Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • ወደ ፒዲኤፍ ቀይር
  • የንባብ ዝርዝር
  • አጠሬራ
  • ኦዲዮ መጽሐፍ
  • ፍለጋ
  • ይስቀሉ
  • የኔዞን
  • ይግቡ
  • ይመዝገቡ
English  አማርኛ  Français  العربية
የዕለቱ መጽሐፍ

አፄ ምኒልክ እና የአድዋ ድል 1.pdf


  • የቃላት ደመና

አፄ ምኒልክ እና የአድዋ ድል 1.pdf
  • የማውጣት አጠሬራ

በአጠቃላይ ጣሊያን አፄ ምኒልከና የአድዋ ድል ኣ የነበረው የፍቅር ይመሰከት ነበር። ከተወሰኑ ጊዜያት በኋላ ግን ክልስ ልጆች በኤርትራዊያን ተቀባይነት መጎራበጦች ግን ማግኘት የቻሉ ሲሆን አንዳንዴም የተሻለ ክብር ይሰጣቸው ነበር ዕኃክተኛ በነበረባቸው ነበር የሚገርመው ው ኔራዚኒ ሞካ ሪያ አጠገብ ቤት ሰዊዝ መካኒክ ጋር ወደ ሕጋዊ ጋብቻ ሃዋ እንደገለጸችው ዳር የተለየ ጥረት እህል እና ጥሬ ጦታ መልክ ያገኝ ግ ስም በማግኘት ን ለአውሮፓውያን ተለየ ክብር ያዩት ኮ ምስል ጣሊያናዊ ወታደር ከኤርትራዊት ባለቤቱ ጋር በኢትዮጵያ ተመሳሳይ የነጭ እና ጥቁር ጋብቻዎች እንደነበሩ የሚጠቁሙ ወደ አውሮፓ ነገሮች ይታዩ ነበር።

  • Cosine ማጠቃለያ

አዔ ምኒልክ እና የአድዋ ድል ልዞክቨርልከክ ኣባርፕርሃኛ ዘዘ ኽፎ ልርፎ ዮ ፎእዛሮዎዘፎ በጽነጠርበዐ በሄ በሬይሞንድ ጆናስ ትርጉም ሙሉቀን ታሪኩ የአሳታሚው መብት በሕግ የተጠበቀ ነው ማውጫ አርእስት ገጽ ሺ መግቢያ ክፍል አንድ የአድዋ መንገድ የመጀመሪያ ዕትም ጥቅምት ዓም ሁለተኛ ዕትም ኅዳር ዓም ምዕራፍ አንድ የንጉሥ ህልም በቴዎድሮስ ላይ የተደረገው ዘመቻ የወረራ ቅድመ ሁኔታ የግብፅ በኢትዮጵያ ላይ መነሣት የኢትዮጵያ የምንግዜም ኃይለኛ ጥንዶችምኒልክ እና ጣይቱ ሸብ ምዕራፍ ኹለት ከአድዋ አቅራቢያ ዋና አከ ምዕዋዕ የዘመናት ግዛተአፄዎች ማዕከል ፋፋይ ምዕራፍ ሦስት ጣሊያን በአፍሪካ ፊ የግብፅ በር ከፋችነት እና የጣሊያን አገባብ ዩኒቲ መጻሕፍት መደብር የጣሊያን ወደ ተራራማው የኢትዮጵያ ግዛት መጠጋት ቼ ዖምራፍ አራት የነፃነት ዋጋ ከለም ሆቴል ወደ ሾላ በሚወስደው መንገድ ምኒልክ ወደ ወላይታ ያደረጉት ዘመቻ ከለም ሆቴል ሜትር ከፍ ብሉ የምኒልክ ዘመቻ በውጪው አለም እይታ ስልክ ምዕራፍ አምስት የነጭ ቅጥረኛ ጥቁሮች ዐፀገገ ፀፀ ፀ የባንዳ ባታሊዮኖችን ማደራጀት የመሳቁ ሠ ፍቅር በአፍሪካ ምዕራፍ ስድስት አፍሪካ በጣሊያን የሐረር አሥተዳዳሪው መኮንን የራስ መኮንን የጣሊያን ተልዕኮ የግራማዊነትዎ ጥበቃ እንዲደረግልኝ እጠይቃለሁ ምዕራፍ ሰባት ጎጓአገሬ ውርደት የኤርትራ አፈጣጠር የሰፈራ ቅኝ ግዛት በኤርትራ ባሕታ ሃጎስ እና ልዑል መንገሻ ከነጭ እባብ ጋር የተደረገ ግብ ግብ ባራቴሪ የኢትዮጵያን ድንበር ጣሰ ካፍል ኹለት የአድዋ የጦር ሜዳ ውሎ ምሪራፍ ስምንት የምኒልክ ዘመቻ ሕዝባዊ ቅስቀሳ በኢትዮጵያ የዘመቻው አጀማመር ምዕራፍ ዘጠኝ አምባላጌ የጣሊያን ከቅዥቷ መባነን ታሪክ የቀየረው የአምባላጌ ውሎ የመቀሴው ምሸግ የበዓሉጥምቀት ሰልፍ የተራበ የይሁዳ አንበሳ ሲሳይ ሪ ኡ አፄ ምኒልከና የአድዋ ድል ው ው ው ው ው ምጩ ቀድመው ምኒልክ እና ጣይቱ የፕሮፓጋንዳ ዘመቻቸውን በአውሮፓ አጧጡፈው ነበር ከ ጀምሮ አዔ ምኒልክ ከአውሮፓ ጋር ኹለንተናዊ ግንኙነት የሚያደርጉት በአማካሪያቸው ስዊዘርላንዳዊው መሐንዲስ አልፍሬድ ኢልግ በመታገዝ ነበር በፀፀዐዎቹ ንጉሥ ኢልግን በተደጋጋሚ ወደ አውሮፓ በመላክ የራሳቸውንና የአገራቸውን ገጽታ ለመገንባት ችለዋል። ዓሙን ተላጨ ኢትዮጵያዊት ሴት አግብቶ ቤተስብ መሠረተ አማርኛ ቋንቋም ተማረ በ ሠላሳ ዓመት የሞላው ኢልግ የግንባታ ዕቅድ አውጥቶ ለምኒልክ አቀረበ ንጉሠሁም የቤተ መንግሥት ግንባታ ኃላፊ እና የመንገድ እና ድልድይ ሚኒስቴር አደረጉት አፄ ምኒልክና የአድዋ ድል ለምኒልክ አስፈሪ ገጽታ የሰጠው ቢሆንም ከጥቋቁር ዓይኖቹ የሚወጣው የወዳጅነት አስተያየት አስፈሪነቱን በመቀነስ የንጉጮን ተወዳጅ ገጽታ ያሳያሉ በማለት ተናግሯል እንግሊዛዊው ጋዜጠኛ አጉስተስ ዋይልድ በበኩሉ ስለምኒልክ ባለ ስፊ ክፈፍ ጥቁር ባርኒጣ ጽፏል የንጉሥ ባርኔጣ በዚያ ዘመን አየርላንድ ውስጥ የፀረ ኤምፔሪያል ተቃውሞ መግለጫ መኾኑን ምኒልክ ማወቁ ቢያጠራጥርም አጋጣሚው ግን ከንጉው አቋም ጋር ተመሳሳይ እንደሆነ ጽፎ ነበር ሌሳው እንግሊዛዊ ዲፕሉማት ሰር ሬኔል ሮድ የምኒልክን ገጽታ ኃይለኝነት የተሞላ ሲሆን ባሕርያቸው በአክብሮት የተሞላ እና ንጉሣዊ ግርማ ሞገስ የሚታይበት ነው በማለት ተናግሮ ነበር ፖዕዳ ምኒ ዔ ምነልክና የአድየል በ የቁ ከምኒልክ በ መምህር አስመስሉታሪ በበኝ ክ የተወለደው ኢልገ ፀይ በ በኢቸር እንይ ዕድሜው ሐያ አምስት አንኮበር ያደረገው ጉዞ ፀፃቨ ዎችን ጥበቃ ዘይ ነጋዴ ያ በጎለ ተገናኝቶ ጉዞ ከጀጦረ ያ« ከአፋር የጎሳ አባቶች ፅ ወር ተኩል ይወ ሃ ቱፅ አየላ ፊኝዳ አልፍሪድ አ ስኬታማ ቆይታ የን ለግብፅ ንጉሥ ኮዲቭ ዞ የዘመናዊነት እንቅከ የተዘረጋ ግዛቱን እኦፆ ስኬት የተመለከተው አንኮበር የዘሰቀው ወጣቱ ነበር ኢልግን የተበ የነበረው ኢልግ ከኢ ተላጨ ኢትዮጵያ በ ሠላሳ ዓጦ ንጉሠም የቤተ ጦ አደረጉት እፄ ምኒልክና የአድዋ ድል ኢሌ የ የ ተባ አየ በ ኮዛዜ ምዕ ሪ ኃሳፍሬድ ሏፈፅፇ መደ በአጭር ጊዜ ቀይታው በንጉው ዘንድ ታማኝነትን ያተረፈው ኢልግ በም እና በጣይቱ ወደ አውሮፓ ተላክ የመልዕክቱ ዋና ይዘት የነበረው ለዘመ ኢትዮጵያ ግንባታ አጋዥ የኾኑ ቁሳቁሶቹን መንዛት ነበር ወደ አውሮፓ ካቀ ሂልክ ናዊት ና በኋሳ ቁሳቁሶችን ዝርዝር የያዘ ነበር ከደብዳቢያቸው ግርጌ የሚያርፈው የንግሥ ማህተም እንዲሀ ይነበባል « ንንሥትጣይቱ ብርሐን ለኢትዮጵይ ፍና አፄ ምኒልክና የአድዋ ድል ኢልግ ከአውሮፓ በርካታ ዘመናዊ ቁሳቁሶችን ጭኖ የመጣ ሲሆን በወቅቱ ካመጣቸው ቁሳቁሶች መካከል አንዳንዶቹ ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ኢትዮጵያ የገቡ ናቸው የኅትመት መሣሪያ ሰፋፊ ባርኔጣ ዘመናዊ የጦር መሣሪያ ሳሙና የተለያዩ መጫሚያዎች እና ትራሶችን ጨምሮ በርካታ ቁሳቁስ ነበር ይዞ የተመለሰው የምኒልክን በ ዘውድ መጫን ተከትሉ ኢልግ የንጉሥ አማካሪ በመሆን ተሾመ በዘውድ አማካሪነቱም የእንግሊዝኛ ፈረንሳይኛ ጣሊሲያንኛ ጀርመንኛ እና አማርኛ ቋንቋ ችሎታውን በመጠቀም ጉልህ ሚናን ተጫውቷል። እንደ ፖርቹጋል ሆላንድ እና ቤልጅየምን የመሳሰሉ ትናንሽ ሐገራት በአፍሪካ ታላቅ ሕልማቸውን ማሳካት እንደሚችሉ ያሳዩበት ወቅትም ነበር ሂ ፇ ሳፐሻው ደብዳቤ ጽፈውጸለተ ኣና የተለያዩ የእ ኘርጌ የሚያርፈው ለኢጉዮጵይ ሠ ዘንድ ታማኝነትን ያተረፈው ኢልግ በምኒረ ነዕክቱ ዋና ይዘት የነበረው ለሪናኖት ጎዛት ነበር ወደ አውሮፓ ካቀና አፄ ምኒልከና የአድዋ ድል ኢልግ ከአውሮፓ በርካታ ዘመናዊ ቁሳቁሶችን ጭኖ የመጣ ሲሆን በወቅቱ ካመጣቸው ቁሳቁሶች መካከል አንዳንዶቹ ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ኢትዮጵያ የገቡ ናቸው የኅትመት መሣሪያ ስፋፊ ባርኔጣ ዘመናዊ የጦር መሣሪያ ሳሙና የተለያዩ መጫሚያዎች እና ትራሶችን ጨምሮ በርካታ ቁሳቁስ ነበር ይዘ የተመለስው የምኒልክን በ ዘውድ መጫን ተከትሉ ኢልግ የንጉሥ አማካሪ በመሆን ተሾመ በዘውድ አማካሪነቱም የእንግሊዝኛ ፈረንሳይኛ ጣሊያንኛ ጀርመንኛ እና አማርኛ ቋንቋ ችሎታውን በመጠቀም ጉልህ ሚናን ተጫውቷል የከተማ ግንባታውን በመቀጠል በ ከእንጦጦ እስከ ቤተመንግሥት የሚደርስ የውሃ መስመር ዘረጋ ከአድዋ ጦርነት በኋላ የጣሲያን ምርኮኞችን በተመለክተ ምኒልክ የኢልግን ምክር ይጠይቁ ነበር በአጠቃላይ ኢልግ የግንባታ ባለሙያ አስተርጓሚ የመሣሪያ ገዢ ዲፕሎማት እና አማካሪ በመሆን ምኒልክን አገልግሏል የኢልግ እና የምኒልክ ወዳጅነት የተመሠረተው ለኢትዮጵያ መዓዒ ዕድል ወሳኝ በሆነ ወቅት ነበር ወቅቱ በአሜሪካ የቅኝ ግዛት ቆይታቸው እያከተመ የነበረው አውሮፓውያን ጥቁር አፍሪካን እንደ ቀጣይ ማረፊያቸው በመመልከት አዲስ እንቅስቃሴ የጀመሩበት ነበር። ከጥቂት ወራት በኋላ በአሉላ የተመራ የዮሐንስ ልዩ ጋይል የግብፅን ጦር ተፍ ፈርል መን ር ይ የሚኾኑትን የግብፅ ሠራዊት ሙት ኣና በኋላ የአስማአኤል የተስፋፊነት ሕልም ሪ»ሉ ቦሙለፅ አፄ ምኒልከና የአድዋ ድል ጨለመ ከሦስት ዓመት በኋላ ለእስማኤል መንግሥት መወገድም የጉራ ሽንፈት አስተዋፅዖ ነበረው ከደማቁ የጉራ ድል በኋላ ኢትዮጵያ ግዛቷን በማስከበር ኤርትራን ጠቅልላ ፖለቲካዊ ድንበሯን የቀይ ባሕር ዳርቻ አደረገች በጉራ ላስመዘገበው ደማቅ ድሉ አፄ ዮሐንስ ለጦር መሪያቸው አሉሳ የራሥነት ማዕረግ ሰጡት በመቀጠልም መቀመጫውን አስመራ በማድረግ ባሕረ ነጋሽን እንዲያስተዳድር ሾሙት ሰሜናዊውን ቀጠና ለራስ አሉላ በመስጠት አፄ ዮሐንስ ትኩረታቸውን ወደ መፃል አገር አደረጉ አፄ ዮሐንስን በግብፅ ወራሪ ኃይል ተፅዕኖ ሥር የወደቁ ሙስሊም ሕዝቦችን በ በመሰብሰብ የክርስትና ዕምነት እንዲቀበሉ አለበለዚያ አገሪቷን ለቀው እንዲወጡ አዝዘዙ በመቀጠል ከምኒልክ ጋር ያላቸውን ግንኙነት ለማጠናከር በ ወንድ ልጃቸው ለምኒልክ ሴት ልጅ ዳሩ። ጣይቱ ብጡል ከሙስሊም ኦሮሞ ቤተሰብ አፄ ምኒልከና የአድዋ ድል የኢትዮጵያ የምንጊዜም ኃይሰኛ ጥንዶች ምኒልክ እና ጣይቱ ጣይቱ ብጡል ከብረት የጠነከረ ልብ ያላቸው ሴት ነበሩ ምኒልክ ከጣይቱ ጋር ጋብቻ ሲፈጽሙ የሸዋ ንጉሥ ብቻ የነበሩ ቢሆንም ኢትዮጵያን የመምራት ጽኑእ ፍላጎት ነበራቸው እንደ ቀደምቶቻቸው ቴዎድሮስ እና ዮሐንስ ኹሉ የምኒልክም የዘር ሐረጋቸው ከንጉሥ ሰለሞን እና ንግሥተ ሳባ እንደሆነ ይታመን ነበር። በዚያን ጊዜ የግብፅ ተወካይ የነበረው ማሰን ኢትዮጵያ ምፅዋን መጠቀም እንደምትችል ነገር ግን የባለቤትነት ጥያቄ ማንሳት እንደሌለባት በንቀት የተሞላ መልስ ሰጥቷቸው ነበር በሰኔ አድዋ ላይ የተገናኙት ሰር ዊሊያም ሄዊት አፄዔ ዮሐንስ እና አሌክሳንደር ማኮብ ማሰን በተለምዶ የፄዊት ስምምነት ተብሎ የሚጠራውን የጋራ አፄ ምኒልከና የእድዋ ድል ስምምነት ተፈራረሙ ስምምነቱ ስፄ ዮሐንስ በመፃዲስት ተቃዋሚዎች ወታደራዊ ተፅዕኖ በማድረግ ሱዳን ውስጥ የታፈኑትን የግብፅ ወታደሮቹ እንዲያስለቅቁ ያዛልቋ በምላሹ ዳግሞ እንግሊዝ በስሜን ኢትዮጵያ የሚገኘው የቦነስ ግዛት የኢትዮጵያ ግዛት አካል ለመኾኑ ዕውቅና እንደምትሰጥ በስምምነቱ ሰፍሯል በተጨማሪም ማሰን እና እንግሊዝ ኢትዮጵያ ወጪ አና ገቢ ንግዷን በምፅዋ በኩል። ስምምነቱ ኢትዮጵያ የምፅዋን ወደብ መጠቀም እንድትችል በማመቻቸቱ የተደሰቱት አፄ ዮሐንስ ቀስ በቀስ ወደቡን ሙሉ በሙሉ መልሰው እንደሚያገኙ ተስፋ አድርገው ነበር በፊርማው ወቅትም ምፅዋ ከግብፅ ወደ ኢትዮጵያ አስተዳደር እንደምት ር ዘዋወር በማመን ነበር የግብፅ ያላንገራገሩት ሙጳ ሄ የእንግሊዝ ተወካዮች በበኩላቸው ከስዊዝ ካናል መክፈት በኋላ በቀይ ባሕር ስትራቴጂያዊ ጠቀሜታዋ የጎላውን ምፅዋ ለዮሐንስ መስጠቱ አላስተማመናቸውም ነበር ለዚህ ዋናው ምክንያት ደግሞ ፈሪንሳይ ምፅዋን ከጅቡቲ ጋር በመቀላቀል ከያዘች እንግሊዝ በቀይ ባሕር አካባቢ የሚኖራትን የበላይነት በቀላሉ ልታጣ ትችላለች የሚለው ፍራቻ ነበር አፄ ምኒልከና የአድዋ ድል የግብፅን መልቀቅ ተከትሎ እንግሊዝ ምፅዋን ለጣሊያን ያሸጋገረችው ወደቡ በኢትዮጵያ እጅ ቢመለስ በቀላሉ ፈረንሳይ ልትወስደው እንደምትችል በመፍራት ነበርሪፊ ጣሊያን የእንግሊዝ ታማኝ ወዳጅ ባትሆንም በምፅዋ መቀመጧ ወደቡን ከፈረንሳይ ስጋት ነፃ ያደርገዋል ምክንያቱም በበርሲኑ ጉባዔ ላይ አንድ አውሮፓዊ አገር የያዘውን ቅኝ ግዛት ሌላ አገር እንደማይነጥቀው የተደረገ ስምምነት ነበር በቀይ ባሕር አካባቢ የእንግሊዝ ተወካይ የነበረው አጉስቶስ ዋይልድ ስለ ወቅቱ ሁኔታ ሲናገር እንግሲዝ አዔ ዮሐንስ ከተጠቀመችባቸው በቷሳ ሰጣሊያን አሳልፋ በመስጠት ከፍተኛ ክህደት ፈፅማለች ብሎ ነበር። የሰአቲውን ምሽግ ለማጠናክር በኮሎኔል ቶማሶ ክሪስቶፋሪስ የሚመራ የጣሊያን አና አምሳ የኤርትራ ተወላጆችን የያዘ ጦር ከምፅዋ ወደ ሰአቲ በመንቀሳቀስ ላይ መኾኑን ራስ አሉላ ደረሱበት ከአንድ ቀን በፊት የደረሰባቸውን ሽንፈት ለመበቀልም አጋጣሚውን ለመጠቀም ወሰኑ ከምፅዋ እስክ ሰአቂ ያለው መንገድ በሰንሰለታማ ጉብታ እና ቁጥቋጦ የተሸፈነ ሲሆን መልክአ ምድሩን በመጠቀም የጣሊያንን ጦር ለመቁረጥ አቀዱ በዘመቻ ዕቅዱም መሠረት ጥቂት ወታደሮቻቸውን ሰእይታ ከጣሊያን ሠራዊት ፊት በማሰለፍ ቀሪ አምስት ሺህ ወታደሮቻቸውን በተራራው ላይ እንዲመሽጉ አደረጉ እፄ ምኒልከና የአድዋ ድል ር ጣሊያን ሠራዊት ከኣይታ ሊገባ የአሉላ ጦር ከሦስት አቅጣጫ ተኩስ ከፈተ ታደሮ የጣሊያን ወታደሮች ምንም ዓይነት የመልስ ተኩስ ሳያደርጉ በአሉላ ሠራዊት ተለቀሙ ሁ ሁኔታውን የተመለከተው ኮል ክሪስቶፎሪስ ጥቂት የተረፉ ወታደሮቹን አስከትሎ ወደ ኋላ በማፈግፈግ በአቅራቢያው ወደሚገኝ ተራራ ወጣ። የሰው አነ ምኒልክና የአድዋ ድል ፖሥነዕጳ ፖ ደጻጋፈ ውታ ሆጎ ሦሪዮና ቂይ ዖፖወልናያ ረ የዶጋሊውን ክስተት የሰሙት የሮም ነዋሪዎች አምስት መቶ የተስዉ ወታደሮቻቸውን ለማሰብ ለክብራቸው አደባባይ አንዲሰየምላቸው ጠየቁ ከሮም ዋናው የባቡር ጣቢያ አጠገብ የሚገኘው ችቸንኩሄቼንቶ ኣደባባይም ሰአምስት መቶዎቹ ሰማዕታት መታሰቢያ ሆኖ ከተገነባ በኋላ ሰኔ ቀን ስያሜው ጸደቀ ዶጋሊ ላይ በግፍ ለተገደሉባት አምስት መቶ ወታደሮች ካሳ የሚሆን ግዛት ኢትዮጵያ እንድትለጣት ጣሊያን ጥያቄ አቀረበች የጣሊያንን ጥያቄ በምንም ዓይነት እንደማይቀበሉት በመጥቀስ አፄ ዮሐንስ ለእንግሊሂ ንግሥት ቪክቶሪያ በጻፉት ደብዳቤ ላይ አስታወቁ በደብዳቤያቸው ጨምረው እንደገለጹት የዶጋሊው ጦርነት የተከሰተው እንግሊዝ የፄዊት ስምምነትን ባለማክበሯ መኾኑን በመጥቀስ ወቅሰዋል በርካታ አውሮፓውያን ራስ አሉላ አነስተኛ ቁጥር የነበረውን የጣሊያን ጦር መማረክ ሲችል በግፍ መግደሉ ትክክል አለመኾኑን በመጦጥተስ ጠቅሰው ነበር አፄ ። ወራሪው ኃይል ጥር ቀን የጎጃሙን ንጉሥ ተኃይማኖት ድል በመንሳት ወደ ጎንደር አልፎ በከተማዋ ላይ ከፍተኛ ውድመት እደረሰ ወራሪው ኃይል በርካታ አብያተክርስቲያናት ጨምሮ ቤቶችን በቃጠሎ አወደመ አዔ ዮሐንስ ጦራቸውን ወደ ጎንደር ለማዝመት ሲወስኑ ራስ አሉላ በቅድሚያ ጣሊያንን መምታት እንደሚሻል ሀሳብ አቀረበ ንጉሠ የስክሉላን ሀሳብ ሳይቀበሉ መላው ጦራቸውን እንዲሁም ራስ አሉላን አስከትለው ወደመጡበት ተመለሱ በሚያዝያ ሰአቲ ብቻ ሳይሆን አስመራም ያለ በቂ የመከላከያ ሠራዊት ጥበቃ ሆነው ቀጣይ እጣቸውን በመጠባበቅ ላይ ነበሩ ጣሊያን በዮሐንስ ላይ ተጨማሪ ጫና ለማሳደር መንቀሳቀስ የጀመረችው ቀድሞ ነበር ራስ አሉላ በአስመራ ጌራልድ ፖርታልን ተቀብሎ ባናገረበት ወቅት የጣሊያን ተወካዮች ደግሞ በአዲስ አበባ የምኒልክን አጋርነት ለማግኘት በመደራደር አፄ ምኒልከና የአድዋ ድል ላይ ነበሩ በዮሐንስ ላይ እንዲነሳ ለማሳመን ጣሊያን ለምኒልክ የጦር መሣሪያ ስጦታ እና የልዩ ወዳጅነት ጥሪ አስቀረበችለት ምክንያታቸው የተለያየ ቢሆንም ጣሊያን እና ምኒልክ የአፄ ዮሐንስ መዳከምና መውደቅ ላይ ተመሳሳይ አቋም ነበራቸው። ምኒልክ ዘመቻቸውን ባወጁበት ወቅት ቁጥሩ ከ ሺህ በላይ የነበረው ሠራዊታቸው በምሥራቅ አፍሪካ እጆግ ግዙፍ መኾኑን ያስመሰከረ ነበር በአፄ ዮሐንስ ሞት ዋዜማ የምኒልክ ጦር በቁጥሩም ሆነ በይዘቱ የዮሐንስን ጦር በልጦ ነበር ለጣሊያን ፈረንሳይ እና ለግለሰብ የጦር መሣሪያ ነጋዴዎች ምስጋና ይግባቸው እና የምኒልክ ሠራዊት ዘመናዊ የጦር መሣሪያም ታጥቆ ነበር ከዚህ አንዓር ሲገመገም የወላይታ ጦር ከምኒልክ ሠራዊት ፊት መቆም የማይችል ነበር የምኒልክ ጦር መንቀሳቀስ ሲጀምር እቴጌ ጣይቱ ብጡል በወላይታ ላይ ሊደርስ የሚችለውን አስፈሪ እልቂት በመገመት ምኒልክን እና የጦር አዝማቾቻቸውን ሳይቀር ተማፅነው ነበር። ምኒልክ ከእስልምና ወደ ክርስትና የተቀየሩትን ራስ ሜካኤል በመሪነት ሲመርጡ አንድም የራስ ሚካኤልን ታማኝነት ለመፈተሽ በሌላ በኩል ደግሞ የሙስሊሙ የወላይታ ሕዝብ ቀጣይ ዕጣ ፈንታ ከራስ ሚካኤል ተመሳሳይ መኾኑን ለማመላከት ነበር በራስ ሚካኤል ሰባት ሺህ ሠራዊት ፊት አውራሪነት ከዐሥራ ሦስት ሺህ እስከ ዐሥራ ስምንት ሺህ የሚደርስ ቁጥር ያለው የምኒልክ ጦር የጦናን ሠራዊት ለማፍረክረክ ተንቀሳቀሰ አፄ ምኒልክና የአድዋ ድል የዘመቻ እንቅስቃሴው በአጠቃላይ ሲታይ የሚንቀሳቀስ የጦር የጎራዴ እና የድንኳን ጫካ ነበር የሚመስለው እያንዳንዱ ራስ እና አዝማች የየራሱን አጃቢ እና ወታደር አስከትሎ ነበር የሚንቀሳቀሰው በአሰሳለፋቸውም የምኒልክ ጦር የራሶችን እና የአዝማቾችን ጦር እንደየተዋረዳቸው እና ማዕረጋቸው አስከትሎ ነበር የሚጓዘው ስንቅ እና ትጥቅ ከተጫኑት የጋማ ከብቶች በተጨማሪ ማር ቅቤ እና በርበሬ ያዘሉ ሌቶችም አብረው ዘምተዋል ምኒልክ ለንግሥት ጣይቱ ብጡል ቃል የገቡት ዝመቻው በአጭር ጊዜ እንደሚጠናቀቅ ቢሆንም እስከ ታኅሳስ ወር መጨረሻ ድረስ የዘመቻው ዜና አዲስ አበባ አልደረሰም ነበር ዘመቻው ክተገመተለት ጊዜ በላይ እንዲወስድ ካደረጉት ምክንያቶች አንዱ ምኒልክ የወላይታን ጦር አሳንሰው መገመታቸው ነበር። ቀጣዩ ሥራ የምኒልክ ግዙፍ ሠራዊት እና የጦር መሣሪያው ነበር ታኅሳስ ቀን የጦና ሠራዌት ባልቻ በሚመራው የመድፈኛ ብርጌድ ተከበበ በሰላሙ ቀን የምኒልክ ግምጃ ቤት ኃላፊ በመሆን የሚያገለግሉት ባልቻ በጦርነቱ ወቅት የመድፈኛው ጦር መሪ በመሆን አገልግለዋል የባልቻ ሠራዊት የሚተኩሳቸው ጥይቶች በጦና ሠራዊት ላይ ከፍተኛ ጉዳት አስክተሉ በኮባ ስ አፄ ምኒልከና የአድዋ ድል ተሸፍና ው ው ው ው ተሸፍነው የነበሩት የጦና ወታደሮች ቀስት ለመወርወር ብቅ ሲሉ የተቀበላቸው ገ የባልቻ ሠራዊት ጥይት ነበር ንጉሥ ጦና ታኅሳስ ቀን በቁጥጥር ሥር ቢውልም ጦርነቱ ግን ለቀናት ቀጥሎ ነበር። ምኒልክ ድርሻቸው የነበሩት አንድ ሺህ ስምንት መቶ ምርከኞች እጅ ላይ የመለያ መስቀል ምልክት በእሳት እንዲነቀሱ አደረጉ በመልስ ጉዞው ወቅት የምኒልክ ምርኩኞች ከወታደሩ ጋር ተቀላቅለው እንዲጓዙ ተፈቅዶላቸው ነበር በመልስ ጉዞው ወቅት ታኅሳስ ቀን የምኒልክ ሠራዊት መንገድ ላይ እረፍት በማድረግ ደማቅ የወታደራዊ ሰልፍ ትርዒት አሳየ ምኒልክ በተዘጋጀላቸው ማረፊያ ድንኳን ሥር ተቀምጠው ነበር ምርኮኛው ንጉሥ ጦና እና የጦር አዝማቾቹ ከምኒልክ እግር ሥር ተቀምጠው ወታደራዊ ትርዒቱን ተመሰከቱ በሰልፉ መጀመሪያ ላይ ፈረሰኛ ወታደሮች እግረኞችን አስከትለው በማለፍ ተመሙ በመጨረሻም የመልስ ጉዞው ከመጀመሩ በፊት ትርዒቱ በተደረገበት ጉብታ ላይ መኖሪያ ቤት ፅ አፄ ምኒልከና የአድዋ ድል እንዲሠራላቸው በማዘዝ ምኒልክ የአዲሱን ግዛት ወደ ማዕከላዊ አስተዳደራቸው መቀላቀል አወጁ የምኒልክ ዘመቻ በውጪው ዓለም ዕይታ ዘመቻው ለምኒልክ ያስገኘላቸው ስኬት ወታደራዊ ብቻ አልነበረም ከውጪ ። በጠመንጃቸው ብልሽት የተነሣም ዘርካታ የምኒልክ ሠራዊት ጦር እና ጎራዴ በታብጠ ሦ ታጠቁት የጦና ወታደሮች እጅ ሳይ ጥሏቸው የቫንደርሃይምን የወላይታ ዘመቻ ዘገባ በርካታ የአውሮፓ ጋዜጠኞች በተቀባበሉት ማግስት ጀምሮ ምኒልክ ከፍተኛ ውጥረት ውስጥ ገቡ በአውሮፓውያን ዘንድ በጥበበኝነት እና ሰብዓዊነት ይገለጽ የነበረው የአፍሪካው ክርስቲያን ንጉሥ ምኒልክ ገጽታ ጥቀርሻ ለበሰ ኮጣሊያን ጋር ለመዋጋት በከፍተኛ ሞራላዊ ብቃት ላይ ሰነበሩት ምኒልክ የአውሮፓ ጋዜጦች ከፍተኛ ተጽዕኖ አሳድረው ነበር ሻንደርሃፃይም በዘገባው ምኒልክ እና ወታደሮቻቸው ምርኮኞችን በባርነት መክፋፈላቸውን ማጋለጡን ተክትሎ ምኒልክ በባሪያ ፈንጋይነት ተወቀሱ ይህንን ተከትሎ የአውሮፓ የባሪያ ንገድ ክልከላው የጦር ምርኮኞች የቤት ውስጥ ሠራተኞችን እና ሙስሊሞትን አለማጠቃለሉሱን በመጥቀስ በአውሮፓ ለፊ ክርክር ተነሳ አፄ ምኒልከና የአድዋ ድል የቫንደርፃይም ዘገባ ስላስከተለው ተቃውሞ ምኒልክ የስሙት ክዝግይተው ነበር። አፄ ምኒልክና የአድዋ ድል የጣሊያን ጦር ከምፅዋ በመነሳት ወደ ደጋማው የኢትዮጵያ ክፍል መንቀሳቅስ ሲጀምር ተጨማሪ ወታደር አስፈልጎት ነበር። የጣሊያን ወታደራዊ መሪዎችን ያስገረሙ አንዳንድ ኹነቶችም ተስተውለው ነበር አስካሪ ወታደሮች በምሽግ ቁፋሮ ወቅት የጣሊያን ወታደራዊ መዝሙሮችን ይዘምሩ ነበር ከበርካታ የጣሊያን መኮንኖች የጉዞ ማስታወሻዎች ላይ እንደታየው መኮንኖች ለአስካሪዎቹ ታማኝነት ምስክርነታቸውን ሰጥተዋል በርካታ አስካሪዎች የጣሊያንን ቋንቋ እና ባህላዊ ሁኔታ ለመልመድ ይሞክሩ ነበር ቁጥሩ ከ በላይ ከሚገመተው ቅጥረኛ ሠራዊት መካከል ከግማሽ በላይ የሚኾኑት የጣሊያንን ቋንቋም ሆነ ወታደራዊ ትዕዛዝ አይረዱም ነበር በአንድ ወቅት ገ ጣሊያናዊው ጀነራል አንቶኒዮ ባልዲሴራ ቅጥረኞችን ከጣሊናውያን ጎን ለማሳለፍ የነደፈውን ሀሳብ ሮም ውድቅ አድርጋበታለች ይህ የሚያሳየው የወቅቱ የጣሊያን ጦር አሰላለፍ የነጮች የበላይ አለቃነት ላይ ያተኮረ እንደነበር ነው በምልመላ ወቅት ጣሊያን ኃይማኖታዊ መስፈርትን ባለመጠቀሟ የተነሣ የተለያየ ኃይማኖት ሙስሊም እና ክርስቲያን አስካሪዎችን መልምላ ነበር ቢኖራቸውም በቅጥረኞቹ መካከል ፍጹማዊ መግባባት ነበር ለምሳሌ ያህል ጣሊያኖች ያቀርቡላቸው የነበረውን ሥጋ ሙስሊሙም ሆነ ክርስቲያኑ ቅጥረኛ በአንድ ላይ ይመገቡ ነበር አዒ ሃላልከና የአድዋ ድል ፍቅር በአፍሪካ አስካሪ ወታደሮች በወታደራዊ ዘመቻው ወቅት የግላዊ ሕይወት ንንኙነት የማድረግ ነጻነት ነበራቸው በመኾኑም ሚስቶቻቸውን ይዘው ይዘዋወሩ ነበር የጣሊያን ወታደሮች ግን በአንዓሩ የወታደራዊ ደንቡ ይህንን እንዳያደርጉ ያግዳቸው ነበር በ ማብቂያ አካባቢ ቁጥራቸው ወደ ዐሥር ሺህ የሜገመት የጣሊያን ጦታደሮች በኢትዮጵያ የተሰማሩ ቢሆንም ክከፍተኛ መኮንኖች ውጪ ሚስቶቻቸውን አስክትለው እንዲዘምቱ አይፈቀድላቸውም ነበር የአጠቃላይ ጦሩ ምክትል አዛዥ የነበረው መኮንን ብቻ ሮዛሊያ ፒያናቪያ የተባለች ሚስቱን አስክትሎ አስመራ እንደመጣ ይታወሳል በዘመቻው ወቅት አውሮፓውያት ምን ያህል በወሲብ እንደተፈተኑ ማሰብ ቢቻልም የነበረውን እውነታ ግን መዘገብ አስቸጋሪ ነበር።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

አስተያየቶች:


memezon

የማውረድ አማራጮች | ወደ ፒዲኤፍ ቀይር | የዕለቱ መጽሐፍ

© dirzon | የአገልግሎት ደንቦች | የግላዊነት መምሪያ | ስለ | አገልግሎቶች | መልእክት