ ወጋ ቃ ኢሜል ከከ ኘ የመሣቁ ዐ ኮድ ዐዐዐ አዲስ አበባ ሙሉ የባለቤትነት መብቱ የተጠበቀ ሆኖ በጽሑፍ ከደራሲው በተሰጠ ፈቃድ ካልሆነ በስተቀር ከመጽሐፉ ምንም አይነት ክፍል መልሶ ማሳተም መቅዳት ወይም በሌላ በማንኛው ዓይነት ዘዴ ማባዛት ማሠራጨት አይፈቀድም ከዚህ የሕትመት ውጤት ጋር በተያያዘ በባለቤቱ ደራሲው አና በሕገ ያልተፈቀደ ተግባር የሚፈጸም ማንኛውም ሰው በደራሲው ባለቤቱ ላይ ለሟደርሰው ጉዳት በአዋጅ ቁጥር ዐ መሠረት ኃላፊ ነው የሽፋን ሰዕል ነገደ ኃይሌ የሽፋን ዲዛይን መስከረም ጐሳዬ ከመድፍ ቀረሽ ሰላምታ ጋር። ለዝግሪ ቀኝ ዜፇፅዕጩ ይፋ ያጳሥ ሙዖ ለጎምቻው ቋጸናቅ ዳራቻ ያዛጄዖሥሩፍ ኖምው ድምሃዊ ታምራ ምቶ ጥምና ይማ ፇማያፅ ለፅ ፉንጋይ ብላችሁ ልትጠሩኝ ትችላላችሁ በሕይወቴ ለመጀ መሪያ ጊዜ ያወኳቸው ሰዎች እባትና እናቴን ነበር።ርማዊፎ ሠ ሥት በጥፈጥሮ ለደጋ ለቃታቅዱ ይፖኒሷታ ፊፉቸቻ ፃት ፖውዲሪርሮዳታ ጎዶ ኒወደል ልጋድ ፇግማጃ ሟፈዖ» ያዖሟሆኑኦ ይናይዝ ራድዕታ» ሃም ዖሪዐ መቓድሮ ዎሪዎቻ አዝዝሠሥጆጋር ዖሟፈዶዉይፀ መሆኑ» ያደረሰቓ ሪፖርት ለመለዖ ጋዜጠኛው የዕለቱን ዜና በሚያሰገመግም ድምፁ አንቆርቁሮ ሲያበቃና «በሰላም ዋሉ» ሲል «አሜን እናንተም በስሳም ዋሉ» ብለው ታዳሚዎቹ ምላሹን ለሬዲዮኑ ይሰጡታል «ሰባት ሺ ባውንድ ሞልቶ ነው የተላከው። ብቻ አግዚአብሔር ከዚህ መዓት ይጠብቀን» አለ አባቴ አጋፋረ። ልጅ አልይ አለ። የምን መአት ነው የምትጠሩት። ምን ያሟርታሉ። እርግጠኛ ለመሆን በበሩ ቀዳዳ ለማየት ሞከረ ምንም ልጅነት እይታይም። ጩኸቱ እንደገና ተባባስ እዚያም እዚህም ዋይታ ሆነ መቃ በመስኮት ዘሎ ገብቶ በሩን ከፈተው ሰው ግር ብሎ ሲገባ ሲል እማማ አመለወርቅ «ጎበዝ ፃርግር ለሌባ ያመቻል የሴትየዋ ንብረት እንዳይባከን ሁላችንም ወደ ቤት ውስጥ አንገባም።» እባባ አርእያ ኮስተር ብለው ጠየቁት እዚህ የመጣሁት ለራሴ ስቅስቅ ብዬ ስማልቀስ ነው። የ ምታለቅሰው ለራሷ ነበር። እማግ ዓለሚቱ አቅራ አመድ እኔ የፊታውራሪ በላቸው ልጅ።» ሲል ግርማ «ማነው አባትህትን ፊትአው በላቸው ነው። እማማ እስሚቱ ግን ያስቀስላቸውን እያመስገኑ ያሳለስቀስሳቸውን እየወቀሱ ነበር። ልጅነት ሌላ ጊዜ ኦላንዶ ለመጫወት ስፋ ያለ ባለአራት ማዕዘን ወረቀት በረጃጅም የሣር አውታር እንሠራለን ከበስተኋሳው ሳይ እንደ ጭራ የተቀጣጠለ ወረቀት እንቀጥልበታለን አውታሩ መፃል ላይ ረጅም ክር ይታሰርና በነፋሻማ ወቅት በአየር ላይ ቀስ በቀስ ሲለቁት ወደ ሰማይ ሲውለበለብ ስናየው በጣም ማራኪ ነበር ኦላንዶው አልፎ አልፎ ዝቅ ብለው ከሚበሩ አሞራዎች ጋር የሚጋጭ ይመስላሳል አንዳንድ ጊዜ ግን የንፋስ ግሬት በማጣት ወደ ምድር ይጠርድና በኤሌክትሪክ ገመድ ሳይ ይጠ መጠማል በዚሀ ወቅት የሚደርስብን ስድብና እርግማን አይነሳ ምናምንቴዎች ኮረንቲው ኮንታክት አድርጐ ጋንጩር ደማችሁን ምጥጥ ቢያደርገው ጉዳችሁ በፈላ ነበር። ድጋሚ ይህንን የዱርዬ ሥራችሁን ካንሾካሾካችሁ ክራችሁን ብጥ ስጥሱን አውጥቼ ነው የማባርራችሁ ምን እናውራ። ሳትፈ ነክተው የመጣህ አንደሆነ እዚህች ቤት እንጀራ እትቀምሳትም ሞቼ ነው ቆሜ እንዳንተ ኣይነቱን አጋሰስ የምቀልበው የተባሉ በዚያው በጨቅላነት ዕድሜ የሂትለር መንፈስ ይጠናወታቸውና እንደ ነብር ደም የጠማቸው ሆነው ወደ ገሃዱ ዓለም ይቀሳ ቀሳሉ የአንዳንድ ወላጆቻችንን ቅድስና ሳስብ ግን የኅብረተሰባች ንንም አስተዋይነት አዚህጋ ማንሳቱ ግድ ነው ኣንድ ያልተለ መደ ወሬ ሳንጠየቅ መተርተር ስንጀምር አፋችን በጥፈ ይጮ ላል ሁለተኛ እንዲህ አይነት ወሬ ታመጡና ወየውላችሁ ፅጣኑነ ቂርቆስ አይለመነኝ በርበሬ አጥፄ ነው ፈሳችሁን የማስጨር ሳችቕሁ ገና ብቅ ከማለት የምን ወሬ ነው። ይሄ እውነት ውሮ ነው። ልጅነት ሬዲዮኑ ርዕለ ዜናዎችን ማተት ጀመረ ግርማዎ ፇፃማዋ ኃይ ሥዛቀሴ ያሜይፈኦሶ ያሟያደረርጉቶጋ ይፉ ቶኙያንኝቅ መደድደመራቸ ውጋ ሮይቶሪዕ ይሄና ወደጸ ትልልቆቹ ሰዎች እስከ መፈጠራችን ረሱን ወሬያቸው ሁሉ ስለ አባባ ጃንሆይ ሆነ ሬዲዮኑ ዜናዎችን እንደጨረሰ ሞቅ ያለ ሙዚቃ ጀመረ በቆምኩበት መውረግረግ ጀመርኩ ውሮ አብሮኝ ይደንስ ጀመረ የአዋቂዎቹ ትኩረት ወደ እኛ ዞረ የእኔና ውሮ አካል ገና መጋጋል ሲጀምር መኩዬ ቀጫጫው ገፋችኝ ቀብ አድርጌ እነኳት ይሄኔ ባልቴቷ ገላጋይነት ገቡ አረ አትጣሉ ምን የሚያጣሳ ነገር አለ። ብሎ ተጣራ የሚያሸክማቸውን ይጠብቁ የነበሩ ሠራተኞች በሶምሶማ ሩጫ ባሪቸጋ ደረሱ የጉልበት ሥራ ነው። ስንት ሰው ነው የምትፈልገው። ፈሳም ሁሉ። ብሯን ብሯን አለ ሆድከክ። በሰፊው ጎዳና ልጅነት እንዲህ አይነቱ መወድስ እስከ አንድ ብር ያሸልመን ነበር ውሻ ካለበት ግቢ ገብቶ መጨፈር ራሱን የቻለ አሣር ነበር።
ዶሮ ነኝ እንዴ። እኔ ምን ቸገረኝ የዛሬን ሽልንግ ከፍዬ አስመዘግበዋለሁ ነገ ግን እንቢ አልማርም ካለ አንቺው እዳ የን ዴለም እንዴ እንኳን ሽልንግ አንድ ብርም ቢሆን ለልጄ እከፍልለታለሁ ኣለችና ሃሳቧን እንደተቀበላት ምታ የሰርክ ልብሴን ታወልቅልኝ ጀመር አፈርማ ቀለም ካኪ ኒ ልጅነት ህ ቁምጣ የክት ልብሴን አለበሰችኝ በጣም ደስ ስላለኝ ስታለብ ሰኝ እቁነጠነጣለሁ ኣርፌ ልብሴን እንድቀይር ትገስጠኛለች ግሰጣዋን ችላ ብዬ አንዴ እቅፍ አድርጌ ሳምኳት በማሾፍ ጠቀሰችኝ አባቴ ቆሞ ፈገግ ብሎ ያየኛል የባቄላ ኣሹቅ በደንብ ዘግና በከሴ ጨመረችልኝ ቦት ጫማዬን አደረኩ ሁለቱ የት ትምህርት ቤት ብገባ የተሻለ እውቀት እንደ ምገበይ ይነጋገሩ ጀመር በዚያን ወቅት በአካባቢያችን አራት የቄስ ትምህርት ቤቶች እንደነበሩ ትዝ ይለኛል አንደኛው በቂርቆስ ደብር ውስጥ ሁለተኛው ብረት ጋራጅ ሌላው በአቅራቢያችን የኔታ ተክለወልድ የሚያስተምሩበት ሲሆን አራ ተኛው ራቅ ያለውና ምድር ባቡር ኩባንያ ያለው ነበር ብዙዎች አብሮ አደጎቼ የሚማሩት ቂርቆስ ደብር ውስጥ ነበር የተወሰኑት ብረት ጋራጅ ሲማሩ ቦቸራ እባቱ ምድር ባቡር ስለሚሠሩ እዚያ አስገቡት ለቁጥጥር የማያመች ቢሆንባ ቸው ብረት ጋራጅ አካባቢ አስቀየሩት እኔም ብረት ጋራጅ እካባቢ ያለው እንደሚስማማኝ ተማም ነው እዚያ እንድማር ወሳጆቼ ወሰኑ እንደምክንያት ያቀረቡት ከብዙዎቹ የስፈር ልጆች ጋር ከተማርኩ ከትምህርቴ ይልቅ ጨዋ ታው ቀልቤን ይለርቀኝና ሰነፍ እንዳልሆን የሚሻለው ብዙ የማ ውቃቸው ልጆች የሌሉበት ብመዘገብ እምነታቸው ስለነበር ይመስ ለኛል እኔ ደግሞ የትኛውም አካባቢ ብገባና ዝማር ግድ አልነ በረኝም ፍላጎቴ መማር ነውና ሁሉም ነገር ቀስ በቀስ የሰመረ መሰለ እናቴ ከጆሮግንዷ ሥር አራት ፍራንክ አውጥታ ሰጠ ችኝ ሻሽዋ ዝርዝር ፍራንክ ማስቀመጫ የምስጢር ኪሷ ነበር በፍራንኩም ሮጩ ከጀማል ሱቅ ፊደል ገዝቼ እንድመጣ ሳላከ ችኝ መንገድ ላይ ሳህሉ መቃን አገኘሁትና ትምህርት ቤት ልገባ መሆኑን ነገርኩት ቀጭን ረጅም ስሰሆነ መቃ ቅፅል ሰሙ ነው። ደስ ብሎት ወደ ትምህርት ቤት መሄዱን ትቶ አጅቦኝ ሱቅ ሔደን ፊደል አብረን ገዛን እግረመንገዱንም ፉንጋይ እኛ ትምህርት ቤት ተመዝገብ አብረን እናጠናለን አለና ተለማመ ጠኝ ባይለኝም ወላጆቹ የመረጡት ትምሀርት ቤት እሱም የሚማርበት ነው አባቴ ቀኝ እጄን ይዞኝ በግራ እጄ ፊደሌን አንግቤ ሳህሉ መቃ አጅቦኝ እውቀት ወደምገበይበት የጥበብ አዝመራ ወደ ፈካበት ማይምነትና አላዋቂነት ወደሚጠፋበት እምባ አመራን በዚህ መንገድ ስሔድ የመጀመሪያ ጊዜዬ ነበር ከእኛ መንደር ምንም የተለየ አዲስ ነገር አላየሀብትም አባቴ ፉንጋዬ መንገዱን ልብ አድርዝ እይ ስትመለስ እንዳይጠፋሀ ግን ተወው እስከምትለምደው እኔ ራሴ ቀትር ላይ እየመጣሁ እቀበ ልሃለሁ ልጅነት እኔ እኮ አውቀዋለሁ አባባ ዜራሞ አለ ሳሀሉ በቀኝ እጁ በርጩማውን በግራ እጁ ፊደሉን ይዞ በላስቲክ ኮዳ ውሃውን ሞልቶ በአንገቱ ሳይ አንጠልጥሏሷል ከኽ ለካ አንተም አለሀ ልክ ነሀ ሳህሉ እንዳትለያዩ እሺ ጎን ለጎን እንቀመጣለን። ስድስት ሰዓት ላይ መቃ ፊደሌን ይዞልኝ መጣ ከእነሱ ትምህርት ቤት መውጣቴን ስነግረው በጣም አዘነ እንዳልወጣ ሲለማመጠኝም ፉንጋዬ ዝም ብለህ ነው የፈራኸው ለአለቃ ችን የዚያን ጊዜ ትንሽ አሹቅ ብትሰጠው ምንም አይነካህም ነበር እኔም ሀሁን ቶሎ ቶሎ አስጠናሃለሁ ወዲያው ሀግእዝ ሁ ካኢብ ትዝባለህ ከዚያም ሀግዕዝ ለግዕዝ ትደርሳለህ በመ ቀጠል አቡጊዳ እንደገባህ እኩል እንሆናለን ጎን ለጎን እንቀ መጣለን ብስክሌት አስነዳሃለሁ አባቱ አባባ ወልደሥላሴ ፈረ ንጅ ቤት ስለሚሠሩ ብዙ የፈረንጅ መጫወቻ ቤታቸው ኣሳ ቸው አብረን ነው የምንጫወትባቸው እንቢ። ጮኩኝና ከፈለክ እዚህ አስጠናኝና ሌላ ትምህርት ቤት ኣብረን እንግባ ኣ ልጅነት መቃ ሊላ ትምህርት ቤት የመግባቱን ሃሳ ግባቱ ብ አል ነበር እናቱ እማማ አመለወርቅ እሺ አይሉትም በማስጠናቱ ተሳማምቶ ተአበጊዳ ያልዘለለ እውቀቱን ያካፍለኝ ጀመር መማማሩ ሒደት የፊደላቱን ብዛት ለመለየት የ ሚደረ ገው ጥረት አሰልቺና አታካች እየሆነብኝ ሄደ በድግግሞሽ ክፊደሳቱ ጋር መተዋወቄ ግን እየጨመረ መጣ የመቃ መምህ ት በጣም ተስማምቶኛል ሲደከመኝ እንረፍ ስለው አይቃወ መኝም እሱም ወዲያው እሸ ይልና ካረፍን በኋላ የልጅ አስተዋይነቱን እንድመለከት ይጋብዘኛል ፉንጋይ አይ ጨ ሦስት ቀለበቶች አሏት አዎን። የመጣሁ እንደሆን ፈስዘን ነው የማስጨርስዘ አለች እዚያው ማዕድቤት ውስጥ እያለች መኩዬና ቀጢሳው እንደ ወፍ በረሩ በሃምሳ አለቃ ታደሰ ቤት ግድግዳ ተከልለው ግማሸ ጭንቅላታቸው እየታየኝና ዓይኖ ቻቸውን እያቁለጨለጩ ይለማመጡኛል ብታርፉ ይሻላችኋል ይኹ ክክ እኮ የእጣኑ ቂርቆስ የሰለት ክክ ነው አልኳቸው ጮክ ብዬ የእማማ በለጡ ገጦ ብልሃት ትዝ እያለኝ እማዬ ማድቤት ውስጥ ሥራዋን እየሠራች የምለውን ሰምታ ስትስቅ ትሰማኛለች እማማ በለጡ የሽሮ ክከ ፀሐይ ላይ ካሰጡ እሳቸው ሳያዩ እኛ ዘግነን እንደምንቅም ያውቃሉ ስለዚህ ክካቸውን ሲያሰጡ የምንጫወተውንም ልጆች ሆነ በየቤታችን ያለነውንም በሙሉ ጠር ተው ይሰበስቡናል ሳቂታ ናቸው ሲቆጡም እየሳቁ ነው በገ ጣጣነታቸው ትልልቅ ሰዎች በለጡ ገጦ ይሏቸዋል ልጆች ግን እማማ ብልጧ ነው የምንላቸው ወደ ክካቸው እያሳዩን ተመ ልከቱ ይህ ክክ የእጣኑ ቂርቆስን ጠበል ጠዲቅ የማደርግበት የስለት ክክ ነው አሁን እኔ አስጥቼው ሳላየው ዘግኖ የበላ ልጅ ወዮለት እኔ ባላየው እጣኑ ቂርቆስ ስለሚያየው ተቆጥቶ ሆዱን አሳብጦ ፈስ በፈስ አድርጐ ነው የሚገለው ስለዚህ እንዳት ቀሰፉና እኛንም ከፍተኛ ሃዘን ላይ እንዳትጥሉን አደራ እንዳ ትዘግኑ ላልሰሙት የሰፈር ልጆች ሁሉ ንገሯቸው ይሉና ትንሽ ትንሸ ከክኩ ቆንጥረው ይሰጡናል መኩዬ ቀጫጫው ፈርቆ ሲያፈገፍግ አይዞህ አሁን ብላ እኔ ስለሆንኩ ቆንጥሬ የሰጠ ኋችሁ እጣኑ ቂርቆስ ምንም አይልም ይሉን ነበር ልጆች ሳለን ትልልቅ ሰዎች የመከሩንን እንሰማለን የሚነ ግሩንን ሁሉ እንደ ሕግ እናከብረዋለን ይዘችኛዋ የእማማ በለጡ የሥነ ልቡና ትእዛዛቸው በትንጂ ሕሊናችን ውስጥ ገዝፋ የምትፈጸም ኃያል ሕግ ነች ከሚያሳድገን ከእጣነኑ ቅዱስ ቂርቆስ ጋር በክክ ሌብነት መጣላት ስለማንፈልግ ትእዛዝዋን በፍጥነት እንፈጽማታለን መኩዬ ቀጫጫው ክከዕለታቱ በአንዱ ቀን ቅዱስ ቂርቆስ ቤተ ክርስቲያን ደጅ ላይ ዱምቡሎ አገኘችና አንስታ ፓስቴ በላቸበት እጣኑ ቂርቆስ ስላያት ሆዲን አሳመመው በጣም አስቀመጣት ለረጂም ጊዜ ታመመች ሞተች ሲባል ብዙ መድኃኒት ጠጥታ ዳነች ከዚያን ጊዜ ወዲህ ቀጫጫ ሆነች በስሟ ሳይ ቀጫጫው የሚለው ቅጥል ተጨመረባት ለእንቁ ጣጣሽ አበባ ሰጥታ ፍራንክ ስታገኝ ከቂርቆስ ላይ የሰረቀችውን ዱምቡሎ ለደብሩ ክፈለች አሁንም የእማዬን ክክ ካልዘገንኩ ብላ ልጅነት የምታስቸግረው መኩዬ ቀጫጫው ፈስ ያለበት ዝሳይ አይችልም ሆኖ እግሯን ሰብሰብ ኣደረገች እንዳሉሽ የእኔ አስተዋይ። በትኩስ እንጀራ በመርፌ ቀዳዳ ቀድሞ ካለ ማንም ልካፍለኝ ብሎ አያሰገድደውም ለፍጥነትም ሲባል አሳጥሮ የባትጌ ማለት ይቻላል በናትህ ፉንጌ እግሬ ላይ ሽንትህን ሸናልኝ ብላኝ መኩዬ የመጀመሪያ ዕርዳታ እንድለግሳት ተማፀነችኝ እግሯን እንፈራጣ ተቀምጣለች አራት ፍራንኩን ባታገኝ ኖሮ በጩኸት ምድር ሰማዩን ታደባልቀው ነበር አሁን ባለፀጋ በመሆንዋ የጥፍ ሯን መነቀል ችላ አለችው እኔም ወሸላዬን አወጣሁና አውራ ጣትዋ ላይ ሸናሁላት ኡህ ኡ ሲያቃጥል አለች ሳቅም ልቅሶም በተቀሳ ቀለበት ድምፅ በደንብ ሸናሁባት የአውራ ጣትዋ ደም ታጠበና ጮማ የመሰለ ነጭ ሥጋ ወጣ ቁራጭ ጨርቅ ከወደቀበት አንሰተን አውራ ጣቷን ጠቀለልንላት በረባሶዋን አሰተካክላ አደረገች በዚሀ መልክ የመጀመሪያ ዕርዳታው ሕከምና ተጠናቀቀ ልጅነት የእኔም ሆነ የአብሮ እደጎቿቹ ሐኪሞች በአብዛኛው ወሳጆ ቻችን ነበሩ አንዳንዴ ሕክምናቸውም ፍቱን መድኃኒት ይሆ ናል በተወሰነ ደረጃ ግን መፍትሔ ይጠፋል በዚህ ጊዜ ነበር ጣር ላይ ሆነን ወደ ሐኪም ቤት የምንወሳደው ተማሪ ትምሀርቱን እንዲገልጽለት ቡና መጠጣት የለበ ትም የሚሉት ወሳጆቻችን ራሳችንን ስንታመም አኣቦል ቡና በስኒ ይቀዱና ስኳር ጨምረውበት ጤዳ አዳም ነክረው ይሰጡናል ሆዳችንን ሲያመን ድንገተኛ እንድናኝከ ያደርተናል መጋኛ ሲመታን በሲሷኒ ከበር ደፍ ላይ በቢሳ ተፈቅፍቆ ትንሽ አመድ በላዩ ላይ ውሃ ጨው ወይም ስኳር ይጨምሩበትና በጥ ብጠው ጅው አድርገው ይሻልሃል ይሉናል እንታዘዛስን ጤንነታችን ብዙም ሳይቆይ ይመለሳል ጉንፋን ሲይዘን ባህር ዛፍ ይቀቅሉና ያጥኑናል አንድ ዕለት ሆዴን ቆረጠኝ እማዬ ሆዴን ዳበሰችውና በጣቷ ወጋ ወጋ አድርጋ መረመረቺኝ ቆይ ነገ ጠዋት መድ ኃኒት እሰጥሃለሁ ጠዋት ጠዋት ነው የሚዋጠው አለቺኝ ጠዋት እንደተነሳሁ መድኃኒቱን እንድትሰጠኝ አስታወስኳት ቁርሴን በሶ እየሰጠችኝ ይህንን ብላ አሁን መድኃኒቱን እዘጋ ጅልሃለሁ አለቺኝ ሳሕኑን ተቀብዬአት የተጨብበጠውን በሶ መግ መጥ ጀመርኩ በጣም መረረኝ እማዬ ይመራል። እንዴ። ይሄ ቤት የአረብ ቤት ነው እንዴ። ይሄ ነበር ሆድህን የቆረጠህ ከዚህ በኋላ ሥጋ ሳይበስል አትብላ እሺ ብልም ሲያምረኝ ግን አትጨክንብኝም አንድ ሰሞን ደግሞ ሆዴ ተነፍቶ ከሌላው ኣካሳቴ ሁሉ ገዝፎ መታየት ጀመረ ምን ማድረግ እንደሚገባት እማዬ ጎረ ቤቱን ማማክር ጀመረች በዚህ ወቅት አባቴ የሸማ ደንበኛ የሆኑት እማማ ድንቡሉ ድንገት ደረሱና ለምን አንድ ሲኒ ቤንዚን አታጠጭወም ሃኔን ልጅ ዘሩን ባለፈው ሣምንት እን ደው ሆዱ ከበሮ ቢያክል አንድ ሲኒ ቤንዚን አጠጥቼው ዳነ ጥርግርግ አድርጎ ወስፋቱን አወጣለት አሏት እማዬም የእማማ ድንቡሉሎን ምክር ሰምታ ተግባራዊ አደረ ገችው ትዝ ይለኛል የዚያን ዕለትም በምወደው ሻይ ተስፋ ተደልዬ አንድ ስኒ ቤንዚን ጠጣሀ ሻይውም ተፈላሳልኝ ይሁን እንጂ የቤንዚኑ ጠረን ሙሉ በሙሉ የሻዩን ጣዕም አጠፋብኝ የዚያን ፅለት ቀኑን ሙሉ መኪና ሆፔ ዋልኩኝ እያንዳንዱ የምሰማው ድምፅ ሁሉ የሞተር እንደነበር አስታውሳለሁ ስራ መድ እንገዳገዳለሁ የሚገርመው ተፈላጊው ፈውስ በዚህ መድ ኃኒት ተገኝቶ ሃሆዴ እብጠት ቀነሰ በሕፃንነቴ የስለት ልጅ ይመስል በጣም ሰበበኛ ነበርኩ አሁን እንደዋዛ የምተርከው ያ የስቃይ ወቅት ለቤተስቦቼ መፈ ጠሬ ያሳዝናቸው ይፀፅታቸው እንደነበር አስታውሳለሁ ገና ነፍስ በማሳውቅበት በዎቹ በአገራችን ክፉ ረሃብ ተከስቶ ነበር በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ እንዲሉ እንደ እኒ ከዝቅ ተኛው ማኅበረሰብ ውስጥ ለተፈጠሩ ሕፃናት ጊዜው የሰቆቃ ሆኖ ነበር ነፍስ ካወኩ በኋላ እማዬ ስለዚህ ወቅት ረሃብ ስትተርክልኝ ልትሞትብኝ ነበር የዚያን ጊዜ ነው ስምህ ፉንጋዬ የተባለው እንዲሁ ፍዝዝ ብለህ ዓይንህን ብቻ ታስለመልማለህ ቅርት አልክ ጊዜው ክፉ ነበር ረሃብ ድፍን ኢትዮጵያን መታት ከታኀሣሥ ግርግር በኋላ በአገራችን ችግር ነገሠ ጊዜው የሩዝ ልጅነት ጊዜ ይባሳል ጃንሆይ ቢጨንቃቸው ሩዝ ከውጪ ኣገር አስ መጡ እሱንም ፍራንክ እንደልብ ያለው ነው የሚሸምተው ቸግሮህ ወርቅም ጨርቅም ግዛኝ ብትል ማንም አይስከምት ዕቃ ንብረት ሁሉ ጥንቡን ጥሷል በጊዜው እፍኝ ጥሬ ይበ ልጣል እንደ እኔ አይነቱ ድሃ ገንዘብ ከዬት ያመጣል። እማዬ ትበለኝ እንጂ ችግሩን በበነጋው እንደሚመረምሩት ገምቻለሁ ያ ጣፋጭና መራራ ትዝታዬ ግማሽ ምዕተ ዓመት ሊሞ ላው ጥቂት ዓመት ነው የቀረው ይሁን እንጂ የባልና ሚስት ጨዋታ ትናንት የተከናወነ ያህል ኣሁንም ጎልቶ እንዲታየኝ የእማማ ማሚቴ የመዳብ ቀለበት ማኅተሙን ኣናቴ ላይ አኑሯል ከሀሁ እስከ ወንጌል ሏሯሁራ ዳደ ግራት ተውኔት ሮሟሑታድራማግ ታያረሮ ጳቦፉሪዕደፁቦ ኋዖሥገረፉ መማሮ መቼም ጸዳ ሜሎ ድራማ ታው ዝራረ ዴፖርድይፖ ፉረንሣዎ ዖይሏሷኗማ ታዎፎይ እነሆ ትምህርት ቤት ገብቼ እንደገና የመማሬ ጉዳይ የግድ ሆነ ግዴታውን የፈጠረውም እኔ በተከታታይ ሰሞን የሠ ራኋቸው መጥፎ ተግባሮችና ያጋጠሙኝ አደጋዎች ነበሩ አንደ ኛው በመዓዛ ገፋፊነት ከመቅደስ ጋር ባለጌ ሥራ ለመሥራት መስማማቴ ሲሆን ሌላው ከኃይሉ ዶሮ ጋር ተጣልተን ፊታችንን በኃይል ተሞነጫጨርን እንዲሁም የተሰጣ እህል ሰጠብቅ እሸሽ አትበሉኝ የሹም ዶሮ ነኝ ያለው የአናጢው የአባባ መሹ ዶሮ ከንፈሬን በመንከሱ የደረሰብኝ የመቁሰል አደጋና ሌሎች ችግሮች ተደራርበው ቄስ ትምህርት ቤት የመግባቴን ጉዳይ አፈጠነው ወላጆቼ በትንሽ በትልቁ ጉዳይ መደናገጡ ተደራርቦባ ቸዋል በየቀኑ ከሚክሰት ነፍስን ከሥጋ የሚለይ ችግር ለመ ገላገል እኒን ቄስ ትምህርት ቤት ማስገባት መፍትሔ እንደሆነ ወላጆቼ ከጎረቤቶቻችን ጋር መክረዋል እኔም ጥፋቴን ስለተቀ በልኩ ቄሳጳ ትምህርት ቤት መግባቴ ጥሩ እንደሚሆን ገመትኩ ዝግጅቴ እንደቀድሞው በፍጥነት ተከናወነ በቅዱስ ቂርቆስ ቤተክርስቲያን ውስጥ በሚገኘው ቄስ ትምህርት ቤት ሊያስመዘግበኝ ይዞኝ የሄደው ኣሁንም አባቴ ነበር ይህንን የሕይወቴን ምዕራፍ ለመቃኘት በቅርቡ ወደ ለግዕቱ ቅዱስ ቂርቆስ ቤተክርስቲያን ዘልቄ ነበር ቤተ ልጅነት ክርስቲያኑ በአሁኑ ዝሬ ታድሷል ምዕመናን ፀሎት የሚያደር ሱበት ቦታ በጥሩ ሁኔታ ተገንብቷል ቤተመቅደሱ ከሙታን አምባ በግንብ አጥር ተለይቷል ድሮ ችግኝ የነበሩት ተክሎች ዛሬ ዕድሜ ያጠዝቡ ዛፎች ሆነዋል በልጅነቴ አንድ ተማሪ ፊደል እየቆጠረ የቀብር ሥነ ሥርዓት ሲፈጸም ያስተውሳል ጉልት የሚገበያዩ ሰዎች በቅርብ ርቀት ይታያሉ ጫጫታቸውም ይሰማል አቃቢቶች ከመቃብር ቤታቸው ወጥተው ፍርፋሪያቸውን ካቡ ላይ ሲያሰጡ ይስተ ዋላሉ ፊደል የምንቆጥረው በደወል ቤቱ ውስጥ ሲሆን ፀሐይ ሙሉ ለሙሉ ወጥታ መለብለብ ስትጀምር በርጩማችንን ይዘን ጥላ ወዳጠሳበት አቅጣጫ እንድንዞር የኔታ ያዙናል ለየኔታችን ፀሕሐይ ስዓታቸውም ጭምር ነበረች ለዕረፍት የሚሜለቁንም ሆነ ለምሳ ወደየቤታችን የምንሄደው በፀሐይ ጥሳ አለካካቸው ነበር በሃሳብ ሲመሳጡ ወይም ሲቆዝሙ አለቃችን ያስታውሳቸዋል የፊደል ዘር ለመለየት በምንጣጣርበት ወቅት ትኩረታ ችንን የሚስቡ በርካታ ጉዳዮች ይከሰታሉ ለቀብር ወደ ቤተ ክርስቲያኑ የሚገቡ ለቀስተኞች ሲጫሟሁ ትምህርታችንን አቁመን አለቃቀሳቸውን እናስተውል ነበር ወይም እንዲት ለዕ ለት ውሎዋ የምትሯሯጥ አይጥ ከካቡ ሰር ትጠጣና አፍጣ ታየ ናስች አንዱ ሕፃን እንዳያት አይጥ ብሎ ይጮኻል ወደ አፈጠጠበት አቅጣጫ እናያለን ቀልባችን ሁሉ ዓይጧጣ ላይ አርፎ ፀጥ እንሳለን በማንጎላጀት ላይ የነበሩት የኔታም ጫጫ ታው ጋብ ሴሲል ይነቃሉ ተማሩ ብለው አለንጋቸውን ሲሰነ ዝሩ ጫፉ ያረፈበት ልጅ የተመታ አካሉን እያሻሸ ማልቀስ ሲጀምር እንደገና መንጫጫታችንን እንቀጥላለን ብዙም ሳልሰነባቭብት ህሁን አጠናቅቄ ሀ ግእዝ ሁ ካኢብ መማር ጀመርኩ ይሁን እንጂ በዘመኑ ትምህርቱን የምንማርበት ስልት በልጅ አቅም የሚሸክሙት ባለመሆኑ ታከተኝ ልጅን አባብሎና አግባብቶ በጨዋታ መልክ የሚገበይ ትምህርት ባለመሆኑ ጠላሁት ልክ ወላጆቻችን በዚያው በልጅነት ጊዜ ጭናቸው ላይ አስቀምጠውን ኣፍንጫችንን ሰንገው ኣብሽ ወይም ወተት አልያም መድኃኒት እንደጆፎጂግቱን ሁሉ ሁሉም ነገር የሚካሄደው በግድ በመጋት ነበር በዚህ ወቅት ምንም የልጅን ፍላጐት በመከተል የሚካሄድ ነገር አልነበረም በዚህ ምክንያት ከአባቴ ጋር ነጋ ጠባ መጨቃጨቅ ጀመርን እናቴ መማሩ እንደሚጠቅመኝ ለማሳመን ትወተውተኛለች ዕድሜ ልኬን እንዲያሸንፈኝ የተፈጠረው ኣባቴ ግን በኃይል ያስገድደኛል ይሁን እንጂ የእናቴ ፍቅርም ሆነ የአባቴ ኃይል ትምህርቴን እንድወድ አላደረጉኝም ፈረስን ወደ ወንዝ መውሰድ ይቻላል ውሃ እንዲ ጠጣ ማድረግ ግን አይቻልም እንዲሉ የተለያዩ ሰበብ ኣስባቦችን እየፈጠርኩ ከትምህርት ቤት እቀራለሁ ቅዳሜና ልጅነት እሁድ ጤናማ የነበርኩት ልጅ ስቧርቅ ስስቅ ወሳጆቼን አስደስት የነበርኩት ሕፃን ስኞ እታመማለሁ ከትምህርት ቤት ስቀር አፍታም ሳልቆይ እድናለሁ በዚ ወላጆቼ አዝነው አይነጥቋ ይኖርበት ይሆን ተባብለው መወያየታቸውን አስታውሳለሁ ሰኞ ማለዳ ክእንቅልፌ ብነቃም ትምህርት ቤት ሳለመሄድ ፀጥ እልና አደፍጣለሁ ይህንን ባሕርዬን አሳምራ የምታውቀው እማዬ ፉንጋይ ተነስ ስድስት ሰዓት ሆኖዋል። ደሞ ነጋለት ይሄ ፊደል ተራራው እያሉ ያላግጠብታል ምንጊዜም ቁርሱን ከበላ በኋላ ነው ፊቱን የሚታጠበው ኣባቱ አባባ በየነ በመስክ ሥራ ልጅነት ብዙ ጊዜ ከቤተሰቡ ይለያሉ እናቱ በመንደርተኛው ግፊት ትንሽ ያስገድዱትና ይተውታል ጠንክረው ጫን ካሉት ድንጋይ አንስቶ እስከመወራወር ይደርሳል ለእሱ መድኃኒቱ አባቱ ነበሩ አባቱን ሲያይ የሚገባበት ነው የሚጠፋው እንደ አጋ ጣሜ አባቱ አዲስ አበባ ክሰነባበቱ ትምህርት ቤት የምንቀረው ን ልጆች ሁሉ እየቀሰቀሰ ትምህርት ቤት እንሂድ የሚለን እሱ ር አባቴ አይ አለማወቅ። ብለው አባቴን ያፅናኑታል አባቴ በፍቅር ዓይን ሰረቅ አርጎ ያየኛል እኔም በንዴት በበገነ ዓይን አፈጥበታለሁ እሱም አርጩሜዋን ጥሉ ወደ ዕለት ተግባሩ ይዘልቃል በዚያን ወቅት በየዕለቱ እየተመዘዘ የምገረ ልጅነት ፍባቸው ልምጮች ቢጠራቀሙ ኖሮ አንድ ምጣድ አስምተው ቡሃቃ ሙሉ ሊጥ ያስጋግሩ ነበር ብዬ እገምታለሁ የኔታም ያረፈደውን ቀጥተው ተማሩ ሲሉ ያዙናል ህሁ የሚማረው ከሜያስተምረው ጋር ተጣምሮ ይቆጥራል ሀ ግእዝ ሁ ካኢብ አቦጊዳ መልዕክተ ወንጌልና ዳዊት በየብጤው በመሆን ፊደላቱን መቁጠር ይያያዛል በቄስ ትምህርት ቤት ሕይወቴ እኔና አብሮ አደጎቼን የሚ ያስደስተን ቀን እምዬ ማርያም በ የምትነግሥበት ዕለት ነበር በዓሉ እንደነገ ሊሆን በዋዜማው ልጆች ነገ የእመቤታችን ንግሷ ነው ስለዚህ ትምህርታችሁን እንድትገልጽላችሁ ፀበል ፀዲቋን እናደርሳለን ሲሉ የፄታ በሚቀጥለው ጠዋት አራት ፍራንክ ከወሳ ጆቻችን ተቀብለን እንድንመጣ ይነግሩናል የሁላችንም ቤተሰ ቦች ያለምንም ጥያቄ ይሰጡናል በ ጠዋት ማንም ሳይቀሰቅሰኝ እነቃለሁ አራት ፍራ ንኳን ከአባቴ ወይም ከእናቴ ተቀብዬ ጭብጥ አድርጌ እይ ዛታለሁ እጄ ውስጥ ሣንቲሟ ያልባታል ከሰፈሬ ልጆች ጋር ተጠራርተን ወደ ትምህርት ቤት እንሄዳለን ቤታቸው ቅርብ የሆነ ልጆች የሻይ ማንቆርቆሪያ እና ሣሀን ያመጣሉሱ ገበያው እዚያው በመሆኑ የሚፈለገው በፍጥነት ይሸመታል ሻዩ ይፈ ላል ዳቦው ይባረክና እንቋደሳለን በዚህ ዕለት እጅ በጆሮ የለም መንበርከክ የለም እጅህን ዘርጋ የለም ቂጥህን እዙር የለም በአጠቃሳይ ግርፊያ የለም በነፃነት ስንጨዋወት ውለን በጊዜ ወደ ቤታችን እንመለሳለን ሌሎቹ አስደናቂና አስደሳች ዕለታት ደግሞ በፍልሰታ ፆም ሰሞን ይመጣሉ እኔ አስራ ስድስቷንም ቀን እቆርብ ነበር በዚያን ሰሞን የየኔታ አለንጋም ሆነ የቤተሰብ ቁጣ ይቀራል አንድ ነገር አጥፍቼ አባቴ ቢቆጣ እንኳ ተወው። ስላት እናቴ በኃይል ትስቃለች በሳቅዋ መካከል መረታ ትዋን እመለከታለሁ ወደ ጓዳ ይዛኝ ገብታ ቁርሴን ትሰጠኛ ለች ልጆች ገብተው እንዳያዩኝ ጠብቂልኝ ስልም ዘብ እንድ ትቆምልኝ አዛታለሁ ተመግቤ እንዳጠናቀቅኩ እንተስ ማንም አይችልህ የምትገርም ፍጥረት እያለች ነጠሳ አጣጥፋ ታክናንበኛለች ያለምንም ሸሂ ከአብሮ አደጎቼ ጋር ወደ ትምህርት ቤት እንሄዳለን አስደሳችና ተወናጅ ዕለታት ምንጊዜም ቢሆን አጭር ናቸው ቶሎ ያልፋሉ እንደገና ከፊደል ጋር ትንቅንቅ እንጀ ምራለን ጠዋት ወደ ትምህርት ቤት መሄድ የሚቀፈኝን ያህል ማታ ወደ ቤቴ መመለስ ያስደስተኝ ነበር ልክ የምንለቀቅበት ደወል ሲደወል ክጓደኞቼ ሁሉ ቀድሜ ከቤተክርስቲያን ግቢ በሩጫ እወጣና አንደኛ ማለት ያስደስተኛል ይሁን እንጂ አንዳንድ ቀን በርጩማዬን ወይም ጠርሙሴን ረስቼ ወደ ቤት እመለስ ነበር የዕለቱ ትምህርት ሁልጊዜ የሚጠናቀቀው ሕቶዶወቴን በሙሉ በሕሊናዬ ተቀርፆ በቀረው አባታችን ሆይ። ጡጦውን ነጠቀወ ሲል ሥጮኽ እኔ ስጠባ ቁንጮ ሲንፈራፈር የኔታ ተክለወልድ ፊት ለፊት አይተውኝ ኖሮ እጅ ከፍንጅ ተያዝኩኝ የጡጦውን ወተት በቅጡ ሳሳጣጥም በዚህ ጥፋቴ ክፉኛ ተገረፍኩኝ በግድ የምጋተውን የቄስ ትምህርት ቀስ በተስ ዕንቁሳል በእግሩ ይሔዳል እንደሚባለው ከሀሁ እሳከ መልዕክተ ዮሐንስ ዘለቅኩ ወንጌልንም ሦስቴ ደገምኩ በዚህ ወቅት ከአብሮ አደጎቼ መካከል እነ ኃይሉ ዶሮ አበረ ሻቃ ሲሳይ ጎቢጥ መኩዬ ቀጫጫው ዘመናዊ ትምህርት ቤት መግባት ጀምረዋል ከወንጌል ወደ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መግባት እንደሚቻል ከእናቴ ጋር መከርኩ እሷም ጠዋት ጠዋት ወደ ቂስ ትምህርት ቤት ለሄድ ማሳዘኔ ስልችቷት ስለነበር በትምህርት ቤቱ መለወጥ የፀባይ መሻሻል ይታይበታል ብሳ ተስፋ በማድረግ በሃሳቤ ተለማማች አባቴም ዘወትር አርፀዕሜ ይዞ እነን ማሳደዱ ታክቶት ስለነበር ሳያንገራግር እንዴ። ልጅነት ኡ። የአባባ ጃንሆይ ቤት ነው። ልጅነት ጎቢጥ ካቃጠረ እገረፋለሁ ካላቃጠረ ግን ማንም ስላላየኝ አልገረፍም በል ዝም በል አለችኝና በራሷ ሃሳብ ጭልጥ አለች አረማመጳዷ ፈጣን ባለመሆነ ለጉዞዬ ብዙም አሳስቸገረኝም ውሃ በብዛት ሰለጠጣሁ ሆዴ ውስጥ ሲንቦጫቦጭ ይሰማኛል መኪና ዎቹ በአጠገባችን ሽው እያሉ ሲያልፉ አንዲት ሃሳብ መጣ ችልኝ በመኪና የመጓዝ ልምዴን ላካፍላት ፈለኩ አባቴ መርካቶ ለባለ ሴሼንቶ ስሙኒ ከፍሉ ጭኑ ላይ አስቀምጦኝ ብዙ ጊዜ ወስዶኛል ታዲያ ሴሼንቶ ውሰጥ ሆፔ ሰው ሁሉ ወደ ጓኋላው ነው የሚሔደው ኣሁን እኮ መኪናው በአጠገባችን ሲያልፍ እኛ ወደኋሳ እየሮጥን ነው መኪና ውስጥ ሳሉት ሰዎች የምንታያቸው ከትከት ዝሳ ሳቀች ነጠላዋን ተከናንባ በሳቅ በሚያበሩ ዓይኖቿ እያየችኝ አንተ እዚህ ትፈሳሰፋለህ እናትህ ግን ይሄኔ አለችና በረጅሙ ተንፍሳ ገጉዞዋን ቀጠለች እኔ ግን ወሬዬን ቀጠልኩ ደግሞ ኮ ሰው ብቻ መሰለሽ ወደኋላ እሚሄደው። አዎን ከርሷ አጠገብ እማማ ብርሌ ናቸው እሚቀ መጡት ከዚያ በኋላ እማማ ሪታሽ ዝም በል። አታይም መሸቷል እኮ ማልቀስ መጀመሬን አይታ በቃ አትነፋረቅብኝ መጂለኪያን እንዳሳለፍኩህ ብቻህን ትሄዳስህ እንዳለችውም መጂለኪያን እንዳለፍን ቆማ እያየችኝ እኒ በልጅ እግር በሶምሶማ ሩጫ ወደ ሠፈሬ ሄድኩ ጨልሟል ግን ጨረቃ ሙሉ ብርሃንዋን ፈንጥቃለች ትከተለኛለች ስሮጥም ከጎን ከጎኔ እያበራችልኝ ሠፈር ደረስኩ ጨረቃ ሁሌም ማታ ማታ እኔን መከተል ትወዳለች ሦስት ልጆች በዕለቱ ጠፍተን የተገኘው ሲሳይ ጎቢጥ ብቻ ነው ኃይሉ ዶሮ የደረሰበት አይታወቅም ቀጢሳው የኔን መምጣት በርቀት ሲያደ ለቤተሰቦቼ ለመና ገር ወደእኛ ቤት ሮጠ መኩዬ ቀጫጫው በፍጥነት እኒጋ መጥታ ስለ ሠፈራችን የዕስት ሁኔታ መረጃ ሰጥታኝ የት እንዳ መሸሁ ጠየቀችኝ መልስ ሳልሰጣት ከእኛ ቤት ጎረቤቱ ሁሉ ተግተልትሎ ወጣ ኣባቴ እሳት ለብሶ እሳት ጎርሶ ሊፈጀኝ ሷል አባባ አጋፋሪ በከዘራቸው ሳብ አድርገው አበረዱት ወደኔ ዞረው ፉንጋይ የት ውስህ መጣህ። ታላቅ እህቱ እቴነሽ በሩጫ ወደ ቤታቸው በረረች ጎረቤቱም ተክተላት እኛ እነኃይሉ ግቢ በር ላይ ስንደርስ እቴነሽ እየሳቀች ወጥታ አልጋ ስር ተኝቷል ብላ ኣበሰረችን ልጅነት በኃይሉ ዶሮ ባልተጠበቀው መንገድ መገኘት ነገሩ ሁሉ ወደሳቅ ተለወጠ የኔ ጥፋተኝነትም በዚያው ተረሳች ቤት ለእንግዳ ታረት ፇረት ፆቆም ያረቅ ሮድሃ ይፇሪቶሃሪ ያዝረት ዳማጾ በቤታችን ውስጥ አልፎ አልፎ እንግዳ ይበዛል አንዳን ዴም የተማከሩ ይመስል የአባቴና የእናቴ ዘመዶች ከየጠቅላይ ግዛቱ ይመጣሉእንግዳ ሲመጣ ደግሞ አባቴና እናቴ ቤት ያፈራውን ለማቀራረብ ጉድ ጉድ ይሳሉ የእንግዶቹ መምጣት ደስታንም ኀዘንንም የሚያስከትል ሲሆን ተንዳንዶቹ ደግሞ ትዝታ ትተው የሚሄዱ ናቸው ለዛና አንድ የበጋው ወር መገባደጃ ላይ ሳርያን ኮትና ተፈሪ ቅድ ሉሪ የለበሳና ቦት ጫማ ያደረገ ባላዝር ቤታችን መጣ ለአባቴ የሩቅ ዘመዱ ነበር ቫሬ በምናቤ ስስሰው እጭር በጋያ ጢስ የበለዙ ጥርሶች የደፈረሱ ዓይኖችና የተሸበሸበ ግንባር ያለው የቀይ ዳማ ነው እነዚያ ድፍርስ ዓይኖቹ ደግሞ ንቁዎ ችና ሁሉንም ነገር በጥንቃቄ የሚያስተውሉ ናቸው ከፍተኛ የትምባሆ ሱስ ስሳለበት በላይ በላዩ ግስላ ሲጋራውን ያጤሳል ሲጋራውን ገንዘብ ከኪሱ አውጥቶ አይዝገም ቤተ ህመዱ ይሸ ምትለታል አንድ ቀን የሚገዛበት ፍራንክ ቢያጣ እማዬ እንድ ጠየቃት ዘ ይም ፈገግ ብሳ ምነው ቅድም ቱማ ውሃ ጠጣበት ብሎ አንድ ብር አልስጠህም። አስታራቂው ቃል ከ የሳም በረት እመልሳለሁ እንዶበቷ ይሰማል ልጅነት ሆድህ ይተርተር በብረት ብላ ትኮረኩረኛለች ፍንድቅ ብዬ እስቃስሁ ቂመኝነቴ አልታዘዝም ባይነቴ ማመፁን ይረ ሳና በሳቅ ጠበል ተጠምቄ ሌላ ልጅ እሆናለሁ ሕረ እዚህ ቁም ነገር ጨዋታ ላይ ነን አባቴ ተቆጣ እሺ ተጫወቱ እማዬ ዝቅ ባለድምፅ መልሳ ለኔ ደግሞ በሹከሹከታ ያህል አንድ ሰውዬ ነበረ ብላ ስትጀምር ትመስ ጠኛለች ጠይም ገጽዋ የተቆሳ ቡና ይመስሳል ንቁ ዓይኖ ችዋን ቦዘዝ አድርጋ እያስተዋለችኝ ብዙም ወጣትነት ያልራቀው አካልዋ ዘና ይሳላል አልጋው ጫፍ ሳይ ተቀምጣ ኮስተር ብላ አናቴን እየደ ባበሰች ወይም ነጠሳዋን እየቋጨች አለበለዚያም እየፈተለች ትረካዋን ትጀምራለች እማዬ ሁሌም ሁለት ሰው ነች እያ ወጋች የምትሠራው ከእጂ አይጠፋም ሥራ የምትፈታው ወደ እኩለ ሌሊት አካባቢ የዕለት ሥራዋን አጠናቅቃ ከሁላችንም መጨረሻ ጐንዋን ለማሳረፍ ወደ ኣልጋዋ ለመተኛት በምት መጣበት ወቅት ብቻ ነው በእንዲህ አይነቱ የተረት ሰዓት የምደሰተው እኔ ብቻ ሳል ሆን እማዬም ጭምር ነበረች ሳጫውታት ሳደምጣት ደስ ይሳ ትና ጎሸ ፉንጋዬ እየደረስክልኝ ነው ትልና ለራሷ ያከል በስ ሆላስ አምላክ የተባረከ ልጅ ባደረዝዝ ብቻ ብሳ ታጉተመ ትማለች የሕይወቷን ክፍተት እኔ እንድሞሳሳት ኣምሳክ ስለሳከሳላት ደስ ይላታል ደስታዋ ያለአንዳች ቃል በድርጊትዋ ስለሚገባኝ ፍቅራችን ጥልቅና ጥብቅ ነበር ብርድ ልብሱን ተከናንቤ ጭንቅላቴን ብቅ አድርጌ በተ ረቱ ውስጥ የሚፈጠረውን ሰውዬ በዓይነ ሕሊናዬ እሥለዋለሁ ትዝ እንደሚለኝ በዚያ አይጠገቤ በሆነ የልጅነት ወቅት ያለ ምንም ግርዶሽና ዓይነጥሳ በርካታ ተረቶችን ሰምቻስሁ አንዳን ዶቹ አሳዛኝ ሲሆኑ የተቀሩት አጨራረሳቸው ኣስቂኝ አልያም አስፈሪ ይሆነብኛል በተረቱ ውስጥ የሚከሰተው ባሕርይ የተራበ የተጠማ አያሌ ምዕራፎች የተጓዘ የመንግሥት መልእከተኛ ወይም አንድ የራሱ የሆነ ተልእኮ ያለው ሰው ይሆናል ሁሌም ሰውዬው ሲታየኝ ሽመልና ስንቅ ይዞ ነበር እማዬ ተረቶች ውስጥ ሰውም የዱርና የቤት እንስሳትም አሉበት የጦጣን ብልጥነት የዝንጀሮን ቂልነት የአህያን ቻይ ነት የአንበሳን ኃያልነት የነብርን ቁጡነት የዔሊን ቀርፋፋነት ታሳየኛለች እኔ አልጋዬን ለቋንግዶቹ ስቅቄ አላስተኛም ብዬ እንደ ማምፀው አህያስ ለምን ሰዎችን እምቢ ብሎ ጫካ ውስጥ እይኖርም። ነው እንዴ። እልና ቤታችን እንግዳ ሆነው የመጡትን ሰዎች በርህራሄ ዓይን አያቸዋለሁ የአገር ቤት ሰዎች ብቻ ሳይሆኑ ልጆቻቸውም በጣም ጥሩ የተባረኩ ናቸው የትላልቅ ሰዎችን እግር ያጥባሉ ሲልኩዋ ቸው ይታዘዛሉ ከቤተሰቦቻቸው ጋር ይሠራሉ እናም የእኔ ፉንጋ ብሳ እየደባበሰችኝ አንተም አድዝ ሰው እንድትሆን ፀጋው ከተለገሰህ እግርህ የሚደርስበት ቦታ አይታወቅም ሰው የሚወለድበትን እንጂ የሚሄድበትንና የሚሞትበትን ኣያውቀ ውም የሰው ልጅ እጣው ሁለት አይነት ነው ተጉዞ ሄዶ እን ግዳ ይሆናል ወይም እንግዳ ይቀበሳል ስሰዚህ ተጓጭም ተቀባዩም ሰዎች ቅን ከሆኑ ኑሮዋቸው ጥሩና መልካም ይሆ ናል አንተም ኑሮህ የሰመረ ሆኖ ሁሉም ነገር እንዲባረክልህ ጥሩ ልጅ ሁን ደግ ሁን እያስሰች በሕይወት ተሞክሮ የበሰለ ምክሯን በቅጡ እንደሚገባው እኩያዋ ታወራልኛለች የምትለው ሁሉ ባይገባኝም ጥሩ ልጅ መሆን እንደሚኖ ርብኝ እረዳለሁ ጥሩ ልጅ ከሆንኩ እግዚአብሔር ያሳድገኛል ትምህርቴንም ይገልጽልኛል አካሌ እየዛስ ሄዶ ድብን ያስ እንቅልፍ ይዞኝ ጥርግ አለ ልጅነት ይህች ምራቅ ሳትደርቅ ና። አናትህን ቀዝቀዝ ያደርግልሃል ይህንን ከርዳዳ ፀጉርህን ያለሰልስልሃል ግን እኔ ምን ቸገረኝ አንተ ቀረብህ እቤት ስን ደርስ አጥብሃለሁ ስትለኝ እፎይታ ይሰማኛል አረብ ቤት ከሚልኩኝ ጎረቤቶቻችን አንዷ ደግሞ እማማ ረታሽ ናቸው እማማ ረታሽ እኔ ከመወለዴ በፊት ከእናቴ ጋር የወጣትነት ጊዜያቸውን አብረው ስላሳለፉ በእኔ ላይ ከወላጆቼ በላይ ታላቅ ሥልጣን አላቸው መሐን ስለነበሩም በጣም ይወ ዱኛል ነፍስ ከማወቄ በፊት አዝለውኝ ከሰፈር ሰፈር ይዘዋወሩ እንደነበር እናቴ አጫውታኛለች አንዳንዴ ለእናቴ ሳይነግሯት ይዘወኝ ስለሚሄዱ ስእናትና አባቴ የጠፋሁ ስለሚመስላቸው በዚሀ ጊዜ ምድር ቁና ትሆንባቸዋለች ከፍቅራቸው ብዛት የተነሳ በዚ ያን ወቅት ብርቅ የነበረውን ፎቶ እኔ ከእማማ ረታሽ ጋር ብዙ ጊዜ ተነስቻለሁ ለእሳቸው የመውደድ መግለጫ የሆነው ይህ ድርጊታቸው እኔን በኃይል ይገዛኝ ነበር እማማ ረታሽ ሲቆጡኝ ከፍርሃቴ ብዛትም አንዳንዴ ሽንቴን ጭርቅ አደርግ ነበር የእማማ ረታሽ ዓይኖች ተጎልጉለው ሲያፈጡብኝ ልከ ቂር ቆስ ቤተ ከርስቲያን ውስጥ ተንጠልጥለው እንዳየኋቸው የቅዱሳን ሥዕሎች ዓይን ብቻ ሆነው ይታዩኛል መልዕክቱን አስተካከለው ነግረውኝ ፈትለክ ብዬ ስሮጥ ከጀርባዬ ፈገግታቸው እንደሚከተለኝ ልቤ ይጠረጥራል እማማ ረታሽ ሲቆጡ የማስፈራታቸውን ያህል ሲስቁም በነፃነትና ከልብ ስለሆነ እንደ አበባ ፈከተው ያምራሉ ድሮ ከቂርቆስ ቤተከርስቲያን ፊት ለፊት አንድ ትልቅ አረብ ቤት ነበር አረቡ ከብ የእስላም ቆብ አናቱ ላይ አድርጎ ጫቱን በጉንጩ ወጥሮ የዐመድ ጫፉ የረዘመውን ሲጋራ እፉ ላይ ለጉሞ ሽርጡን እገልድሞ በሰፊው መደብሩ ውስጥ ወዲያ ወዲህ» እያለ ገበያተኛውን ያስተናግዳል እኛ ልጆች አረቡ የምርቃት ከረሜላ ስለማይሰጠን ከእርሱ መደብር መሸመት ልጅነት አንወድም ወላጆቻችንን ግን እየቀለደ ከሸቀጡም እየመረቀ ስለ ሚሸጥ መደብሩ ሁሌም በደንበኛ እንደተጨናነቀ ነበር ከማርገጃው ወረድ ብሎ የተከፈተች የጨነቀው ሱቅ ውስጥ የሚነግደው ሙልጣን ግን የእኛን የሕፃናቱን ልብ የሚስብ መስ ተንግዶ ነበረው ብይ የሚያካክሉ የምርቃት ከረሜላ ይሰ ጠናል ከረሜሳው ቢያልቅ ስኳር እንዲመርቅልን እናደርገ ዋለን የተላክነው ሁለት ልጆች ከሆንን ከረሜላዋን ቆርጭመን እንካፈሳለን ስኳራንም እንዲሁ ሙልጣን በዚህ ብልሃቱ አማ ሎን በምንሸምተው ሸቀጥ ላይ ይሸቅበናል አቨቃቀቡ ከልክ በሳይ ከሆነ የሸመትነውን እንድንመልስ ወላጆቻችን ያስገድዱናል በዚህ ወቅት ትልቅ ጭንቀት ይፈጠራል ምከንያቱም የምርቃት ከረሜላዋ ተበልታለች ይሁን እንጂ ሠሙልጣን በጥበቡ ሸቀጡን ያስተካከልና ግብይቱን የለመረ ያደርገዋል የተላኩትን ሸቀጥ ሳላሳስት ሸመትኩ ስሙኒዋን ከፍዬ የአራት ፍራንኳን መልስ ለእጄ ለአፌም ምርቃት ከረሜላዋን ተቀብዬ ወደ ሰፈር ተመስስኩ እማማ ረታሽ ቤት ልግባ ስል እኛ ቤት ቁጭ ብለው ቡና እየጠጡ አዩኝና ፉንጋይ እዚሀ ነኝ ብለው ጠሩኝ የገዛ ሁትን የዘይት ብልቃጥ ተቀብለውኝ ከፍ አድርገው ዘይቷን እያዩ ከየት ነው የገዛኸው። አሉ እማማ ረታሽ ውብ ጠይም ገጽታቸው በፈገግታ ተሞልቶ ልጅነት ለልጆቼ ስል እችለዋለኋ አለች አሁንም እንደ መና ደድ እየቃጣት አሉ እማማ በለጡ እየሳቁ ሦስተኛ ሣምንትም ዝም ቢሳትስ። ብዬ ራሴን ስጠይቀው አያሌ ምክንያቶች በሃሳቤ ይመጡብኛል ለተማሪ ቅዳሚና እሁድ የእረፍት ቀናት ቢሆኑም ነገር ግን በውስጠ ታዋቂ የሥራ ቀናት ናቸው ጀምፊ ያላጠናቀ ቅኩት ወይም ከነጭራሹ ያልሠራሁት የቤት ሥራ ያልታጠበው የትምዘርት ቤት የደንብ ልብስና ሸራ ጫማዬ ያልተከረከመው ፀጉሬ ያልተቆረጠው ጥፍሬ በወጉ ሳይጠናቀቁ የእረፍት ቀናቱ ካለፉ ጭንቀት መሸበርና በራስ አለመተማመን ያሳድሩብኛል እርብ ክስዓት በኋላ በትምህርት ቤታችን በድራማ በመ ጻሕፍት ንባብ በክርክርና በልዩ ልዩ ጥበባት የሚያዝናነን መም ህራኖቻችን ዕለቱን ፋሲካ ያደርጉልናል ሰኞ ዕለት ግን እንደ ባለዛር ተቀይረው ሥነ ሥርዓት ሞራልና ሕግ ይሆናሉ ተግባ ራቸው ትእዛዝ መስጠትና ደንብን ማስፈጸም ብቻ ይሆናል እማዬን ከአንዲህ አይነቱ ስጋት እንድትገሳግለኝ በጊዜ ልብሴን እንድታጥብልኝ ከወዲሁ አስታውሳታለሁ በበቆሎ ቆሮ ቆንዳ ሸራ ጫማዬን ፍትግ አድርጌ አጥባለሁ እሁድ ማታ አካ ላቴን እታጠባለሁ ጥፍሬንም እክረከማለሁ ይሁን እንጂ ሁሌ አይሞላልኝም የቤት ሥራዬን አልሠራሁም በተጨማሪ ሰኞ ጠዋት የለዘዘውን ልብሴን ለብሼ ወደ ትምህርት ቤት ስፄሄድ ቅዝቃዜው ጥርሴን ማንገጫገጭ ይጀምረኛል ቁርሴም ቅዝቃ ዜውን የሚያብሰው ይሆናል የዚያን ዕለት ፀሐይም ዘግይታ የምትወጣ ይመስለኛል ወደ ትምህርት ቤት ስሔድ ታቦት እንደተሸከመ ቄስ አረ ማመዴ አዝጋሚ ይሆናል የቤት ሥራ ሠርቶ የመጣ የክፍሌ ልጅ ካጋጠመኝ ለምፔው በፍጥነት ሰገለብጥ የልብሴን ቅዝቃዜም እረሳለሁ በወሩ መጀመሪያ ላይ ከሆነ ቲቸር ጥበበ የወር ደሞዝ አምጡ ብለዋል ስል አባቴ ገንዘብ ከሌለው አስቀድሜ ባለመናገሬ እየተቆጣ የዚያን ዕለት እንድቀር ያዘኛል በዚህ ጊዜ ልጅነት እልል በቅምጤ እልና ደስታዬን ዋጥ አድርጌ ዕለቱን በነፃነት ሰጫወት እውላለሁ ይሁን እንጂ ይህ ብልሃቴ ብዙ ጊዜ ይክ ሽፋል ቤተሰቦቼ የትምህርት ቤቱን ደንብ አሳምረው ስለሚ ያውቁት ቀደም ብለው የደንቡን አድርሰው እኔ ትናንት መንገድ ላይ ቲቸር ጥበበን አግኝቼአቸው የወር ደሞዛቸውን ከፍያቸዋ ለሁ ካርኒውን አስታውሰህ አጽፈህ ና አባቴ ሲለኝ እጢዬ ዱብ ይልና በልቤ እያነባሁ የዔሊ ጉዞዬን እያያዘዋለሁ ተዘጋጅተው የመጡት ተማሪዎች በዕለቱ ተርብ ሆነው ይታያሉ ተዝናንተው ይጨዋወታሉ አንዳንዶቹ ያወጋሉ ይከ ራከራሉ ቁመታቸውን ይለካካሉ ዓለሙ ሰማይ ልብሱን እንዳ ያቆሽሹበት አየተጠነቀቀ በከራ ይጫወታል ዓይኖቹ ሰማያዊ ስለሆኑ ነው ዓለሙ ሰማይ የምንለው መኩዬ ቀጫጫው በሰባራ ምላጭ ጥፍሯን ትከረክማለች ሻቃ የገነፈለ እስክርቢቶውን የተበ ጣጠሰ ቀለም እንዲሰባሰብ ከቀፎው ኣውጥቶ ይንጠዋል በቅጥር ግቢው ጥጋጥግ ፀጉሩን የሚደመድመው የተጨማደደ ልብሱን እየሳበ የሚዘረጋጋው ይስተዋሳል ሁለት ሰዓት ላይ ደወል ይደወላል በየክፍላችን እንሰ ለፋለን ከአኛ ፊት ለፈት ከፍ ባለ ቦታ ላይ የትምህርት ቤታ ችን ርዕሰ መምህር ቲቸር ጥበበ ይቆማሉ ሌሎቹ መምህራኖች በእኛና በርዕሰ መምህራችን መካከል ባለ ክፍት ቦታ ላይ ፊታቸ ውን ወደእኛ መልሰው በመደዳ በአሳርፍ ይቆማሉ ሁሉም በአለ ባበሳቸው ንፁህ ናቸው ጫማዎቻቸው ያንፀባርቃሉ ፀጉራቸ ውን ተከርክመዋል ጢማቸውን ተላጭተዋል በእኛና በመምህራኖቻችን መካከል ቆሞ የሚያዝን ተማሪ አዝገምጋሚ በሆነ ድምፅ ሰልፈኛ ሲል ነቃ እንላለን በድጋሚ ሰልፈኛ። አልኩ ልጅነት የቤት ሥራ ያልሠሩ ልጆች ይህችን አጭር ጊዜ በ ። ቶሎ ወደ ቤት። እያሉእማማ ሸጊቱም እይነ ጥላ ሆኑብን ልጅ አባቱን ይበልጣል ይባሳል በዚያን ወቅት በጥበብ ረቂቅ ምስጢር በመንፈስ ከታላላቆቹ ኢትዮጵያውያን ሠዓሊዎች አገኘሁ እንግዳ አለፈለገ ሰሳም ሜትር አርቲስት አፈወርቅ ተክሌ እና ከሌሎችም ጋር በምናባችን እያወጋን እንደሆን ማን ያውቃል የልጅ ነገር ሁለት ፍሬ ኣንዱ ብሰል ኣንዱ ጥሬ ልጅነት ይበሉን እንጂ ያበሰልነውን ጥሬ በሚያደርጉብን አዋቂ ሰዎች ላይ ሳናቄም ወደ ሌላ አይነት ጨዋታ እንሰማራለን የክረምት ወቅት ይመስለኛል ዘንቦ እንዳባራ በደመና ግላጭ ፀሐይ ብቅ አለች ትንሽ ቆይታ በፀሐይዋ ብርሃን ውስጥ ካፊያ ጀመረ ውይ ልጆች ይሔኔ እኮ ጆብ ወልዳለች አልለ ጐቢጥ አንጋጦ እያየፄ ክርስትና ለእኔ አለ ቀጢሳው በጣም ሳቅን ዝናብ እንዳባራ ጭቃ እያቦካን መጫወት ጀመርን ጨዋ ታው በቆይታ እንደ ምርጫችን ይቀየራል ቅርፃ ቅርፅ መሥ ራት ጀመርን ጠረጴጓዛ ጀበና ስኒ ጎጆ ቤት ለው ሁላች ንም በየራሳችን ፈጠራ ተመስጠናል በዚህ መካክል ውሮ የሠራ ሁትን ሰው እዩ አለና ቀልባችንን ሳበው በአጠገባችን አልፋ የምትሄደው መዓዛ ሥራችንን አይታ አውሮ ሰው ከሁላችሁም ይበልጣል ሽንት መሽኛ ግን የለውም አለች እሱንማ በጣም ትልቅ ሠርቼ አላይሻለሁ ብሎ ውሮ ጭቃ አነሳና በትልቁ ማድበልበሉን ጀመረ አንድ ቀን የሠራ ችኝ ተንኮል አሁን ትውስ አለኝ እምቢ እንዲሳት በጥቅሻ ስነግረው አየችኝና በኩርኩም ቆጋችኝ። እያልኩ አናቴን እየዳበ ስኩኝ ሮጩ ቤት ገባሁ ዝም በል።