Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
በሚተረጎምበት ጌዜ ግን አነባቢያን ግራ እንዳ ይጋቡ በማ ስበ ቅደም ተከተሉን ጠብቆ ተተርሦሟል ድርሳኑ መቅድምንዋናውን ድርሳንመልክዓ ኤልያስን ያጠቃለለ ሲሆን ውስጣዊ ይዘቱም ኤልያስ በእሳት ሰፋድል ተጠቅልሎ መወሰዱንየም ናኔ ሕይወቱንሃይማኖታዊና መንፈሳዊ ቅንዓቱን በሰማይና በምድር የሠለጠነ መሆኑንሙት ማስነሣቱን ከንጉሠ ከአክዓብና ከኤልዛቤል የደ ረሰበትን ግፍበእሳት ሰረገላ ማረጉንየናቡቴጌ ሁኔታ እያመሰጠረ በሰፊው ያስረዳል በዘመነ ሥጋዌም በደብረ ታቦር ከክርስቶስ ጋር መነጋገሩን ተ ፄኖክም ወደ ደብረ ታቦር ያልመጣበትን ምክንያትም ያመሰጥራል ዳግመኛም ክርስቶስ ለፍርድ ከመምጣቱ አስቀድሞ ለማስተማር እን ደሚመጣና ከሐሳዌ መሲህ የሚደርስበትን መከራ ያስረዳል ከዚህም በተጨማሪ ጥበበኛው እስክንድር አግዚአብሔር በገለጠለት መንፈሳዊ ጥበቡ ወደእነ ኤልያስ የመነጠቁ ባሕታዊው ዮሐንስም ወደ ብሔረ ሕያዋን ይገባል እግዚአብሔር በቸርነቱ ወደዚህ አስገባን እንጂ ለእኛስ አይገባንም ነበር ለአርሱ ግን ይገባዋል አሉ ይህን ተናግረው እግዚአብሔርን አመሰገኑት ከብ ፁፅ ወቅዱስ አባ ዮሐኒ ጋርም ተስማሙ መልአኩ ገብርኤልም ወደሰማይ ወደ አብ ዐረገ ከመ ልአኩ ከገብርኤል ቃልም የዓለም ዓጻሜ መምህራን የሆኑ የክርስ ቶስ አገልጋዮች ምእመናን የሁ ለቱ የሄናክንና የኤልያስን መሞ ዘወርኃ ኅዳር ኅዳር ናክ ወኤልያስ አግብረተ ክርሰቶስ ምእመናን አለእምዓለም ነቢያት መተንብላኒሃ ለምሕረት ጸልዩ ቅድመ እግዚአብሔር በእንተ ዛቲ መካን ኢይኩን በውስቴታ ሕፀተ ማይ ወኢኪኢአባረ እክል ወኢይምጻእ በውስቴታ ሞተ ላህም ወኢብ ድብድ ላዕለ ስብእ ያልሕቅ ሕፃዓናቲፃ ወየሀቦሙ መዋዕለ ንስሐ ለአዕሩጊፃ ቋ ኦ ፄኖክ ወኤልያስ ምዑዛነ ጸሎት ከመ ስዒን ጸልዩ በእንተ እለ ያበውዑ መባዓ ዕጣን ውስተ ዛቲ ቤተ ክርስቲያን ከመ ትትመ ሰጥ ነፍሶሙ በመዓዛ ጽጌ ገነት ወኢያደንግፆሙ ፀዋግ ዓዕረ ሞት አሜን። ከተራራው ራስ ላይ አየዋለሁ። ኅቡረ ህላዌ ኤልያስ ምስለ ፄኖክ ወእሊዓሁ ለፍቁር ደመና ሣህል ኢይኅልፈኒ ጽጌሁ አንቀጸ መዓዛከ አባ ለአንፍየ አርጉ ሰላም ለከናፍሪከ ወለአፉከ ዐውደ ጽሕም እንተ እምኔሁ የሐዋርያት አለቃቸው ኤልያስ ሆይ መጽሐፍህ ምስክር እንደሆነ ሀገርህ የተድላና የደስታ ሀገር አይደለችምን። አሜን።
ይህ ኤልያስም አዕማድተ ብለው እንደሚጠሩት እንደ ሐዋር ያት ሐዋርያ ነው እነዚህም ጴ ጥሮስያዕቆብዮሐንስ ናቸው ከኢየሱስ ክርሰቶስ ጋር በደብረ ታቦር የተነጋገረ ለተዋሕዶ የመ ረጥሁትየምወደው ልጄ ይህ ነው እርሱን ስሙት ሲል የአብን ቃል የሰማ ይህ ኤልያስ ነው የ መነኮሳት አለቃ ንጹሕድንግል ዝፐሐዊባሕታዊ የአርሱን አ ስኬማ ለሚሸከሙ የሠለስቱ ደቂ ቅን ንጽሕና የዮሐንስ መጥም ቅን ቅናት ለሚያደርጉ የመነኮሳ ትን ሥርዓት የጀመረ ይህ ኤልያ ስ ነው መቅድም ዘድርሳነ ኤልያስ ፀወውእቱ ኤልያስ ሰማዕት በእ ንተ ምጻዓቱ ለወልደ እግዚአ ብሔር በቀዳሚሂ ወበደኃሪኒ እስመ ይቤሎ አንተሰ ትከውነኒ ስምዓ በደኃሪ መዋዕል ወውእቱ ኤልያስ መልአክ ዘበምድር በከመ ይቤ ሚልክያስ ነቢይ ናሁ አነ እፌኑ መልአክየ ቅድመ ገጽከ ዘይጸይሕ ፍኖተከ በቅድሜክ ወውእቱ ኤልያስ ካህን እምካህናት ዘነሠተ መሥዋዕተ ጣዖት ወአዕረገ መሥዋዕተ ሰላም ለአግዚአብሔር ልዑል ኦ አኃውየ ፍቁራን ምንተ እነግር ወምንተ አዜኑ በእንተ ዝንቱ ብፁዓዊ ገብረ እግዚአብሔር ኤልያስ አጽርቅተ ልደቱ ዘእሳት ወቃሉኒ ዘአሳት ወሠረገላሁኒ ሽእሳት ወአፍራ ሲሁኒ ዘእሳት ሄቋቓወሊተኒ አውዓየኒ እሳተ ፍቀሩ ወሞቀኒ ልብየ በውስጥየ ወነደ አሳት እምአንብቦትየ ወፈቀድኩ አክላህ በኃይልየ ወኢይምሕክ በቃልየ ወእነብብ ቬና ተጸምዶቱ ለእግዚአብሔር ወቧሕቱ ኢተክህለኒ እስመ አነ ኢነበርኩ ይህ ኤልያስም በመጀመሪያውም በመጨረሻውም ስለ አግዚአብሔር መምጣት ምስክር ነው በኋለኛው ዘመን አንተ ምስክሬ ትሆናለህ ብሎታልና ይህ ኤልያስም ምድ ራዊ መልአክ ነው ነቢዩ ሚልክ ያስ እኔ መንገድህን የሚጠርግ መል አኬን በፊትህ እልካለሁ ብሎ እንደ ተናገረው የጣዖትን መሥዋዕት ያፈራረሰ ለልዑል እግዚአብሔርም የሰላም መሥዋዕትን ያሳረገ ከካህናት ወገን የሆነ ካህኑ ኤልያስ ነውየተወደ ዳችሁ ወንድሞቼ ሆይ የእግዚአ ብሐር አገልጋይ ስለሆነ ስለዚህ ብ ፁዕ አገልጋይ ምን አላለሁ ምንስእ ናገራለሁተጠቅልሎ የተወለደበ ትጨርቅ አሳት ነውየቃሉ ትምህር ትም ሠረገላወም የአሳት ነውፈረሶ ቹም እሳታውያን ናቸው እኔንም የፍቅሩ አሳት አቃጠለኝ ልቤንውስጤንም ሞቀኝከመና ገሬ የተነሣም እሳት ደደብኝበኃይ ለም አሥሮህ ዘንድ ወደድሁለድምጴጹ ሳልራራም እግዚአብሔርን ስለ ማገ ልገሉ ዜና አናገራለሁነገር ግን ጥንቱን አልነበርሁምና አልተቻለ መትሯም ዘደርሳነ ኤልያስ ዘድርሳነ ኤልያስ ትካት ወኢተለውክዎ ለዝንቱ ኤልያስ ቀናዒ በእንተ አምልኮቱ ለአግዚአብሔር አምላኩ ከመ ኤልሳዕ ወአብድዩ ወዮናስ ሠለስቱ አርዳኢሁ ጂለአብድዩስ ዮናስ ትጉልቆሙ እም ዐሥርቱ ወክልኤቱ ደቂቀ ቧ ያት እሉ አሙንቱ ሆሴዕ መጦፅ ወሚ አይ ኢዮኤል አብድዩ ዐዮናስ ናሆም ወእንባቆም ወሶፎንያስ ሐጌ ወዘ ካርያስ ወሚልክያስ ወስእንኩ አብጽሖተ ማኅለቅቱ ለነገር ወአኃዝኩ እጸሊ እንዘ እብል ኦ ዘሦጥከ ላዕለ ኤልሳዕ ካዕበተ መንፈስ ዘላዕሌከ በእንተ ዝርእየከ እንዘ ተዐርግ ሰማየ ወበእንተ ዘኮነ ስምዓ ዕርገትክ ሰአል ኅበ እግዚእከ ወዘሂ ሰአልኮ ይሰምዓከ ከመ ይሠወጥ መንፈሰ አእምሮ ውስተ ልብየ ወከመ እዜኑ ኅዳጠ እምዜና ጊሩትከክ ሀስምዑኒኬ ኦ አኀውየ እንግር ክሙ ትርጓሜ ስሙ ሰኤልያስ ወራዛ በኃይሉ ወአረጋዊ በመዋዕሉ እስመ ብዛለ ኤልያስ ተክለ ዘይት ኝም ስለ አምላኩ ስለ እግዚአብ ሔር አምላክነት የሚቀና ኤልያስን እንደ ሦስቱ ደቀ መዛሙርቱ አንደ ኤልሳዕ እንደ አብድዩ እንደ ዮናስም አልተከተልሁትምና ለአብድዩና ለዮናስም ቁጥራቸው ከዐሥራ ሁለቱ ደቂቀ ነቢያት ነው እነዚህም ሆሴዕ አሞጽ ሚክ ያከ ኢዩኤልአብድዩ ዮናስናሆም እንባቆም ሶፎንያስሐጌአኳርያስ ማሜልክያስ ናቸው የነገሩን መጨ ረሻ መፈጸም ተሳነኝ ወደስማይ በምታርግበት ጊዜ በአንተ ያደረው መንፈስ እጥፍ ሆኖ በኤልሳዕ እንዲያድርበት ያደረግህ ሆይ ስለ ዕርገትህ ምስክር ስለሆ ነው ስለ ኤልሳዕ ብለህ ወደ ጌታ ህ ለምንልኝ ከለመንኸውይሰማፃ ልና በልቦናዬ የዕውቀትመንፈስ ያድርብኝ ዘንድ ከቸርነትህዜናም ት ንሹን እናገር ዘንድ እያልሁመጸለይ ጀመርሁ ወንድሞቼ ሆይ በኃይሉ ጎል ማሳ በዘመኑ አረጋዊ የሆነ የኤል ያስን የስሙን ትርጓሜ እነግራችሁ ዘንድ ስመኝ ኤልያስ ማለት የወ ይራ ተክል የወይራ ዘይት ማለት መቅድም ዘድርሳነ ኤልያስ ወቅብዓ ዘይት እስመ ቅብዓ ዘይት ማኅቶት ውአቱ በቤተ አግዚአብሔር በከመ ይቤ ዳዊት በመዝሙር ዘዛወጴፋዱ አንሰ ከመ ፅፀ ዘይት ሥሙር ውስተቤተ ኔግዚአብሔር ወኤልያስኒ ማኀቶት ውእቱ ለ ቤተ እግዚአብሔር ወቤቱሰ ለእግዚአብሔር እሉ እሙንቱ እስራኤል በክመ ይቤ ኤርምያስ አነ አጎድር ጎቤሆሙ ወአንሶሱ ማአከሌሆሙ እስመ ቅብዓ ዘይት ያበርህ ለኩሎሙ እለ ውስተ ጽልመት ከማሁ እስራኤልኒ እምድኅረ ነበሩ በጽልመተ ተዓድዎተ ሕገ እግዚ አብሔር እምአምልኮ ጣዖት ወገ ቢረ ኅጢአት ዘዘዚአሁ ተንሥአ ኤልያስ ቴስብያዊ ወአብርሀ አል ባቢሆሙ ወሜጦሙ ኀበ አግዚ አብሕሐር አምላኮሙ በዓዒወ ሰማይ ዐበሕፀተ ማያተ አፍላግ ወዮሐንስኒ አቡቀለምሲስ ይቤ እንዘ ይነግር በእንተ ፄኖክ ወኤልያስ ከመ እሙ ንቱ መኃተዊፃ ለዓለም ይቤሉ እሙ ንቱ ቱዕፀ ዘይት ወደዴቱመሐትው ነው የወይራ ዝይት ነቢዩ ዳዊት በመዝሙር ሃምሳ አንድ እኔ በእግዚ አብሔር ቤት እንደ ተወደደ የወይራ ዘይት ነኝ በማለት እንደተናገረ ለእግዚአብሔር ቤት መበራት ነወዳ ኤልያስም ለእግዚአብሔር ቤ ትመብራት ነው የአግዚአብሔር ቤት የተባሉትም ነቢዩ ኤርምያ ስእኔ በእነርሱ ላይ አድራለሁ በ መካከላቸውም እመላለሳሁ እንዳለ ውእስራኤል ናቸው የወይራ ዘይት በጨለማ ላሉ ትሁሉ ያበራልእንደዚሁም ሁ ሉ እስራኤል የእግዚአብሔርን ሕ ግበመደፋፈርጣዖትን በማምለክ የተለያየ ኃጢአትን በመሥራት ጨለማ በተዋጡ ጊዜ የቴስብያ ስው ኤልያስ ተነሣ ሰማይን በመ ለጎምየምንጮቹን ውኃ በማድረቅ ልቡናቸውን ብሩህ አድርጎ ወደ አምላካቸው ወደ አግዚአብሔር መሰሳቸውአቡቀሰምሲስ ዮሐንስም እነርሱ የዓለም ብርሃን እንደሆኑ ስለ ሄኖክ እና ኤልያስ ሲናገር በእ ግዚአብሔር ፊት የሚኖሩ ሁለቱ የወይራ እንጨቶች ሁለቱ መብ ፒታ መቅድም ዘድርሳነ ኤልያስ አለ ቅድመ እግዚአብሔር ሰት ዕፀብ ነገሩ ሶበ ይበሊ ተክሰ ቅብዓ ዘይት ይሰብሩ አዕጹቂሁ ለተክለ ቅብዓ ዘይት ዝውስተ ሀገር ወይሰቁሩ ሥረዊሁ ለዘይት ወይወድዩ መሬተ ውስተ ስቁረቱ ወያመጽኡ አምገዳም ሠርፀ አው ልዕ ወይተክልዎ ውስተ መሬት ስ ቁረቶ ወይሠርፁ ወየንኅብሩ ሥረ ው ወአዕፁቂሆሙኒ ይነውኅ ወይ ትሔደስ ወይጸንዕ በከመ ይቤ ቅዱስ ጳውሎስ በመልእክቱ ኅበ ሰብአ ሮሜ እንዘ ይዛለፎሙ ለአስራኤል ወሰአሕዛ ብ በእንተ ትዝኅርቶሙ ይቤ ወለ አመ ኮነ ሥርዋ ቅዱሰ ከማሁ አዕጹቂሃኒ ቅዱስ ወለእመ ተሰብሩ አዕጽቁፃ ኪክ አጡልዓ ገም ተከሉ መየኖሙ ፕወዘበርከ ሥርወ ምሦምስለሆሙ ዐወዞሕ ዘይተ ከማሆመ ወኢጎዝነር ላዕለ አፅጹቅ ወእመሰ ተዝኅርከ አኮ አንተነ ዘትጸውሮ ለሥርው ዳእሙ ሥርዉ ይፀበረከ ወካዕበ ይቤ ኪያክ ጥቀ አው ራቶች እነዚህ ናቸው አለ የዘይት ሁኔታ ፅፁብ ነው የ ወይራው ዘይት ተክል ባረጀ ጊዜ በሀገር ውስጥ ያለውን የወይራ ዘ ይትዛፍ ቅርንጫፉን ይሰብሩታል የዘይቱን ዛፍ ሥርም ይበሱታል በተበሳው ላይም አፈር ይጨምሩበታ ል። እነርሱ መላእክት እንደሆኑ ሳያውቅ መላ አክትን በእንግድነት ለመቀበልም አደለውከሁለት ልጆቹ ጋርም ከእሳት አዳነውሚስቱ አቅዓማን ግን የጨው ሐውልት አደረጋት ስለዚህም ብዙ ጊዜ እፈራለሁ ጌታዬን ይቅር ባይ እንደሆነ አውቃለሰሁስለጻድቃን ሲል ኃጥ አንን ይቅር ይላልና ነገር ግን ከኤልያስ የተነሣ ኀዘን አለብኝበ ዘወርኃ ታኅሣሥ ታኅሣሥ በቃለ መዓቱ ወአንተቀልቀሰ መሠረታትየ በታሕቱ ወካዕበ ወደየ እዴሁ ዲበ ባሕር ወሥልጣና ላዕለ የብስ ወዐርገ መዓቱ ውስተ ሰማይ ወከመ ድምፀ አንበሳ ነጐርጓሩ ወፈርፍ ሕዝብ ወአንቃዕደው ላዕለ ወርአእዩደመናተ ወተመይጡ ደመናትውስተ ሰማይ ፈሪሆሙ ወካዕበ ትቤሎ ምድር ዝንቱ ኩሉኀዘን ዘረከበኒ በእንተ አክዓብንጉሥ እምአይቴ እረክብ ዘይትናገር በእንቲአየ ኀበ ኤልያስ ነቢይ ወትቤሎ በእንተ ኃጥአን ወረሲዓን እፎ ታጠፍዕ ጻድቃነ ወንጹሐነ እስመአአምር እግዚእከ ክወሀበከ ሥልጣነ ወአእ መሮመጮ አክዓብ ንጉሥ ለአማል ክቲሁ ከመ አልቦሙ ኃይል ወካዕበ ትቤሎ ምድር ለእመ ገብሩ አንተ ለእግዚአብሔር ፍታሕ ማአሠሪከ ወትከውን መሐሬ ከመ አምላክከ ወይ ሴባሕ እግዚእከ በተግባሩ እስመ ውእቱ ያሠርቅፀ ሐየ ላዕለ ራን ወአኩያን ወያዘ ኀም ዝናመ ላዕለ ጻድቃን ወኃጥአን ወይትኃፈሩ አማልክት ወአለ ቁጣው ድምፅ ጠርቶኛልናበታች ያለ መሠረቱም ተነዋውጧልና ዳግመኛም እጁን ወደባሕር ዘረጋ ሥልጣኑም በየብሱ አደረገቁጣ ውም እስከሰማይ ወጣነጐድጓዱም እንደ አንበሳ ድምፅ ነውሕዝቡም ወደሰማይ አንጋጠጡ ደመናትንም ተመለከቱደመናትም ፈርተው ወደስማይ ተመለሱ ዳግመኛ ምድር ይህ ሁሉ ኅዘን ያገኘኝ በአክአብ አማካኝነት ነውስለእኔ ለነቢይ ኤልያስ የሚ ናገርልኝን የት አገኛለሁ በኃጢአ ተኞች በጐስቋሎች ምክንያት እን ዴት ጻድቃንን ንጹሐንን ታጠፋ ለህጌታህ የሰጠህን ሥልጣንም አውቃለሁና አለቸው ንጉሥ አክዓብም አማልክቶቹ ምንም ኃይል እንደ ሌላቸው አወቀ ዳግመኛም ምድር የእግዚአብ ሔር አገልጋይ ከሆንህ ማሰሪያህን ፍታእንደአምላክህም ይቅር ባይ ትባላለሀጌታህም በሥራው ይገለ ጣልእርሱ በደጐችምበክፉዎችም ፀሐይን ያወጣልና ለጻድቃንና ለኃ ጥአንም ዝናምን ያዘንማልና አ ማልክት ይዋረዳሉየሚያመልኳ ዘወርኃ ታኅሣሥ ታኅሣሥ ያመልክዎሙ ይኔስሑ ወአምድኅረዝ ነገር ካዕበ ተናገረቶ ምድር ወጸውአቶ ለኤል ያስ ነቢይ ወአስተምሐረት ሎቱ ወትቤሎ አኃሥሥ እምኔከ ኦ ቅዱሰ እግዚአብሔር ከመ ትም ሐረኒ ወከመ ትምሐሮሙ ለእለ ይነብሩ ዲበ ምድር ላዕሌየ ወኀ ዘነ ወጸውዓ ለምድር ኤልያስ ነቢይ ወይቤሳ አነ ነገርኩኪ ቀዲሙ ብዙኀ ጊዜያተ ወአኮ አሐተ ዕለተ ወይእዜሰ መሐልኩ በሕይወተ አመ ላኪየ ወኢይሔሱ ዘወጽአ እም አፉየ ወኢያወርድ ዓውለ ወዝናመ ላዕለ ምድር በእንተ አክዓብ ንጉሥ ወእከልዕ እምኔሆሙ ክረምተ ወኃጋየ ወመጸወ ወጸደየ ዘርዓ ወማዕረረ ወኢይሬእዩ እንከ አክዓብ ወብእሲቱ ውስተ ገነታቲሆሙ ጽጌያተ ወፍሬያተ እስከ የአምሩ ኃይለ አማልክቲሆሙ ወአነ አአምር ኃይለ አምላኪየ ሄ ዘንተ ቃለ ተናገራ ኤልያስ ነቢይ ለምድር ወሖረ እምኔፃ ወዐርገ ደብረ ዘይብልዎ ኪሩብ ማእከለ ፅብን ኀበ ቦ ዐቢይ በዓት ወቦአ ከመ ዘኢያአመረ ዘአውረደ ቸውም ይጸጸታሉና አለችው ምድርም ዳግገመኛ ነቢዩ ኤልያ ስን ተናገረችውማለደችወም የእ ግዚአብሔር ቅዱስ ሆይ እኔን ይቅ ርትለኝ ዘንድ በእኔ ላይ የሚኖሩት ንም ይቅር ላቸው ዘንድ ከአንተ ይህን እሻለሁ አለቸው ነቢዩ ኤልያ ስም እነሆ መሬትን ጠርቶ እኔ አስ ቀድሞ ብዙ ጊዜ ነገርሁሽአንድ ቀን ብቻ አይደለምዛሬ ግን በፈጣ ሪየ ሕልውና ምያለሁከአንደበቴ የወጣውንም አልዋሽም በንጉሥ በአክዓብ ምክንያት ጠል ሰመክከር ዝናም ለዘር አላወርድም ክአነር ሱም ክረምትና በጋ መጸውና ጸደ ይ ዘርና መከርም እንዳይሆን እከ ለክላለሁ። በረከቱ ከሁላችንም ጋር ይኑርለዘላዓለሙ አሜን ጥር ስድስት ቀን የሚነበብ ይህ ነው ኤልያስ በቦታው ሆኖ ሲጸልይ መልአኩ ቅዱስ ራጉኤል ዘወርኃ ጥር ወይቤሎ ተፈሣሕ ወተኃሠይ ኦ መስተጋድል መዋዔ ሕሊናት ኃላፍያት ወመዋዔ ሞት እስመ ናሁ በጽሐ መዋዕል አመተዓርግሰ ማየ ወትነብር ብሔረ ትፍሥሕት ወኃጫት ብሓረ ፍግፅ ወተድላ ወትበውፅ ውስተ ቤት ዘምሉዕ በረከተ ኀበ አልቦ ደዌ ወሕማም ወኀበ አልቦ ሞት ወኀዘን ወህየ ሀሎ ፄኖክ ጸሐፌትእዛዙ ለእግዚ አብሔር ልዑል ዘከማክ ወይእዜኒ ተንሥእ ወሑር ወዕዱ ዮርዳናሰ ወእምዝ አመ የዐርጎ እግዚአብሔር ለኤልያስ ውስተ ስማይ ሖሩ ኤልያስ ወኤልሳዕ እምገልገላ ወይቤሎ ኤልያስ ለኤልሳዕ ንበር ዝየ አስመ ለሰአከኒ እግዚአብሔር እስከ ቤቴል ወይቤሎ ኤልሳዕ ሕያው እግዚአብሔር ወሕያው ነፍስከ ከመ ኢየኀድገከ ወበጽሑ ቤቴል ወመጽኡ ደቂቀ ነቢያት እለ ውስተ ቤቴል ኀቤሁ ወይቤልዎ ለኤልሳዕ ተአምርኑ ከመ ዮም ይነሥኦ እግዚአብሔር ለእግዚእከ እምልዕልተ ርእስከ ወይቤሎሙ አዕመርኩ አርምሙ ወይቤሎ ኤልያስ ለኤ ታየው ኃላፊ ጠፊ የሆኑ ሕሊና ትን ያሸነፍህ ሞትንም ድል ያደ ረግህ ተጋዳይ ሆይ ፈጽሞ ደስ ይበልህ ወደ ሰማይ የምታርግበት ዘመን ደርሏልና ፍጹም ደስታ ፈገግታ ተድላ ከሰፈነበት ሀገር ትኖራለህ ደዌበሽታ ሞትኀዘን ከሌለበት በረከት ከሞላበት ቤትም ትገባለህበዚያም የልዑል እግዘአብ ሔርን ትዛዝ የሚጽፍ እንደአንተ ያለ ፄኖክ አለአሁንምተነሥና ዮርዳኖስን ተሻግረህ ሒድ አለው ከዚህ በኋላም እግዚአብሔር ኤልያስን ወደ ሰማይ በሚያሳርግ በት ወቅት ኤልያስና ኤልሳፅዕፅ ከገ ልገላ ሔዱ ኤልያስም ኤልሳዕን ከዚህ ተቀመጥእአእግዚአብሔር ወ ደቤቴል ልኮኛልና አለው ኤልሳ ፅም በሕያው ነፍስህ እምላለሁ አልለቅህም አለው ቤቴልም ደረሱ በቤቴል ያሉ የነቢያት ልጆችም ወደ እርሱ መጡ ኤልሳዕንም ዛሬ እግዚአብሔር ጌታህን ከአንተ ለይቶ እንደ ሚወስደው ታውቃለ ህን። ቦ ብዙኅ ተራኅቆ ማእክሌሆሙ በከመ ይቤ ዮሐንስ አፈ ወርቅ ሊቀ ጳጳሳት ዘቁስጥንጥንያ ውስተ መጽሐፈ ተኃሥሦ በትርጓሜሁ መዝሙር በጓወ ዐርገ እግዚአብሔር በቃለ ቀርን መዊፅ ወኢይቤ አዕረግዎ አላ ለሊሁ ዐርገ ወኢፈቀደ መራሔ ፍኖት ቅድሜሁ ዳዕሙ ውእቱ ዐርገ ውስተ ፍኖት እስመ ከመዝ ኢክህለ ኤልያስ ይዕርግ በዝንቱ መካን ከመ ክርስቶስ ወኢክህለ ህላዌሁ ለኤልያስ ይዕርግ በዝ መካን ነኪር አላ ኃይላት አዕረግዎሥ ኀበ ተኣዘዙ ወቃለ እግዚአብሔርሰ ዋሕድ ለሊሁ ዐርገ በሥልጣኑ እስመ እግዚአ ኃይላት ውእቱ ነው እንዳይሉ ሄኖክ እነሆ ባለሕ ግ ነበርልጆችንም ወልዶ ነበር ስለ ተስፋም በነፍስ በሥጋ ሕያ ው ሁነው ሁለቱም አሉ ይህ ታላቅ ነቢይ ኤልያስም ቢሆን ጌታችንን በዕርገቱበዳግም ምጽአቱ ተስተካከለው ነገር ግን ተንሥዎሦ በተባለ መጽሐፍ የቁስ ጥንጥንያው ሊቀጳጳስ እንደተናገረ ው እግዚአብሔር በነጋሪት ድምፅ ዐረገ በሚለው በአርባ ስድስተኛው መዝሙር ትርጓሜው በመካከላቸው ብዙ መራራቅ ልዩነት አለ ክርስ ቶስን ዐሳርጉት አላለም እርሱ ዐረገ እንጂ በፊቱ መንገድ የሚመ ራም አልፈለገም አርሱ በመንገዱ ዐረገ እንጂ ኤልያስ ግን እንደክር ስቶስ በዚያ ቦታ ያርግ ዘንድ አልቻ ለምየኤልያስ ሕልውና ልዩ በሆነ በዚያ ቦታ ያርግ ዝንድ አልቻለም ኃይላት ወደታዘዙበት ዐሳረጉት እንጂ አንድ የሆነ የእግዚአብሔር ቃልክርስቶስ በሥልጣን ርዐረገ የኃያኣን ጌታ ነውና ጌታችን ከእርሱ በላይ ቦታ ወደሌለበት ሰማየ ሰማያት ዘወርኃ ጥር አግዚእነሰ ዐርገ ሰማየ ሰማያት ኅበ አልቦ መካን መልዕልቴሁ ኤልያስሰ ዐርገ ብሔረ ሕያዋን ወተፈጸመ ሎቱ ዘይቤ እግዚእነ በወንጌለ ሰላም ዘዓቀበ ቃልየ ኢይጥዕሞ ለሞት ለዓለም ወሲራክኒ ይንዕዶ ወያከብሮ እንዘ ይብል ከመ ዐርገ በነደ አሳት በሠረገላ በአፍራሰ እሳት ዘአጽሐፈ ኩነኔ ለለዕድሜሁ ወበእንተዝ ተሰምየ ጸሐፌ ትእዛዘ ፈጣሪሁ ከመ ያቁርር መዓተ እምቅድመ መቅሠፍት ወከመ ያግብዕ ልበ አበው ኀበ ውሉድ ወከመ ያቅሞሙ ለሕዝበ ያዕቆብ ወካዕበ ይቤ ሲራክ እፎ ኤልያስ ተስባሕከ በስብሐቲከ ብፁዓን እለ የአምሩክ ወእለ ሥርግዋን በፍቅርከ ወንሕነ ሕይወተ ነሐዩ በእንቲአከ ኤልያስ ዘዐርገ በነደ እሳት አነ እንዘ እተሉ ኪያሁ አእዌድሶ ከመ እኩን ወዓሊሁ ወከመ ነቢየ ጽድቅ ኤልሳዕ ወከመ አብድዩ ብፁዕ ደቁቁሰ ለአክዓብ ፀወ በደመ ነቢያት እለ ሞቱ ፍዳ አክዓብ ወብአሲቱ ጎየ እምገጸ አክዓብ ንጉሥ ወእምቅድመ ገጽ አጉየየ ዐረገ ኤልያስ ግን ወደብፄረ ሕያዋን ዐረገ ጌታችን በወንጌል የተናገረውም ተፈጸመለትቃሌን የጠበቀ ለዘለዓለሙ ሞትን አይ ቀምስም ብሏልና ሲራክም በነደ አሳትበሠረገላ በእሳት ፈረስ ዐረገ እያለ ያመሰግነዋል ያከብረዋል በየዘመኑ ፍርድን ያስጻፈ ስለ ሆነም የፈጣሪውን ትእዛዝ የሚ ጽፍ ተባለከመቅሰፍቱ አስቀድሞ ቁጣውን ያቀዝቅዝ ዘንድየእባቶ ችን ልብም ወደልጆች ይመልስ ዘንድ የያዕቆብን ሕዝቦችም ያጸናቸው ዘንድ ዳግመኛምሲራክ ኤልያስ ሆይ በምስጋናህ እንዴት ተመሰገንሀ። ባሕምድኅረዝ ፈነወ ላእካነ ኅበ ነገሥት ወመኳንንት እለ ፍሉጣን እምኔሁ እንዘ ይብል እመቦ በኅ ቤክሙ ኤልያስ ቴስብያዊ ፍትሑ ማእአከሌየ ወማእከሌሁ እስመ ቀታሌ ነፍስ ውእቱ ወኤልዛቤልኒ ብእሲቱ ለአክዓብ ንጉሠ እስራኤል ተመልዓት ዐቢየ መዓተ ወስፅነት ተዓግሦ ወሰደደቶሙ ለነቢያተ ጽድቅወኩነነቶሙ ለካህ ናተ እግዚአብሔር ወቀተለት ኩሎ አለ ይጴውዑ ስመ እግዚአብ ሔር ቦ እለ ተቀስፉ ወቦ እለ ተሞቅሑ ወዝንቱ ኩሉ ዓመፃ ዘኮነ በእንተ ተኃጥኦተ ኤልያስ ነቢይ ወውእቱሰ ኤልያስ መፍቀሬ እግዚአብሔር ወጸላዔ ነፍሱ አኮ ዘተከብተ በእንተ ፍርፃተ ሞት አላ ከበቶ እግዚአብሔር ዝየአምር ብዝኀ አፍቅሮቱ ወናሕቀ ልቡ በእንተ አምልኮቱ ወአልቦ ዘአእአመረ በን ኤልያስን ወደ እኔ ያመጣልኝን ስውም የሺሕ አለቃ አደርገዋለሁየስ ወረው ኖሮ በኋላ ቢገኝ ግን ቤቱ ይ በረበራልገንዘቡም ይወረሳልሥጋ ውም በእሳት ይቃጠላል አለ ከዚህ በኋላ መልእክተኖችን ወደ ነገሥታቱከእርሱ ወደተለዩ ወደመኳ ንንቱ ላከየቴስብያው ሰው ኤልያስ በእናንተ ዘንድ ካለ በእ ኔና በእርሱ መካከል ፍረዱእር ሱ ነፍስ ገዳይ ነውናበማለት ሳከየአክዓብ ሚስት ኤልዛቤልም ጽኑ ቁጣን ተቆጣች መታገሥም ተሳናት እውነተኞች ነቢያትንም አሳደደቻቸውየእግዚአብሔርን ካህናትም አሰቃየቻቸውየእግዚአ ብሔርን ስም የሚጠሩትንም ሁሉ ገደሰቻቸውየተገረፉ አሉ የታሰሩም አሉ ይህ ሁሉ ግፍ የተፈጸመውም ነቢዩ ኤልያስ በመጥፋቱ ነውይህ ኤልያስም እግዚአብሔርን የሚወድ እራሱን የሚጠላ ሰው ነበርበመ ሆኑም ሞትን በመፍራትየተሰወረ አልነበረምፍጹም የሆነፍቅሩን ስለ አምልኮቱም የልቡን ቅንአት የሚያውቅ እግዚአብሔር ሰወረው ዘወርኃ የካቲት በ ተከብተ ዘእንበለ እግዚአብሔር ከዳኒ ወከሣቲ ሕያው ወማሕየዊኛነ ባቢ ወከሐሲ ላዕለ ኡሎሉዘኮነ ወዘ ይከውንህ በውእቱ መዋዕል ሀሱ አሐዱ ብእሲ ዘስሙ አብድዩ ጠልደ ሐናንያ ጻድቅ ወፈራሄ እግዚአብ ሔር ወውእቱ መስፍን ሊቀ ሐራሁ ለአክዓብ ንጉሠ እስራኤል አመ ቀተለቶሙ ኤልዛቤል ለነቢ ያተ እግዚአብሔር ኀብዐ ወአድኃነ አምነቢያተ እግዚአብሔር ተ ፅደወ በበ ውስተኀ በዓት ወሴሰ ዮሙ አክለ ወማየ ወአልቦ ዘአስተጸ ነሶሙ ወአልቦ ዘሰሐጦመ ወዐኢመ ኑሂ እስመ ፈቀደ እግዚአብሔር ከመያቅም ሉቱ ተዝካረ ሀየ ወከመ ይኩን ተላዊሁ ለኤልያስ ወነቢየ ህየንቴሁ ንትመየጥ ካዕበ ኀበ ዘቀደሚ ነገርነ ወእስከ አሜዛ ኢተአተተ መቅሠፍት እም ገጸ ምድር በአንተ ዘኢገብዓ ኀዘኑ ለኤልያስ አስመ እግዚአብሔር ሰምዓ ጸሎቶ ወስአለቶ ወዕበዮ » ላዕለ ኩሉ ፍጥረት ዘታሕተ ሰማይ እንጂ። ሙኢሙመሠ ከመአዓቢ እምኔክ እመሂ ፈጠረከ እግዚአበሔር እመንፈሰ አቡሁ ሊተኒ ፈጠረኒ በየማነ እዴሁ ወእምድኅረ ፈጠረኒ ነፍሐ ላዕሌየ መንፈሰ ሕይወት ወበእንተ ዝንረኬ አአምር ከመ አዓብየከ አነ ወሥልጣንየ የዐቢ አምሥልጣንከ ወአንተ መልአከ ደመናት አነ እኤዝዞሙ ለደመና ቲከ ለከሰ ረሰየከ ትጉሃ ለስብሐ ቲሁ ዘበሰማያት ሊተኒ ረሰየኒ ካህነ በዲበ ምድር ወወሀበኒ መንግሥተ ሰማያት አነሂ ወአንተ አግብርተ እግዚአብሔር ንሕነ ወእግዚአብሔር ፈጣሪነ ወአሐዱ አምላክነ ንሥኦሙ ለእሉ ቃላትየ ወአዕፅርጎሙ ኀበ አምላኪየ ወአምላክከ እመሰ አኩየ ነበብኩ ስምዓ ኩንላዕሌየ ወአ ስተዋድየኒ ወ ኦ አኃውየ ርአዩ ዕበዮ ለኤልያስ ዘተፈጥረ አምሐመድ በከመ ይብል አወፅእአ አሳተ አምአፉየ ወይትቃወም ምስለ አሳታዊ ወእንዘ ይብል መሬታዊ አነ ይትቃረን ምስለ ሰማያውይን ዘወርኃ ንተ እንደምበልጥ አውቃለሁናእ ግዚአብሔር በረቂቅነት ቢፈጥርህም አኔንም በቀኝ እጁ ፈጥሮኛልናከ ፈጠረኝ በላም የሕይወትን እስትንፋስ እፍ አለብኝበዚህም እኔ እንደ ምበልጥህ አውቃለሁ ሥልጣኔም ከሥልጣንህ ይበልጣል የደመናዎች መልአክ አንተ ነህ ደመናዎችን የማዝዛቸው ግን እኔ ነኝአንተን በሰማይ በምስጋና እንድትተጋ አደረገህእኔን ግን በምድር ካህን አደረገኝመንግሥተ ሰማይንም ሰጠኝእኔም አንተም የእግዚአብሔር አገልጋዮች ነን ፈጣሪያችንም እግዚአብሔር ነው አምላካችንም አንድ እርሱ ነውእነ ዚህን ቃላቶቼንም ውሰድና ወደ አምላኪዬ ወደአምላክህ ዐሳርጋቸው ክፉ ተናግሬ ከሆነም መስክርና አስፈርድብኝ አለው ወንድሞቼ ሆይ ከትቢያ የተፈ ጠረ የኤልያስን ክብር ተመልከቱ ከአንደበቴ እሳት አወጣለሁ አንዳለም አስተውሉመሬታዊ ነኝ እያለ ከእሳታውያንከሰማያ ውያን ጋር ይከራከራልናድምፁን በመስማትም ሰማያውያን ሁሉ ኣ ዘወርኃ የካቲት ኃ የካቲት ወበሰሚዓ ቃሉ ይርዕዱ ኩሎሙ ሰማያውያን ኦ አባ ክቡር ኤልያስ ኦ መምህር ገብሩ ለልዑል ወደስከ ሲራክ እንዘ ይብል መኑ ተመክሐ ከማከ ዘአንሥአ በድነ እወውታን ወእ ምነ መቃበርኒ በቃል ልዑል በዘአውረዶሙ ለነገሥት ውስተ ሞት ወለክቡራን እምነ ዓራታቲ ሆሙ ዘይመጽእ ኩነኔ በሲና ወኮሬብሂ ፍትሐ ወበቀለ ዘቀብፆሙ ለነገሥት ኦ ዘተቃወምኮ ነመልአክ ዝተሐበለ እንበለ ፈቃድክ ያውርድ ውስተ ገጻ ለምድር ደመናሰ ቆመ መልዕልተ ሰማይ አስመ ቀዲፃ ማይ ኢክህለ ፈሪሆ እምቃለ መልአክ ክዚአከ ቃሰ ኤልያስ ያርብሐዊ ዘቀነትከ ኃይለ ቋየተማኅፀንኩ በፐየትከ እምአክ ዓብ ወብእሲቱ መጠነ አውራኅ ሻ ክምስለ ቱ ኤልያስ ምርሐኒ ወሴስየኒ ለለዕለቱ ዘተሰብአ እማርያም ወአስተርአየ መሰኮቱ ከመ ሴሰየክ ለከ እምኩሉ ሠናይቱኃይለ ጸሎቱ ለኤልያስ ሊቀ ነቢያት ወጸጋ ረድኤቱ ይንቀጠቀጣሉናክቡር አባትየእ ግዚአብሔር አገልጋይ መምህር ኤልያስ ሆይ እንደአንተ ማን ተመካ በማለት ሲራክ አመሰገነህከሙታን መካከል በታላቅ ድምፅ ከመቃብር የሞተ ስው ያስነሣህ አንተ ሠ ነገሥታትን ወደሞት ያወረዳ ቸው እርሱ ነውክቡራኑንምከዙ ፋናቸው የገለበጣቸው እርሱ ነው በሲናና በኮሬብ ለሚመጣው ፍርድ ለነገሥታቱ ፍትሕና በቀ ልን የሚሰጣቸው እርሱ ነውያሰፈ ቃድህ ዝናብን ያወርድ ዘንድ የፈለገውን መልአክ የተቃወምኸው ሆይ ደመናው በሰማይ ላይ ቆመ ደመናው ከመልአኩ ቃል ይልቅ ኃይልን የታጠቅህ የቀናተኛው ያንተን ቃል ፈርቷልና ኤልያስ ሆይ ከአክዓብና ከሚ ስቱ አርባ ሁለት ወር በመሸሽህ አማጸንዛለሁና ምራኝ ከድንግል ማርያም ሰው የሆነውበመሰኮ ቱም የተገለጠው ክርስቶስ ከመል ካም ምግቡ ሁሉ እንደመገበህ እኔ ንም በየዕለቱ መግበኝየነቢያት አለቃ የኤልያስ የጸሎቱ ኃይልየተ ቅድስት ተሀሉ ምስሌነ በኩሉ ጊዜ በኩሉ ሰዓት ወበኩሱ አከውራኅ ወበኩሉ ዓመታት ይፅቀበነ እመሥገርተ ሞት ወከ መ ኢንተኃፈር በቅድመ ነገሥት ወመኳንንት ሀበነ ሞገሰ ዘኢ ይትአተት ከመዮሴፍ ወዳንኤል መፈክራነ ሕልም ወሀብት ሰዓለም ዓለም አሜን ድርሳን ኤልያስ ዘመጋቢት ፅ አቀድም አዕኩቶቶ ለሰአግዚአብ ሔር አብ ስቡሕ ወውዱስ ወለ ወልዱ ዋሕድ ኢየሱስ ክርስቶስ ወለመንፈስ ቅዱስ ጳራቅሊጦስ ወእምዝ እጽሕፍ ዜናሁ ለኤልያስ ዘዐርገ ውስተ ሰማየት ጾመ ዕለተ ወለነኒ የሀበነ ዘኢየኃልቅ ፍሥሐ በእንተ ዘጾምነ ጽባሐ በዝየ ጠበከሃ ለዓለመ ዓለም አሜን ዝንቱ ድርሳን ዘቅዱስ ወብ ሁዕ ኤልያስ ዝይትነበብ በወርኃ መጋቢት በጸጋ እግዚአብሔር አ ሜንወዐርገ በመዓት ውእቱ መል አክ ዘሰከዮ ለኤልየስ ነቢይ ቀድመ እግዝአብሔር ወነገሮ ለእ ዘወርኃ መጋቢት ቀደሰች የረድኤቱ ጸጋ በየጊዜው በየ ሰዓቱ ከእኛ ጋር ትኑርበየወራቱ በየዓመታቱ ሁሉ ከሞት ወጥመድ ይጠብቀንበነገሥታቱ በመካንንቱ ፊት እንዳናፍርሕልምንና ራእ ይን እንደሚተረጉሙ እንደ ዮሴፍ ና እንደ ዳንኤል የማይመረመር ሞገስን ይስጠን አሜን የመጋቢቱ የኤልያስ ድርሳን ፅ የተመሰገነ የተወደሰ እግዚአብ ሔር አብንአንድ የሆነ ልጁ ኢየሱስ ክርስቶስን ጳራቅሊጦስ የተባለ መንፈስ ቅዱስንም ማመስገንን አስ ቀድማለሁከዚህ በሏላም ወደሰማይ ያረገ የኤልያስን ዜና አእጽፋለሁ አርባ ቀን ጾመለእኛም አርባ ቀን በመጾማችን የማያልቅ ደስታን ይሰጠን ዘንድ በዚህም በጠዲያኛውም ዓለም ለዘለዓለሙ አሜን በእግዚአብሔር ቸርነት በመጋ ቢት ወር የሚነበብ ብፁፅ ቅዱስ የሆነ የኤልያስ ድርሳን ይህ ነውበአግዚአብሔር ፊት ነቢዩ ኤልያስን የከሰሰው ይህ መልአክም በቁጣ ዐረገነቢዩ ኤልያስ የተናገ ር ዘወርኃ መጋቢት ግዚአብሔር ኩሎ ዘይቤ ኤልያስ ነቢይ ወኩሎ ቃሉ ወይቤሎ እግ ዚአብሔር ለመልአክ እስመ ኤል ያስ ዐቀበ ትእዛዝየ ወገብረ ፈቃ ድየ ወአነ ኢተዓደውኩ አምቃሉ ወባሕቱ እመይጦ በጽሚት ወአከ ልዖ ሲሳዮ ዘእፌኑ ሎቱ ምስለ ዖፍ እስከ ይፈትሕ ዘአሠረ ወየአ ምሩ ኩሎሙ አሕዛብ ከመ አነ እሁብ ወአነ እነሥእ ወኩሉ ዝየአ ምን ብየ ወይገብር ፈቃድየ ለእመ ፈትሓ ለምድር አነ እፈትሕ በሰ ማየት ወለእመ አሰረ በምድር ፅጮሥረ ይከውን በሰማያት ለዝንቱኒ ገብርየ ኤልያስ ወሀብክዎ መራጉተ ሰማይ ወም ድር ወኩሎ መራኑተ አንቅዕተ ማያት ከመ ይግበር ዘፈቀደ ወከመ ያርጉት ወይዕፁ ወነበረ ኤልያስ ነቢይ በመዓቱ ወኢገብአ ኀበ ምሕረት ወከልዖ ለዖፍ እግዚአብ ሔር ዘይፌኑ ሎቱ ሲላዮ ወኀደረ ኤልያስ እንዘ ኢይጥዕም ምንተኒ ደ ፅለተ ወደገመ ሰኑየ ፅለተ ወኢመጽአ ዖፍ ወይቤ ኤልያስ ነቢይ በልቡ ረውን ቃሉንም ሁሉ ለእግዚአብ ሔር ተናገረአግዚአብሔርም መል አኩን እንዲህ አለውኤልያስ ትእዛ ቬዜን ጠብቋልፈቃዴንም አድርጓልና እኔም ቃሉን አከበርሁነገር ግን በቀ ስታ እመልሰዋለሁበቁራ የምልክ ለትን ምግቡንም ያወገዘውን እስከ ሚፈታ ድረስ እከለክለዋለሁ ሕ ዝቡም ሁሉ እኔ እንደምሰጥእን ደምከለክልም ያውቃሉየሚያምን ብኝፈቃዴንም የሚፈጽም እርሱ ምድርን ከፈታት እኔም በሰማይ አፈታለሁ በምድር ካሰረው ግን በሰማይም የታሰረ ይሆናል ለዚህ ለአገልጋየ ለኤልያስ የሰማ ይና የምድር ቁልፎችን ሰጠሁት ይከፍትይዘጋ የወደደውን ሁሉ ያደርግ ዘንድም የውኃ ምንጮችን ቁልፎች ሰጠሁት አለ ነቢዩ ኤል ያስም በቁጣው ጸናወደይቅርታም አልተመለሰም። አላ ጸልእዎ ወጎሠሥ ይቅትልዶ ዛቲስ ብእሲት ተቀበለቶ ሕፃንም የአማቴ ልጅ ዮናስ ነው ከአስነሣው ጊዜ ጀምሮም ከእርሱ አልተለየም ነቢዩ ኤልያስን ተከት ሎ ያገለግለው ከእርሱምጋር ይደክ ም ነበርለእርሱ በመታዘዙም የት ንቢት ጸጋ ተሰጠው ወንድሞቼ ሆይ የዚህችን ሴት ብዙ መልካም ተግባሯን እንነግራ ችሁ ዘንድ ስሙሏቁውነት እውነት እላችኋለሁ በኤልያስ ዘመን ሦስት ዓመት ከሦስት ወር ሰማይ በተዘጋ ጊዜ በምድር ሁሉ ላይም ጽኑ ረኀብ በነበረ ጊዜም በእስራኤል ብዙ መበለቶች ነበሩኤልያስ ግን የሲዶና አውራጃ የምትሆን በስራ ጵታ ወደአለች ወደ አንዲት መበለት እንጂ ከእነርሱ ወደ አንዲት ስንኳን አልተላከም በማ ለት ጌታችን በቅዱስ ወንጌል አመ ስግኗታልናየልዑላን ልዑል እግ ዚአብሔር ነቢዩ ኤልያስ በሀገሩ በወገኖቹ በእስራኤል በመበለቶቻ ቸውም እንደማይከበር ያውቃልና እነርሱ ጠሉትይገድሉት ዘንድም ፈለጉት እንጂ ይህቺ ሴት ግን በቤቷ ተቀበ ለችው ለአባቷ አገልጋይ እንደ በቤታ ወአክበረቶ ክብረ ዐቢየ ከመ ወሰት እስከ ትቤ ይቴይሰኒ ከመ አሙት በረኅብ ምስለ ደቂቅየ በእንተ ዝንቱ እንግዳ ርጉብ ወጽሙአ ዘመጽአ ኀቤየ ዮም ወአማጡ ነፍስየ ህየንተ ነፍሱ እስመ ትቤሎ ንብላዕ ወንመውት ጌሰመ እመ ኢንረክብ ወኢንበልዕፅ እንከ ዳፃመ ወእግዚአብሔርሰ በእንተ ዘአሕየወት ነፍሶ እሞተ ረኀብ ለኤል ያስ አሕየወ ላቲ ወልዳ ወአቅለሰ ላቲ ከበዳ ወባረከ ማዕዳ ርእዩኬ ኦ አኀውየ ከመ ይትማሰሎ ኤልያስ ለእግዚኡ በኩሉ ምግባር ዘሀለወ ይገብር እስመ ኤልያስ ባረክ ምልዓ ሕፍን ሐሪጸ ወረሰዮ ሲሳየ ለፍጻሜ አሐዱ ዓመት ሎቱኒ ወለእንታክቲ ብአሲት ምስለ ክልኤቱ ደቂቃ ከማሁ እግዚአነሂ ባረከ ማዕደ ወአጽገቦሙ ለዛምሳ ምዕት በክ ልኤ ዓሣ ወበሀምስቱ ኅብስት እስመ ኤልያስ አንሥአ ወልደ መበለት ዘሞተ በሀገረ ስራጵታ ዘሲዶና እንተ ሀገረ ሶርያ ወሳይዳ ከማሁ እግዚእነሂ አንሥአ በድነ ምውተ ቨወልደ መበሰት በሀገረ ና ሆነች ብላቴናሃ ታላቅ ክብርን አከበረችውዛሬ ተርቦተጠምቶ ወደ እኔ ስሰመጣው ሰው ምክንያት ከልጆቼ ጋር በረኀብ ብሞት ይሻለ ኛልስለእርሱም ነፍሴን እሰጣለሁ ብላለችና ዛሪተመግበን ነገ እንሞ ታለንሁለተኛም አናገኝምአንመገ ብም ብላዋለችና እግዚአብሔርም ኤልያስን ነፍሱን ከረኀብ ስላዳነ ችው ልጂን አዳነላትሸነሟንም አቀ ለለላት ማዕዷንም ባረከላት ወንድሞቼ ስሙ ነቢዩ ኤል ያስ በሚያደርገው ተግባር ሁሉ ጌታውን እንደሚመስለውም አስተ ውሉ ኤልያስ እፍኝ ሙሉ ዱቄትን ባረከና ለእርሱ ለዚህች ሴት ከሁ ለት ልጃቿ ጋር የሚበቃ የአንድ ዓመት ምግብ አደረገውአእንደዚህም ሁሉ ጌታችንም ማፅዱን ባርኮ በሁለት ዓሣና በአምስት እንጀራ አምስት ሺህ ሰዎችን አጠገበ ኤልያስ የሶርያና የሲዶና ክፍል በምትሆን በስራጵታ ሀገር የሞተ የመበለት ልጅ የሆነ በድንን አስነሣ ኤልያስ ከንጉው ከአክዓብና ከሚ ስቱ ከኤልዛቤል ፊት እንደሸሸ በ መ ዘወርኃ መጋቢት መጋቢት ይን ወክመ ኤልያስ ጉየ እምገጸ አክዓብ ንጉሥ ወኤልዛቤል ብእሲቱ ወነበረ ኀበ ፈለገ ኮራት ዘውእቱ ደብረ ኪሩብ ወቦ ጎበ ተብኅለ ውስተ ኮራት ክልኤተ ዓመተ ወስድስተ አውርኃ ወበሀገረ ስራጵታ አሐደ ዓመተ ወክማሁ እግዚእነ ጉየ አምገጸ ፄሮድስ ወነበረ ውስተ ምድረ ግብፅ ሠለስተ ዓመተ ወመንፈቀ ራብዕ ዓመት ወጉልቆ አውራቲሁ አርብኣ ወክልአቁ ወፍቅደ ዕለታቲሁ ዕሥርቱ ወክልኤቱ ምዕት ወስልላ ከመ ቃለ ዮሐንስ ረአዬኅቡእችቾ ወበክ መ ኤልያስ ዐርገ ሰማያተ ወካአሰ ይመጽእ ከመ ይኩን ለማዕተ ለዳግማዊ ምጽአተ ወልደ አግዚአ ብሔር ከማሁ እግዚእነሂ ይንን ሕያዋነ ዐርገ በስብሐት ውስተ ሰማያት ወካዕበ ይመጽዕ በዘዚ አሁ ስብሐት። እንዳሰው እንደጳውሎስ በአ ንተ ስለተመካብህ ስለ ወዳጅህ ስለ ኤልያስ ብለን እንለምንፃለንእን ማልድዛለን ይህን ሁሉታግሦ ውግዘቱን አልፈታምና ይህን ሁሉ አስበህ እንደዚያ ዘመን በዚህ ዓለም በሚመጣውም ዓለም የች ግርን ዘመን አታሳየን በረድኤትህ ከሚያድሩ ከቅዱሳንህ ጋርም ደ ምረን ለዘለዓለሙአሜን ስለ ወዳጅህ ብለህ በቀንና በሌ ሊት የጾምህ ሆይ ልመናዬን ቸል አትበለኝዐይን ያላየውን ጆሮ ያልሰ ማውን በሰው ልቡና ያልታሰበውን መልካም ስጦታን ስጠኝ የስራጵታ ዋን ሴት የጠራህ ኤልያስ ሆይ የረ ጎቡ ዘመን እስከ ሚያልፍ ድረስ ምግብ ማጣትን እንዳታይ የቤቷን ንብረት ሁሉ ባረክህየሞተ ልጂንም አስነሣህላትአንተ ለሙት ልጆች አባት ነህና የመጋቢት ወር ድር ሳን በእግዚአብሔር ሰላም ተፈጸመ አሜን የሚያዝያ የኤልያስ ድርሳን በጥምቅት ዳግመኛ የወሰደን ለንስሓ ጾምን የሰጠንበመስቀሉ ሰላምን ያደረገልን በትንሣኤው ዘወርኃ ሚያዝያ ወለንስሐ ወሀበነ ጾመ ወበመስቀሉ ገብረ ለነ ሰላመ ዘበትንሣኤሁ ስዓረ መርገመ ወአብርሃ ኩሎ ዓለመ ዘሎቱ ስብሐት ምስለ አቡሁ ቴር ወመንፈስ ቅዱስ ማሕየዊ ለዓለመ ዓለም አሜን ወዝንቱ ድርሳን ዘይትነበብ በወርኃ ሚያዝያ በረድኤተ እግዚአ ብሔር ወበስእለታ ለእግዝትነ ቅድ ስት ድንግል ማርያም ወላዲተ አምላክ ወእንዘ ሀሎ ኤልያስ ውስተ ስራጵታ ቤተ ብሲት መበለት ኮነ ቃሰ እግዚአብሔር ጎቤሁ ወኮኖ ሠለስተ ዓመተ ወስድስተ አውርኃ እምአመ ጉየ እምገጸ አክዓብ ንጉሠ አስራኤል ወይቤሎ ሑር አስተርእዮ ለአክ ዓብ እስመ አነ እአሁሀብ ዝናመ ላዕለ ምድር ወተንሥአ ኤልያስ ወሖረ ከመ ያስተርእዮ ለአክዓብ ወጸውዖ አክዓብ ለአብድዩ መጋ ቢሁ ወይቤሎ ነዓ ናንሶሱ ውስተ ገዳም ወኀበ አንቅተ ማያት ለእመ ንረክብ ሣዕረ ወማየ ወንጊስ ውስ ተአፍላግ ወናሕዩ አፍራሲነ ወአ ብቅሊነ ኢየኀልቁ እንስሳቲነ አለ ተርፉ ወተፋለጡ በበይናቲ መርገምን ያጠፋ ዓለምን ሁሉ ያበራ የኤልያስ አምላክ ጌታችን ኢየሱሰ ክርስቶስ እግዚአብሔር ይመስገንከቸር አባቱ ማኅየዊ ከሆ ነከመንፈስ ቅዱስ ጋር ምስጋና ለእ ርሱ ይሁን ለዘለዓለሙ አሜን በእግዚአብሔር አጋዢነት አም ላክን በወለደች በእመቤታችን በቅ ድስት ድንግል ማርያም አማላጅነት በሚያዝያ ወር የሚነበብ ድርሳን ይህ ነውኤልያስ በስራጵታ ከመ በለቷ ሴት ቤት እያለ የእግዚአብ ሔር ቃል ወደ እርሱ መጣ ከእስራኤል ንጉሥ ከአክዓብ ፊት ከሸሸም ሦስት ዓመት ከመንፈቅ ሆኖት ነበር ሒድና ለአክዓብ ተገ ለጥእኔ ዝናምን በምድር ላይ አዘን ማለሁና አለውጀኤልያስም ተነሥቶ ለአክዓብ ይገለጥ ዘንድ ተነሣግ። ዛፃያ ዓመት እንደ ሆነው ልጅ የልጅ አነጋገር አይደለም አለ ወንድሞቼ ሆይ ከዐበይት ነቢ ያት አንዱ የሆነው የዚህ ታላቅ ነቢይ ገናናነትና ክብሩም ከሐዋር ያት እንደማያንስ አስተውሉ በመ ሳእክት እጅ ከሰማይ የወረደው ኃይ ልም የሆነው የተመገበው ኅብስት የጠጣው ውኃ እንደ ክርስቶስ ሥጋና ደም ተቆጠረለትሥጋዬን የበላደሜን የጠጣ ከአኔ ጋር ይኖ ራልያለው ዳግመኛምይህን ኅብ ስት የበሳ የዘለዓለም ሕይወትን ያገ ኛል እንጂ አይሞትም በማሰት ጌታ ችን በወንጌሉ የተናገረው ተፈጸመ ኤልያስም ሳያርፍ ሳይበላ ሳይጠጣ በዚህ ኅብስት ኃይል ብቻ ለአርባ ቀን ያህል ተጓዘከአ ርሱ በኋላ ለሚነሠሥ ከተቀደሰው ምስጢር ለሜቀበሉ ጻድቃን ምሳሌ ሆናቸው በእርሱ አማካኘነትወደ ዘወርኃ ግንቦት እምስጢራተ ቅድሳት እስመ በእንቲአሁ ዐርገ ሰማያተ ወረከበ ሕይወተ እስከ ሕልቀተ ዓለም ንግባዕኬ ኀበ ውእቱ ቃል ቀዳማዊ ወበጺሖ ውስተ ደብረ ኮሬብ ቦአ ውስተ በዓት ወኀደ ረ ህየ ወመጽአ ቃለ እግዚአብ ሔር ኀቤሁ ወይቤሎ ምንት አም ጽአከ ዝየ ኤልያስ ቴስብያዊ ወ ይቤሎ ኤልያስ ቀኒአ ቀናእኩ ለእ ግዚአብሔር ዘኩሎ ይመልክ አስ መኀደጉ ደቂቀ አስራኤል ምሥዋ ዒከ ወቀተሉ ነቢያቲከ በኩሕናት ወተረፍኩ አነ ባሕቲትየ ወየኀሥ ሥዋ ለነፍስየ ከመ ይንስአዋ ወ ይቤሎ ፃፅ ጌሠመ ወቁም ቅድመ እግዚአብሔር ወየኃልፍ እግዚአብ ሔር ውስተ ውእቱ ደብር ወይ መጽእ እምቅድሜሁ ነፋስ ዐቢይ ዘይፈትሕ አድባረ ወይፌትቶ ለኩኩሕ ቅድመ እግዚአብሔር ወኢሀለሰወ እግዚአብሔር ውስተ ውእቱ ነፋስ ወእምድኅረ ውእቱ ነፋስ ይመጽእ ድልቅልቅ ወእም ድኅረ ውእቱ ድልቅልቅ ይመጽእ አሳት ወኢሀለወ እግዚአብሔር ፀስተ ውእቱ እሳት ሰማይ ዐረገ እስከ ዓሰም ፍጻሜ ድረስም ሕይወትን አገኘ ወደ መጀመሪያው ቃል አሳ ብ እንመለስ ወደ ኮሬብ ተራራ በደረሰ ጊዜም ጠኗ ዋሻው ገባበዚ ያም አደረ የእግዚአብሔር ቃልም ወደ እርሱ መጣቴስብያዊው ኤል ያስ ሆይ ከዚህ ምን አመጣህ አለ ው። አለቃ ረዳትና አገልጋዩም በሰውነቱ በነቢዩ በኤልሳዕ ግብር አምሳል በፊቱ የሚቆም ሊሆን ይዝባል ከእስራኤል ታላላቅ ሰዎች የአንድ የታላቅ ሰው ልጅ ሲሆን ለነቢዩ ኤልያስ በመላላኩ አሳፈረም እርሱ በገለዓድ ሀገር ከሚኖሩት አንዱ ሰው ነውጓገር ግን ለዚህ ቀሬናዊ ስው እንዴት አገለግላለሁ ብሎ በልቡ አላሰበም ወደሚያውቁኝ ወደ እስራኤል ልጆች ማኅበር እመጣለሁ በደለ ኛና ምስኪን የሆነውን ሰውምአ ዘወርኃ ሰኔ ወምስኪን አላ ኮነ ይሬሲ ከመ ይእቲ ሀገር እንተ ያንሶሱ ባቲ መምህሩ ኢይደልዎሙ ለሰብአ ዚአሃ ከመ ይኩኑ ሎቱ ሳእአካነ ወአርድእተ ወዘከመ ዛቲ ሕሊና ይደልዎሙ ሰአርድአት ከመ የሐልዩ ወለእመኒ ኮኑ በክብረ ዝንቱ ዓለም ክቡራነ አመምህራኒ ሆሙ ወይደሉ ከመ ይበሉ በልቦሙ ወይ ለነ በእንተ ዝኢኮነ ዘንክል ከመ ንፍድዮሙ ሰአበዊነ አለ ወለዱነ በሥጋ ህየንተ ዘሐፀኑነ እፎ ፈድፋደ ይደልወነ ከመ ንፍድዮሙ ለአበዊነ ወብፁዕኒ ኤልሳዕ ኮነ ተላዊሁ ለኤልያስ ወተፀምዶ በኩሉ ልቡ ወኢተግኅሠ እምኔሁ ኢለየማን ወኢለ ጸጋም እስከ ተመክዓበት ላዕሌሁ መንፈሱ ወገብረ ኃይላተ ዘየዐቢ እምኔሁ አስመ ኤልያስ አንሥአ አሐደ ምውተ ወኤልሳዕ አንሥአ ከልኤጴተ ምውታነ አሐደ በሕይወቱ ወአሐደ ድኅረ ሞቱ ሰላም ለኤልሳዕ ዘጠብሐ ሰእሲአሁ ዐሥርተ ወከልኤተ ጽምደ አልሕምቲሁ ለነቢይ ኤልያስ ከመ ይኩን ገለግላለሁ አላለምይህቺ ሀገር መምህሩ የሚመላለስበት እንደሆ ነች ተመለከተ የእርሷ ሀገር ሰ ዎችም አገልጋይረዳት ይሆኑት ዘንድ አይገባቸውምና ለደቀመዛ ሙርቱም እንዲህ ያስቡ ዘንድ አንዲህ ያለ ሕሊና ይገባቸዋል ከመምህሮቻቸው ይልቅ በዚህ ዓለም ክብር ክቡራን ከሆኑም በሥጋ ወልደው ላሳደጉን ለአባቶ ቻችን ልንከፍላቸው ባለመቻላችን ወዮልን ይሉ ዘንድ ይገባል ለመን ፈሳያውያን አባቶቻችንማ አስበል ጠን እንከፍሳቸው ዘንድ እንዴት ይገባን ይሆንገ ብፁዕ ኤልሳዕ ግን የኤልያስ ተከ ታይ ሆነ በፍጹም ልቡም አገለገ ለውጸጋው አጽፍ ድርብ እስከ ሚሆንሰት ድረስ ከእርሱ ወደግራም ወደቀኝ አላለምክእርሱ የሚበልጥ ተአምራትንም አደረገኤልያስ አንድ ሙት አስነሣኤልሳዕ ግን አንዱን በሕይወት እያለ አንዱን ደግሞ ከሞ ተ በኋላ ሁለት ሙታንን አስነሣ በእርሱ ላይ የመንፈስ ቅዱስ ሀብት እስከ ሚያድርበት ድረስ ለነቢዩ ኤ ልያስ አገልጋይ ይሆን ዘንድ ዐሥራ ዝክወርኃ ሰኔ ዘወርኃ ሰኔ ወዓሊሁ ካዕበተ መንፈስ እስከ ተስውጠ ላዕሌሁ በረከቱ ተሃሉ ምስሴነ ለዓለም ዓለም አሜን ጁ ወአክዓብሰ ወልደ ዘንበሪ አፈድፈደ ገቢረ እከይ ቅድመ እግዚአብሔር አስመ ሳምዓ ቃለ ብእሲቱ ወኢተዘከረ ከመ ብእሲቱ አስሐተቶ ለአዳም ወለብዙኃን አውደቀቶሙ ውስተ ስሕተት ወኮነ በውአቱ መዋዕል ሀሎ አሐዱ ብእሲ በሀገረ ኢይዝራኤል ዘስሙ ናቡቴ ወቦቱ አጸደ ወይን በጥቃ ቤቱ ለአክዓብ ንጉሠ ሰማርያ ወይቤሎ አክዓብ ለናቡቴ ሀበኒ ዘንተ ዓፀደ ሐምል እስመ ቅሩብ ውእቱ ለቤትየ ወአሁበከ ዓጸደ ወይን ካልዓ ዘይቴይስ እምኔሁ ወለእመ ትፈቅድ እሁበከ ወርቀ ሜጦ ለዝ አጸደ ወይንክ ወይኩነኒ አጸደ ሐምል ቿ ወይቤሎ ናቡቴ ለአክዓብ ኢያ ምጽእ ሊተ እግዚአብሒር ከመ አሀብከ ርስተ አበውየ ወተከዘ አክዓብ ወሖረ ወሰከበ ውስተ ምስ ካቢሁ ወተከድነ ገጾ ዐወኢበልዓ እክሎ ወቦአት ኤልዛቤል ብእ ሲቱ ኀቤሁ ትቤሎ ምንተ ኮንክ ሁለት ጥማድ በሬዎቹን ላረደ ለኤ ልሳዕ ስላምታ ይገባል። ስለኃ ጢአትህ እስራኤልንም ስላሳትካ ቸው እንደአክያ ልጅእንደባዖስም አደርግዛለሁ እግዚአብሔርም በናቡቱ ቅጽ ር ውሾች የኤልዛቤልን ሥጋ ይበ ላሉበድኗም በዚያ ይቀራልአክ ዓብን በሰፈር ያሉ ውሾች ይበሉ ታልበድኑንም በበረፃ ይቀራል ሚስቱ ኤልዛቤል ስላሳተችው አክ ዓብ በእግዚአብሔር ፊት ክፋ ነገ ዘወርኃ ሰኔ አስሐተቶ ኤልዛቤል ብእሲቱ ወረ ኩስ ፈድፈደ እስመ ሖረ ወተለወ ወረኩሰ ፈድፋደ ከመኩሉ ዘገብረ አሞሬ ዎን እለ ሠረዎሙ እግዚአብሔር እምቅድመ ገጾሙ ለእስራኤል ወደንገጸ አክዓብ እምውእቱ ቃል እምቅድመ ገጸ እግዚአብሔር ወሠጠጠ አልባሲሁ ወሖረ እንዘ ይበኪ በበይነ ውእቱ ቃል እምቅድመ እግዚአብሔር ወለብሰ ሠቀ ውስተ ሥጋሁ ወጸመ ወኮነ ቃለ አግዚአ ብሔር ኅበ ኤልያስ ገብሩ በእንተ አክዓብ ወይቤሎ እግዚአብሔር ርኢከኑ ከመ ደንገ ጸ አክዓብ እምቅድሜየ ኢያመጽእ እኪተ በመዋዕሲሁ አላ በመዋዕሰ ወልዱ አመጽእ እኪተ ሰበውከኑ ኦ ብእሴ እግዚ አብሔር ዘትሰምዕ ቃለ እግዚአ ብሔር ከመ ብዝኃ ምሕረቱ ለእግ ዚአብሔር ኢያንበብከኑ ዘጽሑፍ ውስተ ኦሪት ከመ ረገሞ እግዚ አብሔር ለቃኤል በእንተ ዘቀተለ እጉሁ በዓመፃ እንዘ ይብል ኩን ርዑደ ወድንጉጸ ወይቤሎ ቃኤል ለእግዚአብሔር ተዓቢኑ ኃጢአትየ ርን አድርጓልና በእስራኤል ፊት እግዚአብሔር ያጠፋቸው አሞራ ውያን ያደረጉትን ሁሉ ሂዶ በመ ከተሉ ፈጽሞ ረክሷልና ብሏል አለው አክዓብም ከአግዚአብሔር ፊት ከመጣው ከዚህ ቃል የተነሣ ደነገጠልብሱንም ቀደደ ከዚህ ቃል የተነሣ በዚህ ቃል እያስ ቀሰም ሔደ። ንግባዕኬ ወንዘከር ቃሎ ለኤ ልያስ ከመ ተገብረ ኩሉ ዘነበበ ላዕለ አክዓብ ወእምድኅረ ብዙኅ መዋዕል ዐርገ አክዓብ ንጉሠ እስ ራኤል ወዮሳፍጥ ንጉሠ ይሁዳ ምስሌሁ ውስተ ሬማት ዘገለዓድ ወይቤሎ ለአክዓብ ንጉሠ እስራኤል ለዮሳፍጥ እትገለበብ ወእበውእ ናትን ከፊትህ እሰወር ዘንድም ከምድር ታወጣኛለህበምድርም የምፈራየምንቀጠቀጥ እሆናለሁ ያገኘኝ ሁሉም ይገድለኛል አለ እግዚአብሔርም ተጸጸተእንደዚህ አይደለምቃኤልን የሚገድል ሰ ባት እጥፍ ይበቀልበታል እግዚአብሔርም ቃኤልን ያገ ኘው ሁሉ እንዳይገድለው ምልክት አደረገለት አክዓብም ከኤልያስ ቃል የተነሣ በደነገጠናልብሱን በቀደደ በሰውነቱ የፀጉር ማቅም ሰበሰ ጣዖት አምላኪነፍስ ገዳይ ሲሆን በጾመ ጊዜ እግዚአብሔር ራራለትክፋ ነገርንም በልጁ ዘመን አደረጋት ቃኤልንየእርሱን ዘር ም በጥፋት ውኃ አጠፋቸው እግዚአብሔር ተበቃይ በእውነትም ፈራጅ ነውና እንመለስና በአክዓብ ሳይ የተና ገረው ቃል እንደተፈጸመ የኤልያ ስን ቃል እናስታውስ ከብዙ ጊዜ በኋላም የእስራኤል ንጉሥ አክዓብ ከይሁዳ ንጉሥ ከኢዮሳፍጥ ጋር የገለአድ ክፍል ወደሆነች ወደሬማት ወጣ የእስራኤል ንጉሥ አክዓብም ዘወርኃ ሰኔ ወእትቃተል ወአንተ ልበስ አልባሲከ ወተገልበበ አክዓብ ንጉሠ እሥራ ኤል ወቦዓ ይትቃተል ኛጅ ወአዘዞቦሙ ንጉሠ ሶርያ ለ ላአእክተ ሠረገላ ቋወተ ወይቤ ሎሙ ኢትትቃተሉ ኢምስለ ንዑ ሶሙ ወኢምስለ ዐቢዮሙ እንበለ አክዓብ ንጉሠ እስራኤል ባሕቲቱ ወሶበ ርእይዎ እልክቱ መላእክተ ሠረገላ ለኢዮሳፍጥ ንጉሠ ይሁዳ ይቤሉ ንጉሠ አስራኤል ይመስል ዝንቱ ዐዓገትምዎ ይቅትልዶ ወጸ ርሐ ኢዮሳፍጥ ወሶበ አእመሩ መላእክተ ሠረገላቲሁ ከመ ኢኮነ ንጉሠ አስራኤል ውእቱ ኀደግዎ ወገብዑ ወወሰቀ ቀስቶ አሐዱ እም ኔሆሙ በኃይሉ ወነደፎ ለአክ ዓብ ንጉሠ እስራኤል ማዕከለ እሃኘሃድዓሁ ወያቤሉሎ ለአነ አምከሪ ተመየጥ በንሥአኒ ዐአውዕአኒ አም ውስተ ቀተል እስመ ተነደፍኩ ሀ ወተሰብሩ ሠራዊቶሙ ይአተ አሚረ ወለንጉሥሰ አንበረዎ ውስተ ሠረገላ እምነግህ እስከሠር ክ ወይትከዓው ደመ ውስተ ቁስለ ንድፈቱ ውስተ ከርሠ ሠረገላ ኢዮሳፍጥን ተሸፍኝኝ ገብቼ እዋጋለሁ አንተ ግን ልብስህን ልበስ አለው የአስራኤል ንጉሥ አክዓብ ተሸፍኖ ይዋጋ ዘንድ ገባ የሶርያ ንጉሥም ሠላሳ ሁለት የሚሆኑ የሠረገላ ጦረኞችን አዘዛ ቸውከእስራኤል ንጉሥ ከአክዓብ ብቻ በስተቀር ከታላቁም ከታናሹም ጋር አትዋጉ አላቸውእነዚህ የሰረገላ ጦረኞችም የይሁዳ ንትሥ ኢዮሳፍጥን ባዩት ጊዜ ይህስ የእስራኤልን ንጉሥ ይመስላል ብለው ይገድሉት ዘንድ ከበቡት ኢዮሳፍጥም ጮኸየሰረገላ ጦረኞ ችም የአስራኤል ንጉሥ እንዳልሆነ በተረዱ ጊዜ ትተውት ተመለሱ ከእነርሱ አንዱም በኃይሉ ቀስቱን ወረወረና የአስራኤልን ንጉሥ አክዓብን በደረቱ መካክል ጠዉጋው ከወዉታደሮቹ ለአንዱ ተሥለስና ያዘኝ ከጦርነቱም አፀኑጣኝተወ ግቻለሁና አለው ያን ጊዜም ሠራዊቶቻቸው አፈገፈጉንጉሁንም ከጥዋት እስከ ማታ ድረስ በሠረገላ አስቀመ ጡት በተወጋው ቁስል ሳይም በሠረገላው ውስጥ ዩይደሥ ይፈስስ ወሞተ ፍና ሠርክ በቅድሜሆሙ ለሶርያ ወወጽአ አዋዲ ጊዜዕርበተ ፀሐይ ወፆደ ወይቤ እትዉ ኩል ክሙ ውስተ አህጉሪክሙ እስመ ሞተ ንጉሥ አክዓብ ወልደ ዘንበሪ ወሶበ በጽሑ ሰማርያ ቀበርዎ ለን ጉሥ ውስተ ሰማርያ ወአውጽኡ ሠረገላሁ አፍኣ እምሀገረሰማርያ ወለሐሱ ደሞ ከለባት ወአዝዕብት ወዘማትኒ ተሐጽባ በውእቱ ማይድ እስመ ተቶስሐ ቦቱ ደሙ ለአክዓብ ንጉሠ እስራኤል በከመ ነበበ ቃለ እግዚአብሔር በእደ ገብሩ ኤልያስ ዘምሉዕ ግርማ ወሞገሰ በቅድመ ነገሥት ወመ ኳንንት ለነኒ ሀበነ ሞገሰ ከመ ኢንትኃፈር በቅድሜሆሙ ወሶ በሂ ንትናገር ምስሌሆሙ ሀሉ ምስሌነ ወተቃወጦም በእንቲአነ አሜን ዘተወክፈ ነቢየ በስመ ነቢይ ዓስበ ነቢይ ይነሥእ እምንበ እግዚአብሔር አምላኩ ለዓለመ ዓለም አሜን ሰላም ለኤልያስ ለአክዓብ ዘተበቀሎ አግዚአብሔር በከመ ይቤሉ ሶበ ሰናቡቴ በዌዝፍዕ በዓሀደ ወይኑ ቀተሎ አሴፈዎ ዘወርኃ ሰኔ ነበርሲመሽም በሶርያውያን ፊት ሞተ ፀሐይ ሲገባም አዋጅ ነጋ ሪው ወጣና ሁላችሁም ወደየሀገ ራችሁ ግቡየዘንበሪ ልጅ አክዓብ ሙቷልና አለ ሰማርያ በደረሱ ጊዜም ባሰማርያ ቀበሩት ሰረገላ ውንም ከሰማርያ ሀገር ወደውጭ አስወጡትደሙንም ውሾችና ጅ ቦች ላሱት። ነቢይን በነ ቢዩ ስም የተቀበለ የነቢዩን ዋጋ ከአምላኩ ክእግዚአብሔር ዘንድ ያገኛል ለዘለዓለመ አሜን ናቡቴን በግፍ በወይኑ ቦታ በገደለው ጊዜ እግዚአብሔር እንዳ ዝዘው አክዓበን ለተበተለ ለኤልያስ ሰላምታ ይገባልእንደአውሎ ነፋስ ዘወርኃ ሐምሌ ያድንነኒ እምእንባዜ ነፍስየ ከመ አውሎ እስመ ይሰምዖ አምላክ ዘሰአለ ኩሉሎ አክዓብ እምቃልክ ሶበ ደንገጸ ፍጡነ አግዚአብሔር ይቤ ሰሚዖ ኀዘነ በመዋዕሊሁ እኪተ ኢያመጽእ አነ ኤልያስ በይነ ሕዝብከ ተወከፍ ኪዳነ በዕለተ ፍትሕ ኢይዑድ ዓይንነ ድርሳነ ኤልያስ ዘሐምሌ በስመእግዚአብሔር አብ ዘተካ የደ ምስለአብርፃም ወበስመ ወል ድ ዋሕድ ዘተወልደ እማርያም ዘወሀቦ በግዓ ለይስሐቅ እምጉንደ ዕፅ ኅቱም ወበስመ መንፈስ ቅዱስ ጳራቅሲጦስ ኃይል ዘእምአ ርያም ለያዕቆብ ወሀቤስም መንክር ወመድምም ዘበበዓመት ይክርም እምይእዜ ወእስከለዓለመ ዓለም ድርሳን ዘቅዱስ ወብፁዕ ኤልያስ ፍቁረ እግዚአብሔር ዘይትነበብ በወርኃ ሐምሌ ትንብልናሁ የፃሉ ምስለ ኩልነ ውሉደ ጥም ቀት ለዓለመ ዓለም አሜን ስምዑ ይእዜኒ ኦ አኃውየ ዘገብረ መድምመ ኤልያስ ነቢይ በላዕለ አካዝያስ ወክልኤቱ ሰውነቴን ከመባዘን ያድነኝ ዘንድ አምናለሁ የሚለምነውን ሁሉ እግዚአብሔር ይሰማዋልና ከቃልህ የተነሣ አክዓብ ፈጥኖ በደነገጠ ጊዜ እግዚአብሔር ኀዘኑን ሰምቶ እኔ በዘመኑ ክፋ ነገርን አላመጣም አለ ኤልያስ ሆይ ስለሕዝቦችህ ቃል ኪዳንን ተቀበልበፍርድ ቀን ዐይናችን እንዳይቅበዘበዝ የሐምሌው የኤልያስ ድርሳን ከአከብርሃም ጋር በተማማለ በእግዚአብሔር አብ ስምከድንግ ል ማርያም በተወለደ ነቅፅ ከሌለ በት ከዕንጨት ግንድ ለይስሐቅ በግን በሰጠ በአንዱ ወልድ ስም ሰማያዊ ኃይል ለያዕቆብ ፍጹም ድንቅ የሆነ ስምን የሰጠ ከዛሬ ጀምሮ እስከዘለዓለሙ ድረስም በሚጠብቅ በመንፈስ ቅዱስ ስም በሐምሌ ወር የሚነበብ የእግዚአ ብሔር ወዳጅ ብፁዕና ትዱስ የሆነ የኤልያስ ድርሳን ይህ ነው አማላ ጅነቱ ከሁላችንም ከጥምቀት ልጆች ጋር ይሁን ለዘለዓለሙ አሜን ወንድሞቼ ሆይ ዛሬም በአካዝያ ስና በሁለቱ መሳፍንቱ ላይ ነቢዩ ኢሳይያስ ያደረገውን ድንቅ ነገር ዘወርኃ ሐምሌ መሳፍንቲሁ ወዘከመ ተሣዛለ ላዕለ አብድዩ መስፍን ወነግሠ አካዝያስ ወልደ አክዓብ ወልደ ዘንበሪ አመ ወርቱ ዓመተ መንግሥቱ ለኢዮሳፍጥ ንጉሠ ይሁዳ ነግሠ ለእስራኤል ከልኤተ ዓመተ ወገብረ እኩየ ቅድመ እግ ዚአብሔር ወሖረ በፍኖተ አሙ ኤልዛቤል ወበኃጢአተ ኢዮርብ ዓምወልደ ናባጥ ዘአስሐቶሙ ለእስራኤል ወተቀንየ ለበዓል ወስገደ ሎቱ ወአምፅዖ ለእግዚአ ብሔር አምላከ እስራኤል ከመ ኩሎሙ እለ ገብሩ አበዊሁ ወዓለውዎሙ ሞዓብ ለእስራ ኤል እምድኅረሞተ አክዓብ ወደ ወየ አካዝያስ ወሰከበ ውስተ ጽር ሑ በሰማርያ ወለአከ ሐዋርያተ ወይቤሎሙ ሑሩ ተሰአሉ ሊተ ኀበ በዓለጽንጽንያ አምላከአቃሮን ለእመ አሐዩ እምዛቲ ደዌ ወሖሩ ይሰአሉ ሎቱ ወጸውኦ መልአከ እግዚአብሔር ሰኤልያስ ቴስብያዊ ወይቤሎ ተንሥአ ወሑር ወተቀበሎሙ ለሐዋርያቲሁ ለን ጉሠ ሰማርያ መስፍኑ አብድዩንም ይቅር እን ዳለ ስሙየዘንበሪ ልጅ የአክዓብ ልጅ አካዝያስ የይሁዳ ንጉሥ የኢዮሳፍጥ መንግሥት ፃያ ሦስት ዓመት በሆነው ጊዜ ነገሠ በእስ ራኤል ላም ለሁለት ዓመት ከነገሠ በኋላ በእግዚአብሔር ፊት ክፉ ተግባርን አደረገበአባቱ በአክዓብበእናቱ በኤልዛቤል እስራኤልን ባሳታቸው በናባጥ ልጅ በኢዮርብዓም የኃጢአት መንገድም ተጓዘ ለበዓልምለጣዖቱም ተገዛሰገደለትምሁሉም አባቶቹ እንዳደረጉት የእስራኤልን አምላክ እግዚአብሔርን አስቆጣ አክዓብ ከሞተ በኋላም ሞዓባ ውያን እስራኤልን ወነጀሏቸውአካዝ ያስም ታሞ በሰማርያ ከአዳራሹ ተኛ መልእክተኞችንም ላክከ ከዚህች ደዌ የምድን ከሆነ ሒዱና የአቃሮንን አምላክ ብኤልዜቡልን ጠይቁልኝ አላቸው። ወአብድዩሰ መስፍን ሶበ አዕመረ በነፍሱ ከመ መልእክቱ ለኤልያስ ተዓቢ ወትክከብር አመልእክቶሙ ለነገሥተ ምድር ወመልእክቱ ለኤልያስ ትበጽሕ ኀበ መልእክቱ ለንጉሠ ሰማይ ኀደገ መልእክተ ንጉሥ አካዝያስ ወተለዎ ለኤልያስ ነቢይ ወተልእኮ ወወረደ ላዕሌሁ ጸጋ ትንቢት ወተነበየ በመዋዕሊሁ ለኢዮሳፍጥ ንጉሠ ይሁዳ ወተናገረ እግዚአብሔር በቃለ ዝንቱ ነቢይ በእንተ ትንሣኤሁ ወበእንተ ዕለተ ፍዳ ወዘይከውን እምደቂቀ እስራኤል ወለአለ ተርፉ እምሕዝብ ወአጽንኦሙ ለሕዝበ አሥራኤል ወገሠፆዶሙ ብዙን ወተነበየ እምቅድመ ግዳጅም ትፈጽማለች ኤልያስ አንደእኛ ስው ነው እንደምንታ መም ይታመማልእንደምንሞትም ይሞታልዝናም እንዳይዝንም ጸለዬ ሦስት ዓመት ከመንፈቅም ዝናም አልዘነበምዳግመኛም ዝናም ይዘን ም ዘንድ ጸለየስማይ ዝናምን ሰጠ መሬትም የዘሩባትን አበቀለች አለ መስፍኑ አብድዩም የኤልያስ መልእክት ከምድር ነገሥታት መ ልእክት እንደምትበልጥ የነቢዩ ኤልያስ መልእክት ወደሰማያዊው ንጉሥ መልአክት እንደምትደርስ በተረዳ ጊዜ ንጉሥ አካዝያስን ማገልገሉን ተወና ነቢዩ ኤልያስን ተከተለውአገለገለውም በእርሱ ላይም የትንቢት ጸጋ አደረበት በይሁዳው ንጉሥ በኢዮሳፍጥ ዘመንም ትንቢት ተናገረ እግዚ አብሔርም በዚህ ነቢይ አንደበት ስለትንሣኤስለፍርድ ቀን በደቂቀ እስራኤል በትሩፋን ሕዝቦችም ስለሚሆነው ነገር ተናገረ የእስ ራኤልን ሕዝቦችም አዳናቸው ብዙም አስተማራቸው ከዘጠኝ መቶ ዓመት አስቀድሞ ስለጌታችን ዘወርኃ ሐምሌ ምጽአቱ ለእግዚእነ በ ዓመት ሰላም ለአብድዩ መስፍን ሣሳይ ዘአድኃነ ነፍሶ አምነደ እሳት ውዑይ አመ ሰገደ ወይቤ በአስተብቁዖ ሠናይ ትክበር ነፍስየ በቅድሜከ ኤልያስ ነቢይ ተሣፃለኒ እስመ አነ ገብርከ ጊጉይ ወእምድኅረ ሞተ አካዝያስ እጉሁ ነግሠ ኢዮራም ወልደ አክዓብ ዐሠርተ ወክልኤተ ዓመተ መንግሥቱ ለኢዮሳፍጥ ንጉሠ ይሁዳ ወለኤልዛቤልሰ እንተ ትብል ርእሳ ነቢይት ዘታዘምዎሙ ወታስሕቶሙ ለእስራኤል ከመ ይብልዑ ዝቡሐ ለአማልክት ወእምድኅረ ሞተ አክዓብ ወሀባ እግዚአብሔር ዐሠርተ ወአርባዕተ ዓመታተ በዘትኔስሕ እምነ ዝሙታ ወይቤ አግዚአብሔር አገብዓ ለኤልዛቤል ውስተ ምስካባ ወለአእለኒ ዘመው ምስሌሃ ውስተ ዐቢይ ሥቃይ ወአቀትል ደቂቃ በአፈ ኩናት ወበመጥባሕት ወኢዩሰ ወልደ ናሚስ ሶበ ነግሠ ቀተሎሙ ሰክልኤቱ ነገሥት መምጣትም ተናገረ ከሚያቃጥል እሳት እጅ ሰው ነቱን ላዳነ ለሦስተኛው መስፍን ለአብድዩ ሰላምታ ይገባል በሰገ ደና በአማረ ምልጃም ነቢዩ ኤል ያስ ሆይ ነፍሴ በፊትህ የከበረች ትሁን አገልጋይህ እኔ በደለኛ ነኝና ይቅር በለኝ ባለ ጊዜ አድኖ ታልናወንድሙ አካዝያስ በሞተ ጊዜም በይሁዳ ንጉሥ ኢዮሳፍጥ በነገሠ በዐሥራ ስምንተኛው ዓመት የአክዓብ ልጅ ኢዮራም ዐሥራ ሁለት ዓመት ለእስራኤል ነገሠ ራሷን ነቢይት የምታደርግ ለአማ ልክት የተሠዋውን ይበሉ ዘንድ እስ ራኤልን የምታደነቁራቸው የምታሳ ስታቸው ኤልዛቤልንም ከርኩሰቷ ትመለስ ዘንድ እግዚአብሔር ባሏ አክዓብ ከሞተ በኋላ ዐሥራ አራት ዓመታትን ሰጣት እግዚአብሔርም ኤልዛቤልን ወደምኝታዋ እመልሳታለሁ ከእ ርሷ ጋር የበደሉትንም ወደጽኑ ሥቃይ እመልሳቸዋለሁልጆቿን ም በጦርና በሰይፍ ስለት እገድላ ለሁ አለ ከዚህ በኋላም የናሚስ ልጅ ኢዩ በነገሠ ጊዜ ሁለቱን ዘወርኃ ሐምሌ ሐምሌ አክዓብ ወሀባ እግዚአብሔር ዐሠርተ ወአርባዕተ ዓመታተ በዘትኔስሕ እምነ ዝሙታ ወይቤ አግዚአብሔር አገብዓ ሶኤልዛቤል ውስተ ምስካባ ወለእለኒ ዘመው ምስሌዛፃ ውስተ ዐቢይ ሥቃይ ወአቀትል ደቂቃ በአፈ ኩናት ወበመጥባሕት ወኢዩሰ ወልደ ናሚስ ሶበ ነግሠ ቀተሎሙ ለከልኤቱ ነገሥት ዘውእቶሙ ኢዮራም ወልደ አክዓብ ንጉሠ እስራኤል ወአካዝያስ ወልደ ኢዮራም ንጉሠ ይሆዳ ወእምዝ ሖረ ኢዩ ውስተ ኢይዝራኤል ወሰምዓት ኤልዛቤል ምጽአቶ ወተኩህለት አዕይንቲፃ ወተሠነየት ወተጸፈረት ርእሳ ወሐወጸት ውስተ እንተ መስኮት ወቦአ ኢዩ ውስተ ሀገር ወትቤሎ ሰላም ለዘምሪ ቀታሌ አግዚኡ ወአንሥአ ገጾ ወርእያ እንተመስ ኮት ወይቤላ መኑ አንቲ ረዲ ዝየ ኀቤየ ወአምዝ ሐወጽ ክልኤቱ ሕጽዋን ዐይቤሎሉሙ አጸድፍዋ ወአጽዩዩፍቸ ተነዘኃ ደማ ኅበ ስታቸው ኤልዛቤልንም ከርኩስሰቷ ትመለስ ዘንድ እግዚአብሔር ባሏ አክዓብ ከሞተ በኋላ ዐሥራ አራት ዓመታትን ሰጣት እግዚአብሔርም ኤልዛቤልን ወደምኝታዋ እመልሳታለ ከእ ርሷ ጋር የበደሉትንም ወደጽኑ ሥቃይ እመልሳቸዋለሁልጆቿን ም በጦርና በሰይፍ ስለት እገድላ ለሁ አለ። የመልእክቱ ደብ ዳቤ ወደ እነርሱ በደረሰ ጊዜ የሀገሩ ሰዎች የንጉሥን ልጆች ይዘው ሰባውን ወንዶች ወጓቸው እራሳ ቸውንም በቀርሜሎስ ሰቀሉት እርሱ ወዳለበት ወደ ኢይዝራኤ ልም ላኳቸው በአገልጋዩ በኤልያስ ቃል እግዚአብሔር ያጠፋቸው የአክዓብ ልጆችም ሰባ ሁለት ናቸውክእነርሱ በኋላም አካዝያስ እንደ ኤልያስ ቃል ታሞ ሞተ ሌሎቹንም ከሚስቱ ከኤልዛቤል ጋር ኢዩ በጦር አጠፋ ቸው በተመረጠ አገልጋዩ በኤል ያስ አንደበት እግዚአብሔር እንደ ተናገረው ከኤልያስ ቃል በቀር እግዚአብሔር ያደረገው የለም የእግዚአሔር ቅዱስ ሆይ ሰውነቴ በፊትህ ትከብር ዘንድ ዘወርኃ ነሐሴ ቲከ ወተሣፃለኒ ከመ አብድዩወአ ስተሥርይ ሊተ ቅድመ እግዚ አብሔር አምላክክ መስተመይጥ ላፅለ ጌጋዮሙ ለአጓለእመሕያው አስመእአትሔዘብ ገብርከ ለእመኢ ኮነ ፈቃድከ ዝንቱ ጽሒፈ ድርሳን ወእንዘአኮ ድልወት ሊተ ሰአሎ ያድኅነኒ በብዝኃ ሣህሉ ዘተወክፈ ነቢየ በስመነቢይ ዓስበ ነቢይ ይነሥ እ እምኅበ እግዚአብሔር አምላኩ አካዝያስ ዘደወየ አመ ለአከ ደቂቆ ለነገረ ሞቱ ወረድክከ እንዘ ኢትፈርህ ተዳድቆ ሠራዌ ዘርዑ ኤልያስ ለአክዓብ ሥርወ ናፍቆ ሕልመ አኃልም ለለዕለቱ ወኢያእመርኩ ጻሕቆ ባሕቱ ለዘመንየ አይድዓኒ ጉልቆ ድርሳነ ኤልያስ ዘነሐሴ ይትባረክ ስመ ስብሐቲሁ ለእ ግዚአብሔር አብ ዝስብሐ ወልዶ በቅድመ ሙሴ ወኤልያስ ምእመ ናን እለ ውስተ ኦሪት ዐቢያን ወይትባረክ ስመ ስብሐቲሁ ለወልድ ዋሕድ ዘጸለየ ኀበ አቡሁ እንዘ ይብል አባ ወአቡየ ሰብሐኒ በስብሐቲክ ዘሀሎ ኀቤየ እለምንዛለሁእንደ አብድዩም ይ ቅር በለኝ የሰውን ልጆች በደል ይቅር በሚል በአምላክህ በእግዚአ ብሔር ፊት አስተሥርይልኝይህን ድርሳን መጻፍ ፈቃድህ ካልሆነልኝ አገልጋይህ እፄ ተስፋ እቆርጣለ ሁና ሳይገባኝም እንኳን በፀትር ታው ብዛት ያድነኝ ዘንድ ለምንልኝ ነቢዩን በነቢይ ስም የተቀበለ የነ ቢይን ዋጋ ያገኛል የታመመ አካዝያስ ልጆቹን በላከ ጊዜጥላቻውን ሳትፈራ የ ሞቱን ነገር ለመናገር የወረድህ የመጠራጠር ሥር የሆነ የአክዓ ብን ዝር ያጠፋህ ኤልያስ ሆይ በየቀኑ ሕልም አልማለሁትርጉ ሙን ግን አላወቅም ስለሆነም የዘመኔን ቁጥር ንገረኝ በኦሪቱ ታላላቅ በሆነ በምእመ ናኑ በሙሴና በኤልያስ ፊት ልጁን ለገለጠ የእግዚአብሔር አብ ገናና ስም ይመስገን አባት ሆይ ኦንተ እንደላክ። ሙሴ ጥንቱን እግዚአብሔርን እነሆ የአንተ ባለ ሟል ነኝከሁሉም ይልቅ አንተን አውቅዛለሁ በአንተም ዘንድ ሞ ገስ አግኝቻለሁ በአንተ ዝንድ ሞገስን ካገኘሁም በግልጽ ታየኝ ዛሬ በአንተ ዘንድ ሞገስ እንዳገኘ ሁም ልወቅ ይህ ታላቅ ሕዝብ ሕዝብህ እንደሆነም ልወቅ አለው እግዚአብሔርም እኔ በፊትህ እሔ ዳለሁአሳርፍህም አለሁ አለው ዘወርኃ ነሐሴ ሙሴ ለአግዚአብሔር አእመአንተ ለሊክ ተሐውር ምስሌነ ወኢታው ፅዓነ እምዝየ በምንት ይትዓወቅ ከመአማንረከብኩ ሞገስ በቅድሜከ አነኒ ወሕ ዝብከኒ በጎበ ኩሎሙ አሕዛብ ዘሀሉ ውስተ ኩሉ ምድር ወይቤሎ እግዚአብሔር ለ ሙሴ ዘንተሂ ነገረ ዘትቤለኒ እገብር ለከ እስመ ረክከብከ ሞገሰ በቅድሜየ ወአአምረከ እምኩሉ ወይቤሎ ሙሴ ለአግዚአብሔር አርእየኒኬ ስብሐቲከ ወይቤሎ እግዚአብሔር ለሙሴ አነ አኃልፍ ቅድሜከ በስብሐትየ ወእጸውእ ስመ እግዚአብሔር ቅድሜከ ወአ ምሕሮ ለዘመሐርክዎ ወእሣዛፃሎ ለዘተሣሃልክዎ ወይቤሎ እግዚአብ ሔር ለሙሴ ኢትክል ርእዮተ ገጽየሰ እስመአልቦ ሰብእ ዘይሬኢ ገጽየ ወየሐዩ አሐተ ሰዓተ ወኢከመ ቅጽበተ ዓይን በእንተ ዝንቱ ኢይበልዎ ኢይሰምዕ እግዚአብሔር ጸሎተ ጻድቃን ሰምዓ ጸሎቶ ለሙሴ ጻድቅ ወአንሥኦ እመቃ ብር ወአርአዮ ገጸ ስብሐቲሁ ወኤልያስኒ ኢመሐረ መዓ ልተ ወጓ ሌሊተ ምስለ ሰናብቲፃ ሙሴም እግዚአብሔርን አንተ ከ እኛ ጋር ከሔድህስ ከዚህ አታው ጣን አኔና ሕዝቦች በምድር ሁሉ ባለ አሕዛብ ዘንድ በፊትህ ሞገስን እንዳገኘን በምን ይታወ ቃል አለው እግዚአብሔርም ሙሴን ያል ኸኝን ይህን ሁሉ አደርግልፃለሁ በፊቴ ሞገስን አግኝተፃልና ከሁ ሉም ይልቅ አውቅፃለሁና አለው ሙሴም እግዚአብሔርን ክብርህን አሳየኝ አፅውጉ እግዚአብሔርም ሙ ሴን እኔ በክብሬ በፊትህ አእሔዳለ ሁበፊትህም የእግዚአብሔርነቴን ስ ምአጠራሰሁ የምምረውን እምረዋ ለሁ ይቅር የምለውንም ይቅር እ ለዋለሁአለውእግዚአብሔርም ሙሴን ፊቴን ማየትስ አትችልም ፊቴን የሚያይ አንድ ስዓትምየዐ ይን ቅጽበት ያክልም ቢሆን መቆየት የሚቻለው የለምና አለውስለዚህም አግዚአብሔር የጻድቃንን ጸሎት አይ ሰማም አይበሉትየሙሴን ጸሎት ሰምቶ ከመቃብር አስነሣው የክብር ፊቱንም አሳየው ኤልያስም በኮሬብ ተራራ ሳለ አርባ መዓልተና አርባ ሌሊት ዘወርኃ ነሐሴ ኀበ ደብረ ኮሬብ ወአመ ተናገረ ምስለ አግዚአብሔር ከደነ ገጾ በሐሜለት ከመ ኢይርአይ ስብሐ ቲሁ ወበእንተ ዛቲ ትሕትና ይቤሎ እግዚአብሔር አንተ ትከውነኒ ስ ም በደኃሪ መዋዕል አመ እሠ ገው እምቅድስት ድንግል በእንተ ዛቲ ምክንያት አርአዮሙ ስብሐ ቲሁ ወእምድኅረዝ ከለ ሎሙ ደመና እስመ እንበለደመና ኢይ ክል ዐይን ሥጋዊ ይርዓይ ብርሃነ ገጹ ክሥተ ወገፃደ ወመ ጽአ ቃል ቨያጸንዕ መለኮቶ ለእግዚእነ ውስተ ነፍሳቲሆሙ ለሐዋርያት ዝንቱ ወእቱ ወልደየ ዘአፈቅር ዘኪ ያሁ ሠመርኩ ወሎቱ ስምዕዎ ወኮኑ ሙሴ ወኤልያስ ይትና ገሩ ምስሌሁ ይትአመኑ በጸጋሁ ወጊሩቱ እስመ ባቲ ተጠየቀ ትንቢቶሙ ለነቢያት በምጽአቱ ለእግዚእነ ወበዕርገቱ መልዕልተ ደብር ተፈሥሑ ነቢያት ወሐዋር ያት እስመ ቀደምት ኮኑ ደኃርተ ወደኃርት ኮኑ ቀደምተ እስመ ኤልያስ ርእዮ ለሙሴ ዘተሠወረ ቀዲሙ ዓመታት ወነጸሮሙ ለደ ኃርት ቅድሳን አሉኒ አርድእት አልራራም ከእግዚአብሔር ጋር በሚነጋገርበት ጊዜም ክብሩን እን ዳያይ ፊቱን ሸፈነ ስለዚህች ትት ናውም እግዚአብሔር በኋለኛውም ዘመን ቅድስት ከሆነች ከድንግል ሰው በምሆንበት ጊዜ ኣንተ ምስክሬ ትሆነኛለህ አለው በዚ ህች ምክንያትም ክብሩን አሳዬው ከዚህ በኋላ ደመና ጋረዳቸው ያለደመና ሥጋዊ ዐይን የፊቱን ብርፃን በግልጽ ማየት አይችልምና ወደሐዋርያት ሰውነትም የጌታች ንን አምላክነት የሚመሰክር ቃል መጣ የምወደው የምወልደው ልጄ ይህ ነው እርሱን ስሙትም አለ ሙሴና ኤልያስ በጸጋውና በቸርነቱ ታምነው ከእርሱ ጋር ይነጋገሩ ነበር የነቢያት ትንቢት ጌታችን በመምጣቱ ወደተራራ ውም በማረጉ የተረዳ ሆኗልና ነቢያትና ሐዋርያትም ተደሰቱ የመጀመሪያዎቹ ላኛየኋቷለኛዎሥቹ የመጀመሪያ ሁነዋልና አስቀድሞ የተሠወረ ሙሴን ኤልያስ አይቶታ ልና በኋላ የተነሠ ቅዱሳንንም አይቷቸዋልና እነዚህ ኋለኞች ዘወርኃ ነሐሴ ነሐሴ ቅድሳን ርእይዎ ሰኤልያስ ዘሰም ዕዎ ቀዳሚ በእዘኒሆሙ ወትፍሥሕቶሙሰ ለነቢያት እስመ ርእይዎ ዘኢኮኑ የአምርዎ በትስብእቱ ወሰምዑ ክዘኢሰምዕዎ ትካት ወበቃለ ኣብ ጠየቁ ትስብእቶ ለወልድ ዝኮነ ኅቡዓ እምኔሆሙ ወበጊዜ ስምዑ ቃለአብ አስተርአየ ስብሐተ መንግሥቱ ወአዕመሩ ሐዋርያት ከመ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ሎቱ ስብሐት ውእቱ ዘአንሥአ ነፍስ ወውእቱ ዘአዕረጎ ለኤልያስ እአስመኢኮነ መኑሂ ዘየአ ምር መቃብሪሁ ለሙሴ ከዘእንበሰ ዘቀበሮ ወኢመኑሂ ዘየአምር ኀኅበሀሎ ኤልያስ ዘእንበለ ዘአዕረጎ ወኢይክል መኑሂ ከመ ያሕይዎሙ ለምውታን ዘእንበለ እግዚአ ኩሉ ዘውእቱ ሥሉጥ ላዕለ ሰማያት ወምድር ወኮነ ደብረ ታቦር አምሳለ ቤተክርስቲያን ወአስተጋብዓ እግዚእነ ተ ሕገጋተ ብሉየ ወሐ ዲሰ እስመ ሙሴ ወኤልያስ መም ህራነ ሕገ ብሊት እሙንቱ ጴ ጥሮስሰ ወዮሐንስ ወያዕቆብ ሜም ህራነ ሐዲስ እሙንቱ ኤልያስ ቅዱሳንም አስቀድመው በጀሯቸው የሰሙት ኤልያስን አዩት የነቢያት ደስታቸውም በሥጋው የማያውቁትን ስለአዩጥንት ያልሰ ሙትንም ስለ ሰሙ ነው ከእነርሱ ስውር የነበረ የወልድን ሰው መሆንም ተረድተዋልና የአ ብን ቃልበሰሙ ጌዜም የንግሥናው ክብርተገለጠ። ኤልያስ በኃይ ልና በሚሰማ ድምፅ አክዓብን ዘል ፎታልና እኔ እስራኤልን የምገሰባ ብጣቸው አይደለሁምአንተና የአ ባትህም ወገን ነው እንጂ ብሎታልና ዮሐንስንም የወንድምህን የፊልጳስን ሚስትልታገባ አይገባህም እያለ ዘል ዘወርኃ መስከረም እጉከ ፊልፅስ ወካዕበ ኮነ ኤልያስ ባሕታዌ ንጹሐ ወድንግለ ከማሁ ዮሐንስኒ ንጹሕ ወድንግል እስመ ለኤልያስ ወልደ መካን ኮነ ልብሱ ዘብድወ ጠሊ ወቅናቱ ዘዓዲም ወሲሳዩ ዘያመጽእ ሎቱ ቋዕ ሥጋ ወኀብስተ ዝኢይትዓወቅ ኩነቱ ወከማሁ ለዮሐንስኒ ወልደ መካን ኮነ ልብሱ ዘፀጉረ ገመል ውስተ ሕሐቋሁ ቅናቱ ዘዓዲም ወሲሳዩ አንበጣ ወመዓረ ገዳም አስመ ዮሐንስ ሰምዓ ውስተ ዮርዳኖስ ቃለ አብ ዘይብል ዝንቱ ውእቱ ወልድየ ዘአፈቅር ወርእየ መንፈስ ቅዱስ እንዘ ይወርድ ከመ ርግብ ወይነብር ላዕሌሁ ከማሁ ኤልያስኒ ታቦራዊ ሰምዓ ውስተ ደብር ቃለ አብ እንዘይብል ቦቱ ሠመርኩ ወሎቱ ስምዕዎ እስመ ዮሐንስ ኮነ ሰማዕተ ለቀዳ ማዊ ምጽአተ ወልደ እግዚአብ ሔር ወኤልያስኒ ገዳማዊ ከማሁ ይከውን ሰማዕተ ለደኃራዊ ምጽ አተ ወልደ እግዚአብሔር ከመ ይትፈጸም ዘተብህለ እምኀበ እግ ፎታልና ዳግመኛም ኤልያስ ባሕ ታዊ ንጹሕ ድንግል ነው አንደዚሁም ሁሉ ዮሐንስም ንጹሕድንግል ባሕታዊ ነው የመካን ልጅ የሆነ የኤልያስ ልብሱ የፍየል ሌጦ ነው መታጠቂያውም ጠፍር ነው ምግቡም ሁኔታው የማይታወቅ አሞራው የሚያመጣለት ሥጋ ወይም ኅብስት ነውንደ ዚሁም ሁሉ የመካን ልጅ ለሆነ ለዮሐንስም ልብሱ የገመል ፀጉር መታጠቂያውወም የጠፍር ነው ምግ ቡም አንበጣና የጋጃ ማር ነው ዮሐንስ የምወድደው ልጄ ይህ ነው ሲል የአብን ቃል በዮርዳ ኖስ ሰማ መንፈስ ቅዱስም በርግብ አምሳል ሲወርድ ከራሱም ላይ ሲቀመጥ አየ እንደዚሁም ሁሉ የታቦሩ እንግዳ ኤልያስም የም ወደው ልጄ ይህ ነው አርሱን ስ መት የሚል የአብ ቃልን በደብረ ታቦር ሰማዮሐንስ በመጀመሪያ ለእግዚአብሔር ልጅ መምጣት ምስ ከር ሆነ እንደዚሁም ሁሉ ገዳማ ዊው ኤልያስም የአግዚአብሔር ቀንሳትደርስ ቴስብያዊው ኤልያስን እልክላችኋለሁ ተብሎ ከእግዚአብ ዘወርኃ መስከረም መስከረም ዚአብሔር በነቢይ እፌኑ ለክሙ ኤልያስሃ ቴስብያዌ ከእንበለ ትብጻሕ ዕለተ እግዚአብሔር ወእመቦ ዘይሴአለኒ ወይትዋ ሥአኒ በዝንቱ ነገር እንዘ ይብል አመለአኩ ኀቤሁ ኣይሁድ እምኢ የሩሳሌም ካህናተ ወሌዋውያነ ከመ ይስአልዎ ወይበልዎ አንተኑ መኑ አንተ አምነ ከመ ውእቱ ኢኮነ ክር ሰቶስሃ ወይቤልዎ መኑ ኣንተ ኤልያስኑ አንተ ወይቤ ኢኮንኩ ወይቤልዎ ነቢይኑ አንተ ወይቤ አልቦ ወይቤልዎ መኑ አንተ እንከ ከመ ናይድኦሙ ወናጠይ ቆሙ ሰአለ ፈነውነ ወለሰአኩነ መነ ትብል ርእሰክ ወይቤ አንስ ቃለ ዓዋዲ ዘይሰብክ በገዳም ወይብል ጺሑአ ፍኖቶ ለእግዚአብሔር በከመ ይቤ ኢሳይያስ ነቢይ ወእለሰ ተፈነው አምፈሪሳው ያን እአሙንቱስ ተሰአልዎ ወይቤ ልዎ በእአፎ እንከ ታጠምቅ ለእመ ኢኮንከ ክርሰቶስፃ ወኢኤልያስፃ ወኢነቢየ ወአውሥአ ዮሐንስ ወይ ቤሎሙ አንስ አጠምቅ በማይ ወማ እከሌክሙ ሀሎ ይቀውም ዘዝኢተአ ምርዎ አንትሙ ወእመሰ ሰመዮ ሔር በነቢይ የተነገረው ይፈጸም ዝንድ ለሁለተኛው የእግዚአብሔር ልጅ መምጣት ምስክር ይሆናል ስለዚህ ነገር እንዲህ እያለ የሚጠይቀኝ ካለ ከኢየሩሳሌም ካህናቱን ሌዋውያኑን ይጠይቁት ዘንድ አይሁድ በላኩ ጊዜ አንተ ማን ነህ አሉት እርሱም አመነ እንጂ አልካደም ክርስቶስ እንዳልሆ ነም አመነ አንተ ማን ነህ ኤልያስ ነህን። ወእምድኅረ ኅዳጥ መዋዕል ተንሥአ አክርድር ጉሥ ዐኩሎመ ሠራዊቱ ምስሌሁ በከመ አዝዞ እግዚአብሔር በቃለ ኤልያስ ነቢይ ወሖረ ሀግሮ እንዘ ይሴብሖ ለእግ ዚአብሔር በእንተ ኩሉ ዝርእየ ወሰምዓ ዘከመ አስተደለሰወ እግዚአብ ሔር ለእለ ያፈቅርዎ ወእንዘ ያክር ጣዕመ ነገሮሙ ወሥነ ራእዮሙ ለሄኖክ ሰ ወለኤልያስ እለ አምሠ ጥዎ ለመጽብብ ዘምሉዕ ሥራኃ ወረከብዎ ለመርህብ ዘምሉዕፅ ፍስሐ አለ ነበሩ ውስተ ብሔረ ሕይወት በትፍሥሕት ተዓሚኖሙ ተስፋ ዘአሰፈዎሙ በእንተዘኢሥ መርዎ በሕይወቶሙ ወለነኒ በጸ ሎቶሙ ለሄኖክ ወኤል ያስ ወበአስ ተብቁዖቱ ለእስክ ንድር ንጉሥ ኪያሃ ይክፍ ለነ ኢየሱስክርስ ቶስ ዘሎቱ ስብሐት ምስነያቡሁ ኀርወዐሠቹስቅዓስ ጳራቅሊ ጦስ ለዓለመ ዓለም አሜን ሀገር ተመለስ አለው በንጽሕና ዘወትር ከእነርሱ አያንስምና ከትንሽ ጊዜ በኋላም ንጉሥ እስክንድር ተነሣ ሠራዊቱም ሁሉ እግዚአብሔር በነቢዩ በኤልያስ ቃል እንደ አዘዘው እግዚአብሔር ለሚፈሩት ሰዎች ያዘጋጀውን ስለ አየው ስለሰማው ነገር ሁሉ እግዚ አብሔርን እያመሰገነ ወደ ሀገሩ ሔደድካም የበዛባትን ጠባቧን ዓለም ያመሰጧት የሄናክንና የኤል ያስን ደም ግባት የነገራቸውን ምመጣፈጥ እያደነቀም ሔደ በሕይወታቸው ስላገለገሉት የሰጣቸውን ተስፋ ተማምነው በደስታ በብፄረ ሕያዋን የሚኖሩ እነርሱ በደስታ የተሞላ ስፊ ቦታ አግኘተዋልናእኛንም በኤልያስና በሄኖክ ጸሎት በንጉሥ እስክንድር ምልጃ ከቸር አባቱ ጳራቅሊጦስ ከተባለ ከመንፈስ ቅዱስም ጋር ምስጋና የሚገባው ኢየሱስ ክርስቶስ እርሷን ይክፈለን ለዘለዓለሙ አሜን ድርሳነ ኤልያስ ዘኅ ቅዱስ እግዚአብሔር አብ ዘይፌፈንዎ ለሚካኤል ሊቀ መላእክት ምስለ ቃለ ቀርን ዐቢይ ቅዱስ እግዚአብሔር ወልድ ኃይል በውስተ ፀብዕ መዋዒ አንበሳ ዘእምነገደ ይሁዳ ዘእምነ ሥርው ሰዳዊት ዘይመጽእ ካዕበ በስብሐት ይኮንን ሕያዋነ ወሙታነ በፍትሐ ጽድቁ ቅዱስ እግዚአብሔር መንፈሰ ኃይል ጳራቅሊጦስ ዘአንኃ መዋዕሊሆሙ ለፄኖክ ወኤልያስ ከመ ይትበዓሱ ምስለ አርዌ ዘየዐርግ እምቀላይ ውስተ የብስ ወውአቱኬ ሐሳዊ መሲሕ ዘይሬሲ ርኮኦሶ አግዚአብሔርፃ መንሥኤሆሙ ለምውታን ዝንቱ ድርሳን ዘይትነበብ በወ ርኃ ኅዳር ወውአቱኬ ይነግር በእ ንተ ምጽአቶሙ ለፄናክ ወኤል ያስ ውስተ ዓለም በፍጻሜ ሱባዔ ስንበታት ስሳ ዘውእቱ ወ ወይአቱ ካፅበ በእንተ ቅትለቶሙ በአደ ሐሳዌ መሲሕ ወልደ ዓመፃ ስምዑ ኦ አኃውየ ነጻርያን ወለባ የኅዳሩ የኤልያስ ድርሳን ከታላቅ የመለከት ድምፅ ጋር የመላእክት አለቃ ቅዱስ ሚካኤ ልን የሚልከው እግዚአብሔር ቅዱስ ነውባጠብ ጊዜ ኃይለኛ አሸናፊ ከዳዊት ሥር የተገኘየይሁዳ ነገድ አንበሳ በሕያዋንና በሙታን ላይ የጽድቅ ፍርድን ይፈርድ ዝንድ ዳግመኛ በምስጋና የሚመጣ እግዚአ ብሔር ወልድ ቅዱስ ነው ከባሕሩ ወደ የብሱወደ ደረቁ ከሚመጣ ከአውሬው ጋር ይዋጉ ዝንድ ይህም ራሱን የሙታን አስነሻቸው የሆነ አግዚአብሔርን ያደረገ ሐሳዊ መሲህ ነው ለፄኖክና ለኤልያስ ዘመናቸውን ያስረዘመ ኃያል ጳራ ቅሊጦስ የተባለ እግዚአብሔር መን ፈስ ቅዱስም ቅዱስ ነው በኅዳር ወር የሚነበብ ድርሳን ይህ ነው ይህም በስልሳኛው ሱ ባኤ መጨረሻ የፄሄኖክንና የኤልያ ስን ወደዚህ ዓለም መምጣት ያስ ረዳል ይህም አራት መቶ ፃያ ዘመን ነው ዳግመኛም በዓመጻ ልጅ በሐሳዌ መሲህ እጅ እንደሚገ ደሉ ይናገራል ጌታችን ለደቀመ ሥሙፌመፍ ዘወርኃ ኅዳር ውያን ዘይቤሎሙ እግዚእነ ለአር ዳኢሁ ዑቁ ኢትሰሐቱ እስመ ብዙኃን ይመጽኡ በስምየ እንዘ ይብሉ አነ ውእቱ ክርስቶስ ወብ ዙኃን የዓለው ሃይማኖቶሙ ወፍቅሮሙ ወአምብዝኀ እከይ ትሴኩስ ፍቅር ወካዕበ ይቤ ኣሌ ሎን ለፅኑሳት ወለአለ የሐዕና በአማንቱ መዋዕል ወጸልዩ ባሕቱ ከመ ኢይኩን ጉያክሙ በክረምት ወበሰንበት እስመይከውን ሕማም ወምንዳቤ ዘኢኮነ እምቅድመ ዓለም ወእስከ ዮም ወኢይከውንሂሄ ወሶበ አኮሁ ዘአኅጸሮን እግዚአብ ሔር ለእማንቱ መዋዕል አልቦ ዘአምድኅነ መኑሂ ዘሥጋ ወባሕቱ በእንተኅሩያን የሐጽራ እማንቱ መዋዕል አሜፃ። ታናሹ ታላቁ ባዕለጸጋ ዎቹ ድሀዎቹ አገልጋዮቹ ጌቶቹ ሁሉ በቀኝ እጃቸው ያም ባይሆን በፊታቸው እንዲጽፋ ያደርግ ዘንድ የዚህን አውሬ ዘወርኃ ኅዳር አኮ ውስተ ፍጽሞሙ ወከመ አልቦ ዘይክል ሰይጠ ወተሳይጦ እንበለ እለ ጽሑፋን እሙንቱ ትእምርተ ስሙ ለው እቱ አርዌ አው ዘጉኙልቄ ስሙ ዘስ ጠቢብ ውእቱ ወዘቦ ልብ ያእምር ጉላቋሁ ወቱ አንትሙሰ አኀዊነ ስምዑ ቃሎ ለሜልክያስ ነቢይ ወሐዋርያ ወመልአክ ዘአእምቤተ ይሳኮር ዘአቡሁ ፋፄል እስመ ጸሐፈ እአግቢአብሔር መጽሐፈ ተዝካር በቅድሜሆሙ ሰአለ ይፈርህዎ ለእግዚአብሔር ወለእለ ይፈርሁ ስሞ ይከውኑኒ ስምዓ ይቤ እግዚአብሔር ዘኩሎ ይመልክ ለእመ እገብር አነ ሕይወተ ወአኀርዮሙ በከመ ያበድር ብእሴ ወልደ ዘይትቀነይ ሎቱ ወትትመየጡ ወትትረአዩ ማእከለ ጽድቅ ወኃጢአት ወማእከል ዘይትቀነይ ለእግዚአብሔር ወናሁ ይመጽእ መዋዕል ይቤ እግዚአብሔር እንዘ ይነድድ ከመ እሳት ወያውፅዮሙ በአሳት ወያከ የስም ምልክት ወይም የስሙን ቁጥር ከጻፋት በቀርም መሸሽጥና መግዛት እንዳይችሉ ያደርጋል ጥበበኛ የሆነ አስተዋይ ልብ ያለውም ሰው ቁጥሩ ስድስት መቶ ስልሳ ስድስት እንደሆነ ይወቅ እናንተ ወንድሞቻችን ሆይ በፋፄል አባት በይሳኮር ቤት አለቃ ነቢይና ሐዋርያ የሆነ የሚልክያስን ቃል ስሙ እግዚ አብሔርን በሚፈሩ ስሙን በሚ ያፍሩ ሰዎች ፊት እግዚአብሔር የመታሰቢያ መጽሐፍ ጽፏልና ሁሉን የሚገዛ እግዚአብሔር ምስ ክር ይሆነኛል እኔ ሕይወትን በምሰጥበት ጊዜ ሰው የሚታዘዘ ውን ልጁን እንደ ማያስቀድም እመርጣቸዋለሁ ተመልሳች ሁም በጽድቅና በኃጢአት መካ ከል ለእግዚአብሔር በመታዘዝ መካከል ያለውን ታያላችሁ ዘመን እንደእሳት እየነደደ እነሆ ይመጣል በእሳትም ያቃጥላቸዋል ሌሎች ሕዝቦችና አመፅን የሚያ ውኑ ባዕዳን አሕዛበ ወኩሎሙ ገበርተ ዓመፃባ ከመ ኃሣር ወታውዕዮሙ ዕለት እንተ ትመጽእ ይቤ እግዚአ ብሔር ዘኩሎ ይመክል ወኢይተርፍ አሠሮሙ ወዐአአጽቆሙ ወደሠርቅ ለክሙ ለእለ ትፈርሁ ስምዖ ፀሐየ ጽድቅ ወሕይወት ውስተ ክነፊሁ ይ ወታንፈርዕፁ እንዘ ትወጽኡ ከመ ጣዕዋ ዘተፈትሐ እማዕሠሩ ትከይድዎሙ ሰለኃጥአን ወይከውኑ ሐመደ ታሕተ እገሪክሙ በዕለት አንተ እገብር አነ ናሁ አነ እፌኑ ለክሙ ኤልያስፃ ቴስብያዌ ዘእን በለ ትብጻሕ ዕለተ እግዚአብሔር ዐባይ እንተ ታስተርኢ እመይጥ ሕሊና አበው ኀበ ውሉድ ወልበ ብእሲ ኀበ ቢጹ ከመ መጻእኩ ወቀሠፍክዋ ለምድር ወለዝንቱኒ ሱቱኤል ነገሮ እግዚአብሔር ዜና ተፈንዎቶሙ ለፄኖክ ወለኤልያስ ወይቤሎ ኩሎ ዘተርፈ እምዘእቤሰከ አነ የሐዩ ወውእቱኬ ዘይሬኢ ስብሐ ትየ ወውእተ አሜረ ይሬእይ ዎሙ ለአሙንቱ ዕደው አለ ዐርጉ ውስተ ሰማያት ወአለ ኢይጥዕምዎ ለሞት እምአመተ ዘወ ር ደርጉ ሁሉ ይቃጠላሉ አለ እግዚአ ብሔር ሁሉን የሚገዛ እግዚአብ ሔር የምትመጣዋ ዕለት ታቃጥላቸ ዋለችም አለ ምልክታቸውም አጽ ማቸውወም አይቀርም ስሙን ለምት ፈሩት ግን በክንፋችሁ የጽድቅየሕ ይወት ፀሐይ ይወጣላችል ስትወጡም ከማሰሪያው እንደ ተፈታ ጥጃ ትዘላላችሁኃጥአንን ትረግጧቸዋላችሁእኔ በማዘጋጀው በዓልም ከእግራችሁ በታች እንደ አመድ ይሆናሉየምትገለጠዋ የእ ግዚአብሔር ቀን ከመድረሷ በፊትም ኦኔ እነሆ ቴስብያዊው ኤልያስን እልክሳችኋለሁ የአባቶችን ሀሳብም ወደልጆች እመልሳለሁ የሰውን ልብም ወደ ጓደኛው እመልሳለሁ ከመጣሁ መሬትን አቀጣታለሁ እግዚአብሔር የሄኖክንና የኤ ልያስን የተልኮ ዜና ለእዝራ ሱቱኤል ነገረው እኔ ካልሁህ የተረፈው ሁሉ ይድናል አለው ክብሬን የሚያይ እርሱ ያን ጊዜ ወደ ሰማይ ያረጉትን ከእናታ ቸው ማሕፀን ከተወለዱ ጀምሮ ሞትን ያልቀመሱትን እነዚህን ወንዶች ይመለከታሉ እነዚህም ዘወርኃ ኅዳር ወልዱ እምከርሠ እሞሙ ዘውአእ ቶሙ ሄኖክ ወኤልያስ ወለዮሐንስኒ ረድኡ ዘያፈቅሮ እግዚእ ኢየሱስ ይቤሉ ውእተ አሚረ እፌንዎሙ ለቱ ጻድቃ ንየ ዘውእቶሙ ሄኖክ ወኤልያስ ወእአኤዝዞሙ ከመ ይት ነበዩ መዋዕለ አንዘ ሠቀ ይሰብሱ እሉ እሙንቱ ቱ ዕፀ ዘይት ወ መኃትው እለ ቅድመ እግዚአብ ሔር አሰ ሥዩማን ላዕለ ምድር ወለዘፈቀደ ይስሐጦሙ አምውስተ ጸላዕቶሙ ትወጽእ አሳት አምነ አፉሆሙ ወታጠፍኦሙ ለፀላዕቶሙ ወከመዝ ይመውቱ አለ ይስሕጥዎሙ እስመ እሙንቱ ሥሉጣን ላዕለ ሰማይ ከመ ይእአጽውዎ ከመ ኢይዝንም ዝናም ላዕለ ምድር በመዋዕለ ትንቢቶሙ ወዓዲ ሥሉጣን እሙንቱ ላዕለ ማይ ከመ ይረስይዎ ደመ ወያሕምምዋ ለምድር በኩሉ መቅሠፍት መጠነ ፈቀዱ ወሶበ ፈጸሙ ስምዖሙ ወትንቢቶሙ አርዌ ዘዐርገ እምቀላይ ይትበአስ ምስሌሆሙ ወይመውያዖያሙ ወይቀትሎሉሙ ወያነብር በድኖሙ ፄኖክና ኤልያስ ናቸው። በመው ደቅ መካከል እያለም ክንፍን አበ ዘወርኃ ኅዳር አርአያ ትንሣኤ ወአብጽሖ እግዚአብሔር ውስተ ብሔረ ሕያ ዋን ኀበ ሕይወት ወኀበ ተነጽፈ ፅረፍት ወኢየኀብር ምስሌክሙ ኀበ ትመውቱ ወውእቱሰ ኢይ መውት አልቦ ከማሁ እም ትው ልደ አንስት ኢእምቅድሜሁ ወኢ እምድኅሬሁ ወሶበ ሰምዑ ሄኖክ ወኤልያስ መምህራነ ሐዲስ ምጽአቶ ለወልደ እግዚአብሔር ነገሮ ለቅዱስ ገብርኤል መልአክ አንከሩ ወተደሙ ወይቤሉ አማን ይደልዎ ለዘከመዝ ንጹሕ ብሔረ ሕይወት ወብሔረ ብርሃን ወለነሰ ኢይደልወነ ንባእ አላ በሥምረተ እግዚአብሔር አብአነ ዝየ ወሎቱሰ ርቱፅ ይደልዎ ወዘንተ ብሂሎሙ ሰብሕዎ ለእግዚአ ብሔር ወተሰነዓው ኅቡረ ምስለ ብፁዕ ወቅዱስ አባ ዮሐኒ ወገብርኤል መልአክ ዐርገ ሰማያተ ኀበ አብ ወእም ቃለ ገብርኤል መልአክ አዕመርነ ወጠየቅነ ለእሉ ቱ ሄኖክ ወኤልያስ ምእመዋን አግብርተ ክርሰቶስ መምህራኒፃ ቀለየመሃግት ምሳሌም ሆነለትአ ግዚአብሔርም ሕይዐት ባለበት ፅረ ፍት በተነጠፈበት ወደብሔረ ሕያ ዋን አደረስው በምትሞቱበት ጊዜም ከእናንተ ጋር አንድ አይሆ ንም እርሱ አይሞትምናጋእርሱ በፊትም ከእርሱ በኋላም ሴቶች ከ ወሰዷቸውአንደ እርሱ ያሰ የለም አላቸው ለእግዚአብሔር ልጅ አዲስ አመጣጥ መምህራን የሆኑ ሄኖክ ና ኤልያስም ይህን በሰሙ ጊዜ ፈጽመው ተደነቁ በእውነትም እንደዚህ ላለው ንጹሕ ሰው የብርፃን ሀገር ብሔረ ሕያዋን ይገባል እግዚአብሔር በቸርነቱ ወደዚህ አስገባን እንጂ ለእኛስ አይገባንም ነበር ለአርሱ ግን ይገባዋል አሉ ይህን ተናግረው እግዚአብሔርን አመሰገኑት ከብ ፁፅ ወቅዱስ አባ ዮሐኒ ጋርም ተስማሙ መልአኩ ገብርኤልም ወደሰማይ ወደ አብ ዐረገ ከመ ልአኩ ከገብርኤል ቃልም የዓለም ዓጻሜ መምህራን የሆኑ የክርስ ቶስ አገልጋዮች ምእመናን የሁ ለቱ የሄናክንና የኤልያስን መሞ ዘወርኃ ኅዳር ለሕልቀተ ዓለም ሞቶሙ ወተንሥኦቶሙ ፍጡነ ንግባዕኬ ኀበ ጥንተ ነገርነ ወእምዝ ተርኅወ ሰማይ ወወጽአ ፈረስ ፀዓዳ ወዘይፄዓኖ ስሙ መሃይምን ወጻድቅ ዘበጽድቅ ይኮንን ወይፀብዕ ወአዕይንቲሁ ከመ ነደ እሳት ወዲበ ርአሱ አክሊል ወጽሑፍ ውስተ ቀጸላሁ አስማት ዘአልቦ ዘየአምሮ ዘእን በለ ውእቱ ባሕቲቱ ወይለብስ ልብሰ ዘንዙኅ በደም ወሰመዮ ስሞ ቃለ አግዚአብሔር ወሐራ ሰማይ ይተልውዎ በአፍራስ ፀዓድው ወይለብስ ሜላተ ብርፃን ንጽሐ ወይወጽእ አምነ አፉሁ ሰይፍ በሊህ በዘቦቱ ይቀስፎሙ ለአሕ ዛብ ወውእቱ ይርእዮሙ በበትረ ሐዒን ወውአቱ ይከይድ በምክያደ ኅምዘ መዓቱ ለአግዚአብሔር ዘኩዙሎ ይመልክ ወጽሑናፍ ላዕለ ልብሱ ወውስተ ገቦሁ ስም ዘይብል ንጉሠ ነገሥት ወአግዚአ አጋፅዝት ውእቱ ወእምዝ ቆመ መልአክ ውስተ ፀሐይ ወይጸርሕ በቃል ዐቢይ ወይቤ ለኩሉ አፅዋፈ ታቸውንም መነሣታቸውንም አወ ቅን ተረዳንም ወደ ቀደመ ነገራችን እንመ ለስ ከዚህ በኋላ ሰማይ ተከፈተ ነጭ ፈረስም ወጣ የሚቀመጥ በት ስሙም በእውነት የሚፈርድ የሚዋጋ እውነተኛ መፃይምን ይባ ላልዐይኖቹ እንደሚነድድ እሳት ናቸው በራሱም አክሊል አለበመ ጠምጠሜያውም ከእርሱ ብቻ በቀር የሚያውቀው የሴለ ስም ተጽ ፏልበደም የተረጨ ልብስንም ለብ ሷልስሙንም የአግዚአብሔር ቃል አለው የሰማይ ሠራዊትም በነጭ ፈረስ ይከተሉታል ንጹሕ የሆነ የብርሃን ግምጃም ይለብሳል አሕ ዛብን በሚቀጣበትገንዘብ ከአንደበቱ ስለት ሰይፍ ይወጣል በብረት በትርም ይቀጣቸዋል ሁሉን በሚ ገዛ በአግዚአብሔር በቁጣው መር ዝ መረገጫም ይረግጣቸዋል በ ልብሱበጐኑም ላይ የነገሥታት ንጉሥ የጌቶች ጌታ ነው የሚል ስም ተጽፏል ከዚህ በኋላ መልአኩ በፀሐይ ፊት ቆመ በታላቅ ድምፅም ጮኸ በሰማይ መካከል የሚበረ ዘወርኃ ኅዳር ሰማይ ዘይሰርር ውስተ ማእከለ ሰማይ ንዑ ተጋብዑ ውስተ በዓሉ ለእግዚአብሔር ዐቢይ ከመ ትብ ልዑ ሥጋ ነገሥት ወሥጋ መላ እክት ወሥጋ ኑዓን ወሥጋ አፍራስ ወዘአለ ይጸዓንዎሙ ወ ሥጋ ዙሉ አግዓዚ ወገብር ወዘን ኡስ ወዘዐቢይ ወእምዝ መጽአ ዝኩ ዓርዌ ወነገሥተ ምድር ወሠራዊቶሙ ተጋብዑ ምስሌሁ ከመ ይፅብፅዎ ለውአቱ ዘይፄዔዓን ላዕለ ፈረስ ፀዓዳ ወለሠራዊቱ ወእምዝ አኃዝዎ ለዝኩ አርዌ ወለሐሳዌ ነቢይ ዘገብረ ተአምራተ በቅድሜሆሙ በዝዘያስ ሕቶሙ ለእለ ጸሐፉ ትእምርተ ስሙ ለውእቱ አርዌ ወሰገዱ ሎቱ ወለምስሉ ወወደይዎሙ ሕያዋኒሆሙ ውስተ አዘቅተ እሳት ዘይነድድ በተይ ወለእለሰ ተርፉ ቀተልዎሙ ላዕለ ፈረስ ፀዓዳ እንተ ትወጽእ እምአፉሁ ሰይፍ በሊህ ወጸግቡ ኩሉ አዕዋፈ ሰማይ አምሥጋሆጮሙ ወእንዘ ትሰብኩ ወታነብቡ ዘንተ ድርሳነ ለለወርት አንቡ ዘንተ ጸሎተ ወበተፍጻሜቱ ለፄ ውን የሰማይ ወፍ ሁሉ የነገሥ ታቱን የአለቆቹን የብርቱዎቹ ን የፈረሶቹን የሚጫኑዋቸውን ሁሉ የገዥዎችን የታናናሾችን የታላቆችንም ሥጋ ትበሉ ዘንድ ታላቅ በሆነች በእግዚአብሔር በዓል ኑ ተሰብስቡ አለ ከዚህ በኋላም ይህ አውሬ መጣ የም ድር ነገሥታትና ሠራዊቶቻቸ ውም በነጭ ፈረስ ላይ የተጫነ ውንና ሠራዊቱንም ይዋጉ ዘንድ ተሰበሰቡ ከዚህ በኋላ ነቢዩን የሚያሳብል ያስታቸው ዘንድም በፊታቸው ተአምራትን ያደረገ ይህን አውሬ ያዙትየዚህን አውሬ ስም ምል ክት የጻፋትን ለእርሱና ለምስሉ የሰገዱትንም ከነሕይወታቸው ወደ ሚነደድ የእሳት አዘቅት ጣሏ ቸው የቀሩትንም በነጭ ፈረስ ላይ በተሰቀለው ሰይፍ ገደሏቸው ከአንደበቱ የሚወጣውም የተሳለ ሰይፍ ነው ከሥጋቸውም የሰ ማይ ወፎች ሁሉ ጠገቡበ ይህን ድርሳን በየወሩ ስትሰ ብኩ ስታነቡም በመጨረሻው ይህንን ጸሎት አንብቡትበዓለም ዘወርኃ ኅዳር ኅዳር ናክ ወኤልያስ አግብረተ ክርሰቶስ ምእመናን አለእምዓለም ነቢያት መተንብላኒሃ ለምሕረት ጸልዩ ቅድመ እግዚአብሔር በእንተ ዛቲ መካን ኢይኩን በውስቴታ ሕፀተ ማይ ወኢኪኢአባረ እክል ወኢይምጻእ በውስቴታ ሞተ ላህም ወኢብ ድብድ ላዕለ ስብእ ያልሕቅ ሕፃዓናቲፃ ወየሀቦሙ መዋዕለ ንስሐ ለአዕሩጊፃ ቋ ኦ ፄኖክ ወኤልያስ ምዑዛነ ጸሎት ከመ ስዒን ጸልዩ በእንተ እለ ያበውዑ መባዓ ዕጣን ውስተ ዛቲ ቤተ ክርስቲያን ከመ ትትመ ሰጥ ነፍሶሙ በመዓዛ ጽጌ ገነት ወኢያደንግፆሙ ፀዋግ ዓዕረ ሞት አሜን። ይህ ድርሳነ ኤልያስ ጌታችን እያገዘን ቃሉንም እያስረዳን በመንፈስ ቅዱስ አጽናኝነት በእ ግዚአብሔር ሰላም በዚህ ተፈጸመ ለዘለዓለሙ አሜን ይሁን ይደረግ ሠልክዓ አልያስ ኤልያስ መልከዓ ኤልያስ ጳ ኦ ኤልያስ ዝወሀብኮ ካዕበተ መንፈስ ምስለ ሐሜለት ለረድ እከ ኤልሳዕ ገባሬ ኃይላትሰላመ መልክእከ እንብብ በረድኤትክ ቅድ ስት ጸጋ ሀበኒ እምእግዚኦስ ከመ ሐዋርያት ዘወረደ ላፅሌ ሆሙ መንፈስ ቅዱስ ከመ ዘእአሳትወተና ገሩ በነገረ ኩሉ በሐውርት ሰላም ለትርጓሜ ስምከ ዘተብ ህለ ዘይተ ወለርእስከ ሰሳም ዘኢተቀርጸ ቅርጸተ በጸውዖ ስምከ ኤልሳዕ ፈለገ ዮርዳኖስ አዕተተእኩየ ስመ ኢትሀበኒ እንበለ እግበር እኪተ ደ ሰላም ለርእስከ ወለገጽክከ ዘየሐቱ ከመ ጽጌ ረዳ ርእየቱ አስክንድር ዘርእየ ብሔረ ሕያዋን ጊዜ በዓቱ ኤልያስ አወፍየኒ ሐሜለተ ርእስክ ዝንቱ ፈለገ ኩነኔ ወፃዕር ከመ እፅዱ ቦቱ ሰላም ለቀራንብቲክከ ወለአዕይንቲከ ዘርእዩ ስብሐተ ክርስቶስ በታቦር ዘይሜኒ ሥነ ላሕዩ በኩረ ሐዋርያት ኤልያስ የኤልያስ መልክ ተአምራትን ላደረገ ለደቀመዝ ሙርህ ለኤልሳፅ ከመጠምጠሚያ ጋር መንፈስን በአጥፍ የሰጠኸው ኤልያስ ሆይ የመልክህን ሰላም እናገር ዘንድ መንፈስ ቅዱስ እንደ ወለዳቸውበየሀገሩ ቋንቋም እንደ ተናገሩ እንደሐዋርያት በተቀደሰች ረድኤትህ ከጌታህ ጸጋን ስጠኝ ዘይት ለተባለ ለስምህ ትርጓሜ ሰላምታ ይገባል መቆረጥን ላልተቆ ረጠ ፀጉርህም ሰላምታ ይገባል ስምህን በመጥራት ኤልሳዕ የዮር ዳኖስን ውኃ ከፈለ ክፋትን ሳል ሠራ ክፋ ስምን አትስጠኝ ለራስህ መልኩ እንደጽጌረዳ ለሚያበራው ወደብሔረ ሕያዋን በገባ ጊዜ እስክንድር ለተመለከተው ፊትህም ሰላምታ ይገባል ኤልያስ ሆይ የኩነኔና የጭንቀት ወንዝን እሻገርበት ዘንድ የአንተን መጠም ጠሚያህን ስጠኝ ለቅንድቦችህ በታበር ደም ግባቱ ያማረ የክርስቶስን ምስጋና ለተመለ ከቱ ዐይኖችህም ሰላምታ ይገባል ከታላቅነቱ የተነሣ የሙሴ ጓደኛ ሠልክ አልያስ ኤልያስ ወቢጸ ሙሴ በሥ ዕበዩ ሣህ ለከ አርእየኒ ከመ ገባሬ ሣህል አብድዩ ወቅብዓኒ መንፈሰ ኃይል ከማሁ ለኢዩ ስላም ሰአዕዛኒከ አለ ሰምዓ ነገረ አምአግዚአብሔር በኮሬብ ቀዳሚ ወበታቦር ድኅረ ኤልያስ ነዓ ምስለ ማርያም ወትረ ኀበ ንገብር በዓላ ወበዓለከ ኅቡረከመ ተሀበኒ ተምኔትየ ኩሎ አሚረ ሰላም ሰመላትሒከክ በሐሜለቱ ክዱን እመቃሰ አብ ሰምዓ ከመ ድምፀ ፋዓ ቀጢን ኤልያስ ነቢይ ዘገጸ ኅዙናን ብርሃን በጸሎትክ አመ ተፈትሐ ማሕፀነ ደመና መካንውእተ አሚረ ተረስዓ ኀዘን ሰላም ለአዕናፊከ ዘቋዓ ጽጌ ዔናሁ አለ ይመስጣ ቦቱ ነፍ ሳተ ጻድቃን በበጊዜሁ።