Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • ወደ ፒዲኤፍ ቀይር
  • የንባብ ዝርዝር
  • አጠሬራ
  • ኦዲዮ መጽሐፍ
  • ፍለጋ
  • ይስቀሉ
  • የኔዞን
  • ይግቡ
  • ይመዝገቡ
English  አማርኛ  Français  العربية
የዕለቱ መጽሐፍ

ለሀገር ፍቅር የተከፈለ መስዋትነት.pdf


  • የቃላት ደመና

ለሀገር ፍቅር የተከፈለ መስዋትነት.pdf
  • የማውጣት አጠሬራ

ብዙ የአርስ በእርስ ጦርነቶችና የባዕዳን ወረራ ማክሸፍ ላይ የተሣተፉ እንደነበሩ የስሚ ስሚ መረጃ ደርሶኛል የአያቶቼ ቀርቶ የአባቴ የተጋድሎ ታሪክ እንኳን በወዳጅ ዘመዶቹ አፍ ሲነገር የማደምጠው እንጂ በፅሁፍ የተተወ አንዳችም መረጃ አሰመኖሩ ሲከነክነኝ የኖረ ጉዳይ ነበር። እዚህ ደረጃ የደረሰ ሰው ነው። በከፍተኛ የውጊያ ወረዳ ውስጥ ለአንድ በሙያው ለበሰለ ከፍተኛ መኮንን እንዲህ ያለ አሳፋሪ መልስ መስጠት ምን ያህል ሞራል እንደሚነካ ለማንም የጦር አባልና ኢትዮጵያዊ የተሰወረ አይደለም በእንዲህ አይነት የተዋረደ ሁኔታ ውስጥ እንዴት ውጤት ይህም ሆኖ ዘመቻው ቀጥሉ የናቅፋን ከተማ አጥቅቶ ለመ ቁልቁል እያያት በሚዘጋጅበት ጊዜ በከርከበት ግንባር በተፈጠረው ንጭት ምክንያት የጠላት ማጥቃት ይሰነዘርበታል የመብረቅ ዕዝ ግዳጅ ከሽፎ ፈግፈጉ ሻዕቢያ በቅድሚያ ኛ ክቦፀ ላይ ጉዳት አድርሶ ስለነበረ እሁን ኃይሉን አጠናክሮ ኛው ክጦር ላይ ይቨምታል። ብዙ ምርጥና ጀግና ሠራዊት ያለበት ይፄ ክጦር በሻዕቢያ ማጥቃት ፕተስነዘረበት ከሦስት ቦታ በተስባሰበ ኃይል ነበር። ታሪክ ክጦሩንና ሌሎቹንም ጀግና ጦሮች ሲያስታውሳቸው ይኖራል ለቀይ ኮከብ ዘመቻ ውድቀት ምክንያት ሆነ ማዕከላዊ መንግሥት ትግራይን ትተንላችሁ ወጥተናል የምትሆኑትን እናያለን አለ ጦሩ ትግራይን ለቆ እንዲወጣም አዘዘ ለዚህ የመንግሥት ውሳኔ ብዙ ምክንያቶችን መደርደር ይቻሳል ዋነኛው ግን የተለያዩ በሳል መኮንኖችን ከምክር ማግለል ነው አድፃሪ እና ሌላም ተቀጥላ በመስጠት ልምድ ያላቸውን ጄኔራሎችና የከፍተኛ መኮንኖችን ሃሳብ ያለመቀበል አዝማሚያ በሠፊው ተስተውሎ ነበር። ዱክ አበዛን ከትግራይ መለቀቅ ጋር በጋብቻ ይዛመዳል ይሄም ለጦሩ ምስጤር መባከን ዋነኛ ምክንያት ሆኗል የጦሩ በአንድ አካባቢ ሰረጅም ጊዜ መቆየት ሌላም ተፅዕኖ ነበረው ጦሩ በግልፅ እንደሚናገረው መሰልቸት ይታይበት ነበር የየዕለት ቀለቡን ጥይትና ሌሎች መገልገያዎችን የሚይዝበትን ኮሮጆውን ማሲኖዳውን ዘልአለም የማያድግ ልጅ አዝዩ በሚል በሁኔታዎች መሰላቸቱን ይገልፅ ነበር በዚህም የውጊያ ፍላጎት እንደሌለው በመግለጽ እሮሮ ቢያሰማም የተወሰደ ምንም አይነት የማስተካከያ እርምጃ አለመኖሩ ለአጠቃላይ ሽንፈታችን የራሱ የሆነ ሚና ተጫውቷል በአጠቃላይ ሠራዊቱ ሁሉም አገሪቷን አንድ አገር አንድ ህዝብ አንድ ስንደቅ ዓላማ አድርጐ ለማቆየት በነበረው ግንዛቤና ግዳጅ የተቻለው ሁሉ ተሞክሯል ሆኖም በሙከራዎቹ ውስጥ በተፈፀሙ ስህተቶች የሥልጣን ሽግግሩ ለተቃዋሚ ኃይሎች ሊሆን ችሏል ወታደሩ በተቃዋሚ ኃይሎች ስብከት በመዘናጋቱ መንግሥት በተለያየ ምክንያት የህዝብ ድጋፍ በማጣቱ ለነበሩት ተቃዋሚ ኃይሎች ስልጣኑን ለማስረከብ ተገድጻዷል ያ በግልፅ ሳይሆን በስሜትና በስውር ሰተቃዋሚው ድጋፍን ይሰጥ የነበረው ህዝብ ሠራዊቱን ከማጥላላት ባሻገር የሥልጣን ለውጡን በሙሉ ልብ ተቀበለው በበገልገሱስቴ መጨረሻ ሳይ ድንጋጤ የፈጠረብኝ ገጠመኝ ወታደራዊ ኮሚሣርያት በነበርኩበት ወቅት በሊቀመንበር መንግሥቱ ኃማሪያም የሚመራ አንድ ከፍተኛ ወታደራዊ ስብሰባ ተካሂዶ ነበር። ወቅቱም በዓም መጀመሪያ ላይ ነበር ይህ ስበሰባ የአገር መከላከያ ሚኒስትሩ የጦር ኃይሎች ኤታማገፕዣር ሹሙንና የፖለቲካ ሠራተኞቻቸውን የዕዝና የግብሪረ ኃይል አዛዥችን ከፖለቲካና ወታደራዊ ደህንነት አባሎቻቸው ጋር እንዲሁም የአገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትሩን የገንዘብ ሚኒስቴር ተጠሪ ያካተተ ነበር። ሊቀመንበሩ ቀደም ሲል በስልጣን ላይ ስለመቆየት ሲሉ ያበላሹት ብዙ ነገር እንዳለ መቼም ልባቸው አያጣወም በእሳቸውና በአማካሪዎቻቸው ትዕዛዝ ልምድና ችሉታ ካላቸው ከፍተኛ መኮንኖች እኩል ልምድና ችሎታ የሌላቸውን ባሰሌላ ማዕረጎችንና መስመራዊ መኮንኖች አዛዥ ናዛዥ ሆነው ነበር።ሀ»»» ሩ » በዚህ ጊዜ ትልቁ ቁጄ ቅዱስ እስጢፋኖስ ክንግድ ሥራ ኮሌጅ ተመርቆ ሥራ ላይ ትገኛለች። ሩ የመወዛወዣ መለማመጃ ስዊንግ ይህ መለማመጃ አንድን ዘላይ በፓራሹት ለመዝለል ብቁ ለመሆኑ የሚፈተንበት ፈታኝ መሣሪያ ነው።

  • Cosine ማጠቃለያ

ክፍስ ስራት ልስ ስዩ ከፍሱሮች የህብረት ዕዝ ያለመግባባት ጦስ »»»»»»»» ወደ ኛው ነበልባል ዕዝ የነበልባል ጦር መቋቋም ፀ የኛው ነበልባል ፅዝ ግዳጆች ዘንዶው ህዝባዊ ሠራዊት ከፍስ ስምስት ኬርትራ ከገደገና የሰባተኛ ክፍለ ጦር ውጥንቅጥ ቲራ ቱቱቱሀቱ»»»» የብርጌዶች ውጣ ውረድ አርማጭሆ የአሥመራ ምፅዋ መንገድ መዘጋት የምፅዋ ዕጣ ፈንታ የባህር ኃይል ተጋድሎ በምፅዋና ደንጎሎ አየር ኃይል የምድር ጦር አየር ክፍል ትራንስፖርት እስኳድሮን የምፅዋ አሥመራን መንገድ ለመክፈት ዳግም የወጣ ዕቅድ አሥመራን መከሳከል የአሥመራ ቃኘው ጦር ሠፈር የጥይት ግምጃ ቤት ቃጠሉሎ የቫዕቢያ አሥመራን ማጥቃትና መከላከል ንንን ቸቸ ሰሀገር ፍቅር የተከፈለ መስዋዕትነት ««»» የኤርትራ ቁልፍ ቁልፍ ቦታዎች መልሶ ለመያዝና በኤርትራ ሠላምን ሰመፍጠር የተደረገ ዘመቻ የአሥመራ ከረንን መንገድ መክፈት የህይወት ምስረታ ጋብቻ የሮራ ፀሊሲም የማጥቃት ሙከራና ውድቀት የሚሲሽሺያው ጥ ያዊ ከ ኀዓዓኀ ፈቱቱቱፍዕ ደቀ ፊሐቀፊቀሖ የናቅፋ ውጊያ ማገርሸትና የ ግብረ ኃይል ማፈግፈግ ዳግም ሰሜን ዕዝ መቋቋም ገነት ጦር ትምህርት ቤት ምድር ጦር እግ ዓጋ ንዛ ቀሃ ቀደ አደ ይፋ «ጀሪ ይደ ቱፍ ታወ ከፍስ ስድስት የቀደ ኮክብ ዘመቻ ለዘመቻው የተደረጉ ቅድመ ዝግጅቶች የቀይ ኮከብ ዘመቻ ህዝባዊ ስብሰባ ሀፀፆች የቀይ ኮከብ ዘመቻ የአዛገናች ምደባ የቀይ ኮከብ ዘመቻ ግዳጆችና አፈዓፀማቸው የቀይ ኮከብ ክመቻ ውድቀት ምክንያቶች ኃ ለቀይ ኮከብ ዘመቻ ውድቀት የተላለፈ ቅጣት ከረንና የመለሰብሶ ግንባር ክፍፅ ሰባት ደህና ሁሂ ቤርትራ የወታደራዊ ኮሜሳሪያትሣሥ ክእ ንኀ«««»» የወታደራዊ ኮሚሳሪያት የሰሜን ግንባር አጠቃላይ የሽንፈት መንስኤዎች ተጨማሪ የሽንፈት ምክንያቶች ሰህገር ፍቅር የተከፈለ መስዋፅትነት ዉገቢይ አባቴ አያቶቼ ሁሉ ወታደሮች ነበሩ። ከማህበራዊና ከጦር ሜዳ ግዳጅ በኋላ ግን ውጤቱን በማየት ቅሬታው ወደ ማመስገን ተለውጧል ለጄ መድ ሥረመሪያ ግን በቦታው እንደነበረ ናገረ እኔ ከምስክርነቱ ሲዋሽ በማየቴ በጣም የመጨረሻው አረፍተ ሼፕዚ ስቲያን ጌጄ ከምካኬን ስጨዬሁፍ ከነዩኒህእ ካስዉኑ ርቬኳ ከኪተናካከቲዒ እንዲጠብቀኝ ተማጸንኩት ፈጸመልኝም ከሦስት ሳምንት በኋላ እኔም ሆንኩ ሌሎች ሹመቱ የቀረባቸው ጓደኞቼ የማዕረግ ዕድገቱን አገኘን ቅሬታዬ ብኩም ባይፋቅም በመሾሜ ተደስቼ ሥራዬን ቀጠልኩ ኑሮዬንም በአየር ወለድ ውስጥ ተያያዝኩት ሌሎች መኮንኖችም እየተጨመሩ ሄዱ ሁሉም ያሰለፈ ነገር እየተረሳ መተማመንና መተሳሰብ እየተተካ ፍቅራችንም እየጸና መጣ ከአየር ወለድ ብር ዘበኝነት ቁጭት ማ የአየር ወለድ ጦር የተቋቋመው ሕዳር ቀን ዓም ኣላማም ይሄው ነው ቅጭሜበት አላውቅም ታደሠ የጦር ሰራዊት ኑጥም ያወጣው ተረኛ ክሱ ቀለለ ሆኖም መዘዝ ምክንያት በነፃ ነ«ና ሹመት መሰጠት ራ ላይ ያለነው ከአንድ ራሩቱ ተሺሚዎች ሁለቱ በአነሱ መሾም ስደሰት አሠራ ስለነበር እጅግ ቲክ ዝላዩን ብቻ እዘል ወታደራዊ አማካሪዎች ኣጄልቓከጢፋኖስ ልቤ በእሱ ኣንደነገሯቸው አለቃዬ ዴህነ አሳውቅም በጣም መናደድ ጀመርኩ ጭት ጊዜ ድረስ በዚያ ሂ ጠራራ ፀሐይ ምድር ጭ ሁሉ አለብስ ነበር ፍ መናደዴን ኋላ ላይ ከሚገኘው ሩፋኤል እንደመሆኑ ቀንን ሁሌ በየወሩና በየዓፀፀቱ በጦሩ ካምፕ ውስጥ ቡፌ እራት እያዘጋጀን እናከብረው ነበር በክብረ በዓሉ የሻለቃው አዛዥ መኮንኖችና ባለሌላ ማዕረጐች በአንድ ማዕድ ተቀምጠን ነበር የምንመገበው መተሳሰቡንም የፈጠረው አንዱ ምክንያት ይህ ነበር የአየር ወለድ አባሎች ብዛታችን አነስተኛ ቢሆንም ግዳጃችንን በቀላሉ ለመወጣት አንደምንችል ከፍተኛ እምነት ነበረን ምክንያቱም ሁላችንም የኮማንዶ ኮርስ በመውሰዳችን ብቻ ሳይሆን ዘወትር ከምሳ በፊትና በኋላ ከባድ ልምምድ በማድረግ ዝግጁነታችንን አሟልተን በመገ ኘታችን ነው እንዲያውም ጦሩ የልምምዱን መጠንከር በማየት በቅሬታ ስሜት እኛን ለማድከም ነው ይል ነበር ከማህበራዊና ከጦር ሜዳ ግዳጅ በኋላ ግን ውጤቱን በማየት ቅሬታው ወደ ማመስገን ተለውጧል ሕዳር የአየር ወለድ መቋቋም በዓል ስናከብር ከክበር እንግዳችን ከብጁ ተፈሪ ባንቲና ከወረዳው አስተዳዳሪ ከቀኝ አዝማች ገብረክርስቶስ መኮንን ጋር ለመታሰቢያ የተነሳነው ሕዳር ኝን በምናከብርበት ቀን ከጦሩ ጋር ብፌ ስናነሳ ሰለማጠቃሰል ያህል ከ የነበረው የአየር ወለድ ሻለቃ የአየር ወለድን ጦር በየጊዜው ከማሰልጠኑም በላይ ከሆለታ የገነት ጦር ትምህርት ሰሀገር ፍቅር የተከፈለ መስዋዕትነት ህቄ»» ቤት ከሐረር የጦር አካዳሚ እየተመረቁ የሚወጡትን መኮንኖች አሰልጥኗል ባልታወቀ ምክንያት እንዲዘሉ ባይፈቀድላቸውም የአየር ኃይል የትራንስፖርት የተዋፒሂ ጄት አውሮፕላን አብራሪዎችንና የባሕር ኃይል ባሕር ጠለቅ ኮማንዶዎችንም አሰልጥኗል የባሕር ኃይልን ደግሞ በኮማንደር ጥላዬ ጉተማና ሌፍተናት ጥላሁን ደምሴ እንዲሁም በኮማንደር ዶክተር ሉቃስ በኮማንደር ባርኖ የተመራውን የባህር ኃይል ባህር ጠለቅ ኮማንዶ ቡድን ለሦስት ሳምንት በመሬት ላይ አሰልጥኖ ለአንድ ሳምንት ደግሞ በባህር ኃይል ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ አዋሳ ሐይቅ ላይ እንዲዘሉ አድርጎ የከላይነት የክንፍ ምልክት ሰጥቷቸዋል በተጨማሪም ጥር ቀን ዓም በባሕር ኃይል መኮንኖች መጽሐፍ በምረቃ በዓል ቀን ለሁለተኛ ጊዜ በግርማዊ ቀኃይለ ሥላሴ ፊት በቀይ ህር ላይ በመዝለል ሙያዊ ችሎታቸውን አስመስክረዋል ሜድትራንያን ባህር ላይ ግን የአየር ወለድ ስልጠና ከመውሰዳቸው በፊት የዘለሉ ለመሆናቸው እጠራጠራሰለሁ ሕዳር ኝን በምናከብርበት ቀን ከጦሩ ጋር ብፌ ስናነሳ ለማጠቃሰል ያህል ከ የነበረው የአየር ወለድ ሻለቃ የአየር ወለድን ጦር በየጊዜው ከማሰልጠኑነም በላይ ከሆለታ የገነት ጦር ትምህርት ለሀዢ ፍቀር የ«ለ ቤት ከሐረር የጦር እካዛዳሚ ሶነካኻ ጓ አሰልጥኗል ባልታወቀ ምክዝት ዞ ንዲሂ የትራንስፖርት የተዋጊ ቹት አህ ባሕር ጠለቅ ኮማንዶዎችንም አሰልጥኣኋጳ የባሕር ኃይልን ዩግሞ በ ጥላሁን ደምሴ አንዲሁም በኮማንዶር የተመራውን የባህር ኃይል ባህር ጠለነ ነ በመሬት ላይ አሰልጥኖ ለአንድ ምህ ነ ለመጀመሪያ ጊዜ አዋሳ ሓይቅ ላይ ነ ነ ምልክት ሰጥቷቸዋል ኣዩ በተጨማሪም ጥር ቀን ባካ መጽሐፍ በምረቃ በዓል ቀን ለሁለተኛ በቀይ ባህር ላይ በመዝለል ሥያ። ከ ሜድትራንያን ባህር ላይ ሜን የአየር ኣ የዘለሉ ለመሆናቸው አጠራ ጠራለሁ ከአየር ወለድ ዝላይ ልምምድ በኅላ የባህ ጥላሁን ከአምስት ውዛ ላይ ዝካ በኋላ ል ንፍ ምሶ ናናት ላይ ባፌ ስናነሳ ወለድ ሻለቃ የአየር ነት ጦር ትምህርት ለሀገር ፍቅር የተከፈለ መስዋዕትነት ቤት ከሐረር የጦር አካዳሚ እየተመረቁ የሚወጡትን መኮንኖች አሰልጥኗል ባልታወቀ ምክንያት እንዲዘሉ ባይፈቀድላቸውም የአየር ኃይል የትራንስፖርት የተዋጊ ጁት አውሮፕላን አብራሪዎችንና የባሕር ኃይል ባሕር ጠለቅ ኮማንዶዎችንም አሰልጥኗል የባሕር ኃይልን ደግሞ በኮማንደር ጥላዬ ጉተማና ሌፍተናት ጥላሁን ደምሴ እንዲሁም በኮማንደር ዶክተር ሉቃስ በኮማንደር ባርኖ ናኬበየካሽ ጎባ ዱዓ ባባ ከ ን ንች ትበ ባን ለመጀመሪያ ጊዜ አዋሳ ሐይቅ ላይ እንዲዘሉ አድርጎ የዘሳይነት የክንፍ ምልክት ሰጥቷቸዋል በተጨማሪም ጥር ቀን ዓም በባሕር ኃይል መኮንኖች መጽሐፍ በምረቃ በዓል ቀን ለሁለተኛ ጊዜ በግርማዊ ቀ ኃይለ ሥላሴ ፊት በቀይ ባህር ላይ በመዝለል ሙያዊ ችሉታቸውን አስመስክረዋል ሜድትራንያን ባህር ላይ ግን የአየር ወለድ ስልጠና ከመውሰዳቸው በፊት የዘለሉ ለመሆናቸው እጠራጠራለሁ ከአየር ወለድ ዝላይ ልምምድ በኋላ የባህር ጠለቁ ኮማንዶ ምክትል ኃላፊ ሌፍተናንት ጥላሁን ከአምስት ውዛ ላይ ዝላይ በኋላ በአየር ወለድ ጦር አዛዥ በብጄ ጌታቸው ናደው የክንፍ ምልክት ሲሰጠው የስየር ዉሰድ ማህበራዊ ገጻጅ ወታደር የአገር ሉዓላዊነት ሲደፈር ብቻ የሚንቀሳቀስ ተቀማጭ ኃይል የሚመስላቸው ጥቂት አይደሉም አውነታው ግን ከጦር ሜዳ ግዳጅ ባሻገር በአንዳንድ ማህበራዊ ችግሮች ወቅት ከህብረተሰቡ ጎን የመሰለፍ ኃላፊነትም ያለበት መሆኑ ነው በዚህ ረገድ የአየር ወለድ ብዙ ጠቃሚ ማህበራዊ ግዳጆችን በብቃት ተወጥቶ ወገኖችን ከችግርና ከክፉ መከራ ታድጓል ለዚህ አብነት የሚሆኑ አንዳንድ ክንውኖችን እናንላ ነሐሴ ቀን ዓም ነው አንድ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ንብረት የሆነ ዲሲ አውሮፕላን ጨፌ ዶንሳ ከተባለው ቦታ ወድቆ ይከለከሳል በአደጋው ህይወቷ ያለፈ አንዲት ተሳፋሪ ብትኖርም ለበለጠ አደጋ ተጋልጠው በነፍስ ውጪ በነፍስ ግቢ ውስጥ ያሉት ይበዙ ነበር ይሄኔ አየር ወለድ ጦር የተወሰኑ አባሎቹንና የህክምና ባለሙያዎችን ለዕርዳታ ከዲሲ አውሮፕላን ከአየር ላይ እንዲዘሉ በማድረግ የነፍስ አድን ተልዕኮውን ተወጥቷል አንዲት ሆስቴስ ብቻ በጎርፍ ተወስዳ ከመሞቷ ውጭ አሜሪካዊው ፓይለትና ኢትዮጵያዊው ረዳቱን እንዲሁም »» ለቭፃር ፍቅር የተክፈለ መስዋዕትነት ህህንእእንኀ ህ»። በዚህም ምክንያት የሶማሊያ ሬፐብሊክን ሕዝብ ጎርፍ ያጥለቀልቃቸዋል አብዛኛው ነዋሪ በጎርፍ በመከበቡ እንዲሁም ምግብ መጠለያና መድኃኒት በማጣቱ የኢትዮጵያን መንግሥት እርዳታ ይጠይቃሉ የቀዳማዊ ኃይለሥላሴ መንግሥት ለአጉራባቾቹም ሆነ ለዓለም ሰላምና ደህንነት የሚያስብ በመሆኑ ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ቢሮ ለመከላከያ ሚኒስትር በተሰጠው ትዕዛዝ መሠረት የአየር ኃይልና የአየር ወለድ ጦር ለግዳጅ ይታዘዛሉ ጣቢያቸውን ሞቃዲሾ ላይ በማድረግ በጎርፍ መጥለቅለቅ ለተከበበው ህዝብ ሰአንድ ወር ያህል ምግብ መድኃኒትና መጠለያ ድንኳኖችን በፓራሹትና ያለፓራሹት በመጣል ሲረዳ ቆይቷል በዚህ ግዳጅ ላይ ከአየር ኃይል ኛ ኮል ካፒቴን ብዙወርቅ ይገዙ ቸ ኮል ሜጄ ፋንታ በላይ ኛ ኮል ካፒቴን ጌታሁን ወርቁ ኛ ኮል ጠፒቴን አዳም ተረፈ እና ሁለት የአውሮፕላን ቴክኒሻኖች ዋራንት ኦፊሰር ማንጁራ ሰለለውና ማስተር ቴክኒሽያን አንዳርጌ ከበደ ተሳትፈዋል የአየር ወለድ አዘላዮች ደግሞ ኛ ወር ሻለቃ ከፍያለው ወመስቀል ኛ ወር ሻምበል ታዬ አሻጋሪ ኛ ወር ሻምበል ባሻ ወርቁ ማሞ እና ወር ሌኮ ኃይሉ ሙለታ ናቸው የአየር ወለድ ጦር በዓም አዘላዮቹን ከአየር ኃይል የትራንስፖርት እስኳድሮን ጋር ወደ ኮንጎ ልኮ ሩቅ ለሰፈረው የወገን ጦር ምግብና መድኃኒት በፓራሹት በመጣል ለአስራ አምስት ቀን ቆይተው ተመልሰዋል ዋፍ ተሳፋሪዎቹን አድናል እንዲነሳ አድርጓል በተመሳሳይ ሕ አካባቢ የውሃ መጥሉ ለደረሰባቸው ለእኛ ጦር ስንቅና መድኃኒት ከአየ አመት በጥቅምት ወር በመጣሉና ማቆም ከሚ የገናሌና የዳዋ ወይመ ምክንያት የሶማሊያ አብዛኛው ነዋሪ በጎር መድኃኒት በማጣቱ የ የቀዳማዊ ኃይለሥላሴ ደህንነት የሚያስብ ከፎከ ሚኒስትር በተሰጠው ት ለግዳጅ ይታዘዛሉ « መጥለቅለቅ ለተከበበው መጠለያ ድንኳኖችን በ በዚህ ግዳጅ ላይ ከአየር ኛ ኮል ካፒቴ በኮማንደር ጥላዬ ጉተማ የተመራው የባህር ባርኖንና ኮማንደር ሉቃስን ጨምሮ በአየር የ የስየር ዉስድ ጣህበጹዊ ገጻጅ ወታደር የአገር ሉዓላዊነት ሲደፈር ብቻ የሚንቀሳቀስ ተቀማጭ ኃይል የሚመስላቸው ጥቂት አይደሉም እውነታው ግን ከጦር ሜዳ ኛ ኮል ሜሟ ግዳጅ ባሻገር በአንዳንድ ማህበራዊ ችግሮች ወቅት ከህብረተሰቡ ጎን ኛ ኮል ካፒቴ ኛ ኮል ጣፒ የመሰለፍ ኃላፊነትም ያለበት መሆኑ ነው በዚህ ረገድ የአየር ወለድ ብዙ ጠቃሚ ማህበራዊ ግዳጆችን በብቃት ተወጥቶ ወገኖችን ከችግርና ኤዜደ መኑጋ ሑሁኋል ለዘነሄዚ አብነት የሚሆነ አንዳንድ ክንውኖችን ቴክኒሻኖች ዋራንት ኦ አንዳርጌ ከበደ ተሳትፈዋዌ ዱ ፄሔሒሒፎ መ ነሐሴ ቀን ዓም ነው አንድ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ንብረት የሆነ ዲሲ አውሮፕላን ጨፌ ዶንሳ ከተባለው ቦታ ወድቆ ወር ሻም ይከሰከሳል በአደጋው ህይወቷ ያለፈ አንዲት ተሳፋሪ ብትኖርም ለበለጠ ሸሸ አደጋ ተጋልጠው በነፍስ ውጪ በነፍስ ግቢ ውስጥ ያሉት ይበዙ ነበር። በመሆኑም ሐምሌ ቀን ዓም በሻምበል ሜጄኔራል ደምሴ ቡልቶ የሚመራ የአየር ወለድ አንድ ሻምበል ጦር ለሦስተኛው አንበሳ ክፍለ ጦር ተደራቢ ኃይል በመሆን ወደ ኦጋዴን እንዲዘምት ተደረገ ሻምበሉ ደገሃቡር ላይ ዘሎ የሥነልቡና ውጊያ አድሪን አፈላ አካባቢውን እያስስ ጠቅላይ ሠፈሩ እንዲሆን ወደትወሰነው ሻምበሉ አዋሬ እንደገባ ቀዳሚ መምሪያቸውን አዋሬ ላይ ያደረጉት የኛ ክጦር አዛዥ የነበሩት ሜጄ አበበ ወመስቀልና የዘመቻ መኮንናቸው ኮል ብጄ ኃይለጊዮርእስ መኮንን አቀባበል ያደረጉለታል በአቀባበል ሥነሥርዓቱም ላይ ስለ አካባቢው ወቅታዊ ሁኔታ ገለፃ ካረጉለት ከ ቀናት ቆይታ በኋላ ከአዋሬ ሃያ ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ያሉ የሶማሊያ ሰርጎ ገቦች እንዲደመሰሱ ለሻምበል አዛ ለሻምበል ሜጆ ደምሴ ቡልቶ ትዕዛዝ ይሰጣሉ። » ሰሆገር ፍቅር የተከፈለ መስዋፅትነት ህ ሜጀ ደምሴ ቡልቶ በሻምበልነት ማዕረግ በ ዓም የአየር ወለድን ጦር ይዞ ወደ ኦበርሶ በመዝመት አካባቢውን አፅድቶ ከፍተኛ ውጤት አስመዝግቧል ሜጄ ደምሴ ቡልቶ በችሉታውና በታታሪነቱ በየጊዜው እየተመረጠ በክብር ዘበኛ ክጦር የትምህርትና ዘመቻ መምሪያ ረዳት ዘመቻ መኮንነት በአየር ወለድ የትምህርትና ዘመቻ መኮንንነት በሐረር ጦር አካዳሚ የትምህርትና ዘመቻ መኮንነት እንዲሁም የምድር ጦር የትምህርትና የዘመቻ መኮንን የአገር መከላከያ የትምህርትና የዘመቻ መኮንን የኛ ክጦር የደቡብ ዕዝ የምሥራቅ ዕዝና በቷሳም የሰሜን ፅዝን በማዘዝ አመራር በመስጠት አኩሪ ውጤት ያስመዘገበ ጄኔራል መኮንን ነበር ይሁንና ጓደኛይ ሻምበል ደምሴ በወቅቱ በጠና በመታመሙ እኔ እንድቀይረው ታዘዝኩ። በኛ ሻለቃ ጦር ሠፈር ውስጥ ዋርዴር ላይ የተቋቋመው የጄኔራሉ ቀዳሚ መምሪያ ሰርጎ ገቦችን ለመግታት ያመቻል ያሟል ዕቅድ ነበረው ይሁንና የኛ ሻለቃ ጦር ለአሰሳ በመውጣቱ ጄኔራሉና የአየር ኃይል ቁ ችክ ቸው የፍ መው ለሀገር ፍቅር የተከፈለ መስዋዕትነተ ጅ ተሞክሮ ያልተገኘ ውጤት ማስመዝገብ ተፓቻለ ሰማኒያ ሠርጎ ገቦገ ሲገደሉ ሰባ አንድ ልዩ ልዩ ጦር መሣሪያዎች ተማረኩ ከወገን በኩል አምስት አባሎች ተሰውተዋል አእነሱም ምአስር አለቃ መርጊያ ብሩ ወታደር መንግሥቱ አለነ ወታደር ወልዴ ጣስው ወታደር መኩሪያ ቁምቢ እና ወታደር አበራ ሐብተየስ ናቸው ከእነዚህ ከተሰዉት አባሎች ጋር ተያይዞ አንድ ነገር ትዝ ይለኛል አሱም አስከሬናቸው ደብረዘይት መጥቶ እንዲቀበር ይወሰናል የቀብሩ ፅለት የደብረቨይት ነዋሪ እንዳለ ተገልብጦ ይወጣል ከሐዘንና ከለቅሶው ባሻገር ህዝቡም በጣም በመረበሹ ከዚያች ጊዜ በኋላ እንዲህ ያለ የወታደር አቀባበር እንዲቀር ተወሰነ ወታደሮቹ የትም ይሁን የትም የሞቱት አገራቸው ላይ በመሆኑ እዚያው የተሰዉበት አካባበቢ እንዲቀበሩ የሚል ለወደፊቱ መመሪያ ወጥቶ ተግባራዊ መሆን ጀመረ ስለዚህ ወታደሮች ሲሰዉ እዚያው ፀሎት እያደረግን በቆንጥር እናጥርና የቆንጥሯ ማሪያም ቤተክርስቲያን በሚል መቅበር ጀመርን ሻምበል ሜጄ ደምሴ ቡልቶ የሲጎዲን ወይም የራባሶ ጦርነት ለአየር ወለድ ጦር አቋም መፈተሻ ሆኖ አገልግሏል ድሉም የጦሩ ተዋጊነት አስተማማኝ ደረጃ ላይ የደረስ መሆኑን የሚያመላክት ነበር ወደፊት ለሚጠብቀው ከባድ ውጊያ ሞራል ሆኖ ውጤቱን እንደሚያሳምርለት አሙን ነው ብሩህ ተስፋና ሞራል የሰጠ አጋጣሚ ሆኖ አልፏል ለሀገር ፍቅር የተከፈለ መስዋዕትነት ኀዓዓዓኀኀኀቫኀ። የቶጐውጫሌን ውጊያ የድል ጐዳና የቀየሰው የኢትዮጵያ ፀጥታ አስከባሪ ወታደሮች አዛዥ ሌኩ አርአያ ወልደኪዳን የሻለቃው ዘመቻ መኩንን ሻምበል ታዬ ተሰማ የመጀመሪያውን የጠላት ተኩስ ተቋቋሚ የሆነው ጦር አዛዥ ሻምበል እስጢፋኖስ ገብረመስቀል ጠቡ ሲጫር የነበሩት የወረዳው ገዥ አቶ ፈቃደ ደምሴ በዝርዝር እንዳስረዱኝና እነም በሥፍራው ተገኝቼ እንደ ተመለከትኩት በሰባት ሠዓት ውጊያ የተፈጸመው የቆጐ ውጫሌ ግጭት የተጀመረው እንደዚህ ነው ከአንድ ወር በፊት የሶማሊያ ሪፐብሊክ ወታደሮች የሁለቱ አገሮች ወሰን መለያ የነበረውን ምልክት አፈረሱ ይህ ሁኔታ በሁለቱ አገሮች መካከል አለመግባባትን የሚያስከትል መሆኑን በመግለጥ የጅጅጋ አውራጃ ገዥ ቀኝ አዝማች መሐረነ ምንዳ ከሐርጌሳ አውራጃ ገዢ ጋር ተነጋግረውበት አውራጃ ገዥው ወሰኑን የሚያሠራ መሆኑን በመግለጡ ስምምነቱ እዚህ ላይ ቆመ ን ም ሚሜ ያሆ የቶጐ ውጫሌ ውጊያ አዝማች መኩንን ሻምበል ታዬ ተሰማና የአየር ወለድ ክፍል አዛዥ ሻላቃ ጌታቸው ናደውዋናው አዛዥ ሌኩ አርአያ ወልደ ኪዳን ምክትል አዛኙ ሻለቃ ዕሉ ወርቄና ሻምበል እስጢፋኖስ ገብረመስቀል የወሰናቸውን ፀጥታና የሠራዊታቸውን ይዞታ ባሻገር ሲመለከቱ ከጥር ቀን ጀምሮ ደግሞ የሶማሌ ሪፐብሊክ መንግሥት በሙሉ የጦር መሣሪያ ትጥቅ የደረጁ በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ ወታደሮች እያመጣ በወሰናችን ዳር ከሚገኘው ከተማው አከማቸ ከዚህ በኋላ ጥር ቀን ከቀኑ አምስት ሠዓት ከ ደቂቃ ሲሆን ሁለት የንጉሠ ነገሥቱ መንግሥት የአየር ኃይል ጄት አውሮፕላኖች በወሰናችን አካባቢ አንዣበው ሲያልፉ ጠብ ጫሪዎቹ የሬፐብሊኩ መንግሥት ወታደሮች ተኮሱባቸው በዚህን ጊዜ ወረዳ ገዥው አቶ ፈቃደ ደምሴ ይህ ሊሆን የቻለበትን ሁኔታ ለማወቅ ነ ሆም ር ኪሜ ነው ቶጐውጫሌ የከተማ ስም የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት ፀጥታ አስከባሪ ወታደሮች ፖሊስ ጣቢያ የወረዳው ግዛት ጽሕፈት ቤት ቁጥሩ ከሺህ በላይ የሆነ ሕዝብ የሚኖርበት ከተማ ነው በዚሁ ሥፍራ በዚሁ ስም የሚጠራ ቁጥሩ አስር ሺህ ያህል ሕዝብ የሚኖርበት የሶማሊያ ሪፐብሊክ መንግሥት የጠረፍ ዳር ከተማ ይገኛል በቶጐ ውጫሌ ውጊያ ድልን የተጐናጸፈው የኢትዮጵያ ፀጥታ አስከባሪ ጦር አዛዥ ሌኩ አርኢያ ወልደኪዳን እኝህ ናቸው የሶማሊያን ሪፐብሲክ ሻለቃ ጦር ብቻውን የተቋቋመው የአየር ወለድ ተነጣይ ሻምበል አዛዥ ሻምበል እስጢፋኖስ ገብረ መስቀል ሰውጊያ ውጊያ የደለ ሌኩ አርአ« የመጀመሪየ አስጢፋናስ ደምሴ በ ተመለከትከ። ሠ ከቀ ቅ ይ ለሀገር ፍቅር የተከፈለ መስዋዕትነት »»«» ቀጥሎ ወታደሮቻችን ከፍ ባለ የጠላት ጦር እንደተጠመዱ በሻምበል ይመኑ አየለ የሚመራ ጦር በተጨማሪ በሥፍራው ደረሰ ከዚህ በኋላ ኢናግውሀ ላይ ከየካቲት ቀን እስክ የካቲት ቀን ከፍ ያሰ ውጊያ ተደርጐ የካቲት ቀን ከጠዋቱ አራት ሠዓት ተኩል ሲሆን የፀጥታ አስከባሪ ወታደሮቻችን የጠሳትን ወረዳ በኃይል አጠቁ በዚያ ሲውለበለብ የነበረው የሪፐብሊኩ መንግሥት ሰንደቅ ዓሳማ በወታደሮቻችን ይኮታ ሥር ከሆነ በኋላ ከሞት የተረፈው የጠላት ጦር እንዳልነበረ ሁኖ ሽቨሸት ጀመረ በሻምበል ይመኑ አየለ የሚመራው የፀጥታ አስከባሪ ኃይላችን ይህን በመሰለ ሁኔታ የኢናግውሀን ፀጥታ ከቀድሞ ሥፍራው መለሰ ከሞት የተረፈውና ከየሥፍራው የተቃረመው የሶማሊያ ሬፐብሊክ ጦር ኃይል ተስፋ ባለመቁረጥ አሁንም የካቲት ቀን ከቀኑ ዘጠኝ ሠዓት ጀምሮ በአዋሬ ወረዳ በደበጉሪያለ ወሰን ላይ ተኩስ ከፈተ በዚሁ ሥፍራ ቀደም ብሎ በፀጥታ ጠባቂ ፖሊሶች ላይ አደጋ ለመጣል ሙከራ ተደርጎ ስለነበር አንድ ሻምበል የፀጥታ አስከባሪ ወታደሮች በሥፍራው ተገኙ የሬፐብሊኩ ጦር ኃይሎች በዚሁ ሻምበል በላይ ከሳይ በተጠቀሰው ቀንና ሠዓት በከባድ መሣሪያና በልዩ ልዩ ፈንጂ በመጠቀም ይዞታውን ለማስለቀቅ ከፍ ያለ ዝግጅት ያደርጉ ጀመር። ውጊያው በዚህ ዓይነት ሁኔታ እንደቀጠለ በሻለቃ ሰሎሞን ዓይናለም የሚመራ ሁለት የተጠናከረ የፀጥታ አስከባሪ ወታደሮች ሻምበል ከሥፍራው ደርሶ የጠላትን ጦር ኃይል ያርገበግበው ጀመር የጠላት ጦር ያልሞት ባይ ተጋዳይነት ያህል ከተከራከረ በኋሳ ድል ተመትቶ ቀኝ ኋላ ዞረ ማባረር እንጂ መሸሸ መማረክ እንጂ መምማረክ የማያውቀው የኢትዮጵያ ፀጥታ አስከባሪ ሠራዊት የሶማሊያን ሬፐብሊክ ጦር ኃይል በዚህ ዓይነት ደምስሶ ምርኩ ያስቆጥር ጀመር በዚህ ዕለት ውጊያ ከእኛ በኩል ሁለት ወታደሮች ሲቆስሉ ዝጠና ሦስት የሶማሊያ ሬፐብሊክ ወታደሮች ሞተዋል ከእነዚህም ውስጥ ሁለቱ መኩንኖች ናቸው እንዲሁም ቁጥራቸው ከሁለት መቶ ፃምሣ በላይ የሆነ ወታደሮች ቆስለዋል ከዚህም በቀር ሠራዊታችን በስድስት ከፍተኛ የጦር መኪኖች የነበሩና በብዙ የሚቆጠሩ ወታደሮች እዚያው እንዳሉ አሰናብቷቸዋል መሣሪያ በየዓይነቱ ከነጥይቱ ሁለት ትልልት የጦር ካሚዮን ልብስ ነዳጅ ስንቅ ጥይት እንደተጫነ አራት መካከሰኛ መኪና በጠላት ጦር ሠፈር ግምጃ ቤት ያሉ ልብሶችና ዶክሜንቶች ከመማረካቸውም በላይ የጠላት ጦር ሠፈር በሙሉ ተቃጥሏል የኢትዮዲያ ፀጥታ አስከባሪ ወታደሮች በዚህ አይነት ሁኔታ የሶማሊያን ሬፐብሊክ ጦር ወታደሮች ድምጥማጥ ካጠፉ በኋላ የቀበሌው ፀጥታ ተረጋጋ በቶጐውጫሌም በኢናግውፃም በደበሦሪያሴም በቪህ ዓይነት ሁኔታ ጦር ሠፈሩ እየተቃጠለበት ሠራዊቱ እንደቅጠል እየረገፈበት በሶማሊያ በረፃ የሚቅበዘበበው የሬፐብለኩ ጦር ኃይል ይህ ሁሉ አላርመው ብሎ የካቲት ቀን ፌርፌር ላይ ሌላ ተኩስ ከፈተ ተኩሱ ማክሰኞ የካቲት ቀን ተጀምሮ በማግስቱ ረቡዕ ከፍያለ ውጊያ ከተደረገ በኋሳ ቁጥራቸው በርከት ያለ የሶማሊያ ሬፐብሊክ ወታደሮች ሲምቱ ሁለት የእኛ ፖሊሶች ቆስለዋል የሶማሊያ ሬፐብሊክ ወታደሮች ይህን ሥፍራ ያጠኦ የነበሩት በከባድ መሣሪያ ስለነበር ከእኛ ጦር በተደረገው የመልስ ተኩስ ሁለት የሶማሊያ መድፍ ተበታትኖ ወድቋል ነዳጅ የጫኑ ካሚዮኖች ተመትተው ነዳጁ በመተጣጠሱም እሳት ተነስቶ የጠላት ጦር ሠፈር ሊቃጠል ችሏል የጸጥታ አስከባሪ ወታደሮቻችን የኛ ክፍሰ ጦር ምክትል አዛዥ በሆኑት በብርጋዲየር ጀኔራል ደግነህ ጉግሳና የጠረፍ ወሰናችንን ጸጥታ ለማስከበር በኦጋዴንና በጅጅጋ ለተሰማራው ሠራዊት አዛዥ በሆኑት በኩለዔል በለው በቀለ የሚሰጠውን መምሪያ በመከተል የውጊያ ማቆሚያ ትአዛዝ እስከተሰጠው ቀን ድረስ በእነዚህ ሥፍራዎች የፈጸመው ሞያ ጀንንነቱን እንደ ቆራሄው አርበኛ እንደደጃገሦሞፃፄች አፈወርቅ ስም የታሪክ ጌጥ እንደሚያደርግለት አይጠረጠርፇሃ መወፍወፍ ዝናው ዓመዋ መሃግሥ ፍ የመጹያመቹዖ ሁር የኢትዮጵያ ድንበር አይሞክርም ቡዩጐ ውጫሌ የስን ግጭት የተደረነው ሠሳማዊ ሠልፍ የሚያሳይ ፖስተር ትሕትናና ፈገግታ ከወታደራዊ አቋም ጋር የግል ገንዘባቸው የሆነው የኛ ክፍለ ጦር ምክትል አዛዥ ብርጋዲየር ጀኔራል ደግነህ ጉግሣ የሠራዊታችንን ፅለታዊ ተግባር በሥፍራው ተገኝተን ለመከታተልና በየዕለቱ የሚሠራውን ታሪክ ለመላው የኢትዮጵያ ሕዝብ ሰማሳወቅ ለሔድነው ጋዜጠኞች ያደረጉልን ዕርዳታ ለሥራችን መቃናት ጠቅሞናል ኢትዮጵያ ሕጋዊውን መንገድ በመከተልና ኢንተርናሲዮናላዊ ሥፍራዎች የተጀመረው ተኩስ እንዲቆም ብታደርግም የሶማሊያ ሬፐብሊክ ወታደሮች ታላቋ ሶማሊያ ተብሎ በኽርንስት ቤቪን የተሰበከውን ወንጌል በማመን የጦርነት ማቆሚያውን ውል ጥሰው በዶሎና የት በተባለው ሥፍራ ጠብ አጭረዋል ነገሩ አይገርመንም በሌሎቹ ሥፍራዎች ሁሉ እንደተደረገው በዚህም ዋጋቸውን አግኝተዋል ነገር ግን ሶማሲያ በዚህ ግጭት ያተረፈችው ነገር በኢኮኖሚዋም ሆነ በሠራዊቷ አቋም እስከ ዓመት ለማገገም የማያስችል ሁኔታ ብቻ ነው ኢትዮጵያ ሶማሊያን የበደለቻት ነገር የለም። ልማቱን ይመሩ አቶ ተስፋዬ መሸሻ የደብረዘይት የእርሻ ምርምር ጣቢያ ኃሳፊ ብጄ መርቆርዮስ ኃይሌ የአየር ኃይል ምአዛዥ ብጄ ዮሐንስ ወማሪያም በኋላ የአየር ኃይል ዋና አዛዥ ኮል ጥላዬ የአየር ኃይል አስተዳደር መምሪያ ኃላፊ ብጄ ጌታቸው ናደው የአየር ወለድ አዛዥ እኔም ከሳይ ለተጠቀሱት ሁሉ ምሰብሳቢ ሆኝ አገልግያለሁ ልማቱን ተጨንቀው ይመሩ ከነበሩት ባሻገር ከልብ ያገለገሉ ግለሰቦችም አሉ ከእነዚህ ውስጥ ጥቂቶቹን ብጠቅስ ከል ተሰማ አባደራሽ የአየር ኃይል ትቤት ኃላፊ በፀሐፊነት ጥሩ ጥሩ ሐሳቦችን በማቅረብና ተግባር ላይ እንዲውሉ በማድረግ ሻምበል ለማ ጉያ የአየር ኃይል አባል የነዋሪውን ችግር በቅርበት የሚያውቁ የአካባቢው ተወላጅ በመሆናቸው የት ቦታ ምን መሠራት እንዳለበት ማህበሩን በመጠቆም ሥራዎችንም በአባልነት በማከናወን ከፍተኛ ተግባር ፈፅመዋል። ወደ ቄለም አውራጃ እስተዳዳሪ ሆነው ሲፄዱ ሰሥራዬ ምስክር የሚሆን የምሥጋና ደብዳቤ ሰጥተውኛል ጄኔራሉ እጅግ የተረጋጉ በዕዛቸው ሥር ያለውን ሁሉ እንደ ማፅረጉ አክበሮት የሚሰጡ ሠርተው የሚያሰሩ ብልህና አስተዋይ አዛዥ እንደነበሩ እመሰክራለሁ ጄኔራሉ በዚህ ዓይነቱ አሳቫኝ የውስጥ ደባ ለተቃዋሚዎች ኢላማ ተጋልጠው ከልጅነት እስክ ዕውቀት ላገለንሏት ውድ አገራቸው መስዋዕት ሆነዋል ይህን ከላይ የገለፅኩትን በዝርዝር ያስረዳኝ የመረጃ መኮንኑ ኮል ፀጋዬ ወንድማገኘሁ ሲሆን እርሱም ለግንባሩ የታለመችው ጥይት መለዮውን በስታ እንዳለፈች አሳይቶኛል ሜጄኔራል ተሾመ ሪርገቱ ከተሰዉ በኋላ የአየር ወለድ የአሰሳ ከመቻ ተጠናክሮ ነበር የቀጠለው የአየር ወሌዱ ጦር ከኛ ክጦር በደረሰው ትዕሻዝ መሠረት ከአዲ ተከሰዛን ጀምር ኤላ በረድን ሰሜን ደብረሲናን ገለብንና ከረንን እስከ መስሐሊት በማሰስ ተቃዋሚዎችን ደምስሷል በተመሳሳይ ከአንድ ወር በቷኋላ በ ዓም ከአስመራ ኪሜ ርቀት ማይአጣል ላይ አንድ ጓድ የአየር ወለድ ጦር ደፈጣ አድርጐ ከተቃዋሚዎች ጋር ተኩስ በመለዋወጥ ውጤት አስመዝግቧል እንደ ቺቺና ዲሞተፈር ያሉ መሣሪያዎችን ከነብዙ ጥይቶቻቸው ከመማረኩም በላይ የህክምና ዕቃዎች እጁ ገብቷል በዚህ ውጊያ አምስት ተቃዋሚዎችም ተደምስሰዋል ከ ዓም ድረስ ጸሉት ማርያም አዲሐበሻ ሚካኤል ዢማ ገብርኤል ሞገት ፅርዓትንና በአብዕን ሲዳስስ ሰንብቶ በ ደንጎሎ ጠቅላይ ሰፈሩ ተመልሷል በ ዓም ከአሥመራ ኪሜ ላይ ተቃዋሚዎች አንድ የአሜሪካ ዛአለ ገለው መኪናውንም ሲያቃጥሉ ሲሉ ደርሶ መኪናዋን ከመቃጠል አድኖ መኪናውንና አስክሬኑን ለቃኘው ሻለቃ ጦር ሠፈር አስረከቧል ዐ በ ዓም ከደንጐሎ ተነስቶ አምባሶይራ ተራራ ኣደረሰ በኋሳ ከኛ ሻለቃ ጋር በመሆን ከ ዓም አስከ ዓም የአምባ ሶይራን ተራራ በአውርፕላን በማስደስደብ አጥቅቶ ከያዝቨ በኋሳ አካባቢውን ሲዳስስ ሰንብቶ ወደ ጠቅላይ ሠፈሩ ተመልሷል በ ዓም የአሜሪካኖች አውርኘሳን በምጽዋ አካባቢ ሲበር በመጥፋቱ ክከደንጐሎ ከምሽቱ ተነስቶ በፋቁ ምጽዋ በመድረስ በ ዓም ከምጽዋ በጀልባ ወደ ገደብ ተራራ ተንቀሳቅሶ ከደረሰ በኋሳ በአግር ወደ ተራራው ተንቀሳቅሶ በአውሮፕላን በመብረር ላይ እያሉ የጠፉትን ሁለት የአሜሪካን ፓይለቶች በመፈለግ የአውሮፕላኑን ስብርባሪ አግኝቶ የፓይለቶቹንም ቁርጥራጭ አስከሬን ሰብስቦ ወዴ አሥመራ ልኳል በሊኮ ብጄ ጌታቸው ናደው በወቅቱ የኛ ብርጌድና የአየር ወሰድ ጦር አዛዥ የተመራው የ ሻለቃ የኛ ሻለቃና የአየር ወለድ ጦር በ ዓም ሰገነይቲ ላይ ጠቅሳይ ሰፈሩን በማድረግ ለፃያ ቀን ያህል በብርጌዱ የጥበቃ ይዞታ ማለት የአካሰ ጉዛይ አስቸጋሪ መሬቶችን እንደሚከተለው ውጊያዎችን ሲፈጽሙ ቆይተው ወደ የጠቅሳይ ሰፈራቸው ተመልሰዋል በ ዓም ከደንጎሎ ተነስቶ ሰገነይቲ ካደረ በኋሳ በ ከሰገነይቲ ተነስቶ ማይኤላ ከደረሰ በኋላ ጉዞውን ወደ አባ ዮሐንስ ተራራ አድርጐ አባ ዮሐንስ ተራራ ሰደርስ ከተቃዋሚዎች ጋር አስከ ዓም ሲዋጋ ሰንብቶ ተቃዋሚዎችን በመደምስስ አካባቢውን ካጸዳ በኋላ ከአባ ዮሐንስ ተራራ«ቀነስቶ ወደ ሐዳስ ወንዝ በመነቃነቅ ሳላይ ሰሀገር ፍቅር የተከፈለ መስዋዕትነት አያለ ከተቃዋሚዎች ጋር ባደረገው ውጊያ በዛ ያሉ ተቃዋሚዎችን ደምስሶ ብቡ መሣሪያም ሲማርክ ከወገን ምአሰቃ አንጋሱ ገመቹና ም አለቃ ሰውነት ስንሻው ቆስሰውበታል አሁንም ጉዞውን በመቀጠል በ ዓም ከምሽቱ ሁለት ሠዓት ከሐዳስ ወንዝ ተነስቶ በ ክሌሲቱ በ ሠዓት ዲኦት ከደረሠ በኋላ ከወንበጄዎች ጋር ውጊያ ገጥሞ ቀኑን ሙሉ ሲዋጋ ውሎ የዲኦት ተራራ ከፍተኛና ለውጊያ አመቺ ባለመሆኑ ለተቃዋሚው ኃይል ግን ምቹ በመሆኑ የአውሮኘላን እርዳት ተጠይቆ ባለመምጣቱ የተለያዩ ዘዴዎችን በመጠቀም በገመድ በመውጣትና በመውረድ በጐን በኩል አጥቅቶ የተቃዋሚውን ይዞታ ከአስለቀቀና ተቃዋሚውን ከደመቻሰሰ ከሦስት ቀን በኋላ አውሮፕላን መጥቶ የወገንን ይዞታ ምልክት ቢሰጠውም ሳያቆም ጥይቱን ጨርሶ ፄኗል ይህም የሆነበት ምክንያት በእለቱ ለወገን ይዞታ የተሰጠው ምልክት በመጣበት ቀን በመለወጡ ነው በሁለተኛውም ዘግይቶ የመጣበት ምክንያት አውሮፕላን ሲጠየቅ የክፍለ ጦር አዛዥች እንደአሁኑ በቀታ አዘው ማስደብደብ ስለማይችሉና አውሮፕላኑም የሚመጣው ከደብረዘይት ስለሆነ የጃንሆይ መንግሥትም እምነት ሕዝቡን ከመሬቱ ጋር እንጂ መሬቱን ስለአልሆነ በሆነ ባልሆነው ሕዝቡ እንዳይመታ ስለሚፈልጉ ነው። ይህም ውጊያ ከባድ በመሆኑ ከአየር ወለድ የቆሰሱት አባሎች ምየመአለቃ ከፍያለው ወመስቀል ሻለቃ የ አለቃ አበበ ፍሬው ተወ አበባው ኃይሌ የ አለቃ መሣፍንት ወረደ የ አለቃ ከተማ ጉደታ ም አለቃ በሳይ ገሠሠ ጩር ኢሻ ሲራጀጅ ወር በለጠ አበበ ወር ዘለቀ እምሩ ወር እቨቱ ወልደ ዮሐንስ ናቸው ከ ዓም አስክ ሀ ዓም አሰሳውንም በመቀጠል የዲኦትን አካባቢ ሲዳስስ ከቆየ በኋላ እግረ መንገዱን አካባቢውን እየዳሰሰ በ ዓም አዲቀይህ ገባ በ ዓም በተጓዳኝ ኛ ሻምበል አባ ዮሐንስ ተራራ ላይ ውጊያ ፅሀገር ፍቅር የተከፈለ መስዋዕትነት ሣህህ«» በ ዓም ሶስተኛ ሻምበል አባ ዮሐንስ ተራራ ላይ ውጊያ ባደረገበት ጊዜ አንደኛ ሻምበልም አጋሜታ ላይ ከፍተኛ ውጊያ አድርጎ በርካታ ተቃዋሚዎችን ደምስሷል በዚህ ውጊያ በጣም ተስፋ ያለውና ታዳጊ የነበረው የመቶ አለቃ አስራኤል ጫሲ እና የህክምና ባለሙያው የአስር አለቃ ታደሰ ከወገን በኩል ተሰውተዋል በ ድረስ የእምባ ሶይራንና አካባቢውን ሲያስስ ከስነበተ በኋላ በ ከእምባ ሶራይ ተነስቶ ሰንአፌ ካደሩ በኋላ በ ከሰንአፌ ደንጎሎ ጦር ሠፈሩ ገብቷል በ ዓም ክደንጐሎ ለአሰሳ ወደ ሰለሞናይና ሸኢብ ሲንቀሳቀስ የአየር ወለድን ወደዚያ መመላለስ የተገነዘበ የተቃዋሚ ኃይል ፈንጂ ቀብሮ ኖሮ ከፍተሻ ያመለጠ የተቀበረ ፈንጂ አይለት የተባለው ቦታ ላይ አንድ መኪና ተመትቶ አባሎች በከባድ ሲቆስሉ የዛአ ደገፋ ቱሉ የአ የማነ ጉርሜሳ የአ ማሩ ቀለሙ ተሰውተዋል እንዲሁም በተከታታይ በ ዓም አዲሹማ በተባለው ቦታ ላይ በተቃዋሚዎች በተቀበረ ፈንጂ በዚሁ አቅጣጫ ፈንድቶ በመኪናው ላይ ጉዳት ሲደርስ በስው ላይ የደረሰ ጉዳት የለም በእ ዓም ለለሞናይ ደርሶ አካባቢውን በማሰስ ላይ አንዳለ በ ዓም ግጭት አድርጐ በርካታ ተታሞሜዎችን ለደመስሰና መሣሪያዎችን ሲማርክ ከውጊያው ከባድነት የተነሳ ከወገን በኩል አስራ አራት አባሎች ቆስለውበታል እነሱም ወር አድማሱ ሁነኛው ወር ገላን አሬንሳ ወር ወልደሚካኤል ሞያገስ ወር አበጋዝ አሊ ምአ አደፍርስ አበበ የአ ጥላሁን ተመድህን ሐኪም ሻምበል የዛአ ሽብሩ ጉታ ወር ጌታቸው አበራ ወር ገረመው ገመስቀል ዛአለቃ ምአ አስማማው እምሩ ወር ምትኩ ጮመን ወር መንክር ዓለሙ ምአ አበበ ዘውዴ ወር ይመር ያሲን ናቸው አሰሳውን ጨርሶ ወደ ጠቅሳይ ሠፈሩ ሲመለስ በቭ ዓም ሲያደርግ በዚሁ ቀን አንደኛ ሻምበል አጋሜታ ላይ ከፍተኛ ውጊያ በጊንዳ አካባቢ ማይጭቃ ከሚባለው ቦታ ኦድፍጦ የሚጠብቅ የተቃዋሚ አድርጐ በርካታ ተቃዋሚዎች ሲደመስስ ከወገን በኩል ሁለት አባሎች ቡድን ጋር ግጭት አድርጐ በመደምሰስ አካባቢውን አጽድቶ ጦሠፈሩ በጣም ተስፋ ያለውና ታዳጊ የነበረው ጀግና መኮንን የመአ እሥራኤል ደንጐሎ ገብቷል ጫሊና የሕክምና ባለሙያው የአለቃ ታደስ ተሰውተዋል በመአ ሺባባው ዘለቀ ሌቅ የተመራው አንድ የመቶ ጦር ከጢኦ ዓም ከአዲቀይህ ተነስቶ ጢሻ ሚካኤልን ዋራሎንና ኬሜ ላይ የወደቀችውን የአርሚ አቪዬሽን አውሮፕላን በተቃዋሚዎች አካባቢውን ሲያስስ ሰንብቶ ከ ቀን በኋሳ ዓም ወደጠቅላይ ሠፈሩ ደንጐሎ ተመልሷል አለቃ ገረመው ዝመስቀል ብቻውን ናል ለይ በፓራሹት በበሰለና ለኛ ሻለቃ እርዳታ የአየር ወቋድን ጦር ዝሳይ ያመቻቸ ጀግና ወታደር ነው ን ሁይ። የመጐአትን የጽርአትንና የበአብዕን አካባቢ ዳሶና አጽድቶ መነኮሳቱንም አረጋግቶ በዓም ደንጐሎ ጠቅላይ ሠፈሩ ተመልሷል በአዲሹማና ከደብረ መአር መካከል ተቃዋሚዎች አካባቢውን እያስቸገሩ መሆኑ በመሰማቱ በዳ ዓም ከደንጐሎ ተነስቶ በሰበር ጉማና በማይ ውኢ አድርጐ በደብረመዐር መካከል መለዘናይ ከተባሰ ቦታ ከተቃዋሚዎች ጋር ተዋግቶ ተቃዋሚዎችን ከደመሰሰ እና ከአባረረ በኋላ አካባቢውን አጽድቶ በዚያው አዳር በማድረግ በዲ ዓም ከመለዘናይ ተነስቶ አካባቢውን እያስሰ ያሻቸውንም አነስተኛ ተቃዋሚዎች እየመታ አግናድ ወንዝ ላይ አዳር አደረገ በ ዓም ከአኣግናድ ወንዝ ተነስቶ ወይና ከተባለው ሥፍራ ከተቃዋሚዎች ጋር ግጭት አድርጐ አካባቢውን በማጽዳት ወይና ላይ አዳር አደረገ ወይና ላይ ለሁለት ቀን ከቆየ በኋሳ በ ከወይና ተነስቶ ሰለሞናይ ምንም ሳይገጥመው ደርሶ አዳር አደረገ በ ዓም ክስሰሰሞናይ ተነስቶ ገድገድ ከተባለው ቦታ አር አደረገ በ ዓም ከገድገድ ቀንዲል የተባለውን ቀ ውሎ በዚያ ለሁለት ቀን አዳር አድርጐ በ ዓም ተነስቶ መልስ ወደ ሰለሞናይ በማድረግ በሸባህ በኩል በመነቃነቅ አካባቢውን አስሶ እንደገና ሰለሞናይ ገብቶ አዳር አደረገ በ ዓም ከሰለሞናይ ተነስቶ የደብረመዐርን ተራራ ከአስስ በኋሳ ዳንጉራ ከተባለው ወንዝ ደርሶ አዳር አደረገ በጻ ዓም ከዳቶራ ወንዝ ተነስቶ አካባቢውን እያሰሰ ከመጀመሪያዎቹ ግጭቶች በኋላ ምንም ሳይገጥመው በማይጭቃ በኩል አድርጐ ወደ ደንጐሎ ጦር ሠፈር ተመልሷል የአየር ወለድ ጦር ከኛ ክፍለ ጦር አዛዥ በደረስው ትዕዛዝ መሠረት ጠቅላይ ሠፈሩን ከ ዓም ጀምሮ ከደንጐሎ በማንሳት ምጽዋ ላይ አደረገ በ ዓም ክምቨቱ ሰዓት የመቶ ጦር ከምጽዋ ተነስቶ ወደ አጋምቡሳ በመነቃነቅ በ ዓም ከጧቱ አንድ ሰዓት ላይ ዝልዛሎ ደርሶ ከተቃዋሚዎች ጋር ውጊያ ገጥሞ በዚሁ ቀን ከ ተቃዋሚዎችን ሲገል ክወገን በኩል ደግሞ የፃአለቃ ማንደፍሮ ተስፉና ወር ንጉሜ ክበበው ቆስለዋል በዚሁ በታ በ ዓም ወንበዴው ተጠናክሮ በመምጣት ከጧቱ ሰዓት ላይ እንደገና ውጊያ ገጥሞ ተቃዋሚው በማየሉ ከበጽዋ አንድ ሻምበል ጦር ከክብር ዘበኛ ከምጽዋ አንድ ሻምበል ኮማንዴስ ጦር ከማይ አጣል እርዳታ ደርሰለት ከምሽቱ አንድ ሰዓት ተኩል የጠላትን ይዞታ አስለቅቀው ተቆጠጥዋል በዚሁ ዕለት የኮማንዲስ ወታደሮች ቆስለዋል ከ ዓም እስከ ዓም የዝልዛሎን አካባቢ ሲያስስ ቆይቶ በ ዓም ከምሽቱ ሰዓት ከዝልዛሎ ተነስቶ በመንዝ ከሌሊቱ ሰዓት ክሳድ ሞቶ አካባቢ ዳሎታ ክተባለው ፀታ ደርሶ ከተቃዋሚዎች ጋር በተደረገ ውጊያ አንድ የክብር ዘበኛና አንድ የኮማንዲስ አባሎች ቆስለዋል በ ዓም ከጧቱ ሰዓት እንደገና በዚሁ ቦታ ውጊያ ተከፍቶ በተደረገው ውጊያ ተቃዋሚዎች ቁስለኞችቸውን በማሸሸ የሙታኖቻቸውን ራስ በመቁረጥ ሲያፈገፍጉ ከአየር ወለድ ወር ይመር ያሲን የተባለው ቆስሏል በ ዓም ከዳሎታ ተነስቶ አዩን ከተባለው ቦታ ገባ እስከ በ ዓም አዩን ከቆየ በኋለ ከአዩን ተነስቶ አጋሚዳ ገብቶ አካባቢውን በማሰስ ውሎ አዳር አደረገ በ ዓም ከኢአጋሚዳ ተነስቶ የምስቅሌን አካባቢ ሲዳስስ ውሎ እምባትነግሆ አደረ በ ዓም ከእምባትነግሆ ተነስቶ የገላዕታንዙ የፀላምን የዕርአትንና የበአብዕን አካባቢ እየዳሰሰ ከምሽቱ አንድ ሰዓት ደንጐሎ ገብቶ በቀረበለት ትራንስፖርት ተሳፍሮ ከሌሲቱ አምስት ሰዓት ምጽዋ ዴ ጦር ሠፈሩ ገባ ከላይ የተጠቀሱት ቦታዎች ከጥቂቶቹ በስተቀር በኤርትራ ውስጥ እጅግ ሞቃታማ ቦታዎች ከሚባሉት ናችው የአየር ወለድ ጦር መንገድ መሪዎቹን ከኤርትራ ፈጥኖ ደራሾች ማንዲስ በመውሰድ እንቅስቃሴውን የሚያካሄደው በሌሊት ነበር ተቃዋሚው ባሳስበበት ስዓት በመድረስ ድንገተኛ ማጥቃት ስለሚሰነዘር ውጤታማ ለመሆን ችሏል ቀልጣፋ እንቅስቃሴ ለማድረግ እንዲረዳው በጉዞው ላይ የሚይዘው ጓዝ የተመጠነ ነው። በዚህ ክትትልና አስሳ የተቃዋሚ ኃይሎች እየተዳከሙ በመምጣታቸው ተስፋ እስከ መቁረጥ ደርሰው ነበር አንዳንድ የተቃዋሚ ተዋጊዎች ጠበንጃቸውን ጥለው ወደ እርሻና ወደ ንግድ ሥራ ተስማርተውም ነበር የአካባቢው ተቃዋሚዎች እንቅስቃሴ ከኛ ክፍለ ጦርና ከመጡለት ተደራቢ ሻለቆች አቅም በላይ ባለመሆኑ የአየር ወሰድ ጦር ክምድር ጦር ጠቅላይ መምሪያ አንድ ትዕዛዝ ደርሶት ነበር ትዕዛዙ በተዋረድ ለኛ ክጦር የተላለፈ ሲሆን የአየር ወለድ ጦር ወደፊት ለሚጠብቀው ግዳጅ ሙያዊ ልምምዱን እንዲያደርግ ለማስቻል የኤርትራ ተልዕኮው እንዳበቃ ይጠቁማል በመሆኑም አየር ወለድ በ ዓም መገባደጃ በሐምሌ ቀን ከኤርትራ ተነስቶ በጐንደርና በጐጃም አድርጐ በሐምሴ ደብረዘይት ጠቅላይ መምሪያው ገብቷል በዚህ ጊዜ የኢሳይያስ አፈወርቂ ቡድን በቀይ ባህርና በምስራቅ ሐማሴን አውራጃዎች ከ ሰዎች በመያዝ በተለይ በሐማሴን አውራጃ በአላ በደንጐሎ በነፋሲት በማይ ውኢ በአይለት በሰለሞናይ በድርፎ በፍልፍል በመጐኦ በፍሼ በምራራ በተክለፃይማኖት በደብረ ቢዘን በበአብእ በዳማስ በአጋሚዳ በገደም በአድሮሶም በአፍጩኽኸት በምስቅሌ በፎሮና በኣጋበቡሳ በሚባሉት አካባቢዎች እየተዘዋወረ ጀብሃ የሚያደርገውን ጥፋት በመቃወም አድፍጦ አደጋ ይጥልበት ነበር ከ ሐምሴ ድረስ በአካባቢው ጦር ላይ ያደረስው ጉዳት የለም በዚህ ምክንያትም የመንግስት ደጋፊ ነው ይባል ነበር በወቅቱ ደጃዝማች ሰለሞን አብርፃ አጐቱ በመሆናቸውና የኤርትራ ክፍለአገር እንደራሴ ከነበሩት ከልዑል አሥራተ ካሣም ጋር በድብቅ ወደ አሥመራ ከተማ በመግባት የአሜሪካን ጦር ሠፈር ከነበረው በቃኘው ሻለቃ አወቁ ስቁ ሠና ቅው ፅና ለሀገር ፍቅር የተከፈስሰ መስዋዕትነት ግቤ ውስጥ እየተገናኙ ይነጋገሩ እንደነበር በመሰማቱ ከላይ የተ አባባል አጠዓክሮት ነበር በአንድ ወቅትም ተክቦ ሳለ እፍን ወሰጣልና አትንኩት ተብሎ እንዲያመልጥ የተደረገበትም ጊዜ ነበር የሰውፕ ጨጤሽኀፍር የአየር ወለድ ጦር ክባሌ ከኦጋዴንና ከኤርትራ ተሞክሮው ብዙ ነገሮችን ተምሯል ከተሞክሮው በመነሳት ጠንካራ ጉናቹንና ድክመቱንም ተረድቷል ጠንካራውን የበለጠ ለማጠናክር ድክመቱንም ለማሻሻል ቀጥታ ወደ ልምምድ ነበር የገባው። ስለሁኔታው በዝርዝር ተነጋገርን ከተስማማን በኋላም ሥራ አቁመው የነበሩት የአየር ኃይል አባሎች በሙሉ ተመልሰው በምድባቸው እንዲገኙ ወሰንን የአየር ኃይል አንደኛው መደብ አባሎች ሥራቸውን እስኪጀምሩ ድረስ የአየር ወለድ ጥበቃውን ተረክቦ ሲያካሂድ እንዲቆይና ገብተው ሥራ ከጀመሩ በኋላ ግን አስረክቦ እንዲወጣ ትዕዛዝ ተሰጠ ሠራዊቱ ውስጥ የተንሰራፋው የይኝሱልኝ በሽታ በየት ሾልኮ አየር ወሰድ ውስጥ እንደገባ ግልፅ አልሆነልኝም ያም ሆነ ይህ የአየር ወለድ ጦር አባሎች በፅሁፍ አድርገው ኮል የዓለም ዘውድ ተሰማ ሻምበል ሽብሩ ማኤ ሻምበል ዐቢይኑርና እንዲሁም ከሚኒስትሮችና ባለስልጣኖች አጣሪ ኮሚሽን ደግሞ ሻለቃ መርሻ አድማሱን ይነሱልኝ በማለት ለምድር ጦር ዋና አዛዥ አመለከቱ። ሠርተው የሚያሠሩ ትዕዛዝ ያልተቋረጠ ክትትልና ቁጥጥር የሚያደርጉ ከችሎታቸውም በላይ በልምድ የዳበሩ አንዲሁም የመንግሥትን ገንዘብ ከውሎ እንኳ ለመጠቀም የማይፈልጉ መሆናቸውን ውን ተገንዝቤአለሁ ሜጀ ግዛው የምድር ጦር የትምህርትና የ መኮንን የነነት ጦር ትምህርት ቤት ኣዛዥ መኮንን የ ብርጌድ ኣዛዥ ዋሠረር ጦር አፍባሚ የሥዩንችች ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት የኛ ክፍለ ጦር እና የምድር ጦር ዋና አዛዥ ሆነው አንዲሁም በተመደቡባቸው የተለየዩ የሥራ ክፍሉች አገራቸውን በቅን ገልግለዋል ቪለቃ ክፈተው መርኔ አለ አልኳቸው አሳቸውም አቅርበው አሉኝ ሌላ አዛዥ እስኪመደብ አየር ወለድን እንዲመራ ትዕዛዝ ሰጡት ሰእኔም ወደ ምድር ጦር እንዳመለክት ትዕዛዝ ሰጡኝ ከዚህ በፊት ከአለቃዬ ጋር ባለመስማማቴ ምድር ጦርን ዝውውር ጠይቄ ነበር የምጦር አዛዥ ጀኔራል ድረሴ ዱባለ ደብዳቤዬን ከቀረቡላቸው ፋይሎች ውስጥ በማውጣት መልሰው ልክውልኝ እንደነበር አስታወስኩ አሁን ግን የአየር ወለድ ጦር ሳይፈልገኝ መቆየት ስሰማልችል ዝውውሬ ግድ ሆነ። በዚያ ውጊያ በተበተነበት ወቅት ከኛ ክቦር በተላለፈው የቴሌግራም መልዕክት ስህተት ምክንያት የኛ ሻለቃ የተመራው በምአዛዝ በሻለቃ ገብረኪዳን ነበር የሻሰቃው አዛዥ ሌኮ በፈቃዱ ባለመታዘዙ በሻለቃው ጠቅላይ ሠፈር ማይሐባር ቆይቶ ነበር ቀያሕቲ ዕምባባ የሚባሉት እዛው በረፃ ተወልደው እዛው ያደጉ ህፃናትም ጭምር ነው በዚህ ጊዜ የአገሪቱን ቁልፍ ቁልፍ ቦታዎችና የመክሳከያውን አመራር ይዘው የሚገኙት እነዚህ ቀያሕቲ ዕምባባሥዎች ናቸው ለሀገር ፍቅር የተከፈለ መስዋዕትነት ህ»»»»»» እንግዲህ ከዚህ ሁሉ በኋላ ነው የኛ ሻለቃ ጦር አዛዥ ሆቬፄ የተመደብኩት የኛ ሻሰቃ ከላይ በተጠቀሰው ከሻዕቢያ ጋር በተደረገው ውጊያ በደረስበት ጥቃት አፈግፍጎ አሥመራ አካባቢ መልሶ ለመቋቋም በመጣር ሳይ ስለነበር ጦሩን ይዝ ወደ ማይ ሐባር ጦር ሠፈር ሄድኩ የ ክጦር ዘመቻ መኮንን ሆቼ ከረዳቱ ከመሃእ ብርጋዴል ጅነራል አሳምነው ቤዓኔ ጋር ሞራሉ የተነካንና የወደቀን ጦር መልሶ ማቋቋም ያሰውን ከፍተኛ ችግርና ጭንቀት ጦር ሜዳ የዋለ ሁሉ ያውቀዋል። በጀግናው ሻለቃ ማሞ ተምትሜ ቆራጥ አመራርና ዝግጅት ይዞታው ሳይደፈር ቆየ ሆኖም በየጊዜው በሚደረጊውቡ በሻዕቢያ ማጥቃት የቆሰሉ አባሎች »» ሳገር ፍቅር የተከፈሰ መስዋፅቋትነት »» ጉዳይ ሻለቃውን ያሳስባቸው ጆመር ስለዚህ ይፄንን ጠቅሰው በተጨማሪ የሻለቃው ዋና አዛዥ ኣዲስ አበባ በሄዱበት ስሰቆዩ እንዲመሰሱ ሻለቃውን የሚያጠናክር ተጨማሪ ጦር እንዲላክ ለተለያዩ ወታደራዊ ክፍሎች ቴሌግራም አስተላለፉ የክቡር ዘበኛ ኛ ብርጌድ የክቡር ዘበኛ ክፍለ ጦር የኛ ክፍለ ጦር ለኛ ኛ ክጦሮች ለአገር መከላከያ ሚኒስቴር ለጦር ኃይሎች ጠቅላይ መምሪያ ለአየር ኃይል ጠቅላይ መምሪያ ለአገር መከላከያና የምድር ጦር ልዩ ልዩ ክፍሎችን ይመለከታቸዋል ተብሎ ለታመነባቸው የሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች ሁሉ ። በዚህ ምክንያት የክጦሩ አዛዥ የሚመለክታቸውን አዛዥና እስታፎች ስብሰባ ይጠራሉ በስብሰባው ላይ የአየር ወለድ ጦር አዛዥ አና የኛው አየር ኃይል መደብ አዛዥ እንዲገኙ ይደረጋል በዚህ ስብሰባ የአየር ኃይሉሱና የአየር ወለዱ አዛዥች ስለ ዝላይ ከፍታ ክርክር ይገጥማሉ የአየር ኃይሉ አዛዥ የአየር መቃወሚያ መሣሪያዎች ባሉበት አካባቢ አየር ወለድ ለማዘለል አውሮፕሳኑ ክአየር መቃወሚያ መሣሪያዎች የውጤት ርቀት ውጭ መብረር አሰበት ይላሉ የርቀት ከፍታውም ከዐዐ ሜትር በላይ መሆን አንደሜገባው ያስረዳሉ የአየር ወሰዱ አዛዥሻሰቃ በኋላ ሌኮ ሺባባው ዘለቀ ደግሞ የአየር ወለድ ጦር መዝለል ያለበት ከ ሜር ከፍታ እንደሆነ በመጠቆም ያስረዳሉ አውሮፕላኑ ዝቅ ብሎ ቢበር እንደሚመታና በውስጡ ያሉት ወታደሮችም ሆኑ አውሮፕላኑ ላይ ጉዳት ይደርሳል የሚሉት የአየር ኃይል አዛዥ ከድምፅ የፈጠነ ፍጥነት ያላቸው ተዋጊ አውሮፕላኖች እንኳን ናቅፋ ላይ እየተመቱና እየወደቁ ነው በማለት ምሳሌ ያቀርባሉ ሻለቃ ሺባባው በፋንታቸው ጠላት የተከበበ ቦታ ላይ በዐዐ ሜትር ከፍታ ቢዘለል የነፋሱ ሁኔታ ስለማይታወቅ ጦሩም ነባር ስለዚህ ጉዳይ ብጄኔራል ተስፋዬ ናሜሪያም መፅሐፋቸው ሳይ በገፅ እና በሰፊው አስፍረውታል ሌኮ ሺባባው ዘለቀን የአየር ወለድ በተራ ወታደርነት ያልቀጠራቸውና የአየር ወለድ ከተቋቋመ ከአንድ ዓመት በጊሳ ከገነት ጦር ትቤት ዐኛው ኮርስ ሲመረቅ ወደ አየር ወሰድ የተመደቡ መኮንን ናቸው ለሀገር ፍቅር የተከፈለ መስዋዕትነት እህ« ባለመሆኑ ፓራሹቱን ሰመምራት በመቸገር ጠሳት ወረዳ ውስጥ ሊያርፉ ። የስንቅ ማቅረቢያ መንገዶች ተደጋጋሚ ማጥቃት እየተሰነዘረባቸው ይዝጉ ጀመር በዚህ የተነሣ የአስመራ ምፅዋን መንገድ ለመክፈት አንድ ጦር ማዘዝ ግድ ሆነ በዚህም ኛ እግረኛ ብርጌድ በረጅም ጊዜ ልምዱና በውያ ብቃቱ ተመርጦ ግዳጁ ይሰጠዋል ስለዚህ ኛ ብርጌድ ወደ ምፅዋ እንዲንቀሳቀስ ሲደረግ በሁለት ብርጌዶች ሽፋን ይጠበቅ የነበረው ሠፊ ቦታ ለኛ ብርጌድ ኃላፊነት ትተው ኛ ብርጌድ ከኤርትራ የተቀነሰለትን የፈጥኖ ደራሽ ሻለቃ የአውራጃውን ፖሊስ ከኩናማ ህዝባዊ ሠራዊት ጋር በመሆን ባሬንቱን ተረክቦ ብዙ ፈታኝ የሆኑ ውጊያዎችን በብቃት ለመወጣት ችሏል ኛ ብርጌድ ልክ እንደ ናቅፋ ኛ ሻስቃና የአየር ወለድ ሻምበል በሻዕቢያ የተከበበ ጦር ነበር ከናቅፋው ይዞታ ይልቅ ደግሞ ባሬንቱ ለተጠናከረ ማጥቃት አመቺ የቦታ አቀማመጥ ስለነበረው አደጋው የክፋ ነበር በዚህ መካከል ለሠራዊቱም ሆነ ሰከተማው ነዋሪ ህዝብ ድርጅት የሚቀርብሳቸው በአውሮፕላን በፓራሹት እየተጣለና አልፎ አልፎ በሄሊኮፕተር ነበር። ስብሰባ ካደረግን በኋላ ሁለቱ ክፍለ ጦሮች ወደ ናቅፋ ከመፄዳቸር በፊት የያዙትን የኩብኩብ ወንዝ መጋጠሚያ ግራና ቀኝ ላይ ይዘው እንዲቆዩና ይዞታቸውንም እንዲያጠናክሩ ተስማማን በኋላ በዘመቻ መምሪያው ምኃላፊ በሜጄ ኃይለ ጊዮርጊስ ሀማርያም ስም ኛ ክፍለ ጦር ከኩብኩብ ወንዝ በስተግራ ኛ ክፍለ ጦር ቀኙን ይዘው ፊት ለፊታቸው በሚገኙት ቁልፍ ቁልፍ ቦታዎች ላይ አዘግይና አንቂ ጦሮችን እንዲያስይዙ መመሪያና ትዕዛዝ በሰጠሁት መሠረት የመከላከያ መስመራቸውን ያዙ አካፋና ዶማውንም እኩል አከፋፈልኳቸው ሦስቱም የ ግብረ ኃይል መኮንኖች ቀደም ሲል አብረን በመሥራታችን እናም ቀደምት ሲኒየር መኮንን መሆኔን ስለሚያውቁ እንጂ መመሪያ ወይም ትዕዛዝ ከእኔ ለመቀበል ግዴታ አልነበረባቸውም መሆኑ አያጠራጥርም ነገር ግን ከክፍሌ ውጭ በመሆኑ ግብረ ኃይል ። ለማዘዝ ያዳግተኛል ይሁንና የ ግብረ ኃይል አዛዥ በቀረበላቸው ሄሊኮፕተር አልፈው ኣፍአበት የ ግብረ ኃይል አካል የሆነው የኛ ነ አተ ህ ህክ ህህ ይቀ ዓቱ ዘግና ሰሀገር ፍቅር የተከፈለ መስዋዕትነት « ለጋራ ዓላማ የምንሠራ መሆናችንን ተረድተው እንጂ ትዕዛዝ ወይም መመሪያ መቀበል የነበረባቸው ከ ግብረ ኃይል አዛዥ ነበር ከዚህ በኋላ የ ግብረኃይል ኦካል የሆነውን ኛ ብርጌድ እና ኛ ብርጌድ ልዩ ትዕዛዝ እና መመሪያ እስኪደርሳቸው ድረስ በተደራቢነት አብረው እንዲሠሩ ትዕቫዝ ሰጠሁ። ኮል አሥራት ብሩ ብርጋዲየር ጄኔራል ተብለው የሰሜን ዕዝ ኣዛዥ ሆኑ ኮል ሜጄ መስፍን ገብረቃል በኮሎኔልነት ማዕረግ እንዳሉ የሰሜን ዕዝ ምአዛዥና ኤታማገናር ሹም ሆነው ተሾሙ ኮል ሜጀ ቁምሳቸው ደጀኔ ከኛ ክፍለ ጦር አዛዥነት የ ግብረ ኃይል አዛዥ ኮል ብጄ ኃይሉ በረዋቅ የኛ ክፍለ ጦር አዛዥ ሆነው ተሾሙ። ሽ ታት በኮል ሜጄ አምሀ ደስታ የሚመራው ኛው የአየር ምድብ ሰ በ ዓም በደንጎሎና በምጽዋ ግንባር ለተደረጉ ፍልሚያዎች በማጥቃቱም በመከላክሉም ጊዜ እንዲሁም ለእርዳታና ለማጠናከር በሚመጡት የሻዕቢያ ጦር ላይ መተኪያ ለሌላት ህይወታቸው ሳይሳሱ ዝቅ በማለት ኢላማቸውን በትክክል በመምታት የምጽዋን ወደብ ለማዳን ያደረጉት ተጋድሎ ከምጽዋ ታሪክ ጋር አብሮ ሲወሳ ይኖራል የአየር ኃይልና የአቦር ወለድ ሠራዊቶች በአንድነት ተባብረው ይሰሩ ህር የምድር ጦር አየር ክፍል የምድር ጦር እየር ክፍል አቪዬሽን ሲቋቋም በክል ይገዙ ይመኙ በምድር ጦር ውስጥ ሲሆን በኋላም በኮል እሸቴ ዋጋዬ አዛዥነት ከአየር ኃይል ከቀዳማዊ ኃይለሥላሴ ጦር አካዳሚ መኮንኖች ከአየር ወለድና ከሌሎችም የምድር ጦር ልዩ ልዩ ክፍሎች በተመረጡ መኮንኖችና ባለሴሳ ማእረጐች ነበር ። እያሱ ያሞካጂቸው ነበር የምድር ጦር አየር ክፍል አቪዬሽን ከሙያ አገዓር የተሻለ ድጋፍ ለማግኘት ሲባል ወደ አየር ኃይል እስክተዛወረና ከተዛወረም በኋላ በድርጅት ማቅረብ ብቻ አልተወሰነም በሲሲና በኦተርና በሌሎችም የጠሳትን ወረዳ በአውርግላኖች እየቃኘ መረጃዎችን ሰጥቷል ጦርን ከቦታ ቦታ አዓጓቨዋል በከፍተኛ ውጊያ ላይ ላለ ጦር እርዳታ በማድረስ አይነተኛ ሚና ተጫውቷል በአየር ላይ ሆነው ለተዋጊ አውሮኘላኖችና ለከባድ መሣሪያዎች ትክከለኛ ኢላማቸውን እንዲመቱ ተኩስ በመምራት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ከማድረጋቸውም በሳይ በተጨማሪም ሮኬቶችና መትረየሶች የተጠመደባቸው ሔሊኮኘተሮች በማጥቃትም ሆነ በመከላከል ጊዜ የተኩስ ድጋፍ በመስጠት ታላቅ አስተዋጽኦ አድርገዋል የምድር ጦር አየር ክፍል አቪዬሽን እንደ እግረኛው ጦርና አየር ኃይል ሰፋ ያለ የራሱ ታሪክ ያለው ክፍል ነው አንድ ቀን ዘርዘር ባለ መልኩ እንደሚጻፍ እምነቴ ነው ትራንስፖርት እስኳድሮን ትራንስፖርት እስኳድሮን በየአቅጣጫው ለእግረኛው ሠራዊት ካለበት ቦታ በማረፍ ማረፊያም በሌለበት ቦታ በፓራሹት በመጣል የተለያዩ ድርጅቶችን ያቀርብ ነበር ሠራዊቱንም ሆነ ባለሥልጣኖችን ከቦታ ቦታ ያጓጓዝ ነበር በተለይም የአየር ወለድን ጦር በሥልጠናና በልምምድ ለሥነ ልቦና ውጊያ ለሜደርጉና በጦር ሜዳም በጠሳት ለተከበበ ጦር እርዳታ አየር ወሰድን በተኩስ መሐል በማዘለልና በማንኛውም የጠላት ወረዳ ከፍተኛ ቦንቦችን እንደ ቦምቦር አውሮፕላን በመጣል ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያደረገ የአንደኛው የአየር ኃይል መደብ አካል ነው ፍ በኮል ሜጀ አምሀ ደስታ የሚመራው ኛው የአየር ምድብ ለ በ ዓም በደንጎሎና በምጽዋ ግንባር ለተደረጉ ፍልሚያዎች በማጥቃቱም በመከላከሉም ጊዜ እንዲሁም ለእርዳታና ለማጠናከር በሚመጡት የሻዕቢያ ጦር ላይ መተኪያ ለሌላት ህይወታቸው ሳይሳሱ ዝቅ በማለት ኢሳማቸውን በትክክል በመምታት የምጽዋን ወደብ ለማዳን ያደረጉት ተጋድሎ ከምጽዋ ታሪክ ጋር አብሮ ሲወሳ ይኖራል የምድር ጦር አየር ክፍል የምድር ጦር አየር ክፍል አቪዬሽን ሲቋቋም በኮል ይገዙ ይመኑ በምድር ጦር ውስጥ ሲሆን በኋላም በኮል እሸቴ ዋጋዬ አዛዥነት ከአየር ኃይል ከቀዳማዊ ኃይለሥላሴ ጦር አካዳሚ መኮንኖች ከአየር ወለድና ከሌሎችም የምድር ጦር ልዩ ልዩ ክፍሎች በተመረጡ መኮንኖችና ባሰሴላ ማእአረጐች ነበር ይህ ክፍል ምንጊዜም የምድር ጦር ታሪክ ሲገለጽ አብሮ ሲታወስ የሚኖር ነው ለተዋጊው ጦርም ሆነ ለምድር ጦር ልዩ ልዩ ክፍሎች በስጠው እጅግ በጣም የሚያኮራ አገልግሎት በተዋጊውም ሆነ በምድር ጦር ልዩ ልዩ ክፍሎች እጅግ የተወደደና የተመሰገነ ታሪክ የማይረሳው ክፍል ነበር የምድር ጦር አየር ክፍል አቪዬሽን ተዋጊው የእግረኛው ጦር የመጓጓዣ መኪና ሳያስፈልገው በእግሩ ተራራና ገደሉን ዳገት ቁልቁለቱንና ምተ ፌሙመ ሸለቆውን እየወጣና የሚንቀሳቀሰው የአም። ዕቅድ ወጥቶሰት መንገድ የማስከፈቱን ማጥቃት ሰማጠናክር ኛው ሜካናይዝድ ጦር ከአሰብ ወደ ምፅዋ እንዲንቀሳቀስ ተወሰነ በኮል ሜጄኔራል አስራት ብሩና በምአዛዝ ሌኮ ኮል ነጋሽ ዱባለ የሚመራው ይሄ ጦር ከምፅዋ የአየር ሁኔታ ጋር እንዲለማመድ በቅድሚያ ዳህላክ ገባ በታንከኝነቱ በጣም የሚታወቀው ሻለቃ ብጄ ካሣዬ ጨመዳ የታንክኛው ሻለቃ አዛዥ ነበር የሜካናይዝዱና የእግረኛው ሻለቆች አዛፕሦች ሻምበል ኮል ዘውዴ ገብረዓዲቅና ሌሳ ስሙን የዘነጋሁት አንድ ሻምበል ነበሩ የምዕዋ አሥመራን መንገድ የመክፈት ማጥቃት ሲወስን የሁለተኛው አብዮታዊ ሠራዊት መቀሌ ላይ ተሰባስቦ ወደ ኤርትራ እንደሚዘምት መረጃ ይደርሰዋል ሻዕቢያም ይህንን ጦር ለማገድ ከአንዳንድ አደገኛና አስቸጋሪ ቦታዎች ለቆ የደጋውን አውራጃዎች ሙጥኝ ማለቱ ነበር። መቀሌና ጎንደር ሳይ የከተቱትና የተቋቋሙት ስድስቱ የሁለተኛ አብዮታዊ ሠራዊት ግብረ ኃይሎችና ዕቅዳቸው ይሄን ይመስሳል ማይአጣልን ነዓፋሲትን ከወንበዴ ነፃ በማድረግ የአስመራ ምፅዋን መንገድ ግብረ ኃይል በኮል ሜቺጆ ረጋሳ ጂማ ከጎንደር በመነሣት በሁመራ የተከዜን ወንዝ አቋርጦ ጋሉ ጅን ኡምሐጀር ተሰኔይን ሀይኮታን ጉፒን በማሰስ ባሬንቱ ገብቶ ከጀግናው ኛ ብርጌድና ከ ግብረ ኃይል ጋር መገናኘት ከዚህ በኋሳ እና ግብረ ኃይሎች ግብረ ኃይል በመባል አቆርዳትንና ከረንን መያዝ እንዲሁም አካባቢውን ከተቃዋሚዎች ማፅዳት ግብረ ኃይል በኮል ሜጆ አስራት ብሩ እየተመራ ከመቀሌ በመነሣት የተንቤንን መንገድ በመከተል ተንቤንን ከተቆጣጠረና ካፀዳ በኋሳ አክሱምን አካባቢዋንና ሽሬን ማፅዳት ከዚህ በኋላ በአዲፃእሮ አድርጎ ቪራሮን ባድሜንና የመረብን ወንዝ አቋርጦ ሸምበቆና ባሬንቱ መግባት ከ ግብረ ኃይል ጋር ባሬንቱ ከተገናኝ በሏላ ሥማቸው ከስሞ ግብረ ኃይል ተብለው በመጠራት አቆርዳትንና ከረንን መያዝ አካባቢውንም ከተቃዋሚዎች ማዕዳት ከዚህ በኋላ ኮል ረጋሳ ጂማ ግብረ ኃይልን ለኮል አሥራት ብሩ አስረክበው ወደ ሌላ የሥራ ምድብ ይዛወራሉ ግብረ ኃይል በኮል ካሣ ገብረማሪያም በመመራት በሦስት ንዑስ ግብረ ኃይሎች ይክፋፈሳል ሀሆ። ግብረ ኃይሉ ዕቅዱን ለማስፈፀም ያደረገው ሙከራ ባለመሳካቱ ቀረ አሁንም በመቀጠል ቀዳሚ መምሪያው ሌላ እቅድ አወጣ የ ገሚስ ግብረ ኃይልና የ ንዑስ ግብረ ኃይል ለ በአንድነት እንዲያጠቁና ያልተሳካውን የአስመራ ከረን መንገድ እንዲከፍቱ ትዕዛዝ ወጣ ትዕዛዙን ለማስፈፀም በዝግጅት ላይ ያለውየ ንዑስ ግብረ ኃይል ለ አንድ ብርጌድ ቦታውን ባለማወቅ የተነሣ ለመሰናዶ ከተሰጠው ቦታ በማለፍ ሻዕቢያ ይዞታ ውስጥ ይገባል ብርጌዱ በተኩስ በመያዙ ማጥቃቱ ሊደረግ ከታቀደበት ቀን በፊት እንዲጀመር ተገደደ። ያለበቂ መሰናዶ ድንገት የተጀመረው ማጥቃት እንደተፈለገው አልተሳካም በሻዕቢያ ይዞታ ውስጥ ገብቶ የነበረው ጦር ግን በ ግብረ ኃይል የተኩስ ሽፋንና እርዳታ ከመደምሰስ ተረፎ ከገባበት ሊላቀቅ ችሏል የእነዚህ ዕቅዶች አለመሣካት በብሔራዊ አብዮታዊ ዝመቻ ቀዳሚ መምሪያ ውስጥ የነበረውን እንድ ጉልህ ስህተት የሚያሳይ ነው የቀዳሚ መምሪያው አንዳንድ ባለሥልጣኖች እነሱ ብቻ እንደሚያውቁ ማሰባቸው የችግሩ ዋነኛ ምክንያት ነበር እነዚህ ባሰሥልጣኖች ዕቅድ በሚያወጡበት ጊዜ አካባቢውን የሚያውቁና ጦሩን ይዘው የሚዘምቱ መኮንኖችን ባለማካተታቸው ለተደጋጋሚ ውድቀትና ክሽፈት ጦሩን አጋልጠውታል ከላይ ለተጠቀሱት ሁለት ማጥቃቶች ብቻ ሣይሆን ወደፊት ለምገልዓቸው ውጊያዎች ድክመት ሁሉ ምክንያት ናቸው ብዬ አምናለሁ በምስክርነት መጽሐፍ መስተካክል ያለባቸው ግድፈቶች በሻምተስፋዬ ርስቴ ግንቦት ምስክርነት በተባለው መጽሐፍ ውስጥ ከገጽ ምሮ ስለሁለተኛው አብዮታዊ ሠራዊት በተለይ ስለ ግኃይል ንዑስ ግኃይሎች ሁሉም የተጻፈው ደራሲው የደህንነት መኮንን በመሆናቸው ከቦታው ላይ ባልነበሩ ሰዎች እየተነገራቸው የጻፉት ስለመሰለኝ በድጋሚ የሚታተም ከሆነ ለማስተካከል እንዲረዳ እንደሚከተለው ቢታረም በገጽ ሳይ እንደተገሰጸው የሚባል የለም እና ግ ኃይሎች ባሬንቱ ላይ ከ ኛ ብርጌድ ይዞታ ሳይ ከተገናኙ በኋላ በ ኃይል መጠሪያ ስም በሜጀ አሥራት ብሩ ሆኔ ኮል በመመራት ከረንን እንዲይዙ ነው ግዳጃቸው የ ግኃይል አዛዥ የነበሩት ኮል በኋላ ሜይ ረጋሣ ጂማ ወደ ሌላ ሥራ ተዛወሩ ግኃይል በከል በኋላ ሜቻ ቁምላቸው ደጀኔ እየተመራ የትግራይን ፀጥታ አገዲያስከብር እንጂ ወደ አሥመራ እንዲንቀሳቀስ አል ተችቶ የ ግኃይል ግዳጅ ከሸሬ እስከ ባሬንቱ ያለውን የተቃዋሚውን ኃይል እየደመሰሰ ሄዶ ከጀግኖቹ የኛ ብርጌድ ከኤርትራ ፈጥኖ ደራሽ ሽለቃና ከኩናማ ሕዝባዊ ሠራዊት ጋር እንዲገናኝ እና ከዚያም ክጎንደር ከተነሳው በኮል ሜጅ ረጋሣ ጂማ ከሚመራው ከኛ ግኃይል ጋር ባሬንቱ ሳይ ተገናኝተው በመባል ወደ ከረን እንዲንቀሳቀሱ እንጂ ባሬንቱ ቀደም ብሳ ከላይ በተጠቀሰው ኛ ብርጌድ ቁጥጥር ሥር ገ ነበረች። ነገር ግን እኛ የምንከራከርበትን አካባቢ ፈፅመው አያውቁትም አማካሪዎቻችን በካርታ ንድፍ ብቻ በመመራት የእግር መንገዱን ለታንክና ለተሽከርካሪ አመቺ ነው በማለት ቀዳሚ መምሪያውን ፍም ሆነ ሳመን ቻሉ በዚህም የሻዕቢያን መከላከያ ሰብሮ ማለ ተከታተይ ማጥቃቱ ቀዳሚ መምሪያውና አማካሪዎቹ በመረጡት አቅጣጫ እንዲሆን ተወስነ በቪህም በአዲበደል በኩል በመቀርካና በአንሰባ መንደሮች አድርጎ አዲተከለዛንን መያዝ የሚሰው አጓጉል ከዘመቻ በግዳጅ ተጫነብን በውሳኔው መሠረት የ ግብረ ኃይል አዛዥ ብጁ መርዕድ ንጉሴ የሚመለከተንን መኮንኖች ስብሰባው የሥራ ድርሻችቾንን ሰጡን ለሁለቱ ግብረ ኃይል አዛዥች ማለትም የንዑስ ግብረ ኃይል ሀ አዛዥ ኮል ሁሴን አህመድና የጀግናው የንዑስ ግብረ ኃይል ለ አዛዥ ሌኮ ብጄ ተስፋዬ ሀማሪያም መምሪያ መኮንኖችና እኔም የ ግብረ ኃይል ምአዛዥ የሥራ ድርሻቾንን ተቀበልን ትዕዛዙ በሚሰጥበት ወቅትም የቀዳሚ መምሪያው ምክትል ኃላፊ ሜጄ ኃይለጊዮርጊስ ሀማሪያምና ረዳት ስታፎቻቸው ተገኝተው ተጨማሪ ማብራሪያና ገለፃ አድርገውልናል ከዚህ በኋላ አጥቂ መስመር ላይ የተመደቡት የማጥቂያ መስመራቸውን በማጥናት ተዘጋጁ ማጥቃቱ ከመደረጉ አስቀድሞ ለአራትና ለአምስት ቀን ያህል የማዘናጊያ መድፎችና የአየር ጥቃቶች ድብደባ ተካሄደ በእርግጥም የማጥቂያውን ሰዓትና ቀን ለማሳሳት የረዳ ዘዴ ነበር ከምፅዋ ልምድ የተወሰደው ይፄ ማደናገሪያ በመጀመሪያው ቀን ድብዳባ በሬዲዮ በየት በኩል ማጥቃት እንደተጀመረ ሲጠያየቁ የነበሩት ሻዕቢያና ጀብፃ ሲደጋ ገም ተዉት በዚህም ልምዳቸው ነው በማለት እንደተዘናጉ ገባን የኅዳር ቀን ዓም የአሥመራ ከረንን መንገድ ለመክፈትና ሠብሮ የማጥቃት ውጊያ ከመጀመሩ አንድ ቀን በፊት የቅስቀሳ ሙዚቃ ዝግጅት ቀረበ። ምክንያቱም በኤርትራ ክፍለ አገር ሰረዥም ጊዜ የቆዩና ቦታዎችንም ደህና አድርገው የሚያውቁ መኮንኖችና አባሎች በንዑስ ግብረ ኃይል «ለ» ውስጥ ተካተው ስለነበር ነው እንዲቀድም ተወስኖና ታቅዶ የነበረውም ንዑስ ግብረ ኃይል «ሰ ነበር ሆኖም የብሔራዊ አብዮታዊ ዘመቻ ቀዳሜ መምሪያ በመደናገጥ ሁኔታዎችን በትክክል ካለማወቅና ካለማጤን የተነሳ ሳያገናዝበና ሳያረጋግጥ በሰጠው ትእዛዝ መስረት ንዑስ ግብረ ኃይል ሁ እንዲንቀሳቀስ ተደረገ ንዑስ ግብረ ኃይል ህ በምሽት ከመነሳቱም በላይ አዛ ቦታውን ጠንቅቆ አያውቀውም ነበር በጨለማውም ምክንያትም አደገኛ የጠላት ወረዳና ቁልፍ የሆኑ መሬቶች አለመታየታቸው ሌላ ችግር ሆነ ግንኙነት እንዳይቋረጥና የእርስ በርስ መረዳዳት እንዲኖር በማሰብ ንዑስ ግብረ ኃይሉ መንገዱን ተከትሎ እንዲፄድ ተወስኖ ከምሽቱ ሁለት ሰዓት ላይ ኤላበርድ ደረሰ መድረሱንና እዚያው አዳር ማድረጉን ገልፆ ካመለክተ ከጥቂት ጌዜ በኋላ ግን ግንኙነት ተቋረጠ። ከዚህም በተጨማሪ ድርጅት የጫኑ ተሽከርካሪዎችንና ከባድ መሣሪያዎችን ለማስጠበቅ ሌላ ኃይል ወደኋላ አስቀርቷል ይህም ሆኖ ንዑስ ግብረ ኃይሱ ተደራቢ ኃይል አስኪደርስለት ድረስ ከጀግናውና ስመጥሩው አየር ኃይላችን ጋር በመሆን ይዞታውን ሳያስደፍር ቆየ ከአንድ ቀን በፊት በህዳር ንዑስ ግብረ ኃይል ለ የአሥመራ ከረንን መንገድ እያሰሰ አዲተከለዛን ሳይደርስ ከ ዐ ኪሜ ርቀት ሳይ የመከሳከያ ቦታውን ይዞ አዳር ያደርጋል ብጆጄ ሜጄ መርዕድ ንጉሴ ንዑስ ግብረ ኃይሉ አዳር ካደረገበት ቦታ ጀግናው ሌኮ ብጄ ተስፋዬ ማሪያምን አስጠርተው ያነጋግራሉ ብጄኔራሉ በተሰጣቸው ትዕዛዝ መሠረት ወደ ከረን የላኩት ንዑስ ግብረ ኃይል ሀ ኤላበርድ መድረሱን ቢገልፅም ከዚያ በኋላ ግንኙነት የተቋረጠ መሆኑን በመደናገጥ ይነግሩታል በቀጣይ ቀን ጠዋት ወዴ ኤላበርድ አእንደሚንቀሳቀሱና ዝግጅቱንም እንዲያጠናቅቅ ለሌኮ ተስፋዬ እኔ ባለሁበት ነግረውት ወደ ጦሩ ተመለሰ በትዕዛዙ መሠት በማግስቱ ሴሊት ከ ዐ ሰዓት ንዑስ ግብረ ኃይሉ ካደረበት ወጥቶ ወደ ኤላበርድ ተንቀሳቀሰ ብጄኔራል መርዕድ ንጉሴ ከንዑስ ግብረ ኃይሉ ጋር ከመንቀሳቀሳቸው በፊት ለእኔ አንድ ትዕዛዝ ሰጡኝ በሌኮ አዱኛቸው አራጋው የሚታዘዘው ኛ ሚሊሺያ ብርጌድ ሊቀይረው የሚመጣ አንድ ብርጌድ ስላለ በአስቸኳይ አስቀይረህ እንድትከተለኝ ሲሉ ነበር ትዕዛዝ የሰጡኝ ኤላበርድ ሲቃረቡ ከንዑስ ግብረኃይል ሀ ጋር የሬዲዮ ግንኙነት በማድረግ ኮጸ ሁሴን አህመድን በየትኛው አቅጣጫ ጠላት እንዲመታለት እንደሚፈልግ መጠየቅ ነበረባቸው ነገር ግን ይሄንን በማድረግ ፈንታ ቀጥታ ከንዑስ ግብረ ኃይል ሀ ጋር ተቀላቀሉ። ሳይሳካልን ቀረ በዚያ ውጊያ ብዙ ነባርና በሳል መኮንኖቻችንንና በተዋጊነታቸው የታወቁ ባለሌላ ማዕረጎቻችንን አጥተናል የ ግብረ ኃይል በሰሜን ጦር ግንባር ብዙ የደከመ ከአሥመራ እስከ መስሐሊት ባደረጋቸው ውጊያዎች በዛ ያለ ኃይሉን በማጣቱና በመዳከሙ የግዳጅ ትዕዛዝ ለውጥ ማድረግ አስፈለገ በ ግብረ ኃይል መዳከም ሳቢያ በተደረገው የግዳጅ ትዕዛዝ ለውጥ የዕዝ ልውውጥ ሲካሄድ እኔ ከ ግብረ ኃይል ምክትል አዛዥነት ወደ ግብረ ኃይል ምክትል አዛዥነት ተበዋወርኩ የ ንዑስ ግብረ ኃይል ሀ አዛዥ ኮል ሁሴን አህመድ ወደ አሥመራ ተዘዋውረው የኛ ክፍለ ጦር አዛዥና የአሥመራ ዙርያ ጥበቃ ሃላፊ ሆኑ። በምትካቸው የ ግብረ ኃይል አዛዥ የነበሩት ኮል ሜጄ ቁምላቸው ደጀኔ ከመቀሌ መጥተው የ ግብረ ኃይል ንዑስ ግብረ ኃይል ሆ ዕዝን ተኩዋቸው። የ ግብረ ኃይል ንዑስ ግብረ ኃይል ለ ደግሞ በጀግናው በሌ ብጄ ተስፋዬ ሀማሪያም እየተመራ የክረንን ከተማ ጥበቃና የበላይ አስተዳዳሪ ሆነው ተመደቡ በዚህ የግዳጅ ትዕዛዝ ለውጥ መሰረት ብዙ ጉዳት የደረሰበት የ ንዑስ ግብረ ኃይል ሀ ለ ግብረ ኃይል ተደርቦለት አፍኣበትን ከዚያም ናቅፉን እንዲይዝ ለ ግብረ ኃይል ትዕዛዝ ተሰጠ በትዕዛዙም መሠረት ከጠንካራ ውጊያ በኋላ አፍአበትን ያዘ የ ግብረ ኃይል በውስጡ ልምድ ያላቸው ጠንካራ መኮንኖችና ነባር ባለሌላ ማዕረጎችን የያዘ ስለነበር እስከ ናቅፋ ድረስ ውጤቱ በጣም የሚያስደስትና የሚያኮራ ነበር ናቅፉ ከደረሰ በኋላ በመሬቱ አስቸጋሪነትና የቦታውንም ሁኔታ በደንብ ካለማወቅ የተነሳ ይመስላል ሻዕቢያ ከተለያየ አቅጣጫ ተሰባስቦና ተረባርቦ ባጠቃው ጊዜ ይዞታውን ሰቆ ወደኋላ እንዲመስሰስ ተገደደ። ይኸኔ ያ በችግሩ ወቅት ያልረዳው የ ግብረ ኃይል ንዑስ ግብረ ኃይል ሀ መረዳዳት ምን ያህል ጥቅም አንዳለው ስለሚያውቅ በሴላ አቅጣጫ ጠላትን አጥቅቶ ግብረ ኃይል የለቀቀውን ቦታ መልሶ እንዲይዝ አድርጎታል ከ ወደ ግብረ ኃይል መዘዋወር ላይ ላዩን እንደሚታየው የግብረ ኃይል ለውጥ ብቻ አልነበረም ውስጥ ውስጡን ያመረቀዘ የመናናቅና የእኔ እበልጥ የእኔ እበልጥ ፉክክር በጦር ክፍሎች መካከል ስለነበር ከ ግብረ ሃይል ጋር በቀላሱ መቀላቀል ተስናኝ ነበር አዲስ የተዛወርኩበት ግብረ ኃይል ሙሉ ለሙሉ ስላልተቀበለኝና ምግቤን እንኳን ሰማግኘት ስለተቸገርኩ የምበላው ከቀድሞ ክፍሌ ከ ንዑስ ግብረ ኃይል ለ መኮንኖች ጋር ነበር አንዳንድ ጊዜ ደግሞ ግጭት ሊፈጥሩ የሚችሉ ቅሬታዎችም ያድሩብኝ ነበር። ይሄንን የ ግብረ ኃይል ንዑስ ግብረ ኃይል ሆን የሚመሩት ኮል ሰይፉ ወልዴ ሲሆኑ ተደራቢውን ኛ ሜካናይዝድ ብርጌድ የሚያዙት ሌኮ መንገሻ ታደሠ ነበሩ ከኮል ሰይፉ ወልዴ በተጨማሪ ደግሞ ሌሎች ቀደምት ሲኒየር መኮንኖች ተካትተው እንዲታዘዙ ተደርጓል አብረው እንዲሄዱ የተደረጉት መኮንኖች የ ግብረ ኃይል አዛዥ ከኮል ካሣ ገብረማሪያም እና የብሔራዊ ዘመቻ ቀዳሚ መምሪያ የኢኒስፔክሽን መምሪያ ኃላፊ ኮል አይተነው በላይ ናቸው ሁለቱም መኮንኖች የማይመለከታቸው ቦታ ላይ ነው የተገኙት ኮል ካሣ ሁለቱን ንዑስ ግብረ ኃይላቸውን ኮል አይተነው ዋነኛ ኃላፊነታቸውን የኢኒስፔክሽን መምሪያን በመተው ሁለቱም ወደ ሮራ ፀሊም እንዲዘምቱ ተደርጓል ኮል ሰይፉ ወልዴ በወዲ ቀሺ እየተመሩ ለታንኮቻቸውና ለመድፎቻቸው መንገድ እየሰሩ ወደ ሮራ ፀሊም ተንቀሳቀሱ። ከዚያ በኋላ ሰቤተሰቡም ሆነ ለጠያቂ ጦርነት ላይ ሞተ የሚል ምላሽ መስጠት ስለሚችሉ የፈለጉትን ማድረግ ይችሉ ነበር ይሄንን የዘመቻ መኮንኑ የተረዳው አይመስልም በሔሊኮፕተሯ ማረፍ ምክንያት የነቃው ሻዕቢያ ጦሩን ከየአቅጣጫው አሰባስቦ በጦሩ ላይ ከፍተኛ ማጥቃት ሰነዘረ አዛዝ የድጋፍ ሰጪ መሳሪያዎቻቸውን ሳያስጠጉ ከቦታው አስቸጋሪነት የተነሣ ሜካናይዝድ ብርጌዱም ሙሉ በሙሉ ሊካፈል በማይችልበት ሁኔታ ነበር ማጥቃቱ የተሰነዘረው በዚህም ከፍተኛ ጉዳት ደረሰ ከማፈግፈግ ውጭ አማራጭ በመጥፋቱ ጦሩን ወዲ ቀሺ እየመራ ወደተነሱበት እንዲመለሱ አድርጓል በዚህ መካከል ኮል ካሣ ገብረማሪያም ኮል አይተነው በላይ ኮል ሰይፉ ወልዴ የንዑስ ግብረ ኃይሱ የዘመቻና የመረጃ መኮንኖች እስታፎች እንዲሁም የአየር ኃይል ባልደረባ የነበረው የአየር አስተኳሽን ጨምሮ በመምሪያዎች ውስጥ ይሰሩ የነበሩ ጥቂት አጃቢ ወታደሮች ተመካክረው አንድ ውሳኔ ላይ ይደርሳሉ። በእኔ እምነት በኤርትራ ውስጥ ብዙ ያገለገሉ ስለአካባቢው ብዙ የሚያውቁ መኮንኖች እያሉ ስለኤርትራ ምንም የማያውቅ የውጊያ ልምድ የሴሌለው ገና ተመርቆ የወጣ ምመቶ አለቃ የንዑስ ግብረ ኃይል የበመቻ መኮንን አድርጎ መመደብና መላክ ስህተት ይመስለኛል ንዑስ ግብረ ኃይል በሜካናይዝድ ብርጌድና በልዩ ልዩ ክፍሎች የተጠናከረ አንድ ክፍስ ጦር ማለት ነው ኮል መንገሻ ታደሰን እኔ እስክማውቀው ድረስ ጠንካራ ላመነበት ነገር ሁሉ ወደኋላ የማይል ያላመነበትን ደግሞ በትዕዛዝ ካልሆነ በስተቀር እስከ መጨረሻው የሚከራከር ነው በተመደበበት በምሥራቅና በሰሜን ጦር ግንባሮች ሁሱ በጣም ጥሩ አመራር የሰጠና ለውጤት ያበቃ መኮንን ነው የሚቢሲሽያጡ ጥጅቄ ወደ ብሔራዊ አብዮታዊ ዘመቻ ቀዳሚ መምሪያ በአስቸካይ ተጠርቼ የሄድኩት ከአድሜዬ ገፋ ብዬ ትዳር ከመሰረትሁ ገና አንድ ወር ብቻ ሆኖኝ ነው ስለሆነም ምን ችግር ቢፈጠር ነው እንዲህ በተጣደፈ በላ የተጠራሁት ብዬ በጣም ስግቼ ነበር ቤተሰቤም ባብቶ እንዳባባኝ ትዝ አስመራ እንደደረስኩም የተጠራሁበት ምክንያት ተገለጸልኝ ይኸውም በሮራ ጸሊም ዘመቻ ኮል ዓይተነው በሳይ መስዋእት በመሆናቸው የእሳቸውን የኢንስፔክሽን ስራ እንድረከብ መሆኑ ተነገረኝ በመስራት ላይ እያለሁ ከተደናገጠው ቤተሰቤና መስዋእትነት ከከፈሉት መኮንኖች ቤተሰቦች በምስጢር የተያዘውንና እነሱ ግን በጭምጭምታ የሰሙትን አንዳረጋግጥላቸው ደጋግመው ከሚፈልጉኝ በሙሉ ድምጹን በይፋ አስከተነገረ ድረስ አጠፋሁ ኮከኮል ካሣ ገብረማርያም ኮል አይተነው በላይ እና ኮል ሠይፉ ወልዴን ጨምሮ ሌሎችም የተስውበት የሮራ ፀሊም ዘመቻ ብዙ ማጣራት የሚገባቸው ነገሮች አሉበት። ይሁንና የ ግብረ ኃይል አዛዥ ብቀረበላቸው ፄሊኮፐተር አልፈው አፍአበት የ ግብረ ኃይል አካል የሆነው የኛ ብርጌድ ጠቅላይ ሠፈር በማረፋቸው ሁኔታውን መልክ ለማስያዝና ከባሰ ችግር ለመዳን የ ግብረ ኃይሉን የዘመቻ መኮንን ኮል ብጄ ርበቱ ፀጋዬን አስጠርቼ ተመካክርን ቀጥሎም ሁለቱን የክፍለ ጦር አዛዥች ማለትም የኛ ክፍለ ጦር አዛዥ ኮል ሜጄ አብዱላሂ ዑመርንና የኛ ክፍለ ጦር አዛዥን ኮል ሜጄ ቁምሳቸው ደጀኔን አስጠራሁ ስብሰባ ካደረግን በኋላ ሁለቱ ክፍለ ጦሮች ወደ ናቅፋ ከመፄዳቸው በፊት የያዙትን የኩብኩብ ወንዝ መጋጠሚያ ግራና ቀኝ ላይ ይዘው እንዲቆዩና ይዞታቸውንም እንዲያጠናክሩ ተስማማን በሳ በዘመቻ መምሪያው ምኃላፊ በሜጄ ኃይለ ጊዮርጊስ ሀማርያም ስም ኛ ክፍለ ጦር ከኩብኩብ ወንዝ በስተግራ ኛ ክፍለ ጦር ቀኙን ይዘው ፊት ለፊታቸው በሚገኙት ቁልፍ ቁልፍ ቦታዎች ላይ አዘግይና አንቂ ጦሮችን እንዲያስይዙ መመሪያና ትዕዛዝ በሰጠሁት መሠረት የመከላከያ መስመራቸውን ያዙ አካፋና ዶማውንም እኩል አከፋፈልኳቸው ሦስቱም የ ግብረ ኃይል መኮንኖች ቀደም ሲል አብረን በመሥራታችን እናም ቀደምት ሲኒየር መኮንን መሆኔን ስሰሚያውቁ እንጂ መመሪያ ወይም ትዕዛዝ ክእኔ ለመቀበል ግዴታ አልነበረባቸውም ለጋራ ዓላማ የምንሠራ መሆናችንን ተረድተው ኣንጂ ትዕዛዝ ወይም መመሪያ መቀበል የነበረባቸው ከ ግብረ ኃይል አዛዥ ነበር ከዚህ በኋላ የ ግብረኃይል አካል የሆነውን ኛ ብርጌድ እና ኛ ብርጌድ ልዩ ትዕዛዝ እና መመሪያ እስኪደርሳቸው ድረስ በተደራቢነት አብረው እንዲሠሩ ትዕዛዝ ሰጠሁ። ኮል ሜጄ ቁምላቸው ደጀኔ ከኛ ክፍለ ጦር አዛዥነት የ ግብረ ኃይል አዛዥ ከኮል ብጄጆጂ ኃይሉ በረዋቅ የኛ ክፍለ ጦር አዛዥ ሆነው ተሾሙ ኮል ሜጄ አብዱላሂ ዑመር እዚያው ኛ ክጦር ቆዩ እኔ ኮል እስኪፋኖስ ገመስቀል የ ግብረ ኃይልን በጀት በሙሉ ለሰሜን ዕዝ እንዳስረክብና የ ግብረ ኃይልን ያለበጀት በዘመቻና መረጃ ብቻ እንድመራ ትዕዛዝ ደረሰኝ በማዕረግ በምቀድማቸው እንድታዘዝ ስለተደረገ በድጋሚ አዘንኩ። ደል ዘሁ ሰሀገኞ ፍቅር የተከኗፅ መስዋዕትነት የቀቁጸደ ኮከቭ ዘመቻ የስዛች ምደባ የመከላከያ ከፍተኛ አመራር ሰጪዎች ሜጄ ሌጄ ተስፋዬ ገብረኪዳን የአገር መከላክያ ሚኒስትር ብጄ ሜጆ ገብረየስ ወፃና የአገር የመከላክያ የፖለቲካ ኃላፊ ሜሟ ኃይለጊዮርጊስ ሀማሪያም የጦር ኃይሎች ኤታማፐር ሹም ብፍ ሜጫ ፋንታ በላይ የአየር ኃይል አዛዥ ኮሞደር አድሚራል ተስፋዬ ብርሃኑ የባህር ኃይል አዛዥ ብጄ ሜጄ መስፍን ገብረቃል የዘመቻ መኮንን ነበሩ ለዘመቻው የተመደቡ የዕዝ አዛዝች ውቃው ፅዝ በአልጌና ግንባር ሀ ብጄ ሜጁሟ አበራ አበበ አዛዥ ለ ኮል ሜቿነ ሁሴን አህመድ ምአዛዥ የናዴው ፅዝ በናቅፋ ግንባር ሀ ብጄ ውበቱ ፀጋዬ አዛዥ ሰ ኮል በጄ ይርጋዓለም ተኃይማኖት ምአዛዥ መብረቅ ዕዝ በከርከበት ግንባር ሀ ብጁ ሜጄ ቁምላቸው ደጀኔ አዛዥ ስ ኮል ብጄ ዮሐንስ ኃይለማሪያም ምአዛዥ መክት ዕዝ የደጋ አውራጃዎች ጥበቃ ሀ ኮል ሜጅ አብዱላሂ ኡመር አዛዥ ለ ኮል ብጄ ተስፋዬ እረሩ ምአዛዥ ነበሩ ለዕዞች የተመደቡት ክፍለ ጦሮች ስውቃው ዕዝ ሰፊ ወረዳን ስለሚሸፍን ኛ ክፍለ ጦር ኛ ተራራ ክጦር ኛ እግረኛ ከጦርና ኛ ሜካናይዝድ ብርጌድ ለናደው ፅዝ አንበሳው ኛ ክጦርና ኛ ክፍስ ጦር ለመብረቅ ዕዝ ኛው ተራራ ክጦር ምንም ዓይነት ልምድ የሌለው በከርከበት በመብረቅ ዕዝ ስር ሳይሆን ከሱዳን አቅጣጫ የሚመጣውን ጦር ለመከላከል በኋላም ከመብረቅ ዕዝ ጋር »» ሰሆንር ፍቅር የተከፈለ መስዋዕትነት በአንድነት ወደ ናቅፋ ማጥቃትን የ ሚቀጥል በኮል የሚመራው ኛ ክጦር በኮል ህ ካዬ ልመና የሟ ይኛ የለን ይሠዋ ብርጌድን ያካተተ በኤርትራ ምድ ያላቸው ለመክት ዕዝ ኛ ክፍለ ጦርና ልዩ ልዩ ብርጌዶች እንዲሁም የተወሰነ መድፎችና ታንኮች ተመድበውለት የደጋውን አራምን ጣናን አካባቢ ደህንነት አንዲጠብቅ ሁሉም ባቅፋን መዛ ታ ቢሄዱም ከመክት ዕዝ በስተቀር ግባቸው ተይ ኮከብ ክመቻ ግዳጆችና አፈባማቸው ሠ ናደው ዕዝ ከሳይ የተጠቀሱትን ክፍለ በሁለት አቅጣጫ በመሄድ ናትፋን አጥቅቶ እንዲይዝ መቻ ሊ ውቃው ፅዝ ከላይ የተጠቀሱትን ክፍለ ጦሮች ፐ ይዞ የናቅፋ አል መንድ መክፈትና ናቅፋን በሚያጠቃው በናደው እዝ ላይ በአልገና ታዎች ላይ ያለው የሻዕቢያ ጦር ቦታውን ለቆ በመምጣት የላ ማጥቃት እንዳያደርግበት ጀበል ደበቢትን ካታርንና የአዶባህ በቀን በማጥቃት ለያ ጠር ከአልጌና ተራሮች ወደ ናቅፋ ቃነቅ ማድረግ ሁኔታውም ከፈቀደ የሻዕቢያን ይዞታ በተከታታይ በማጥቃት አስለቅቆ የናደው ዕዝ ማጥቃት የናቅፋን መያዝ መርዳት ሒ መብረቅ ዕዝ ኛ ተራራ ክፍለ ጦርና ደቡለት የተ ለ መመሪያዎች በመያዝ ከርከበት ከሚገኘው አይለት ከሚጧው በ መነሳት ኩርን አጥቅቶ ከዚያም ወደ ዛራ በመታጠፍ ሐሽታን ዚያም ወደ ናቅፋ በመነቃነቅ የናቅፋን መያዝ መርዳት መ በኮል ታደስ ገብሬ የሚመራው ኛ ክፍለ ጦርና በሻለራ አሣዬ ጨመዳ የሚመራውን ኛ ስንጥቅ ሜብርጌድ መብረት ር ድ ላ ሳይሆን የተሰጣቸው ግዳጅ ግን በዋናው ግንባር በኩል ሳይሆን ኛ ክጦር ሳታን ስንጥቅ ሜብርንድ ደግሞ ። ክፍለ ጦርና ሰንጥቆ ሜብርጌድ ወደ ዛራ ታጥፈው ወደ ሐሽታና ናቅፋ በአንድነት በመብረቅ እዝ አዛዥነት ተ የናቅፋን መያዝ መርዳት ነበር ሠ የመክት ዕዝ የደጋውን አውራጃዎች ምጽዋንና የአስመራን ዙሪያ እንዲያስጠብቅ የአስመራ ምጽዋ መንገድም በሻዕቢያ ወታ እንዳይዘጋና ሌሎችም የድርጅት መስመሮች ክፍት ሆነው እንዲቆዩ ግዳጅ ተሰጠው መክት እዝም በዚሁ ትእዛዝ መስረት ያልተቋረጠ ክትትል በማድረግ ግዳኙን ሲፈጽም ቆየ ፊ በተሰየ በናቅፋ ግንባር ለተሰማራው ጦር ሁለት ክፍለ ጦሮች ብቻ ሲሆኑ ግዳጁን በቀላሉ እንዲወጣ የተሰጠው ተጠባባቂ ጦር አልነበረም የግዳጅ አፈጻጸም ማጥቃቱ በሁሉም ግንባር የካቲት ቀን ዓም ተጀመረ የናደው ዕዝ በብጀ ውበቱ ጸጋዬ እየተመራ በሁለት አቅጣጫ ማጥቃቱን ቀጠለ ይኸውም ፊ የአንበሳው ኛ ክፍለ ጦር በክል ተሻገር ይማም በመመራት በቲክሲ ኦድርጎ ከፍተኛውን ተራራ ቀለብ የጫኑት አሀዮች እንኳን መውጣት አቅቷቸው አህዮቹን እየገፋ ወጥቶ ድንገተኛ ማጥቃት በማድረግ የናቅፋ አልጌናን መንገድ ተቆጣጥሮ ወደ ናቅፋ ለማምራት መዘጋጀቱን አበሰረ ኛ ከፍለ ጦርም በኮል መኮንን ወልዴና በምክትል አዛኙ በኮል ብጄ ሰብስቤ ንጋቱ እየተመራ በተሰጠው ግዳጅ መስረት አንድ ብርጌድ በግራ አንድ ብርጌድ በቀኝ አንድ ብርጌድ መሐል ለመሐል እንዲያጠቱ በማድረግ ማጥቃቱ ቀጥሎ በቅድሚያ የቲክሲን ተራራማ ቦታና የናቅፋን መዳረሻ በቀሳጸ ግጭት ኪጸፆዙተና ከተቆጣጠሩ በኋሳ በመሐል የሚያጠቃው ብርጌድ የመሬቱ አቀማመጥ ረባዳና ዙሪያው በተራራ የተከበበ በመሆኑ የሁለቱ ብርጌዶች ድጋፍ ታክሎበት ብርጌዱ የቲከሲን ማሰልጠኛ ጣቢያ በቀላል የተኩስ ልውውጥ ያዘ አነስተኛ ቁሳቁስና የማሰልጠኛውን ንብረቶችን ከማረከም በኋሳ ማጥቃቱን ወደ ናቅፋ በመቀጠል አንዳንድ ከፍተኛ ቦታዎችን ተቆጣጠረ ይኸኔ የኛ ክጦርን ፈጣን ማጥቃት ለመግታት ይመስላል ሻዕቢያ ጥቂት ጦሩን በቀኝ በኩል በማስረግ የክፍለ ጦሩን ማዘዣ ለመያዝ ባደረገው እንቅስቃሴና ሙከራ ከክፍለ ጦሩ በተሰጠው ፈጣንና በሳል አመራር ተኮላሸቶ ክፍለ ጦሩ ወደ ፊት በመገስገስ የናቅፋ ከፍተኛ ቦታዎችን የሚወስደውን መንገድ የሚቆጣጠረውን ኮረብታና ሌሎች ደታቃች በመያዝ የናቅፋን ከተማ እንቅስቃሴ በእይታ መቆጣር ኩርን አጥቅቶ ከዚያም ወደ ቀኝ ወደ ዛራ ታጥፎ ሐ የናቅፋን መያዝ በመርዳት ወኗ ዓቅሩ መተሳተ እሆን ኛሉ ትፍ ሃል ውብሸት ማሞ የሚመራው ሞቃትና አቧራማ የሆነውን በጣም ረዥም ርቀት በአንድ ሩን በእግ ፍ ። ለዚህም ውድቀት ሌላው ምክንያት የመብረቅ ዕዝ ግንባር ያለመሳካትና የውቃው ዕዝ ተከታታይ ማጥቃት ያለማድረግ ነው የኛ ክፍለ ጦር ግዳጅ አለመሳካት ግዳጅ ከመሰጠቱ በፊት ዝግጅቱ መጠናቀቁን ሰማረጋገጥ ከዘመቻ ዕቅድ መምሪያ የተወከሉ ክፍተኛ መኮንኖች ኛ ከጦር ወዳለበት ቦታ ፄደው ነበር የክፍለ ጦሩ አዛዥ ኮል መኮንን ወልዴና ምአዛዝዣ ኮል ብጄ ሰብስቤ ንጋቱ እንዲሁም የመምሪያ መኮንኖች አንዳንድ ተገቢ ጥያቄዎችን አቅርበው ነበር። ማጥቃቱ እጅ በእጅ ውጊያ ቀጥሎ ከሌላ አቅጣጫ ጠላት ላይ በተደረገበት የከባድ መሣሪያና የመትረየስ ተኩስ እንቅስቃሴው ይገታል በዚህ መካከል የክፍለ ጦሩ አዛዥ ኮል መኮንን ወልዴ ወደ ተለዋጭ ማዘዣ ቦታዎች ሲንቀሳቀሱ እጠገባቸው የነበረው የአዛዥች ምልክት የሆነው የሬዲዮ አንቴና በመታየቱ እሱን ኢላማ ያደረገ የጠላት ሞርተር አጠገባቸው ያርፋል በዚህም ኮል መኮንን ወልዴ ለ ዓመታት በቅን ላገለገሏሷት ስሚወዷት አገራቸው መስዋእትነት ይከፍላሉ የክጦሩ ምአዛዥ ከል ብጄ ሰብስቤ ንጋቱ ሁኔታውን እንዳወቁ የአዛዥነቱን ቦታ ወዲያው ይረከባሉ ወደ ተለዋጭ ቦታ ያመራውን ጦር በማረጋጋትና መከላከያ ቦታ እንዲይዝ በማድረግ ውጊያውን ይቀጥላሉ ጦሩ የተለቀቀውን ቦታ በድጋሚ እንዲይዝ ዕቅድ ያወጣሉ የተለቀቀው ቦታ አስቸጋሪ በመሆኑ በአንድ ጊዜ ማጥቃት አይቻልም በመሆኑም በምዕራፍ ተራ በተራ እያጠቁ ጠባብና አስቸጋሪ በሆነ መንገድ እየተንቀሳቀሱ ይገፋሉ ጦሩ የተለቀቀውን ቦታ በመያዝ ላይ እንዳለ ምሃስዛኙ ኮአ ብቺ ስብስቤ ንጋቱ በጠና ይቆስላሉ በዚህም ለህክምና ወደ ኋላ ይገለላሉ በዚህ መካክል ከዚህ በፊት በኛው ክጦር ተነስቶ የነበረው ጥያቄ አስፈላጊ ሆኖ ይገኛል በትርብ ርቀት ተገኝቶ እንዲረዳ ተፈልጐ የነበረው ተጠባባቂ ጦር ሁኔታው ሲያስገድድ ከሩቅ ርቀት መጥቶ ።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

አስተያየቶች:


memezon

የማውረድ አማራጮች | ወደ ፒዲኤፍ ቀይር | የዕለቱ መጽሐፍ

© dirzon | የአገልግሎት ደንቦች | የግላዊነት መምሪያ | ስለ | አገልግሎቶች | መልእክት