Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • ወደ ፒዲኤፍ ቀይር
  • የንባብ ዝርዝር
  • አጠሬራ
  • ኦዲዮ መጽሐፍ
  • ፍለጋ
  • ይስቀሉ
  • የኔዞን
  • ይግቡ
  • ይመዝገቡ
English  አማርኛ  Français  العربية
የዕለቱ መጽሐፍ

ሁለገብ የአእምሮ ማዝናኛ.pdf


  • የቃላት ደመና

ሁለገብ የአእምሮ ማዝናኛ.pdf
  • የማውጣት አጠሬራ

ና ዝ የሚገባው አንዳንድ ጐታች ባህል ኑሮው የታሪኩ ሂደትና የሥልጣኔው ዕድገት ወይም ኋላ ቀርነቱ ተለይቶ የሚታይበት መታወቂያ ምልክቱ ነው ። » ብላ መልስ ብትሰጥ ጠንቋዩ ተቆጣ ነገሩ አሳፍሮት የሚያደርገው ቢያጣ «ዝም በይ ፍየል ምላስ ምን አስለፈለፈሽ። ብሎ አሳምኗት ከባሏ ተፋታች የሞቀ ትዳሯን አፈራርሳው ሄደች በመሐል አራዳ ቤት ሠርታ ተቀምጣ ባለነጋሪትባል ብትጠብቅ አይመጣ ባለነጋሪቱ ራስ ይቅርና ተራውም ባልታጥቶ ጉድ ፈላ እንደገና ማንም ሳይጠይቃት በሐፍረት ተውጣ ድህነት በርሷ ላይ ጓዙን ጭኖ መጣ ሲያጅባት የኖረው የቤት ሠራተኛው ስለተበደለ ለችግር አጋፍጧት ጥሏት ኮበለለ ሌላ አማራጭ የለም ተነሥ ታጠቅ ባጭር ሥራ ነው» መባሉ ትርጉሙ ሐቅ ነው ።» መጥረቢያ እየቃጣ ማጭድ እየሳለ መዶሻና አካፋ ዶማ እያቃጨለ ምንም ሳይሠራበት ተቀምጦ እየዋለ ሠራተኛ መሳይ ስንት ሰነፍ አለ ።ን የኢትዮጵያ ሕዝብ ባሀላዊ የጀግንነት ወኔ ኃይል የማይበግረው በዕድሜ ሳይወሰን ዘመንም ሳይገታው የአገር ፍቅር ስሜት እያገነፈለው ከእሳትነት ባሕርይ የሚመነጭ ነው ። «ከንጹሕ ስንዴ ውስጥ ተለቅሞ እስካልወጣ አንዳንድ የእንክርዳድ ዘር እንደማይታጣ በአውሮፓ መሬት በፈረንሳይ አገር ስመ ጥሩ ጀግኖች ባሉበት ጦር ሠፈር ወኔ የተለየው አንድ ፈሪ ነበር። ከዚያም ለሌላ ሰው የተተኮሰችው የነደደች ጥይት አንድዳ ጣለችው ሞተ ተቀበረ መጨረሻው ይህ ነው የምንለው የኢትዮጵያ ጀግና አማካይ ታሪኩ «ደሜን ጠጡትና ሥጋዬዩንም እንኩ አጥንቴን ከስክሱት አያልፍም ከልኩ ነገር ግን አገሬን ድንበሯን አትንኩ» የሚል ነው ። ሲቃጡት ዝም ያለ ሲመቱትም ያው ነው አገዳደሉ የተዋሕዶ ተው በለው ከላይ ያለውን እዘብጥ አውርዶ መግደልም መሞትም ከጥንት የቆየ ነው ። ቨ ወዲያ ማዶ ሆኖ ጀግና ሰው ወይ አለው ያጣጥመዋል እንደ በረዶ ጓዙን ተቀበሉት ገድሎ የመጣ ነው ።

  • Cosine ማጠቃለያ

ታዲያ አንዳንድ ወላጆች ይህንዓይነቱን የሥልጣኔ በረክት ባለመ ቀበል «የእኛ ፈቃድ ብቻ ይሁን» ብለው በሚከራከሩበት ጊዜ የሚታየው ግትርነት አንዳንድ ወጣቶችን ከወላጆቻቸው ፈቃድ ውጭ የሚያስኮበልል ጅ ጠላፋት ወይስ ጠለፈቸው ስ መመመ አንድ ዓይነ ሥውር ልጅ በወጣትነቱ ባዊ ልጃገረድ ጠልፎ ከሀገር በመጥፋቱ በሕግ ሊጠየቅ ተከሰሰ አሳቱ» የልጃገረድ አባት ዓይነሥውር ልጅህ ልቡ የታወረ ገና አንዱን ሳይዘው በጅምር የቀረ የን ልጅ ለመጥለፍ ከቶ እንዴት ደፈረ ዩዓይነ ሥውር አባት ሥነ ሥርዓት በሕግ ልጄን አትሳደብ ያንተ ልጅ ባጠፋች በኔ ልጅ ማሳበብ ልማድ ሆኖብሐሌ ምላስህን ሎብ ቆልጃገረድ አባት ኸረ ለመሆኑ ክቶ የት አገር ነው ዕውር ልጃገረድ መጥለፍ የለመደው ወላድ ይፍረደኛ ያሳፍራል ወሬው ። ባላገሩም ሆነ ከተሜውም ሳይቀር ይወራረድና መቶ ብር ያሲዛል ከካርታ ጥይት ጋር ምንም ነገር ሳይጎድል ጠብመንጃ ተሰጥቶት «በል ተኩስ ይባላል» እያነጣጠረ ግንባር ለመበተን ወይም ጀርባቸውን ከኋላ ለማቡነን ቢተኩስ ቢያስተኩስ ደበሰባቴ አይመቱም መቶ ብር ሁል ጊዜ ይቀልጣል እንደሰም ከእለታት አንድቀን አንድ ያራዳ ወጣት መቶ ብር በማስያዝ ተወራርዶ ድንገት ጠብመንጃ ተሰጥቶት ተቀበለ ጥይት ታዲ ርያ ያራዳው ልጅ አልተሞኘም ከቶ የደብቴን ጥይቶች ከጠብመንጃ አውጥቶ ሌላ ካርታ ጥይት የዚያን ተመሳሳይ በቦታው ተክቶ እያቀባበለ አስገባ አመቻችቶ የተደገሰውን ሞት ሳያስታውሱ ደብተራ አምሮባቸው ካባ እንደለበሱ በትልቅ ቋጥኝ ላይ ወጥተው ተኮፈሱ አስማቱ አልሠመረም ምክንያቱን እንጃ ቃታውን ሲስበው በአደገኛ ፍርጃ ፍንግል ብለው ቀሩ እንጾቦና ጥጃ ታዲያ ለቦራትዋር ገብቶ ቢመረመር የደብተራው ጥይት ድምፁ የሚያሸብር እርሳሱን አውጥተው ባሩድ ብቻ ሲቀር ለካስ ባዶ ኖሯል የወረቀቾ ነብር ጥንትስ መብረቅ እንጂ መትቶ የሚያቆስል ነጐድጓድ ብልጭታው መች ሰው ገድሎ ያውቃል። ይኸውም አሁን ባህል ከልምድ የነጆኒ እናት ነፍስ ከሥጋ ስትለይ አስከሬን ከቤት ሲወጣ ግብአተ መሬት ሲፈጸም ማለት ነው ቻ ጃ አንድ ባይተዋር ሰው የውጭ አገር ዜጋ ዜግነት ለውጦ ከእኛው የተጠጋ ብኢትዮጵያ ሲኖር በሕክምና ሥራ በመርፌ በኪኒን ገበያው ሲደራ ብዙ ወዳጅ ዘመድ ጎረቤት አፈራ ለደስታም ይሁን ወይም ለመከራ ዕድር ጠቃሚ ነው ብለው ጠቁመውት የድር አባል ሆነ ከሰው ለመግባባት ። ሲኖር በደስታ በእኛው አገር ሥርዓት ከዕለታት አንድ ቀን የዚህ ፈረንጅ እናት በሎንዶን ከተማ በተወለዱበት ሞተዋል ተብሎ ተወራ በድንገት የሴት የወንድ ዕድር የማኅበሩ አባላት አንድ ቀን ማለዳ በዕለተ ሰንበት ተጨንቀው ተጠበው መርዶውን ነግረውት በ ግን ከዚህ ሥርዓት ኣልፎ እየዘፈኑ ማልቀስወግ ሆኗል። አውግስጢኖስ የተሰኘ ታላቅ አፍሪቃዊ ሊቅ ሐሜ ጽ ትን የሚጠላ ሰው ነበር ከዘህም የተነሣ «ሐሜተኛ ሰው ከእኔ ጋር ተቀምጦ አብሮኝ እንዲመገብ አልፊ ድም» የሚል ጽሑፍ በጐልህ ቅርጽ ተቀምጦ ዘወትር ከአንጫት ክፉ ጠማማ ከሰው ክፉ የሚያማ በምግብ ጠረጴዛው ላይ ይታይ ነበር» ይባላል ፍቅ ፍ ፍ ወዳጅ አይል ዘመድ ጎረቤት ጓደኛ ስም አጥፊ ማን ዘራሽ ብርቱ አሉባልተኛ አንድ ሰው ነበረ የሐሜት ሱሰኛ ከዕለታት ባንድ ቀን ባጋጣሚ ቅጽበት ከላም ጉያ ገብቶ በሚያልብበት ሰዓት ከላሟ በስተቀኝ ጋቢ ተከናንበው ጥጃ ይዘውለት የሚስቱ እናት ቆመው ማንነታቸውን ሳያውቅ በመሳሳት ሐሜት ይጀምራል ያሉባልታ ተረት ሐሜቱም ይህ ነበር የቅሌቱ ቅሌት ምነው እኒያ እናትሽ አሁንስ አበዙት ብየዓመት በዓሉ ከተፍ ከተፍ ማለት በጌን ከነጥፍርዋ ጋጥ አድርገው በልተው በዝብዘውን ሄዱ እስከመጨረሻው ። ፈንጅ ተጠምዶበት ጠላት የሚጠብቅ አንድ መንገድ ነበር ወደጫካ እሚያዘልቅ ታዲያ ከመነሻው ማንም ሰው የሚያውቀው «በዚህ አትለፉ መቅረብም ክልክል ነው» የሚልጽሑፍ ነበር ልዩ መልእክት ያለው አንድ ማይምን ሰው ያልተማረ ጀይ ለማለፍ ሞከረ ፈንጂውን ተራምዶ የማስጠንቀቂያውን ጽሑፍ ሳያስተውል ወደፊት ሲያመራ ብድንገት ፈንድቶ እሳተ ገሞራ ነበልባል ሲተፋ ቦምቡ እየናረ የዋሁ መሐይምን ሳይሞት ተቀበረ ። ዓይኑ ላይ ተጋርዶ ጽሔፉን እያየው አንብቦ መለየት ማወቅ የተሳነው በድንገት የወጣ ያ መሐይምን ሰው ይህ ይመጣል ብሎ ልቡ አልጠረጠረ መሬት ተከድኖበት እንደወጣ ቀረ ይህን አጭር ታሪክ ብትመለከቱ ያልተማረ ማይምን ብዙ ነው ጉዳቱ ቋጅ እንዲህ በቀላሉ ይቀጫል ሕይወቱ ቹ እንግዲህ መፍትሔው ለዚህ አብነቱ ጠንክሮ መማር ነው ዋና መሠረቱ እስኪ እባካችሁ ለዚህ አታመንቱ። እያ ማሽሌ ምን ልበል ወዳጄ አታውቀኝ አላውቅህ እኔ ያገር ቤት ሰው አንተ ከተሜ ነህ ታዲያ በምን ሰበብ ትጠይቀኛለህ። ያም ሰው ቁርስ ምሳ እራት ሲቀርብለት ኑሮው ትዝ እያለው የችግሩ ብዛት ያገኘውን ምግብ አብሮ ለመካፈል «ብቻዬን አልበላም ቀጤን ጥሩት» ይላል ቀጤም ይጠራና አብሮ እየቀረበ ሲበላ ሲጠጣ ፍቅራቸው አበበ በዚህ ዓይነት ዘዴ ተደግፎ ሲኖር ያ ለጋስ ጎረቤት ማይምን ስለነበር በስሕተት ፈርሞ በጣቱ አሻራ ወንጀል ተገኝቶበት ባጋጣሚ ሴራ ባስቸኳይ ተጠርቶ ቆሞጥጥር ሥር ዋለ ምርመራው ተይዞ መጣራት ቀጠለ «ለሺ አምስት መቶ ብር ዋስ ጥራ» ተባለ የሚዋሰው አጥቶም ተቸግሮ ሣለ ቀጤ ሳይታሰብ ድንገት ከተፍ አለ ጉዳዩን ሲሰማ ያላንዳች ማመንታት «እኔ እዋሰዋለሁ ይለቀቅ» በማለት ለሺህ አምስት መቶ ብር ዋስ ሆነለትና የዋስ መብት አግኝቶ ባለዕዳው ተዝናና ዳሩ ምን ይሆናል ባጋጣሚ ነገር ቀጠሮ ተቃርቦ ልክ አንድ ቀን ሲቀር ጥርጣሬ አድሮበት ባልታወቀ ምሥጢር ባለእዳው አጋፍጦት ኮበለለ ካገር ቀጤም በዋስትናው መቅረብ ስላለበት ለፍርድ ተጠርቶ በቀጠሮው ዕለት ቋጽ መ አዋስ የሆንክበትን ሺህ አምስት መቶብር ክፈል ቆጥረህ አምጣ ያላንዳች ክርክር» ብለው ቢያስጨንቁት ቀጤ ይደብቅ «ሺህ አምስት መቶ ብር ተዝቆ እማያጃቅ እንኳንስ ሊኖረኝ ቆጥሬም አላውቅ። ሽ ቋጅ ከዕለታት አንድ ቀን ወደክፍል ገብቶ ምን እንደሚያስተምር አልተረዳም ከቶ ጊዜ ማሳለፊያ በብላክቦርድ ላይ » በጠመኔ ሥሎ አንድ ባቡር መሳይ «ይህን የሚመስል አንድ ባቡር ሳሉ ጊዜው እንዳይባክን እስኪ ቶሎ በሉ» የሚል ቀጭን ትእዛዝ ከሰጠ በኋላ የሚቀምር መስሎ ሒሳብ የሚያሰላ ወንበር ተደግፎ እንደተቀመጠ ሰመመን ወሰደው ራሱ እየተናጠ አንገቱን ደፋ አርጎ ደቂቃ ሳይዘገይ እንቅልፍ ይዞት ሄደ በጠረጴዛው ላይ ባቡሩም ተስሎ ለእርማት ቸኩለው ብ «ቲቼር ቲቼር» አሉት ሕይወት አለው ብለው ጩኸት ሲበዛበት መምሀሩ ባነነ እየተወራጨ መበሳጨት ሆነ ዝም በሉ በማለት ማስመሪያ እየቃጣ ማስታገስ ቢሞክር የሚሰማው አጣ «አሁን ያርሙልን ውጤቱን እንወቅ» ብለው ገትተው ያዙት እንዳይነቃነቅ ሌላ አማራጭ ጠፋ ፉጨት ተከተለ ሳይወድም በግዱ ሥዕሉን ተቀበለ ኔዚያው መልሱን ሊሰጥ እርማት ቀጠለ ታዲያ ከዚያ ሁሉ ነጋዴ ተማሪ ለካ አንድ ልጅ ኖሯል ብልህ ተቆርቋሪ በወረቀቱ ላይ ባቡር መሣል ትቶ ለመምህሩ አሳየው ባቡር የሚመስሉ መስመሮች ዘርግቶ መምሕሩም ተቆጣ በኃይል ገሠጸው ጄ ። ጽጉ መደምደሚያ የሰው ዘር ጠላቶች ለዓለም ያሰለቹ ስድስት ያህል ናቸው ዋና ዋናዎቹ አንዱ ድንቁርና ወይም ማይምነት ሌላው አሳፋሪ ቅኝ ተገዥነት ሦስተኛው ወረራ ተስፋፊ ጦርነት አንዱ አገር በሌላ ጉዳይ ጣልቃ መግባት አራተኛው ከባድ የሀብት ድህነት አምስተኛው ተውሳክ የበሽታ ብዛት ስድስተኛው ደዌ ስንፍና የሚሉት ። ታዲያ ባለቅኔው እንዲህ ይሉ ነበር «ምድር ሁሉን ነገር ተሸክማ ስትኖር የሚከብዳት የለም ከሰነፍ ሰው በቀር» «የደንቆሮ መንፈስ ምንኛ ታደለ ብልጥነት አላጣም ጅል እየመሰለ እንኳን መጣፍ ማንበብ ፊደል ሳያጠና ሁሉንም ያወቀ ይመስለዋልና የሊቅ ሰው መከራ የብልህ አባዜ ሲጨነቅ መኖር ነው በሐሳብ በትካዜ ሰነፍ ግን ብልሁ ይተኛል ዝም ብሎ ከትራሱ ጋራ ሐሳቡን ጠቅሎ» ከሚ ቋኣጽ ይጠቅም መስሎ ታያት ይህን ድሃ መርዳት ክፍል የሴቶችን እኩልነት መብት ለማስከበር ካለፈው ስሕተት መማር የሴት ሀብት መሰላል ነው ተባለ እንዴ ። አንድ የሀገር ቤት ሰው ብዙ ልጆች ያሉት ለኑሮ ጓደኛው አንድ ወይፈን ትቶላት ሄደ ተለይቶ ከዚህ ዓለም በሞት ወይፈኑ አደገና ለርሻ ሲደርስላት ቁመናውን አይታ የሟች ሚስት ደስ አላት እርሱን አቀናጅታ እንጀራ ሊያልፍላት «ወይፈኑን ገርፋችሁ አቅኑልኝ» በማለት ። ገበሬው ተናዶ ክስ ሲመሠርት ተጠያቂ ሆነች ድሀዋ የሟች ሚስት ዳኞችም በጉቦ ለከሣሽ በማድላት «ተናካሽ ውሻህን ተዋጊ በሬህን ያዝ ተጠንቀቅ ይላል ጥብቅ ነውሕጋችን በሮቹን ተክተሽ ኪሣራውን ከፍለሽ በመንግሥትም በኩል መቀጣት አለብሽ» ብለው ፈረዱባት ያላንዳች ይሉኝታ እርሳዋ ግን ወይ ፍንክች ከቶ ማንን ፈርታ ይግባኙን ጠየቀች በብሩህ ፈገግታ ወኪል ሳትፈልግ ሳታቆም ጠበቃ ሄደች ወደበላይ ሸንጐውን ጠቅጥቃ የምን አጉል ፍርሐት የምን ማለባበስ አንድ ሲናገሯት ጥንድ በመመለስ ሐቁን ተመርኩዛ መልስ እያሳጣችው ሴትዋ ልጅ ወንዱን ልጅ አስደገደገችው እንደምንም ታግላ ችግሩን በመጣስ ይግባኙ ደረሰ ከዓፄ ቴዎድሮስ እሳቸውም አይተው የፍርዱን መድበስበስ ዳኞችን ተቆጡ በብርቱ ዘለፉ ቀጠሮውም ሳይረዝም ጊዜም ሳያጠፉ የሚከተለውን ብይን አሳለፉ «ሴትዋን ልጅ በድሎ መብት በማሳጣት ወይፈን ኮርማ ሆኖ ከብቱ እንዲረባለት ያገሩ ተወላጅ ሁሉም ተስማምቶበት ወይፈንዋን ኮርማ አርጎ ከተጠቀመበት ከርስዋ መብት በላይ በሆነ ምክንያት እንኳንስ በሮቹ ባለቤቱም ቢሞት አያስጠይቃትምድሀዋን የሟች ሚስት» «ወይፈኑን አቅኑልኝ እያለች ስትለምን እሺ ነገ እያለ ባለማመዛዘን አገር አድሞባት ተገፍፋ መብትዋን የተበደለችው ድሀዋ የሟች ሚስት ከኮርማው ተወልዶ የተራባውን ከብት እኩል ለመካፈል ሙሉ መብት አላት ስለዚሀ ከኮርማው የተወለዱትን ሳታበላልጡ አንዱን ለባለቤት አንዱን ለርሱዋ ስጡ» ብለው ትእዛዝ ሰጡ ፍርዱተላለፈ የዚያም ወረዳ ሕዝብ ብይኑን ደገፈ የኮርማውን መሰል በመልክ አመሳክረው ከቆላም ከደጋም የተሰበሰበው የእንስሳት መንጋ ምድሩን አለበሰው ። ፍ ን በየትኛውም መልክ ሥራው ሳይሠራ ቼ ሰን አለን» ማለት የቃላት ዝየራ ፉከራ ኣስመሳይነትም ጉቦ ነው በተራ ታዲያ ከዚህ ሁሉ ነፃ የሆነ ሰው ያ ነው ጥሩ ዜጋ ብሩህ ተስፋ ያለው ። ሚስት እንኳን ቀረብዎት እንኳንም ታገሱ ከሀገር ያሰድዳል የክፉ ሰው ጦሱ እስኪ አትበሳጩ ምንድን ነው ጸጸቱ የትዕግሥት ፍሬ ጣፋጭ ነው ውጤቱ ኸረ ለመሆኑ መነሻው ምንድነው ። ቅኝ አገር ገዥነት ገና በዓለም ሲያብብ አገር ሊቀራመት ነጭ ሲረባረብ የአውስትራሊያ ተወላጅ ጥቁር ሕዝብ በግፍ ተለውጦ ወደ እንስሳት መደብ የገዛ ዐፅመ ርስቱን ሠፈሩን በመልቀቅ ያላንዳች ድርድር ውለታም ሳይጠይቅ በገዛ ሀገሩ ደም እንባ እያነባ እየበረገገ ወደጫካው ገባ ለሽፍትነት ሳይሆን ወይም ለደፈጣ በደህናው አይደለም ከሠፈር የወጣ ነፃነቱን ገፍፎ መብት የሚያሳጣ ያልጠበቀው ውርደት ዱብ ዕዳ ሲመጣ ሰው መሆኑም ቀርቶ በነጭ ባላንጣ መብቱ እንዲረገጥ በደረሰው ዕጣ ከጥንት ወገኖቹ ከእንስሳት ጋር ለመጎዳኘት ነው ግንባር ለመፍጠር ። ይህ ሁሉ ጉድ ሳለ በተዘዋዋሪ የሰው ዘር ነፃነት የመብቱ አስከባሪ ቅኝ አገር ገዥዎች እኛው ነን እያሉ በዓለምአቀፍ ሸንጎ ለምን ያሾፋሉ። ታዲያ ለምንድነው ሰው ከሰው የሚለይ ። «ከንጹሕ ስንዴ ውስጥ ተለቅሞ እስካልወጣ አንዳንድ የእንክርዳድ ዘር እንደማይታጣ በአውሮፓ መሬት በፈረንሳይ አገር ስመ ጥሩ ጀግኖች ባሉበት ጦር ሠፈር ወኔ የተለየው አንድ ፈሪ ነበር። አስቸግሮ እንደሁ ጠላት አይሎ ለምን ይሆን ከቶ ለምን ይሆን ፈሪ ማቶንቶኑነ ያንን አባት ጦር አዙረውቶሎ ይበጠስ ይመስል ቅጠል ያለቀኑ ።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

አስተያየቶች:


memezon

የማውረድ አማራጮች | ወደ ፒዲኤፍ ቀይር | የዕለቱ መጽሐፍ

© dirzon | የአገልግሎት ደንቦች | የግላዊነት መምሪያ | ስለ | አገልግሎቶች | መልእክት