Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • ወደ ፒዲኤፍ ቀይር
  • የንባብ ዝርዝር
  • አጠሬራ
  • ኦዲዮ መጽሐፍ
  • ፍለጋ
  • ይስቀሉ
  • የኔዞን
  • ይግቡ
  • ይመዝገቡ
English  አማርኛ  Français  العربية
የዕለቱ መጽሐፍ

አገቱና.pdf


  • የቃላት ደመና

አገቱና.pdf
  • የማውጣት አጠሬራ

በወላጆቸዋ አስገዳጅነት ለዚች ተማሪ ትምሀርት ለእንጀራ የሚያስፈልጋት አልነበረም ስለዚህም ወደሱ ዘንድ ሄደን እሱንም አሳምነነው ወደስብሰባው መጥቶ ስብሰባውን እንዲመራ አሰረግን እኔ ሁሉም እንዲፈርም በተቻለኝ መጠን ሳበረታታ ብቆይም በበኩሌ ራሴን አንደፖ ሊቲከኛ ሳይሆን እንደሰብአዊ መብቶች ተከራካሪ አድርጌ በመቁጠር ሳለመፈረም ወስፔ ነበር ነገር ግን ከዘጠና በመቶ በላይ የሚሆነው የኢትዮጵያ ሕዝብ በችግርና በቸጋር እየተጠበሰ የሚኖር ነው እንደአንድ አገር ሕዝብ የብዙኃኑ ስቃይና ብሶት እንዲጋባብንና እንዲሰማን ኅሊናችን አስገድዶን ኢትዮጵያ ለእኛ የወፍራም እንጀራ ምንጭ መሆናችንን መቀበል ገና አልቻልንም በራሳችን ዓይን ያለውን ጉድፍ ሳናወጣ አገዛዙ ላይ ጣታችንን መጠቆሙ ብቻ የትም አያደርሰንም የመንፈስ ደካሞች በመሆናችንም አሁንም የምንኖረው እንደተለመደው ከእኛ ቁጥጥር ውጪ በሆነ የአገዛዝ ሥርዓት ሰር ነው የአገዛዝ ሥርዓቱ ራሱ የፖለቲካና የኤኮኖሚ ጥገኛ ሆኖ ሳለ የአገሩን ባለሀብቶች በጥገኝነት እየፈረጀ ለማሳፈርና እድገታቸውን ለመግታት የሚሻው ጥገኝነትንም በሞኖፖል ለመያዝ ይመስላል በዚያ ላይ ሥርዓቱ የዜና ማሰራጫ የዜና ወኪል የንግድና የኢንዱስትሪ የቲአትር የማስታዊያና የማተሚያ ድርጅቶች ቢያንስ የአጅ አዙር ባለቤት ሆኖ ሌሎች ባለሀብቶች የሚያገኙትን ዕድልና ድጋፍ በማግኘት ከውድድር ውጪ ያደርጋቸዋል በማርከሲስቶች አነጋገር ይህ የቢሮክራሲያዊ ካፒታሊዝም ነው ኢትዮጵያውያን በሙሉ ባይስማሙበትም አፄ ኃይለ ሥላሴ ለምንወደው ሕዝባችን እንዳሉት ባይሆንም ለምንገዛቸው ጎሣዎቻቸን በሚል መንገድ የተሰጠና መነሻ ሆኖ ሊያሠራ የሚችል ሕገ መንግሥት ለወጉ አለ ዛሬ ጥያቄው ሕገ መንግሥቱ አንቀጽ የሚከተለውን ይላል ማንኛውም ሰው በሕግ በተደነገገ ከባድ ወንጀል ሲፈጽም የሞት ቅጣት ሊበየንበትና ሕይወቱን ሲያጣ ይቸላል ማለት ነው ይህ አውነት ከሆነ አንዱ የሌላው ጠላት ሆኖ ወደ መጋደል ደረጃ የሚደርሱት ለምንድን ነው። በማናቸውም በኩል የተሰደዱት አላሸነፉም አልተጠቀሙም በጠመንጃ አፈሙዝ በሥልጣን ኮርቻ ላይ የወጡትና የሕዝብን የሥልጣን ባለቤትነት ረግጠው የሚገዙትና ይህንኑ ዓይነት የሥልጣን አምሮት ለማርካት የሚያኮበኩቡት ሁሉ በለጋ የወገን ሕይወት የተጫወቱና የሚጫወቱ ናቸው ለአገርና ለወገን መቆማቸውን የሚያጠራጥር ሴላም ማስረጃ አለ የማርከሳዊ ሌኒናዊ የፖሊቲካ አምነታቸው ከአገርና ከወገን ይበልጥባቸው እንደነበረ የታወቀ ይመስለኛል ነገሩን ለመጀመር ያህል በ ይመስለኛል የኢትዮጵያ ኅብረተሰባዊነት የሚሉት ነገር ከየት የመጣ ነው። በየሥልጣኑ ሥፍራ ላይ የሚደለደሱትን ሰዎች አንመድብ ሲባል አንደቀላል ነገር እየተመለከትነው እስካሁን አልተቻለም ምከንያቱ መፈራራት መሆኑ ግልጽ ነው ምን ዓይነት የጥላቻና የአርሰበርስ መጠላለፍ አስተዳደር ሊመሠረት ነው።

  • Cosine ማጠቃለያ

ዓ ግየ ነቸ ሠ ጣ የቅድመቅንጅት የፖለቲካ ሁኔታ ጊ የፖለቲካ ቡድኖች ሁኔታ ወያኔኢሕአዴግ የፖለቲካ በሩን ገርበብ አድርጎ ከከፈተው በብዙ ዓመታት ከ ይቀድማል ነገር ግን ተቀናቃኝ የፖለቲካ ቡድኖች ሆነው አደባባይ የወጡት አብዛኛዎቹ ወያኔኤሕአዴግ የቀየሰላቸውን ቅርጽ ይዘው ነበር የሁሉም ቡድኖች መሠረት ቋንቋ ወይም ቱሣ ነበር በእኔ አስተሳሰብ እነዚህን የጎሣ ቡድኖች የፖለቲካ ቡድኖች ማለት ስሕተት ነው ዋናው ምከንያት የተቋቋሙት በፖለቲካ ሀሳብ ወይም እምነት ላይ ሳይሆን በአንድ ጎሣ ላይ ነው ፖሊቲካ ቋንቋውን ብቻ ሳይሆን የሃይማኖቱንም የጤናን የትምህርትን የሀብት ድልድሉንም በአጠቃላይ የኑሮን ጣጣ በሙሉ የሚነካና ከሁሉም በላይ በሕጋዊ ሥርዓት ላይ የሚያተኩር ነው አንድ ዓይነት ቋንቋ የሚናገሩ ወይም በአንድ ሃይማኖት የሚያምኑ ሰዎች የሚያቀራርባቸውና የሚያያይዛቸው ነገር መኖሩ አያጠራጥርም ነገር ግን ቋንቋውንም ሆነ ሃይማኖቱን አብዛኛው ሰው አስቦና ፈልጎ የመረጠው ስላልሆነ በኃላፊነት የሚጠየቅበት አይደለም እንዲሁም የተለያዩ ቋንቋዎችን የሚነጋገሩና በተለያዩ ሃይማኖቶች የሚያምኑ ገበሬዎች የፋብሪካ ሠራተኞች ነጋዴዎች ባለሀብቶች አስተማሪዎች ወታደሮችና ፖሊሶች በየፈናቸው በአንድ ዓይነት ተግባር ላይ በመጠመዳቸውና ተመሳሳይ ችግሮችን በማየታቸው አብረው በአንድነት ቆመው እንዲታገሉ የሚያደርጓቸው ብዙ ነገሮች አሉ ፖሊቲካ የሚሆነው ይህ ዓይነቱ እያንዳንዱ ሰው በተናጠል ቆሞ የጋራ ኃላፈነትን የሚቀበለውና አስፈላጊም መስሎ ሲታየው ከሌሎች ጋር ተባብሮ ሲለውጠው የሚቸለው የኑሮ ጣጣ የሚወልደው ችግር ነው ኑሮ የሚወልዳቸው የጋራ ችግሮች የቋንቋንና የሃይማኖትን ድንበር ጥሰው ሰዎችን አስተሳስረው ለአንድ ዓላማ እንዲቆሙ ያደርጋሉ ስለዚህም የጎሣ ቡድኖች በተፈጥሮ ይዘትና በመንደር ቸግር ብቻ የታጠሩ በመሆናቸው ሊያድጉ አይቸሉም እንዲያውም የማይቀር የኑሮ ጣጣ የሚወልደው የፖለቲካ አስተሳሰብ እየገባባቸው ያያይዘናል ብለው ያሰቡት የጎሣ ከር እየተበጣጠሰባቸው የተለያየ አመለካከት ያላቸው ሰዎች አንድን ጎሣ ሲከፋፍሉት እያየን ነው በአንድ ሰው ላይ ጥቃት ወይም በደል ሲፈጸም የእኔ ጎሣ አባል አይደለም ብሎ አያገባኝም የሚል ገና ወደሰውነት ደረጃ ቀርቶ ወደዜግነት ደረጃ ያልደረሰ ነው የራሱን ሰውነት ገና ሰላላወቀ የሴላውን ሰውነት ለመገንዘብ ያዳግተዋል በራሱ ላይ ቢደርስም የጠራ ሰውነቱን የሚያመለከት አስተያየት አይኖረውም ጥቃትንና በደልን አድልዎንም የምንቃወመው ግፍ በራሳችን ላይ ሲፈጸምብን አንደማንወደው ሁሉ በሌላ በማንም ሰው ላይ ሲፈጸም ትከከል አይደለም ከሚል አጠቃላይ ቁም ነገር ተነሥተን ነው ስለዚህም የሰውነት ግንዛቤ ከአለን አንድ ጎሣ ከማንም ምንም ዓይነት ጥቃት ወይም በደል አንዳይደርስበት ሰመከላከል የጐሣ ድርጅት በግድ አስፈላጊ አይደለም በጎሣ የሚያምኑ ሰዎች ጥቃት የሚሉት በራሳቸው ጎሣ ላይ ብቻ ያውም በሌላ ጎሣ አባል ግፍ ሲፈጸም ነው የጎሣ ድርጅት ጥቃት የሚለው ከጎሣው ውጭ በሆነ ሰው የሚሰነዘረውን ብቻ ነው ከተባለ የሚቃወመው ጥቃትን ሳይሆን የአጥቂውን ማንነት ብቻ ነው የአንድ ጎሣ አባሎች በጥቃት ቢጣመዱ ችግር አይታይም ማለት ይመስላል በዚያው በጎሣው ውስጥ ያሉት በደሀውና በደካማው ላይ የሚያደርሱትን ጥቃት በአጥቂዎቹ ማንነት የሚታሰፍ ከሆነ የግንዛቤ ችግርን ያመለከታል ጥቃትን ከማናቸውም አቅጣጫ ለመታገል ሰው መሆን ይበቃል አውነተኛ ዜጋ መሆን ይበቃል የሚያስፈልገው ማንም የጎሣ አባል ወይም ዜጋ ብቻ ሳይሆን ማንም ሰው ለጥቃት ወይም ለበደል መዳረግ የለበትም የሚል እምነትና አቅዋም ነው ወደ ፖለቲካ የሚያመራው መንገድ ይህኛው ነው ብዙዎቹ የፖለቲካ ቡድኖች የጠራ የፖለቲካ አመለካከትና አቅዋም ስለሌላቸው ከገዢው ቡድን ጋር ከሚያደርጉት ትግል ይልቅ እርስበርሳቸው የሚያደርጉት ትግል ይበልጥ ነበር አንደኦነግና እንደእስላማዊው የኦሮሞ ነጻ አውጪ ድርጅት ያሉት አስከ መገዳደልም ደርሰው ነበር ወያኔኢሕአዴግ በሩን ገርበብ አድርጎ ቢከፍትም ተቀናቃኝ የፖሊቲካ ቡድኖች የሚባሉት ራሳቸውን አጠናክረውና ተደራጅተው በልበ ሙሉነት ገዢውን ቡድን በምርጫ ሊገጥሙት ቆራጥ አቅዋም አልነበራቸውም አንዲያውም ብዙ ጊዜ በምርጫ ላለመሳተፍ ሰበቦችን ይደረድሩ ነበር ጥቂት የፖሊቲካ ቡድኖች በሕጋዊነት በኢትዮጵያ ውስጥ ይንቀሳቀሱ ነበር መላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት መኢአድ የኢትዮጵያ ዴሞከራሲያዊ ጎብረት ኢዴኅ የኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ አንድነት ፓርቲ ኢዴአፓ የመላ ኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ አንድነት ፓርቲ መኢዴአፓ የኅብረት ኃይሎች ዋናዎቹ ነበሩ ከነዚህም መሀከል በውስጥ ንትርክና መከፋፈል ኢዴኅ ከጠንካራ ህልውና ውጭ ሆነ ሁሉም በውስጣቸው ችግሮች ነበሩባቸው እርስበርሳቸውም ችግሮች ነበሩአቸው ነገሩ ያሰጋን ጥቂት ሰዎች ተነጋገርንና በኢትዮጵያ ውስጥ የፖለቲካ ባህልን ለማዳበር የእነዚህ የፖለቲካ ቡድኖች መተባበር አስፈላጊ ነው ብሰን የአቀራራቢ ወይም የአስታራቂ ቡድን ፈጠርንና በና በ ግድም ሥራ ጀመርን ዶር ብርሃኑ ነጋ ዶር በፈቃዱ ደግፌ አቶ አበበ ወርቄና እኔ ከየቡድኖቹ መሪዎች ጋር ብዙ ተከታታይ ስብሰባዎችን አካሄድን ያነጋገርናቸው የፖሊቲካ ቡድኖች መሪዎች ኤንጂኒር ኃይሉ ሻውል ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ዶር መረራ ጉዲና አቶ ልደቱ አያለውና ሌሎችም ነበሩ በመሀከላቸው ምንም የፖሊቲካ አስተሳሰብ ልዩነት ሳይኖርባቸው ጥቃቅን አለመተማመንን የሚያመለከቱ ነገሮች ብቻ እያነሥ ለማቀራረብ የተደረገው ጥረት ሳይሳካ ቀረ እኛም በጣም ተስፋ ቆረጥንና አቋረጥነው ምናልባት አንድ ዓመት ያህል ከቆየን በኋላ ብዙ ሰዎች እንደገና ጥረቱን እንድንቀጥል ገፋፉን በበኩሌ በአለፈው ጥረታቸን አለመሳካት በጣም አዝፔ ስለነበረ ለሁለተኛ ጊዜ ለማዘን ፈቃደኛ አልነበርሁም ግን ብርሃኑ ነጋ በጣም ስለገፋፋኝ ጀመርነው ብዙ ስብሰባዎችን ከአደረግን በኋላ በመጀመሪያው ዙር አብረው የነበሩ የመሰሱን ሰዎች በሁለተኛው ዙር ቦታ ተለዋውጠው አገኘናቸው የማይበገሩ ስለሆኑብን እንድናቋርጠው ተገደድን ስለዚህም በ ይህንን የፖለቲካ ቡድኖቹን የፈዘዘ ሁኔታ ለመለወጥ ሕዝቡ ለምርጫ ተሳትፎ እአንዲመዘገብ የማያቋርጥ ቅስቀሳ በጋዜጣዎች ሁሉ ተጀመረ በአንጸሩም ምርጫው ዋጋ የለውም የወያኔኢሕአዴግን የዴሞክራሲ አስመሳይነት ለማረጋገጥ ካልሆነ በቀር ፋይዳ የለውም የሚሉም በየጋዜጣዎቹ ላይ ይጽፉ ነበር ሆኖም የምርጫ ምዝገባ ቅስቀሳው አየለና የሕዝቡ መንፈስ ለምርጫ ተነሣሣ ወያኔኢሕአዴግን ለመፈተን ቆረጠ ቅንጅት ያመጣው የመንፈስ ለውጥ ይህ ነው ቅንጅት እንዴት ተፈጠረ ይህንን ዋና ጥያቄ ሰመመለስ በቀስተ ደመና ምሥረታ መጀመር አለብን የቀስተ ደመና መመሥረት ሴሎቹን የፖሊቲካ ቡድኖች ማቀራረብ ያቃተን ሰዎች ተስፋ አልቆረጥንም ነበር ከዚህ በኋላ ብርሃኑ ነጋ በፈቃዱ ደግፌ ሸመልስ ተከለ ጻድቅና አኔ ሌሎች ሰዎችንም ጨምረን ቀደም ሲል ስናደርገው አንደነበረው ስለፖሊቲካ ፓርቲ መነጋገር ጀመርን በዚህ ጊዜ ብርሃኑ በኢኮኖሚስቶች ማኅበር መካነ ጥናት የነበረውን ኃላፊነት ጨርሶ ስለነበረ አራታችን በቁርጠኛነት አዲስና የተለየ የፖለቲካ ቡድን ለማቋቋም ተነሣን የተለየ የሚያደርገውም ሙሉ በሙሉ በፖሊቲካ እምነት ላይ እንጂ ምንም ሌላ ነገር ያልተበረዘበት አንዲሆንና ትልቁ ተልእኮውም ያሉትን የፖሊቲካ ቡድኖች እንደሙጫ ሆኖ ለማያያዝ የሚችል የመንፈስና የአእምሮ ጉልበት ያለው ቡድን ለመመሥረት ውሳኔ ላይ ደረስን በፖሊቲካ እምነታችን አንዳንዶቻችን በጣም ጠንካራ የማኅበረሰባዊ ወይም ሶሽያል ዴሞከራሲ ዝንባሌ የነበረን ቢሆንም ዬ ለጊዜው ሁሉንም የሚያያይዝ ሰፋ ያለ መሠረት ያለውን የፖለቲካ አምነት መረጥን ደርግ በአጉል አመራር ሶሽያሊዝም ወይም ማኅበረሰባዊነት የሚባለውን የፖለቲካ ፍልስፍና በሕዝብ እንዲጠላ ስላደረገው ብዙ ሰዎች ሊሰሙትም አይፈልጉም ሰብአዊና ዴሞከራሲያዊ መልከ እንዳሰው አያውቁም ወይም ለማወቅ አይፈልጉም ዴሞክራሲያዊ ሶሽያሊዝም ዛሬ በብዙ የአውሮፓ አገሮች የሚሠራበት ነው አብዛኛውን ጊዜ የዚህ ፖለቲካ እምነት አቀንቃኞችና ደጋፊዎች የሚሆኑት የሠራተኛው ከፍል ናቸው እንደኛ አገር ላለው ደግሞ ደሀው ገበሬም ደጋፊ ይሆነው ነበር እነዚህ በኢትዮጵያ ገና አልነቁም ስለዚህም ጊዜው ገና ይመስላል እንግዲህ ቀስተ ደመና በዚህ ሁኔታ ተጀመረና ወጉንና ሥርዓቱን ሁሉ አሙዋልቶ ሕጋዊ የፖሊቲካ ቡድን ሆነ የመጀመሪያው ተግባሩ ያደረገውም ከተለያዩ የፖለቲካ ቡድኖች ጋር አየተገናኘ ስለመተባበር መነጋገር ነበር የቀስተ ደመና አንዱና ዋናው ዓላማ ሌሎቹን በጎሣ ያልተደራጁትን ቡድኖች ማያያዝና ማጠናከር ነበር ከቀሩት ተቀናቃኝ ቡድኖች ጋር ለመወዳደር ሳይሆን ለእነሱ ሲሚንቶ ለመሆንና አንድነትን ለመፍጠር ነበር የቅንጅት አመሠራረት ቀደም ሲል የፖሊቲካ ቡድኖቹን ለማግባባት ሲጥሩ የነበሩት ከአቶ አበበ በቀር አሁን የቀስተ ደመና ቡድን አባሎች ሆነው የመቀናጀቱን ዓላማ በትጋት ጀመሩ የተነሠት ሁለት ዋና ቁም ነገሮችን ይዘው ነበር አንደኛ በቅንጅቱ ውስጥ እንዲገቡ የሚጋበዙት ለማንም ያልተዘጉና ለዜጎች ሁሉ ከፍት የሆኑ የፖሊቲካ ቡድኖች ብቻ አንዲሆኑ ሁለተኛ የፖሊቲካ ቡድኖቹ በኢትዮጵያ ውስጥ ያሉና ሕጋዊ ሰውነትን ያገኙ እንዲሆኑ በመወሰን ነበር በዚህ መሠረት የቀስተ ደመና ቡድን አባሎች የተመረጡትን አምስት የፖለቲካ መሪዎች ተራ በተራ ማነጋገር ጀመሩ የቀስተ ደመና አቅዋም በደንብ የተጠና ስለነበረ ከቡድኖቹ ጋር መሠረታዊ ስምምነት ለማግኘት ብዙ ጊዜም አልወሰደም ጥሪው ባቡሩ ሲነሣ ነው መንቀሳቀስ የምትፈልጉ ተሳፈሩ የሚል ነበር የመረጥናቸውና ያነጋገርናቸው የፖለቲካ ቡድኖች የሚከተሉት ነበሩ መኢአድ መላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት ተለዋዋጭ ታሪከ ያለው ነው በመጀመሪያ ሲቋቋም መላ አማራ ሕዝባዊ ድርጅት ነበረ በኋላ ወደመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት ተለወጠ በቅንጅት ውስጥ በኋላ ከተካተቱት ድርጅቶች ሁሉ ረጂም ታሪክ ያለውና በአብዛኛዎቹ የኢትዮጵያ ከፍሎች ይንቀሳቀስ የነበረ ነው በአመራርም በኩል በፕሮፌሰር ዓሥራት የመላ አማራ ሕዝባዊ ድርጅት ተብሎ ተቋቁሞ በኋላም በቀኛዝማች ነቅዓ ጥበብ ሲመራ የቆየ ድርጅት ነውቀደም ሲል በዚሁ ድርጅት ውስጥ የፕሮፌሰር ዓሥራት ምከትል በኤ ሆኖ ሲሠራ የነበረው ኤንጂኒር ኃይሉ ሻውል ነበር በኋላ በፈቃዱ ለቀቀና በይፋ ፖሊቲካ መድረኩ ወጣ ድርጅቱ ዓላማውንና ስሙን ለውጦ መኢአድ ከሆነ በኋላ ኤንጂኒር ኃይሉ ሻውል በፕሬዚደንትነት ተመርጦ ገባ ኢዴአፓ በመጀመሪያ የተቋቋመው መላው አማራ ውስጥ በነበሩ ወጣቶች ነው እነዚህ ወጣቶች በመላ አማራ ድርጅት ውስጥ የነበረው ሁኔታ የሚያሳድጋቸው መስሎ ሳይታያቸው ቀረና ከደቡብ ኅብረት ጋር ተቀላቀሉ እዚያም ደስ ስላላቸው የራሳቸውን ፓርቲ የኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ አንድነት ፓርቲ ብለው አቋቋሙ ሁሉም ገና ወጣቶች ስለነበሩ በሰል ያሱ ሰዎችን ለማስገባት በጣም ጥረው ዶር አድማሱ ገበየሁንና ዶር ኃይሉ አርእያን አገኙ እነዚህን ሰዎች ለወጉ በከፍተኛ ወንበር ላይ አስቀምጦ ባለሙሉ ሥልጣን ሆኖ ፓርቲውን እንደኮሚዩኒስት ፓርቲ በዋና ጸሐፊነት የሚመራው ልደቱ አያሌው ነበረ ምናልባትም ቀድሞ በመላ አማራ ድርጅት ውስጥ አንድ ላይ ስለነበሩና ስለሚተዋወቁ በዚህም የተነሣ በመሀከላቸው የቆየና የሻከረ ግንኙነት ከመኢአድ ጋር ነበራቸው በኋላ የቅንጅት መበታተኛ ምከንያቶች አንዱ ይህ በመኢአድና በኢዴአፓ መሀከል ሊበርድና ሊሽር ያልቻሰ መቆሳሰል ነበር ሌላው እጩ ፓርቲ መኢዴአፓ ነበር የተቋቋመው ከኢዴአፓ በወጣ ሰው ስለነበረ በመኢአድና በኢዴአፓ መሀከል ከመአሕድ መላው አማራ ግንኙነታቸው የተፈጠረውን ዓይነት የሻከረ ስሜት በኢዴአፓና በመኢዴአፓ መሀከልም ተፈጥሮ ነበረ ይህንን ሁሉ ችግር በግልጽ ተነጋግሮና ተወያይቶ ወደስምምነት ለመድረስ ቀላል አልነበረም ግን የሚቻለው ተደረገ የሚቀጥለው እጩ ፓርቲ ኢዴሲ የኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ ሲግ ነበረ ይህ ፓርቲ ከብርሃኑ ነጋና ከእኔ ጋር የተያያዘ ታሪከ አለው በ ኢሰመጉ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ጉባኤ ለአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ባዘጋጀው አውደ ትምህርት ላይ ባደረግነው ንግግር በማእከላዊ ታስረን በነበረበት ጊዜ አንደልማዳቸው ቤት ሲበረብሩ ከሁለታችንም ቤት የኢዴሊን ፕሮግራም አገኙ እንደሚመስለኝ ሰዎቹ አንብበን ሀሳብ ወይም አስተያየት እንድንሰጣቸው የላኩልን ነው ምንም ከሕግ ውጭ ነው የሚባል ነገር የሰበትም ለማእከላዊ ወንጀል ፈጣሪዎች ግን መንግሥትን ለመገልበጥ በስውር የተቋቋመ ድርጅት አስመስለው ከባድ ከስ ተመሠረተብን ከኢዴሊ የምዝገባ ማመልከቻ ጋር ይህ ሰነድ ለምርጫ ቦርድም ደርሶ እንደነበረ ሰምተናል ኅሊና ያላቸው ዳኞች አጋጥሞን ከአንድ ወር እስር በኋላ በዋስ ብንለቀቅም ነጻ የወጣነው ከሰባት ዓመታት በኋላ ነው ዋስ ባይፈቀድልን ኖሮ ቃሲቲ እንቆይ ነበር። እያሉ አግባብ ያላቸውን ጥያቄዎች ከሰነዘሩና ከተወያየን በኋላ ወደሌሎች ፓርቲዎች ዞሩ በአጠቃላይ ለሌሎች ፓርቲዎች ቀና አመለካከት አልነበራቸውምእናንተ አዲሶች ናቸሁ አኛ ቆይተንበታል እስከዛሬ የነበረው ችግር ለወደፊት መሰናክል ሲሆን ይቸላል በማለት በተለይ የመኢአድን አምባገነን አመራር አያወገዙ ተናገሩ ዶር አድማሱ ወደዋናው ጉዳያችን አንድንገባ ገፋፍቶን ጀመርን በሚያግባቡን ነጥቦች ላይ ተወያይተን ተለያየን ጥቅምት ቀን በተደረገው የሁሉም ፓርቲዎች ስብሰባ ላይ ልደቱ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ በጣም የከረረ አቅዋም አንዳለው አመለከተ ለምሳሌ የአባል ድርጅትን ህልውና የሚነካ ጉዳይ በድምፅ ብልጫ ሊወሰን አይገባም አለ በዚህ ጉዳይ ላይ የህልውና ጉዳይ የምትለውን ዘርዝርልን በማለት ብርሃኑ ወጥሮ ሲይዘው ስለገንዘብ ማሰባሰብና አዲስ ድርጅትን ስለማስገባት አነሣ ከዚህ ጋር ተያይዞ የመኢዴአፓ ቅንጅትን በመቀላቀሱ ጉዳይ የጠነከረ ተቃውሞ ከኢዴአፓ በኩል ቀረበ ሌሎቻችን መኢዴአፓን ለመቀበል ዝግጁዎች ብንሆንም የኢዴአፓ ተቃውሞ የከረረ ስለነበረ የጊዜው የፖለቲካ ሚዛን ለኢዴአፓ በማጋደሉ መኢዴአፓን ሳንቀበለው ቀረን በበኩሌ ትከከል አልነበርንም ባይ ነኝ ምናልባትም የመጀመሪያው ስሕተት የልደቱም የሌሎቻቸንም ይህ ነበር ለማለት ይቻላል የፖሊቲካ ዓላማ በግል ስሜትና በቂም በርን መዝጋት ሳይሆን መሠረታዊ አቅዋማቸው አንድ ለሆነ ሁሉ በርን መከፈት ነው ነገር ግን በጊዜው ኢዴአፓን ከማጣት የተሻለ የፖለቲካ ትርፍ መስሎ ታየን የቀሩት አራት ቡድኖች እየተገናኙ መነጋገር ቀጠሉ የአራቱ ፓርቲዎች ባሕርይ የተሰያየ ነበር አዴአፓ ፕሬዚደንትና ምክትል ፕሬዚደንት ቢኖሩትም የሚመራው በዋና ጸሐፊው ነበር መኢአድ ሴሎች ወንበሮች ቢኖሩትም የሚመራው በፕሬዚደንቱ ነበር አዴሊ አንዴት ሲመራ እንደነበረም ለማወቅ አልተቻለም አንደሚመስለኝ በስተጀርባ ሆኖ በሚመራ ፕሬዚደንት ስር ነበርቀስተ ደመና ሲጀምር በተቻለ መጠን በዴሞከራሲያዊ መንፈስ በእኩልነትና በነጻነት በፕሬዚደንቱ ይመራ ነበር ውይይቱ ሠመረና ከአራቱ ቡድኖች አራት አራት ተወካዮች እየተገናኙ በቋሚነት መነጋገር ጀመሩ ምናልባት አንድ ነገር ለአኔ ግልጽ ባልሆነልኝ ምክንያት የኢዴሊ ፕሬዚዳንት በማናቸውም ስብሰባ ላይ አለመገኘቱ ካልሆነ በቀር ሁሉም ቡድኖች በዋና መሪዎቻቸው ተወከለው ነበር የቅንጅት ጥንስስ ይሀ ነበር አንዳንድ ሰዎች እንደሚገምቱት ቅንጅት በድንገት ብቅ ያለ ድርጅት ስም በ የ ባ ዓ ሽ ገሞ ቫሽብቹኛ አይደለም ታሪከ አለውገብረ ከርስቶስ በጻፈው ቀንሯኦ ስዖቦኦ ወዴ በሚለው መጽሐፍ ቅንጅት በጥድፈልያ የተቀነባበረ አስመስሎ ጽፎአል በእርግጥ ገብረ ከርስቶስ እንደገለጸው አንኳን በቀስተደመና በኩል የተደረገውን ዝግጅትና የራሱ ድርጅት በሆነው በመኢአድ ውስጥ የሆነውን አያውቅ እንደነበር ስለገለጸ አይፈረድበትም መኢአድ መላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት ኢዴአፓ መድኅን የኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ አንድነት ፓርቲ ቀስተ ደመናና ኢዴሊ የኢትዮጵያ ዴሞከራሲያዊ ሊግ በአንድ ላይ ሆነው ቅንጅት የሚባል አዲስ ድርጅት መሥርተው ደንብ አወጡ ሹሞቹን መረጡ ከየቡድኑ ወደቅንጅች የገቡት ሰዎች አብዛኛዎቹ ቅንጅት ለመሆን ጊዜ ፈጀባቸው አስተያየት ሲሰጡም ሆነ ድምፅ ሲሰጡ በግል እምነታቸው ላይ የተመሠረተ ሳይሆን በቡድናቸው ፍላጎት የሚመሩ ነበሩ አራቱ የቀስተ ደመና አባሎች ብርሃኑ በፈቃዱ ሽመልስና እኔ የተለያዩ ሀሳቦችን አናቀርባለን ድምፅ ስንሰጥም ነጻ ሆነን በየራሳችን አቅዋም ነበር በሌሎቹ ዘንድ በተለይ በመኢአድና በኢዴአፓ ተወካዮች በኩል መቀናጀቱ ገና አልጠለቀም ነበር ግን ቀስ አያለ አቅጣጫ መያዝ ጀምሮ ነበር በእኔ ግምት የብርሃኑ ነጋ አስተዋጽኦ የጎላ ነበር አንዱም ዋና ምክንያት የብርሃኑ ጠባይ ነው ብርሃኑ አንድ ነገር ከያዘ በአልህ ነው የሚከታተለው ለራሱም ቢሆን ፋታ አይሰጥም ልማቱም ሆነ ጥፋቱ ከቸኮላ ጋር የተያያዘ ነው ስለዚህም የተለያዩትን ቡድኖች ሰንጎ የያዛቸው በይበልጥ አሱ ነበር በመጀመሪያው ላይ የሴሎች ቡድኖች መሪዎችም ቢሆኑ ከብርሃኑ ነጋ ጋር ይበልጥ የመቀራረብና የመተማመን ዝንባሌ ነበራቸው ይህ አውነት በመጨረሻ ላይ ወደከፋ መልኩ የተለወጠው ሌሎች በብርሃኑ ላይ ያላቸው አምነት እየመነመነ መሄድ ሲጀምር ነው አራቱ የፖለቲካ ቡድኖች እንዲቀናጁ ለማድረግ የቀረበውን ሀሳብ ለመቀበል በሁሉም ዘንድ ችግር አልነበረም ችግር መከሰት የጀመረው የሹመት ድልድል ሲመጣ ነበረ በድርጅት ደረጃ እየተያዩና አየተጠባበቁ የሚፎካከሩት መኢአድና ኢዴአፓ ነበሩ በግለሰብ ደረጃ ደግሞ ኤንጂኒር ኃይሉ ሻውልና አቶ ልደቱ አያሌው ገና ከመጀመሪያው የሚጠባበቁ ነበሩ በመጀመሪያው ላይ በብርሃኑና በልደቱ መሀከል ደህና መግባባት ያለ ይመስል ነበር በኋላ ግን በብርሃኑና በልደቱ መሀከል ቅራኔ እየሰፋ መጣ እነዚህን ሦስት የቅንጅት ምሰሶዎች የሆኑ ግለሰቦች በአእምሮችሁ ያዙአቸው የቅንጅትን መዋቅር ለማጠናቀቅ ሹማምንቱን መምረጥ ሲጀመር ማን ፕሬዚደንት ይሁን ከባድ ጥያቄ ሆነ ኢንጂኒር ኃይሉ ሻውልና ዶር ብርሃኑ ነጋ ተጠቆሙ ብርሃኑ አልፈለገምና ለኃይሉ ይሙዋገት ነበረ በመጨረሻ ቅንጅት ገብረ ከርስቶስ ኃይለ ሥላሴ ቆንጅ ጵዖኦ መዴፇ ዓም አአ ጊ ሲከፋፈል የሆነውን ያስተዋለ ቅንጅት በአጭር ፅድሜው ውስጥ የሄደበትን ጠመዝማዛና ተለዋዋጭ መንገድ ለመገንዘብ አያዳግተውምባ ልደቱ በበኩሉ ለብርሃኑ ይሙዋገት ነበር ልደቱ የራሱን የፖለቲካ ልምድና ዘዴኛነቱን ከሁሉም ሰው አብልጦ በማቅረብ ብርሃኑን አንዲቀበሉለት ጠንካራ ሙከራ ሲያደርግ ከባድ ግጭት ተከሰተ ልደቱ ሸፋፍኖ ቢያቀርበውም አስተሳሰቡ በጎሣ ሳይ የተመሠረተ መሆኑ ለሁላችንም አልተሰወረም ልደቱ የፖለቲካ ብልጠት ወይም ስልት አስመስሎ ያቀረበው በኃይሉና በብርሃኑ መሀከል ያለውን የትውልድ ልዩነት በመሆኑ ብዙዎቻችን ብርሃኑም ጭምር በጣም ተቃወምነው ሆኖም ለተለዋወጥናቸው የሻከሩ ቃላት እኔ በበኩሌ ከመቀመጫዬ ተነሥቼ ልደቱን ይቅርታ ጠይቄያለሁ ይቅርታ በመባባል ታለፈና የኃይሉ ፕሬዚደንትነት ጸደቀ ቅንጅት ሲመሠረት የታሰበው የቀድሞዎቹ የፖለቲካ ቡድኖች ሞተው ፍጹም አዲስ በሆነ ቡድን ይተካሉ የሚል ነበር ነገር ግን የአራቱ የፖሊቲካ ቡድኖች ታሪከና አመሠራረት በተዋኅዶ ለመሥራት የሚያስችል አልሆነም ኢዴሊና ቀስተ ደመና የታወቀ ታሪከ አልነበራቸውም አዲሶችና በፖሊቲካ ንቃታቸው ዐበሰሉ ሰዎች የሚመሩ ነበሩ መኢአድና ኢዴኣፓ ታሪክ ያላቸው ቢሆኑም ልጓሙን ከጨበጡት መሪዎች ውስጥ ብዙዎቹ በዕድሜ አንጂ በትምህርት ከቀስተ ደመናና ከኢዴሊ ጋር የሚወዳደሩ አልነበሩም ምናልባትም በዚህ ምከንያትም ከቀድሞ ቡድናቸው ለመላቀቅ አስቸጋሪ የሆነባቸው ሰዎች ነበሩ በቀድሞው ቡድን ውስጥ ጎላ ያለ ሥልጣን የነበራቸው የመኢአድና የኢዴኢፓ ሰዎች በቅንጅት ውስጥ ካሉት ጋር ለመወዳደር አቀበትና ተስፋ የሚያስቆርጥ መስሎ አንደታያቸው መገመት ይቻላል ሌሎች ይህ ስሜት አልነበራቸውም ባይባልም በተለይ በመኢአድና በኢዴአፓ መድኅን መሪዎች መሀከል የባሰ ነበር በተጨማሪም በመኢአድና በኢዴአፓ የተለመደው አሠራር ዋናዎቹ መሪዎችን እንደብቸኛ ወሳኝ የሚያደርግ ስለነበረ ይህ ልምድ በቅንጅት ውስጥ የማይሠራ መሆኑ ሥልጣናቸውን ያሳነሰባቸው መስሎ እንደታያቸው መገመት ይቻላል በሁለቱም በኩል የችሎታ ምትክ ሆኖ የሚቀርበው መስዋዕትነት ከፍለን ተገድለን ታስረን ተደብድበን የሚል መከራከሪያ ነበር ሁለቱም የሞቱትንና የተጎዱትን ሰዎች በመጋሰብ የየራሳቸውን ጥቅም ለማስፋት ይሞከሩ ነበር ሁለቱም የሞት ዋጋ ወይም ካሣ ይከፈለን የሚሉ ነበሩ በድርጅቶች ፉከከር በኩል ሲታይ ገና ቅንጅት ሲጠነሰስ የነበረው ቸግር ይህን ይመስል ነበር አብዛኛዎቹ የመኢአድና የኢዴአኢፓ መሪዎች በትንንሾቹ ድርጅቶች የነበራቸው ሥልጣንና ከብር በአዲሱ ትልቅ ድርጅት ውስጥ ተበርዞ ያነሰ መስሎ ታያቸው በትንንሾቹ ውስጥ ትልቅ ከመሆን በትልቅ ውስጥ ትንሽ መሆን መሻሉን አውቀው የሚመርጡ ከራሳቸው ውጭና ከራሳቸው በላይ ሴላ ዓላማ መኖሩንና የማኅበረሰብ አድገትም በአንድ ሰው ቁመትና ወርድ ብቻ የማይለካ መሆኑን የተገነዘቡ ሲሆኑ ነው መለኪያው ራስ ብቻ ሲሆን ከራስ በላይ ነፋስ በሚሉት አስተሳሰብ መነጣጠልና አጉል ፉክክር ይነግሣሉ ይህንንን ተንተርሶ ደግሞ የግል የሥልጣን ጥም ያቆጠቁጣል ላስተዋለው ገና ከመጀመሪያው በቅንጅት ውስጥ ይታይ የነበረው ችግር ይኸው ነበር አንድ ኮሚቴ ይቋቋም ሲባል አባሎቹን ለመምረጥ የሚቀርበው መመዘኛ ለመጣበት የቀድሞ ፓርቲ ውከልና እንጂ ችሎታ ወይም ለተፈለገው ሥራ ያለው ብቃት አልነበረም ለምሳሌ የውጭ ግንኙነት ኃላፊ ለመሆን በአማርኛና በአንግሊዝኛ ንግግርም ሆነ ጽሑፍ የተካነ ሰው መሆን ያስፈልገዋል በተጨማሪም የቅንጅትን አቅዋም ከራሱ እምነት ለይቶ የማየት ችሎታ ይጠበቅበታል በተሰጣቸው የኃላፊነት ክልል ውስጥ ታጥረው መሥራት የሚያስቸግራቸው የቅንጅት አመራር አባሎች እንደነበሩ የታወቀ ነው በአደባባይ ንግግር ሲያደርጉም ሆነ ለጋዜጦች መግለጫ ሲሰጡ ወይም በየኤምባሲው ከዲፕሎማቶች ጋር ሲነጋገሩ ራሳቸውን ለመካብ ባላቸው ጉጉት የቅንጅትን አቅዋም የሚያደፈርሱ ነበሩ ሁሉም በየፊናው አድራጊ ፈጣሪ መስሎ ለመታየት ባለው ምኛት ሲንቀሳቀስ በግድ ግጭት ይፈጠራል በኋላ በቅንጅት ውስጥ የተከሰተው መከፋፈል ከልደቱ ጀምሮ ቀድሞ የተፈጠረውን ስንጥቅ የሚያመለከት ነው ልደቱ ከቅንጅት ሲወጣ ሰው ሁሱ ዓይንህ ላፈር ስላለው የተናገረውን ያዳመጠው ያለ አይመስለኝም በግል ዝናና በበላይነት ምኛት ተገፍቶ ቅንጅትን አቁስሎ ከመውጣት ይልቅ ውስጥ ሆኖ መታገል ነበረበት ተብሎ ይወቀስ እንደሆነ እንጂ ምከንያቶች አልነበሩትም ለማለት አይቻልም የቅንጅት ዓላማ ጊ የቅንጅት ባሕርይ ቅንጅት የኢትዮጵያ ሕዝብ አበሳ ግፍ ጭቆና አስከነፍሳቸው ጠልቆ የሚሰማቸው ሰዎች በጭንቀት አምጠው የወለዱት ድርጅት ነው የምጡ ጭንቀት ያስለቀሳቸው ሰዎች አሉ የምጡ ጭንቀት ከአለፈና አንባውም ከደረቀ በኋላ የመፈንደቅ ስሜት የተስፋ ሙቀትና የዓላማ ጥንካሬ በግልጽ መታየት ጀመረ የዓላማው ግልጽነት የኢትዮጵያን ሕዝብ ቀልብ ሳበ ዓላማው ምን ነበር። የእግዚአብሔር ፈቃድ ሆኖ ምጡ እንዲረዝም ሆነ የቅንጅት አሸናፊነት መጨናገፍ መዘዙ ብዙ ነበር ምከንያቶቹም ብዙ ነበሩ ሕዝብ አጉረመረመ በአንዳንድ ቦታም ተቆጣ የቅንጅት ምክር ቤት የሕዝቡን ቁጣ ተገንዝቦ ተመራጮቹ ወደብሔራዊ ምከር ቤት እንዳይገቡ ወሰነ ሌሎችም ሰላማዊ ሰልፍ ሳይሆን የመኪና ጡሩምባ እንደመንፋት ያሉ የተቃውሞ ምልከቶች በአዲስ አበባ እንዲደረጉ ቅንጅት ወሰነ እነዚህ የቅንጅት ውሳኔዎችና የሕዝቡ በተለይም የወጣቱ ቁጣ ባልተቀናጀ ሰላማዊ ሰልፍ መገለጥ ሲጀምር ወያኔኢሕአዴግ ያዘጋጀውን አግአዚ የሚባል ልዩ አነጣጥሮ ገዳይ ጦር አሰማራ በሰኔ በ ብዙ ሰዎች ጭንቅላት ጭንቅላታቸውን በጥይት እየተደበደቡ ሞቱ የኢትዮጵያ ምክር ቤት ያቋቋመው ኮሚሽን ይህንን ጭፍጨፋ በመጠኑም ቢሆን አጥንቶ መግለጫ ሰጥቶበታል የኮሚስዮኑ ሊቀ መንበር ግን ሰነዱን በሙሉ ከነቪድዮው ይዘው ከአገር ወጡ ለአውሮፓ ምከር ቤትና ለአሜሪካ ምክር ቤት መግለጫ ሰጡ የኢትዮጵያ ሕዝብ አልተሸነፈም ቅንጅት አልተሳካለትም ወያኔኢሕአዴግ ግን በአጠቃላይ በፉክክሩ ባይሸነፍም በፖሊቲካ ጨቅላነቱ ያለጥርጥር ተሸንፎአል በዓለም ሕዝብ ዓይን የኢትዮጵያን ሕዝብ አዋርዶአል አንድ ኬንያዊ ለቢቢሲ ጋዜጠኛ ሲናገር ኬንያ ኢትዮጵያ አይደለም የሕዝብ ድምፅ ተዘርፎ አይቀርም ያለው ከኢትዮጵያ ሕዝብ የበለጠ ወያኔን እስከመጨረሻው የሚከተለው ውርደት ነው የኮንዶሊዛ ራይስ ሚዛን ለኢትዮጵያና ለኢትዮጵያ ሕዝብ መሰኪያ ከሆነ በኬንያ የምርጫው ውዝግብ ሰሞን በኬንያ ቢያንስ ሦስት ጊዜ ስትመላለስ በኢትዮጵያ ግን ብቅም አላለች የኢትዮጵያን ዕጣ ፈንታ የሚወስነው ሲአይኤ እንጂ የአሜሪካ መንግሥት አለመሆኑ ገሀድ የወጣ ይመስላል የሲአይኤ እቅድ በሶማልያ ሌላ አፍጋኒስታንን በኢትዮጵያ ደግሞ ሌላ ፓኪስታንን ያውም በጣም በርካሽ ዋጋ ለማቋቋም ይመስላል ሆኖም በፓኪስታን እንዳልሠመረለት ሁሉ በኢትዮጵያም አይሠምርለትም ቻይናም ቢሆን ሲአይኤን ተክቶ ለመዝለቅ የራሱም ችግር ሆነ የዓለም ሁኔታ አይፈቅድለትም የምርጫ ውዝግብ የኢትዮጵያ ሕዝብ ወዳጅና ጠላቱን ለይቶ ለማወቅ አስቸሎታል በአውሮፓ ወይዘሮ አና ጎሜዝን የሚያሀል እውነተኛ ወዳጅ ለኢትዮጵያ አፍርቷል በአሜሪካ እንደዶናለድ ፔይን ያሉ ብዙ የአሜሪካ የምከር ቤት አባላትንና የአሜሪካ ሊቃውንትን የኢትዮጵያ ወዳጆች አድርጓል ስለዚህም የኢትዮጵያ ሕዝብ አልተሸነፈም አንዲህ ቢሆን ኖሮ ተብሎ ታሪከ አይጻፍም የሆነውና የተደረገው በዝርዝር እየተጣራ የሚመዘገብበት ጊዜ አንደሚመጣ ጥርጥር የለም ሌላው ቅርቶ በወያኔም በኩል አንደተስፋዬ ገብረ አብ ያሉ ኅሊናቸው አንቅልፍ የነሳቸው ሰዎች እውነቱን ያወጡታል የኢትዮጵያ ሕዝብ በፖለቲካ ስልት እየሠለጠነ ታሪካዊ አሸናፊነቱን የሚያረጋግጥበት ጊዜ ይመጣል ታሪከ ያመለጠው ወያኔን ነው ጨብጦት የነበረውን ከብር በውርደት የለወጠው ወያኔ ነው ምርጫ ን የኢትዮጵያ ሕዝብ በጨዋነት አልፎታል ወያኔ የኢትዮጵያን ታሪከ ወደ አዲስና ዘመናዊ አቅጣጫ ለመምራት ትልቅ ዕድልን አግኝቶ በትንሽነቱ ምክንያት አመለጠው ያም አልበቃው ብሎ በግፍ እጁን አጨማለቀና በዓለም ፊት ተዋረደ የሚያዝያ ዐ አፋፍና ያስከተለው ቁልቁለት ከግንቦት አንድ ጀምሮ የምርጫው ቀን በተቃረበ መጠን የወያኔኢሕአዴግ መርበትበትና ወደ ሕገ አራዊት ማዘንበሉ እየተባባሰ ሄደ በዚያው መጠን የቅንጅት አባሎች ሠራተኞችና ደጋፊዎች አበሳ እየጨመረ መጣ በግንቦት ሰባት በምርጫው ዕለት በሕዝቡ ድምፅ አሰጣጥ ላይ ቆይቶም በድምፅ ቆጠራው ላይ ጫና በማድረግ ሚዛኑን ወደ ወያኔኢሕአዴግ ለማጋደል ብዙ ሙከራዎች ተጋለጡ ገና የበለጡ ከባድ እርምጃዎችን ለመውሰድ በዎቸየዋካ የጣ ቫ ግበ መ ካዛኖዛቨዞሻባቫየችቸኞሽችችቹኛ የደገሰው ጠቅላይ ሚኒስትር በምርጫው ፅለት ማታ ከሕግ ውጭ በሆነ የጊዜያዊ አዋጅ ለአንድ ወር ማናቸውም ስብሰባ እንዳይካሄድ አገደ የቀድሞው የአሜካ ፕሬዚዳንት ካርተር ለምን የጊዜያዊ አዋጅ አንዳስፈለገ ቢጠይቁት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ፓርቲው ስለተሸነፈ ግርግር እንዳይፈጠር ነው አንዳላቸው ለጋዜጠኞች ተናግሮአል ነገር ግን በምርጫው ማግስት ገና ድምፅ ተቆጥሮ ሳይጠናቀቅ ወያኔኢሕአዴግ አሸንፎአል ተባለ በዚህም ለምርጫ ቦርድ መልአከት ማስተላለፍ ይመስላል ምርጫ ቦርድም የወያኔኢሕአዴግን ከቆጠራ በፊት የታወጀ አሸናፊነት የሚያረጋግጥበትን ሰነድ በይፋ አወጀ በ የተካሄደው ምርጫ ዓይነቱ ፍጹም የተለየ መሆኑ ነው እንጂ በአፄ ኃይለ ሥላሴ ዘመንና በደርግም ዘመን የተካሄዱት ምርጫዎች በወያኔኢሕአዴግ ዘመናት ከተካሄዱት የተሻሉና የጸዱ ምርጫዎች ነበሩ ምርጫ የተለየ የሚሆነው ገዢው ቡድን ከተቀናቃኝ ቡድኖች ጋር ለሥልጣን በቀጥታና በግልጽ ለመፎካከር የተሰለፈ መስሎ መታየቱ ነበር ይህ ምርጫ ለተፎካካሪዎቹ ቡድኖች ሁሉ ለገዢውም ለተቀናቃኞቹም አዲስ ነበር በኢትዮጵያ ታሪክ የመጀመሪያው ነበር የኢትዮጵያ ሕዝብ በአጠቃላይ በፍጹም የማያውቀው ዓይነት ምርጫ ነበር የኢትዮጵያ ሕዝብ የሚያውቀው በጠመንጃ ተፋልሞ ያሸነፈው አናቱ ላይ እየተቀመጠ ሲገዛው ነው ምርጫ ይህንን አሳፋሪና አጥፊ ኋላቀር ባህል ለውጦ የኢትዮጵያን ሕዝብ በአገሩ ላይ የሥልጣን ባለቤት የሚያደርገውንና ራሱ የመረጠውንና የአኔ ነው የሚለውን መንግሥት በመንበር ላይ ለማስቀመጥ ያስችላል ተብሎ ነበር የተባለው ይህ ነበር ተስፋውም ይህ ነበር ነገር ግን ወያኔኢሕአዴግ ሁኔታውን ተመለከተና ፈራ አፈረ በልጅነታቸን በጨዋታ ላይ ስናፍር አንደምንለው ጨዋታ ፈረሰ ዳቦ ተቆረሰ ምርጫውን በሙሉ ኃይሉ ቀለበሰው ተብሎ ታማ የምርጫ ሣጥን ዘረፋና የምርጫውን ውጤት በተለያዩ መንገዶች ለመለወጥ ሕገወጥ ተግባሮች ተፈጸሙ ተብሎ በሰፊው ተወራ በአዲስ አበባና በአንዳንድ ትልልቅ ከተማዎች የነቁ ታዛቢዎች በብዛት ስለነበሩ የምርጫ ድምፅ ዘረፋው አልተሳካም ተባለ በገጠር የምርጫ ጣቢያዎች ግን ቅንጅት ታዛቢዎችን አሠልጥኖ ለማሰማራት አቅሙ አልፈቀደለትም በዚህም ምከንያት የገጠሩ የድምፅ ሣጥን ለዝርፊያ ተጋለጠ እየተባለ በሰላምና በጨዋነት የተጀመረው ምርጫ ደፈረሰ የተቀናጀ የምርጫ ዘረፋ ተካሄደ ተብሎ ሰሜት በጋለበት ጊዜ ወያኔኢሕአዴግን ለፍርሃትና ለስጋት ያደረሰውን ቅንጅት ለአንድነትና ለዴሞክራሲ የሚባለውን የፖለቲካ ቡድን ቢቻል ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ለማንበርከክና ለማስገበር ካልተቻለ ድራሹን ለማጥፋት አዲስ ጥረት የጀመረ መሰለ ከመቀጠላችን በፊት ግን ለአንድ መሠረታዊ ጥያቄ መልስ ማግኘት ። በየትም አገር ቢሆን የመንግሥትን ሥልጣን እንደመራጩ ሕዝብ ፍላጎት በከፊልም ይሁን በሙሉ ለመረከብ የሚወዳደሩት ሕጋዊ የፖለቲካ ቡድኖች ናቸው የአንድ ፖለቲካ ቡድን አሸናፊነት እስቲታወቅ ድረስ መሠረታዊ የመንግሥት ሥራዎች ሁሉ አይቋረጡም ሆኖም በሥልጣን ላይ ያለው የፖለቲካ ቡድን የመንግሥትን ሥልጣንና ኃይል ለራሱ የማሸነፍ ፍላጎት ሊጠቀምባቸው አይችልም እንዲያውም ትከከለኛና አውነተኛ ምርጫን ለማካሄድ ቁልፍ ተግባርና ግዴታ ያለባቸው የመንግሥት ድርጅቶች አሱ እነዚህም የሚከተሉት ናቸው ሀ ለአገር ለሰላምና ለጸጥታ ኃላፊነት የተጣለበት የደኅንነት ድርጅት ይህ ድርጅት ለአንድ አገር ጤንነት መሠረት ነው ለ የአንድ አገር ሕግን ለማስከበር የቆመ የፖሊስ ሠራዊት ድርጅት የአርን ጤንነት ጠባቂ ነው የፖሊስ ሠራዊት በሕግ የተቋቋመና በሕግ እየተመራ ሕግን ለዜጎች ሁሉ በአኩልነት የሚያስከብር ኃይል ነው ሐ የሕዝብ ዜና ማሰራጫዎች የአንድ አገር ሕዝብ አውነተኛና ትከክለኛ መረጃዎቸን አንዲያገኝ የተለያዩ የፖለቲካ አመለካከቶችና እምነቶች በአደባባይ በሁሉም ዘንድ እንዲታወቁና ውይይት እንዲካሄድባቸው የሚያደርጉ ለአገር እድገት መሠረት የሆኑ ድርጅቶች ናቸው መ የጦር ኃይሎች ድርጅት የአንድ አገር ህልውና መግለጫ ነው የአንድ የፖለቲካ ቡድን የግል መሣሪያና አገልጋይ አይደለም መለዮውና ማዕርጉ ልሻኖችና ሽልማቶቹ ሁሉ ለአገር ከብር የተፈጸሙ ግዴታዎችን የሚያመለከቱና የሚያስከብሩት ናቸው ሠ ፍርድ ቤቶች በዜጎች መሀከል ሊኖር የሚገባውን መተማመንና በሕጋዊ ሥርዓት ውስጥ የመኖርን መብትና ግዴታ በትከክለኛ ፍርድ እየወሰኑ ሕጉን በመተርጎም ኃላፊነት የተጣለባቸው ናቸው ረ የምርጫ ቦርድ የሚባለው ድርጅት በመሠረቱ ተግባሩ ከፍርድ ቤቶች እጅግም የተለየ አይደለም በሕጉ መሠረት የምርጫውን ሥርዓት በትከከል ለመምራት መራጮችን የፖለቲካ ቡድኖችንና ተመራጮችን ወይም አጩዎችን ሰመመዝገብና ያለምንም አድልዎ ሥራውን ለማካሄድ የተቋቋመ ድርጅት ነው ስትለ ሞ ና ዓተ ባጣ ቨ ዳየባኻቦባየኞች ሰ ከፖለቲካ ሹመት ውጭ የሆኑ የመንግሥት ሠራተኞች የሕዝብ አገልጋዮች ናቸው የፖለቲካ እምነታቸው ወይም ዝንባሌአቸው በሥራቸው ላይ ምንም ዓይነት ተጽእኖ ሳይፈጥርባቸው ዜጎችን ሁሉ በእኩልነትና በትከከል የሚያስተናግዱ ናቸው እነዚህ ስድስት ድርጅቶች የአንድ መንግሥትና የአንድ ሕዝብ ድርጅቶች ናቸው ለአንድ ከፍለ ሀገር ወይም ለአንድ ቋንቋ ለአንድ ሃይማኖት ወይም ለአንድ የፖለቲካ እምነት በወገናዊነትና በአድሏዊነት የቆሙ የአንድ ቡድን መሣሪያዎች አይደሉም ነገር ግን በአንድ ምከንያት ወይም አጋጣሚ የታሪከ ሁኔታ እነዚህ ድርጅቶች ሁሉ በአንድ ላይ በአንድ ቡድን ቁጥጥር ስር ከዋሉ የሥርዓተ መንግሥት መኖር አጠራጣሪ ይሆናል ለማለት የሚቻልበት ደረጃ ላይ ተደርሶአል ምከንያቱም እነዚህ ስድሰት የመንግሥት ምሰሶዎች የሆኑ ድርጅቶች ለሕዝብና ለአገር የሚያገለግሉ ናቸው የሕዝብንና የአገርን ጥቅም የሚያስከብሩ በመሆን ፋንታ የአንድ ቡድንን ጥቅም የሚያስጠብቁ የሕዝብንና የአገርን ደኅንነት ጤንነትና ሰላም የሚጠብቁ በመሆን ፋንታ የአንድ ቡድንን የበላይነት የሚያረጋግጡ ሲሆኑ የኃይል አገዛዝ አንጂ በሕዝብ ፈቃድ የቆመ ለሕዝብ ጥቅም የሚሠራ የሕዝብ አገልጋይ የሆነ መንግሥት አለ ለማለት ያስቸግራል ነጻነቱን የተጎናጸፈ ሕዝብ በአገዛዝ ስር ለመኖር ይቸገራል ሰላማዊ ተቃውሞ እንዲያካሂድ የደኅንነቱ የፖሊሲና የጦር ኃይሉ ከነመሣሪያው በሕዝብ ላይ የሚዘምትና ያልገበረውን የሚገድል አካለ ጎደሎ የሚያደርግ የሚያደኸይና የሚያሰቃይ ከሆነ ጭካኔው ወይ ወደ መገበርና ጸጥ ወደ ማለት ወይ ወደ መጥፎና አስፈላጊ ያልሆነ የእርስበርስ እልቂት የሚያመራ ይሆናል ነገር ግን ለነጻነቱ ዋጋ የሚሰጥ ሕዝብ በፍርሃት አይገብርምና የሰላማዊውን ትግል መድረክ አለመዝጋቱ ከብዙ ጥፋት የሚያድን መሆኑ አያጠራጥርም በአጠቃላይ ሲታይ የ ምርጫ ውጤት የምርጫውን ዓላማ በቀጥታ የሚቃረን ነበር ምርጫውና ዓላማው የኢትዮጵያ ሕዝብ አንደማናቸውም ሥልጡን ሕዝብ ከሕገ አራዊት አንዲወጣና በአገሩ ላይ ሕጋዊ የሥልጣን ባለቤት አንዲሆን የሥልጣን ርከክቡን ወይም ክፍያውን በሕጋዊና በሰላማዊ መንገድ እንዲፈጽም ለማድረግ ነበር ይህ ሳይሆን ቀረ ምከንያቱም አንደኛ ወያኔኢሕአዴግ የመንግሥት ሥልጣንን ለማስረከብም ሆነ ለማካፈል ፈቃደኛ ሆኖ አልታየም ሁለተኛ የምርጫ ቦርድ በትከከልና በእውነት የምርጫውን ውጤት ማውጣቱን የተጠራጠሩ ሰዎች ነበሩ ሦስተኛ የደኅጎንነት የፖሊስና የጦር ሠራዊት አባሎች በየመንገዱ በየቤቱ ሰላማዊ ሰዎችን ማደንና መግደላቸው የሰላማዊ የፖለቲካ ትግሉን አበላሸው አራተኛ የመንግሥት የዜና ማሰራጫዎች በሙሉ የወያኔኢሕአዴግን መስመር ይዘው በማነብነባቸው የተለየ ሀሳብ በራድዮና በቴሌቪዥን ለሕዝብ የማይደርስ ሆነ አምስተኛ ነጻ ጋዜጦች በጣም በተወሰነ መንገድ አንኳን ሕዝብን እንዳያገለግሉ ጋዜጠኞቹና አሳታሚዎቹ አየተያዙ ታሰሩ ጸጥ ለጥ አድርጎ የመግዛት ሙከራ ከዚህ ሲብስ አይቸልም የሰኔ አንድ ጭፍጨፋ አልበቃ ብሎ ከዚያ በኋላ በተለያዩ የኢትዮጵያ ከፍሎች የቅንጅትን አባሎች ማዋከቡ መደብደቡና ማሰሩ መግደሉ አልበቃ ብሎ በአዲስ አበባ የቅንጅት አመራር አባሎችን በየመንገዱ በየሬስቶራንቱና በየቤቱ ማዋከብና ማስፈራራቱ አልበቃ ብሎ ጥቅምት ቀን ሌላ ግድያና አፈሳ ተጀመረ ተፍጻሜተቅንጅት ገና ከመጀመሪያው የተበከለ መንፈስ በቅንጅት አመራር ውስጥ ገብቶ እንደነበረ ለእኔ ግልጽ ነበር የተበከለው መንፈስ የሚገለጥባቸው ቀደም ሲል እንደተጠቀሰው ሁለት መንገዶች ነበሩ አንዱ የቀረ ድርጅትን አንቆ ይዞ ከሬሣ ጋር አልላቀቅም የሚያሰኝ ሕመም ነበር ሌላው የግል የሥልጣን ጥም ነበር ሁለቱ የችግር መነሻዎች የተለያዩ ቢመስሉም በጣም የተቆራኙ ናቸው ሰዚህ ችግር መፍትሔ ለማግኘት በተደጋጋሚ በጣም ተሞከረ አልተቻለም በዚህም ምክንያት በአንድ በኩል የቡድን ሽኩቻ በሌላ በኩል የግለሰቦች የሥልጣን ሽኩቻ ለቅንጅት ዓላማ ከፉ ደንቃራ እንደሚሆኑ በመገንዘብ ቀደም ብዬ ለምከር ቤቱ በጽሑፍ ገልጩ ሁኔታው እስቲለወጥ ድረስ አብሮ ለመሥራት የማልቸል በመሆኔ ወጣሁ የሚደንቀው የእኔ ከምከር ቤቱ መውጣት የቅንጅትን መሪዎች በጉዳዩ ላይ በጥሞና እአንዲያስቡበትና እንዲስተካከሉ ስለማድረጉ ነው እንዲያውም ከንዝንዙ ተገላገልን ሳይሉ አልቀሩም ይሆናል። ኮዳዮብ ዓ ጾዞዛቨዎ ላስ እስር ቤት ማእከላዊና ቃሊቲ ጊ ያለፍርድ ቤት ትእዛዝ መያዝ ሕግና ሥርዓት ባለበት አገር በወንጀል ተጠርጥሮ የሚያዝ ሰው አንዳንድ መብቶች አሉት በኢትዮጵያ ሕገ መንግሥት የተካተተው የዓለም አቀፍ የሰብዓዊ ሙበቶች መግለጫዎች ሕጎችና ስምምነቶች ሁሉ አንድ በወንጀል የተጠረጠረ ሰው ማስረጃዎች ቀርበውበት መደበኛ ፍርድ ቤት እስቲፈርድበት ድረስ ከወንጀል ነጻ ሆኖ የመቆጠር መብት እንዳለው በግልጽ ይደነግጋሉ በኢትዮጵያ በተግባር የሚታየው ግን ፍጹም ሕገ መንግሥቱንና ዓለም አቀፍ ሕጎችን የሚፃረር ነው ማስረጃ የሚፈለገው ተጠርጣሪው ተይዞ ከታሰረ በኋላ ነው አሥር ዓመትና ከዚያም በላይ በእስር ቆይተው ፍርድ ቤቶች በነጻ የሚለቅቁአቸው በዚህ ምክንያት ነው ያለፍርድ በጣም ብዙ ሰዎች ለብዙ ዓመታት በእሰር የቆዩ መሆናቸው የዚሁ ሕገ ወጥ አሠራር ሌላው መልኩ ነው ሰዎች ከቤታቸው ሲያዙ ሕጋዊ ሥርዓት እንዲኖርና መብቶቻቸውም እንዲጠበቁ ያስፈልጋል ሁለት በጣም የተለያዩ አሠራሮች አጋጥመውኛል መጀመሪያ በአፄ ኃይለ ሥላሴ ዘመን ተይዝ ነበር በአንድ መጻሕፍት ቤት ቆሜ ስመለከት አንድ ሰው መጣና መታወቂያውን ከአሳየኝ በኋላ መጥሪያ ወረቀት አሳየኝ አንሂድ ብሎ ይዞኝ ሄደና በወንጀለኛ ምርመራ ውስጥ አንድ ከፍል ውስጥ አስገባኝ ሁለተኛው በወያኔ ዘመን በና በ የተያዝኩበት ነው ሁለቱንም ጊዜ ከአሥር እስከ አሥራ አምስት የሚሆኑ የታጠቁ ወታደሮች ነበሩ በ የተያዝሁት አንድ የመጻሕፍት መደብር ውስጥ ቆሜ ነበር ከአሥር አስከአሥራ አምስት የሚሆኑ የታጠቁ ወታደሮች በአካባቢው ተበታትነው ለጦርነት የተዘጋጁ ሆነው ሲጠብቁ ሦስት ያህሉ በመጻሕፍት ቤቱ ገብተው ይዘውኝ መኪና ውስጥ አስገቡኝ በጥቅምት ግን እቤቴ ታምሜ ተኝቼ ነበር ብርቱካንና ሙሉነህ ሊጠይቁኝ መጥተው ቁጭ ብለን እናወራ ነበር በድንገት የቤቱን በር ሊያፈርስ የተቃጣ ድብደባ ሰማሁና ስከፍት ጠመንጃውን ደግኖ «ኡኑ ውጡከ አያሉ ማንገላታት ጀመሩ ልብሴን እንድለብስም አልፈቀዱልኝም ማእከላዊ ወስደው በአንዳንድ ከፍሎች ውስጥ ቆለፉብን በጥቅምት የቅንጅት መሪዎችና አባሎች የነጻ ጋዜጠኞችና የመንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች መሪዎች ከሕግ ውጭ በሆነ መንገድ በየተገኘንበት ተያዝን አያያዙ የፍርድ ቤትን ትእዛዝ ያላገኘ ከመሆኑም በላይ ሕጋዊ ሥርዓትን ያልጠበቀና የጦርነት ሰልትን የሚመስል ነበር የበሩን ደወል መደወል ባያውቁበትም በጨዋ ደንብ በሩን ማንኳኳት ይቸሉ ነበር ሊሰብሩት ሲደርሱ ስከፍትላቸው ጠመንጃቸውን ደቅነው ዓይናቸውን እያጉረጠረጡ ገፍትረውኝ ገብተው የለበስሁት የሌሊት ልብስ ስለነበረ ልብሴን ልለውጥ ብላቸው ከለከሉኝ ሰፈሩ ሁሉ በታጠቁ ወታደሮች ተጥለቅልቆ ነበር ተወሰድሁ ከስድብ በቀር ዱላ አልደረሰብኝም ሊጠይቁኝ የመጡትን ብርቱካንንና ሙሉነህንም በጉልበት ይዘው ወሰዱን ሌሎች እንደ ዶር ኃይሉ አርአያና እንደአቶ በድሩ አደም ያሉ እንደእኔ የታደሉ አልነበሩም ተደብድበዋል ንግሥት ገብረ ሕይወትም ራሰዋ ከመንገላታትዋ ሌላ ነፍሰጡር ልጅዋ ተገፍትራ ወድቃ በስጋት ላይ ነበረች ሴሎች ደግሞ በተለያዩ የአካል ክፍሎቻቸው ላይ ከባድ ጉዳት ደርሶባቸዋል የጭንቀት ሕመም ያደረባቸው ብዙ ናቸው ሕጋዊ ሥርዓትን የሚከተል የፖሊስ ኃይል እንዲህ ያለውን ግፍ አይፈጽምም ነበር በተያዙት ላይ ግፍ ተፈጽሟል ማለት የሕይወትን ጣዕም ገና ሳይቀምሱ በሞቱትና በጥይት አካላቸው በቆሰለባቸው ላይ የተፈጸመውን አስከፊ ግፍ አይቀንሰውም ወታደሮች እኛን ለማሰር ያሳዩት ጭካኔ አያስደንቅም ማእከላዊ ማእከላዊ የሚባለው የወንጀል መፈልፈያ ድርጅት እንኳን በኢትዮጵያ በውጭም ዋና የግፍ መሣሪያ መሆኑ የታወቀ ነው ተይዘን እዚያ ውስጥ በአንዳንድ ክፍል ውስጥ ተቆልፎብን ጠዋትና ማታ ብቻ ለመጸዳዳት አየወጣን ለብዙ ቀኖች ቆየን የሚያዘው ሰው እየበዛ ሲሄድ በአንድ ከፍል ሁለት አደረጉ ቆይተውም ቦታ እየጠበባቸው ሲመጣ አራትም አምስትም በአንድ ከፍል ውስጥ አስገቡን አያደር ትንሸ ሰብአዊነት ይሁን ሕጋዊነት ሲሰማቸው በቀን ለዐ ደቂቃ ጸሐይ አንድንሞቅና አካላቸንን እንድንታጠብ ተፈቀደልን ለእኔ የተለየ አንከብካቤ ያደርጉልኝ አንደነበር ሳልናገር ብቀር እውነቱን መደበቅ ይሆናል ወንበር ሰጡኝ ጸሐይም ለመሞቅ በዐ ደቂቃ አልተወሰንሁም ነበር በተለያዩ ከፍሎች የታሰርነው እንዳንነጋገር በጣም ተግተው ይጠብቁና ይቆጣጠሩ ነበር በማዕከላዊ አራት ሴቶች ነበሩ አንዲትዋ ሰርክ ዓለም እርጉዝ ጋዜጠኛ ነበረች ከሷ ጋር ሰብለ የምትባል የቅንጅት አባል ነበረች በሌላ ክፍል ደግሞ ብርቱካንና ብ ንግሥት ነበሩ ከቅንጅት ጋር በተያያዘ ባይሆንም ብዙ ሴሎች ሴቶች አንዳንዶቹም ከሕፃን ልጆቻቸው ጋር ነበሩ በፍርድ ቤት የቀረብነው ከብዙ ቀኖች በኋላ ነበር በዚህም ጊዜ ውስጥ የፍርድ ቤት ትአዛዝ አግኝተናል ብለው የማዕከላዊ የምዝበራ ቡድን ቤታችንን በርብሮ ወረቀት መጽሐፍ ኮምፒዩተር ሲዲ ዲስኬት ቪድዮ የዘፈን ካሴት የቀረ ነገር የለም የተወሰደውን ዕቃ ሁሉ በጥንቃቄ በመያዝ ፋንታ በግዴለሸነት በያለበት ለማንም መጫወቻ በማድረጋቸው ኮምፕዩተሮችና ዲስኬቶች ተበላሹ የብዙ ዓመቶች ሥራዎች ጠፉ አንዲህ አድርገው ያጠፉትን ሥራ ወደ ሕንድ አገር ወስጄ በስንት ጥረትና በከፍተኛ ወጪ ጥቂቱን የጠፋውን ለማግኘት ቻልሁ አለማወቅና ግዴለሽነት ተደባልቆ ሕጋዊ ሥርዓት እንዳይኖር አድርኗፎ ይኸው ግዴለሽነትና ከሕጋዊ ሥርዓት ውጭ መሆን ስንያዝ የተረከቡትን ዕቃ በምሕረት ስንፈታም አንኳን ለመመለስ ፈቃደኞች አላደረጋቸውም እስካሁን ድረስ መጋቢት ዐዐ ዕቃዎቼን በሙሉ ገና አላገኘሁም ተመላልሼ ደከመኝ አንድ የተሰጠኝ ምከንያት ገና አይተን አልጨረስንም የሚል ነው እግዚአብሔር ያሳያችሁ ዕቃዎቹ የተወሰዱት ለክሱ ማስረጃ የሚሆኑ መረጃዎችን ለመሰብሰብ ነበር ፍርዱ አለቀ ምርመራው ግን ገና አላለቀም ማለታቸው ነው ፍርዱ ከተሰጠ በኋላ ምርመራ ምን ማለት እንደሆነ ለማስረዳት ብሞከር ለመግባባት አልቻልንም የሕግ አስገዳጅንት በእነሱ ላይ እንደማይሠራ ያመለከታል ጉዳያችን በፍርድ ቤት ከአለቀ በኋላ እኔም ከቃሊቲ ከወጣሁ በኋላ ዕቃዬን ለመመለስ ፈቃደኞች አለመሆናቸው ከጉልበት ሴላ ምንን ያሳያል። ከላይ እንደገለጽሁት ከተመለሰው ውስጥ አንዱ ብዙ ጽሑፎችን በአማርኛም በእንግሊዝኛም የብዙ ዓመታት ልፋት ይዞ የነበረው ኮምፐዩተር ሆነ ተብሎ ይሁን ባለማወቅ ድራሹ ጠፋቶ አገኘሁት ለጸረ አውቀትነት በቂ ማስረጃ ነው ጠባቂዎቻችን ከላይ እስከታች አብዛኛዎቹ ተጋዳላይ የነበሩ ወያኔዎች ናቸው ወያኔ መባልን አይወድዱም መለያ የወታደርም ሆነ የፖሊስ ልብስ በሥርዓት አይለብሱም በመሀከላቸው የሥልጣን ተዋረድን የሚያሳይ ምልክት የለም እንዲህ የሆነው ለምንድን ነው ብዬ ስጠይቅ አንዱ እንደነገረኝ ማዕርግ አላቸው እነሱ እርስበርሳቸው ይተዋወቃሉ ነገር ግን ማዕርጉን ማድረግ ያሳፍረናል አለኝ የሚያፍሩበትን ምከንያት ለመረዳት አስቸጋሪ አይደለም ከማዕርግ ጋር የሚፈለጉ አነሱ የሌሏቸው ብዙ ነገሮች አሉ አብዛኛዎቹ ጠባቂዎች በበኩሌ ከፉ የምላቸው አልነበሩም ሰውን እንደከብት የሚያዩ ከአጃቸው የማስፈራሪያ ዱላ የማይጠፋ የሲኦል አጋፋሪ መስለው ትከሻቸውን የሚያሳብጡ ጥቂቶች ነበሩ ከነዚህ ጥቂቶች ውስጥ የጎንደርና የወሎ ገባሮች ከወያኔዎቹ በጣም የባሱ ነበሩ ከማዕከላዊ ወደፍርድ ቤት በምንሄድበት ቀን ማዕከላዊ ያለበት ሰፈር ብቻ ሳይሆን አስከፍርድ ቤት ስድስት ኪሎ ድረስ ይሸበር ነበር የሚወጣው የጦር ኃይል ከነትጥቁ ለማንና ለምን ዓላማ እንደሆነ አይታወቅም ምናልባትም ቅንጅት የታጠቀ ሠራዊት ያለውና እኛን ለማስፈታት የሚሰማራ በማስመሰል ያላቸውን ስጋት ለማስተጋባት ይሆናል ለማናቸውም የሚወጣው ገንዘብ የሚቃጠለው ቤንዚንና የሚንገላታው የሰው ኃይል በጣም ከፍተኛ ነበር በመንገድ ላይም የሚታመሰው ትራልክ የሚያሳዝን ነበር ፍርድ ቤት ከደረስን በኋላ በፍርድ ቤቱና በማዕከላዊ መሀከል ያለውን ልዩነት ለመረዳት ያስቸግር ነበር በፍርድ ቤቱ ውስጥ የፈለጋቸውን ዓይነት ትእዛዝ አየሰጡ የሚያምሱን የማዕከላዊ ወታደሮች ነበሩ በፍርድ ቤት አቤቱታ ሲቀርብባቸውም ቂማቸውን ለመወጣት ይሞክሩ ነበር ስመጨረሻም የእኛ ነገር ሲሰለቻቸው በድንገት ተነሥተው ፅዕቃችሁን አዘጋጁ ብለው ከባድ መኪና አቅርበው እንዲጫን አደረጉ የተጫነውን ዕቃ እንደያዝን ፍርድ ቤት ቀረብንና ከማዕከላዊ አንድንወጣላቸው አመለከቱ «መኖና ህከምና ወዳለበት እንድንወሰድ ትእዛዝ ተሶጠ ቃሊቲ ቃሊቲ የገባነው ልክ ከማእከላዊ ስንመጣ እንደነበረው በተዘበራረቀና ሥርዓት በሌለው መንገድ ነበር እንደምንም ተብሎ ማታ በተሰያዩ ከፍሎች ተደለደልን የገባንበት ቦታ የደርግ አባሎችና ከነሱ ጋር የነበሩ ሰዎች የታሰሩበት ነበር ጥቂቶቻችን የገባንበት ቤት በደህና ጊዜ የትምርት ቤት የነበረ የግምብ ቤት ነበረ ሌሎች ደግሞ ቆርቆሮ በቆርቆሮ ሆኖ በተሠራ በመደበኛ የቃሊቲ እስር ቤት ነበርደርግ አስር ቤቶችን ወደትምህርት ቤት ለውጦ ነበር አሁን ትምህርት ቤት ወደ እስር ቤት ተለውጦ ማየት ምን ያህል የሚያሳዝንና አገሪቱ ያለቸበትን ሁኔታ በጉልህ የሚያሳይ መሆኑን ከመግለጽ በላይ ሴላ አስፈላጊ አይደለም እስረኞቹ በደንብ ተቀብለውን በተቻለ መጠን እንዲመቸን ለማድረግ ኑ ሞከረዋል የአስር ቤቱ አልጋ ከላይና ታች ሁለት ሰዎች አንዲያስተኛ ሆኖ የተሠራ ነው በአብዛኛው የተጨናነቀ ነው በግቢው ውስጥ ሁላችንም የምንጠቀምባቸው ሦስት የቁም መታጠቢያዎች እሉ ሽንት ቤቱ ከፊትና ከኋላ ሆኖ አሥር ሰዎች ሊጠቀሙበት እንዲችሉ ተደርጎ የተዘጋጀ ነው በዚህ ሽንት ቤት ለመጀመሪያ ጊዜ የሰማሁት አንድ ቃል ጡሊ ነው ጡሊ በጠርሙስ ውሃ ሲሆን ልክ ዱሮ በልጅነቴ ሴቶች ሜዳ ሲወጡ የሚይዙት ውሀ ዓይነት ሲሆን ሠሽ ሆኖም የሚታጠበው ይለያያል በመታጠቢያውም ሆነ በሸንት ቤቱ ወረፋ ነበረ ግን በአስረኞቸች መሀከል ያለው መተሳሰብና ሥነ ሥርዓት ለማንም ብዙ ችግር ሲፈጥር አላየሁም የአስረኞቹ የፈጠራ ሥራ የሆነ የሸንት ቤት መቀመጫ ሌላም ቦታ ሊለመድም የሚገባው ይመሰለኛል በታጣፊ የብረት ዘንግ ሸራ ተሰፍቶበት መቀመጫ ይሠራል ሸራው መሀሉ ላይ ይቀደድና ለሽንት ቤት መቀመጫ ያገለግላል በማንጠልጠያ ይሰቀልና በሚፈለግበት ጊዜ ዘርግቶ መቀመጥ ነው ሰሽማግሌዎችና ለበሽተኞች በጣም አስፈላጊ ነው ለእኔ እንዲህ ያለውን መቀመጫ አሠርቶ የሰጠኝ አንድ እስረኛ ኮሎኔል ነው በዚህ መጀመሪያ በተሰማራንበት ግቢ ከነበሩት እስረኞች ጋር የደርግ አባሎችም ነበሩበት ጥሩ መግባባት ፈጥረን በተቻለን መጠን ያለፈውን ታሪከ ለመማር እንጥር ነበር የደርግ ሰዎችና የእኛ መግባባት አሳሪዎቻችንን ማቃዥት ጀምረ በዚህም ምከንያት መጀመሪያ ሻምበል ፍቅረ ሥላሴ ወግደረስንና ኮሎኔል ካሣዬ አራጋውን ከዚያ ግቢ በድንገት አስወጥተው የእስረኛው ቁጥር ወደበዛበትና ወደተጨናነቀበት ግቢ ወሰዱአቸው ቀጥለውም እኛን በአሉት ግቢዎች ሁሉ በታተኑን አልፎ አልፎም ሲያሰኛቸው እንደፈለጉ ይበውዙን ነበር አንደሰማሁት ሻምበል ፍቅረ ሥላሴና ኮሎኔል ካሣዬ በተሰደዱበት የአስረኞች ከፍል እንደተፈለገው አልተጎዱም አስረኞቹ በከብርና በመንከባከብ ይዘዋቸው እንደነበረ ሰምቻለሁ ዓላማው ባለመሳካቱም ይሆናል ከጥቂት ጊዜ በኋላ ወደነበሩበት ተመለሱ መጨረሻ ላይ እኔ የነበርሁበት ግቢ ከሰማንያ እስከ አንድ መቶ ሰዎች ነበሩበት አምስት የመኝታ ክፍሎች ነበሩት በእያንዳንዱ ቤት መታጠቢያና ሽንት ቤት አለው ቴሴቪዥን አለው ሁሉም እስረኛ ፍራሽና ብርድ ልብስ አለው አብዛኛው አስረኛ አልጋ አለው ይህ ሁሉ በእስረኞች ገንዘብና ጉልበት መንግሥታዊ ባልሆኑ ድርጅቶች ድጎማ የተገኘ አገልግሎት ነው ጠዋት ዳቦና ሻይ ለምሳና ለራት አንድ አንድ እንጀራና ዶዮ ይሰጣል ሥጋ በአሥራ አምስት ቀኖች አንድ ጊዜ ነበር በኋላ ግን ቀረ አትከልት የሚባል ነገር በምግብ ውስጥ አለመኖሩ አስገርሞኝ ለማጣራት ብሞከር እስረኞቹ ራሳቸው የወሰኑት መሆኑን ተረዳሁ ዴሞክራሲ መሆኑ ነው ዓይነቱ ከሚፈለገው በታቸ ቢሆንም ብዛቱ ግን የሚያጠግብ ነበር እንዲያውም በየቀኑ እየተረፈ የሚጣለው አንጀራ ዳቦና ወጥ እስር ቤቱን የጥጋብ አገር የሚያስመሰለው ነበር አንድ ጎበዝ የሆነ አስረኛ ያልተነካካውን አንጀራና ዳቦ ድርቆሽ እያደረገ ለውጭ ገበያ ያቀርብ ነበር ሰውዬው ለፍቶ ያገኘውን ያልሠሩት በግማሸ ይካፈሉት ነበር በእስር ቤቱ ውስጥ የመሬት ኪራይ አለ የቤት ኪራይ አለ ታከስ አለ የሙስና ሐሜትም አለ ይኡ መና ርች ቸርን መቸ እኔ በነበርሁበት ከቤቶቹ የተረፈው ግቢ ከሁለት መቶ ሜትር ካሬ የሚበልጥ አይመስለኝም ቤቶቹ ሁሉ ቆርቆሮ ስለሆኑ ሙቀቱ ቀን ቤት ውስጥ ገብቶ ለማረፍ አያስችልም ስለዚህ ከበሽተኞች በቀር አስረኛው ሁሉ የሚውለው ውጭ ነው በአሥራ አንድ ሰዓት ተኩል ግድ በየከፍላችን አስገብተው ከውጭ እስቲቆልፉን ድረሰ የምንውለው በውጭ ነው እሳት ቢነሳ ተጠብሶ ማለቅ ነው ቁልፉ ብረት በመሆኑ እሳት ሲያግለው እሱን ይዞ ለመከፈት አስቸጋሪ ይሆናል በግቢው ውስጥ ብዙ ዓይነት አገልግሎቶች አሉልብስ ማጠቢያ አለ የፈለገ ራሱ ያጥባል ያልፈለገ ከፍሎ ያሳጥባል አኔ በነበርሁበት ግቢ ውስጥ ልብስ የሚያጥቡ በጣም ጥሩ ሰዎች ነበሩ ታሪካቸው ያሳዝናል አንዱ ወርቁ ይባላል የጎጃም ሰው ነው ባለትዳር ሆኖ አንዲት በጣም የሚወዳት ሴት ነበረች ወዳጁ ሌላ ወንድ ወደደች ወርቁ ተናደደና አርዶ ገደላት ፈረንሳዮች የፍቅር ወንጀል የሚሉት መሆኑ ነው ሚስቱ ዛሬም ቀለብ ታቀብለዋለች እሱም የሚያገኘውን ገንዘብ ይሰጣታል ወዳጁን በመግደሉ ያደረበት ጸጸት በጣም ጥልቅ ነው ሌላው ልብስ አጣቢ ኩማ ይባላል የሸዋ ሰው ነው አንዲት ኮረዳ የአንጀራ ልጅ ነበረችው አሱ አንደሚለው ከጎረምሳ ጋር ማምሸት ስትጀምር ለመቆጣትና ለመቆጣጠር ይጀምራል የእንጀራ ልጁና ወዳጁዋ ይሰማሙና ኩማን አስገድዶ በመድፈር ይከሱታል ይፈረድበታል የሚያውቁት ሰዎች እንደሚናገሩት ሲገባ በጣም እያለቀሰ እግዚአብሔርን ያማርር ነበር እንዴት ባላደረግሁት ነገር ሲፈረድብኝ አግዚአብሔር ዝም ይላል ብሎ ያለቅሳል ከመበሳጨቱም የተነሳ ሃይማኖቱን ለውጦ እንደአስላም ቆብ ማድረግ ጀመረ ልብስ የሚተኩስልን ሁሴን ነበር ሁሴን የአስበ ተፈሪ ሰው ነው በባቡር ሀዲድ ላይ ቦምብ ቀብረሃል ተብሎ የተያዘና የተፈረደበት ነው ሃይማኖተኛ ነው ወርቁ ኩማና ሁሴን ንጹሕ ልብ ያላቸው በጣም ጥሩ ሰዎች ናቸው ፀጉር ቆራጭ አለ ቡናና ለስላሳ መጠጦች መግዛት ይቻላል የከረምቦላ መጫወቻ አለ የተለያዩ የአንጨት ሥራዎች ሚዶ መስቀል የመስተዋት መያዣሻ ከዘራ በጣም በሚያስደንቅ ሁኔታ ከአምስት መቶ ዓመት በፊት በሚሠራበት መሣሪያ ዓይነት ይለፋሉ ለሰውነት ማጠንከሪያ የሚደረጉ እንቅስቃሴዎች ሁሉ ቁጥጥር አለባቸው በተለይም በርከት ያሱ እስረኞች በአንድ ላይ የሰውነት እንቅስቃሴ ሲሠሩ አንዳንድ ጠባቂዎች የሚናደዱ ይመስላል አንዳንዴም ይከለከላሉ በሁሉም የቅንጅት አባሎች ላይ ባይሆኑም በአጠቃላይ የቅንጅት እስረኞች በተባሱት ላይ የተለየ አመለካከት አለ ከሴሎች አስረኞች ጋር እንዳይቀራረቡ ለማድረግ ጥረት ይደረጋል ከቅንጅት አስረኞች ጋር የተሻለ ግንኙነት ያላቸውን አስረኞች ወይ ወደሌላ ግቢ ወይ ወደዝዋይ ማዘዋወር በተደጋጋሚ የታየ ነው ሆኖም ሌሎች እስረኞችን ከቅንጅት ለማራቅ ፒፒ ፅ አልተቻለም አብረን እያደርን አብረን አየዋልን መተዋወቅና መቀራረብ የማይቀር ነበር ከእስረኞች መሀከል ሰላዮች እንዳሉም የታወቀ ነው ከአስረኞቹ መሀከል እየተመረጡ የግቢው አለቃ የቤት አለቃ የህከምና ሹም የሥነ ሥርዓት ሹም እየተባሉ ይሾማሉ ከነዚህም መሀከል አንዳንዶቹ የፋሺስትነት ጠባይ የሚያሳዩ ናቸው የአስረኞቹ ወንጀል የተለያየ ነው ሚስቶቻቸውን ወይም ወዳጆቻቸውን በተለያየ መንገድ የገደሉ ወይም ያቆሰሉ በጠብ ሰው የገደሉ የዘረፉ የወያኔ ፖሊሶችና ሴሎች በአስገድዶ መድፈር የታሰሩ ሽማግሌዎች ካህናትና የአካል ጉዳተኞች የኦነግ አባሎች የተባሉና ሌሎችም ነበሩ ብዙዎቹ ፍርድ ሳያገኙ ለዓመታት ታስረው የቆዩ በመሆናቸው በሚፈረድባቸው ጊዜ ወይ ቅጣታቸውን ጨርሰዋል ወይም ትንሸ የሚቀራቸው ናቸው ከአስረኞቹ ለመረዳት እንደሚቻለው ለተከሰሰብት ወንጀል ማስረጃ የሚፈለገው ከተያዙ በኋላ ነው በአስገድዶ መድፈር በሕፃናት ላይ ሳይሆን የተከሰሱትን የአካል ጉዳተኞች ያየ በጣም ግራ ይገባዋል የአስገድዶ መድፈር ትርጉሙ ይጠፋል አንዱ የቀድሞ ወታደር ፈንጂ ላይ ወጥቶ ከወገቡ በታች በድን ሆኖበት በሁለት ምርኩዝ እየተሰቃየ የሚንቀሳቀስ ነው እሱ እንደሚለው ከአኅቱ ጋር ይኖር ነበር ውጣልኝ አልወጣም በሜል ተጣልተው ሳለ ሠራተኛዋን ደፍረሃል ተብሎ ይከሰስና ይታሰራል ሰውዬውን በአካል ያየ ይህንን ወሬ ለማመን አይቸልም። አጠገባችን አንድ ከሲኒከና የመድኃኒት ማደያ አለ ለድንገተኛም ሆነ ሌላ ሕመም በመጀመሪያ ወደዚህ ክሊኒክ መምጣት ያስፈልጋል ነገር ግን ብዙ ውጣውረድ አለበት በመጀመሪያ ስምን ማስመዝገብ ከዚያ መጨቅጨቅ ግዴታ ነው እንደምንም ከሊሲኒኩ ከተደረሰ አንዳንዴ ሀኪሞች ይኖራሉሌ አለዚያም ነርሶቹ ያስተናግዳሉ አኔ እንዳየኋቸው ነርሶቹም ሆኑ ሀኪሞቹ ጥሩዎች ናቸው አንዳንዴ እስፈላጊ ሲሆን ወደፖሊስ ሆስፒታል እንወሰዳለን አኔ ፖሊስ ሆስፒታል የሄድሁት አንዴት እንደሆነ አላስታውስም በአምቡላንስ ነው ይላሉ ግን እንደሚመስለኝ አንድ አሮጌ ላንድሮቨር ሳይሆን አይቀርም አሥር ቀን ያሀል ተኝቼ ደንበኛ ህከምና አግኝቼ ሀኪሙ ለመውጣት ገና ነህ ሲለኝ አሻፈረኝ ብዬ ወደቃሊቲ ተመለሰሰሁ ምከንያቱም በክንዴ ግሉኮዝና መድኃኒት እየተሰጠኝ ተኝቼ ጠባቂዎቹ አልጋውን እየወረሩ ስላስቸገሩኝ ከነሱ ጋር ከመጨታጨቁ ቃሊቲ ይሻለኛል በማለት ነበር እንዳጋጣሚም ይሁን በእቅድ የጠባቂዎች አለቃ ሆኖ የመጣው ወደከፋቱ የሚያዘነብል ነበር የእስረኞቹ ሕመም የተለያየና የሚያሰቅቅ ነው የሳንባ በሽታ የኤችአይቪ ኤይድስ የአስም ሕመምተኞች በብዛት አሉ ሌሊት ሌሊት የሚሰማው የዕርና ስቃይ እንቅልፍ አያስወስድም አንዳንዶቹም ሌሊቱን የሚያድሩ አይመስሉም አኔ በመጨረሻ የነበርሁበት ግቢ ስንገባ የአይጥ ሠራዊት እንዲቀበለን የታቀደ ይመስል ነበር በወለሉ ላይ በግድግዳው ላይ በጣራው ላይ በተኙ ሰዎች አፍንጫ ላይ ጭምር እንደልባቸው ይንሸራሸሩ ነበር በተደጋጋሚ አቤቱታ አቅርበን አንድም ነገር አልተደረገም አኛ መድኃኒት ገዝተን ለማስመጣትም ስንጠይቅ የነበረው ውጣ ውረድ ብዙ ጊዜ የፈጀ ነበር በመጨረሻም በመከራ መድኃኒት ብናስገባ ለቅመን እንድናሰረከብ ተገደድን አስተሳሰቡን መረዳት ያስፈልጋል ዓይጦቹ በሚያመጡት የተለያየ በሽታ ብንሞትምንም አይደለም ነገር ግን ድንገት በመርዙ ሰው ቢሞት መጥፎ ነው የአይጦቹ አደገኛነት የተረጋገጠ ሲሆን ሰው በአይጥ መርዝ የመሞቱ ዕድል በጣም ያነሰ ነው ብሎ ማሰብ ከባድ ሆነባቸው በተለያየ ደረጃ የሚገኙ የአእምሮ ሕመምተኞችም አሉ የእነዚህ ሕመምተኞች ሁኔታ በጣም የሚያሳዝን ነው እየተባባሰ የሚሄድ ነው ምንም የሚደረግላቸው ነገር የለም አቶ በላቸው የማይጨው ሰው ናቸው ሸማግሌ ናቸው እሳቸው እንደሚሉት የቀበሌ ቤት ውስጥ ሲኖሩ ጎረቤቶቻቸው ቤታቸውን ለራሳቸው ይፈልጉትና ለቅቀው አንዲሄዱላቸው በተለያየ ተንኮል ቢሞከሩአቸውም የማይበገሩ ሆኑ በጠብ እንደፈለጓቸው ሲያውቁ ከመርካቶ ቦምብ ይገዙና ሚርካቶ ቦምብ መሸጡን አላውቅም ነበር እንዳሰቡት ሲመጡባቸው ቦምባቸውን ወርውረው ከአንድ በላይ ሰው ይገድላሉ ይህ ከመሆኑ በፊት ከቀበሌ አስከፍርድ ቤት አመልከተዋል አሁንም ቢሆን አሳቸውን ለማጥቃት የሚጥሩ ሰዎች በሚያድሩበት ከፍል ውስጥ አሉ ብለው ያምናሉ ዛሬም በቦምቡ ፋንታ ድንጋይ ይወረውራሉ ሕግ አስከባሪ ወይም ዳኛ የነበሩ ሰዎች ሲታሰሩ ቅጣታቸው እጥፍ ድርብ ነው አስረኞቹ ሲመቸ ይመቷቸዋል አለዚያ ነጋ ጠባ በስድብ ውርጅብኝ ናላቸውን ያዞሩባቸዋል እኔ በነበርሁበት ግቢ አንድ ዳኛ የነበረና አንድ አቃቤ ሕግ የነበረ ሁለቱም አእምሮአቸው ትከክል አልነበረም እስረኞች ሁሉ ከክርስቲያኖችም ሆኑ አስላሞች በጣም ጸሉተኞች ናቸው አንዳንዶቹ ሴሊቱንም ቀኑንም ይጸልያሱ ነገር ግን ማረሚያ ቤት እየተባለ በሚጠራው እስር ቤት አንድም ቀን በአዘቦትም ሆነ በበዓል አንድም ካህን ብቅ አለማለቱ የቤተ ክርስቲያንና የቤተ እስልምናን የመንፈስ ደረጃ የሚያመለከት ይመስለኛል በዚህም ምከንያት ብዙ እስረኞች በሠሩት ወንጀል ለመጸጸትና ሕይወታቸውን ለማደስ ዕድሉም የላቸው ምናልባትም ብዙዎቹ በወንጀል እየሠለጠኑ ይወጣሉ ለማለት ሳይቻል አይቀርም በራሴ ላይ የደረሰውን ብቻ ለመናገር አንድ ጊዜ ግርግዳ ላይ የተንጠለጠለ የስፖርት ልብሴን ተሰረቅሁ በሌላ ቀን ደግሞ ሀብት ምንድን ነውኦ በሚል ርአስ የጻፍሁት ሁለት ደብተሮች ሙሉ ተሰረቀ ሁለቱንም ስርቆቶች አመልከቼ ነበር አንድ ጣት ያነቃነቀ አልነበረም የደብተሮቹ አንኳን ይገባኛል ነገር ግን በመጨረሻ ስንወጣ በመዝረፍ ይሁን በውርስ ስም አላወቅሁም ብዙ ዕቃዎች እንዳስቀሩብኝ ስረዳ በዚህ መንገድ ደመወዝ የሚከፈላቸው ይኖሩ ይሆናል ብዬ ጠረጠርሁ አንድ በዘራፊነት የተያዘ ወጣት ከአሁን ወዲያ ከሀምሳ ሺህ ብር በታች አልሞክርም ሲል ሰምቼዋለሁ ማረሚያ ቤት የሚባለው በመንፈሳዊ ተግባር በኩል ፍጹም ባዶ መሆኑ ከሌሎች በጎ ተግባሮችም ባዶነት ወይም ደካማነት ጋር የተያያዘ ነው ማናቸውንም ዓይነት ትምህርት ማበረታታት አይታይም እንዲያውም ለትምህርት አንቅፋትን መፍጠር ባህል የሆነ ይመስላል ኦሮምኛ ለመማር የፈለጉ እስረኞች ተሰባስበው ቢጠይቁ ቦታ የለም ተብለዋል እስረኞቹ የጠየቁት ቦታ ይሰጠን ብለው አልነበረም የትም ቦታ ተቀምጠው መማር ይቸሉ ነበር የመጻሕፍት ቤት አለመኖር ሌላው የትምህርት ማበረታታት ፍላጎት አለመኖሩን የሚያመለከት ነው መጻሕፍት ከውጭ ለማስገባት እንኳን ብዙ ችግር አለ በደርግ ዘመን የእስር ቤቱ ለብዙ ዓመታት በሁለተኛ ደረጃ መልቀቂያ ፈተና በኢትዮጵያ አንደኛ ይሆን እንደነበረ የታወቀ ነው ከዚያም በላይ ብዙ ሰዎች የተለያዩ ቋንቋዎችን ኢኮኖሚከስና ታሪከ ተምረው የወጡ ሰዎች አሉ ዛሬ ይህ የማይቻለው ለምንድን ነው። ፖሮይፖፓተምጾ ሪፖርተር መግቢያ ከላይ የተጠቀሱት ሁለት ዓረፍተ ነገሮች በጋለ ንዴት ላይ ያለ ሰው አንደጻፋቸው ይታወቃል ሆኖም ሁለቱም ዓረፍተ ነገሮች ሁለት የተለያዩ ግን ሊገናኙ የሚችሉ መሠረታዊ ቁም ነገሮችን ይዘዋል አንደኛው ሥልጣን ሰውን ወደአራዊትነት በጣም ሊለውጥና ሊያበላሽ አንደሚችል የሚገልጽ ነው ሁለተኛው ሰው መሆንን ከሥልጣን ጋር አጋፍቶ ያሳየዋል በሁለቱም ዓረፍተ ነገሮች የተገለጹትን ሀሳቦች ለእኔ አንደገቡኝ ለማብራራት እሻለሁ ሥልጣን በመሠረቱ ሕጋዊ ነው ስለዚህም ሰውን ወደአውሬነት አይለውጥም ሰውን ወደ አውሬነት የሚለውጠው ሥልጣን ሳይሆን ጉልበት ነው ጉልበት የሕገ አራዊት መሠረት እንደሆነ ሁሉ ሕግ ለሰው የሥልጣን መሠረት ነው አራዊት በሕገ አራዊት ይመራሱ ሰዎች በሕጋዊ ሥልጣን ይመራሉ ሰዎች በማን አለብኝነት በጉልበት ሲጠቀሙ ወደአውሬነት ይለወጣሉ ሕጋዊ ሥልጣናቸውን በጉልበት ወደ ሕገ አራዊት ይለውጡታል ስለዚህም ለማለት የሚቻለው ሰዎቹ ሥልጣናቸውን ወደ ሕገ አራዊት ለወጡት እንጂ ሥልጣኑ ሰዎቹን ወደአራዊትነት አልለወጣቸውም አራዊትነት ከሥልጣን ቀድሞ የነበረ ባሕርይ ነው ማለት ነው ሰብአዊነትና ሥልጣን አብረው አይሄዱም የሚለው ዓረፍተ ነገርም አጣርተን ልንገነዘበው የሚገባን ዋና ቁም ነገርን የያዘ ነው ሰብአዊነትና ሕጋዊ ሥልጣን ሁልጊዜም አብረው ይሄዳሉ አብረው የማይሄዱት ሰብአዊነትና ጉልበተኛነት ወይም ሕገ አራዊት ናቸው ስለዚህም በዓረፍተ ነገሩ የተገለጸው ሀሳብ ለእኔ እንደመሰለኝ ሥልጣንን በሕጋዊነት ለመጠቀም የሚፈልግ ሰው የሥልጣን ቦታን ማግኘት አይችልም የሚል ነው ትክክል አይመስለኝም የሥልጣንን ትርጉም በሕጋዊነት ተቀብለን ከጥሬ ጉልበት ወይም ከሕገ አራዊት ለይተን ከአየነው በሁለቱ ዓረፍተ ነገሮች የተገለጹት ሀሳቦች የጎንደርን ሁኔታና ችግር ብቻ ሳይሆን በአጠቃላይ የኢትዮጵያን መሠረታዊ ችግር ለቀባሪው የሚያረዱ ናቸው እነዚህ ችግሮች የኢትዮጵያዊ ኑሮ መለያ ሆነዋል በሕግ አምላክ ሲባል ውሀም ይቆማል የሚባልበት አገር ነበር መንገደኛ ሁሉ ዳኛ የሚሆንበት አገር ነበር በንጉሦቹ ችሎት ሽማግሌዎች ፍርዱን የሚተቹበት አገር ነበር ተከሳሾች ዋስ በራስ ብለው ቤታቸው የሚገቡበት አገር ነበር አራዊትነት ሳይነግሥ እግዚአብሔር ያሳይዎ ከርስቶስ ያመልከትዎ እየተባለ የሚሟገቱበት ባህል ያለን ሕዝብ ነንበንጉሠ ነገሥቱም ችሎት ቢሆን ተከራካሪዎች በሙሉ ልብና በነጻነት የሚናገሩበት ባህል ያለን ነን ዛሬ የአገዛዙ ጠበቃ ብቻ ነው እንደልቡ የሚናገረው ፍርድ የእኔ ነው የተባለውን አምላካዊ ቃል ያልተቀበለና ያልገባው ፍርድ ቤት ባህላችንን ከማዋረዱ አልፎ ሕግን ከሚዛንነት ወደወገንተኛ መሣሪያነት ይለውጠዋል ያሳፍራል ሆኖም ወንጀለኛ መቅጫ ሕግ አንቀጽ በሕግ ፊት ሁሱም እኩል መሆኑን ይደነግጋል ሕግና ፍትሕ በኢትዮጵያ ባህል ያላቸው አቅዋም ከምዕራባውያን ሕጋዊ ሥርዓት ሐ« ጊዜ ዐየ ፎክ ከሚሉት ይጠነከራል በፍርድ ከሄደቸ በቅሎዬ ያለፍርድ የተበላች ጭብጦዬ የሚሰው ባህላዊ አባባል ግሩም አድርጎ ይገልጸዋል በትከከለኛ ፍርድ የተወሰደብንን ትልቅ ሀበት ለማጣት መንፈሳችንን ያዘጋጀን ስንሆን ያለፍርድ የሚወሰደብን ትንሽ ነገር ያንገበግበናል ማለት ነው አስቲ ደግሞ በቅንጅት አመራርና አባሎች ላይ የተመሠረተውን ክስና የተካሄደውን የፍርድ ሁኔታ በአጭሩ ለሚቀጥለው ትውልድ እናቆየው ከስ አንድ ከስ መነሻ ሊኖረው አንደሚገባ ለማስረዳት አንድ አኔ በአጋጣሚ ያየሁትን ልግለጽ አንድ ሰው ከ እንበለው ሌላውን ሰውዬ ተ እንበለው በአንድ ሺህ ብር ዕዳ ይከሰዋል በሕጉ መሠረት ከስ ለመመሥረት ማስረጃ ያስፈልጋል ወይ አንድ ዓይነት ውል ወይ ደረሰኝ ወይ ምስክሮች ወይ እ ር ። ይህንን ሰው በአካል አግኝቼው የማውቅ አይመስለኝም በለንደን ከአቶ መለስ ጋር ስንገናኝ ከኋላ ተቀምጦ ነበር ይሆናል ግን አላስታውሰውም ብዙ ምስከሮች ነበሩ አቶ አብዱል መሀመድ ፕሮፌሰር እንድርያስ እሸቴ አቶ ይስሐቅ ከፍሴና ሌሎችም ነበሩ ለመዋሸት የሚያመች ሁኔታ አልነበረም ሕገ መንግሥት ሕገ አራዊት ነው ማለት ብርሃን ጨለማ ነው ወይም ሕይወት ሞት ነው እንደማለት ያለ የአእምሮ ጉድለትን የሚያመለከት የተሰናከለ አስተሳሰብ ነው ሕገ መንግሥቱ ሕገ አራዊት ነው ማለቱ ከተረጋገጠ እንዲህ ያለው ሰው ወደ እስር ቤት ሳይሆን ወደ ትምህርት ቤት ወይም ወደ አአምሮ ሀኪም ቤት መላክ ያለበት ይመስለኛል ይህንን ጉዳይ በተመለከተ ፍርድ ቤቱ የቀረበውን ማስረጃ አረጋግጫለሁ ያለ መሰለኝ ዓይንንና ጆሮን ከዶ የከሳሽ ጠበቃን «ጭብጥ በመቀበል ተረጋግጦአል ለማለት ይቻል ይሆናል አውነት አለመሆኑን ግን በማናቸውም ጊዜ ቪድዮውን አይቶ እኔ የተናገርሁትን የሰማ ሊያረጋግጠው ይቸላል የከሳሽም የጠበቃዎችም የዳኞችም ልጆች በአባቶቻቸው ላይ አንዲፈርዱ ብቻ ሳይሆን እንዲያፍሩባቸው የሚያደርጋቸው ነው በምርጫው ክርክር ጊዜ በሂልተን ሆቴል እኔ ንግግሬን የጀመርሁት በሰብአዊ መብቶች በኩል ሕገ መንግሥቱን በማወደስ ነው በሕገ መንግሥቱ ውስጥ ሠላሳ በመቶ የሚያህሉት አንቀጾቸ ስለሰብአዊ መብቶች ጉዳይ መሆናቸውንና ዓለምአቀፍ ሕጎችም የተካተቱበትን ይህ ቀረ የማይባል ሰነድ መሆኑን በመግለጽ ነው ስለሕገ አራዊት ያነሣሁት በተግባር የሚታየውን በማነፃፀር እንጂ ሕገ መንግሥቱን በሰብአዊ መብቶች ጉዳይ ለመንቀፍ አይደለም ይህ በቪድዮ የተመዘገበ ነው በዚህ የተነሣ የቀረበብኝ ክስ በፍጹም ሐሰት ነው በዚህ ከስ ጠበቃው ተከራከሮ ፍርድ ቤቱ የዕድሜ ልከ እስራት ፈረደብኝ አልተከላከልሁም ይግባኝም አላልሁም የከሳሽ ጠበቃ ግን የዕድሜ ልክ አስራት አይበቃም ብሎ የሞት ፍርድ አንዲፈረድለት ይግባኝ አለ መጥሪያው ከደረሰን በኋላ ንቀው የተውት መሰለኝ ሥርዓት ያለው መልስ አላገኘንም መገልበጥና መለወጥ ሕዝብ የሥልጣን ምንጭ በሆነበት ሥልጡን አገር በሕጋዊ ምርጫ ሕዝብ ፈቃዱን በድምፁ እየገለጸ የመንግሥትን ሥልጣን ከተወዳዳሪ ቡድኖች ውስጥ ለአንዱ ይሰጣል በዚህ መንገድ የመንግሥት ባለሥልጣኖች ሲለዋወጡ መንግሥት ተገለበጠ መንግሥት ፈረሰ አይባልም ሀ በማናቸውም የቅንጅት ሰነድ ላይ መገልበጥ የሚለውን ቃል የተጠቀመበት የለም ለ በፍርድ ቤት ማስረጃ ሆነው በቀረቡት ቪዩዮች ቴፖችና ሰነዶች ውስጥ መገልበጥ የሚለውን ቃል ማንም ሰው ሲጠቀምበት አልተሰማም «መገልበጥ» የሚለው ቃል የኃይል ወይም በጡንቻ የማፍረስ ባሕርይ አለበት በተለይም ዓመፅ ከሚለው ቃል ጋር ሲቀናጅ ከፖለቲካ ትግል ይልቅ ወደ ጉልበት ትግል ያዘነብላል ዓመፅ በቁሙ ጉልበት የለበትም አንዲያውም ዓመፅ ከጉልበት ለመላቀቅ መሞከርን እምቢ ማለትን ስለሚያመለክት ከመገልበጥ ጋር የሕርይ ዝምድና የለውም በጆርጂያና በዩከሬን የታየው ሕዝባዊ ዓመፅ በአንድ በኩል እንደጥሩ የሰላማዊ ትግል ዘዴ ሲጠቀስ በሴላ በኩል ደግሞ በማወቅም ይሁን ባለማወቅ አውነቱን በሐሰት ለመተካት በማቀድ ይሁን የጀርጅያና የዩከሬን ሕዝባዊ ዓመፅ በኃይል መንግሥትን መገልበጥ ተደርጎ ይወሰዳል በሁለቱ አገሮች የተደረገው ሕዝባዊ ዓመፅ አንድ ጥይት ያልተተኮሰበት ፖሊሱም ሆነ የጦር ሠራዊቱ ሰላምን ከማስከበር ውጭ ወገን ለይቶ ያልገባበት ሕዝቡ በሰላማዊ እምቢተኛነት የሥልጣን ባቤትነቱን ያረጋገጠበት ነው በጆርጂያና በዩከሬን መሪዎች ሰላማዊ ሕዝብ በጥይት እንዲደበደብ ለፖሊስና ለጦር ሠራዊቱ ትእዛዝ የሰጠ ባለሥልጣን የለም ወይም ቢሰጡም የሰማቸው አላገኙም ነበር በፍጹም ሰላም የተገኘውን ለውጥ በኃይል ወይም በጉልበት የመጣ ማስመሰል ዓለም በሙሉ ከደረሰበት ግንዛቤ ውጭ የሆነ ነው ከሳሽ በድፍን ሐሰት ላይ ቆሞ የከበደ ከስ ሲመሠርት መንግሥትን ለመገልበጥ አድመዋል በኃይል ወይም በጉልበት ዓመፅ ሕገ መንግሥታዊ የኖፕፕ። የቅንጅት አባል ያልሆኑትን ሁሉ ሰብሰቦ በአድማ ተጠምደው ነበር እያለ ውሸት ከምሮአል ሁለት በጣም የሚደንቁ ነገሮች አሉ አንደኛው ከሳሽ ለአድማ ለተባለው ያቀረበው ምንም ማስረጃ የለም ሊኖርም አይችልም በመጀመሪያ ደረጃ የቀረቡት የአድማ ማስረጃዎች ቪድዮዎች ሲሆኑ አንዳንዶቹም በቴሌቪዥን የታዩ ናቸው አንዳቸውም የምሥጢርነት ባሕርይ የላቸውም በነዚህ ቪድዮዎች ውስጥ አንድም በሰያፍም አንኳን በኃይል መንግሥትን መገልበጥ የሚል ሀሳብን ያንጸባረቀ ሰው ድምፅም አልተሰማም ስለዚህም ፍርድ ቤቱ በአደባባይ ከታየውና ከተሰማው የተለየ ግንዛቤ ሊኖረው ይቸላል ብሎ ለመገመት አስቸጋሪ ይሆናል ፍርድ ቤቱ እነዚህን ቪድዮዎች የውሸት ስም ተሰጥቶት «ጭብጥ ከሚባለው የከሳሽ ፈጠራ ለይቶ ከተመለከተው የከሳሽ ማስረጃ ተብሎ የቀረበው የተከሳሾች መከላከያ ሆኖ ይቀርብ እንደሆነ እንጂ ክስ ለመመሥረት የማያስችልና ለሐሰት ከሶቹም ማስረጃ የማይሆን ነው ነገር ግን ከብይኑ ለመገመት እንደሚቻለው ፍርድ ቤቱ ቪድዮቹን ሳይሆን የከሳሹን ሼጭብጥ የተጠቀመበት ይመስላል በቀጥታ ከቪድዮዎቹ ካገኙት መረጃዎች ይልቅ የከሳሹን ጠበቃ «ጭብጥ» ለመቀበል ዝንባሌ አንደነበረ የሚያመለከት ነው ሁለተኛው የማስረጃ ዓይነት የተለያዩ መግለጫዎችና በራሪ ጽሑፎች በጋዜጣም ላይ የወጡ አስተያየቶች ናቸው በነዚህም ውስጥ ቢሆን መንግሥትን በኃይል ወይም በጉልበት መገልበጥ ለሚለው ከስ ተጨባጭ ማስረጃ ይሆናል የሚባል አንድም የለም እነዚህ የሰነድ ማስረጃዎች በከሳሹ የተዛባ ግንዛቤ ካልታዩ በቀር በራሳቸው አንድም ወደ ኃይል ወይም ወደ መንግሥት መገልበጥ የሚያመለክት ነገር የለም ጭቆናና ስቃይ ሸሽተው በውጭ አገር በስደት ላይ የሚኖሩትን ኢትዮጵያውያንን ከቅንጅት ጋር አያይዘው የአድማ ተባባሪ ማድረጋቸው የውሸት ክሱ መውደቂያ ነው በአሜሪካ ቁጣ የብዙዎች ስም ከተከሳሾቹ ዝርዝር መሰረዙ ውሸቱን ከማጋለጡ በላይ አሳፋሪ ነው አንዲያውም የመንግሥትን ሥልጣን በሕዝብ ድምፅ የተሸነፈው ለአሸናፊው አንደሚያስረክብና በዚህም ሰላማዊና ዴሞክራሲያዊ መንገድ ለውጥ አንደሚደረግ ሕገ መንግሥቱ ያዝዛል በመሠረቱ የፖለቲካ ቡድኖች በምርጫ ጊዜ የሚያሳዩት ውድድር በአንድ በኩል በሥልጣን ላይ ያለው ቡድን ያለውን ዓላማ ይዞ እንዲቀጥል በሴላ በኩል ደግሞ ተቀናቃኝ የፖለቲካ ቡድኖች ለለውጥ ያላቸውን ዓላማ ይዘው ነው ይህ ዴሞከራሲያዊ አሠራር የሥልጣን ባለቤት ሕዝብ ነው ከሚለው ዴሞከራሲያዊ አምነት የሚነሣ ነው ሕዝብ በሥልጣን ላይ ያሉትን አውርዶ ሌሎችን በሥልጣን መንበር ላይ ማስቀመጥ ይቸላል ይህ የመለዋወጥ ሥርዓት ሕጋዊ ነው ስለዚህም በምርጫ ጊዜ በሥልጣን ላይ ያሉትን እናወርዳለን ወይም እንለውጣለን ማለት ከመገልበጥ ጋር ምንም ዝምድና የለውም በሕዝብ ምርጫ በሥልጣን ላይ ያለውን ቡድን ለማውረድና ሰመለወጥ የሚደረገውን የፖለቲካ ሰላማዊ ትግል ከኃይል ዓመፅና የመንግሥት መገልበጥ ጋር ማያያዝ በሁለቱም ተቃራኒ በሆነ ዘዴዎች ላይ የግንዛቤ ችግር መኖሩን ያመለከታል ለውጥን በሕጋዊ ሥርዓትና በሰላማዊ መንገድ ለማያውቁ በኃይል ግልበጣ ብቻ ሊገነዘቡት ይችላሉ ነገር ግን ፍርድ ቤቱ ይህንን እውነት መረዳቱ ያጠራጥራል በሕጋዊ ሥርዓትና በአደባባይ ዓለም ሁሉ እያየው የተካሄደውን የለውጥ ውድድር አንደግልበጣ ሙከራ ተወስዶ የተመሠረተው ከስ ከአውነት የራቀ ግልጽ የተንኮል ዘዴ ፍርድ ቤቱ ሳተው መንግሥትን በኃይል ለመገልበጥ ሞከረዋል ለሚለው ፍርሃትና ስጋት መነሻው ምንድን ነው መነሻው የምርጫ በመንግሥት በኩል በፍጹም ያልተጠበቀ ውጤት ነው የኢትዮጵያ ሕዝብ በነቂስ ወጥቶ ምርጫው ቅንጅት እንደሆነ የሚያመለክቱ አዝማሚያዎች ገና ከመጀመሪያው መታየት ጀመሩ ፍርሃትና ስጋቱን የፈጠረው ይህ ወደአልተጠበቀ ውጤት የሚያመራ መስሎ መታየቱ ነው ይህንን ሁኔታ በጉልበት ለመቀልበስ ወይም ለመገልበጥ የድምፅ ሣጥኖቹ መነካካትና አላግባብ ውጤቱን ወደተፈለገው ለማድረስ የተደረገው ሙከራ ነው በአዲስ አበባ የሕዝቡ የንቃት ደረጃ በጣም ከፍ ያለ በመሆኑና ታዛቢዎችም በብዛት ተሰማርተው ስለነበረ የምርጫውን ውጤት ለመቀልበስ የተደረገው ሙከራ ሳይሳካ ቀረ በገጠሩ ግን የተደረገውን የድምፅ ዘረፋ ለመከላከል አልተቻለም ልዩ ዓይነት በጉልበት መገልበጥ የሕዝብን እውነተኛ ድምፅ በጉልበት መለወጥ ነው ቅንጅት ይህንን በገጠር የተደረገውን ምርጫውን በጉልበት መገልበጥ አልቀበልም አለ ሕዝቡም በብዙ ቦታዎች ተቃውሞውን መግለጽ ጀመረ ሰላማዊው የቅንጅትና የሕዝብ ተቃውሞ ሁለተኛውን የኃይል ወይም የጉልበት አርምጃ አስከተለ ብዙ ሰዎች ታሰሩ ብዙ ሰዎች አካላዊ ጉዳት ደረሰባቸው ብዙ ሰዎች ተፈናቀሉ ብዙ ሰዎች ተገደሉ ቀጥሎም አገዛዙ ሦስተኛውን የኃይል ወይም የጉልበት እርምጃ ወሰደ ከቅንጅት አመራር አየመረጠና ከአመራር ውጭ ያሉትን አባላት እየለየ ጋዜጠኞችንም እንዲሁ መንግሥታዊ ካልሆኑ ድርጅቶችም ሰዎችን ሰብሰቦ አሰረ የሚያስደንቀው ነገር የተከሰተው በዚህ ሦስተኛው ደረጃ ላይ ነው አገዛዙ በወሰደው የጉልበት እርምጃ ለጠፋው የፐ ተ ላች ነ ሕይወትና ለወደመው ንብረት ኃላፊነቱን በተከሰሱት ሰላማውያን ሰዎች ላይ ለጠፈው የጥንቱ የበደለው ንጉሥ ባላገር ይካስ ዓይነት ከሶቹም ሆኑ ለፍርድ ቤት የቀረቡት ማስረጃዎች ሁሉ የሚያመሰለከቱት ከላይ እንደተዘረዘረው ሲሆን በዚህ መሠረት በፍርድ ቤቱ የተሰጠው ብይን የበደለው ንጉሥ ባላገር ይካስ የሚለውንና የተረሳውን አባባል የሚያስታውስ ነው የድርጊቶቹን ቅደም ተከተልና ተከታታይነት በሚገባ የተገነዘበ ሰው የኃይል ወይም የጉልበት እርምጃ መቼና በማን እንደተጀመረ ሰመለየት አያዳግተውም ከዚያም በላይ በንብረትም ላይ ሆነ በሰው ላይ የደረሰውን ጉዳት ማን ምን ያህል ብሎ ለመገመት አስቸጋሪ አይደለም በተጨማሪም ባልታወቀ ምክንያት ተነሣስተው ሰላማዊ ሰልፍ ለማድረግ የተሰበሰቡት ወጣቶች በጥይት የተገደሉት በቅንጅት እቅድ አንዳልሆነ ግልጽ ነው ይህ ሁሉ ሲጠራቀም የሚያመለከተው የወንጀል ፈለግ ወደ ሌላ አቅጣጫ መሆኑን ነው የፍርድ ቤቱ ብይን ምከንያትና ውጤት ይዛመዳሉ ሲል ምከንያት ያደረገው ሀ የምርጫው ውጤት ተጭበርብሮአል መባሉንና መዘረፉን አይደለም ሰ ከሰኔ አንድ በፊት በብዙ ሰዎች ላይ የደረሰውን ድብደባ እስርና ግድያ አይደለም እንዲያውም የሰኔ አንዱና የጥቅምት ጭፍጨፉ ቢሆንም እንደምክንያት አልተወሰደም ምክንያት ተብሎ የተወሰደው ተከሳሾች በምርጫ ዘመቻው ጊዜና የምርጫው ውጤት ተጭበረበረ ከተባለ በኋላ በተለያዩ ጊዜያትና በተለያዩ ቦታዎች ያደረጉትን ንግግር ነው እነዚህ ንግግሮች በጊዜም ሆነ በቦታ ወንጀል ከተባለው ድርጊት ጋር በጣም የተራራቁ ናቸው ፍርድ ቤቱ መጀመሪያውኑ ከሱን ተቀብሎ እንድንታሰር ማዘዙ ሲያስደንቀኝ በዋስ እንዳንለቀቅ መበየኑ ሲያስገርመኝ ከሳሽና ጠበቃው ያቀረቡትን የቪድዮ ማስረጃ አይቶና ሰምቶ ውሳኔ በመስጠት ፋንታ የጠበቃውን የተጨማደደ ጭብጥ ለውሳኔው መሠረት ማድረጉ ሲያሳዝነኝ ሆድ ሲያውቅ ዶሮ ማታ ዓይነት ተከላከሉ ተብሎ ሲወሰን እግዚአብሔር ከዚያ ቤት እንደወጣ ገባኝ በዚህም ፍርድ ቤቱ ደኸየ ወይም በልማድ እንደሚባለው ውቃቢ ራቀው ስለዚህም ያንን የክስና የተከሳሶች ድሪቶ ማስረጃ ከተባለው ጋር ተቀብሎ ተከላከሉ ብሎ መወሰን የፍርድ ሚዛን እንደተረገጠ ማረጋገጥ ነው በመጨረሻም የዕድሜ ልክና ከዚያም ያነሰ ፍርድ ተሰጠ አብዛኛዎቹ ተከሳሾች ሳቁ አላዘኑም በመጀመሪያ ይህ ፍርድ ቤት ከአንድ ዓመት ተኩልና በሙሉ ድምፅ ባይሆንም የሰውነታችንን ከብር የሚያዋርደውን የታሪካችንንና የባህላችንን ኩራት የሚገፍፈውንና የልጆቻቸንንና የልጅ ልጆቻችንን ሕይወት አቀርባለሁ የሚያጨልመውን የትግሬን ዘር የማጥፋት ከስ በመሰረዙ ምስጋናዬን ከዚህ ቀጥዬም በመጀመሪያ ስለ ከሱና ስለብይኑ በአጠቃላይ ሁለተኛም በግል በእኔ ላይ ስለቀረበው ከስና ብይን በአጫጭሩ አስተያየቴን አሰጣለሁ ሁነቶቹ በቅደም ተከተላቸው የሚከተሉት ናቸው ምርጫው የምርጫው ውጤት ልክ አይደለም የሜል ወቀሳ መነሻ በ ምክንያት የተነሣው ሰላማዊ ተቃውሞ በንግግር ተቃውሞውን ለመቋቋም የተወሰዱ የኃይል እርምጃዎች ድርጊት የኃይል እርምጃዎቹን የቀሰቀሱት ሰላማዊ ተቃውሞዎች ድርጊት የመጨረሻው የብዙ ወጣቶችን ሕይወት የቀጠፈው የኃይል እርምጃ ሰኔ እንደገና ጥቅምት ድርጊት እስርና ከስ አንግዲህ ከሶቹ የተመሠረቱት በተራ ቁጥር በተገለጸውና ከዚያ በኋላ በተከታታይ በተፈጸሙት ድርጊቶች ላይ ነው ከላይ ከ እስከ በተዘረዘሩት ተከታታይና ተዛማጅ ሁነቶች መሀከል ድርጊቶች ናቸው ማለትም በገቢር የተፈጸሙ ናቸው ና ከንግግር ያላለፉ ቢበዛም በሰላማዊ ተቃውሞ የተገለጹ ናቸው በተቃውሞው ውስጥ ከቅንጅት መመሪያ ውጭ የድንጋይ ውርወራ እንደነበረ ታውቆአል ፍርድ ቤት ምከንያትና ውጤት ሰመዛመዳቸው ያገኘው ግንዛቤ በተራ ቁጥር ና በተራ ቁጥር የተገለጹትን አስወጥቶ አንደሆነ ግልጽ ነው የወንጀለኛ መቅጫ ሕግ ቁጥር የተደነገገውን የምክንያትና የውጤት መቋረጥ ያላገናዘበ ነው በተራ ቁጥር ና በተራ ቁጥር የተገለጹትን ሁነቶች ተከታታይነትና ተዛማጅነት ይዞ ያልተነሣ አስተሳሰብ በምንም የአስተሳሰብ መንገድ ትከክለኛ ሊሆን አይችልም በተጨማሪም ፍርድ ቤቱ በገቢርና በነቢብ ወይም በድርጊትና በንግግር መሀከል ምንም ልዩነት ሳይታየው መቅረቱ የሚያስገርም ነው የትኛው ውጤት ከየትኛው ምከንያት ጋር ተዛምዶ ነው የተመሠረተውን ክስ ሊያጸናው የሚቸለው። አጠቃላይ አስተያየት የተከሰስንበት መሠረታዊ ጉዳይ መንግሥትን በኃይል ለመለወጥ በመሞከርና ሕገ መንግሥቱንና የሕገ መንግሥቱን ሥርዓት ለማፍረስ በመፈለግ ነው ተብሎአል ሕገ መንግሥት ሲባል ለከሳሽና ተከሳሽ አንድ ከሆነ ተከሳሾቹ ሕገ መንግሥቱን ለማፍረስ የሚፈልጉበት ምንም ምክንያት የለም ለዚህም ዋናው ቨኾ ምከንያት ሕገ መንግሥቱ ብቸኛ መከታቸው መሆኑ ነው እንዲያውም በቅንጅት ጉዳይ የተከሰሰው ሁሉ ሕገ መንግሥቱ የሚያጎናጽፈውን መብትና የዳኝነት ተስፋ በመጠቀሙ ነው ከሳሽና የከሳሽ ጠበቃ ሕገ መንግሥቱን ያውቁታል ወይስ ችላ ብለውታል ብሎ ለመጠየቅ የሚያስደፍሩ ምከንያቶች ብዙ ናቸው ከሁሉ በፊት ሕገ መንግሥቱ የመደራጀት የመሰብሰብና ሀሳብን ያለምንም ገደብ የመግለጽ ሰላማዊ ሰልፍ የማድረግ የመምረጥና የመመረጥ መብቶችን ለዜጎች ሁሉ በእኩልነት ያጎናጽፋልየመንግሥት ሥልጣን ባለቤቱና ሽ ምንጩ የኢትዮጵያ ሕዝብ መሆኑን ይደነግጋል አንቀጽ ከሕዝቡ በድምፅ ብልጫ ውከልናን ያገኘ ወይም ያገኙ የፖለቲካ ቡድኖች ሥልጣንን በሰላም እንደሚረከቡ ያዛል አንቀጽ ዐ በዚህም መሠረት አዲስ መንግሥት መፍጠር ወይም ማቋቋም እንደሚቻል ይናገራል አንቀጽ ዐ በሕገ መንግሥቱ ከተደነገገው ውጭ በኃይል ወይም በጉልበት የመንግሥት ሥልጣን አንዳይያዝ ይከለከላል ሕገ መንግሥቱ ፍጹምና ዘለዓለማዊ ባለመሆኑም ለማሻሻል የሚቻልበትን መንገድ ይደነግጋል በ በአጠቃላይ በመብቶች ጉዳይ ሕገ መንግሥቱ ይህ ቀረው የማይባል ሰነድ ነው በሚያዝያ ወያኔኢሕአዴግ ከመንግሥት ጋር በመተባበር ሕዝባዊ ስብሰባ ጠርቶ በነበረ ጊዜ የወያኔኢሕአዴግ ሊቀ መንበርና የመንግሥት ጠቅላይ ሚኒስትር የሆነው ስብሰባውን ሕዝባዊ ማዕበል ብሎት ነበር ማዕበል የሚለውን ቃል የመረጠበትን ምከንያት ለማብራራት አልፈልግም ሆኖም በሚያዝያ ዐ ቅንጅት በዚያው በመስቀል አደባባይ የጠራው ሕዝባዊ ሰብሰባ አዲስ አበባን በሙሉ አጨናንቆ ሕዝባዊ ማዕበል ከተባለው እጥፍ ድርብ ነበር ፍጹም ሰላማዊ በሆነ መንገድ ያለምንም እንከን ተጠናቀቀ የተከሳሾቹን ሰላማዊነት ከዚህ ሕዝባዊ ስብሰባ የበለጠ በተጨባጭ ሊያመለክት የሚቸል የለም ገሽ ከምርጫው በኋላ የተፈጸሙትን ዋና ዋና ኩነቶች በቅደም ተከተላቸው ማየት ፍርድ ቤቱ ምክንያትና ውጤት ያለውን ለማጣራት ይረዳል በመጀመሪያ ገና ምርጫው እየተካሄደ ባለበት ጊዜ ግንቦት ማታ የሕገ መንግሥቱን ሥርዓት የሚጥስ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጀ ለአንድ ወር ታወጀ ይህም ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓት ታገተ የኃይል ወይም የጠመንጃ አገዛዝ በይፋ ታወጀ ማለት ነው ይህንን ለማረጋገጥ ግንቦት ቀን ገና ቆጠራው ሳይጠናቀቅና ለምርጫ ቦርድ ሳይደርሰው በአዲስ አበባ ከተማ ቢሸነፍም በአገሪቱ በአጠቃላይ አሸናፊ መሆኑን ወያኔኢሕአዴግ አወጀ በዚህ አዋጁ የምርጫ ቦርድን ሕገ መንግሥታዊ ሥልጣን ገረሰሰው በነዚህ በተጠቀሱት ሁለት የኃይል አርምጃዎች ተፎካካሪ የነበረው የፖለቲካ ቡድን ራሱን በጉልበት ወደ መንግሥትነት ለውጦ ሕጋዊ ሥርዓቶችን አፈረሰና ለአሰቃቂ የግፍ እርምጃዎች በርን ከፈተ ሰለዚህም በተለያዩ የአገሪቱ ከፍሎች ብዙ ሰዎች ተገደሉ ተደበደቡ ታሰሩ ከቤት ንብረታቸው ተፈናቀሉ ሌላ ማስረጃ ሳንፈልግ የራሱ የመንግሥት አጣሪ ኮሚስዮን ከሞላ ጎደል ባጣራው መግለጫ ሰዎች ሲገደሉ ከዐዐ በላይ አካለ ጎደሎ ሆነዋል ከተከሳሾች መሀከል ድብደባና ማስፈራራት የደረሰባቸው አሱ ሕገ መንግሥቱን የሚቃረን ዛቻና ማስፈራሪያ ዛሬም አልቆመም በቅርቡ በምክር ቤቱ ውስጥ ጣታቸውን እንቆርጣለን እጃቸውን እንቆርጣለን በማለት የሕግንና የሰብአዊ ሚዛንንም የሚጥስ አነጋገር እየሰማን ነው እነዚህ ጸሐይ የሞቃቸው ኩነቶች በጥቁር መጋረጃ ተሸፍነው ሕገ መንግሥቱንና የምርጫ ቦርድን ሥልጣን የሻረውና በጉልበት የመንግሥትን ሥልጣን የያዘው ለብዙ ሰዎች ሕይወት መጥፋትና የአካል ጉዳት ተጠያቂ ሊሆን የሚገባው ቡድን ከሳሽ ሆኖ ከአንድ ዓመት ተኩል በላይ ሕገ መንግሥታዊ መብቶቻችን ሁሉ ታግተው በግፍ እስር ላይ የቆየነው የበደለው ንጉሥ ባላገር ይካስ እየተባልን ነው ግፍ በየትኛውም መልኩ አስከፊ ነው ነገር ግን በሕግ ስም የሚፈጸም ግፍ ከሁሉም የከፋ ነው ምክንያቱም ዜጎች ሁሉ በሕግ ላይ ያላቸውን አመኔታና አለኝታ የሚደመስስ በመሆኑ ነው ይህ ለአገር የሚበጅ አይደለም አንድ ቀን ሕግ አንደሚከሠን ቅንጣት ያህል አልጠራጠርም በእኔ ላይ የተሰጠው ብይን ከዚህ አጠቃላይ መንደርደሪያ ተነሥቼ በተለይ በእኔ ላይ ወደተሰጠው ብይን እገባለሁ ከብይኑ ሦስት ዋና ዋና ነጥቦችን አጠቅሳለሁ ሀ ቅንጅት በሰሜን ሆቴል መግለጫ በሰጠበት ዕለት ከአድማጮቹ አንዱ ነበርሁ መግለጫው ከተሰጠ በኋላ መድረኩ ለጥያቄና ለአስተያየት ሲከፈት እኔም አስተያየት ሰጥቻለሁ ብይኑ ላይ «ሥልጣን ባለው መንግሥት ከፍተኛ ውንጀላዎችን ከሰነዘረ በኋላ ይላል ፍርድ ቤቱ ይህንን ሲል ውንጀላዎች የሚላቸው ምን ምን እንደሆኑ አልተገለጸም ነገር ግን ባልታወቁና ባልተነገረ ነገር ላይ ወደ መደምደሚያ ደርሶ ለፍርድ የተዘጋጀ ይመስላል «ውንጀላዎች» የተባሉትን ሳላውቅ የምከላከለው ምኑን ነው። ለእኔ እንደመሰለኝ እርቅ አስፈላጊ የሆነበት ምከንያት ይህንን ጥያቄ በጨዋ ደንብ ለመመለስ ነበር ምናልባት ሽምግልና የተባለው ለአሳሪው የወንድ በር ለመስጠት ዘዴ ለመፈለግ ካልሆነ በቀር ሌላ ውጤት የሚያስገኝ ነው ብሎ ያመነ አልነበረም ፕሮፌሰር ኤፍሬም አቶ መለስን በሚያነጋግርበት ጊዜ እቶ መለስ በየትኛው ወንበር ላይ ተቀምጦ አንደነበረ ግልጽ አልነበረለትም አንድ ቀን ስለመንግሥት ሥልጣን ይናገርና በሌላ ጊዜ ሲመጣ ደግሞ ስለወያኔኢህአዴግ ፓርቲ ቢሮ ይናገራል ይህ ነጥብ በቀላሉ መታየት ያለበት አይመስለኝም በፓርቲ ደረጃ ከሆነ አንደኛ አሳሪው የወያኔኢህአዴግ ፓርቲ ሳይሆን መንግሥት ነው ይህ ነጥብ እንኳን ለአንግዳው ለፕሮፌሰር ኤፍሬምና ለአቶ መለስም ግልጽ የነበረ አይመስለኝም በአሳሪና ታሳሪዎች መሀከል ለሽምግልና የሚደረገው ንግግር በወያኔኢሕአዴግና በእስረኞቹ መሀከል ሳይሆን በጠቅላይ ሚኒስትር ወንበርና በእስረኞቹ መሀከል ነው መንግሥትንና ወያኔኢህአዴግን አንድ አድርጎ መመልከት በሁሉም በኩል የብዙ ስሕተቶች መነሻ ነው ስለዚህም ይህ ሽምግልና በብዙ መልኩ አንካሳ ነበር ለማለት ይቻላል ገና ከመጀመሪያው ፕሮፌሰር ኤፍሬም የእርቅ ሀሳብ ከሻለቃ ኃይሴና ከፓስተር ዳንኤል ጋር ይዞ ቃሊቲ ሲመጣ በአሳሪና በታሳሪዎች መሀከል የታሰበው እርቅ አንካሳ መሆኑንና ይህንን የተዛባ ሚዛን ለማቃናት በሽማግሌዎቹ በኩል የበለጠ ጥረት እንደሚያስፈልግ ገልጨለት ነበር መለስ አርቅ ቢፈልግ ሁሉ በጁ ሁሉ በደጁ ነው ነገር ግን ለብዙ ወራት ያህል ያሰራቸውን ሰዎች በድንገት አርቅ ብሎ ቢፈታቸው ሲያስራቸው የፈጸመውን ባይነት ስሕተት ይፈጽማል ሲፈልግ የሚያስር ሲፈልግ የሚፈታ አምባገነን ሆኖ በግልጽ ይታያል ስለዚህ እርቁ ለሱ የፖለቲካ ጥቅም የሚያስገኝለት መሆን እንዳለበት ሁላችንም እኩል ገብቶን ነበር ለማለት አያስቸልም ስለዚህ ለመለሰ የወንድ በር መስጠት በግድ አስፈላጊ መሆኑ ለእኔ ገብቶኛልየይቅርታ መጠየቅ ነክገር ገና ሲነሣ በአስረኞቸ በኩል ጠንካራ ተቃውሞ ነበረ አንዲያውም ብዙዎች እዚህ ቃሊቲ እንኖራለን እንጂ ይቅርታ የምንጠይቅበት ምከንያት የለንም ብለው ሃይማኖታዊ አቅዋም የያዙ ነበሩ በአንድ በኩል አቶ መለስ ሲፈልግ የሚያስርና ሲፈልግ የሚፈታ መስሎ መታየት ስለሌበት እስረኞቹ ችግሩን ተገንዝበው ለአቶ መለስ የወንድ በር መውጫ አንዲሰጡት አስፈላጊ መስሎ ስለታየኝ ብዙዎቹን ለማግባባት ጥረት አድርጌያለሁ በሴላ በኩል ደግሞ እስረኞቹም በሕዝብ ዘንድ ያላቸውን ከብራቸውንና አምነት አጥተው መንፈሰ ደካሞች መስለው ለመታየት አልፈለጉምና ለእነሱም የወንድ በር መውጫ አስፈላጊ ነበር በዚህ ንግግር ላይ እኔ በግልጽ የሚታየኝ በአስረኞቸ በኩል በአዲስ አበባና በተለያዩ የኢትዮጵያ ከፍሎች የተገደሉትን በመቶዎች የሚቆጠሩና የቆሰሉ ሰዎች ከቤት ንብረታቸው የተፈናቀሉና የተሰደዱ ሰዎች ከሥራቸው የተባረሩ ሰዎችና በተለያየ መንገድ ንብረታቸውን ያጡ ሰዎች ጉዳይ ዋናው ነበር በእስረኞቹ በኩል ከእስር ቤት የመውጣቱ ጉዳይ ሀለተኛ ነበር በሌላ አነጋገር የአኔ አስተሳሰብ በእስረኞቹ በኩል ሲታይ የእርቁ አስፈላጊነት በመሠረቱ እስረኞቹን ለማስፈታት ብቻ ሳይሆን ከአነሱ መፈታት ጋር ተያይዞ የሚመጣው የአርቅ ንግግር ለአገሩ በጠቅላላ በተለይም በልዩ ልዩ ሁኔታ ለተጎዱት ሰዎች ማገገሚያ ያስገኛል የማል ነበር ይህንን ሀሳብ እስከመጨረሻው ገፍቼበታለሁ ፕሮፌሰር ኤፍሬም በኢትዮጵያዊነት ስሜቱ በቅንነቱና ቶሎ በማመን ዝንባሌው ተስፋን ይዞ የሚጓዝ በመሆኑ ልዩ ሰው ይሆናል ከብዙ ዘመን ጀምሮ የሚኖረው በፈረንጅ አገር ስለሆነ የማይጠራጠር የነገሩትን እንደነገሩት ሀ የሚቀበልና የተባለውን እንደተባለው የሚያስተላልፍ ንጹሕ ሰው ይመስለኛል ስለዚህም ቃሊቲ መጥቶ በጠቅላይ ሚነስትሩ የተባለውን ይነግረንና ሰፊ ውይይት ከአደረግን በኋላ የኛን ይዞ ደግሞ ወደጠቅላይ ሚኒስትሩ ይሄዳል ተመልዕ ሲመጣ በፊት ከተነጋገርነው ጭራሽ የተለየ ነገር ይዞ ይመጣል ነገሩ ሲለወጥበት በጣም ግራ ቢጋባም ጥርጣሬ ሳያቀዘቅዘው የራሱን መስመር ኣንደያዘ በተስፋ ይቀጥላል ከላይ ሰምቶ የሚመጣው ሀሳብ በየጊዜው ሲለዋወጥበትም በጎ የመሰለውን አቅጣጫ ይዞ ወደፊት ይሄዳል እንጂ ቆም ብሎ የተለወጠውን ሀሳብና ምከንያቱን ለማሰላሰል ጊዜውን አያጠፋም ወይም ያፈጠጠው እውነት ቀዝቃዛ ውሀ የሚደፋበት እየመሰለው ጠለቅ ብሎ መመርመር አያሻም ይሆናል አንዳንድ ጊዜ በጣም ሲጨንቀው በጠቅላይ ሚነስትሩ እግር ላይ እንደሚወድቅና እንደሚለምን ነግሮናል በእኛም በኩል ሻግ ፐ ትዛ ሀጣ ከረር ሲልበት እንዲሁ ወደለቅሶና ወደ እግር ላይ መውደቅ ይደርሳል ጉዳዩን ለመጨረሰ ከራሱ ከብር በላይ የሆነ ብርቱ ስሜት ነበረው አጀማመሩ ላይ የነበረውን መንፈስ ላስረዳ ፐሮፌሰር ኤፍሬም ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ጋር የተነጋገረውን በሙሉ ልብ ተቀብሎና አምኖ ለእኛ የእርቁን ሀሳብ በሚያስተላልፍበት ጊዜ በጋለ ተስፋና መንፈስ ነበር እስረኞቹ በበኩላቸው የአርቁን ሀሳብ በቅን መንፈስ ተቀብለው ጠቅላይ ሚኒስትሩም አስረኞቹም በጨዋነትና በከብር የሚገላገሉበትን መፍትሔ ለመቅረጽ አአምሮአቸውን አዘጋጅተው ነበር በምርጫ ምክንያት ለተከሰተው ረብሻ ለጠፋው የሰው ሕይወትና ለወደመው ንብረት ወደዝርዝር ሳንገባ በደፈናው የየድርሻችንን ኃላፊነት ተቀብሰን መንግሥትም ቅንጅትም የኢትዮጵያን ሕዝብ ይቅርታ ይጠይቁ የሚል የስምምነት ሀሳብ ላይ ተደረሰ በእውነቱ በምርጫ የሆነውን የሚያውቅ ሁሉ ይህ የመስማሚያ ሀሳብ ያጋደለ ከሆነ በየት በኩል እንዳጋደለ ለመገመት አያስቸግረውም ከአስረኞቹ ይበልጥ የወንድ በር የከብር መውጫ የሚያስፈልገው መንግሥት መሆኑን በማወቅ በእርቅ መንፈስ የተለቀቀ የሚዛን መዛባት ነበር ምናልባትም ለዚህ የተዛባ የሚመስል የእርቅ መንገድ በይበልጥ ኃላፊነቱ የእኔ ሳይሆን አይቀርም አርቅ መስሎ ለተሰነዘረው ሀሳብ በአውነተኛ ቅን መንፈስ መልስ ለመስጠት ሲባል የታለመ ነበር ይህ ደረጃ የእርቁ ንግግር አናት ነበር ለማለት አንችላለን ከላይ ወደተገለጸው የመስማሚያ ሀሳብ ለመድረሰ የፈጀብን የሰብሰባ ቁጥር ከዚያ በኋላ ከተደረጉት ስብሰባዎች ጋር ሲወዳደር ያነሰ ይመስለኛል ያንን የመስማሚያ የእርቅ ሀሳብ ለመናድ የተደረጉት ስብሰባዎች የሚበልጡ ይመስለኛል ወደፊት በመራመድ ፋንታ ፐሮፌሰር ኤፍሬም አዳዲስ ሀሳቦችን አያመጣ ውሀ ቅዳ ውሀ መልስ እየሆነ አሰለቸ ሽማግሌዎቹ አሳሪውንና ታሳሪዎቹን በእኩልነት ለማየት የሚቸሉበት ሁኔታና እውነተኛ የእርቅ መንፈስ ቢኖር ሁለቱም ወገኖች በከብር የሚቀራረቡበትን መንገድ ለማግኘት አስቸጋሪ ቢሆንም ይቻል ነበር ነገር ግን ኃይል ያለው ወገን የከብር መውጫውን ለራሱ የመቀበል ፍላጎት እያሳየ እስረኞቹን ደግሞ ከአስር በመውጣታቸው ላይ ብቻ አንዲያተኩሩ ይገፋበት ነበር በዚህም ምከንያት አንደተፈለገው ወደስምምነት በፍጥነት ለመድረስ አልተቻለም ስለዚህም ሀሳቡ በሁለቱም በኩል ተቀባይነትን ባለማግኘቱ ውሳኔው ዘገየ ከጠቅላይ ሚኒስትሩ በኩል የሚመጣው ግፊት እስረኞቹ ከምርጫ በኋላ ለተፈጠረው ችግር ሁሉ ምናልባትም በጠቅላይ ሚኒስትሩ በሚታዘዘው ጦር ጭንቅላታቸውን እየተመቱ ለሞቱት ሁሉ ኃላፊነቱን እስረኞቹ እንዲቀበሉና ጠቅላይ ሚኒስትሩን ነጻ እንዲያወጡ የሚሻ ይመስል ነበር በዚህ ምከንያት በዚያን ጊዜ ሚዛናዊ መስሎ የታየው አማራጭ ወደ ዝርዝር ሳይገባ ኃላፊነቱን ለሁለቱም በማካፈል አስረኞቹ የራሳቸውን ድርሻ ተቀብለው ይቅርታ ሕዝብን እንዲጠይቁ በጠቅላይ ሚኒስትሩም በኩል እንዲሁ ድርሻውን ኃላፊነት ተቀብሎ ሕዝብን ይቅርታ እንዲጠይቅ ነበር የወንድ በር የተባለው በዚህ መንገድ ሁለቱንም አቀራርቦ በኢትዮጵያ ሕዝብ ፊት ላቅ ያለ የመንፈስ ደረጃ ያደርሳቸዋል የሚል እምነት ነበር እስረኞቹ የድርሻቸውን ኃላፊነት ተቀብለው ከፈረሙ ጠቅላይ ሚኒስትሩም በበኩሉ ይቅርታ ይጠይቃል የሚል መግባባት ነበረ አንዲህ ከሆነ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዓቃቤ ሕጉ በስሩ ስለሆነ በቀጥታ ከሱ አንዲሰረዝና የፍርድ ቤቱ ጉዳይ እንዲቋረጥ የማድረግ ሥልጣን አንዳለው በሕግ ባለሙያው ተነገረን ቀደም ሲል በሴላ ከስ በዎቹ ውስጥ የዋስትና ገንዘብ አስይፔ ከተለቀቅሁ በኋላ በቀጠሮው ዕለት ፍርድ ቤት ስሄድ ዳኛው ዓቃቤ ሕጉ ከሱን ስለሰረዘ የዋስትና ገንዘብህን ተቀብለህ ሂድ አለኝ ከሱን መሰረዝ ይቻል ነበር ማለት ነው በሁለቱም በኩል ከባድ ተቃውሞ ነበረበት ሆኖም እስረኞቹ እልህ አስጨራሽ ከርክር አድርገው ስምምነት ላይ ደረሱና የሸማግሌዎቹ ወረቀት ተፈረመ አስረኞቹ የፈረሙበት ወረቀት ለሽማግሌዎቹ የተጻፈ ነበረ ፐሮፌሰር ኤፍሬምም የተፈረመበት ወረቀት ለሽማግሴዎቹ ሆኖ ሽማግሌዎቹ በበኩላቸው ። ቢሆንም ለምሳሌ እኔ አስከማውቀው ድረስ እስረኞቹ ለአቶ መለስ ዜናዊ ደብዳቤ አልጻፉም ሌሎችም ነገሮች እንዲሁ ተድበስብሰው እውነቱ ቁልጭ ብሎ ለሕዝብ ሳይገለጥ አንዲቀር አድርገዋል ነገሮችን የማድበስበሱ ውጤት ብርቱካን ሚደቅሳ ከሕግ ወጭ በሆነ መንገድ እንድትታሰርና ከሕግ ውጭ በሆነ መንገድ ለብቻዋ እንድትሆንና ከእናትዋና ከልጅዋ በቀር ሰው እንዳይጠይቃት ተደርጋለች ከጥቂት ወራት ወዲህ ግን ሁለት ሴቶች እስረኞች እስዋ ባለችበት ከፍል ስለገቡ ብቸኛነትዋ ትንሸ ተቀንሷል ለማለት ይቻል ይሆናል የወዳጅና የዘመድ ጥየቃው ግን ፍርድ ቤት ቢበይንም አሁንም እንደተዘጋ ነው አንዲያውም አጥብቀውት ከአናትዋና ከትንሽ ልጅዋ በቀር ማንም ሴላ ሰው አያያትም እኔም ላያት ሄጄ ተከልከያለሁ ይህ ጉዳይ ደግሞ በይበልጥ አሁንም ፕሮፌሰር ኤፍሬም ላይ የሚወድቅ ቢሆንም ሌሎቹም በተለይም ከእስረኞቹ ጋር ሲነጋገሩ የነበሩት ሁሉ እውነቱን የመግለጥ ኃላፊነት ያለባቸው ይመስለኛል መንፈሳዊ ግዴታ ማንም በማንም ላይ የሚጭነው ሳይሆን ከውስጥ የሚመጣ ነው ሁሱንም ካልን በኋላ ግን ሽማግሌዎቹ በሙሉ ከምርጫ በኋላ በቅንጅት አባሎች በነጻ ጋዜጠኞችና በማኅበራዊ ድርጅት መሪዎች ላይ የተወሰደው እርምጃ ለአገሪቱ ሰላም አስጊ መሆኑን በመገንዘብ የታሰሩት ሁሉ አንዲፈቱ በቅን መንፈስ ጥረት ማድረጋቸው የሚያስመሰግናቸው መሆኑ አይካድም እስረኞቹን ለማስፈታት ያደረጉት ጥረት ለአገር እርቅና ሰላም በመሆኑ በሥልጣን ላይ ላሉትም የሚጠቅም መሆኑ ምንም አያጠራጥርም የታሰሩትንም ለማስፈታት የተቻላቸውን ሁሉ አድርገዋል ለኢትዮጵያና ለኢትዮጵያ ሕዝብ የታሰሩት ሰዎች መፈታት ብቻውን ምንም ዋጋ የለውም ፋይዳ የሚኖረው በኢትዮጵያ የሚኖረው የፖለቲካና የነጻነት ጉዞ ሲቀና ነው በመወነጃጀልና በመራራቅ ፋንታ ተቀራርቦ መነጋገርና መወያየት ሲቻል ነው ሽምግልናው እዚህ አንዲያደርስ አልተፈቀደለትም ለመግፋትም መንፈሳዊ ወኔ አጣ ተሰናከሎ ቀረ በሥልጣን ላይ ያለው ቡድን በኢትዮጵያ ሁለት አዳዲስ መሠረቶችን መጣሉ አይካድም አንዱ በኢትዮጵያ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ የፖለቲካ ቡድኖች እንዲቋቋሙና እንዲወዳደሩ ማድረጉ አንድ ትልቅ እርምጃ ነው ሁለተኛው አሁንም ለመጀመሪያ ጊዜ በኢትዮጵያ ታሪከ ነጻ ጋዜጦች በሕግ አንዲታተሙ ማድረጉ ሌላው ትልቅ እርምጃ ነው ሆኖም በሥልጣን ላይ ያለው ቡድን ይህንን ታሪካዊና አዲስ የመንግሥት መሠረት ሕገ መንግሥቱን ተመርኩዞ ተግባራዊ ለማድረግ አልቻለም ከምርጫ በኋላ የተፈጠረው ችግር ሁሉ ከዚህ የተነሣ ነው እንግዲህ ጥያቄው እስረኞቹን በመፍታት ችግሩ በ ው ተቄ ሁሉ ይፈታል ወይ የሜል ነው የሽማግሌዎቹ ዓላማ ከዚህ የሚያልፍ መስሎ አይታይም የኢትዮጵያ ሕዝብ የመብት ጥያቄ ግን ይቀጥላልይህንን ሊቀዘቅዝ የማይችል የሕዝብ ጥያቄ በሕገ መንግሥቱ ውስጥ በተካተቱት መብቶች መሠረት መልስ መስጠት የሚቸለው በሥልጣን ላይ ያለው ቡድን ነው በጉልበት ብቻ የሕዝብን ጥያቄ አፍኖ ለማስቀረት የማይቻልበት ዘመን ላይ ነን ከደህነት ለመውጣት የሚሰማው መፈክር ሁሉ የሕዝቡን ጥያቄ በማፈን አይሳካም ሰላም በጠመንጃ ብቻ እንደማይመጣ አንኳን ለኢትዮጵያ ለደሀዋ አገርና ለሀብታም አሜሪካም አለመቻሉን እያየን ነው ሰላምን የሚያመጣው ኢትዮጵያ የሁላችንም አገር መሆንዋን መቀበል ነው ሰላምን የሚያመጣው ሁላችንም በአገራችን ሀብትና ጉዳይ ላይ እኩል መብቶች ያሉን መሆኑን መቀበል ነው ሰላምን የሚያመጣው ፍቅር ነው እርቅ ነው ልዩነትን እንደያዙ መከባበርና መተባበር ነው ሌላው አማራጭ አሸናፊ የማይኖርበት የሁላችንም ጥፋት ነው ፖሊቲካና የሥልጣን ጥም በኢትዮጵያ እባህልና ሥልጣን በአሁኑ ጊዜ ለፖሊቲካ እድገታችን ትልቁና ዋናው መሰናክልና ችግር የሥልጣን ጉዳይ ነው አገዛዙ የጨበጠውን ሥልጣን ለኢትዮጵያ ሕዝብ ለማስረከብ እንደማይፈልግ በተደጋጋሚ አሳይቶአል በአኔ አስተያየት ተቀናቃኝ ቡድኖችም ሥልጣንን ለራሳቸው እንጂ ለኢትዮጵያ ሕዝብ እንደማይፈልጉ ውስጣቸው በሜፈጠረው ከሥልጣን ምኞት በሚነሣ ፉክክርና መጠላለፍ አሳይተዋል እያሳዩም ነው በሁለቱም በኩል ያለው ሁኔታ የሚያመለከተው ሥልጣንን ለሕዝብ ለማስረከብ ያላቸው ፍላጎት የመነመነ መሆኑን ነው ሁለቱም የሚፈልጉት በተለያየ መንገድ ሕዝቡን የሥልጣን ፈረስ ለማድረግ ነው አገዛዙ ላይ ያለው ቡድን በገንዘብም ይሁን በጉልበት ሕዝቡን ለማስገበር ይጥራል ተቅናቃኝ ቡድኖች በበኩላቸው በሕዝቡ ብሶትና ጭንቀት ችግርና ግፍ ላይ ተመርኩዘው የሥልጣን መሰላሉን ለመንጠቅ ይጥራሉ በሁለቱም በኩል በጉልህ የሚታየው የሥልጣን ጥም አገርንና ሕዝብን ዓላማ ያደረገ ሳይሆን መሣሪያ የሚያደርግ አዝማሚያ ነው የዚህ የሥልጣን ጥም መሠረቱ ባህላችን ይመስለኛል ችግሩን መጀመሪያ ያስተዋልሁት በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ ውስጥ ነው የአንድ የትምህርት ከፍል ኃላፊ ወይም ሊቀ መንበር ለመሆን የሚስገበገቡ ሰዎች ነበሩ ያውም ስም ብቻ አንጂ ተጨማሪ ከፍያም አልነበረበትም የፋኩልቲ ኃላፊ ወይም ዲን የገንዘብ ድጎማ ነበረውና በዚህ ላይ የነበረው ፉከከር ኅሊናንም ለጨረታ የሚያስቀርብ ነበር ከፍ ብሎ የፕሬዚደንቱ ወንበር የበለጠና ወደመሸጦነት የሚያስጠጋ ነበረ በዓለማያ ዩኒቨርሲቲ የነበረው ፉክክር በኃይለ ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ ከነበረው በጣም በጣም የባሰ ነበረ የተማሩ ሰዎችን ያውም መምህራንን አንዲህ የሚያደርጋቸው ስንፍና ይመስለኝ ነበር የማስተማር ሥራ ከባድ ነው ፋታ አይሰጥም አስተዳደር ውስጥ ሲገባ የተደላደለ ቢሮና የተዝናና አሠራር ሰለሆነ የሚስባቸው ይህና ገንዘቡ ብቻ ይመስለኝ ነበር ሳሰላስለው ለብዙ ዘመናት ብቆይም እውነተኛ ምከንያቱ አሁን አዲስ ዘዴ እየሰማን ነው። ደሪው ስወደሮደያፉ ጋደናጭ ዎሯ ሥኗፈጋብ ከዚህም በኋላ አፄ ምኒልከ ለጨቋኙና ለበዝባኾ ራስ በሌላ ጥፋት ሌላ ማስጠንቀቂያ ጽፈውላቸዋል ነገር ግን የሥልጣኑ ባሕርይ ሳይለወጥ ራስ መንገሻንም ሆነ ሌላውን ለመለወጥ ያዳግታል አሁን ሥልጣንን ወደመግራቱ ሀሳቤ ልመለስ አንደኛው ዋና ነገር ራሳችንን መግራት ነው ብያለሁ ሁለተኛ ሥልጣንን የመግራቱ ዘዴ ወይም ስልት ሲቀየስ ያለፈውን የሥልጣን ብልግና የምንፍቅበትና ከአለፈው ወደአዲሱ የሚተላለፍ ምንም የቂምና የከፋት ነገር እንዳይኖር የኢትዮጵያ ሕዝብ በከብሩ ዋስትና የሚሰጥበት ፍጹም አዲስ ምዕራፍ እንዲሆን ያስፈልጋል ጥላቻን አቅፈን ወደፍቅር ልንደርስ አንቸልም ጥፋትን እያሰብን ልማትን ማካሄድ አንቸልም ያለፉት ሠላሳ ዓመታት ይህንን ካላስተማሩን ከባድ ችግር አለብን ማለት ነው እንደሚመስለኝ ሥልጣንን የመግራቱን አስፈላጊነት የሚቃወም የሰለም ችግሩ ያለው እንዴት ሥልጣንን እንግራ በሚለው ዘዴ ላይ ነው እንደሚመስለኝ በዚህም ላይ ቢሆን ችግሩ ያለው በዘዴው ላይ ሳይሆን ባለመተማመን ላይ ነው ወይ እንደደቡብ አፍሪካ ታላላቅ ሰዎች የሌሉበት ማኅበረሰብወይም በአፍሪካ ሌላ አገር መጥራት ስለሚያስቸግር አንደደቡብ አፍሪካ ታላላቅ መንፈሳዊ መሪዎች የሌሉበት ማኅበረሰብ ወይም አንደምዕራባውያን አገሮች ጋዜጠኞችና ምሁራን ነቅተው አየተጠባበቁ ሕዝቡን የሚያነቁበት ማኅበረሰባዊ መዋቅር በሌለበት የሥልጣን ተቀናቃኞችን ጥርጣሬና ስጋት ለማስወገድ ያስቸግራል በአሁኑ ጊዜ ትልቅ ሰውነትን በተመለከተ ኢትዮጵያ ምድረበዳ ሆናለች ለማለት ይቻላል ለዚህ ነው እኛም ሆንን ሌሎቾ የእኛ ቢጤ ሕዝቦች ትልቅ ሰው የሚባለውን ከአሜሪካ ወይም ከአውሮፓ መዋስ የሚያስፈልጋቸው ይህንን የሚያደርጉ መሪዎች ውርደቱ በጭራሸ አይሰማቸውም አንዲያውም የተከበሩና በአገራቸው ውስጥ ከነሱ በቀር ሌላ ሰው አለመኖሩን የሚያስመሰከርላቸው አድርገው ይመለከቱታል አንድ ሰው ለመጥቀስ ያህል የይድነቃቸው ተሰማን ትልቅነት ኢትዮጵያ ሳታውቅለት ዓረፈ ይህ ሰው በብዙ ነገሮች ማንም በየዩኒቨርሲቲው ዲግሪ ከለቃቀሙ ሰዎች የበለጠ እውቀት ነበረው በብዙ የአፍሪካ እገሮች ለአገር መሪዎች የሚሰጥ አቀባበል ያገኝ ነበር በ ግዣ ዘገ ሠሩ የትልልቅ ሰዎች ያለህ ፍላጎቱ ካለን ግን ትልልቅ ሰዎችን ማፍራት አንቸላለን ከአሉን አንዳንድ ሰዎች ውስጥ የተደበቀ ትልቅነትን ማውጣት እንቸላለን እምነታችንን ልንጥልባቸው የምንቸልባቸው ሰዎች ጥቂት አይደሉም እኔ የማውቃቸው በማንኛውም የፖሊቲካ አመለካከት ውስጥ ያሉ ሊታመኑና ሲከበሩ የሚቸሉ ሰዎች በኢትዮጵያም ውስጥ በውጭ አገሮችም አሉ ልባችንን ለርኅራቴና አእምሮአችንን ለቀና አስተሳሰብ ከአዘጋጀን ትልልቅ ሰዎችን በማፍራት ኢትዮጵያን የትልልቅ ሰዎች አገር አናደርጋታለን ትልልቅ ሰዎች የማይበቅሉበት አገር ትልቅ አገር ሊሆን አይቸልም ትልቅነት በመወለድ መሆኑ ቀርቷል አሁን ደግሞ ትልቅነት በሥልጣን መሆኑን እናስቀረው አነዚህ ትልልቅ ሰዎች ሴሎቻቸንን እንድንደማመጥ እንድንከባበርና እንድንተማመን በጣም ይረዱናል ነገር ግን ትልቁና ዋናው ነገር እነዚህ ትልልቅ ሰዎች በአገሩ ውስጥ የተዘረጋውን የፖሊቲካ ጥላሸት መግፈፍ አንዲችሉ ከፖሊቲከኞቹ በተለይም ከገዢው ቡድን ለእነዚህ ትልልቅ ሰዎች የሚሰጠው ልባዊ ከብር ነው ስለዚህም ትልቁ ጥያቄ ፖሊቲከኞቻችንና ገዢዎቻችን ከራሳቸው ከፍ አድርገው የሚመለከቷቸውን ሰዎች ለማየት ይፈልጋሱ ወይ። የሥልጣን ጥም የሚያመጣው ኢትዮጵያ ሲመጣ ግን ተራ ሰው በዲፕሎማሲ ችሉታው በቋንቋዎች ቸሎታው በአርቆ አስተዋይነቱ የሚደነቅ ሰው ነበር አሁን ደግሞ ፍቅሩ ኪዳኔ አዳዲስ መረጃዎችን ስለይድነቃቸው ሰጥቶናል የፒያሳ ልጅ በሚለው መጽሐፉ ዐ ሕመም እንዳለ የታወቀ ነው በተራ ደረጃ አንኳን ማሰብ የሚቸል ሰው ከዚህ ሕመም የሚገላሳገልበትን መንገድ ፈልጎ ለማግኘት ይቸላል የሕመሙ አንዱና ዋናው መገለጫው ደህና ሰው ሕመሙን ለመገንዘብ የሚችል ሰው አለማስጠጋቱ ነው እንዲያውም ይህ ሕመም የያዘው ሰው በምንም ዓይነት መንገድ ትንሽም የሚበልጠውን ሰው አያስጠጋም የሚያጅቡት ሁሉ በአአምሮአቸውም ሆነ በመንፈሳቸው ዝቅተኛ ግምት የሚሰጣቸው አድር ባዮች ትአዛዝ ተቀባዮችና አስተላላፊዎች የመንፈስ ድንከዬዎች ናቸው በዚህም ምከንያት ራሱን ለመመርመርና በሚያዛልቀው አውነት ለመመራት ዕድሉን አያገኝም በዚህም የተነሣ በእውነት የሚያስከብሩትንና የሚያስወድዱትን ሰዎች እያራቀ ጥላቻን በጥላቻ እያስወለደ ያራባል በአለፉት አሥራ ስምንት ዓመታትም ቢሆን ብዙ አይተናል አንድ ሰሞን መድረኩ ሁሱ ለዳዊት ዮሐንስ ጠብቦት ሳያስብና ሳይጨነቅ አንደልቡ ይናገር ነበር ዘሬ ድምፅ የለውም ታምራት ላይኔ የፀዳ አዲስ ልብስ ለብሶ ከአንደበቱ የሚወጣው አድማጩን ያቆሸሽ ነበር ዛሬ የከርስቶስን መንገድ ይዞ አያለቀሰ ነው ብዙ መስዋእትነት የተከፈለበትን ታሪከ ለመለወጥ ሌሎች የደከመብት እንዳይታወቁ እያፈኑና እያጠፉ ቀለም በመቀባት ዘለቄታ ያለው ስም ማትረፍ እንደማይቻል የማያውቁ ሰዎች ሲናብዙ እያየን ነው የተፈሪ መኮንን ትምህርት ቤት የእቴጌ መነን ትምህርት ቤት የእቴጌ ጣይቱ ሆቴል የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ትምህርት ቤትና ዩኒቨርሲቲ የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ቲአትር ቤት የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ሆስፒታል የልዕልት ጸሐይ ሆስፒታል የልዑል መኮንን ሆስፒታል በደመወዛችን የተሠራ እንደኢትዮጵያ ዓየር መንገድ አርማ ያሉም ስምን ወይም ምልክትን በመለወጥ ታሪከን ለመለወጥና ባለቤት ለመሆን አይቻልም ሬሳ መደብደብ ታሪከ አይሆንም ቁም ነገሩ ጊዜውና ዘመኑ የሚጠይቀውን ታሪከ መሥራት ነው ይህንን አለማድረግ ያለፉት ባለሥልጣኖች ሳይሆን የዛሬዎቹ ድከመት ነው ከሥልጣን ጋር ተያይዞ የሚመጣ እንደኤሌከትሪከ ማሞቂያ አካልን የሚያግልና የሚያሳብጥ ልብን የሚያደነድን ስሜት ይፈጠራል አድርባዮች አደግዳጊዎች አጫፋሪዎችና አጨብጫቢዎች ራሳቸውን ለማስተዋወቅ የሚያደርጉት የሥልጣን አድናቂነት የሥልጣን ጥም ላደረበት ሰው ሕመሙን የሚያባብሰውና አአምሮውን ለተለየ አመለካከት የሚዘጋበት ይሆናል በእንደዚህ ያሉ አድናቂዎች በየዕለቱ መከበብ ሥልጣንን ጣፋጭ ከሚያደርጉት ነገሮች አንዱ ነው ከዚሁ ጋር ተያይዞ የሚመጣው ስሜት በሰዎች ላይ የበላይነትን ማግኘትና በኑሮአቸው ላይ ብቻ ሳይሆን በሕይወታቸው ላይም ከሕግ ውጭ የመወሰን ቸሎታ ነው አንድ የሥልጣን ጥም ያደረበት ሰው አዚህ ደረጃ ላይ ሲደርስ ወደአምላከነት መንጠራራትና በስሩ ያሉትን ሰዎች ሁሉ ን የ ሠፔ ቐፐ ኛ መናቅ ባሕርዩ ይሆናል ንቀቱ በአየለ መጠን ሰዎች ለሱ ያላቸው ከፍርሃት ጋር የተቀላቀለ ጥላቻ ይጠነከራል አንድ ሌላ ከሕገወጥ ሥልጣን ጋር የሚዛመድ ነገር በዘረፋና በንቅዘት ሀብት ማካበት ነው ፍቅረንዋይና ፍቅረ ሥልጣን ይመሳሰላሉ ሁለቱም ልካቸውን አያውቁም ሁለቱም በጨመሩ መጠን የበለጠ ምኞት ያድርባቸዋል ሁለቱም የመጨረሻ ዓላማ የላቸውም ሁለቱም ዕድሜያቸውን መገመት አይችሉም ሁለቱም ነገ የዛሬ ቅጂ ይሆናል ብለው ይታለላሉ ሁለቱም ደባል ፍቅርን አይፈልጉም ለየብቻቸው አአምሮንና ልብን ሞልተው መንሰራፋትን የሚሹ ናቸው እነዚህን የጠቃቀስኋቸውንና ሌሎችንም የሥልጣን ሕመም መገለጫዎች ተገንዝበን ከውስጣችን ጠርገን ለማስወጣት ከቻልን ትልልቅ የምንላቸውን ሰዎች ለመቀበልና ለማከበር እነሱ ባሉበት በወግና በሥርዓት ለመወያየትም ሆነ ለመከራከር የመንፈስ ወኔ ይኖረናል ሥልጣንን ከጠመንጃ ጋር የሚያቆራኙት ሰዎች አብዛኛውን ጊዜ መንፈሳዊ ወኔ የላቸውም መንፈሳዊ ወኔያቸውን ጠመንጃው ይበላዋል ስለዚህም መንፈሳዊ ወኔያቸውን ለማዳበር የበለጠ ጥረት ማድረግ ግድ ይሆንባቸዋል ቀላል አይደለም ግን ይቻላል ታዲያ ምን እናድርግ። በቅንጅት ውስጥ ማንም የጎበዝ ያለህኔ ሲል ብሰማ እኔም አልኖር ነበር ማንም ስለኃይል እርምጃ ሲናገር ሰምቼ አላውቅም የከሳሽ ጠበቃ ለፍርድ ቤት ያቀረባቸው የቪድዮ ማስረጃዎች ሁሉ ይህንኑ ይመሰከራሉ የወጣቶችን ሕይወት ለአደጋ ማጋለጥን በጣም እጠላለሁ ራሳቸው በፈቃዳቸው ሲያደርጉትም ተቃውሜአለሁ አሁንም አቃወማለሁ ሆኖም ዛሬ በወያኔኢሕአዴግ ጠበቃ ተከስሼ በወያኔኢሕአዴግ ዳኞች የተፈረደብኝና በሸማግሌዎች አማካይነት ይቅርታ የተሰጠኝ ወንጀለኛ ነኝ ይህንን እውነት ለከሳሽ ለከሳሸ ጠበቆቸና ለዳኞቹ ለራሳቸው ሳይሆን ለልጆቻቸውና ለልጅ ልጆቻቸው ከማቆየት ሌላ ዓላማ የለኝም የሚቀጥለው የመጀመሪያ መጽሑፍ በአደባባይ የቀረበው በኅዳር ነው ኢኮኖሚስቶች ቁጥር ካላዩ ሀሳብን በተለይም ራእይን መጨበጥ ይቸገራሉ ስለዚህም ጽሑፉን ካቀረብሁ በኋላ አስተያየት የሰጡት ኢኮኖሚስቶች ግራ እንደመጋባት ብለው ነበር እነሱ እንደለመዱት አሐዝ አያስደገፍሁ ባለመናገሬ ከምን ተነሥተው አስተያየት እንደሚሰጡ ቸገራቸው አንዳንዶቹም በግልጽ ተናግራዋል የኢትዮጵያን ሁኔታ በየእለቱ ለሚከታተልና የኢትዮጵያውያንን የልብ ትርታ ሥራዬ ብሎ ለሚያዳምጥ የሚመጣውን ሁኔታ ለመተንበይ ጠንቋይ መሆን ወይም ነቢይ መሆን ወይም አሐዝ መሰብሰብ በግዴታ አስፈላጊ አይደለም በግዴታ የሚያስፈልገው ፍቅርና እምነት ነው እንደነፍስ ለሚወድዋት አገርና ለሚወዱት ወገን ጥልቅ ፍቅር ካለ ልማቱም ሆነ ጥፋቱ ነፍስን ዘልቆ በሚገባ ፍንደቃ ወይም ጭንቀት ይሰማል እንደሕጻን ፍንድቅድቅ ያለ ሳቅ ወይም እንደሕጻን ምርር ያለ ለቅሶ አዘቅቱ የከፋና የኢትዮጵያ ሕዝብ በታሪኩ አይቶት የማያውቀው ደሀነትና ቸጋር ጭካኔን እየወለደ በጎሠኛነት ሞተር እየተነዳ በጥላቻና በቂም እየታወረ ከፋት በገሃድ የሚወጣበት መተላለቅ ነው በዚህ መተላለቅ ከአካባቢያችን የሚረዱን አይጠፉም በአለፉት ዓመታት ከሶማልያና ከኤርትራ ጋር የተደረገው መዳማት ከጅቡቲ ጋር የተደረገው አለመግባባት በአንድ በኩል ከአሜሪካ ጋር በሌላ በኩል ከሱዳን ጋር የተደረገው ሽር ጉድ የሚከተሉትን ዓመታት ለኢትዮጵያ የሚመቹ አያደርጓቸውም እኔ እንደምገምተው ሁሉም የተነበየው አዘቅት ወይም አፋፍ ላይ በ መጨረሻ እንደርሳለን አዲስ ኢትዮጵያ የምትወለደው ከኤርትራ እስከቦረና ከጋምቤላ እስከጂጂጋ ሁሉም በአንድ ጊዜና በአንድ ላይ በሚሰማው የጭንቀት ምጥ ይሆናል ሕገ አራዊት የሚያደርሰን እዚህ ነው የሰው ልጅ አእምሮ ውስብስቡን የኑሮ ገመድ ሲገምድና ሲፈታ አኛ ገና ከቀላሱ የማስፈራራትና የጡንቻ ዘዴ አልወጣንም በማስፈራራትና በጭቆና የጨቋኝም የተጨቋኝም አእምሮ ደንዝዞ መንፈስም ታምሞ በደነዘዘ አአምሮና በታመመ መንፈስ ትርጉም ያለው ሥራ ለራሳችንም ሆነ ለማኅበረሰባችን ለማበርከት አንቸልም አንብቡትና አብረን እንጨነቅ አብረን ስንጨነቅ መፍትሔውን አምጠን አንወልደዋለገ ትውልድ በአንድ ጊዜ አያልፍም የሚያልፈው እያስተላለፈ ነው የሚቀጥለው ትውልድ ታሪካቸውንና ታሪኬን አውቆ ይፍረድብኝ ዝን ከ አንድ ራእይ ኢትዮጵያ በ ከየት ወዴት መስፍን ወልደ ማርያም ለኢትዮጵያ የኢኮኖሚከስ ማኅበር ሒልተን ሆቴል ኅዳር መግቢያ ያለንበትን ዓለም አጠቃላይ ሁኔታ መገንዘብ የሚያስፈልግ ይመስለኛል መስከረም አንድ ቀን በአሜሪካ ላይ የደረሰው አስከፊና አረመኔያዊ ጥቃት አሜሪካ ለዚያ መልስ በአፍጋኒስታን ቀጥሎም በኢራቅ ላይ የወሰደቸቸው ተመሳሳይ ወታደራዊ እርምጃ በሰሜን ኮርያ በሶርያና በፋርስ ላይ የምታሰማው ዛቻ የአስልምና አከራሪዎች በሚባሉት በኩልም በኬንያ በኢንዶኒዥያ በኢራቅና በአፍጋኒስታን የሚደረገው ሁሉ በቋፍ ያለውን የዓለም ሰላም እያደፈረሰው ነው ምናአልባትም ለዚህ ሁሉ ጦሱ የፍልስጤማውያንና የእስራኤላዊያን መጨረሻው የማይታይ ከፋትና ጭካኔ የተሞላበት ግብግብ ሳይሆን አይቀርም በአንድ በኩል በማይመጣጠን ሃይል የሚጠቀም ጭቆና ፍልስጤማዊነትን ወደ አረብነት ከዚያም ወደ እስላምነት ሲለውጥ በሌላ መልኩ ደግሞ እአስራኤላዊነትን ወደ ምዕራባዊነት ወይም ወደ አሜሪካንነት አየለወጠ ነው ስለዚህም የግብግቡ ኢላማ የሰፋና የተለየ ሲሆን የግብግቡም መሣርያ በጣም የተለያየ ሆኖአል በፍልስጥኤማውያኑና በደጋፊዎቻቸው በኩል ኢላማው የአሜሪካን ወገን የሆነ ሁሉ የአሜሪካ ንብረት የሆነ ሁሉ ለአሜሪካ ጥቅም የዋለ ነገር ሁሉ ነው በአሜሪካና በእስራኤል በኩል ኢላማው ሽብርተኛ የሚሉት ነው ለቀሪው የዓለም ሕዝብ በሁለቱም ወገን የሚሰጠው ምርጫ የኔ ወገን ካልሆንህ የጠላት ወገን ነህ የሚል ነውየውጊያውም ዓይነት ከዚህ በፊት በዓለም ታሪክ ታይቶ የማይታወቅ ነው የጦር ሜዳውም ያልተወሰነና ዓለምን በሙሉ የሚያጠቃልል ነው የጦር መሣርያውም ዘመኑ ያስገኘው ደፍጥጦ የሚያነድ ነው የተቃዋሚዎቹ የጥቃት መሣርያ የሰው ልጅ ሕይወት ነው ከሁለቱም ወገን በየሳምንቱ ብዙ የሰው ሕይወት እየጠፋና ብዙ ንብረትም እየወደመ ነው በሁለቱም ወገን በግልጽ አይሎና አመዝኖ የሚታየው ርኩስ መንፈስ እንጂ ቅን ወይም ቅዱስ መንፈስ አይደለም በአለፈው የፈረንጆች ምዕተዓመት ተከብረው የቆዩ ቁም ነገሮች አየተሻሩ ናቸው የአንድ አገር ሉዓላዊነት በኃያላኑ ፈቃድ ብቻ የሚገኝ ሆኖአልዩጎዝላቪያ አፍጋኒስታን ኢራቅ የደረሰባቸውን አናውቃለን በሰሜን ኮሪያና በኢራን እንዲሁም በሶርያ ላይ የሚሰነዘረው ዛቻና ያንዣበበውም ስጋት ይህንኑ የሚያመለከት ነው የመረጣችሁትን መሪ ለውጡ የሚል ትእዛዝ ለአንድ ሕዝብ ማስተላለፍ በአሜሪካ ተጀምሮ አሁን አልቃይዳ የራሱን ትእዛዝ እያስተላለፈ ነው በአጠቃላይ ሲታይ በብዛት ሰዎችን መግደልና ንብረትንና የልማት መዋቅሮችን ማውደም የጉልበተኞች ብቻ ሳይሆን የደካሞችም ዘዴና መብት እየሆነ ነው የመስፈስ ልዕልና እንኳን በዓለማዊው ከፍልና መንፈሳዊ በሚባለውም ከፍል ከፉኛ ዘቅጦአል አካላችንን ብቻ ሳይሆን ነፍሳችንንም ለገንዘብ የምንሸጥበት ጊዜ ነው የሰው ልጅ ኩራትና ከብር ዋጋ አጥተዋልዓለማችን ለእኔ ይህንን ይመስላል መናጢ ደሀዎችና ደካሞች ሆነን ያለነው አዚህ ዓለም ውስጥ ነው ያለንበት የዓለም ሁኔታ በአጠቃላይ ለጭቆና አገዛዝ የማይመች የሚመስል ዝንባሴ ቢኖረውም ኃያላኑ የጭቆና አገቫዞችን በአሸከርነት ለማሳደርም ዝንባሌ አንዳላቸው ይታያል የምእራባውያን ዋናው የሸብርተኞች ችግር ከጭቆና አገዛዝ ጋር ያላቸው መቆራኘት መሆኑን ገና የተገነዘቡት አይመስልም የጭቆና አገዛዝ እስካለና ሰላማዊ የፖለቲካ ትግል እስከታፈነ ድረስ አመፅና ሽብርተኝነት ይኖራል ዓመፅና የሸብርተኝነት ኢላማም ከጭቆና አገዛዙ በሰስተጅርባ ያለውን ድጋፍም እንደጠላት እየቆጠረ ማጥቃቱም የማይቀር ይሆናል አሜሪካ የሽብርተኞች ኢላማ የሚሆንበት ሌላ ምክንያት አለ ብዬ አላምንም የአሜሪካ ታሪካዊ ተልአኮዎች ነጸነትየሕዝብ የሥልጣን ባለቤትነት ወይም ዴሞክራሲ ትከክለኛ ፍትሕና የንብረት ማፍራት መብቶች ለሰው ልጆች ሁሉ የሚበጁ ቢሆንም የአሜሪካ መንግሥት የማያወላውል አቋም የሆነው የውጭ ግንኙነት መመርያ አላደረጋቸውም እንዲያውም የአሜሪካ መንግሥት በተለያዩ ምክንያቶች የጨቋኞች ወዳጅና ደጋፊ እየሆነ ይገኛል ችግሩ ይህ ይመስለኛል በምዕራባውያን ሕዝቦችና በሌሎቻችን መሀከል ያለው ልዩነት አየገዘፈና እየጠለቀ በመሄድ ላይ ነው ሴሎቻችን በአራት ሺህ ዓመት ያልደረስንበትን አነሱ በኣራት መቶ አልፈውት መሬት እየጠበባቸው ወደ ሕዋው እየመጠቁ ነው እኛ አህያ እየነዳን በቀን ሰባት ኪሎ ሜትር ስንገሰግስ እነሱ በሰዓት ብዙ ሺህ ኪሎ ሜትሮች በመንፈላሰስ እየተጉዋዙ ነው እኛ ጉልሁንና ግዙፉን ነገር ማይት ሲሳነን አነሱ በዓይን የማይታየውን ሁሉ እያዩና እየመረመሩ ነው እኛ እነሱ የሠሩትን መሣርያ እየገዛን ስንከሰከስና ሞትንም ስናነግሥ እነሱ የሕይወትን ሙሉ ጣዕም እየተደሰቱበት ነው እኛ በጠባቡ በአገራችን ውስጥ አብሮ መኖር ሲያቅተን እነሱ ሰፊውን ዓለም በግድም በውድም አገራቸው እያደረጉ ነው አኛም ያጠፋነውን አገራችንን እየጣልን ወደነሱ አገሮች መሰደዱን ባህላችን አድርገን ይዘነዋል ገና ላልተሰደድነውም መ ዝ ሄ « ቢሆን ከአገዛዝ ሥርዓት ጀምሮ አስከ ግብረ ሠናይ ድርጅቶችና ማኅበሮች የምንንቀሳቀሰው በነሱ ችሮታ ነው ከነሱ ችሮታ ውጪ ያለን ህልውና ዋሰትና የለውም አንግዲህ ጥያቄው ምን አለን። የአፄ ኃይለ ሥላሴ አገዛዝ ለአኛ በጊዜው ወጣቶች ለነበርነው በአጉል ባህል የተተበተበ ኢፍትሐዊ የመሬት ስሪት የሰፈነበት ኋላቀርና አዝጋሚ ነበር ከሞተ ሠላሳ ዓመታት የሆነውን ሥርዓት ከዚህ በላይ አልወቅሰውም ሆኖም ከጊዜው ጋር መሄድ ስላቃተውና የ የከብር ዘበኛ ዓመፅ ምንም ሲያነቃውና ሊያስተምረው ባለመቻሉ መጥፎ አወዳደቅ አጋጠመው ደርግ ከነትንሽነቱና ከነጭካኔው የዘውዱ አገዛዝ እልህ ውጤት ነው በእኛ ዘመን የዘውድ አገዛዝ ለኢትዮጵያ አጠቃላይ እድገት ያበረከተው አስተዋጽኦ በጣም ትልቅና ከዚያ ወዲህ ከመጡት ጋር አገዛዞች ጋር ሊወዳደር የማይቸል ነው በተለይ በሦስት ዓላማዎች ላይ በአጭሩ የዘውዱ አገዛዝ ያበረከተውን አስተዋጽኦ ላመልከት በመጀመርያ በአንድነት ሳላይ በተለይ ኤርትራን ወደ እናት አገርዋ ለመመለስ የተደረገውን ተጋድሎ አምባሳደር ዘውዴ ረታ ምስጋና ይድረሰውና በቅርብ ለማወቅ ችለናል የዛሬውም የኤርትራ ችግር በዚያን ጊዜ የተፈጠረ መሆኑን ተገንዝበናል ሁለተኛ የመሬት ስሪቱን ትተን በእርሻ በኩል የተጀመረው እድገት ቢቀጥል ዛሬ ኢትዮጵያ ራስዋን ከመቻል አልፋ የተለያየ የእርሻ ምርቶችን ለዓለም ገበያ ማቅረብ የምትችልበት ደረጃ ላይ ትደርስ ነበር የሚል እምነት አለኝ ሦስተኛ የዘውድ አገዛዙ በትምህርት በኩል ኢትዮጵያ ራስዋን ወደምትችልበት ደረጃ አድርሶአት እንደነበረ ሁላችንም የምናውቀው ነው የትምህርቱን ጉዳይ ትንሸ ዘርዘር አድርጌ ልገልጸው እአፈልጋለሁአእፄ ኃይለ ሥላሴ ራሳቸው ከየሄዱበት ልጆች በመኪና አያስጫኑ በየትምህርት ቤቱ በአዳሪነት ያሰገቡ ነበር ይህ ዕድል ባይኖር ብዙዎቻቸን የዘመናዊ ትምህርት በርም አንደርስም ነበር እንደማስታውሰው በተፈሪ መኮንን ትምህርት ቤት በአዳሪነት ከገቡት ውስጥ ለምሳሌ ከኦጋዴን ሶማሌዎች ከሐረር አደሬዎች ከጎጃም ከንንደር ከሲዳሞ ከአርሲ ከኤርትራ ከወለጋና ከአዲስ አበባም ዙርያ የመጡ ነበሩ ፍትሐ ነገሥት በፍትሕሰ ኢይትኳነን ወልድ በጌጋየ አቡሁ ወአብ በአበሳ ወልዱ» ልጅ በአባቱ ወንጀል ወይም አባት በልጁ ወንጀል አይከሰስም ያለውን በመከተል የታወቀው ከሀዲ የኃይለ ሥላሴ ጉግሳ ልጅና የአርበኛው ዓመፀኛ የበላይ ዘለቀ ልጆች በአዳሪነት ይማሩ ነበር የተፈሪ መኮንን ተማሪዎች ባመፅንበት ጊዜ «ከየትም ለቃቅመን አምጥተገ በማለት ንዴታቸውን የገለጹት ለዚህ ነበር የተናገሩት አውነት ቢሆንም እኛን ማስከፋቱ አልቀረም ለዚህም ነው ማቴዎስ ጥግነህ የሚባል ተማሪ ጃንሆይ አባቶቻችን ታከስ ይከፍላሉኮነ ያላቸው ይህ ባህላዊ አገዛዛ ከውስጥም ከውጭም ተቆጣጣሪ ኃይሎች ነበሩበት ከውስጥ ኅሊና ከውጭ እግዚአብሔርና ይሉኝታ ነበሩበት ሽማግሌዎችም ነበሩ በተጨማሪም አፄ ኃይለ ሥላሴ ብቻ ሳይሆኑ አሽከሮቻቸውም ጭምር ለየራሳቸው ከብር የሚሳሱ ነበሩ ስለዚህም ከውስጣቸውም ከውጭም የሚሰሙት ድምፅ ነበረ ሆኖም አገዛዝ መማር አይችልምና የ የስዒረ መንግሥት ሙከራ አገዛዙን ሳይለውጠው ቀረ በእኔ ግምት የአፄ ኃይለ ሥላሴ አገዛዝ በኢትዮጵያ ዘመናዊ ትምህርትን በማስገባትና በማስፋፋት በኩል ወደር የሌለው አርምጃን አሳይቶአል ትምህርት በአጠቃላይና የከፍተኛ ትምህርትም በር ለማናቸውም ችሎታቸውን ላሳየ ድሀ ከፍት ነበር የልዑላን የመሳፍንትና የመኳንንት ልጆች ከደሀው ልጅ ጋር አብረው እየተማሩ አደጉ ኢኤአ በ «ላይፍ የሚባለው መጽሔት ኢትዮጵያ አንድ መሃንዲስ እንኳን የሌላት ደሀ አገር ነች ብሎ መጻፉ እንዴት እንዳናደደኝ አስታውሳለሁ ጥሩው ነገር በዚያው ዓመት የከፍተኛ ትምህርት ተጀመረ ያለምንም ጥርጣሬ የአፄው መንግሥት በትምህርት በኩል ኢትዮጵያን ገፍቶ ወደ ሃያኛው ምዕተዓመት አስገብቶአት ነበር ለማለት ይቻላል ይህ በጦር ትምህርትም ቢሆን እውነት ነበር በሐረር አካዳሚ በደብረ ዘይት ዓየር ኃይልና በምፅዋ የባሕር ኃይል የነበረው የመኮንኖች ሥልጠና ሁለገብና በጣም ከፍተኛ ነበር ኢትዮጵያ ከራስዋ ልጆቸ አልፋ የብዙ አፍሪካ አገሮች ወጣቶችንም በየመስኩ ታሠለጥን ነበር ከነዚህ መሃል በየአገሮቻቸው ሚኒስትሮችና አምባሳደሮች የሆኑ ነበሩ በትምህርት የተደረገውን ከፍተኛ እርምጃ በገሃድ የሚያሳዩ ጥቂት መሥሪያ ቤቶች ነበሩ የኢትዮጵያ ዓየር መንገድ የኢትዮጵያ ቴሌኮሙዩኒኬሽን የመብራት ኃይል የኢትዮጵያ ንግድ ባንከና ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ በኋላ የቀዳማዊ ኃይለሥላለሴ ዩኒቨርሲቲ በዘመኑ እነዚህ ድርጅቶች ከየትም አገር ተመሳሳይ ድርጅቶች ጋር ተወዳድረው የማያሳፍሩ ነበሩ ዛሬ እነዚህ ድርጅቶች ያሉበትን ሁኔታ እንድነግራችሁ የምትፈልጉ አይመስለኝም የአፄ እገዛዝ ለትምህርት ይህንን ያህል ትኩረት ቢሰጥም የትምህርትን ባሕርይ ለመገንዘብ አልቻለም ነበር በመሠረቱ መማር መለወጥ ነው የተማሩ ሰዎች በተማሩት መጠን ይለወጣሉሱ የጥራዝ ነጠቅ መለወጥ ሳይሆን ጥልቀት ያለው ለውጥ ማለቴ ነው በተለወጡት መጠን አካባቢያቸውን ለመሰወጥ ይፈልጋሉ አካባቢውን ወደተሻለ ሁኔታ ለመምራትና ለመለወጥ የማደረገውን ማናቸውንም እርምጃ የአገዛዝ ሥርዓት አይፈቅድም ስለዚህም በአስተዳደርና በልማት በኩል የተማረው ኃይል የተመኘውን ያህል መራመድ አልቻለም በአገዛዝና በተማረው ኃይል በኩል ቅራኔው ሰፊና ጥልቅ እየሆነ ሄደ በዚያን ጊዜ ኢትዮጵያ በአፍሪካ ውስጥ የተሻለ ደረጃ የነበራት አገር በመሆንዋ ያንን ደረጃ መጠበቅ ብቻ ሳይሆን እንድትገሰግስና ለሌሎች አርአያ እንድትሆን የዘመኑ ወጣት ምኞት ነበር ኢትዮጵያ ለአፍሪካ ብቻ ሳይሆን ለጥቁሩ ዓለም የነጸነት ጮራና የተሰፋ አርአያ ሆና እንደኖረቸ ሁሉ በኢኮኖሚውም በኩል የከበረችና የበለጸገች አገር እንድትሆን ከፍተኛ ጉጉት ነበር ነገር ግን የኢትዮጵያ እድገት የኤሊ ጉዞ ሆነበት የአገዛዙ ትልቁ ድከመት ትምህርትን ሰማስፋፋት ያደረገውን ጥረት ያህል የትምህርትን ውጤት ለመቀበል አለመቻሉሱ ነበር በመጨረሻም ይህ ባህላዊው አገዛዝ ሲወድቅ ኢትዮጵያ ያልፍላታል የእድገት ግስጋሴዋ ይጣደፋል ተብሎ ነበር ነገር ግን አገዛዙ ሥልጣንን ለብቻው ጨብጦ በአንድ ሰው እጅ ለመቋጠር ሲል ሰዎች አንዲሰባሰቡና እንዲደራጁሀሳባቸውንም በይፋ አንዲገልጹ የማይፈቅድ በመሆኑ አገዛዙም ሕዝቡም በጮሌ የበታች መኮንኖች ተጠለፉና የሳንድኸርስትና የሳን ሲር ምሩቅ ጄኔራሎች በነበሩበት አገር ሻለቃዎችና የበታች ሹማምንት ነገሠባት ስለዚህም የባሰና ለሰው ሕይወት ምንም ዋጋ የማይሰጥ የጭካኔ አገዛዝ ተተካ ስደት የኢትዮጵያውያን ባህል ሆነ የትምህርት እድገት በጥራዝ ነጠቅ ማርከሲሰት ሴኒንስት እምነት ቆረቆዘ ተጀምሮ የነበረው ከፍተኛ የእርሻ እድገት እንቅስቃሴ ተገታ ጥሩምባ እየነፋ መግደልና መንጠቅ የጊዜው ባህል ሆነ በደርግም ዘመን ልክ አንደዘውዱ አገዛዝ ሥልጣን በአንድ ሰው እጅ ተቋጥሮና ሕዝቡ በጭካኔ ታፍኖ በማንአለብኝነት ግፉን እየተቀበለ አስቲያንገሸግሸው ድረስ ቆይቶአል በመጨረሻም የነቃ የተደራጀና የታጠቀ ኃይል ያሸንፋል በሚለው የራሱ የደርግ መፈከር መሠረት ተገፍቶ ገደል ገባ ደርግን የተካው ወያኔ ከጫካ የወጣ ጀሌ ነው የአፄ ኃይለ ሥላሴ ጄኔራሎች በበታቾቻቸው እንደተበለጡ ሁሉ ደርግም ከጫካ በወጡ ጀሌዎች ተበለጠ ከአፄ መውደቅ ጋር የተጀመረው የቁልቁለቱ መንገድ ገና አላቆመም ያለንበትን ሁኔታ ስናስበው ይህንን ለመገንዘብ አዳጋች አይደለም ቓነነ ር ቶ ያለንበት ሁኔታ በአጭሩ በነደፍሁላችሁ ርኩስ መንፈስ በሰፈነበት ዓለም ውስጥ አንገኛለን ይህ ርኩስ መንፈስ ሩቅ አይደለም ደሀነታችን የምኞት ባሮች መሆናችን የውስጣችን መንቃት ወይም መሰነጣጠቅ ርኩሰ መንፈስን ከያለበት የሜጋብዙ ናቸው የኢትዮጵያ ሕዝብ ሰላማዊና መከራን የሚችል ነው እንደኛ ጀግናና ትአግስተኛ ሕዝብ የለም ተዘረፍን ብለን ሳንቆጣ ተጠቃን ብለን ሳንጮህ ሕጋዊ ሥርዓት ተፋለሰ ብለን ሳንበሳጭ የደሀውና የሥራ አጡ ለቅሶና ብሶት ሳይሰማ ሁላችንም በዕለት ተፅሴት የኑሮ ግዴታ ተጠምደን ተጨንቀን ሳናስብ እንኖራለን የተማረው ያልተማረውን ያልተማረው የተማረውን እየናቀው ወጣቱ በሸማግሌው ሽማግሌው በወጣቱ ሀብታሙ በደሀው ደሀው በሀብታሙ ገጠሬው በከተሜው ከተሜው በገጠሩ እያመካኘ ጠመንጃ ያነገተው ሌጣውን ቀንበር አያሸከመው ትናንት ስንሰግድለት የነበረውን ዛሬ አያዋረድን ነገ የምናዋርደውን ዛሬ እያከበርን የኑሮ ግዴታችንን ማለት በልቶ ማደርን ብቻ ዓላማ አድርገን እንኖራለን ስለነገው አንጨነቅም ስለ ነገ የማንጨነቅበት ዋናው ምከንያት ነገን የሚያንፁትና የሚያቅዱት ጌቶች ስለሆኑ እኛን አይገባንም ስለነገ አለመጨነቅ የባርያ ባሕርይ ነው ስለዚህም ነገ የራሱን ጣጣ ይዞ ሲመጣ ራሳችንን ለአዲስ ጣጣ ከማዘጋጀትና ጊዜያዊ የግል ጥቅማችንን ከማረጋገጥ ሌላ ለማሰብ ዝንባሌውም ፍላጎቱም የለንም «ያለው ላይቀር ምን አታገለኝ የሚል ፍልስፍና ነው መመሪያችን የአንድ አገር ሕዝብ የአገርና የሥልጣን ባለቤትነቱን ለማሳወቅና ለመታገል ካልተነሣ አንዴት ያልፍለታል። ፕሮፈሰር ባሰራ ዘወዴ በሌላ ጊዜ በዚያው ጭረክ ላይ ተናግሮት የነበረውነመ መክ ት በላይ ቁጡና ጠበኞዛ ናቸው ብለው መናገራቸው በሕገ አራዊት ላይ የተመሠረተው አገዛዝ ድንበር አልፎ መታወቁን የሚያመለከት ነው ሁለተኛው ችግራችን ሥልጣንና ሕገ ኀልዮት አለመተዋወቃቸው ነው ሕገ አራዊት አይሎ ነው እንጂ ሕገ ኅልዮት ለኢትዮጵያ ባዕድ ሆኖ አይደለም የፈላስፋዎችን የዘርዓ ያዕቆብንና የወልደ ሰንበትን ጽሑፎች ያነበበ ሁሉ እንደሚረዳው አሁን ደግሞ ፕሮፌሰር ጌታቸው ለመጀመርያ ጊዜ ከግዕዝ ወደ አማርኛ እየተረጎመ የሚያሳትማቸው መጻሕፍትም እንደሚያሳዩን ማሰብ በጡንቻ እየተጨፈለቀ ደብዛው እንዲጠፋ ተደረገ እንጂ በአዲሰ መንገድ ማሰብ የሚችሉ ሰዎች በየጊዜው ብቅ ብቅ ብለው አንደነበረ እናያለን የሀሳብ ልዩነት የማይፈቀድና ለከባድ አደጋ የሚዳርግ መሆኑ ቢያንስ ከአሥራ አምስተኛው ምዕተ ዓመት መነሻ ላይ እንደጀመረና ለስድስት መቶ ዓመታት ቆመን እንደቀረን ያሳየናል የኢትዮጵያ ሕዝብ ጦርነት ሲሉት ፈንቅሎ የሚወጣውን ያህል ለሰላማዊ ትግል አንድነቱን ቢያሳይ ኢትዮጵያን ከታሪካዊ ችግሮችዋ መገላገል ይቻል ነበር ከኤርትራ ጋር ለተደረገው የወንድማማች ጦርነት የሀብትና የእውቀት ባለቤቶች ያደረጉት ከባድ አስተዋጽኦ የሚያስደንቅ ነው በአነሱ አመራርም በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ የኢትዮጵያ ወጣቶች ለባድመ ተማገዱ ኤርትራ ከኢትዮጵያ ስትገነጠል ግን ከዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በቀር የኢትዮጵያ ሕዝብ ቁጣውን ለማሳየት እንኳን አልሞከረም ለሞት በቀላሉ እንነዳለን ለሕይወት ግን በሰላም ለመታገል እንፈራለን ዛሬም የባድመ ነገር የሚያንገበግባቸው ብዙ ናቸው በአንጻሩ ደግሞ የአሰብ ጉዳይ የሚያቃጥላቸው ብዙ ናቸው የባድመ ተቆርቋሪ የአሰብ ተቆርቋሪው ንዴት የሚገባው አይመስልም እንዲሁም ለዚያኛው ለቁጣችንም ሆነ ለትአግስታቸን ሚዛን የለንም ይህ ሁሉ የሚያሳየው ሕገ አራዊት በሕገ ኅልዮት ላይ ያለውን የበላይነት ነው ይህ መለወጥ አለበት እኛ መለወጥ አለብን እኛ ራሳቸንን ሳንለውጥ ምንም ነገር መለወጥ አንቸልም ለጦርነት የምናሳየውን የጋለ ስሜት ለሰላማዊ ትግል አናሳይም ሰላማዊ ትግል ወይም ፖለቲካ አልገባንም ደርግ ሰላማዊ ትግሉን ወደ ሶሻሊስት የመደብ ትግል ለወጠው መደብ በሌለበት አገር ወያኔ ደግሞ በልጅነት ጥበቡ የሰላምን ትግል መሠረታዊ የሰው ልጅን አንድነት በሚቃረንና ወደድርድር በማይቀርብ የጎሣ ትግል ለወጠው የደርግ ሶሺያሲስት ትግል ሁሉንም ድሃ በማድረግ መፍትሔ ለማግኘት ይችል ነበር ሁሉንም ሀብታም ለማድረግ እስኪቻል ድረስ የወያኔ አልህ ግን ከመበታተን ሌላ መፍትሔነት ያለው አይመሰልም የሚደንቀው የጎሣ ትግሉ በአያንዳንዱ በአመራር ደረጃ ላይ አዳስ አድሜነ ጋዜጣ ጥቅዎችት ባለ ሰው ላይ የፈጠረውን የውስጥ ቅራኔ አንኳን መገንዘብ አለመቻሉ ነው አንኳን ራቅ ካሉ ጎሣዎችና በጣም በተቀራረቡትም በትግራይና በኤርትራ መሀከል መደባለቅ ችግር እየፈጠረ እናያለን መበታተኑ ወግና ሥርዓት ባለው መገገድ እንደማይሆን ባድመ እያስተማረን ነው ገና ጥንት አብርሃም ሲንከን አንድ ቤት ውስጥ ሆነው ለመፈጸም ያልተቻለውን ውል ከተለያዩ በኋላ ያስቸግራል ብሎ ነበር በደቡብም በየጊዜው የሚከሰቱት ግጭቶች የወደፊቱን ችግር እያመላከቱን ነው መበታተኑንም ቢሆን ሰላማዊ ላይሆን ይችላል የሚል ስጋት አለኝ በሕገ ኅልዮት የምንመራ ቢሆን ለማናቸውም ዓይነት አድገትና ልማት የሕዝቡ የሥልጣን ባለቤትነት ወይም ዴሞክራሲ የሚባለው ወሳኝ መሆኑን መረዳት አያዳግተንም ነበር የተዳፈነውና የታመቀው የሕዝብ የአካል የአእምሮና የመንፈስ ኃይል ለኑሮውና ለሕይወቱ ባለቤት የሚሆንበት ሁኔታ ሲፈጠር ብቻ ነው በኢትዮጵያ ሠራተኞች ማኅበር በኢትዮጵያ መምህራን ማኅበር በኢትዮጵያ ነጻ ጋዜጠኞች ማኅበርና በከተማና በገጠር ቀበሌ ማኅበራት ላይ የሚደረገው አፈናና ጫና ዴሞክራሲን በኢትዮጵያ ለመገንባት አይረዳም ዴሞክራሲ የሚገነባው በልበሙሉ ዜጎች ነው ማስፈራራትና ማሸበር ቀርቶ የሥልጣን ትግል ሁሉ ሰላማዊና ሕጋዊ ሲሆን ነው በተጨማሪም የዴሞክራሲ ጥቅም እያንዳንዱ ዜጋ ሕዝብም በአጠቃላይ ለራሱ ኑሮና ለአገሩ እድገት ኃላፊነትን አንዲሸከም ማድረጉ ነው በአገዛዝ ስር ያለ ሕዝብ ነጻነትም ኃላፊነትም የለውም የኢትዮጵያን ህልውና ጠብቀን የሚቀጥለውን ትውልድ ከደሀነት ከችጋር ከጦርነትና ከእርስበርስ አልቂት የሚያድነው የሕዝብ የሥልጣን ባለቤትነትና የሕግ የበላይነት በሚቀጥለው ምርጫ መደምደሚያ ያገኛል ብለው የሚያምኑ ሰዎች ያሱ ይመስለኛል በምኞትም ሆነ በተስፋ ደረጃ ከእነሱ ጋር እቆማለሁ ግን ከፍተኛ ጥርጣሬ አለኝ የዛሬ አሥራ ሁለት ዓመት ግድም በየዋህነት አንድ ነገር ተናግሬ ነበር ወያኔ ትከከለኛ ምርጫ አካሂዶ ካሸነፈ ጥሩ ካላሸነፈም ለኢትዮጵያ አዲስ የዴሞክራሲ ምዕራፍ ከፍቶ በከብር የሚቀጥለውን ምርጫ ይጠብቃል ብዬ ነበር ይህ ምኞት ላም ባልዋለበት ኩበት ለቀማ ነበር በኋላ እንደተማርኩት አንኳን በዚያን ጊዜና ለምንጊዜም ሥልጣንን እንደማይለቅቁ ነው ሌላውን ሁሉ ትተን ለአገርና ለወገን የሚያሰብ ሰው ከኤርትራ ጦርነት በኋላ ስሕተትንና ብዙ ጉዳዮችን ማስተካከል ይቻል ነበር በድንበሩ ምክንያት የተነሣውንም ውዝግብ በአዲስ መንገድ መፍታት ሳይቻል አይቀርም ነበር በኢትዮጵያ ሕዝብ ላይ ያንዣበበውን አስከፊ ችግርና የአገሪቱንም ህልውና የሚፈታተነውን ሁኔታ እያቃለሉ መገመቱ በሁሉም በኩል ቁርጠኛነት እንዳይኖር ያደርጋል እውነቱ አስደንጋጭ ቢመስልም ኮስተር ብለን እንድንዘጋጅ ይረዳናል የአእምሮና የመንፈስ ዝግጅትም ግዴታችን ይሆናል አአምሮአችንንና ልባችንንም ማፅዳትና መተማመን ያሻናል ጠባችን የሀሳብ ልዩነት አይደለም አለመተማመንና መፈራራት ነው መንገድ ፈልገን እንተማመን አኛ በሰላም ተከባብረን ሀሳቦቻችን ይጋጩይፋጩ በሚወጣውም ብርሃን አገራችንን እንገንባ የአገራችን እንገንባ የአገራችን ጥሩ ባህል ስለነበረው እርቅ አለቃ አያሌው የሚከተለውን ጽፈዋል ወድማግጾቻ ሪሜፀ። ሦስተኛውን ሚዛን የያዘው ኅሊና ነው በዚህ ሚዛን እያንዳንዱ ሰው ሌላውን ሰው ብቻ ሳይሆን ራሱንም የሚያውቅበት ችሎታ አለው ማንም ሰው ሲዋሸ ወይም ሲያታልል መጀመሪያ የኅሊናውን ሚዛን ሰብሮ ነው ለራሱ ሳይዋሽ ለሌላ መዋሽት አይቸልም ራሱን ሳያታልል ሌላውን ማታለል አይችልም በራሱ ሕይወት ላይ ሳይፈርድ በሌላ ሰው ሕይወት ላይ መፍረድ አይቸልም አራተኛውን ሚዛን የያዘው ሕግ ነው ሕግ ጥፋት የተባሉትን ድርጊቶች ይለያል ያጠፋውንም እንደየጥፋቱ እየለየ ይቀጣል ለማስረጃ ያህል የኢትዮጵያ ሕዝብ ጨዋና የሠለጠነ መሆኑን እንዳረጋገጠ ሁለት ምሳሌዎችን ልስጥ አንደኛ ከ የካቲት ጀምሮ አስከ መጀመሪያው ግድም ድረስ በኢትዮጵያ ውስጥ መንግሥት ነበረ ለማለት አይቻልም ነበር የትርምስ ጊዜ ነበር አውነት እውነት አላችኋለሁ በእንዳዚህ ያለ ጊዜ ሰላም የሚሰፍንበት ሌላ አገር የሰም ብዬ በድፍረት ለመናገር አቸላለሁ በም ቢሆን ለጥቂት ቀናትም ቢሆን የኢትዮጵያ ሕዝብ ጨዋነቱን አስመስክሮአል ይህንን ለመረዳት የፈለጉ በአውሮፓም ሆነ በአሜሪካ ትንሽ ጸጥታ ሲደፈርስ በሰውና በንብረት ላይ የሚደርሰውን ጥፋት ቆም ብለው ያስቡት በአፍሪካማ በዙሪያችን ያየነውና የምናየው ነው ሁለተኛው ማስረጃዬ ኮሎኔል መንግሥቱ ተስፋ ወደ መቁረጡ ሲጠጉ ቢያንስ ሁለት ጊዜ ሕዝቡ ትግርኛ ተናጋሪዎችን አያደነ እንዲገድል የተሸፋፈነ ጥሪ አድርገው የከሸፈባቸው ነው እኔ ለሳቸውም መከራከሪያ በር ለመከፈት የተሸፋፈነ ልበለው እንጁ ለብዙ ሰው ግልጽ ሆኖ ተሰምቶታል ከአልተሳሳትሁ ከተናገሩት አንዱ ዓረፍተ ነገር ይህ ጦርነት በእያንዳንዱ ሰው ቤት ውስጥ መግባት አለበት የሚል ነበር ምን አንደተፈለገ ለማሳየትም በደብረ ዘይትና በአዋሳ ሰዎች አየተገደሉ ተቀጥለው ነበር የኢትዮጵያ ሕዝብ የሰጠው ምላሽ ግን ዓይናችሁ ላፈር የሚልና እኩይ ጥሪውን ማጥላላት ነበር ይህ የኢትዮጵያ ሕዝብ መንፈሳዊ ሀብትና ቅርስ የሚያኮራውና የሚያስከብረው ሆኖ ቆይቶ ነበር በአለፉት ሃያ አራት ዓመታት ውሰጥ የኢትዮጵያ መንፈሳዊ ሀብት እየተሸረሸረ ነው ቶሎ ከነቃንና ከተባበርን መሸርሸሩን ልናቆመው እንቸላለን አንድ የደረሰብኝን ነገር ልንገራቸሁ ወደዝርዝር ነገሩ ሳልገባ ከጥቂት ወራት በፊት መሸት ብሎአል ጠመንጃ የያዙ ሰዎች አስቆሙኝ ጠመንጃውን ወደኔ ደቅኖ ዓይኖቹ ተጎልጉለው ወጥተዋል ቨቨጭሥ ፐ ፕ ትዘ ሄ ሄ ዩ ያፔተቻሽ ያጉረጠርጣቸዋል ይጠይቀኛል እመልስለታለሁ ደግሞ ይጠይቀኛል ደግሜ አመልስለታለሁ ለብዙ ጊዜ እንደተሰበረ ሸከላ ያንኑ ተባባልን በመጨረሻ ስማ አንተና እኔ ልንግባባ አልቻልንም ሌላ ሰው ከአለ ውሰደኝ ለማናቸውም አንተ ባለጌና ሥነ ሥርዓት የማታውቅ ነሀ የእኔ ትንሹ ልጄ ከአንተ ይበልጣል ጠመንጃ ስለያዝህ ከሥርዓት ውጭ ሰውን ማንጉዋጠጥ ተገቢ አይደሰም ትራፊክ ፖሊስ አንዳንተ ጠመንጃ ሳይሸከም በፊሸካ ብቻ ያሰቆመናል ያንተን ጠመንጃ አልፈራም አልኩት ልጁ ልጅ ነው ምናልባት ሃያ ወይም ሃያ ሁለት ቢሆነው ነው ከዚያ በኋላ አርስዎ ይለኝ ጀመር ዋናው ነጥቤ ይኸ ነው ይህ ነፍጠኛ ገዳይ እንዳልሆነ ተስፋ አለኝ በኢትዮጵያዊነቱ የወረሰው ጨዋነት ተሙዋጥጦ አልጠፋበትም በእንደዚያ ያለ ሁኔታ ውስጥ በአንድ አፍታ ታረመ በጣም አስደነቀኝ የኢትዮጵያ ሕዝብ የደርግን የጭካኔ ዘመን ተሻግሮና የጭካኔውን ትምህርት አሻፈረኝ ብሎ አሳለፈና ዛሬ ለሌላ የጭካኔ ዘመንና ለሴላ የጭካኔ ትምህርት ተዳርጓል በደርግ ዘመን የተጀመረው ግድያና ሬሣን በየመንገዱ ማጋደም አሁንም እየቀጠለ ነው በአፍአዊ ወግና ሥርዓት አየተኩራሩና እየተመጻደቁ የሚወዳደሩት ቤተ ሃይማኖቶች ጆሮ ዳባ ልበስ ያሱ ይመሰላሉ የአንዳቸውም ድምፅ አይሰማም ፍርሃት ትዕቢትና ከህደት የተደባለቀበት የሐፍረት መለዮአቸውን ለብሰው ሕኔ ወንድሜን ጠባቂ ነኝ አንዴኔ እያሱ የቃየንን ድምፅ የሚያስተጋቡ ይመስላል በደርግ ዘመን ወሎዬዎች አግዚአብሔር አገሪቱን እንደራቃት ተረድተው ቢቸግራቸው አንጎራጉረው ነበር ና ይ ባፀው ፅማጾ ራቃያች ሀ ሪረራ ወቃፉሦ መሰች ሰውን እንደ አውሬ እያደኑ መጣል አገርን አያቀናም በየመንገዱ የሰው ደምን በማፍሰስ ፍቅርን መተማመንንና ተስፋን ሰልጆቻችን ለማውረስ አንቸልም የሰው ደም ይጮሃል እግዚአብሔርም ሕዝብም የነፍሰ ገዳዮችና የአስገዳዮች ልጆችም ትውልድም ይሰማል በትዕቢት ያዳፈንነውን የጨዋነትና የመንፈስ ሀብት እናውጣና አንታደሰ የነፍሰ ገዳዮችና የአስገዳዮች መንገድ ቁልቁለትና ከፉ ኮረኮንቸ ሆኖ የሚያመራውም ወደ እልም ያለ ገደል ነው በዚያ በኮረኮንች ቁልቁለት በደም ጎርፍ ተግበስብሰን ወደ ገደሉ እንገባለን ምን ዓይነት በሸታ የያዘው ምን ዓይነት ዛር የሰፈረበት ሰው ነው ይህንን የደም መንገድ ለልጆቹ የሚመኝ አራት መላ ወይስ ዱላ መስፍን ወልደ ማርያም መስከረም መግቢያ ዓላማዬ ሁለት ነው አንዱ በገዢነትም ይሁን በተቃዋሚነት በሥልጣን ጉዳይ ተሰልፈው በአገር ውስጥም ሆነ በስደት ለሚታገሉት ኢትዮጵያውያን ወደኋላ እንዲመለከቱና የወደፊቱንም በዓይነ አእምሮአቸው እንዲቃኙ ለማበረታታት ነው ሁለተኛው ኢትዮጵያ ውስጥም ሆነ በስደት ያሱትን ወጣቶች ራሳቸውን ከእሳት ወላጆቻቸውን ከጸጸት እንዲያድኑ ለማስጠንቀቅ ነው ያንኑ ስሕተት መደጋገም ከሞኝነት የባሰ ነው መሠረታዊ የሆነ የማሰብ ቸገር መኖሩን ያመለክታል አሸንፈው ወንበሩ ላይ የተቀመጡት ሰዎች የተሸነፉት ትክክለኛ ቅጂ እንደሆኑ እያየን ነው ሌሎች ደግሞ በዚያው መንገድ እነዚህን አሸንፈው የእነዚህ ትከከለኛ ቅጂ ለመሆን በዝግጅት ላይ ያሉ ይመስላል ከአንድ ስሕተት ወደ ሌላ ስሕተት ከአንድ ጉዳት ወደሴላ ጉዳት በፉከራና በሽለላ ለመረማመድ የሚሹ እየበረከቱ ነው ለወጣቶቹ ልናስተላልፍላቸው የምንቸለው ውርስ የጦርነት ማገዶነትን ሳይሆን የመንፈስ ጥንካሬንና መስዋዕትነትን ነው ከፍርሃት ነጻ እንዲሆኑ ከፍርሃት ነጻ ሆነን አናስተምራቸው ራሳቸን የማናደርገውን ለወጣቶች ማስተላለፍ ኃላፊነት የጎደለው የመንፈስ ውርደትና ራስንም ሌሎችንም የማታለል አባዜ ነው ታሪከን ማወቅ አንድ ነገር ነው የታሪከን ጥቅም መረዳት ደግሞ ሌላ ነገር ነው ታሪክን መሥራች ከሆኑት ሕዝቦች መሀከል የምንገኝ ብንሆንም የታሪክን ጥቅም ባለመረዳትና ታሪካችንን ባለማወቅ ተወዳዳሪ የሌለን ሳንሆን አንቀርም አሁን ደግሞ ከዚያም አልፈን ታሪክን በመካድ ተወዳዳሪ የሌለን ሆነናል በአንድ በኩል ድንቁርናን በሥልጣን እያጌጥን በልበ ሙሉነት ውሸትን በማራባት በሴላ በኩል የእውነትን ኃይል በመፍራትበአንድ በኩል አስተሳሰብን ማጥራት የሚጠይቀውን ጭንቀት በመሸሸ በቀላሉና በሰፊው የመሀይም ጎዳና እየተንፈላሰሱ አፍ እንዳመጣ በመናገር አዋቂ በመምሰል በሌላ በኩል ራስን በማታለል ለራሳችንና ለይተን ወገን ላደረግናቸው ስንል ድብብቆሸ በመጫወት ራሳችን በፈጠርነው ድፍን ጨለማ ውስጥ የምንተራመስ ሕዝብ ሆነናል ይህ ትርምስ ታሪከንና የታሪከን ጥቅም ካለማወቅ ብቻ ሳይሆን ኃላፊነትንም ለመሸሽ ከሚደረግ ጥረት የሚመነጭ ይመስለኛል የታሪከ ዋና ጥቅሙ ያለፈው ትውልድ ባደረገው ጥሩ ነገር የሚከተለው ትውልድ አንዲኮራና ያለፈው ትውልድ ያደረገውንም ስሕተት አውቆና ተረድቶ ራሱን አንዲጠብቅ ለማድረግ ነው እኛ ከአንድ ስሕተት ወደ ሌላ ስሕተት የምንረማመደውና ወደ ስሕተት አዘቅት የምናመራው ሁሉም ራሱን እያፀዳ በማሳየቱ ነው የእኔ ትውልድ በአሸከርነትና በፍቅረ ንዋይ ምክንያት ፋይዳ ሳይሠራ እንደተዋረደ ሁሉ ከዚያ የሚቀጥለውም ትውልድ የራሱ ስሕተቶች ነበሩት አነዚህ ስሕተቶች እየተድበሰበሱ ከታለፉ ለሚቀጥለውም ትውልድ ጠንቅ ስለሚሆኑ በግልጽ እንድንነጋገርባቸው ያስፈልጋል ማሰብ የግል ሰብአዊ ባሕርይ ነው የሰው ልጅ የተፈጥሮ ባሕርይ ቢሆንም በትምህርትና በልምድ የሚገራና የሚሳል ኃይል ነው በትምህርት ላይ ባሉበት ጊዜ ከአስተማሪዎቻቸውና ከመጻሕፍት በሚቀስሙአቸው ሀሳቦች አእምሮአቸው እየዳበረ ተማሪዎች ማሰብ ይጀምራሉ ለዚያውም ጥቂቶች ናቸው አብዛኛው ማዕድ ላይ አንደቀረበ ሰው ያመጡለትን ተመግቦ የማሰብን ጭንቀት ሳያውቅ ተመርቆ የሚወጣ ነው አንድ ተማሪ ማሰብ የሚጀምረው ከትምህርቱ የሚያገኛቸው ሀሳቦች ከአገሩ ተጨባጭ ሁኔታዎች ጋር ያላቸውን የከፋ ቅራኔ መገንዘብ ሲጀምርና ለመፍትሔው አስተዋጽዖ ለማድረግ ለምን እንዲህ ይሆናል ለምን አንዲህ አይሆንም እያለ ጥያቄ ሲጠይቅና መፍጨርጨር ሲያሳይ ነው ለዚህ የሚበቁ ብዙ አይደሉም ሆኖም ቀደም ሲል በዩኒቨርሲቲ ኮሌጅና በኋላም በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ ብዙ ተማሪዎች ነበሩ አነዚህን ተማሪዎች አወዳቸዋለሁ አከብራቸዋለሁ እስከተወሰነ ደረጃም አብሬአቸው ተሰልፌፈአለሁ ፋኖ ተሰማራ ማለት ሲጀምሩ ግን ማሰቡን እንዳቆሙ ተረድቹ ተለየኋቸው በዚሁ ልጀምር ፋኖ ተሰማራ ወጣቶች ትምህርታቸውን አጠናቅቀው ሲወጡ ወዲያውኑ በኑሮ ጣጣ ይጠመዱና ሚስት ማግባት ልጅ መውለድ መሬት መግዛት ቤት መሥራት ወዘተ በሚል የማኅበረሰቡ ግዴታና ውድድር ውስጥ ይገቡና አእምሮንና ኅሊናን ወደ ማስተኛቱ ይደርሳሉ አእምሮንና ኅሊናን ያላስተኙ የሚመስሉት ደግሞ በአንድ በኩል በወጣትነት ትዕቢት በሌላ በኩል በቀላል የማርከሳዊ ሌኒናዊ የቃል ድግምት እንኳን የኢትዮጵያን የዓለምን ችግር ሁሉ ለመፍታት እንደሚችሉ ወደ እርግጠኛነት ደረጃ ላይ ደርሰው ነበር አነዚህኞቹ ለአገራቸውና ለወገናቸው የነበራቸውን መቆርቆር መካድ አይቻልም ነገር ግን ስሜታቸውን በይበልጥ የሚገፋፋው ለአገርና ለወገን ያላቸው መቆርቆር ይሁን ወይስ የራሳቸው የሥልጣን ጥማት ሲነግሩን የሚቸሉት እነሱ ናቸው በበኩሌ ሁለቱ የተደባለቀባቸው ይመስለኛል በተለይ ለዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ፋኖ ተሰማራ የሚለው መዝሙር ከሀሳብ የመነጨ ነው ለማለት አልችልም ምንም ሀሳብ ካልተቀላቀለበት ስሜት የመነጨ ይመስለኛል በመሠረቱ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የሚኖሩበት የአእምሮ ሥራንና የማሰብን ጭንቀት የሚማሩበት እንጂ የጉልበትና የጥፋት ተልእኮ የሚሰበከበት ዓለም አይደለም እንዲያውም ሁለቱ ተልእኮዎች በቅራኔ የተጣመዱ ናቸው የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች መንገዱን የሳቱት ፋኖ ተሰማራ ማለት ሲጀምሩ ነበር በአእምሮ ችሎታ በሀሳብ ልዕልና በመንፈስ ኃይል በልጠው በማሸነፍ ፋንታ ዝቅ ብለው የጡንቻውን መንገድ ተያያዙት አእምሮም መንፈስም አንዘጭ ብለው የወደቁት ያን ጊዜ ነው በተጨማሪ የማርከሳዊና ሌኒናዊ ፍልስፍና ቅንጫቢ ለሁሉም ችግር የተዘጋጀ መፍትሔ ያለው መስሎ ስለታያቸው የማሰቡ ጭንቀት ጭራሹኑ ጠፋ ይህ ትውልድ በአንድ ዓይነት ስሜት እየተገፋ እንደነበረ የሚያመለከተው በተሰያዩ ስሞች የተመሠረቱትና በባላንጣነት ሲፈላሳለጉ የነበሩት ሁሉ ማርከሳዊ ሌኒናዊ መሆናቸው ነው ስለዚህም መከፋፈሉና ጠቡ ከፖለቲካ አምነት የመነጨ ሳይሆን ከሥልጣን ጥምም ነበር ለማለት ይቻላል ሌላም ጥያቄ ለማንሣት እንገደዳለን የአገርና የወገን ፍቅር በምን ደረጃ ላይ ነበር የማርከሳዊ ሌኒናዊ የፖለቲካ እምነትና የሥልጣን ጥም በአንድ በኩል የአገርና የወገን ፍቅር በሌላ በኩል ምን ዓይነት ግንኙነት ነበራቸው። የተጋደሉት ቡድኖች ሁሉ ይህንን ጥያቄ የማያነሠበት ምክንያት አላቸው ለኢትዮጵያ ሕዝብ የሚበጀውን ሁሉ የሚያውቁና በጎውንና ከፉውን የሚወስኑለት እነሱ ብቻ መሆናቸውን እያንዳንዱ ቡድን ያሰማወላወል ስለሚያምን ነው ፋኖ ተሰማራ መዝሙር ሆኖ አልቀረም በእርግጥም ፋኖ ተሰማራ በከተማው ውስጥ መጋደል የተዳከሙት ቡድኖች በግድ ወደጫካ እንዲገቡ ተገደዱ ጫካም ከገቡ በኋላ ጫካ ከገቡት ውስጥ የተለያዩ ቡድኖች ተፈጥረው በነዚህ ቡድኖች መሀከል መጋደል አልቀረም ከነዚህም ውስጥ ያሸነፉት ገዢዎች የተሸነፉት ደግሞ የአሸናፊው ሎሌዎች ወይም ስደተኞች ሆነዋል የፋኖ ተሰማራ የመጨረሻው ውጤት አሁን ያለው የአገዛዝ ሥርዓትና አሁንም ያልቆመው የስደት ባህል ነው ምናልባትም የኢትዮጵያ ደኖች ተመንጥረው ስላለቁ የፋኖዎች መሰማሪያ አሜሪካና አውሮፓ ሆነዋል ለማለትም ይቻል ይሆናል የፋኖ ተሰማራ ውጤት ከዚህም አልፎ የኢትዮጵያን ህልውና ከፉኛ እየተፈታተነ መሆኑን በተግባር እያየነው ነው መጨረሻውን ገና አላየንም ከፋኖ ተሰማራ የፈለቀ ሌላ ችግርም አለ በጦር ሜዳ የበለጡትና ያሸነፉት ድሉን የሕዝብ ሳይሆን የግላቸው አድርገውት እንደወርቅ የጠራ አምባገነንነትና ዘረኛነት በገሀድ ከሚታይ የሀብት ስግብግብነት ጋር ስለታቸው ሆኖእል በዱላ ያገኙትን የሕዝብ ሥልጣን በመላ ለሕዝቡ የሚመልሱበት ሁኔታ ለማመቻቸት ፍላጎቱም ሆነ ችሎታው ያላቸው አይመስልም ስለዚህም የተበለጡትና የተሸነፉት የሕዝቡን ሥልጣን ለማግኘት የሚሹት በመላ ሳይሆን በዱላ ነው መላው የፖሊቲካ ትግል ነው ዱላው የጦርነት ትግል ነው አንግዲህ የፋኖ ተሰማራ ጥሪ ገና አላበቃም ማለት ነው ለገዢዎችም ሆነ ለተቀናቃኞቻቸው ሁልጊዜም ምርጫው ከመላ ይልቅ ዱላ እስከሆነ ድረስ ፋኖ ተሰማራ ዘለዓለማዊና የማያቋርጥ ጥሪ ይሆናል ፋኖ ተሰማራ ባህል ሆኖ ይተከላል ማለት ነው ፋኖ ተሰማራ ወደጠብና ወደጫካ ወደመገዳደልና ወደጥፋት የሚያመራ መንገድ ነው የመላ ሳይሆን የዱላ መፍትሔን የመረጠ ነው እድገትና ብልጽግና የተረጋጋና አስተማማኝ ኑሮ ለማካሄድ የማያስችል ምርጫ ነው መላ መላ ሌላው አማራጭ ሌላው አማራጭ በአብዛኛው የአገዛዝ ሥርዓቱን በሚመሩት ሰዎች አጅ ነው እነሱ ለጊዜው በአላቸው ዱላና በዱላ አቀባዮቻቸው ተማምነው የሰላማዊውን ትግል በር ሁሉ ከቆለፉት ተቀናቃኞቻቸው ለመከላከል ዱላ እንዲያነሱ ምክንያት ይሆናሉ የሰው ልጅ በአጠቃላይ እኛ ደግሞ በተለይ የደረስንበት የመንፈሳዊ ደረጃ እያሰብንና መላ እየፈጠርን ችግሮችን በውይይት ከመፍታት ይልቅ በስሜትና በጉልበት የምንተማመንበት ላይ ነን በብዙ መንገድ የእኛ የሥልጣን ጥመኞች ከአረቦችና ከእሥራኤላውያን ጋር በጣም ይመሳሰላሉ ሁለቱም ወገኖች የሚንቀሳቀሱት በአልህ ነው አንዱ ከሌላው ጋር ለመግባባትና ለመቀራረብ ሳይሆን ደፍጥጦ ለማሸነፍ መላ መፈለጉ አቅቶአቸው በዱላ ሲጋደሉ ይኸው ስድሳ ዓመታት ሊያስቆጥሩ ነው በሁለቱም በኩል የወደመው ንብረት የጠፋው የሰው ሕይወትና የፈሰሰው አንባ የተጓደለው እድገት በጣም ከፍተኛ ነው እሥራኤላውያን የፍልስጥኤማውያንን መብት መቀበልና ማከበር እንዳይችሉ አድርጎእቸዋል ሁለቱም ወገኖች በቀላሉ የተውሶ ጡንቻ የማግኘት ፅድል ባይኖራቸው በእርግጥ ጉዳታቸው ያነሰ ይሆን ነበር ምናልባትም መላ ለመፈለግ ይገደዱ ነበር አንዲሁም በአየርላንድ በካቶሊኮችና በፕሮቴስታንቶች መሀከል ያለው የማይበርድ እሳት ትውልዶችን አስቆጥሮአል የፍልስጥኤማውያንንና የአሥራኤላውያንን አንዲሁም የአየርላንድን ቅጥና መላ ያጣ መፋጀት ያነሣሁት ለሁለት ምክንያቶች ነው አንጀኛ ጥላቻ ስር ከሰደደና ከሁለት ትውልዶች በላይ በዚያ ጥላቻ ውስጥ ከአደጉ ተነጋግሮ መላ ለመፈለግ በጣም የሚያዳግት መሆኑን ለመጠቆም ነው ሁለተኛ የተውሶ ጡንቻ አጉልና የማያዛልቅ ችዕቢት ስለሚያስከትል ይህ በገባበት መጠን ለቸግሩ መላ እንዳይፈለግለት አስተዋጽዖ ማድረጉን ለማመልከት ነው አልቂቱና ጉዳቱ ሙሉ በሙሱ የተፋላሚዎቹ ነው መላ የሚገኘው ከመነጋገር ነው ስለመነጋገር ብዙ ሰዎች የማይገነዘቡት አንድ ነገር አለ መነጋገር ትርፋማ የሚሆነው በሀሳብ ከሚለይ ሰው ጋር ሲሆን ነው በሀሳብ ከሚስማማ ሰው ጋር መነጋገሩ ዋጋ የለውም ራስን በሌላ ድምፅ ለመስማት ካልሆነ በቀር አንድ ሰው ማሰብ የሚጀምረውም ተቃዋሚ ሀሳብ ሲገጥመው ነው አብረው የሚኖሩ ሰዎች በመሀከላቸው ምንም ያህል የከረረ ቅራኔ ቢኖራቸውም ቢያንስ ለመነጋገር ፈቃደኛ መሆን አለባቸው የግል ቅራኔዎችና ጠቦች በሕግ ይፈታሉ ብለን እናምናለን ነገር ግን ሕጉ አድላዊ ነው ብለው የሚያምኑና ዳኞቸና ፖሊሶች የአንድ ቡድን ታማኝ አገልጋዮች ናቸው ብለው የሚያምኑ አብዛኛዎች ሰዎች በሚገኙበት ሁኔታ መተማመን ይፈርሳል በዚህም ምክንያት የፋኖ ተሰማራ ጥሪ ተበደልን ለሚሉ ሁሉ ሁኔታውን ማረሚያ መስሎ ይታያል አንደማያርመው ግን እየየን ነው በዱላ መግዛት የማያዛልቅ መሆኑንም አይተናል በአህጉራችንም በሙሉ እያየን ነው ስለዚህም አገዛዙ ራሱን ለማረምና ለመለወጥ ወደሚችል መንግሥት መለወጥ አለበትጉ ይህንን ለማድረግ የሚያስፈልገው አገሩ የሁላችንም መሆኑን ከመገንዘብ ጋር በጎ ፈቃድና ቆራጥነት ነው ሕዝቡ ቢተላለቅ ሕዝቡ ቢደኸይና አገር ቢዋረድ የሚጠቀም ዜጋ የለም ለዚህ ነው የአገዛዙ ሥርዓት መሪዎች በጎ ፈቃድንና ቆራጥነትን ማሳየት ያለባቸው ትልቅነት የሚመጣው ዱላን ጥሎ ዱላ ለመምዘዝ የሚዘጋጀውን በበጎ ፈቃድና በቆራጥነት ግንባር ለግንባር በመግጠም ነው የግብፁ ሳዳት ሰተት ብለው ኢየሩሳሴም ሲገቡ የደቡብ አፍሪካው ደ ከለርከ ማንዴላን ከስር ለቅቀው ተወዳዳሪያቸው ሷያደርጉ ሁለቱም ያሳዩት በጎ ፈቃድና ቆራጥነት ትንሸነት የገዢዎች ባሕርይ በሆነበት አህጉር ትልቅነትን አጎናጸፋቸው ከገዢዎቻችን በኩል የሚጠበቀው በጎ ፈቃድንና ቆራጥነትን የሚያሳይ የትልቅነት ተግባር ነው ልጆቻቸውና የልጅ ልጆቻቸው ኮርተው የሚኖሩበት አገር መገንባት የሚችሉት በዚህ መንገድ ብቻ ነው ከአንድ ሰው ጋር ስለአፍሪካ አምባገነኖች ስንነጋገር በቅርቡ የተፈጸመ የትልቅነትና የትንሽነት መግለጫ ለምሳሴ ጠቀሰልኝ ሞቡቱ ለሠላሳ ዓመታት ያህል ዛይርን ገዝቶ በሰው አገር ሞተና ሃምሳ ሰዎች ያህል ቀበሩት አማሆይ ቴሬዛ በሰው አገር ሄደው ለሰው አገር ድሆች ሲሠሩ ኖረው የህንድ መንግሥትና ሕዝብ እንደ አንድ ተወዳጅ መሪ አድርጎ በትልቅ ማዕርግ ቀበራቸው ትልቅነትም ሆነ ትንሽነት በሞትም ይከተላል ይህንን የትልቅነትንና የታሪክ ሠሪነትን መንገድ መማር የሚችለው ከታሪከ ነው ታሪከ ከሚያስተምረን ነገሮች አንዱ ያለፈውን ታሪከ ሁሉ ጥለው አዲስ ታሪክ ከባዶ ሜዳ ላይ ለመጀመር የፈለጉ ሁሉ መጨረሻቸው ውድቀት መሆኑን ነው ታሪከን አሠራለሁ በማለት ታሪክን መሥራት አይቻልም ታሪከ መሥራት የሚቻለው ሰአገርና ለሕዝብ በቀዋሚነት የሚያገለግልና ለሚቀጥሉት ትውልዶች የብልጽግናና የኅብረት መሠረት በመጣል ነው እኔ አውቅላችኋለሁ ማለት ለሌኒንም ለስታሲንም ለማአም አልበጀም ሁሉም ያለፉት ልጆቻቸውና ሕዝቦቻቸው የሚያፍሩባቸውና የሚረግሙዋቸው ሆነው ነው በጉልበታቸው ዘመን የተፈሩትን ያህል ከሞቱ በኋላ ተዋርደዋል ያ ውርደት የልጆቻቸውና የዘመዶቻቸው ነው እነሱማ ከበድንነት ወደ በድንነት ተሸጋግረዋል ዱላ በድን ያደርጋል ዱላ የያዘ ሰው ከዱላው ጋር ብቻ የመነጋገር ዝንባሌ ያድርበታል ዱላ ያልያዘ ሰው ጋር መነጋገር ውርደት ይመስለዋል ውርደት ሰተት ብሎ የሚመጣው ዱላ በቀደደው መንገድ ነው ገዢዎቻችን መላ አድርገው ሊይዙት የሚገባቸው ከዱላ ጋር መነጋገርን ሳይሆን ከሰዎች ጋር መነጋገርን መሆን አለበት ግፍ እንደከረምት ጎርፍ ነው በየቤታችን አካባቢ ስናየው የወረደው ዝናብ ትንሸ ይመሰላል በያለበት የወረደው ሁሉ ሲጠራቀም ትልቅና ኃይለኛ ጎርፍ ይሆንና ብዙ ጥፋትን ያደርሳልሱፊ ግፍም ሲጠራቀምና የማይችሉት ሸከም ሲሆን የከፋ ጥፋትን ያስከትላል ይህ ከመሆኑ በፊት በግፍ መቀጠል የማያዛልቅ መሆኑን ተገንዝቦ የተለየ ሀሳብ ካላቸው ጋር ለመነጋገር በቆራጥነት መወሰን ያስፈልጋል ከአብዛኛዉ ሕዝብ ጋር የተጣላ ሥርዓት በጦርነት ማሸነፍ አይችልም መነሻውና መጀመሪያው ይኸ ነው ጉልበት ያለውና በጉልበት የሚተማመነው አዲስ መላን ሲቀበል ሌሎችም መላቸውን ለመለወጥ ይገደዳሉ የኢትዮጵያ ሕዝብ ፍላጎትና ምኞት ሥልጣኑን በሰላም መረከብ ነው ለኢትዮጵያ ሕዝብም ሆነ ለተወሰነ ከፍለ ሕዝብ የቆመ ድርጅት ሁሉ ከዚህ የተለየ ዓላማ ሊኖረው አይችልም የተለያዩ የአገር ከፍሎች የአስተዳደር ሥልጣንም ሆነ የመገንጠል ጥያቄ የመሬትም ሆነ የሌላ የኢኮኖሚ መብት በሕዝብ መወሰን አለበት ብለን ከተማመንን ውይይትንና የጉዳዮቹን ከባድነት የምንፈራበት ምንም ምክንያት አይኖርም የችግሮቹ ሁሉ መነሻ የሕዝብን የሥልጣን ባለቤትነት መፍራት ነው በውድም ሆነ በግድ ሕዝብ የፈለገው ነገር መሆኑ የሚቀር አይደለም ይህንን የታሪክ ፍርድ ለመቀበል ከተራ አእምሮ በላይ አይጠይቅም የሕዝብን መንፈስና አእምሮ አፍኖ አካሉን ረግጦ በመግዛት ወደ ብልጽግናና ወደ ጥንካሬ አመራዋለሁ ማለት ዘበት ነው ወንበሩ ላይ የተቀመጡትም ሆኑ ተቀናቃኞቻቸው አስተሳሰባቸውን ከዚህ በሽታ ማፅዳት አለባቸው በቅን መንፈስ መነጋገር የሚቻለው ከዚያ በኋላ ነው ሌላም መወገድ ያለበት ችግር አለ የአገርንና የሕዝብን ጉዳይ እንደግል ጉዳያቸው የሚመለከቱ ሰዎች ከባድ ስሕተትን ይፈጽማሉ የግል ጥላቻና የግል ጠብ በአገር ጉዳይ ውስጥ ቦታ የላቸውም የተለያየ ሀሳብ ይዘው በአገር ጉዳይ ላይ የሚነጋገሩ ሰዎች የሥልጣን ተቀናቃኞች አንጂ ጠላቶች አይደሉም በመሠረቱ ጠላት የሚባለው ሊያጠፉት የሚፈልጉትን ነው ይፐ የሥልጣን ተቀናቃኞች ዓላማ መጠፋፋት አይደለም ሀሳብንና ሀሳብን በተግባር በማሳየት በሕዝብ ዳኝነትና በሰላም መሸናነፍ ነው የሕዝብ ጉዳይ ያገባናል የሚሉ ሰዎች ይህንን ያህል ቅን መንፈስ ማሳየት ይጠበቅባቸዋል ጠላትነት ሲኮተኩቱ ለየግላቸው ሳይሆን ለሕዝብ የሚያስከትለውም አደጋ ከፍተኛ እንደሆነ መገንዘብ አለባቸውፁ ለዚህ ነው ከዱላው ይልቅ ወደ መላው ማዘንበል የሚያሻው መደምደሚያ የግፍ መሣሪያ የሆነውን ዱላ ለመጣል የአእምሮና የመንፈስ ብቃት ከተገኘ መላው የሚገኘው ከመነጋገር ብቻ ነው ንግግሩ ፍሬአማ እንዲሆን ሥልጣን በዱላ የያዙትና ሥልጣን በዱላ ለመያዝ የሚፈልጉት ሁሱ በቅን መንፈስና በቆራጥነት ከራሳቸው ይበልጥ አገሪቱንና ሕዝቡን አስበልጠው ለትልቅነት በሚያበቃቸው ወኔ ዱሳቸውንና ዛቻቸውን ጥለው መቀራረብ አለባቸው ይህንን ለማድረግ ሁሉም ወገን ሊያምንባቸውና ሊቀበላቸው የሚያስፈልጉ ጉዳዮች አሉ እነዚህም በቅደም ተከተል ከዚህ በታች የተዘረዘሩት ናቸው የኢትዮጵያ ሕዝብ የመጨረሻው የበላይ ባለሥልጣን ስለሆነ ያለ ሕዝብ ፈቃድ ምንም ዘሰቄታ የሚኖረው ውሳኔ ማድረግ እይቻልም በሕግ ለሕግ የሚተዳደር ሕዝብ በሰው አይገዛም የኢትዮጵያ ሕዝብ የተረጋጋና ዋስትና ያለው ኑሮ ለማካሄድ ሰላም ናፍቆታል ሰላምን ይቫሻል የኢትዮጵያ ሕዝብ ከድንቁርናና ከደሀነት ለመላቀቅ በሙሉ ኃይሉ ሠርቶ ለማምረትና ወደ ዘመናዊ የብልጽግና ኑሮ ለመግባት ይፈልጋል ገበሬውና ሠራተኛው አምርቶ ነጋዴው ነግዶ ባለሙያው በየሙያው በሙሉ ልብ ሠርቶ ሁሉም የራሱ ባለቤት ሆኖ በሕግ ጥላ ስር የሚኖርበትን ቀን እየጠበቀ ነው የኢትዮጵያ ሕዝብ የሥልጣን ባለቤትነቱን በሕግና በሥርዓት ካልተረከበ ሰላም አይኖርም ሰላም ከሌለ አድገትና መሻሻል አይመጣም በአለፉት ሀያ አምስት ዓመታት ውስጥ የተገነባው ሲፈርስ የሠራው ሲወቀስ የሚያላግጠው ሲወደስ የተማረው ወይ ሲገደል ወይ ሲታሰር ወይ ሲሰደድ በተለያዩ የዘመኑ ዜና ማሰራጫዎች ሕዝብን ማታሰል ልዩ ጥበብ ሲሆን በደርግ ዘመን በመደብ አሁን ደግሞ በጎሠኛነት ሕዝብ ሲታመሰ አይተናል አያየንም ነው በነዚሁ ዓመታት ውስጥ ኢትዮጵያውያን ከመቼውም ጊዜ የበለጠ በቸጋርና በስደት የታወቁ ሆኑ ገና አላቆመም የኢትዮጵያውያን ኩራትና ከብር ተሙዋጠጠ በቀላሉና በትንሹ ራስን መሸጥና መለወጥ አዲስ ባህል ሆነ የሚሸጥና የሚለወጥ ለከፉ ቀን እንደማይሆን ላልተገነዘብን በዓለም ሁሉ የተከበሩና ኢትዮጵያንም ያስከበሩት አፄ ኃይለ ሥላሴ ብቻቸውን ሲሞቱና የቀብር ሥርዓት እንኳን ሳያገኙ አየን ኮሎኔል መንግሥቱ ብቻቸው መላ ከዱላ የሚሻለው በትንሽነት ትልቅ ሥራ ማከናወን አይቻልም ትልቅ ሆነውልን ተከብረው እንዲያስከብሩን እንፈልጋለን አባሪ ለቅንጅት ምከር ቤት የስንብት ደብዳቤ በሊቀ መንበር ኃይሉ ሻውል በኩል ለቅንጅት ምክር ቤት አባላት መጋቢት ቅንጅትና ምርጫው ቅንጅቱ ሲመሠረት በአባል ድርጅቶች ሁሉ የታመነበት ዓላማ በዚህ ምርጫ በድል አድራጊነት መውጣት ነበር ቅንጅቱ መንቀሳቀስ ከጀመረመረም በኋላ በአዲስ አበባ ብቻ ሳይሆን የቅንጅት ምልእከተኞች በደረሱባቸው ከተማዎች በሙሉ ቅንጅት በኢትዮጵያ ሕዝብ በገጠሬውም ሆነ በከተሜው ላይ የጫረው አዲስ ተስፋ ከተጠበቀው በላይ በጣም ከፍተኛ አንደሆነ ለመገንዘብ ችለናል ዛሬ ቅንጅት ሰፊ የሆነ የሕዝብ ድጋፍ እንዳለው አያጠራጥርም ከሁሉም በላይ ቅንጅት በጫረው ተስፋ ምከንያት ሕዝቡ በአደባባይ ራሱን አጋልጦአል ስለዚህም በቅንጅት ላይ የማሸነፍ ግዴታ ወድቆበታል ይህንን ምርጫ አገዛዙ ቢያሸንፍ በኸዝቡ ላይ ሲያስከትል የሚቸለውን ጉዳት መገመት ብዙ መመራመርን የሚጠይቅ አይደለም በእኛ ላይ የበለጠ ኃላፊነትን ሊጭንብን የሚገባው ይህ አስከፊ ሁኔታ ነው ነገር ግን ቅንጅቱ ከተቋቋመ ጀምሮ የቅንጅትን ድል የማድረገረ ዓላማ የሚጻረሩ ሁለት አዝማሚያዎች ለእኔ በግልጽ ሲታዩኝ ቆይተዋል አሁን ለምርጫው የቀረው አምስት ሳምንታት ያህል ነው ቅንጅት እነዚህን አፍራሽ አዝማሚያዎች ይዞ ከቀጠለ ድል የማድረጉ ዓላማ ቢያንስ የደበዘዘ እንደሚሆን ይታየኛል ቅንጅት ድልን የማጣቱ ውጤት የኢትዮጵያን ሕዝብ ተስፋ ከማስቆረጡ ጋር ተያይዘው ብዙ ከባድ ጥያቄዎች ይነሣሉ የተለያዩ መልሶችም ይሰጣሉ ዛሬ ቅንጅት በግልጽ ተነጋግሮባቸው ሊፈታቸው ያልቻላቸው ቅራኔዎች በዚያን ጊዜ ገሀድ ይወጣሉሱ በአደባባይ በይፋ መወነጃጀሱ የማይቀር ይሆናል በምርጫው የሚወድቁት ሰዎች ያለጥርጥር ይከፋሱ በምርጫው የቀናቸው ሰዎች ሠራዊት የሌለው ጄኔራሎች ይሆናሉ የዛሬው ሁኔታ በሰኔ በፍጹም ይለወጣል ለእኔ እንደሚታየኝ የቅንጅቱ አባሎች በሰኔ የሚፈጠረውን ሁኔታ ዛሬ በዓይነ አአምሮአቸው ማየት ግዴታቸው ይመስለኛል አሰቸጋሪ መሆኑ ይገባኛል ግን ይቻላል ቅንጅት በድል አድራጊነት ቢወጣ የሚያስከትለውን በአገሪቱ ሁሉ የሚያስተጋባ እልልታ በቅንጅት አባሎች ላይ ከሚጥልባቸው ከባድ ኃላፊነት ጋር ቀድሞ ማየት የሚሳነን አይመስለኝም ቅንጅቱ ቢሸነፍ ግን በአገሪቱ በሙሉ ብቻ ሳይሆን በውጭም የሚያስተጋባ ኡኡታና በቅንጅት አባሎች ላይ የሚሰነዘረውን የመረረ ነቀፌታ እንዴት እንደምንጋፈጠው ከአሁኑ ማሰብ ተገቢ ይመስለኛል የአንድ አገር ሕዝብን ተስፋ አጨናግፎ በሰላም መኖር ያስቸግር ይሆናል በሁለቱም አቅጣጫዎች ሊታሰብ ይገባል በሰኔ ለማሰብ ጥቂት ይረፈረዳል ዛሬ ባለንበት ሁኔታ ቅንጅቱ ቢያሸንፍ ምን አንደሚያደርግ የታወቀ ነገር የለም እዚያ ስንደርስ እንወጣዋለን ተብሎ የታለፈ ጉዳይ ነው ቅንጅት ለድል አንዳይበቃ የሚፈታተኑት ሁለት አዝማሚያዎች በውስጡ አንዳሉ ይታየኛል አንዱ ሁላችንም በደንብ የምናውቀውና መፍትሔ ልናገኝለት ሞክረን ያቃተን የመኢአድና የኢዴአፓመድኅን የማይበርድ ባላንጣነት ነው በሁለቱ መሀከል ያለው ፉከከር ለኢትዮጵያና ለኢትዮጵያ ሕዝብ ቦታ ያለው አይመስልም ትልቁና ዋናው ዓላማ አንዱ ሌላውን በማናቸውም መንገድ መብለጥ ነው አንዲህ ያለ መንፈስ በነገሠበት በመተባበር በመረዳዳትና በአንድነት ምርጫው ለቅንጅት የተመቸ እንዲሆን ለማድረግ አይቻልም ቅንጅት ያለበት የገንዘብ አጥረት ሳያንሰው ሁለቱ ድርጅቶቸ ያላቸውን የሰው ኃይል ማቀናጀትና ማስተባበር ባለመቻላቸው ብዙ መራጮቹ ያመልጡናል የሜል ከባድ ስጋት አለኝ የሁለቱ ቡድኖች ባላንጣነት ከአገር አልፎ በአሜሪካም እንዳለ ያለጥርጥር መናገር ይቻላል ቡድኖቹን ከአሜሪካ ጋር የሚያይዛቸው የገንዘብ ሰንሰለት ዓላማ ግልጽ አይደለም ከአገር ዓላማ ጋር የተያያዘ ከሆነ ሰጪዎችም ሆኑ ተቀባዮች በአንድነት መራመዱን የማይፈልጉበት ምክንያት ምን አለ።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

አስተያየቶች:


memezon

የማውረድ አማራጮች | ወደ ፒዲኤፍ ቀይር | የዕለቱ መጽሐፍ

© dirzon | የአገልግሎት ደንቦች | የግላዊነት መምሪያ | ስለ | አገልግሎቶች | መልእክት