Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ዕከቨጠፍ ከቪዐፍዕከቨ የሰመቁ ጥር ቀን ዓም ጀምሮ ተይዞ መቆየቱን ያስተባበሉት ጉዳይ አይደለም እንዲህ በሆነበት ጊዜ የውርስ ንብረቱ በማናቸውም ጊዜ ለወራሹ እንዲመለስ ጥያቄ መቅረብ ይችላል የሚባልበት ህጋዊ ምክንያት አይኖርም በመሆኑም ጉዳዩ በጠቅላላ የውል ህግ ድንጋጌዎች ስር የተመለከተውን የይርጋ ጊዜ ገደብ በመመልከት ሊስተናገድ የሚገባው ነው የፍሕቁ ድንጋጌም ግዴታዎቹ ከውል የተገኙ ባይሆኑም በአንቀጽ አስራ ሁለት ከቨሀኡርከቨበ ደንቦች የሚፈፀምባቸው መሆኑን መግለፁ ይህንኑ የሚያጠናክር ነው ። ቢባልስ የተወሠነባቸው ቅጣት ተመጣጣኝ ነው።
የሚል ነው የአመልካች አቤቱታ ለሰበር ያስቀርባል በመባሉ ለተጠሪ መጥሪያ የተላከላቸው ቢሆንም ተጠሪ መጥሪያው ደርሷቸው የቃል ክርክር በሚሰማበት ቀነ ቀጠሮ ባለመቅረባቸው ጉዳዩ በሌሉበት እንዲታይ ታዛል ችሎቱም የአመልካችን አቤቱታ የሰበር አቤቱታ ከቀረበበት ውሣኔና አግባብነት ካለው ሕግ ጋር በማገናዘብ መርምረናል ከመዝገቡ ለመረዳት እንደቻልነው ለወጪና ኪሣራ ምክንያት የሆነው ክስ ግምቱ ብር አምስት ሺህ በሆነ ንብረት ላይ የቀረበ ነው የወጪና ኪሣራ አላማ ረቺው ወገን በክርክሩ ምክንያት ያወጣውን ወጪ ተረቺ እንዲሸፍን ነው የወጪና ኪሣራን በተመለከተ ፍቤቱ ትክክል መስሉ የታየውን ውሣኔ እንዲሰጥ ሕጉ መብትዌከሸዐበ ይሰጠዋል ይህን መብት ግን ፍቤቱ የሚጠቀመው እንደፈቀደው ሣይሆን የወጪና ኪሣራን አላማ ከግምት ውስጥ በማስገባት እንደሆነ ተገቢ ነው ያለውን መጠን ለመወሰን አንዲረዳው ረቺው የወጪ ዝርዝርና ማስረጃ እንዲቀርብ ሊያደርግ እንደሚችልዝርዝሩ ቢቀርበለትም ግን በዝርዝሩ ሣይገደድ ጉዳዩን መርምሮ ከፍ ብሎ የሚታየውን በመቀነስ ወይም ተገቢ ያልሆነውን በመቀነስ ወይም ጭርሱን በመሰረዝ መጠኑን መወሰን አንዳለበት በፍሥሥሕቁ እና ተከታዮቹን በማየት መገንዘብ ይቻላል በአጠቃላይ ፍቤቱ የወጪና ኪሣራውን መጠን ለመወሰን መብት ቢኖረውም መጠኑን ሲወስን ምክንያታዊ ባልሆነና በተጋነነ መንገድ አንዳይሆን ጥቅቃቄ ሊያደርግ እንደሚገባ የስነ ስርአት ሕጉ ድንጋጌዎች ያመለክታሉ ይህን በተመለከተ የሰበር ችሎት በመቁ የሰጠውን የሕግ ትንታኔ ማየት ይቻላል በተያዘው ጉዳይም ክስ የቀረበበት የንብረት ግምት ብር አምስት ሺህ መሆኑን የተገነዘብን ሲሆን ክርክሩ ውስብስብ የነበረ ለመሆኑረዥም ጊዜ መውሰዱ ዳኝነቱን ለመከታተል የተለየ ወጪ የወጣ ስለመሆኑ ከመዝገቡ ላይ የተመለከተ ነገር ከቪዐፍዕከቨ የለም በመሆኑም ተጠሪ ለጠበቃ አበል ብር ለመክፈል መስማማታቸው ብቻ አንደበቂ ምክንያት ተወስዶ ይህንኑ ገንዘብ አመልካች እንዲከፍሉ መወሰኑ በፍሥሥሕጉ የተመለከተውን የወጪና ኪሣራ አላማ ያላገናዘበ መሆኑን ተገንዝበናል ስለሆነም የስር ፍቤት ተጠሪ ባቀረቡት የጠበቃ አገልግሎት መሰረት አመልካች ብር አምስት ሺህ እንዲከፍሉ መወሰኑ የሕግ ስህተት ነው ውሣኔ የፌመደረጃ ፍቤት የጠበቃ አበልን በተመለከተ በመቁ በ የሰጠው ትእዛዝ እንዲሁም የፌከፍተኛ ፍቤት በመቁ በ የሰጠው ውሣኔ ተሽረዋል አመልካች ለጠበቃ አበል ብር አንድ ሺህ ለተጠሪ ይክፈሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ለመቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ቤኃ ከቪዐፍዕከቨ የሰመቁ ጥር ቀን ዓም ዳኞች አብዱል ቃድር መሐመድ ታፈሠ ይርጋ ፀጋዬ አስማማው አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካች ወሮ ህጽአት ፍስሐጽዬን ከጠበቃ ይርጉ ሠንበቱ ጋር ቀረቡ ተጠሪኛ ወሮ አልማዝ ተረፈ አልቀረቡም ኛ በክአ ከተማ መስተዳደር ዞን ጽቤት ነፈጅ ሣሙኤል ድጉማ ቀረቡ መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሠጥተናል ፍርድ ጉዳዩ ለዚህ ችሎት የቀረበው በፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በኮመቁ ሐምሌ ቀን ዓም ተሠጥቶ በፌዴራሉ ጠቅላይ ፍቤት በፍይመቁ የካቲት ቀን ዓም በትፅዛዝ የፀናው ውሣኔ መሠረታዊ የሆነ የህግ ስህተት ተፈፅሞበታል በሚል አመልካች የሠበር አቤቱታ በማቅረባቸው ነው ጉዳዩ የተጀመረው በፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት ሲሆን የአሁኗ አመልካች ከሣሽ የአሁኑ ተጠሪዎች ደግሞ እንደቅደምተከተላቸው ገኛ እና ኛ ተከሣሽ ነበሩ የስር ከሣሽ ግንቦት ቀን ዓም አሻሸለው ባቀረቡት ክስ በአአ ከተማ ወረዳ ቀበሌ ክልል ውስጥ ቁጥሩ የሆነውን ቤት ለኛ ተጠሪ ከታህሳስ ቀን ዓም ጀምሮ ማከራየታቸውን ገልፀው ተጠሪ ያለባቸውን የቤት ኪራይ ከፍለው ቤቱን አንደነበረ አድርገው ለአመልካች እንዲያስረክቡ ኛ ተከሣሽም ቤቱን ያላግባብ ለኛ ከቪዐፍዕከቨ ተከሣሽ በብር ሦስት መቶ አምሣ አምስት ሺህ ብር ሽጦ በመገኘቱ ከነሐሴ ቀን ዓም ጀምሮ ቤቱን የሚሠጠውን የአገልግሎት ኪራይ ከኛ ተከሣሽ ጋር ባልተነጣጠለ ሁኔታ እንዲከፍልና ቤቱን ለቀው እንዲያስረክቡ ይወሰንላቸው ዘንድ ዳኝነት ጠይቀዋል የአሁኑ ኛ ተጠሪም በክ ገንዘብ ሙሉ በሙሉ የዳኝነት ገንዘብ አለመከፈሉን የቤት ኪራይ ገንዘብ በክፍያ ግምት የሚታገድ መሆኑንና አመልካች ኢትዩጵያዊ ስላልሆኑ የማይንቀሳቅስ ንብረት ባለቤት መሆን የማይችሉና ክስ ለማቅረብም መብትና ጥቅም የሌላቸው መሆኑን በመዘርዘር በመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያነት አቅርበው በፍሬ ነገር ረገድም የቤት ኪራይ ውሉ በውሉ መሠረት እንዲራዘም አለመደረጉን ቤቱን ለመረከብ የቀረበ ሠው ካለመኖሩም በላይ የቤቱ ባለቤት የሆኑት ግለሠብ በሞት የተለዩ እና ባለቤት ነኝ የሚሉት አመልካችም አሜሪካን ሀገር የሚኖሩ በመሆኑ የሚረከብ ሠው ያላገኙ መሆኑን ቀበሌ መጥቶ የቤቱን ባለቤት እንዲናገሩ ጠይቋቸውም ከአገር እንደወጡ የተደረገ መሆኑን ገልፀውላቸው ቤቱ ለሽያጭ በጨረታ በመቅረቡ ተጫርተው ነሐሴ ቀን ዓም በተፃፈ ውል ከአስተዳደር ጽቤቱ መግዛታቸውን ጠቅሰው በግዥ ያገኙትን ቤት የሚመልሱበት ምክንያት የለም ሲሉ ተከራክረዋል የአሁኑ ኛ ተጠሪም ለክርክሩ መነሻ የሆነው ቤት በጄኔራል ገብረአብ ወልዳይ ስም የሚታወቅና አመልካች መብት የሌላቸው መሆኑን በመጥቀስ በመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያነት ያቀረበ ሲሆን በፍሬ ነገር ረገድም ቤቱን በመንግስት በወጣው መመሪያ መሠረት መሸጡን እና የሽያጭ ገንዘቡን በዝግ አካውንት ማስቀመጡን በመግለፅ ያላግባብ የተጠቀመው ነገር በሌለበት ሁኔታ ተጠያቂነት የለም ሲል ተከራክሯል ጉዳዩን በመጀመሪያ ደረጃ የተመለከተው ፍናቤትም የሽያጭ ውሉ ህገ ወጥ ነው በማለት ተከሣሾች ቤቱን እንዲያስረክቡ ከ ዓም ጀምሮ ደግሞ የቤቱን ከቪዐፍዕከቨ ኪራይ ባልተነጣጠለ ኃላፊነት እንዲከፍሉ አና ወጭና ኪሣራን በተመለከተ የአመልካችን ዝርዝር የማቅረብ መብት በመጠበቅ ወስኗል በዚህ ውሣኔ የአሁኑ ተጠሪዎች ቅር በመሠኘት ይግባኛቸውን በተናጠል ለፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አቅረበው ፍቤቱም ግራ ቀኙን ከአከራከረ በኋላ የይግባኝ መዝገቦችን አንድ ላይ አጣምሮ በመመርመር አመልካች በቤቱ ላይ መብት ያላቸው መሆኑን አላስረዱም የኪራይ ገንዘቡም በጊዜ ማለፍ እንደተከፈለ የሚቆጠር ነው የሚሉ ምክንያቶችን በመዘርዘር የስር ፍርድ ቤትን ውሣኔ ከሻረ በኋላ ህጋዊ መብት አለኝ የሚል ሠው ካለ በህጉ አግባብ ክስ ከማቅረብ ውሣኔው የማያግደው መሆኑን በመግለፅ ወስኗል የአሁኑ የሠበር አቤቱታ አቅራቢውም ይህንኑ ውሳጌ በመቃወም ይግባኛቸውን ለፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ቢያቀርቡም ይግባኛቸው በፍብሥሥሕቁ መሠረት ተሠርኮዞባቸዋል የሠበር አቤቱታ የቀረበው ይህንኑ በመቃወም ለማስለወጥ ነው የአመልካች ጠበቃ ሚያቪያ ቀን ዓም በፃፉት ሠባት ገፅ የሠበር አቤቱታ በፍቤቶቹ ውሣኔ መሠረታዊ የሆነ የህግ ስህተት ተፈፅሟል የሚሉባቸውን ምክንያቶች ዘርዝረው አቅርበዋል ይዘቱም ባጭሩ አመልካች የሟች ሚስት መሆኔን በመቁ አሣውቄና ማስረጃ ለፍቤት ቀርቦ አያለ አለመታየቱ ያላግባብ መሆኑ ቤቱ በባል ስም ብቻ መመዝገቡም አመልካችን መብት የላቸውም ለማለት የተሻሻለው የቤተሠብ ህግ የማያስችል መሆኑን የቤት ኪራዩን በተመለከተም ውሣኔው የዋህቁ ድንጋጌን መንፈስ አለማገናዘቡንና የኪራይ ገንዘቡ እንደተከፈለ ይቆጠራል መባሉ ያላግባብ መሆኑን ዘርዝረው ውሣኔው እንዲሻርላቸው ዳኘነት መጠያቃቸውን የሚያሣይ ነው የአመልካች የሠበር አቤቱታ ተመርምሮም በሠበር ችሎቱ ሊታይ ይገባዋል ተብሎ በተሠጠው ትዕፅዛዝ መሠረት ተጠሪዎች ቀርበው መልሣቸውን ሠጥተዋል ኛ ተጠሪ ሠኔ ቀን ዓም በፃፍት ማመልከቻ የአመልካች በመቁ ተሠጠ ከቪዐፍዕከቨ የሚሉትን ማስረጃ በስር ፍርድ ቤት ያላቀረቡት መሆኑን ስለኤርትራዊ መሆንና አለመሆን ሲከራከሩም ኤርትራዊ አይደለሁም ሣይሉ በትውልድ ኤርትራዊ ብሆንም የወጣሁት በፖለቲካ አይደለም ብለው መከራከራቸውን የኪራይ ውሉ ስላልተራዘመ ውል አለ ሊባል እንደማይችልና የክፍያ ግዴታ አለመኖሩን ቤቱን በግዥ ምክንያት በመያዛቸውም የኪራይ መክፈል ግዴታ እንዴሌለባቸውና የሽያጭ ውሉ ይፍረስልኝ ጥያቄ ተቀባይነት የሌለው መሆኑን በመዘርዘር የሰበር አቤቱታው ውድቅ ሊሆን ይገባል በማለት ተከራክረዋል ኛ ተጠሪ በበኩሉ ሠኔ ቀን ዓም በተፃፈ የመልስ ማመልከቻ አመልካች በስር ፍቤት የሟች ብርጋዴ ጄኔራል ገብረአብ ወልዳይ ሚስት ስለመሆናቸውም ሆነ ልጆቻቸውም ወራሽ ለመሆናቸው አረጋግጠው ማስረጃቸውን ከክስ አቤቱታቸው ጋር አያይዘው አለማቅረባቸውን በቤቱ ላይ መብት ያላቸው መሆኑን ያላስረዱ መሆኑን አመልካች በስር ፍርድ ቤት ኢትዩጵያዊ ለመሆናቸው ያቀረቡት አንዳችም ክርክር አለመኖሩ የኪራይ ውሉ የውሉ ጊዜ ካለቀ በላ የኪራይ ገንዘብን ተጠሪ የሚከፍልበት ምክንያት አለመኖሩን ዘርዝሮ በጉዳዩ ላይ የተሠጠው ውሣኔ ባግባቡ በመሆነ ሊፀና ይገባል በማለት ተከራክረዋል አመልካች ተጠሪዎች በሠጡት መልስ የመልስ መልሳቸውን ሠጥተዋል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር አጠር ባለ መልኩ ከላይ የተገለፀው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን የጽሁፍ ክርክር ግራ ቀኙ ለማጣሪያ ጥያቄ የሠጡትን መልስ የሠበር አቤቱታው ከቀረበበት ውሣኔ እና አግባብነት ካላቸው የህግ ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ በሚከተለው መልኩ መርምሮታል እንደመረመረውም ለክርክሩ መነሻ በሆነው ቤት አመልካች ክስ ለማቅረብ ህጉን መሠረት ያደረገ ጥቅም ወይም መብት የላቸውም ተብሎ መወሠኑ ባግባቡ መሆን ያለመሆኑ በጭብጥነት ሊመረመር የሚገባው ሆኖ አግኝቶታል ከቪዐፍዕከቨ ከክርክሩ ሂደት መገንዘብ የተቻለው የአሁኗ አመልካች በተወካያቸው አማካኝነት ክስ ሲመሠረቱ ለክርክሩ መነሻ የሆነው ቤት ንብረታቸው መሆኑን መጥቀሣቸውን የአሁኑ ተጠሪዎች ባቀረቡት መከላከያ መልስ አመልካች በቤቱ መብት ወይም ጥቅም የላቸውም በማለት መከራከራቸውን አመልካችም በተጠሪዎች በኩል ለቀረበው ለዚሁ ክርክር በሠጡት የመልስ መልስ አመልካች ከእነልጆቻቸው የብርጋዴር ጄኔራል ገብረአብ ወልዳይ ሚስትነትና የልጆቹን ወራሽነት በፍርድ ቤት በሥፍመቁ ጥቅምት ቀን ማስወሥናቸውንና ውሣኔው በእጃቸው የሚገኝ መሆኑን ጠቅሰው መከራከራቸውን የስር ፍቤትም ለክርክሩ መነሻ የሆነው ቤት የአመልካች መሆኑን ኛ ተጠሪ አምኖ በመቀበል መከራየታቸውን የኪራይ ውሉና በሥፍመቁ መወሠኑ በቀረበው ክስና ክርክር አመልካች ማስረዳታቸውን በመግለፅ አመልካች ባቀረቡት ክስ ላይ መብት ወይም ጥቅም ያላቸው መሆኑን አስረድተዋል እንዲሁም ተጠሪዎች በቤቱ የተሻለ ማስረጃ አቅርበው አላስረዱም በሚል ምክንያት አመልካች በቤቱ ላይ መብት ወይም ጥቅም የላቸውም የሚለውን የተጠሪዎችን መቃወሚያ ውድቅ ማድረጉን የአሁኑ ተጠሪዎች ለፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ባቀረቡት ይግባኝ የቅሬታ ነጥቦች ከሆኑት ውስጥ በተጠሪዎች በኩል የቀረበው መቃወሚያ መታለፍ ያላግባብ መሆኑ አንዱ አንደነበርና ይህንኑ ነጥብ በተመለከተም ከፍተኛው ፍቤት በጭብጥነት ይዞ ከመረመረው በላ በስር ፍርድ ቤት ውድቅ መደረጉ ያላግባብ መሆኑን ጠቅሶ አመልካች በቤቱ ላይ መብት ወይም ጥቅም የላቸውም በማለት መወሠኑን ነው የአሁኑ ተጠሪዎች አመልካች በሥናመቁ በፍቤት የተረጋገጠ ማስረጃ አለ የሚሉት በክርክሩ ሂደት ተያይዞ ያልቀረበ አና የማያውቁት መሆኑን ለዚህ ችሎት በሠጡት መልስ ገልፀው ይግባኝ ሠሚ ፍቤቶች የሠጡት ውሣኔ ሊፀና ይገባል በማለት የሚከራከሩ መሆኑንም ተረድተናል በአጠቃላይ የክርክሩ ሂደት የሚያሣየው አመልካች ከቪዐፍዕከቨ የሟች ብርጋዴር ጀኔራል ገብረአብ ወልዳይ ሚስትነትን እና የልጆቻቸው ወራሸነት በፍቤት ውሣኔ አረጋግጫለሁ የሚሉት ሠነድ በስር ፍርድ ቤት ስለመኖሩ ከመጠቆሙ ውጪ የአመልካች ክስ አባሪ ሆኖ ቀርቦ ተጠሪዎች ይዘቱን በመመልከት ያልተከራከሩበት የስር ፍቤትም ቢሆን አመልካች ባቀረቡት ክስና ክርክር አስረድተዋል ከማለት ውጪ ራሥ የሰነዱን ይዘት በመመልከት ማረጋገጡን በውሣኔው ላይ ያልጠቀሠ መሆኑን ከመዝገቡ ተረድተናል በመሠረቱ ከሣሽ በፍብሥሥሕቁ መሠረት አዘጋጅቶ ከሚያቀረበው የክስ ማመልከቻ ጋር በክሱ መሰማት ወቅት ለጉዳዩ ማስረጃ ይሆኑኛል የሚሏቸውን የሠውም ሆነ የጽሁፍ ማስረጃዎችን ዝርዝርና ዋናውን ወይም ትክክለኛ ግልባጮቻቸውን ማቅረብ ያለበት ስለመሆነ የፍብሥሥሕቁ ድንጋጌ ያሣያል በተለይም በፍብሥሥሕቁ የሠነድ ማስረጃዎችን በተመለከተ ማንኛውም ተከራካሪ ወገን ከአቤቱታው ጋር በማያያዝ ወይም ከቀነ ቀጠሮ በፊት ወይም በመጀመሪያው ቀን ቀጠሮ ካልቀረበ በቀር ማስረጃው ሊቀርብ ወይም ይቅረብልኝ ተብሎ ሊጠየቅ እንደማይችል ተመልክቷል ይፄው ጥያቄ ተቀባይነት የሚያገኘው በፍብሥሥሕቁ ስር በተመለከተው አኳኋን ማስረጃዎቹ ሣያቀርቡት የቀሩት ከባድና በቂ በሆነ ምክንያት መሆኑን ፍቤቱ ሲረዳ ብቻ ነው የማስረጃ አቀራረብን በተመለከተ በሥነ ሥርዓት ህጉ የተመለከተው ሌላው ደንብ የይግባኝ ሠሚውን ፍቤት ሥልጣን የሚመለከት ነው በዚህም መሠረት የፍብሥሥሕቁ ድንጋጌ ይግባኝ ሰሚው ፍቤት በራሥ አስተያየት ተገቢ ሆኖ ሲያገኘው ማናቸውም ዓይነት ሠነድ ወይም ምስክር ወይም ሌላ ዓይነት ማስረጃ በተጨማሪነት እንዲቀርብለት የማዘዝ ህጋዊ ሥልጣን ያለው ስለመሆኑ ያግሣያል የፍሥሥሕቁ ድንጋጌም በሌላ ፍቤት የሚገኝ ሠነድ የፁሁፍ ማስረጃ ከቪዐፍዕከቨ ወይም ፍርድ የተሠጠበት መዝገብ ለውሣኔው አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ ፍቤቱ በራሥ አነሣሽነትም ሆነ በተከራካሪዎቹ ጠያቂነት እንዲቀርብለት ማዘዝ የሚችል ስለመሆኑ ያስረዳል ከላይ እንደተገለፀው ጉዳዩን በይግባኝ የተመለከተው የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አመልካች በቤቱ ላይ መብት ወይም ጥቅም የላቸውም በማለት ውሣኔ የሠጠው የፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት አመልካች ሚስትነታቸውን በሥፍመቁ አረጋግጠዋል በማለት በውሣኔው ላይ የገለፀው ሁኔታ በውሣኔው ግልባጭ መኖሩን አየተመለከተ ነው የፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሠሚው ችሉትም በዚህ ረገድ ቅሬታው ቀርቦለታል እንዲህ ከሆነ በአመልካች የተጠቀሠው የፍቤት መዝገብ ከሚገኝበት ፍቤት በየደረጃው ጉዳዩን ባዩት ፍቤቶች አነሣሽነት ጭምር ሊቀርብና ተጠሪዎች በሠነዱ ይዘት የሚያቀርቡት ክርክር ከታየ በኋላ ውሣኔ መስጠት በተገባ ነበር ይሁን እንጂ የስር ፍርድ ቤት ሠነዱ ሣይቀርብለት አና ለተጠሪዎች ሣይደርስ ሠነዱ መኖሩን ማመት ይግባኝ ሠሚ ፍቤቶችም የአመልካችን መብትና ጥቅም ያረጋግጣል የተባለው የፍቤት መዝገብ በስር ፍርድ ቤት የውሣኔው ግልባጭ ተገልጾ አያለ መዝገቡ ከሚገኝበት ፍቤት በህጉ በተሠጣቸው ሥልጣን መሰረት እንዲቀረብ ሣያደርጉ የአመልካች በቤቱ ላይ መብት ወይም ጥቅም የላቸውም በማለት መወሠናቸው የክርክሩን አመራር ከላይ በተመለከቱት የፍብሥሥሕጉ የማስረጃ አቀራረብ ደንቦች መሠረት አለመምራታቸውንና በውጤቱም በቤተሠብ ህጉ የተመለከቱትን የአመልካችን መብቶች የጎዳ መሠረታዊ የሆነ የህግ ስህተት የተፈፀመበት ሆኖ ተገኝቷል ሲጠቃለልም የበታች ፍቤቶች በጉዳዩ ላይ ውሣኔ የሠጡት የማስረጃ አቀራረብ ሥርዓት ድንጋጌዎች በማይደግፉ ከቪዐፍዕከቨ ትና የፍርድ አካፄዱ ባልተሟላ ሁኔታ በመሆኑ በእየርከኑ ባሉ ፍርድ ቤቶች የተሠጠው ውሣኔ እና ትዕዛዝ ሙሉ በሙሉ ሊሻሩ የሚገባና የስር ፍቤት በጉዳዩ ላይ የቀረቡትን ሁሉንም መከራከሪያ ነጥቦችን እና ስለመኖሩ የተጠቆመውን የፍቤት መዝገብ ሠነድ በማስቀረብ ተመልክቶ በጉዳዩ ላይ ተገቢውን ውሣኔ እንዲሠጥ ማድረጉ ሆኖ ተገኝቷል በዚህም መሠረት የሚከተለውን ወስነናል ውሣኔ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በፍብይመቁ የካቲት ቀን ዓም የሠጠው ትዕዛዝ የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በኮመቁ ሐምሌ ቀን ዓም የሥጠው ውሣኔ እንዲሁም የፌመደፍቤት በኮመቁ ታህሣስ ቀን ዓም የሠጠው ውሣኔ በፍብሥሥሕቁ መሠረት ሙሉ በሙሉ ተሽራል የፌመደፍቤት አመልካች በሥሃፍመቁ አለ ያሉትን የሚሜስትነትና የልጆቻቸውን ወራሽነት ማስረጃ በማስቀረብና ተገቢውን በመፈፀም አንዲሁም ተገቢነት አላቸው የሚሏቸውን ማስረጃዎችን ሁሉ በማስቀረብ በግራ ቀኙ ሁሉም የመከራከሪያ ነጥቦች እንደገና ተገቢውን ውሣኔ ይሠጥበት ዘንድ ጉዳዩ በፍብሥሥሕቁ መሠረት ተመልሶለታል ይፃፍ በዚህ ችሎት ለተደረገው ክርክር የወጣውን ወጪና ኪሣራ የየራሣቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት መት ከቪዐፍዕከቨ የሰበር መቁ ዐ ዐዐ ዳኞች ዓብዱልቃድር መሐመድ ታፈሰ ይርጋ ፀጋዬ አስማማው አልማው ወሌ አሊ መሐመድ አመልካች አቶ አማረ መጃ ቀርበዋል ተጠሪ የድሬዳዋ ለጋር ጉምሩክ ነፈጅ አቶ ታደሰ ጎለንዴ ቀርበዋል ፍርድ ቤቱ ጉዳዩን መርምሮ የሚከተለውን ፍርድ ሰጥቷል ፍርድ ይህ የሰበር ክርክር ሊቀርብ የቻለው አመልካች ሐምሌ ዐ ቀን ዓም በተፃፈ አቤቱታቸው የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ግንቦት ዐ ቀን ዓም በፍይመቁ የሰጠው ውሣኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት የተፈፀመበት ስለሆነ ይሻርልኝ በማለት ስለጠየቁ ነው ክርክሩ የተጀመረው በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የድሬዳዋ ምድብ ችሉት ሲሆን የአሁን አመልካች ከሣሽ የአሁኑ ተጠሪ ደግሞ ተከሣሽ በመሆን ተከራክረዋል ስር ከሣሹ ሐምሌ ቀን ዓም የተፃፈ ክስ ያቀረቡ ሲሆን ይዘቱም የሰሌዳ ቁጥርራ ዐ የሆነች ኢሮቶዮታ መኪናየ ኮንትሮባንድ ጭናለች በሚል ምክንያት ታህሣሥ ዐ ቀን ዓም ተከሣሹ በድሬዳዋ ከተማ በቁጥጥር ስር አውሏት ስትፈተሽ አንድ ቦንዳና ዐ ሜትር ብትን የመጋረጃ ጨርቅ ጭና ተገኘች መኪናዋ ልትለቀቅልኝ ባለመቻሏ ባቀረብኩት አቤቱታ መነሻነት የኢትዮጵያ ጉምሩክ ባለሥልጣን ከቪዐፍዕከቨ በየደረጃው ያሉት ኃላፊዎች ለተያዘው ፅቃ ሊከፈል የሚገባው ብር የጉምሩክ ቀረጥ ተመን ተከፍሎ መኪናዋ እንዲለቅ በተደጋጋሚ ደብዳቤ ለተከሣሹ ቢጽፍለትም ሊለቅልኝ አልቻለምበመሆኑም ከመኪናዋ አገኝ የነበረው በቀን ብር ዐዐዐ አንድ ሺህ ብር ሂሣብ ሆኖ ከታህሣሥ ዐ ቀን ዓም እስከ ሰኔ ቀን ዓም ድረስ ያለውን የተቋረጠ ገቢ ብር ስድስት መቶ ስምንት ሺህ ብር ከነወለዱ ይከፈለኝ የሚል ነው ስር ተከሣሹ በዐ ዓም በተፃፈ መልሱ መኪናው መስከረም ዐ ቀን ዓም ተለቋል መኪናዋን የያዝኩት በአዋጅ ቁጥር ዐ ዓንቀጽ በተሰጠኝ ስልጣን መሠረት ነው በመኪናዋ ከተጫነው ዐ ጣቃ ጨርቅ አደባልቆ ዐ ሜትር የመጋረጃ ጨርቅ አደባልቆ በራሱ እየነዳ ነው በቁጥጥር ስር የዋለችው የመጨረሻ ውሣኔ እስኪያገኝ ድረስ መኪናዋን በቁጥጥር ስር አውሎ ማቆየት ሕግ ይፈቅድልኛል በተለይም የጉምሩክ ባለሥልጣን ባወጣው መመሪያ ሲያሽከረክር የተገኘው የመኪና ባለቤት ከሆነ የመጨረሻ የፍቤት ውሣኔ ይጠብቃል ይላል ስለሆነም መኪናው በሕግ አግባብ የተያዘ ነው ብሏል የስር ፍቤቱም በመቁ ዐ መጋቢት ዐ ቀን ዓም በሰጠው ውሣኔ ተከሣሹ መኪናዋን እንዲለቅ በተደጋጋሚ ከበላይ የመዋቅሩ አካላት ደብዳቤ በተደጋጋሚ አየተፃፈለት እምቢተኛ ሆኖ ከሣሽን ለኪሣራ የዳረገ በመሆኑ ከዐ ዓም ጀምሮ አስከ ሐምሌ ቀን ዓም ድረስ ያለውን የመኪናዋ የተቋረጠ ገቢ ከሣሹ ለመንግሥት ሪፖርት ባደረጉት ብር ፃያ አምስት ሺህ ብር ሂሣብ ብር ሰላሣ ስድስት ሺህ አንድ መቶ አስራ አንድ ብር ከአስራ አንድ ሣንቲም ሊከፍላቸው ይገባል ብሏል ክርክሩ በይግባኝ ወደ ፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ቀርቦ ፍቤቱ በፍይመቁ ግንቦት ዐ ዓም በሰጠው ፍርድ አዋጅ ቁጥር ዐ ዓንቀጽ እና ከቪዐፍዕከቨ መሠረት ጉዳዩ የመጨረሻ አልባት እስከሚያገኝ ድረስ ኮንትሮባንድ ጭኖ የተያዘን መኪና ይባይ በቁጥጥሩ ስር አድርጎ የማቆየት ስልጣን ስላለው ካሣ ክፈል ሊባል አይገባም በማለት ከላይ የተጠቀሰውን የከፍተኛ ፍቤቱ ውሣኔ በፍብሥሥሕቁ መሠረት ሽሮታል ከላይ የተጠቀሰውን የፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት ይግባኝ ችሉት ውሣኔ በመቃወም አመልካች ሐመሌ ዐ ቀን ዓም የተፃፈ አቤቱታ ወደዚህ ሰበር ችሉት ያቀረቡ ሲሆን መሰረታዊ ይዘቱም መኪናዋ በክሱ የተመለከተውን ሕገዊ ያልሆነ አቃ ጭና የተያዘችው የመኪናው ባለቤት የሆንኩት እያሽከረከርኩ እያለሁ አይደለም ሌላ ሹፌር ነበር ሲያሽከረክራት የነበረው ሕጋዊ ያልሆነ ወይም ኮንትሮባንድ ነው የሚባል እቃ የተጫነበት መኪና ተይዞ እንዲቆም የሚደረገው አሽከርካሪው የመኪናው ባለንብረት ሲሆን ነው ለዚህም የኢትዮጵያ ጉምሩክ ባለሥልጣን በቁጥር ዐመዐ በ ዓም ግልጽ መመሪያ ያስተላለፈበት ነው መኪናው እንዲለቅ ተደጋጋሚ ትእዛዝ ተጽፎለት እያለ ተጠሪ መኪናዋ ለመልቀቅ ፈቃደኛ ባለመሆኑ ገቢየ አላግባብ እንዲቋረጥ አድርጓልይሁን እና ጠቅላይ ፍቤቱ ጉዳዩን ከዚህ ነጥብ አኳያ አንደማጤን ተጠሪው በአዋጅ ቁጥር ዐ ዓንቀጽ እና መሠረት የመኪናዋን በቁጥጥር ስር የማዋልና ችግሩ እልባት እስኪያገኝ ድረስ በቁጥጥር ስር አድርጎ ማቆየት ይችላል ብሎ ፍርድ መሠረታዊ የሕግ ስህተት ስለሆነ ሊሻርልኝ ይገባል የሚል ነው ተጠሪም ጥቅምት ቀን ዐዐ ዓም የተፃፈ መልስ ያቀረበ ሲሆን ይዘቱም አመልካች መኪናው በሌላ ሹፌር ይሽከረከር ነበር ከማለት ውጭ የዛ ሹፌር ማንነት በስር ፍቤትም ሆነ በይግባኝ ሰሚው ፍቤት አልጠቀሱም መኪናው ሲያሽከረክሩ የነበሩት ራሣቸው አመልካች ናቸው ኮንትሮባንድ ጭኖ የተገኘን መኪና ችግሩ እልባት አስኪያገኝ ድረስ በቁጥጥር ስር አድርጌ ማቆየት እንደምችል አዋጅ ቁጥር ዐ ዓንቀጽ ከቪዐፍዕከቨ ለ እና ይፈቅድልኛል መኪናዋ ኮንትሮባንድ ጭና መገኘቷ አያከራክርም ስለሆነም የጠቅላይ ፍቤት የፈፀመው የሕግ ስህተት ስለሌለ ፍርዱ ይጽናልኝ የሚል ነው የግራ ቀኙ ወገኖች ክርክር አመጣጥ ከላይ እየተገለፀ እንደመጣው ሆኖ ይህ ፍርድ ቤትም ተጠሪው የአመልካችን መኪና ይዞ በማቆየቱ የተቋረጠ ገቢ ሊከፍል ይገባል ወይስ አይገባም። ዕከቨጠፍ ከቪዐፍዕከቨ የሰመቁ ጥር ቀን ዓም ዳኞች ዓብዱልቃድር መሐመድ ታፈሰ ይርጋ በላቸው አንሺሶ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካች የኢትዮጵያ ልማት ባንክ አቶ ታምራት ቀረቡ ተጠሪ አቶ ዘሪሁን ታደሰ በሌሉበት ይታያል ወሮ በላይነሸ ተሰማ ጣልቃገቦች ወሮ ብዙነሽ ታደሰ ወሮ ዘነበች ታደሰ አልቀረቡም መዝገቡ የተቀጠረው ለምርመራ ነበር መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍረድ ጉዳዩ የቀረበው አመልካች የኦሮሚያ ክልል የምዕራብ ሸዋ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመዝገብ ቁጥር ታህሳስ ቀን ዓም የሰጠው የአፈፃፀም ትዕዛዝ የኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመዝገብ ቁጥር ጥር ቀን የሰጠው ትዕዛዝ መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ እንዲታረምልኝ በማለት የካቲት ቀን ዓም በተፃፈ የሰበር አቤቱታ በመጠየቁ ነው የክርክሩ መነሻ አመልካች በሥር ፍርድ ቤት በአፈፃፀም ከሳሽነት ቀርቦ የፍርድ ባለዕዳ የሆነው አንደኛው ተጠሪ ወላጅ አባቱ አቶ ታደሰ ወንድምአገኝ ከዚህ ዓለም ከቪዐፍዕከቨ በመኪና አደጋ በሞት ሲለዩ ከሌሎች ወራሾች ጋር በመሆን በውርስ ያገኘው በጊንጪ ከተማ በካርታ ቁጥር የተመዘገበ ቤት ያለው ስለሆነ ይኸ ቤት ተሸጦ የአንደኛ ተጠሪ ድርሻ ለዕዳው መክፈያ በአፈፃፀም ገቢ እንዲሆንለት የጠየቀ ሲሆን የዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤትም አመልካች ባቀረበው ጥያቄ መሠረት አንዲፈፀም ለማድረግ የጊንጪ ከተማ አስተዳደር መረጃ እንዲያቀርብ አዝዚል ከዚህ በኋላ የከተማው ከንቲባ ለክርክሩ ምክንያት የሆነው ቤት በጣልቃ ገቦች ስም የተዛወረ ሲሆን የአንደኛው ተጠሪ ስም የሌላ መሆኑን የሚገልጽ ደብዳቤ ይዘው በመቅረብ ለፍርድ ቤቱ አስረድተዋል የዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤትም የአፈፃፀም ክስ የቀረበበትን ቤት አንደኛ ተጠሪ ስም ሳይሆን በጣልቃገቦች ስም የተዛወረ በመሆኑ ንብረቱ ለአንደኛ ተጠሪ ዕዳ የሚሸጥበት ምክንያት የለም በማለት የአፈፃፀም መዝገቡን ዘግቶታል አመልካች በዚህ ትዕዛዝ ቅር በመሰኘት ይግባኙን ለክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ያቀረበ ሲሆን ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ይግባኙኝ በፍሥሥሕቁ መሠረት ሰርኮዞበታል አመልካች አንደኛ ተጠሪ የሚች አቶ ታደሰ ወንድምአገኝ ወራሽ መሆኑን በደንዲ ወረዳ ፍርድ ቤት ሰኔ ቀን ዓም በተሰጠ ውሣኔ በራሱ ጠያቂነትና አመልካችነት ተረጋግጧል አንደኛ ተጠሪ ይህንን የውርስ ንብረት በመያዣነት በማስያዝ እየተጠቀሙበት የሚገኙ ሲሆን የነበረበትን ዕዳ ላለመክፈል በክፉ ልቦና የውርሱ ንብረት ወደወራሾቹ ሲዛወር የእሱ ስም ከሌሎች ወራሾች ስም ጋር እንዲመዘገብ አላደረገም ንብረቱ የውርስ ንብረት መሆኑና አንደኛ ተጠሪ የሟች ወራሽ መሆኑ እስከተረጋገጠ ድረስ አንደኛ ተጠሪ በክፉ ልቦና አለመመዝገቡ የአንደኛ ተጠሪ ድርሻ በአፈፃፀም ከመከታተልና ከማሸጥ የማይከለክለን ሆኖ አያለ ንብረቱ ለሌሎች ወራሾች ስም የተመዘገበ ነው በሚል ምክንያት ብቻ ያቀረብነው ጥያቄ ውድቅ መደረጉ ከቪዐፍዕከቨ መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ እንዲታረምልኝ በማለት አመልክቷል ተጠሪዎች የአመልካች የሰበር አቤቱታና የፍርድ ቤቱ መጥሪያ ተልኮላቸው መጥሪያውን ለመቀበል ፈቃደኛ አለመሆናቸውን አመልካች በቃለ መሃላ ማመልከቻ በማረጋገጡ በጉዳዩ መልስ የመስጠት መብታቸው የታለፈና ጉዳዩ በሌሉበት እንዲታይ ፍርድ ቤቱ ትዕዛዝ የሰጠ ሲሆን በሌላ በኩል በሥር ፍርድ ቤት በክርክሩ ተካፋይ የነበሩት ጣልቃገቦች በዚህ ፍርድ ቤት በተጠሪነት ያልተካተቱና በክርክሩ ተካፋይ ያልሆኑ መሆናቸውን ችሎቱ በመረዳቱ ተጠሪዎች በክርክሩ ጣልቃ እንደገቡና ለአመልካች የሰበር አቤቱታ መልስ አንዲሰጡ በፍታብሔር ሥነ ሥርዓት ህግ ቁጥር መሠረት ትዕዛዝ ሰጥቷል በዚህ መሠረት ጣልቃ ገቦች በጽሑፍ መልሳቸውን አቅርበዋል ጣልቃ ገቦች አንደኛው ተጠሪ የአባቱን ውርስ ስለመቀበሉ አመልካች ማስረጃ አላቀረቡም ንብረቱ በእኛ ስም የተዛወረና የተመዘገበ በመሆኑና ይኸም በፍትሐብሔር ህግ ቁጥር መሠረት የቤቱ ባለንብረት መሆናችንን ስለሚያሳይ አመልካች ይህንን ንብረት በአፈፃፀም የሚከታተልበት ምክንያት የለም ስለሆነም አንደኛው ተጠሪ ክርክር ባስነሳው ቤት ላይ መብት የሌለው በመሆኑ የአመልካች የሰበር አቤቱታ ዋጋ የለውም ተብሎ ውድቅ ይደረግልን በማለት ተከራክረዋል አመልካች የሰበር አበቱታውን በማጠናከር አንደኛ ተጠሪ በውርሱ ንብረት ላይ ድርሻ ያለው በመሆኑና ውርሱንም የተቀበለ ስለመሆኑ የፍርድ ቤት የወራሽነት ሰርተፊኬት ማስረጃ ሳላለ የአንደኛ ተጠሪን ድርሻ ለፍርድ ማስፈፀሚያ የመከታተል መብት አለኝ በማለት የመልስ መልስ አቅርቧል ከሥር የክርክሩ አመጣጥና በሰበር የተደረገው ክርክር ከላይ የተገለፀው ሲሆን አኛም አመልካች የውርሱ ንብረት ክፍል ከሆነውና ክርክር የተነሳበትን ቤት አንደኛ ከቪዐፍዕከቨ ተጠሪ የሚደርሰውን ድርሻ ያህል በአፈፃፀም የመከታተልና የመጠየቅ መብት አለው ወይስ የለውም የሚለውን ጭብጥ አግባብነት ካላቸው የህግ ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ መርምረናል ጉዳዩን እንደመረመነው በመጀመሪያ ደረጃ አንደኛ ተጠሪ የአባቱን የሟች ታደሰ ወንድምአገኝ ወራሽ መሆኑ እንዲረጋገጥለት ለደንዳ ወረዳ ፍርድ ቤት አመልክቶ የወረዳው ፍርድ ቤት በመዝገብ ቁጥር ሰኔ ቀን በሰጠው ውሣኔ አንደኛ ተጠሪ የሟች ወራሽ መሆኑ ተረጋግጧል ወራሽነትን አልቀበልም የሚል ማስታወቂያ በፍታብሔር ህግ ቁጥር መሠረት መከናወን ያለበት ሲሆን ከዚህ ውጭ አንድ ወራሽ ውርሱን በግልጽ ወይም በተዘዋዋሪ መንገድ ወይም በዝምታ ሊቀበል አንደሚችል ከፍታብሔር ህግ ቁጥር እና ድንጋጌዎች ለመረዳት ይቻላል በያዝነው ጉዳይ አንደኛ ተጠሪ የወራሽነት የምስክር ወረቀት እንዲሰጠው በመጠየቅ የሟች አባቱን ውርስ በግልጽ የተቀበለ ሲሆን ይኸም በፍታብሔር ህግ ቁጥር መሠረት ሊፈርስ የማይችል መሆኑን ከህጉ ድንጋጌዎች ለመረዳት እንችላለን አንደኛ ተጠሪ የሟችን ውርስ የተቀበለ መሆኑ ከተረጋገጠ በሁለተኛ ደረጃ መታየት ያለበት ክርክር ያስነሳው ቤት ውስጥ አንደኛ ተጠሪ ድርሻ አለው ወይስ የለውም የሚለው ነጥብ ነው ክርክር ያስነሳው ቤት በመጀመሪያ ንብረትነቱ የሟች ታደሰ ወንድምአገኝ መሆኑ በጣልቃገቦች አልተካደም ስለሆነም ቤቱ የሟች ውርስ ንብረት ክፍል እንደነበር የሚያከራክር ነጥብ አይደለም ይኸ የሟች የውርስ ንብረት ክፍል የሆነው ቤት በጣልቃገቦች ስመ ንብረቱ የዞረው በውርስ ንብረት ክፍያ ወቅት አንደኛ ተጠሪ ሌላ የውርስ ንብረት ወስዶ ቤቱ ለጣልቃ ገቦች ድርሻ በመሆኑ ምክንያት መሆኑን ጣልቃ ገቦች አላስረዱም ጣልቃገቦች በሰበር ያቀረቡት ክርክር አንደኛ ተጠሪ ውርሱን አልተቀበለም ስለዚህ ግድ ተካፈል ሊባል አይገባውም የሚል ይዘት ያለው ከቪዐፍዕከቨ ነው ይኸም በመሆኑ ክርክር የተነሳበት ቤት ውስጥ አንደኛ ተጠሪ ባለድርሻ ሆኖ እያለ የአመልካችን መብት ለማጣበብና በክፉ ልቦና በመነሳሳት የቤቱ ስመ ንብረት ለጣልቃ ገቦችና በሁለተኛ ተጠሪ ስም እንዲዛወር ያደረገ መሆኑን ከክርክሩ አካፄድ ለመገንዘብ ይቻላል ይኸም የአንደኛ ተጠሪ አድራጐት አንደኛ ተጠሪ አመልካች ከአሱ ላይ የሚፈልገውን ገንዘብ በአፈፃፀም ተከታትሎ እንዳያገኝ ያደረገው ድርጊት በመሆኑና ይኸንንም አመልካች ንዑስ አንቀጽ መሠረት ለመቃወምና አንደኛ ተጠሪ ከውርሱ ሀብት የሚደርሰው ድርሻ ልክ አፈፃፀም ክስ ማቅረብ የሚችል በመሆኑ የሥር ፍርድ ቤቶች ይህንን ሳያገናዝቡ የጊንጪ ከተማ በካርታ ቁጥር ተመዝግቦ የሚገኘው ቤት ስመንብረት ለጣልቃ ገቦች ስም የተመዘገበ በመሆኑ አንደኛ ተጠሪ ምንም ድርሻ የለውም አፈፃፀሙም በቤቱ ላይ የሚቀጥልበት ምክንያት የለም በማለት የሰጡት ውሣኔ ከላይ በዝርዝር የተገለፁትን የውርስ ህግ ድንጋጌዎች የሚጥስና መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ነው በማለት ወስነናል ውሃኔ የኦሮሚያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመዝገብ ቁጥር ጥር ቀን ዓም የሰጠው ትዕዛዝ ተሽሯል ይፃፍ የኦሮሚያ ክልል የምዕራብ ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመዝገብ ቁጥር ታህሳስ ቀን ዓም የሰጠው የአፈፃፀም ትዕዛዝ ተሽሯል ይፃፍ አመልካች አንደኛው ተጠሪ በጊንጪ ከተማ በካርታ ቁጥር በተመዘገበው ቤት ላይ ሊደርሰው የሚገባውን ድርሻ ያህል ብቻ ለፍርድ ማስፈፀሚያ እንዲሆንለት የመከታተልና የመጠየቅ መብት አለው ብለናል ከቪዐፍዕከቨ በዚሁ መሠረት ተከታትሎ እንዲያስፈጽም ለምዕራብ ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ይተላለፍ ቤቱ በጣልቃገቦች ስም መዛወሩ አመልካች አንደኛ ተጠሪ ከቤቱ ላይ የሚደርሰውን ድርሻ ያህል ብቻ ለፍርድ ማስፈፀሚያ እንዲውል ከመከታተልና ከመጠየቅ የሚገድበው አይደለም ብለናል በዚህ ፍርድ ቤት ያወጡትን ወጭ ግራ ቀኙ ራሳቸውን ይቻሉ ይኸ ፍርድ በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሉት ጥር ቀን ዓም በሙሉ ድምጽ ተስጠ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ቤኃ ከቪዐፍዕከቨ የሰመቁ ጥር ቀን ዓም ዳኞች ዓብዱልቃድር መሐመድ ታፈሰ ይርጋ ፀጋዬ አስማማው አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካቾች ወሮ አንቲሮ ትርሴዶ ተወካይ አስማኤል ሽፋ ወሮ ሐእሻ መሰለች ሽፋ ተጠሪ ወሮ ልእሎ መሐመድ ጠበቃ ከበደ ቦጋለ ቀረቡ መዝገቡ የተቀጠረው ለምርመራ ነበር መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ የቀረበው አመልካቾች በደቡብ ብብሕክልል ሐዲያ ዞን የሚገኘው የሆሳና ከተማ አስተዳደር የመጀመሪያ ፍርድ ቤት በመዝገብ ቁጥር መጋቢት ቀን ዓም የሰጠው ውሣኔ የደቡብ ብብሕክልል የሐዲያ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመዝገብ ቁጥር ጥቅምት ቀን ዓም ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሉት በመዝገብ ቁጥር ጥር ቀን ዓም የሰጠው ትአዛዝ መሰረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ ይታረምልኝ በማለት መጋቢት ቀን ዓም በተፃፈ የሰበር አቤቱታ በመጠየቃቸው ነው ከቪዐፍዕከቨ የክርክርሩ መሰረታዊ ፍሬ ጉዳይና መነሻ የአሁን ተጠሪ በከሳሽነት በሆሳና ከተማ አስተዳደር የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ቀርበው የሟች የባለቤቱ የአቶ ሽፋ ዓሊ ንብረት የሆነ ቁጥሩ የሆነ በሆሳና ከተማ የሚገኝ ቤት በአሁኑ ጊዜ ተከፋፍሎ ቁጥሩ የሆነ የመኖሪያ ቤት ቁጥሩ የሆነ ፎቶ ቤት ቁጥሩ የሆነ ሻይ ቤት ቁጥሩ የሆነ ጫት ቤትና ሌላ ሁለት ክፍል ቤት ያለው መሆኑንና በስር የአፈፃፀም ተከሳሽ ከነበረችውና ከአንደኛዋ አመልካች ጋር ተከራክረው የረታች መሆኑን በመግለጽ የፍርድ ባለመብት የሆንኩበትን ከላይ የተገለጹ ቤቶች ተከሳሽ ኛ አመልካች ከእነ ልጆቿ ይዛ እየተጠቀመችበት ስለሆነ በፍርድ አፈፃፀም ተገድዳ እንድታስረክበኝ በማለት የአፈፃፀም ክስ አቅርባለች የስር ፍርድ ቤትም አንደኛ አመልካች የፍርድ ቤቱ መጥሪያና የከሳሽየተጠሪ ክስ ተልኮላት ያልቀረበች በመሆኗ ጉዳዩ እሷ በሌለችበት እንዲታይ የፍታብሔር ሕግ ቁጥር ሀ በመጥቀስ ብይን የሰጠ ሲሆን አንደኛ አመልካች በሌለችበት ጉዳዩን አይቶ በአፈፃፀም ክሱ የተጠቀሱትን ቤቶች አንደኛ አመልካች ለተጠሪ እንድታስረክብ ይህንንም የፍርድ ቤቱ ሬጅስትራር የሆሳእና ከተማ አስተዳደር ፖሊስ አዛዥና የሆሳና ከተማ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ጽቤት ተከታትሎ እንዲያስፈጽሙ ትእዛዝ ሰጥቷል አመልካቾች በዚህ ውሣኔና የአፈፃፀም ትአዛዝ ቅር በመሰኘት ተጠሪ ከሳሽያቀረቡት የአፈፃፀም ክስና የሚፈፀመው የውሣኔ ግልባጭ በአግባቡ ሣይደርሰን ንብረታችንን እንድናስረክብ የተሰጠው የአፈፃፀም ትእዛዝ ተገቢ ባለመሆኑ እንዲሻርልን በማለት ከሐዲያ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ይግባኝ ያቀረቡ ሲሆን ተጠሪየስር ከሳሽ በመልስ ሰጭነት ቀርባ መጥሪያውንና የአፈፃፀም ክሱን ለአንደኛ አመልካች ልጅ አድርሻለሁ በማለት ተከራክራለች ፍርድ ቤቱም ለተጠሪ በቃለ መሐላ መጥሪያ ከቪዐፍዕከቨ ለአመልካች ያደረሰች መሆኑን ለስር ፍርድ ቤት ያረጋገጠች ስለሆነና ጉዳዩ በሌሉበት ታይቶ የተወሰነ በመሆኑ አመልካቾች ይህንን አንዳወቁ በፍታብሔር ስነ ስርአት ሕግ ቁጥር መሰረት ለስር ፍርድ ቤት ማመልከት ነበረባቸው ይህንን ስርአት ሣያሟሉ ያቀረቡት ይግባኝ ተቀባይነት የለውም በማለት ወስኗል አመልካቾች ይኸ ውሳኔ መሰረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ እንዲታረምላቸው ለክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሰበር አቤቱታ ያቀረቡ ሲሆን የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የስር ፍርድ ቤቶች የፈፀመት የሕግ ስህተት የለም በማለት መዝገቡን ዘግቶታል አመልካቾች በሆሳና ከተማ የመጀመያ ደረጃ ፍቤት እኛና ተጠሪ ያደረግነው ክርክርና የተሰጠ ውሣኔ የለም አንድ ፍርድ የቀረበለትን የአፈፃፀም ክስ የሚቀበለውና አከራክሮ ትእዛዝ የሚሰጠው ውሣኔ የሰጠ ሲሆን ወይም ውሣኔውን የሰጠው ፍርድ ቤት ውሣኔውን ተከታትሎ አንዲያስፈጽም ሲወክለው ነው የሆሳና ከተማ አስተዳደር የመጀመሪያ ፍርድ ቤት እኛንና ተጠሪን አከራክሮ የሰጠው ሊፈፀም የሚችል ውሣኔ የለም በሌላ ፍቤት የተጠሰ ውሳኔ እንደሚያስፈጽም በስነስነአት ሕጉ መሰረት ሣይወከል በማናቸውም ፍቤት የተወሰነ ውሳኔ እንደሚያስፈጽም በማይታወቅ ለእኛም በአግባቡ መጥሪያ ባልደረሰን ሁኔታ የሟች ሽፋ አሊ ህጋዊ ሚስቶችና ልጆቻችንም ወራሾች ስለመሆናቸው በወረዳው ናኢባና በሐዲያ ዞን ቃዲ ፍርድ ቤት አረጋግጠን የያዝነውን ንብረታችን ለተጠሪ ታስረክባላችሁ በማለት የሰጠው ትእዛዝና የሐዲያ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት አግባብነት የሌለውን የስነ ስርአት ሕግ በመጥቀስ መብታችንን በሚጉጐዳ መልኩ የሰጠው ውሣኔ መሰረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት ሆኖ እያለ የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት አላግባብ ያለፈብን ስለሆነ በሰበር ታይቶ ይታረምልን በማለት አመልክተዋል ተጠሪ በበኩሏ የአፈፃፀም ክስ ያቀረብኩበትን ውሣኔ የሰጠው የሆሳና አስተዳደር የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ሣይሆን የሊሙ ወረዳ ፍርድ ቤት ነው አመልካቾች ከቪዐፍዕከቨ መጥሪያ ሣይደርሰን የሚሉት መጥሪያ ማድረሴን በቃለ መሐላ አረጋግጨ አቅርቤ የተወሰነባቸው በመሆኑና በፍርድ የተወሰነልኝ መብት እንዲፈፀምልኝ የስር ፍርድ ቤቶች የሰጡት ትእዛዝ የሕግ ስህተት የሌለበት ስለሆነ የአመልካቾች የሰበር አቤቱታ ውድቅ እንዲደረግልኝ በማለት ሐምሌ ቀን ዓም የተፃፈ መልስ ሰጥታለች አመልካቾች የሰበር አቤቱታቸውን በማጠናከር የመልስ መልስ አቅርበዋል ይህ ችሎት የግራ ቀኙን የቃል ክርክር ለመስማት ታህሳስ ቀን ዓም ቀጠሮ የያዘ ሲሆን በአለቱ አመልካቾች አልቀረቡም የተጠሪ ተወካይ የአፈፃፀም ክስ ለማቅረብ መሰረት ያደረግነው ታህሳስ ቀን ዓም በሽምግልና ጉባኤ የተሰጠ ውሣኔ በናኢባ ፍርድ ቤት የፀደቀ በመሆኑ አሱን ነው በማለት አስረድቶ ተመልሷል ከስር የክርክሩ አመጣጥና በሰበር የቀረበው ክርክር ከላይ በአጭሩ የተገለፀው ሲሆን እኛም የስር ፍርድ ቤት አመልካቾች የተላከላቸውን የአፈፃፀም ክስና መጥሪያ ለመከላከል አልቀረቡም በሚል ምክንያት ጉዳዩ በፍታብሔር ስነ ስርአት ሕግ ቁጥር ሀ መሰረት በሌሉበት ይታያል በማለት የሰጠው ብይንና ይህንኑ መነሻ በማድረግ የሐዲያ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት አመልካቾች ሊፈጸም የሚችል ውሣኔ በሌለበት ውሣኔውን ሰጠ የተባለው ፍርድ ቤት ፍርዱን እንዲያስፈጽም ውክልና ባልሰጠበት ሁኔታ ከስነ ስርአት ውጭ የሆሳና ከተማ አስተዳደር የመጀመሪያ ፍርድ ቤት የሰጠው የአፈፃፀም ትአዛዝ በይግባኝ ይሻርልን በማለት አመልካቾች ያቀረቡትን ይግባኝ በመጀመሪያ ጉዳዩን ለስር ፍርድ ቤት የፍታብሔር ስነ ስርአት ሕግ ቁጥር መሰረት አላቀረባችሁም ብሎ ውድቅ ማድረጉ በአግባቡ ነው ወይስ አይደለም የሚለው ነጥብ መጣራት ያለበት ሆኖ አግኝተነዋል የመጀመሪያውን ነጥብ በተመሰከተ የአፈፃፀም ክስ የሚቀርበው ፍርዱን በሰጠው ፍርድ ቤት ወይም ፍርዱን ያሰጠው ፍርድ ቤት ፍርዱን እንዲያስፈጽም ውክልና ለሰጠው ፍርድ ቤት መሆን እንዳለበት በፍታብሔር ስነ ስርአት ህግ ቁጥር የተደነገገ ሲሆን የሚቀርበው የአፈፃፀም ክስ ሲያሟላቸው የሚገባውን ነጥቦች ከቪዐፍዕከቨ በፍታብሔር ስነ ስርአት ህግ ተደንግጓል ከዚህ በተጨማሪ የአፈፃፀም ክስ የቀረበለትና ፍርዱን የማስፈፀም ስልጣን ያለው ፍርድ ቤት የፍርድ ባለእዳ እንደፍርዱ የማይፈጸምበትን ምክንያት ቀርቦ እንዲያስረዳ የሰጠው ትእዛዝና የአፈፃፀም ማመልከቻና የፍርድ ግልባጩ ደርሶት በቀጠሮው ቀን ካልቀረበ የፍርድ ባለአዳው እንደፍርዱ እንዲፈጽም ትአዛዝ እንደሚሰጥ በፍታብሔር ስነ ስርአት ሕግ ቁጥር ይደነግጓል ስለሆነም ፍርዱን የማስፈፀም ስልጣን አለኝ በማለት የተጠሪን የአፈፃፀም ክስ የተቀበለው የሆሳና ከተማ አስተዳደር መጀመሪያ ፍርድ ቤት የተጠሪን የአፈፃፀም ክስ ከላይ በተደነገጉት ፍርድ አፈፃፀም የሚመራባቸው የስነ ስርአት ሕግ ድንጋጌዎች መሰረት አይቶ መወሰን ሲገባው እነዚህን ድንጋጌዎች ወደ ጐን በመተው አዲስ ክስ በሚመራበት የስነ ስርአት ሕግ ማለትም የፍታብሔር ስነ ስርአት ሕግ ቁጥር ሀ መሰረት አይቶ ወስኗል በሌላ በኩል በፍታብሔር ስነ ስርአት ሕግ ቁጥር መሰረት እንደ ፍርዱ የማይፈጸምበትን ምክንያት ቀርቦ እንዲያስረዳ በተሰጠው ቀነ ቀጠሮ ባለመቅረቡ በፍታብሔር ስነ ስርአት ሕግ ቁጥር መሰረት በፍርዱ መሰረት እንዲፈጸም ትአዛዝ የተሰጠበት የፍርድ ባለ እዳ ወይም ተከራካሪ ይኸ የአፈፃፀም ትእዛዝ ስህተት አለበት ብሎ የሚያምን ከሆነ የፍርድ አፈፃፀሙን የያዘው ፍርድ ቤት የሰራቸውን ስህተቶች እንዲታረሙለት በቀጥታ የአፈፃፀሙ ይግባኙን ለይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት አእንዳያቀረብ የሚከለክለው የስነ ስርአት ሕግ የለም በተቃራኒው ፍርዱን በማስፈፀም ላይ ያለው ፍርድ ቤት እንደገና ጉዳዩን እንዳያይ የሚፈቅድ የአፈፃፀም የሥነ ስርአት ሕግ ድንጋጌ የለም የሐዲያ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት የስር ፍርድ ቤት ጉዳዩን በፍታብሔር ስነ ስርአት ሕግ ቁጥር ሀ መሰረት በማድረግ ማየቱ ስህተት መሆኑን በማገንዘብ ይህንን የስነ ስርአት ሕግ ስህተት ማረም ሲገባው ይህንን እንደ ትክክለኛ የፍርድ ከቪዐፍዕከቨ አፈፃፀም ስርአት በመውሰድ የሐድያ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሌላችሁበት የተሰጠውን የአፈፃፀም ትእዛዝ እንደገና በፍታብሔር ስነ ስርአት ሕግ ቁጥር መሰረት ለሆሳና ከተማ አስተዳደር የመጀመሪያ ፍርድ ቤት ያላቀረባችሁ በመሆኑ ይግባኛችሁ ህጋዊ ሥርአቱን የተከተለ አይደለም በማለት ውድቅ ማድረጉ ከላይ የጠቀስናቸውን የስነ ስርአት ሕግ ድንጋጌዎች የሚቃረንና የአፈፃፀም ክስ ልዩ ባህሪና በፍርድ አፈፃፀም ሒደት ፍርድ ቤቶች ሊከተሉት የሚገባውን ስርአት ከግንዛቤ ውስጥ የማያስገባ ሆኖ አግኝተነዋል ስለሆነም የሐዲያ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት የስር ፍርድ ቤት እኛንና ተጠሪን አከራክሮ የወሰነው በፍርድ ሊፈፀም የሚችል ውሣኔ ሣይኖር ወይም ፍርድ ሰጠ ከተባለው ፍርድ ቤት ፍርዱን እንዲያስፈጽም በፍታብሔር ስነ ስርአት ሕግ ቁጥር መሰረት የተሰጠው ውክልና ሣይኖር የሰጠው የአፈፃፀም ትእዛዝ ሕጋዊ መሰረት የለውም ንብረቱ የሟች ሽፋ አሊ መሆኑና እኛም ሚስቶት መሆናችን ልጆችም የሟች የወለድንና የአባታቸው ወራሽ መሆናቸው በሸሪአ ፍርድ ቤት ተረጋግጧል ይህንን ሣያገናዝብ የሰጠው የአፈፃፀም ትአዛዝ የእኛንም ሆነ የሟች ሽፋ አሊ ወራሾች መሆናቸው በፍርድ የተረጋገጠላቸውን ልጆቻችንን መብት የሚጋፋ ነው የሚሉና ሌሎች ቅሬታዎችን ያቀረቡበትን የአመልካቾች የአፈፃፀም ይግባኝ ቅሬታ በመጀመሪያ በፍታብሔር ስነ ስርአት ሕግ ቁጥር መሰረት ለሆሳና ከተማ አስተዳዳር የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ያልቀረበ በመሆኑ የሕግ ስርአቱን አላሟላም በማለት ውድቅ ማድረጉና የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎትም ይህንን ሐዲያ ዞን ውሣኔ መሰረታዊ የሕግ ስህተት የለበትም በማለት የአመልካቾችን የሰበር አቤቱታ ውድቅ በማድረግ የሰጠው ትእዛዝ ከላይ በዝርዝር የገለጽናቸውንና ስለ ፍርድ አፈፃፀም የተደነገጉትን የፍታብሔር ስነ ስርአት ሕግ ድንጋጌዎች የሚቃረን መሰረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት ነው በማለት ወስነናል ከቪዐፍዕከቨ ውሣኔ የደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሉት በመዝገብ ቁጥር ጥር ቀን ዓም የሰጠው ውሣኔ ተሽራል ይፃፍ የሐዲያ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመዝገብ ቁጥር ጥቅምት ቀን ዓም የሰጠው ውሣኔ ተሽራል ይፃፍና የሐዲያ ዞን ከፍተኛ ፍቤት አመልካቾች የሆሳና ከተማ አስተዳዳር የመጀመሪያ ፍርድ ቤት በሰጠው የአፈፃፀም ትእዛዝ ላይ ያቀረቡትን የይግባኝ የመከራከራያ ነጥቦች በጠቅላላውና አመልካቾች እስከሰበር የተከራከሩበትን ሀ የሆሳና ከተማ አስተዳደር የመጀመሪያ ፍርድ ቤት እኛንና ተጠሪን ሐ አከራክሮ የሰጠው ሊፈፀም የሚችል ፍርድ ሣይኖር ወይም ሌላ ፍርድ በሰጠ ፍርድ ቤት ፍርድ እንዳያስፈጽም በስነ ስርአት ሕጉ መሰረት ሣይወከል ፍርድ ለማስፈፀም የሚያስችል ስልጣን ሣይኖረው የሰጠው የአፈፃፀም ትአዛዝ ሕጋዊ አስገዳጅነት የለውም በማለት ያቀረቡት ቅሬታ ነጥብ አመልካቾች የንብረቱ ባለሐብት መሆናቸው በተጠሪ የአፈፃፀም ክስ ስማቸው የተጠቀሰው የሟች ሽፋ አሊ ሚስቶች መሆናቸውና የሟች ወራሾች የሆኑ ልጆች እንዳሏቸው በሐዲያ ዞን ቃዲ ፍርድ ቤት የተሰጠው ፍርድ ያለ መሆኑን በማንሣት ያቀረቡትን ቅሬታ ነጥብና ተጠሪ የአፈፃፀም ክስ ለማቅረብ የሚያስችላት ስልጣን ባለው ፍርድ ሰጭ አካል የተሰጠ ውሣኔ የላትም በማለት የሚያቀርቡትን የቅሬታ ነጥብና ተጠሪ የፍርድ ባለመብት ናት ብትባል እንኳን በፍርድ አፈፃፀም የሚደርሳት የሟች ግማሽ ንብረት ነው ወይስ ሙሉ ሐብቱን የሚሉትን ከቪዐፍዕከቨ ነጥቦች አጣርቶ እንዲወሰን ጉዳዩን በፍታብሔር ስነ ስርአት ሕግ ቁጥር መሰረት መልሰን ልከንለታል ይፃፍና በዚህ ፍርድ ቤት ያወጡትን ወጭና ኪሣራ የየራሳቸውን ይሽፍኑ ይኸ ፍርድ በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ጥር ቀን ዓም በሙሉ ድምጽ ተሰጠ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ቤኃ ከቪዐፍዕከቨ የሰመቁ ጥር ቀን ዓም ዳኞች ዓብዱልቃድር መሐመድ ታፈሰ ይርጋ ፀጋይ አስማማው አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካች አቶ ዱሬሳ ሲዳ ቀረቡ ተጠሪ ወሮ አበበች ጎቢሌ ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ ቀጥሎ የተመለከተው ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ይህ ጉዳይ የተጀመረው በደቡብ ብብሕክመ በሽበዲኖ ወረዳ ፍቤት ሲሆን የአሁን ተጠሪ በአሁን አመልካችና በሥር ኛ ተከሳሽ ላይ ባቀረቡት ክስ በውርስ በጋራ የሚደርሰንን ያልተከፋፈለ መኖሪያ ቤትና ቡና ቤት ኛ ተከሳች በሕገወጥ መንገድ ለኛ ተከሳሽ ታህሣስ ቀን ዓም በተደረገ የሽያጭ ውል የሸጡ ስለሆነ በናፍብሕቁ መሠረት የፄው የሽያጭ ውል ፈራሽ ነው ተብሎ ይወሰንልኝ በማለት ጠይቀዋል ኛ ተከሳሽ ቀርበው በሰጡት መልስ ንብረትም ሆነ ገንዘብ በአጄ አይገኝም ክስ የቀረበበትም ንብረት በኛ ተከሳሽ በአሁን አመልካች አጅ የሚገኝ ስለሆነ ፍቤቱ የመሠለውን ይወስን ብለዋል ኛ ተከሳሽም ቀርበው የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያና ሙሉ የፍሬ ነገር ክርክር አቅርበዋል ከቪዐፍዕከቨ በመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያነት ያነሱት ክርክርም ከሳሽ ክስ ያቀረቡት አስቀድሞ በፍርድ ባለቀ ጉዳይ ስለሆነ ፍቤቱ በፍብሕሥሥቁ እና ለ መሠረት ውድቅ ሊያደርገው ይገባል ውሉ ከተደረገ ከ ዓመት በላ ክሱ የቀረበ ስለሆነ በፍብሕሥሥቁ መሠረት በዓመት ይርጋ ቀሪ ሆኗል የሚሉ ናቸው የወረዳው ፍቤትም በኛ ተከሳሽ በክስ የቀረበውን የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ መርምሮ ጉዳዩ አስቀድሞ በፍርድ አልቋል የተባለውን በተመለከተ የቀድሞው ክስና ሁለተኛው ክስ በተለያዩ ጭበጦች ላይ የተመሠረቱ ስለሆነ ኛው ክሱ አስቀድሞ የፍርድ ውሳኔ አርፎበታል ለማለት ስለማይቻል መቃወሚያው ተገቢነት የለውም በማለት ሳይቀበለው ቀርቷል ይርጋን አስመልክቶ የቀረበውን መቃወሚያ በተመለከተም ኛ እና ኛ ተከበሳሽ ለክሱ መነሻ በሆነው ውል መፍረስና አለመፍረስ ላይ ተከራክረው የመጨረሻ ውሳኔ የተሰጠው ጥቅምት ቀን ዓም ሲሆን የውል ይፍረስልኝ አቤቱታው የቀረበው ነሐሴ ቀን ዓም ስለሆነ በፍብሕቁ መሠረት በ ዓመት ይርጋ ቀሪ አልሆነም በማለት በዚህ ረገድ የቀረበውንም የይርጋ መቃወሚያ ሳይቀበለው ቀርቷል ከዚህ በኋላም ግራ ቀኙ በፍሬ ጉዳይ ረገድ ያደረጉትን ክርክር መርምሮ የሽያጭ ውሉ የተደረገው ባልተከፋፈለ የውርስ ሀብት ላይ ስለሆነ በፍብሕቁ መሠረት ፈራሽ ነው በማለት ውሳኔ ሠጥቷል ኛ ተከሳሽ በዚሁ ውሳኔ ቅሬታ አድሮባቸው የይግባኝ ቅሬታ ለሲዳማ ዞን ከፍተኛ ፍቤት አቅርበው ፍቤቱም በበኩሉ ግራ ቀኙን አከራክሮ የሥር ከሳሽ የውል ይፍረስልኝ አቤቱታውን ያቀረቡት በፍብሕቁ ላይ የተመለከተው የ ዓመት ይርጋ ጊዜ ካለፈ በኋላ ስለሆነ የሥር ፍቤት ውሉ ሊፈርስ ይገባል በማለት የሰጠውን ውሳኔ በመሻር አቤቱታው በይርጋ ቀሪ ሆኗል በማለት ውሳኔ ሠጥቷል ከቪዐፍዕከቨ የሥር ከሳሽም በዚሁ ውሳኔ ቅሬታ አድሮባቸው የይግባኝ ቅሬታቸውን ለክልሉ ጠቅላይ ፍቤት ያቀረቡ ቢሆንም የከፍተኛው ፍቤት ውሳኔ ጉድለት የሌለው ነው በማለት በፍብሕሥሥቁ መሠረት ይግባኙን ሠርዛል የክልሉ ጠቅላይ ፍቤት ሠበር ችሎትም በሥር ከሳሽ በኩል የቀረበለትን የሰበር አቤቱታ መርምሮ ተጠሪን በመጥራት ግራ ቀኙን ካከራከረ በኋላ ጉዳዩ አስቀድሞ የፍርድ ውሳኔ ያገኘ ነው ተብሎ የቀረበውን የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ በተመለከተ በመዝገብ ቁጥር አመልካች ያቀረቡት ክስ የውርስ ንብረት ድርሻዬ ይገባኛል በማለት ባለቤትነትን የመፋለም ክስ ፀቨቫ ከበ ሲሆን በዚሁ መዝገብ ላይ ፍቤቱ የሰጠውም ውሳኔ ተጠሪው የአሁን አመልካች በቅንልቦና መግዛቱን መገንዘብ ስለሚቻል ክስ የቀረበበትን የአላባ አትክልትና የቤት ግምት ብር ሺህ በመክፈል ረገድ ኃላፊነት የለበትም በማለት ሲሆን አሁን የቀረበው ክስ ደግሞ ውል ይፍረስልኝ የሚል በመሆኑ በአንድ ጉዳይ ሁለት ክስ ቀርቧል ለማለት ስለማይቻል የቀረበው መቃወሚያ ከፍብሕሥሥቁ እና አኳያ ተገቢነት የሌለው ነው በማለት ሳይቀበለው ቀርቷል ይርጋን አስመልክቶ የቀረበውን መቃወሚያ በተመለከተም ከ ዓም ጀምሮ በግራ ቀኙ መካከል ክርክር ሲካፄድ የቆየ በመሆኑ በፍብሕቁኔ መሠረት ይርጋው ስለሚቋረጥ ነሐሴ ቀን ዓም የተመሠረተው ክስ በይርጋ ቀሪ የሆነ አይደለም በማለት በዚህ ረገድ የቀረበውንም መቃወሚያ ሳይቀበለው ቀርቷል ከዚህ በኋላም ፍቤቱ ግራ ቀኙ በፍሬ ጉዳይ ረገድ ያደረጉትን ክርክር መርምሮ የሽያጭ ውሉ የጋራ ወራሾች ስምምነት ሳይኖርበት የተደረገ በመሆኑ በፍብሕቁ መሠረት ፈራሽ ነው በማለት የከፍተኛውንና የጠቅላይ ፍቤቱን ውሳኔ በመሻር የወረዳውን ፍቤት ውሳኔ አጽንቷል ከቪዐፍዕከቨ ለዚህ ችሎት የሰበር አቤቱታ የቀረበው ይህንኑ በመቃወም ሲሆን ይህም ችሎት አቤቱታውን መርምሮ ለሰበር ቀርቦ ሊመረመር እንደሚገባው በማመኑ ተጠሪን በመጥራት ግራ ቀኙን አከራክራል በአጠቃላይ የግራ ቀኙ ክርክር ከፍ ብሎ የተመለከተው ሲሆን ይህ ሰበር ችሎትም አቤቱታውን እንደሚከተለው መርምሮታል ችሎቱ በቅድሚያ የተመለከተው ነጥብ ወሮ አበበች ገብሌ በአመልካችና በሥር ኛ ተከሳሽ አየለች ካሳ ላይ ያቀረቡት ክስ አስቀድሞ የፍርድ ውሳኔ ያረፈበት ነው ወይንስ አይደለም የሚለውን ነው ከፍ ብሉ በክልሉ ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ችሎት ውሳኔ ላይ እንደተጠቀሰው ወሮ አበበች ጎቢሌ የአሁን ተጠሪ በመቁጥር የአሁን አመልካችንና የሥር ኛ ተከሳሽን ወሮ አየለች ካሳን በተከሳሽነት በማጣመር ዳኝነት የጠየቁት ድርሻ የውርስ ሀብት ስለሚገባኝ ይህንኑ የውርስ ድርሻዬን ያካፍሉኝ በማለት ነው ክሱ የቀረበለትም የሲዳማ ዞን ከፍተኛ ፍቤት ግራ ቀኙን አከራክሮ ክስ የቀረበበትን ቤት አላባና አትክልት በድምሩ ብር ሺህ ግምት ገዢው ኛ ተከሳሽ የአሁን መልካች የቅንልቦና ገዢ ስለሆነ ኃላፊነት የለበትም በሚል በክሱ ላይ ያቀረበውን ክስ ሳይቀበለው ቀርቷል ከዚህ ውሳኔ መገንዘብ የሚቻለው አመልካች የቅንልቦና ገዢ ነው ከተባለ ቤቱን አስመልክቶ ለመካፈል የቀረበው ክስም ሆነ የአላባና የአትክልት የክፍያ ጥያቅ ክሱን በተመለከተ ቀሪ አንደሆነና ከውጤትም አኳያ የሽያጭ ውሉ ሊፈርስ እንደማይገባውና እንደጸና እንደሚቀር ውሳኔ መሰጠቱን ነው ውሉ ከፍ ብሎ በተጠቀሰው ሁኔታ ሊፈርስ አንደማይችል ውሳኔ ከተሰጠ ምንም እንኳን የውርስ ሀብት ለመካፈል የሚቀርብ ክስና ውል ይፍረስልኝ ተብሎ የሚቀርብ ክስ የተለያየ የክስ ምክንያት እንዳላቸው መገንዘብ ቢቻልም የመጀመሪያው ውሳጌ ውጤቱ የውሉን መፍረስ ያላስከተለና ከቪዐፍዕከቨ ይልቁንም ውሉ ጸንቶ መቆየት እንደሚገባው በሚያስገነዝብ ሁኔታ እንደተወሰነ መገንዘብ ስለሚቻል በዚህ ሁኔታ ይሄው ውል ፈራሽ ነው ተብሎ ይወሰንልኝ በማለት በተጠሪ በኩል ድጋሚ የቀረበው ክስ ውሉ አይፈርስም ተብሉ የፍርድ ውሳኔ ባረፈበት ጉዳይ ድጋሚ ክስ እንደቀረበ የሚያሳይ በመሆኑ የደቡብ ክልል ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ችሉት በዚህ ረገድ የቀረበውን መቃወሚያ ያልተቀበለበት ምክንያት ከፍ ብሎ በተጠቀሰው ሁኔታ መሠረታዊ የሕግ ስህተት የተፈጸመበት ሆኖ አግኝተነዋል ውሳኔ የደቡብ ክልል ጠፍቤት ሰበር ችሎት በመቁ በ ዓም የሰጠው ውሳኔና የሽበዲኖ ወረዳ ፍቤት በመቁ በ ዓም የሰጠው ውሳኔ በፍብሕሥሥቁ መሠረት ተሽራል የክልሉ ጠቅላይና ከፍቤት ክሱ በይርጋ ቀሪ ሆኗል በማለት የሰጡት ውሳኔ ከውጤት አኳያ የሚነቀፍ ባለመሆኑ ምክንያቱን ለውጠን በናፍብሕሥሥቁ መሠረት አጽንተነዋል ግራ ቀኙ ወጭና ኪሳራ ይቻቻሉ መዝገቡ ተዘግቶ ወደ መቤት ተመልሷል የማይነበብ አምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ቤኃ ከቪዐፍዕከቨ የሰመቁ ጥር ቀን ዓም ዳኞች ዓብዱልቃድር መሐመድ ታፈሰ ይርጋ ፀጋይ አስማማው አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካች አዋሽ ኛ እና ኛ ደረጃ ትቤት ጠበቃ ገማርያም ጥሩነህ ቀርበዋል ተጠሪ ሆሊ ኤንጅልስ የህፃናት ትቤት አልቀረበም ፍርድ ቤቱ ጉዳዩን መርምሮ የሚከተለውን ፍርድ ሰጥቷል ፍርድ በዚህ ሰበር ችሎት ለተደረገው ክርክር መነሻው አመልካች መጋቢት ቀን ዓም በተፃፈ አቤቱታው የኦሮሚያ ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ችሎት በመቁ የካቲት ቀን ዓም የሰጠው ብይን መሠረታዊ የህግ ስህተት የተፈፀመበት ስለሆነ ይታረምልኝ በማለቱ ነው አግባብነት ያለው የክርክሩ ሂደት በአጭሩ ሲቀመጥም የአሁኑ ተጠሪ በህጋዊ ቦታዬ ላይ ህውከት ፈፃሞብኛል በማለት በአዳማ ከተማ አስተዳደር ላይ በአዳማ ከፍተኛ ፍቤት ክስ መስርቶ በማከራከር ላይ አያሉ የአሁነ አመልካች አከራካሪው ቦታ ለእኔ የሚገባ ነው በማለት በክርክሩ ጣልቃ ገብቶ ቢከራከርም ከፍተኛ ፍርድ ቤቱም ሆነ ጉዳዩ በይግባኝ የቀረበለት የኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት አከራካሪው ቦታ ለተጠሪ አእንደማገባ እና የተፈፀመበት ህውከት እንዲወገድለት የሚያመለክት ፍርድ ሰጥተዋል የአሁኑ አመልካችም ጉዳዩ ወደ ኦሮሚያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ችሎት አቅርቦት ተጠሪው የፅሁፍ መልስ እንዲሰጥ በተቀጠረበት ቀን ግራ ቀኙ ወገኖች ባለመቅረባቸው ከቪዐፍዕከቨ ችሎቱ መዝገቡን ዘግቶታል የአመልካቹ ጠበቃ መዝገቡ በፍብስስህቁ መሰረት እንዲከፈትለት ለፍቤቱ ቢያመለክትም ያቀረበው ምክንያት አሳማኝና ብቁ አይደለም ተብሎ ጥር ቀን ዓም በዋለው ችሎት ጥያቄው ውድቅ ሆኗል አመልካች አሁንም ተመልሶ በራሱ በቀጥታ የተዘጋው መዝገብ እንዲከፈትለት ለችሉቱ ቢያመለክትም የካቲት ቀን ዓም በዋለው ችሎት ጥያቄው ካሁን በፊት በጠበቃው ቀርቦ ውድቅ የተደረገ በመሆኑ ጠበቃው ጥያቄውን ያቀረበው ደግሞ አመልካቹን ወክሎ በመሆኑ ጥያቄው ዳግመኛ መቅረብ የለበትም ብሎ ውድቅ አድርጎታል ከላይ የሰፈረው የኦሮሚያ ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ሰሚ ችሎት የሰጠው የመጨረሻ ብይን መሠረታዊ የህግ የተፈፀመበት ነው በማለት አመልካቹ መጋቢት ቀን ዓም የተፃፈ አቤቱታ ወደዚህ ችሎት ማለትም ወደ ፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሉት ያቀረበ ሲሆን መሰረታዊ ይዘቱም መዝገቡ የተዘጋው ለክርክር በተቀጠረበት ጊዜ ያልሆነ ሆኖ እያለ የስር ፍርድ ቤቱ መዝገቡን መዝጋቱ ህግን የተከተለ አይደለም ተከራካሪዎች ባለመቅረባቸው ምክንያት መዝገብ መዘጋት ያለበት ለክርክር ተቀጥሮ ቢሆን ኖሮ እንጂ የፅሁፍ መልስ ለማቅረብ በተቀጠረበት ጊዜ አይደለም በእንዲህ መተርጎም እንዳለበት ይህ ችሎት በመቁ በሚገባ ትርጉም የሰጠበት ነው ይህ የፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ችሎት ትርጉም ሰጥቶ የወሰነው ጉዳይ በአገሪቱ ውስጥ በሚገኙ ሁሉም የበታች ፍርድ ቤቶች ተቀባይነት ማግኘት አንዳለበት በአዋጅ ቁጥር ዓንቀፅ በግልፅ የሰፈረ ሆኖ እያለ የኦሮሚያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት በአሁኑ ጉዳይ የተሰጠውን ትርጉም ሊያከብረው ስላልቻለ ውሳኔው በመሻር መዝገቡ ተከፍቶ ክርክሩ ከቆመበት እንዲቀጥል ሆኖ ይታዘዝልኝ የሚል ነው ተጠሪም ሰኔ ቀን ዓም መልስ የሰጠ ሲሆን መሰረታዊ ይዘቱም አከራካሪው ቦታ ለእኔ የተመራ ነው ቦታውን የማስተዳደር ስልጣን የተሰጠው የአዳማ ከቪዐፍዕከቨ ከተማ አስተዳደር የስር ፍርድ ቤቶቹ በሰጡት ፍርድ ተፈርዶበት በውሳኔው ላይ ይግባኝ ሳያቀርብ አርፎ በተቀመጠበት የአሁኑ አመልካች ጥያቄ በማንኛውም አግባብ ተቀባይነት የለውም ስለሆነም የኦሮሚያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት የሰጠው ብይን ተገቢ በመሆኑ ይፅናልኝ የሚል ነው አንግዲህ የክርክሩ አመጣጥ ከላይ አየተዘረዘረ እንደመጣው ሆኖ ይህ ፍርድ ቤትም መዝገቡ ተከፍቶ በግራ ቀኙ ወገኞች የተጀመረው ክርክር ሊቀጥል ይገባል ወይስ አይገባም የሚል መሰረታዊ ጭብጥ በመያዝ ጉዳዩን እንደሚከተለው መርምሮታል ተከራካሪ ወገን መልሱን በፅሁፍ እንዲያቀርብ ታዞ በቀጠረው ግራ ቀኙ ወገኖች ባይቀርቡ ጉዳዩ ለተከታዩ ክንውን የመቀጠር እንጂ የመዘጋት ውጤት አያስከትልም በፍብስስህቁ መሠረት ከሳሽአመልካች ባለ መቅረቡ ምክንያት መዝገቡ የሚዘጋው ለክርክር ተቀጥሮ ያደረ ሲሆን ነው ይህ መሆኑ ደግሞ የፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ችሎት በመቁ ሀምሌ ቀን ዓም በሰጠው ትርጉም በግልፅ የተቀመጠ ነው የሰበር ችሎቱ የሚሰጠው ትርጉም ደግሞ በአገሪቱ ውስጥ በሚገኙ ሁሉም ችሎቶች ፍርድ ቤቶች ተፈፃሚ መሆንና መከበር አንዳለበት አዋጅ ቁጥር በግልፅ ያሰፈረው መሆኑ የሚያጠያይቅ አይደለም ይሁን እንጂ አሁን በሂደት ላይ ያለው የመከራከሪያ ነጥብ በዚህ ሁፄታ ሙሉ በሙሉ የሚሸፈን ነው ወይ ከክርክሩ አመጣጥ መረዳት የሚቻለው የኦሮሚያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ችሎት ግራ ቀኙ ወገኖች አልቀረቡም ብሎ አከራካሪውን መዝገብ ሲዘጋው በፅሁፍ መልስ እንዲቀርብ አንጂ ለክርክር ተቀጥሮ እንዳልነበር ግልፅ ሆኖ የዘጋው መዝገብ አንዲከፈት የአመልካች ጠበቃ አመልክቶ ጥያቄው ውድቅ ሲሆን ይህንኑ መስመር ተከትሎ በቀጥታ የሰበር አቤቱታ ማቅረብ ሲገባ አመልካቹ ተመልሶ በተመሳሳይ መልክ መዝገቡ እንዲከፈትለት ለኦሮሚያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ችሎት ጥያቄ ማቅረቡ ከክርክር አካሄፄድ አኳያ ሲታይ ተገቢውን መንገድ የተከተለ አልነበረም በዚህ የአመልካቹ ዳግመኛ ጥያቄ ከቪዐፍዕከቨ መሰረት ፍርድ ቤቱ የካቲት ቀን ዓም በዋለው ችሎት ጥያቄው በድጋሚ የቀረበ ነው በማለት ውድቅ ማድረጉን ተከትሎ ወደዚህ ሰበር ችሎት የቀረበው አቤቱታ ትክክለኛ አካሄድ የተከተለ ሆኖ አልተገኘም በመሆኑም የስር ፍርድ ቤቱ በመጨረሻ በሰጠው ብይን የፈፀመው መሰረታዊ የህግ ስህተት አልተገኘም ቤኃ ውሳኔ የኦሮሚያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ችሎት በመቁ የካቲት ቀን ዓም የሰጠው ትአዛዝ በፍብስስህቁ መሰረት ፀንቷል ይፃፍ የአመልካቹ ጠበቃ ቀደም ብሎ የተዘጋው መዝገብ በፍብስስህቁ መሰረት እንዲከፈት አመልክቶ ጥያቄው በበቂ ምክንያት አልተደገፈም ተብሎ ውድቅ ሆኖበት እያለ አመልካቹ ተመልሶ በሌላ ቀን ለተመሳሳይ ችሎት ተመሳሳይ ጥያቄ አቅርቦ ከክርክር አካፄድ አኳያ ተገቢነት የለውም ተብሎ ጥያቄው ውድቅ መሆኑ የሚነቀፍበት ምክንያት የለም ግራ ቀኙ ወገኖች በዚህ ፍርድ ቤት ያካፄዱትን ክርክር በሚመለከት ወጪና ኪሳራ ይቻቻሉ ግንቦት ቀን ዓም በዚህ ችሎት የተላለፈው እግድ ተነስቷል ይፃፍ ጉዳዩ የመጨረሻ እልባት ያገኘ በመሆኑ መዝገቡ ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ከቪዐፍዕከቨ የሰበር መቁ ጥር ቀን ዐዐ ዓም ዳኞች ዓብዱልቃድር መሐመድ ሒሩት መለሰ ፀጋዬ አስማማው በላቸው አንሺሶ ዓሊ መሐመድ አመልካች ወሮ ንግሥት ኃይሌ ተወካይ አቶ ኃይሌ በልሁ ቀረቡ ተጠሪ አቶ ለገሠ ዓለሙ ጠበቃ አቶ ብስራት መኩንን ቀረቡ መዝገቡ የተቀጠረው ለመርመራ ነበር መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ ለሰበር የቀረበው አመልካች የፌዴራል የከፍተኛ ፍርድ ቤት በመዝገብ ቁጥር ታህሣሥ ቀን ዐዐዐ ዓም የሰጠው ውሣኔና የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በመዝገብ ቁጥር መጋቢት ዐ ቀን ዐዐዐ ዓም የሰጠው ውሣኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ ይታረምልኝ በማለት ሚያዝያ ቀን ዐዐዐ ዓም በተፃፈ የሰበር አቤቱታ ስለጠየቀ ነው የክርክሩ መነሻ አመልካች በከፍተኛው ፍርድ ቤት በከሣሽነት ቀርባና ከተጠሪ ጋር በጋብቻ ተሣሥረው ሲናሩ በአገር ውስጥና በአሜሪካን ሀገር የጋራ ሀብት ያፈሩ መሆኑን በመግለጽ ጋብቻችን በፍች ፈርሶ የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በአገር ውስጥ ያለንን የጋራ ሀብት አስመልክቶ ክርክራችንንና ማስረጃችን በመመርመር ውሣኔ የሰጠ ሲሆን በአሜሪካን አገር የሚገኘው ንብረት በተመለከተ ስልጣኑ የከፍተኛ ፍርድ ቤት ነው በማለት ጥያቄን ያልተቀበለኝ ለመሆኑ በውጭ ያለንን የጋራ ንብረት አስመልክቶ አከራክሮ ውሣኔ ይሰጥልኝ በማለት ክስ አቅርባለች ተጠሪ በተከሣሽነት ቀርቦ የሁለታችንም በዜግነት ኢትዮጵያዊያን ነን ንብረቱ በአሜካን አገር መኖሩ ከቪዐፍዕከቨ የዓለም አቀፍ የወል ሕግ ጥያቄ የማያስነሣና የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ጉዳዩን የማየት የሥረ ነገር ስልጣን የማያሣጣ ነው በማለት ተከራክሯል የከፍተኛው ፍርድ ቤቱ ተጠሪ ጉዳዩ የዓለም አቀፍ የወል ሕግ ጥያቄ አያስነሣም በማለት ያቀረበው ክርክር ተቀባይነት አንደሌለው ከገለፀ በኋላ በአሜሪካን አገር የተገኘ ንብረት ብቻ ተነጥሎ በዚህ ፍርድ ቤት የሚያስተናግድበት ሥርዓት የለም በማለት የአመልካችን ጥያቄ ውድቅ አቅርጎታል አመልካች በዚህ ውሣኔ ቅር በመሰኘት ይግባኝ ለጠቅላይ ፍርድ ቤት ያቀረበች ሲሆን ይግባኝ በፍትሐብሔር ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር መሠረት ተሰርዞባታል አመልካች ያቀረብነው የጋራ ንብረት ጥያቄ በተመለከተ በአገር ውስጥ የሚገኘውን ሀብት በተመለከተ አከራክሮ ከወሰነ በኋላ በአሜሪካን አገር የተጠራቀመውን ዶላር ዘጠኝ ሺ ሰባት መቶ አስራ ሶስት ዶላር ከአስራ ሁለት ሣንቲም የክፍፍል ጥያቄ በተመለከተ የግለሰብ ዓለም አቀፍ ሕግ ጥያቄ የሚያስነሣ በመሆኑ ስልጣን ባለው ከፍተኛ ፍርድ ቤት ይታይ በማለት መዝገቡን ለከፍተኛ ፍርድ ቤት የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ልኳል ሆኖም ከፍተኛ ፍርድ ቤት ይህንን የተላከለትን የሥር ፍርድ ቤት መዝገብ በመዝጋት ወደ መዝገብ ቤት ተመላሽ አድርጓል እኔም አዲስና ራሱን የቻለ ክስ ውጭ ያለውን ገንዘብ አስመልክቶ ለከፍተኛው ፍርድ ቤት ሣቀርብ አላግባብ ውድቅ ሆኖብኛል በዚህ አይነት ሁኔታ ያቀረብኩትን የመብት ጥያቄ ውሣኔ ሣይገኝ አእየተጉላላሁ ያለሁ በመሆኑና ይኸም መሠረታዊ የሕግ ስህተት ያለበትና በመሆኑ በሰበር ታይቶ እንዲታረምልኝ በማለት ሚያዝያ ቀን ዐዐዐ ዓም በተፃፈ የሰበር አቤቱታ ጠይቃለች ተጠሪ በበኩሉ አመልካች ከፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ያቀረቡትን መዝገብ ዘግቶ ወደ መዝገብ ቤት ሲመልስ ይግባኝ ማቅረብ ሲገባት እንደ አዲስ ክስ ማቅረቧ ተገቢ አይደለም ሕጋዊ ሥርዓትን የተከተለ አይደለም ስለዚህ የመጨረሻ ውሣኔ ባገኘ ጉዳይ ላይ እንደገና ክስ ማቅረቧ ተገቢ ባለመሆኑ የሥር ፍርድ ቤቶች ከቪዐፍዕከቨ የሰጡት ትአዛዝ መሠረታዊ የሕግ ስህተት የለበትም በማለት መልስ ሰጥቷል አመልካች ፍርድ ቤቶቹ ሥልጣኑ የአንተ ነው እየተባባሉ ጉዳዩን አንጠልጥለው ከማስቀረታቸው ውጭ በጉዳዩ ላይ የተሰጠ የመጨረሻ ውሣኔ የለም እንደ አዲስ ክስ ማቅረቤ ተገቢ ነው በማለት በመልስ መልሱ ተከራክራል ከሥር የክርክሩ መነሻና አመጣጥ በሰበር አመልካችና ተጠሪ ያደረጉት ክርክር ከላይ የተገለፀው ሲሆን አኛም መዝገቡን መርምረናል መዝገቡን እንደመረመርነው ጉዳዩ የመጨረሻ ውሣኔ ያገኘ ነው ወይስ አይደለም። የአመልካች ክስና ጥያቄ በሥር ፍርድ ቤት ሊታይና ሊስተናገድ የሚገባው ነው ወይስ አይደለም የሚሉትን ጭብጦች ማየት አስፈላጊ ሆኖ አግኝተነዋል የመጀመሪያውን ነጥብ በተመለከተ የአመልካችና የተጠሪ ጋብቻ በፍች እንዲፈርስ የወሰነው የፌዴራል የመጀመሪያ ፍርድ ቤት አመልካችና ተጠሪ በአገር ውስጥ ያላቸውን የጋራ ሀብት አስመልክቶ ያቀረቡትን ክርክር ከሰማ በኋላ ውሣኔ የሰጠ ሲሆን በአሜሪካን አገር አለ ስለተባለው ሀብት ሥልጣኑ የከፍተኛ ፍርድ ቤት በመሆነ ውሣኔ ይሰጥበት በማለት መዝገቡን ወደ ከፍተኛው ፍርድ ቤት ልኮታል የከፍተኛው ፍርድ ቤት በበኩሉ የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የላከለትን መዝገብ አመልካችን ሣይጠራ በከፊል በሥር ፍርድ ቤት ውሣኔ ያገኘ ጉዳይ ተቀብዬ የማስተናግድበት ሥርዓት የለም በማለት መዝገቡን ዘግቶ ወደ መዝገብ ቤት የመለሰው መሆኑ ፍርድ ቤቱ ጥር ቀን ዓም የሰጠው ትአዛዝ ለመረዳት ይቻላል አመልካች በውጭ አገር አለ ያሉትን የጋራ ሀብት አስመልክቶ የከፍተኛው ፍርድ ቤት በአዋጅ ቁጥር በተሰጠው ስልጣን መሠረት እንዲወሰንላቸው አዲስ ክስ ያቀረቡ ሲሆን ይህንንም ፍርድ ቤቱ የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በግማሽ ጉዳይ ላይ አይቶ ውሣኔ የሰጠ በመሆኑ እኔ ከፊሉን ጉዳይ አይቸ የምወስንበት ሥርዓት የለም በማለት ዘግቶታል ከቪዐፍዕከቨ ከዚህም የምንረዳው አመልካች በአሜሪካን አገር ያለው የጋራ ሀብት እንዲካፈል ይወሰንልኝ በማለት ያቀረበችው ክስና ጥያቄ የፌዴራል የመጀመሪያ ፍርድ ቤት ጉዳዩ ዓለም አቀፍ የግለሰብ ሕግ ጥያቄ ሊያስነሣ ስለሚችል ይህንን የማየት የሥረ ነገር ስልጣን የለኝም በማለት ወደ ከፍተኛ ፍርድ ቤት መዝገቡን የላከው መሆኑንና ከፍተኛ ፍርድ ቤት በበኩሉ በአገር ውስጥ ስላለው ሀብት ውሣኔ በፌዴራል የመጀመሪያ ፍርድ ቤት የተሰጠ በመሆኑ በውጭ አገር የሚገኘውን ሀብት ብቻ አይቸ በከፊል የምወስንበት ሥርዓት የለም በማለት በመወሰኑ ጉዳዩ በአንጥልጥል ላይ ያለና የመጨረሻ ውሣኔ ያላገኘ ሆኖ አግኝተነዋል በመሆኑም ተጠሪ ጉደዩ የመጨረሻ ውሣኔ ያገኘ ነው በማለት የቀረበው ክርክር ተቀባይነት ያለው ሆኖ አላገኘነውም ሁለተኛውን ጭብጥ በተመለከተ አመልካች በውጭ አገር ያለው የጋራ ሀብት እንድትካፈል ያቀረበችው ጥያቄ አይቶ የመወሰን የሥረ ነገር ስልጣን እንደለለው የፌዴራል የመጀመሪያ ፍርድ ቤት ብይን ከሰጠ በጊላ የአመልካችንና የተጠሪን ክርክር የተሰማበትን የመዝገብ ቁጥር ዐዐ ለከፍተኛው ፍርድ ቤት ልኮለታል የከፍተኛው ፍርድ ቤት ይህንን የሥር ፍርድ ቤት መዝገብ ቁጥሩ በሆነ ፋይል ከሸፈነ በኋላ በአመልካች ጥያቄ በፌዴራል የመጀመያ ፍርድ ቤት ትእዛዝ የተላለፈለትን ጉዳይ አመልካችን ሣይጠራ ጉዳዩ የሚያስተናግድበት ሥርዓት የሌለ መሆኑን በመግለጽ የሥር ፍርድ ቤትን መዝገብ የራሱ መዝገብ አካል በማድረግ ወደ መዝገብ ቤት እንዲመለስ ትአዛዝ ሰጥቷል በዚህ ሒደት ያልተጠራችው ተጠሪ ያቀረበችውን ክስም ውድቅ አድርጓል ከዚህም የምንረዳው ሁለቱ ፍርድ ቤቶች ጉዳዩን እኔ አላየውም የሚልበትን የተለያዩ ምክንያቶች በመጥቀስ በሰጡት ትእዛዝ የአመልካች ጥያቄ በእንጥልጥል የቀረ መሆኑን ነው ማንኛውም ሰው በዳኝነት ሊወስን የሚገባው ጉዳይ በዳኝነት አእንዲታይለትና ፍትህ የማግኘት መብት ያለው መሆኑ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ከቪዐፍዕከቨ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግሥት አንቀጽ ተደንግጓል አመልካች በውጭ አገር አለ የምትለው የጋራ ሀብት ጥያቄ በዳኝነት አእንዲታይለትና ፍትህ እንዲሰጣት የመጠየቅ ሕገ መንግሥታዊ መብቷ ነው ሆኖም የሥር ፍርድ ቤቶች ጉዳዩን አንደኛው ለሌላው በመግፋት ይህንን ሕገ መንግሥታዊ መብቷን የሚጥስ ውሣኔ ሰጥተዋል ስለሆነም አመልካች ያቀረበችው የዳኝነት ጥያቄ ምላሽ ማግኘትና መስተናገድ ያለበት ሆኖ አግኝተነዋል የአመልካች ጥያቄ በየትኛው ፍርድ ቤት ይስተናገድ የሚለውን ነጥብ በተመለከተ ጉዳዩ የዓለምአቀፍ የግል ሕግ ጥያቄ የሚያስነሣ መሆኑን የከፍተኛው ፍርድ ቤት በመዝገብ ቁጥር ታህሣሥ ቀን ዐዐዐ ዓም በሰጠው ብይን አረጋግጧል የከፍተኛው ፍርድ ቤት አመልካች ያቀረበችው ክስ የዓለም አቀፍ የግል ሕግ ጥያቄ የሚያስነሣ ነው የሚለው መደብደሚያ ላይ ከደረሰ አመልካች ተጠሪ በአገር ውስጥ ያፈሩት የጋራ ሀብት ጉዳይ የፌዴራል የመጀመሪያ ፍርድ ቤት አከራክሮ መወሰኑን እንደከፍተኛ ስህተት በመቁጠር ጉዳዩ በከፊል ለመጀመሪያ ፍርድ ቤት የታየ ስለሆነ ያቀረበው ክስ ተቀባይነት የለውም በማለት የሰጠው ውሣኔ በሕገመንግሥቱ የተረጋገጠውን የአመልካችን ፍትህ የማግኘት መብትና ለፍርድ ቤቱ በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ የተሰጠውን ሥልጣን የሚጥስ ስህተት ያለበት ሆኖ እያለ የጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት ማጽናቱ ተገቢነት የሌለውና መሠረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት ነው በማለት ወስነናል ውሣኔ የፌዴራል የከፍተኛ ፍርድ ቤት በመዝገብ ቁጥር ታህሣሥ ቀን ዐዐዐ ዓም የሰጠው ብይን ተሽራል የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመዝገብ ቁጥር መጋቢት ዐ ቀን ዐዐዐ ዓም የሰጠው ውሣኔ ተሽራል ከቪዐፍዕከቨ የከፍተኛው ፍርድ ቤት አመልካች በውጭ አገር አለ የሚሉትን የጋራ ሀብት ጥያቄና ማስረጃ የተጠሪን መልስና ማስረጃ ሰምቶ እንዲወስን ጉዳዩን በፍትሐብሔር ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር መሠረት መልሰን ልከንለታል ይፃፍ ግራ ቀኙ በዚህ ፍርድ ቤት ያወጡትን ወጭ ራሣቸው ይቻሉ ብለናል በትውስት የመጣው የከፍተኛው ፍርድ ቤት መዝገብ ቁጥር ይመለስ ይፃፍ ይኸ ፍርድ በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ችሉት ጥር ቀን ዐዐዐ ዓም በሙሉ ድምጽ ተስጠ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ከቪዐፍዕከቨ የሰመቁ ጥር ቀን ዐዐ ዓም ዳኞች አቶ ዓብዱልቃድር መሐመድ አቶ ሂሩት መለሠ አቶ ታፈሠ ይርጋ አቶ በላቸው አንሺሶ አቶ አልማው ወሌ አመልካች አቶ ከፈለኝ ባዩ ቀረቡ ተጠሪ ወሮ ላፊማ ቀጀላ ከጠበቃ ተስፋዬ መብራቱ ጋር ቀረቡ መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሠጥተናል ፍርድ ጉዳዩ የግል ንብረት የሆነውን መኖሪያ ቤት የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ የተጀመረው የአሁኗ ተጠሪ ሐምሌ ቀን ዓም አሻሽለው ባቀረቡት የክስ ማመልከቻ የሟች ልጃቸው የአቶ ፍሊጳስ አይሬቦ ወራሽ መሆናቸውንየሟች ልጃቸው የግል ንብረት የሆነውን በወረዳ ቀበሌ ውስጥ የሚገኘውንና ቁጥሩ የሆነውን መኖሪያ ቤት አመልካች ያላግባብ ይዘው እንደሚገኙ ገልፀው ቤቱን እንዲያስረክቧቸውቤቱን ለተጠቀሙበት ብር ሥባ ሁለት ሺ ብር እንዲከፍሏቸው ይወሰንላቸው ዘንድ በአሁነ አመልካች ላይ በፌዴራሉ የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት በመሠረቱት ክስ መነሻ ነው አመልካችም በተከሣሽነታቸው ቀርበው የከሣሽ ጥያቄ በይርጋ የታገደ መሆኑን በመግለፅ በመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያነት አንስተው በፍሬ ነገር ረገድም ለክርክሩ መነሻ የሆነውን ቤት በውል ያገኙት በመሆነ ለከሣሽ የሚያስረክቡትና ኪራይ የሚከፍሉበት ህጋዊ ምክንያት አለመኖሩን በመጥቀስ ከቨሀኡርከቨበ ተከራክረዋል ፍቤቱም በአመልካች በኩል የተነሣው የይርጋ ክርክር ለጉዳዩ የሚያገለግል መሆኑን በመጥቀስ ውድቅ ከአደረገው በጊላ በፍሬ ነገር ረገድም አመልካች ቤቱን በውል አግኝቻለሁ ቢሉም ውሉ በማይንቀሳቀስ ንብረት ላይ የተደረገ በመሆኑ በውል አዋዋይ ፊት ባለመደረጉ ውጤት ሊኖረው አይችልም የሚል ምክንያት ይዞ የከሣሽ አውራሽ ንብረት የነበረውን ቤት ተከሣሽ ለከሣሽ ሊያስረክቡት ይገባል ተከሣሽ በቤቱ የኖሩት በውል ከሟች አግኝቻለሁ በሚል የቅን ልቦና አስተሳሰብ በመሆኑ ለኖሩበት ኪራይ ሊከፍሉ አይገባም በማለት ወስኗል ጉዳዩን በይግባኝ የተመለከተው የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤትም ግራ ቀኙን ከአከራከረ በኋላ የስር ፍርድ ቤትን ውሣኔ አፅንቶታል የአሁኑ የሠበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ የበታች ፍርድ ቤቶችን ውሣኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነው የአመልካች ጠበቃ ግንቦት ቀን ዓም በፃፍት የሠበር አቤቱታ በበታች ፍቤቶች ውሣኔ መሠረታዊ የሆነ የህግ ስህተት ተፈፅሟል የሚሉባቸውን ምክንያቶች ዘርዝረው አቅርበዋልይዘቱም በአጭሩ የስር ፍቤት የይርጋ ጥያቄን ያለፈው ያላግባብና የሠበር ችሎቱ በተመሣሣይ ጉዳይ የሠጠውን ትርጉም ባላገናዘበ መልኩ መሆኑትን የሸያጭ ውሉ ውጤት የለውም መባሉም ሆነ ውጤቱ ተዋዋዬችና በተቻለ መጠን ወደነበሩበት እንዲመለሱ አለማድረጉ ህጉን ያልተከተለ መሆኑን በመዘርዘር በታች ፍቤቶች የተሠጠው ውሣኔ ተሽሮ እንዲወሰንላቸው ዳኘነት መጠየቃቸውን የሚያሣይ ነው የአመልካች አቤቱታ ተመርምሮም የበታች ፍቤቶች ውሣኔ በሰበር ችሎቱ አንዲታይ በተሠጠው ትዕዛዝ መሠረት ተጠሪ ቀርበው በጠበቃቸው አማካኝነት ሐምሌ ቀን ዓም በተፃፈ ማመልከቻ መልሣቸውን ሠጥተዋል ። በዚህም መሠረት በፍህቁ ስር የተመለከተው የአስር ዓመት የይርጋ ጊዜ ገደብ ለጉዳዩ ተፈፃሚነት ይኖረዋል በመሆኑም ለክርክሩ መነሻ የሆነውን ቤት አመልካች ከሐምሌ ቀን የ ዓም ጀምሮ በእጃቸው አድርገው ክሱ አስከተመሰረተባቸው አስከ ሐምሌ ቀን ዓም ድረስ መቆየታቸው የተጠሪ አውራሽ ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩትም መጋቢት ቀን ዓም መሆኑ የተረጋገጡ ጉዳዬች በመሆናቸው የተጠሪ ጥያቄ የአስር ዓመት የጊዜ ገደብ ካለፈ በኋላ የቀረበ መሆኑን የሚያስገነዝብ ነው ስለሆነም የተጠሪ ጥያቄ በፍህቁ እና መሠረት በይርጋ የታገደ ሆኖ እያለ የስር ፍቤት አመልካች ይርጋን አስመልክቶ ያነሥትን ክርክር ውድቅ በማድረግ በፍሬ ጉዳዩ ላይ ውሣኔ መስጠቱ መሠረታዊ የሆነ የህግ ስህተት የተፈፀመበት ሆኖ ተገኝቷል በዚህም ምክንያት ተከታዩን ወስነናል ውሣኔ በፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት በኮመቁ ሠኔ ቀን ዓም ተሠጥቶ በፌዴራሉ ከፍተኛ ፍቤት በመቁ ሚያዝያ ቀን ዓም የፀናው ውሣኔ በፍብሥሥሕቁ መሠረት ተሽራል የተጠሪ ጥያቄ በይርጋ የታገደ ነው ብለናል ወጪና ኪሣን የየራሣቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት መት ከቪዐፍዕከቨ የሰመቁ ጥር ቀን ዓም ዳኞች ዓብዱልቃድር መሐመድ ሒሩት መለሰ ታፈሰ ይርጋ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካች ኢኳቶሪያል ጊኔ ኤምባሲ ጠበቃ አቶ ይሁን ፀሐይ ተጠሪ አቶ ኢብራሒም ዳውድ አልቀረቡም ወሮ ረውዳ መሐመድ መዝገቡ የተቀጠረው ለምርመራ ነበር መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ የቀረበው አመልካች በጠበቃው አማካኝነት የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመዝገብ ቁጥር ጥቅምት ቀን ዓም የሰጠው ውሣኔና የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ችሎት በመዝገብ መጋቢት ቀን ዓም የሰጠው ትእዛዝና መጋቢት ቀን ዓም የሰጠው ትእዛዝ መሰረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት በመሆኑ በሰበር ታይቶ እንዲታረምለት ግንቦት ቀን ዓም በተፃፈ የሰበር አቤቱታ ስለጠየቀ ነው ጉዳዩ በመጀመሪያ የቀረበውና የታየው በከፍተኛው ፍርድ ቤት ነው በከፍተኛው ፍርድ ቤት አመልካች በከሳሽነት በመቅረብ ባልና ሚስት የሆኑት የአሁን ተጠሪዎችየስር ተከሳሾች በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ቀበሌ ውስጥ በቁጥር በካርታ ቁጥር የተመዘገበውን የግል ቤታቸውን ከዘሀፄርከቨር። ጠፀ አእንደአውሮፖዊያን አቆጣጠር የካቲት ቀን ዓም በተደረገ የሺያጭ ውል በ የአሜሪካን ዶላርክምስት መቶ ሐያ ዘጠኝ ሺ ስድስት መቶ ዘጠና አንድ ዶላር ከአምሣ አንድ ሣንቲም በሌላ አነጋገር በወቅቱ የምንዛሬ ዋጋ በብር አራት ሚሊዮን ስድስት መቶ ሺ ብር ሸጠውልኛል ተከሳሾችተጠሪዎች የባንክ እዳ ስለነበረባቸውና ቤቱም በመያዥነት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ይዞት ስለነበር በተጠሪዎች ተከሳሾች ስምምነት ከላይ መጠኑ የተገለፀውን የቤቱን ዋጋ በቼክ ቁጥር ዩኤ ለኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እንደአውሮፖዊያን አቆጣጠር የካቲት ቀን ከፍለናል ከዚህ በኋላ የሺያጭ ውሉን ለማስመዝገብ ከተጠሪዎች ጋር ወደ ሚመለከተው የመንግስት መስሪያ ቤት ብሔድም ገዥው የውጭ አገር ዜጋ ስለሆነ ቤቱን ለመግዛት የተለየ ፈቃድ እንደሚያስፈልገው የተገለፀልን በመሆኑ በአምባሳደሩ በኩል አመካልች ከሳሽ ጥያቄ አቅርቦ እንደአውሮፖዊያን አቆጣጠር ሰኔ ቀን የኢፌድሪ መንግስት ቤቱን ለመግዛትና በባለሐበትነት ለመያዝ የሚያስችል ፈቃድ አግኝተናል ከዚህ በኋላ ተከሳሾች የቤቱን ባለቤትነት ለማዛወር የሚያስፈልጉ ሰነዶችን እንዲያስረክቡና በውሉ መሰረት እንዲፈጽሙ ማስጠንቀቂያ የሰጠን ሲሆን ሁለተኛዋ ተከሳሽተጠሪ ወደ ካናዳ መሄዳቸውንና በቅርብ ጊዜ እንደማይመለሱ በአንደኛ ተከሳሽተጠሪ ተገልጾልናል ስለሆነም ተከሳሾች ተጠሪዎች በገቡት ውል መሰረት ግዴታቸውን እንዲወጡ የቤቱን ሙሉ ሰነዶች እንዲያስረክቡኝና የባለሐብትነት መብት አእንዲያዛውሩልን ውሣኔ ይሰጥልን በማለት ክስ አቅርቧል የአመልካች ክስ ለአንደኛ ተጠሪ ደርሷቸው አንደኛ ተጠሪ ሚያዚያ ቀን ዓም በጽሑፍ ባቀረቡት መልስ በአመልካች ክስ የተመለከተውን ቤት እኔና ባለቤቴ ሁለተኛው ተከሳሽተጠሪ ለከሳሽ ሸጠን ገንዘቡ ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አዳ መክፈያ ከቨሀኡርከቨበ ውሏል ቤቱንም ለከሳሽአመልካች አስረክበናል ወደፊትም በሽያጭ ውሉ መሰረት የሚፈለግብንን ግዴታ ለመወጣት ዝግጁ ነን የቤቱ ስመ ንብረትም በከሳሽ አመልካች ስም ቢዛወርላቸው አልቃወምም ፈቃደኛነኝ የሚል መልስ አቅርበዋል ሁለተኛ ተከሳሽተጠሪ በጋዜጣ ጥሪ ተደርጐላቸው ያልቀረቡ በመሆኑ ጉዳዩ በሌሉበት እንዲታይ ፍርድ ቤቱ ብይን ሰጥቷል የከፍተኛው ፍርድ ቤት በከሳሽአመልካችና በአንደኛ በተጠሪ አክንደኛ ተከሳሽ ያቀረበውን ክርክር እና ማስረጃ ከመረመረ በኋላ አመልካች በማስረጃነት ያቀረበው የቤት ሽያጭ ውል ውልለማዋዋል ስልጣን ባለው አካል ወይም በፍርድ ቤት መዝገብ ሹም ፊት የተደረገና የተመዘገበ አይደለም የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመዝገብ ቁጥር ሚያዝያ ቀን በሰጠው የሕግ ትርጉም መሰረት በፍታብሔር ህግ ቁጥር መሰረት በፍርድ ቤት መዝገብ ሹም ወይም ውል ለማዋዋል ስልጣን በተሰጠው አካል ፊት ያልተደረገ የማይንቀሳቀስ ንብረት ሽያጭ ውል እንደ ረቂቅ የሚታይ ነው ስለሆነም አመልካች ከሳሽ ለክሱ መሰረት ያደረጉት የሽያጭ ውል በሕጉ አግባብ ያልተረጋገጠና ረቂቅ በመሆኑ ክሱ ተቀባይነት የለውም የሚል ውሣኔ ሰጥቷል አመልካች በዚህ ውሣኔ ቅር በመሰኘት ይግባኝ ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ያቀረበ ሲሆን የጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ችሎት የከፍተኛው ፍርድ ቤት ውሣኔ የሕግ ወይም የፍሬ ጉዳይ ስህተት የለውም በማለት የአመልካችን ይግባኝ በፍታብሔር ስነ ስርአት ሕግ ቁጥር መሰረት ሰርዞታል አመልካች ይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት አሱ በሌለበት መዝገቡን መርምሮ የዘጋው መሆኑን በመግለጽ እንደገና ተከፍቶ እና ጉዳዩ አሱ ባለበት ተሰምቶ እንዲወሰን ያቀረበውን ጥያቄ ይግባኝ ሰሚው ችሉት አልተቀበለውም ከቨሀኡርከቨበ አመልካች የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤትና የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የሰጡት ውሣኔ መሰረታዊ የሕግ ስህተት አለበት በማለት ግንቦት ቀን ዓም በተፃፈ የሰበር አቤቱታ በስር አንደኛ ተከሳሽ የሆኑት አንደኛ ተጠሪ ቤቱን የሸጡ መሆናቸውን አምነው መልስ ሰጥተው እያለና የቤት ሺያጭ ውሉ በሕጉ የተመለከተውን ፎርም አላሟላም በማለት ሣይቃወሙና ሣይከራከሩ የከፍተኛው ፍርድ ቤት በራሱ እነሳሽነት የፍታብሔር ሕግ ቁጥር በመጥቀስ ውሉ ረቂቅ ነው በማለት የሰጠው ውሣኔ መሰረታዊ የሕግ ስህተት አለት ሁለተኛ ተጠሪም በጋዜጣ ጥሪ ተደርጐላት ቀርባ ያልተከራከረች ሆኖ አያለ ውሉ በሁለተኛ ተከሳሽተጠሪ የተፈረመ ለመሆኑ አያስረዳም መባሉ ተገቢ አይደለም የከፍተኛው ፍርድ ቤት የጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በመዝገብ ቁጥር ተከራካራዎች የፍታብሔር ሕግ ቁጥር አንስተው ካልተከራከሩ ፍርድ ቤቶች በራሳቸው አነሳሽነት ማንሣት የለባቸውም በማለት የሰጠውን ውሣኔ ተከትሎ መወሰን ሲገባው ተገቢነት የሌለውን ውሣኔ በመጥቀስ መወሰነ መሰረታዊ የሕግ ስህተት ስለሆነ በሰበር ታይቶ የታረምልን በማለት አመልክተዋል ተጠሪዎች የሰበር አቤቱታው ደርሷቸው መልሳቸውን እንዲያቀርቡ ፍርድ ቤቱ በሰጠው ትአዛዝ መሰረት አንደኛ ተጠሪ ጥቅምት ቀን ዓም የተፃፈ የጽሑፍ መልስ አቅርበዋል አንደኛ ተጠሪ በጽሑፍ በሰጡት መልስ እኔና ሁለተኛ ተጠሪ የጋራ ሐብት የሆነውን ቤታችንን ለአመልካች መሸጣችንንና አመልካች የቤቱን ዋጋ በእኛ ስምምነት መሰረት ከኢትዮጵያ የግድ ባንክ ለነበረብን እዳ የከፈለን ቤቱንም ለአመልካች ያስረከብን መሆኑን በመግለጽ ለከፍተኛው ፍርድ ቤት መልስ ሰጥቻለሁ አሁንም በውሉ መሰረት ለመፈፀም የቤቱን ባለሐብትነት ለአመልካች ቢተላለፍ የማልቃወም ከቨሀኡርከቨበ መሆኔን አረጋግጣለሁ በማለት በቤቱ ሽያጭ ላይ የሚያነሣው ክርክር የሌለው መሆኑን ገልፆል ሁለተኛ ተጠሪ ከአገር ውጭ የሚኖሩና ከዚህ በፊት በጋዜጣ ተጠርተው ያልቀረቡ በመሆኑ በፍርድ ቤት ቅጥር ግቢ በሚለጠፍ የምትክ መጥሪያ እንዲጠሩ በተሰጠው ትእዛዝ መሰረት መጥሪያው በፍርድ ቤቱ ቅጥር ግቢ የተለጠፈ ሲሆን ያልቀረቡ በመሆኑ በጉዳዩ መልስ የመስጠት መብታቸውን ታልፏል ከስር የክርክሩ አመጣጥና የአመልካች የሰበር አቤቱታና አንደኛ ተጠሪ በጽሑፍ ያቀረበው መልስ ይዘት ከላይ በአጭሩ የተገለፀው ሲሆን አኛም መዝገቡን መርምረናል ጉዳዩን እንደመረመርነው የከፍተኛው ፍርድ ቤት በአመልካችና በተጠሪዎች መካከል ሕጋዊ ተፈፃሚነት ያለው የቤት ሸያጭ ውል የለምረቂቅ ነው በማለት የአመልካችን ውል ውል ይፈፀምልኝ ክስ ውድቅ ማድረጉ በአግባቡ ነው ወይስ አይደለም።