Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
አሥራ ሁለቱ ደቂቅ ነቢያት የሚባሉት ደግሞ ሀ ሆሴዕ ሠ አብድዩ በ ሶፎንያስ ሊለ አሞጽ ፌዮናስ ተ ሐጌ ሒ ሚክያስ ሲሊ ናሆም ጎኅ ዘካርያስ መ ኢዮኤል ቀ ዕንባቆም ነ ሚልክያስ ናቸው ቃ ዳንኤል የአይሁድ ንጉሣዊ ቤተሰብ በመሆኑ ቤተሰቦቹ ወደባቢሎን በተማረኩ ጊዜ ገና በልጅነቱ ተማርኮ ወርዶአል በባቢሎን ሳለም ለነቢይነት የተጠራ ሲሆን በነቢይነት የነበረበትም ዘመን ከ ትድመ ልደተ ክርስቶስ ነው ዘካርያስ የገዥው ዘሩባቤል የነቢዩ ሐጌና የሊቀ ካህናቱ ኢያሱ ወልደ ዮሴዴቅ የዘመን ጓደኛ ነበር ካጵ ስ ዕዝ ስ እንደሚበትነው በመከር አውድማ እንዳለ ትቢያ ሆነ አንድም ነፋስ አጠፋው ዘዳንኤል ነቢ ጠ ወእምዝ ሶበ አርኃወ ፕኅተ ነጸረ ንጉሥ በዘወድዑ ማዕደ ከዚህ በቷላ ደጁን በከፈተ ገጌዜ ንጉሥ ማዕዱንበፈጸሙት ገንዘብ ፈጽመውት አየ ወወውዓ በዓቢይ ቃል ቃሉን አሰምቶ ዳን ኤል ዳንኤል አለ እግዚአብ ሔር የሰደደልህን ምሳ ተቀበል ጠይቤ ዳንኤል ተዘከረኒት።
ንጉሥ ባለሟሉን አስፋኔ ዝን ተማርከው ከመጡ ልጆች የነገሥታት ልጆች የሆኑ መልኩ መልካም የሆኑ ጥበብ የሚስማማቸው ዕው ቀት ያላቸው ቢቆሙ የማ ይታክቱትን ምረጥልቹ አሰው ወይምሀርዎሙ መጽሐፈ ወነገረ ፋርስ መጽሐፈ ፍልስፍና ወነገረ ፋርስ ጥበብ አንድም መጽሐፈ ወግ ታሪክ ወነገረ ፋርስ ቋንቋ ያስተምሯቸው እኔ ከምበላው እኔ ከምጠጣው እየሰጡ ዘዳንኤል ነቢይ ወይሕርስዎሙ ሠለስተ ዓመተ ሕሙግ መብልዕ የሐምግ ልበ እንዲል ያልሆነ ምግብ ልቡና ያደነቁራልና እኔ ከም በላው እኔ ከምጠጣው እየ ሰጡ ሦስት ዓመት ይንከባ ከቧቸው ሐራስን ይዞ ይሕ ርስዎሙ አለ ያኙ ጊዜ ብዘ ልጆች ተመረጡ ዳንኤል ሠለስቱ ደቂቅም አብረው ተመርጠዋል ወወሰጠ አስማቲሆሙ ሊቀ ሕፅዋ ኒሁ ለንጉሥ የንጉሥ አዛዥ ቢትወደድ የሚሆን አስፋኔዝ ስማቸ ውን ለወጠ ዛሬ ባርያን ገዝተው ማርከው ስሙን እንዲለውጡ ስማቸውንም በአንባር ያወጣል ዳንኤል ማለት ፍትሐ እግዚአብሔር ዳኛ እግዚአብሔር ማለት ነበር ብልጣሶር አለው አምኃ ቤል አስበ ቤል ማለት ነው አናንያ ማለት ደመና ማለት ነበር ሲድ ራቅ አለው ሠቃየ አትክ ልት ማለት ነው አዛርያ ማለት ረድኤት ማለት ነበር ሚሳቅ አለው ፀሐቂ ተጋሄ ፍንው ለግብረ መል አክት ማለት ነው ሚሳ ኤል ማለት ሰምዓኒ እግዚ አብሔር ማለት ነበር አብ ደናጎ አለው ገብረ ዳጎን ማለት ነው ወአጥብዓ ዳንኤል በልቡ ዳንኤል በልቡ ጥሬ እን ብላ በማለት ጨከነ ወአስተብቀያዖያ ወይቤሎ ሀበነ ዘርዓ ምድር አስፋኔዝ አሚሳድን ተወራጅይ ሹሞላቸዋል ዳንኤል ማለ ደው እንዲህ አለው ሽን ብራ ጥሬ ስጠን አለው ይህስ ተድላ ደስታ ይሆ ናል ብሎ ባቂላ ጥሬ ስጠን አለው ስለምን ቢሉ ተጠ ይፎ ዛሬ እኛ በሃፃሃይማኖት የማይመስለንን መብሱን መጠ ጡን እንድንጠየፍ ጥሬውን አንዳንጠየፍ አንድም በተ ድላ በደስታ ከተማሩት ትም ህርት በመከራ የተማሩት ትምህርት ይጠቅማል ብሎ አንድም መከራ ከበዛ ዘንድ ጸጋ ክብር ይበዛልና ወለእመ ርእየክሙ ንጉሥ ድግዱ ጋኒክሙ እምእለ ይበልዑ እማዕደ ንጉሥ እፈርህ አነ ከመ ኢይኬ ንነኒ ንጉሥ ርእስየ ከንጉሥ ግብር ከሚበሉ ሰጦች ተለይታችሁ ከስታችሁ ንጉሥ ያያችሁ እንደሆነ ከታች ባቴን ከላይ አንገ ቴን ይቀጣኛል ብዩ እኒኔ እፈራለሁ አላቸው አመክሮሙ ለአግብርቲከ አሠረ ዕለተ እኛን ባሮችህን አሥር ቀን ፍተነን አሉት የነሱን ድርጎ እርሱ እየተቀበለ ለነቪያ ጥሬ እየሰጠ አሥር ቀን ተቀመጠ ወአምድኅረ አሠር ዕለት ኀየሰት ነፍስቶሙ ወሠነየት ራእዮሙ እም አለ ይበልዑ እማዕደ ንጉሥ ከአሥር ቀን በኋላ የን ጉሥ ግብር ከሚበሉ ይልቅ ሰውነታቸው አምሮ መልካ ቸው ጠርቶ ታየ ከዚህ በኋላ የነሱን ድርጎ እርሱ እየተቀበለ ለነዚያ ጥሬ ባቂላ እየሰጠ ተቀመጠ ወይሕር ስዎሙ ተ ዓመተ ያለው ህህህህህ«ፎከዐሀበዐዘቲከዐ ዘዳንኤል ነቢይ ር ከተፈጸመ በኋላ ንጉሥ አስመጥቶ ጠየቃቸው ወዘኃሠሠ ንጉሥ ምክረ ወጥበበ ረከበ በኀጎቤሆሙ ትእሥርተ እደ እምኩሉ ሰብአ ሰገል ወሰብኣ ሥራደ እለ ሀለዉ ውስተ መንግሥቱ በሚገዛው አገር ካሉ ሥር ከሚምሱ ቅጠል ከሚበጥሱ ይልቅ ንጉሥ የፈለገውን ምክሩን ጥበቡን ከነዚያ ዘንድ አሥር እጥፍ በልጦ አገኘ አስመጥቶ በጠየቃቸው በሁለተኛው ዘመን ንጉሥ ሕልም አይቶ ሕልሙም ትርጓሜውም ተዘነጋው ስለ ምን ቢሉ የማለፍ እንቅልዋፍ ነበረበትና አንድም የዳንኤ ልን ክብር የሚገልጥ መን ፈስ ቅዱስ አዘንግቶታል ከበላው አብልቶ ከጠጣው አጠጥቶ የሚያኖራቸው ጠቢ ባን መፈክራን ነበሩት አስ መጥቶ ሕልም አይቼ ሕል ሙም ትርጓሜውም ተዘንግ ቶኛልና ንገሩኝ አላቸው የነ ገራችሁኝ እንደሆነ እሾማ ችኋለሁ እሸልማችኋለሁ ድርጎ እዳርጋችቷለሁ ያልነ ገራችሁኝ እንደሆነ እቀጣች ኋለሁ አላቸው ዘዳንኤል ነቢይ ሀ ንጉሥ ይንግር ሕልሞ ወንሕነ ናየ ድዕ ፍካሬሁ ንጉሥ። ፋዚ ዘዳንኤል ነቢይ ወእምዘርዓ መንግሥት የነገሥታት ልጆች የሆኑ ፀ ቢጸ ወራዙተ ፅደወ ወራዙተ ሲል ነው ሕፃናቱን አንድም በሙያ በመልክ የተካከሉ አለ አልቦመ ነውር ነውር ነቀፋ የሌላቸው ዘላኅይ ገጾሙ መልካቸው ያማረ የሆነ ወየአምሩ ዙሎ ጥበበ ጥበብ የሚስማማቸው ወይሌብዉ ኩሉ ምክረ ምክር የሚያውቁ ወይሔልዩ ጥዩቀ እውነት ነገር የሚያስረዱ አለ ቦሙ ኃይል ይቁሙ ቅድሜሁ ለንጉሥ በንጉሥ ፊት ቢቆሙ የማይ ታክቱ አንድም አእምር ያላ ቸውን ምረጥልኝ አለው ወይምሀርዎሙ መጽሐፈ ወግ ታሪክ ያስተምሯቸው ዘንድ ወነገረ ፋርስ ቋንቋ አንድም መጽሐፈ ፍል ስፍና ወነገረ ፋርስ ጥንዋላ ያስተምሯቸውዘንድ ወአ ሎሙ ንጉሥ ሲሳ ዮሙ ኩሉ አሚረ የሀብዎሙ እማ ፅደ ንጉሥ ዘዘዕለቶሙ ፅለት ፅለት ንጉሥ ከሚበ ላው ምግባቸውን ሁል ጊ ይሰጧቸው ዘንድ ንጉሥ አዘዘላቸው ወአምነ ወይን ንጉሥ ዘይሰቲ ንጉሥ ከሚጠጣው ወይን ይሰጧቸው ዘንድ አዘዘ ወይኅርስዎሙተ ዓመተ ሦስት ዓመት ይንከባከቧቸው ዘንድ አዘዘ ሐራስን ይዞ ይሕርስዎሙ አለ ሕሙግ መብልዕ የሐምግ ልበ እን ዲል ያልሆነ ምግብ ልቡና ያደነቁራልና ወእምዝ ይቁሙ ቅድመ ንጉሥ ከዚህ በኋላ በንጉሥ ፊት ይቆቀሙ ዘንድ ወሀለዉ ምስሌሆሙ እም ደቂቀ ይሁዳ ዳንኤል ወአናንያ ወአዛ ርያ ወሚሳኤል ከይሁዳ ልጆች የተወለዱ ዳንኤል አናንያ አዛርያ ሚሳ ኤልከነዚያ ጋራ ነበሩ ወወለጠ አስማቲሆሙ ሊቀ ሕፅዋኒሁ የንጉሥ አዛዥ ቢትወደድ የሚሆን አስፋኔዝ ስማቸውን ዘዳንኤል ነ ለወጠ ዛሬ ባርያን ማርከው አምጥተው ስሙን እንዲለ ውጡ ስማቸውንም በአንፃናር ወለዳንኤል ሰመዮ ብልጣሶር ንኤል ማለት ፍትሐ እግዚ አብሔር ዳኛ እግዚአብሔር ማለት ነበረ ብልጣሶር አለው አስበ ቤል አምኃ ቤል ሲል ወሰአናንያ ሲድራቅ አናንያ ማለት ደመና ማለት ነበር ሲድራቅ አለው ወልደ ሰቃየ አትክልት ማለት ነው ወሰአዛርያ ሚሳቅ አዛርያ ማለት ረድኤት ማለት ነበር ሚሳቅ አለው ፀሐቂ ተጋሂ ፍንው ለግብረ መል እክት ማለት ነው ወለሚሳኤል አብደናጎ ሚሳኤል ማለት ሰምዓኒ እግ ዚአብሔር ማለት ነበር አብ ደናጎ አለው ገብረ ዳጎን ማለት ነው ወአጥብዓ ዳንኤል በልቡ ከመ ኢይብላፅ እማዕደ ንጉሥ ከንጉሥ ማዕድ እንዳይበላ ዳንኤል ጥሬ እንብላ በማለት በልቡ ጩክከነ ስለምን ቢሉ ህህህህህ«ፎከወዐህኋበዐዘቲከዐ ተጸይፎ ዛሬ እኛ በሃይማኖት የማይመስለንን የእስላሙን ጥሬውን እንዳንጸየፍ ሥጋ ውን እንድንጸየፍ አንድም በተድላ በደስታ ከተማሩት ትምህርት በመከራ የተማሩት ትምህርት ይጠቅማል ብሎ አንድም መከራ ከበቫዛ ዘንድ ጸጋ ክብር ይበዛልና ወከመ ኢይስተይ እምወይኑ ከወይኑ እንዳይጠጣ ጨከነ ወአስተብቀዖ ዳንኤል ለሊቀ ሕፅ ዋን ከመ ኢያብልዖ ከንጉሥ ማዕድ እንዳያበላው ዳንኤል አዛዥን ማለደው ዘ ወወሀቦ እግዚአብሔር ሣህለ ወምሕረተ ለዳንኤል በቅድመ ሊቀ ሕፅዋን እግዚአብሔር ለዳንኤል ባለ ሟልነትን ይቅርታን በአዛኙ ፊት ሰጠው ወይቤሎ ሊቀ ሕፅዋን ለዳን ኤል እፈርሆ አነ ለእግዚእየ ንጉሥ ሊቀ ሕፅዋን ዳንኤልን እኔ ጌታዬዩ ንጉሥን እፈራዋለሁ አለው እስመ አዘዘ ሲሳየክሙ ዘትበልዑ ወዘትሰትዩ የምትበሉትን የምትጠጡትን ምግባችሁን አዝዚልና ዘዳንኤል ነ ወእመ ርእየክሙ ንጉሥ ድግዱጋኒ ክሙ እምደቂቀ ፄዋ እለ ቢጽክሙ ተማርከው ዘመጡት ከባልን ጀሮቻችሁ ተለይታችሁ ንጉሥ ከስታችሁ ያያችሁ እንደሆነ እፈርህ ኢይኩንነኒ ንጉሥ ርእስየ ንጉሥ ከላይ አንገቴን ከታች ባቴን ይቀጣኛል ብዬ እፈ ራለሁ ወይቤሉ ዳንኤል ለአሜሳድ ዘሜሞ ሊቀ ሕፅዋን ዲበ ዳንኤል ወአናንያ ወአዛርያ ወሚሳኤል ሊቀ ሕፅዋን በዳንኤልና በአ ናንያ በአዛርያና በሚሳኤል ላይ የሾመው አሜሳድን ዳን ኤል እንዲህ አለው አስፋ ኔዝ ተወራጅ ሹም አሜሳ ድን ሹሞላቸዋል አመክሮሙ ለአግብርቲከ ዐሠረዕለተ እኛን ባሮችህን ዓሥር ቀን ፈትነን ወየሀቡነ ሽምብራ ጥሬ ይስጡን ይህስ ተድላ ደስታ ይሆናል ብሎ እምፍሬ ምድር ይላል ባቄላ ጥሬ ይስጡን ወንብላዕ ወማየ ንስተይ ጥሬ አንብላ ውፃ እንጠጣ ወትርአይ ነፍስተነ ወነፍስ ቶሙ ለደቅ እለ ይሴሰዩ እማዕደ ንጉሥ ከንጉሥ ማዕድ የሚመገቡ ብላቴኖች ሰውነትና የኛን ሰውነት እይ ወዘከመ ርኢከ ግበር ምስለ አግ ብርቲከ ከዚያ በኋላ ለኛ ለባሮችህ እንዳየህ አድርግልን ወሰምዖሙ ዘንተ ነገረ ወአ መከሮሙ ዓሠረ ዕለተ ይህ ነገራቸውን ሰምቶ ዓሥር ቀን ፈተናቸው የነዚሆያን ድርጎ እሱ እየተቀበለ ለነዚያ ጥሬ እየሰጠ ዓሥር ቀን ተቀመጠ ጅ ወኃሊፎ አሠር ፅለት ኀየ ሰት ነፍስቶሙ ወሠነየ ራእዮሙ እምእልክቱ ደቅ እለ ይሴሰዩ እማ ዕደ ንጉሥ ዐሥር ቀን ካለፈ በኋላ የን ጉሥ ግብር ከሚበሉ ብላቴ ኖች ይልቅ ሰውነታቸው ጠርቶ መልካቸው አምር ታየ ወእምዝ ይነሥእ አሜሳድ ሲሳዮሙ ዘይበልዑ ወወይነ ዘይሰትዩ ከዚያ በኋላ አሜሳድኑ የሚበ ሉትን የሚጠጡትንእየተቀበለ ወይሁቦሙ ዘርዓ ምድር ሰሁቱ ደቅ ለአራቱ ብላቴኖች ጥሬ ይሰ ጣቸው ነበር ወወሀቦሙ አግዚአብሔር ጥበበ ወአእምሮ እግዚአብሔር ጥበብን ዕው ቀትን ሰጣቸው ወልቡና በኩሉ መጽሐፍዋ ኩሎ መጻሕዋተ ሲል ነው መጽሐፉን ሁሉ ማወቅ ሰጣ ቸው አንድም ለብዎ በኩሉ መጽሐዋፍ ይላል በመጽሐሞፍዋ ያለውን ሁሉ ማወት ሰጣቸው ወዳንኤል ኮነ ጠቢበ ለኩሉ ራእይ ወፍካሬ ሕልም ዳንኤል ራእይ በማየት ሕልም በመተርጉም ብልህ አዋቂ ሆነ ወእምዝ ተፈጺሞ መዋዕል ዘአዘዘ ንጉሥ ወይሕርስዎምሙ ሠለስተ ዓመተ ያለው ከተፈጸመ በኋላ አምጽእዎሙ ኀቤሁ ወደሱ አመጧቸው ወአብዖሙ ሊቀ ሕፅዋን ቅድመ ንጉሥ ናቡከደነፆር ሊቀ ሕፅዋን በንጉሠ በናቡ ከደነፆር ፊት አገባቸው አን ድም ኀበ ንጉሥ። ይንግሮሙ ለአግብርቲሁ ሕልሞ መለሱለት ዳግመኛ እንዲህ አሉት ንጉሥ ሕልምህን ለኛ ለባሮችህ ንገረን ወፍካሬሁሰ ንሕነ ንነግሮ ትርጓሜውን ግን እኛ እን ነግርፃለን ወተሰጥዎሙ ንጉሥ ወይ ቤሎሙ ንጉሥ መለሰ እንዲህ አላቸው አማን አእመርኩ አነ ከመ ታስተሐ ፍሩኒ እስመ ተረስዓኒ ነገሩ ነገሩ ተዘንግቶኛልና እንድታ ሳፍሩኝ እኔ በእውነቱ አወቅሁ ሀ ወአምከመ ይእዜ ኢትነግ ሩኒ ሕልምየ ባይሆንም ቀን ስጠን ብለው ታል ዛሬስ ሕልሜን ካልነገ ራችሁኝ አአመርኩ አነ ከመ ተሐሥሥሠ ሊተ ዘትፈጥሩ ነገረ ሐሰት ቅድሜየ በፊቴ ልብ ወለድ ነገር እንድትነግሩኝ አወቅሁ ወአይድዑኒ ሕልምየ ከክእንበለ ይኅልፍዊ ጊዜሁ ጊዜው ሳያልፍ ትዝ ትዝ ሲለኝ ሕልሜን ንገሩኝ ህህህህህ«ፎቪከዐሀበዐዘቲከ ወአአምር ከመ ፍካሬሁኒ ትነግሩኒ ሕልሙን ብትነግሩኝ ትርጓ ሜውንም እንድትነግሩኝ አውቃለሁ ወአውሥኡ ካዕበ ጠቢባን በቅድመ ንጉሥ ጠቢባን ዳግመኛ በንጉሥ ፊት ተናገሩ ወይቤሉ አልቦ ሰብእ በዲበ ምድር ዘይክል አእምሮ ነገሩ ለንጉሥ ንጉሥ የተናገርኸውን ነገር ማወቅ የሚቻለው በዚህ ዓለም ሰው የለም ወአልቦ ንጉሥ ዓቢይ ወመልአክ ዘይሴአል ዘከመዝ ነገር እንዲህ ያለ ነገር የሚጠይቅ ገናና ንጉሥ አለቃ የለም በኀበ ጠቢባን ወሰብአ ሰገል በጠቢባን ዘንድ በጠንቋዮችም ዘንድ ወሰብአ ሥራይ ሥር በሚምሱ ቅጠል በሚ በጥሱ ሰዎች ዘንድ እንዲህ ያለ ነገር የሚጠይቅ የለም እስመ ዕፁብ ዝነገር ዘይሴ አል ንጉሥ ንጉሥ የሚጠይቀው ይህ ነገር ጭንቅ ነውና ወጦአልቦ ባዕድ ዘይነግሮ ለንጉሥ ሕልሞ ሕልሙን ለንጉሥ የሚነግ ረው ሌላ የለም ዘዳንኤል ነቢይ ዘእንበለ አማልክት እለ ኢኮነ ንብ ረቶሙ ምስለ ኩሉ ዘሥጋ አነዋወራቸው ከሥጋዊ ከደ ማዊ ጋራ ካልሆነ ከሥላሴ በቀር አንድም ከመላእክት በቀር አንድም አነዋወራቸው ከሥጋዊ ከደማዊ ጋራ ካል ሆነ ከሠለስቱ ደቂቅ በቀር ወሶቤፃ ንጉሥ ተምዓ ዓቢየ መዓተ ያን ጊዜ ንጉሥ ፈጽሞ ተቆጣ ትርጓሜው አእንደ ታሪኩ ነው ወይቤ ቅትልዎሙ ለኩሎሙ ጠቢ ባነ ባቢሎን ጠቢባነ ባቢሎንን ሁሉ ግደ ሏቸው አለ ወጽአ ትእዛዝ እምጎበ ንጉሥ ከንጉሥ ዘንድ ትእዛዝ ታዘዘ ወአኀዙ ይቅትልዎሙ ያጠፏቸው ጀመር ወኃሠሥዎሙ ለዳንኤል ወለአዕርክ ቲሁ ይቅትልዎሙ ዳንኤልን ባልንጀሮቹን ሠለ ስቱ ደቂቅን ይገድሏቸው ዘንድ ፈለጓቸው ወተናገሮ ዳንኤል ሰአርዮክ ሊቀ መበስላኒሁ ለንጉሥ የንጉሥ አዛዥ አለቃ የሚ ሆን አርዮክን ዳንኤል ተና ገረው ዘወጽአ ይቅትሉሙ ለጠቢባነ ባቢሎን ጠቢባነ ባቢሎንን ይገድላቸው ዘንድ የወጣ ወተስእሎ ወይቤሎ ሰአር ዮክ መልአከ ንጉሥ የንጉሥ አለቃ አርዮክን ጠየ ቀው እንዲህ አለው በእንተ ምንት ወጽአ ትእዛዝ ዕፁብ እምጎበ ንጉሥ ከንጉሥ ዘንድ እንዲህ ያለ ጭንቅ ትእዛዝ ስለምን ታዘዘ። ዘሀሎ ይኩን ከመዝ በኋላ ዘመን ይደረግ ዘንድ ያለውን ገናና ጽኑዕ የሚ ሆን ፈጣሪ ለንጉሥ ለአንተ ገልጦልሃል ወእሙን ሕልሙ ወርቱዕ ፍካሬሁ ሕልሙ እውነት ነው ትር ጓሜውም የቀና ነው የዕ ብን ምሳሌ እንደ ውዳሴ ማርያም ነው ወሶቤሣ ሰገደ ንጉሥ ናቡ ከደነፆር በገጹ ያን ጊዜ ናቡከደነፆር በግም ባሩ ፍግም ብሎ ሰገደ ወለዳንኤልኒ አክበሮ ፈድፋደ ዳንኤልንም ፈጽሞ አከበረው ወወሀቦ አምኃ ወመሐና እጅ መንሻ አምኃ ሰጠው ዳ ወተሰጥዎም ንጉሥ ለዳን ኤል ወይቤሎ ንጉሥ መለሰለት ዳንኤልን እንዲህ አለው አማን አምላክክሙ አምላከ አማል ክት ውእቱ ፈጣሪያችሁ በእውነት የካህ ናት ፈጣሪ ነው ወእግዚአ አጋዕዝት የጌቶች ጌታ ነው ወንጉሠ ነገሥት ዘይከሥት ዘኅቡዕ የተሠወረውንኙ የሚገልጥ ንገጉሠ ነገሥት ነው እስመ ክህልከ አእምር ዘንተ ዘክዱን የተሠወረውን ይህን ማወቅ ተችሎፃሃልና ወአዕበዮ ንጉሥ ለዳነኤል ንጉሥ ዳንኤልን አከበረው አገነነው ወብዙኃ ፈተቶ ብዙ ድርጎ ዳረገው ዘዳንኤል ነቢ ወወሀቦ አብያተ ቤት ንብረት ሰጠው አንድም ዓቢያተ ቢል ገናና ገናና ነገር አደረገለት ወሞ ለኩሉ በሐውርተ ባቢሎን መልአከ በባቢሎን ሁሉ ቢትወደድ አድርጎ ሾመው ወመኩንነ ለኩሉ ጠቢባነ ባቢሎን በባቢሎን ላሉ አዋቆች ሁሉ ገዥ አድርጎ ሾመው ወሰአለ ዳንኤል በኀኅበ ንጉሥ ወግዴ በዘመኑ እንዲሉ ዳን ኤል ከንጉሥ ተካሶ ወሜሞሙ ለሲድራቅ ሲድራቅን ቀኛዝማችነት ወሚሳቅ ሚሳቅን ግራዝማችነት ወአብደናጎ ላዕለ ኩሉ ግብረ በሐ ውርተ ባቢሎን አብደናጎን በባቢሎን አገር ሥራ ላይ ሁሉ ከንቲባነት ሾመው ወዳንኤልሰ ውስተ ዓፀደ መንግሥት ዳንኤል ግን በከተማ የሚ ኖር ሆነ እነሱ በውጭ እሱ በከተማ የሚኖሩ ሁነ ዋል ስለምን ቢሉ ነገረ ሠሪ ጠላት ለመጠበቅ ነው አን ድም ትምህርት ይሰፋል ብሎ ህህህህህ«ፎከወዐኋበዐዘቲከዐ ምዕራፍ ጉባዔ ወአመ ቱ ወቿቱ ዓመተ መንግሥቱ ለናቡከደነፆር ንጉሥ ናቡከደነፆር በነገሠ በአሥራ ስምንተኛው ዘመን ገብረ ምስለ ዘወርቅ ኑጉ በእ መት ወግድሙ ስድስ በእመት ስድስት ክንድ ደረቱ ስልሳ ክንድ ቁመቱ የወርቅ ምስል ሠራ ሐተታ የኢዮአቂም መን ግሥት አሥራ አንድ ነው ከዚያ ስምንት ያመጧል የሴ ዴቅያስ አሥራ አንድ ነው የናቡከ ደነፆር ፃያ አምስት ነው ንጉሠ ነገሥት የሆነበት በአሥራ ስምንት ዘመን ምስል አቆመ በአሥራ ዘጠኝ ራእይ አየ ሰባት ዓመት እሪያ ሆነ ከዚያ ተመልሶ አሥራ ስምንት ዘመን ገዝቷል አርባ ይሆናል አንድም ከኢዮአቄም ሦስት ዓመት ያመጧል ወተቀንያ ዓመተ ይላልና የሴዴቅያስ አሥራ አንድ የቀረው አንድ ነው በአሥራ ስምንት ምስል አቆመ በአ ሥራ ዘጠነኛው ራእይ አየ ዘዳንኤል ነቢይ ሰባት ዓመት እሪያቻ ሆነ ተመ ልሶ አሥራ አራት ዓመት ገዝቷል አንድም የኢዮአቄ ምን ትቶ የሴዴቅያስ አሥራ አንድ ከዚያ ከፃያ አምስቱ ጨምርሮ በዚህ በአሥራ ስም ንቱ ምስል አቆመ በአሥራ ዘጠኝ ራእይ አየ ሰባት ዓመት እሪያ ሆነ ተመልሶ አሥር ዓመት ገዝቷል አንድም የሴዴቅያስን ትቶ ከኢዮአቄም ሰባት ዓመት ያመጧል ይህን ከዚያ ጨምርሮ ተመልሶ ሰባት ዓመት ገዝቷል ምስል ያቆመበት ነገር እንዴት ነው ቢሉ በሠለስቱ ደቂቅ ቀናን ያሉ ሰዎች ርአሉ ዘወርቅ ተብሎ የተተረጐመልአህ አንተ ነህ አሁንም ስሳ ክንድ ቁመቱ ስድስት ክንድ ደረቱ ጣዖት በሐቅለ አዱራን ይቁም ብለህ እዘዝ አሉት ወአቀሞ ውስተ ሐቅለ ዱራ በሀ ገረ ባቢሎን በባቢሎን አውራጃ ዱራን በሚባል ምድረ በዱ አቀዋመው ዱራን አዱራን ይላል ወናቡከደነፆር ንጉሥ ለአከ ያስተጋብዑ መኳንንተ ወመላእክተ ወመሳፍንተ ወመገብተ ንጉሥ ናቡከደነፆር መኳንን ቱን አለቆችን መሳፍንቱን ሹማምንቱን ይሰበስቡ ዘንድ ላከ ወዓበይተ ወነገሥተ ወኩሉ መላ እክተ በሐውርት ትልልቆችን ነገሥታቱን የሀ ገሩን አለቆች ሁሉ ይሰበ ሰቡ ዘንድ ላከ ይምጽኡ ለመድቅሐ ውእቱ ምስል ዘአቀሞ ናቡከደነፆር ንጉሥ ንጉሥ ናቡከደነፆር ያቆመ ውን ምስል ለማመስገን ይመጡ ዘንድ ወተጋብዑ መኳንንት ቀኝአዝማች ግራአዝማች ተሰበሰቡ ወመላእክት ቀኝ ቢትወደድ ግራ ቢት ወድድ ወመሳፍንት ደጅ አዝማች ወመገብት ሹማምንቱ ራቅ ማሠሪያ ዘዳንኤል ነቢይ ዓበይት ትልልቆች የወንድ መኩንን የሴት ወይዘሮ ወሐበይት የሻለቆች ወነገሥት ነገሥታቱ ተሰበሰቡ ወመላእክተ በሐውርት እንደ ቆብ አስጥል ኃይሉ እንደ ጥቁር ከበቴ ያሉ ተሰበሰቡ ለመድቅሐ ውእቱ ምስል ዘአቀመ ናቡከደነፆር ንጉሥ ንጉሥ ናቡከደነፆር ያቆመ ውን ምስል ለማደስ ለማ መስገን ተሰበሰቡ ወቆሙ ቅድመ ምስል በምስሉ ፊት ቆሙ ዛሬ ክር ስቲያን ንጉሥ አዲስ ቤተ ክርስቲያን አሠርቶ ቆሞ እን ዲያስቀድስ ወከልሐ ዓዋዲ በሕቁ አዋጅ ነጋሪ ቃሉን አሰምቶ ጮኸ ለክሙ ይብሉክሙ አሕዛብ ወሕ ዝብ ወበሐውርት ሕዝብም አሕዛብም በሀገር ያላችሁ ሁሉ ንጉሥ እን ዲህ አሏችሁ ህህህህህ«ፎከወዐኋበዐዘቲከዐ እምከመ ሰማዕክሙ ቃለ ቀርን ወዕንዚራ የነጋሪቱን የበገናውን ድምፅ ከሰማችሁ በኋላ ወመሰንቆ መሰንቆውን ወብዕዛ ዛጉፉን ወማኅሌተ አታሞውን ወኩሉ ንዋየ ተውኔት የእግር አታሞውን ከሰማችሁ በኋላ ግነዩ ወስግዱ ለምስል ዘወርቅ ዘአ ቀመ ናቡከደነፆር ንጉሥ ንጉሥ ናቡከደነፆር ለአቆ መው ለወርቁ ምስል ስገዱ ተገዙ ለዘኢገነየ ወለዘኢሰገደ በጊዜሣ ይወድይዎ ውስተ ዕቶነ እሳት ዘይነድድ ያልተገዛውን ያልሰገደውን ያን ገዜ ከሚነድ እሳት ጉድ ጓድ ውስጥ ይጥሉታል ወእምዝ ሶበ ሰምዑ አሕ ዛብ ቃለ ቀርን ወዕንዚራ ወመሰንቆ ከዚህ በቷላ አሕዛብ የነጋሪ ቱን የበገናውን የመሰንቆውን ድምፅ በሰሙ ጊዜ ዘዳንኤል ነቢይ ቿ ወብዕዛ ወማኅሌተ ወንዋየ ተውኔት ዛጉፉን የእግሩን አታሞ በሰሙ ጊዜ ገነዩ ኩሉ አሕዛብ ወሕዝብ ወበ ሐውርት ሕዝቡም አሕዛቡም መንደር መንድረው የሚኖሩ ሁሉ ተገዙ ወሰገዱ ለምስል ዘወርቅ ዘአቀመ ናቡከደነፆር ንጉሥ ናቡከደነፆር ለአቆመው ለወ ርቁ ምስል ሰገዱ ወእምዝ መጽኡ ሰብአ ፋርስ ወአስተዋደይዎሙ ለአይሁድ ኀበ ናቡከደነፆር ንጉሥ ከዚህ በቷላ የፋርስ ሰዎች መጥተው ሠለስቱ ደቂቅን ከንጉሥ ናቡክከደነፆር ጋራ አጣሏቸው ወይቤልዎም ለንጉሥ ለዓለም ሕየው ንጉሥ ሸህ ዓመት ያንግ ሥህ አሉት አንተ ንጉሥ አዘዝከ ልከ ትእዛዘ ለኩዙሉ አዲይብ። ተ ፅደወ ወደይነ ማፅከለ ዕቶነ እሳት ፅሥራነ ሦስት ሰዎች አሥረን ከዕ ቶነ እሳት ጥለን አልነበረምን ወይቤልዎም እወ ንጉሥ ንጉሥ አዎን አሉት ቼ ወይቤ ንጉሥ አንሰ እሬኢ ገሆ ሀተ ዕደወ ፍቱሐነ ንጉሥ እንዲህ አለ እኔ የተ ፈቱ አራት ሰዎች አያለሁ ወያንሶስዉ ማፅዕከለ እሳት በአሳት መካከል ይመላለሳሉ ወአልቦ ዘለከፎሙ የለበለባቸው የለም ወገጽ ለራብዓይ ከመ ወልደ እግዚ አብሔር ይመስል አራተኛውስ የአእግዚአብሔር የባሕርይ ልጁን ይመስላል መንፈስ ቅዱስ አፉን ጸፍቶ ያናግረዋል አንድም ገብር ኤል ማለት አምላክ ወሰ ብእ ማለት ነውና አንድም ሙሴን ይመስላል አንድም ፀሐይን ይመስላል አለ የባ ለጌ አነጋገር ባለጌ መልከ መልካም ያየ እንደሆነ የን ጉሥ ልጅ ይመስላል አንዲል ዘዳንኤል ነቢይ ሣ ወእምዝ ሖረ ናቡከደነፆር ኀበ ኖኅተ እሳት ዘይነድድ ከዚህ በኋላ ናቡከደነዖር የሚ ነድ እሳት ወደ አለበት ወደ ዕቶነ አእሳት ደጅ ሄደ ወይቤ ሲድራቅ ወሚሳቅ ወአብደ ናጎ አግብርተ እግዚአብሔር ልዑል ንዑ ፃዑ የልዑል እግዚአብሔር አገል ጋዮች ሲድራቅ ሚሳቅ አብ ደናጎ ኑ ውጡ አለ ወወጽኡ ሲድራቅ ወሚሳቅ ወአብደ ናጎ እማዕከለ እላት ሲድራቅ ሚሳቅ አብደናጎ እንደ ሳቢሳ ነጭ ሁነው በክንፈ ጸጋ ብር ብር እያሉ ከእሳቱ መካከል ወጡ ወተጋብዑ መላእክት ወመ ገብት ወመኳንንት ወኃያላት ለንጉሥ አለቆች ሹማምንቱ መኳን ንቱ የንጉሥ አርበኞች ተሰበሰቡ ወርእይዎሙ ለእሙንቱ ዕደው እነዚህን ሰዎች አይዋቸው ከመ ኢቀረቦሙ እሳት ሥጋሆሙ እሳቱ ወደ ሰውነታቸው እን ዳልቀረበ ህህህህህፎቲከክበዐፒከ« ወኢለከፎሙ ስእርተ ርአሶሙ የራሳቸውን ጠጉር እንዳለ በለባቸው ወኢተወለጠ ርእየተ ገጾሙ መልካቸው አንዳልተለወጠ ወአልቦ ላዕሌሆሙ ዔፄና ዘእሳት መዓዛ እሳት በነሳቸው ላይ አንደሌለ አዩ ወሰገደ ንጉሥ ለእግዚአብ ሔር በቅድሜሆሙ ንጉሥ ለእግዚአብሔር በፊ ታቸው ሰገደ አውሥኦ ናቡከደነፆር ወይቤ ናቡከደነፆር መለሰ እንዲህ አለ ይትባረክ እግዚአብሔር አምላከ ሲድ ራቅ ወሚሳቅ ወአብደናጎ ዘፈነወ መልአኮ ወአድኃነ ነፍሰ አግብር ቲሁ እሰ ተወከሉ ቦቱ መልአኩን ሰዶ ያመኑበት የባሮቹን ሰውነት ያዳነ የሲ ድራቅ የሚሳቅ የአብደናጎ ፈጣሪ እግዚአብሔር ይክበር ይመስገን አለ ወሜጡ ቃለ ንጉሥ የንጉሥን ቃል የመለሱ ከዚህ ቀድሞ ዘኢሰገደ ለም ስል ዘወርቅ ይትበርበር ቤቱ ወይትኩነን ነፍሱ ብሎ ዘዳንኤል ነቢይ ሣ ነበር አሁን ግን እመቦ ዘፀረፈ ላዕለ አምላከ ሲድ ራቅ ይትበርበር ቤቱ የሚል ነውና አንድም ወማጡ ቃለ ለንጉሥ ይላል አምላከከሂ ኢናመልክ ብለው ለንጉሥ ቃልን የመለሱ አንድም ወሜጡ ቢል ኢንፈቅድ ንሰ ጠውከ በዝ ነገር ብለው ለንጉሥ ቃልን የመለሱ አን ድም የጌታን አምልኮቱን ያጸነኑ አንድም የጌታን ቃል ያስመለሱ ኢታምልክ ባዕደ አምላከ ዘእንበሌየ ያለውን ወወሀቡ ነፍሶሙ ለእሳት ከመ ኢያ ምልኩ ወኢይስግዱ ለካልዕ አም ላክ ዘእንበለ አምላኮሙ ከፈጣሪያቸው በቀር ለጣዖት እንዳይሰግዱ እንዳያመልኩ ሰው ነታቸውን ለአእሳት የሰጡ ቼ ወአነ አዘዝኩ ለኩሉ አሕ ዛብ ወነገድ ወበሐውርት እኔም ለአሕዛብ ሁሉ በየነ ገዱ በየሀገሩ አዘዝሁ እመቦ ዘጸረፈ ወዘነበበ ሕሠመ ላዕለ አምላከ ሲድራቅ ወሚሳቅ ወአብደ ናጐ ይትኩንዩ ነፍሱ ወይትበርበር ቤቱ በሲድራቅ በሚሳቅ በአብደ ናጎ ፈጣሪ ላይ ክፉ ነገር የተናገረ ቢኖር ሰውነቱ ይቀጣ ዘንድ ቤቱ ይበዘበዝ ዘንድ አዘዝሁ እስመ አልቦ ካልዕ አምላክ ዘያድ ኅን ከመዝ እንደዚህ የሚያድን ሌላ ፈጣሪ የለምና ባዓ ወሶቤፃ ጫሞሙ ንጉሥ ለሲድራቅ ወሚሳቅ ወአብደናጎ ላዕለ ግብረ በሐውርተ ባቢሉን ያን ጊዜ ንጉሥ በባቢሎን ባሉ አገሮች ሥራ ላይ ሲድ ራቅን ሚሳቅን አብደናጎን ቀኝ አዝማችነት ግራዝማች ነት ከንቲባነት ሾማቸው ወአዕበዮሙ አከበራቸው አገነናቸው ወአኩነኖሙ ላዕለ ኩሉ አይሁድ አለ ውስተ መንግሥቱ ሀለዉ በሚገዛው አገር ባሉ በአይ ሁድ ላይ አሠለጠናቸው አን ድም ኩሎ አይሁደ ሲል ነው በሚገዛው አገር ያሉ አይሁድን ሁሉ አስገዛቸው የሕልሙን አጸፋ ከዚህ ይና ገሩታል በሰፊ ሜዳ ዛፍ በቅሎ ኑት ቁመቱ እስከ ሰማይ ደርሶ ጫፉ ጽንፍ እስከ ጽንፍዋ ደርሶ ቅጠሉ ጽፍቅ ሁኖ ፍሬው ንብብር ዘዳንኤል ነቢ ሁኖ ከበላዩ አዕዋፍ ተቀ ምጠውበት ከበታቹ አራዊት ተጠግተውበት አይቷል ይህ ንንያየበትምክንያትምንድር ነው ቢሉ አነ ውእቱ ዘአ ሠርቅ ፀሐየ ብሎ ነበርና ስለዚህ ነው ባ ይቤ ናቡከደነፆር ንጉሥ ለኩሉ አሕዛብ ወነገድ ናቡከደነፆር ለአሕዛብ ለነገዱ ሁሉ እንዲህ አለ ወበሐውርት ወለኩሉ ምድር ለሀገሩ ለዓለሙ ሁሉ እን ዲህ አለ ሰላም ይብዛኅ ለክሙ ተድላ ደስታ ይብዛላችሁና ባዘ ተአምረ ወመንክረ ዘገብረ ሊተ እግዚአብሔር ልዑል አደመነ ቅድሜየ እንግርክሙ ልዑል እግዚአብሔር ያደረገ ልኝን ተአምራቱኙ ድንቅ ሥራ ውን በፊቴ እነግራችሁ ዘንድ ወደድሁ እስመ ዓቢይ ወጽኑዕ ውእቱ መንግሥቱ መንግሥት ዘለዓለም የዘለዓለም የሚሆን መንግ ሥቱ ጽኑዕ ነውና ወምኩናነኒ ለትውልደ ትውልድ አገዛዙምለልጅልጅነውና ህህህህህ«ፎከወዐህበዐዘቲከዐ ምዕራፍ አነ ናቡከደነፆር እንዘ አእት ፌሣሕ በቤትየ ወእዴሎ እኔ ናቡከደነፆር በቤቴ ተድላ ደስታ አድርጌ ሳለ ሐለምኩ ሕልመ ወገረመኒ ሕልም አለምሁ እጅግ አስፈራኝ ወደንገፀኒ ልብየ በውስተ ምስካብየ በመኝታዬ ሳለሁ ልቡናዬ ደነገጠብኝ አምራአየ ርእስየ ተሀውከኒ ሕለናየ የራሴን ራእይ ከማየት የተ ነሣ ሕሊናዬ ታወከብኝ አን ድም ራሴ ሕልም ሲያይ አይቼ ሕሊዓናዬ ታወከብኝ አንድም የራሴን ጥፋት አይቼ ወአነ አዘዝኩ ይባዑ ኀቤየ ኩሎሙ ጠቢባነ ባቢሎን ከመ ይን ግሩኒ ፍካሬሁ ለሕልምየ የሕልሜን ትርጓሜ ይነግ ሩኝ ዘንድ በባቢሎን ያሉ አዋቆች ሁሉ ወደኔ ይመጡ ዚዘንድ እኔ አዘዝኩ ዘዳንኤል ነቢ ወመጽኡ ሰብአ ሰገል ወሰ ብአ ሥራይ ጥንዋቆላ ያላቸው ሰዎች ሥር የሚምሱ ቅጠል የሚበጥሱ ሰዎች ወማዕምራን ወመፈክራን አወቅን አወቅን የሚሉ ሕልም የሚተረጐሙ መጡ ወነገርክዎሙ አነ ሕልምየ ቅድሜ ሆሙ ወኢያይድዑኒ ፍካሬሁ እኔ ሕልሜን በፊታቸው ነገ ርኋቸው ትርጓሜውን አልነ ገሩኝም እስከ አመ ቦአ ዳንኤል ዘስሙ ብልጣሶር በስመ አምላኪየ በፈጣሪዬ ስም ስሙን ብል ጣሶር ያልሁት ዳንኤል እስ ቲገባ ድረስ አንድም በስመ አምላኩ ይላል ዘመንፈሰ እግዚአብሔር ቅዱስ ላዕሌሁ መንፈስ ቅዱስ ያደረበት ብልጣሶር እስቲገባ ድረስ ወእቤ ብልጣሶር መልአኮሙ ሰአጳይደን ብልጣሶር ያልሁት የጠቢባን አለቃ ዳንኤል እስቲገባ ድረስ ወአነ አእመርኩ ከመ መንፈሰ እግ ዚአብሔር ዲቤከ መንፈስ ቅዱስ እንዳደረብህ እኔ አወቅሁ አልሁት ወኩሉ ዘኅቡዕ ኢይሰዓነከ የተሠወረው ሁሉ አይሳንህም ስማዕ ነገረ ሕልምየ ዘርኢኩ ወንግ ረኒ ፍካሬሁ ያየሁትን የሕልሜን ነገር ስማ ትርጓሜውን ንገረኝ አልሁት ጃ ርኢኩ በውስተ ምስካብየ ወናሁ ዕፅ ዓቢይ በውስተ ማዕከለ ምድር ወነዊህ ጥቀ ተኝቼ ሳለ በሰፊ ሜዳ እጅግ ረጅም የሆነ ታላቅ ዛፍ እነሆ አየሁ ወዓቢይ ዕዑ ወጽኑዕ ዛፉ ትልቅ ጽኑዕ ነው ወበጽሐ ቆሙ እስከ ሰማይ ወአ ፅፁቂሁ እስከ አጽናፈ ምድር ቁመቱ እስከ ሰማይ ደርሶ ጫፉ ጽንፍ እስከ ጽንፍ መልቶ ወሠናይ ቆጽሉ ወፍዋሬሁኒ ብዙኅ ቅጠሉ ጽፍቅ ፍሬው ንብ ብር ሁኖ አየሁ አልሁት ወኩሉ ይሴሰይ እምኔሁ ዘዳንኤል ነቢ ወያጸልሉ ታሕቴሁ አራዊተ ገዳም የምድረ በዳ አራዊት ከበ ታቹ ተጠግተውበት ወይነብሩ ውስተ አዕዑቂሁ አዕዋፈ ሰማይ ከበላዩ አዕዋፍ ተቀምጠ ውበት ወእምኔሁ ይበልዕ ኩዙሉ ዘሥጋ ሥጋዊ ደማዊ ሁሉ ከዚያ ሲበላ አየሁ አልሁት ወርኢኩ በራእየ ሌሊት በው ስተ ምስካብየ በመኝታዬ ሳለሁ ሌሊት በራአእይ አየሁ ወናሁ ኤር ቅዱስ እምሰማደ ወረደ ቃል ቅዱስ ሲል ነው አን ድም መልአክ ቅዱስ ሲል ነው እነሆ መልአክ ከሰማይ ወረደ ወከልሐ በኃይል ቃሉን አሰምቶ ተናገረ ወከመዝ ይቤ ግዝምዎ ለዝ ንቱ ዕፅ ይህን እንጨት ቁረጡት አለ ወምትሩ አዕፁቂሁ ጫፉንም ቁረጡት ወንግሩ ቁፅሎ ወዝርዉ ፍሬሁ ቅጠሉን አርግፉ ፍሬውን ለኝአልሁትአላቸው ሁሉ ቴዕህወሂከክዉክየከ ወይትሐወኩ አራዊት ዘታሕቴሁ ወአዕዋፍኒ ዘውስተ አዕፁቂሁ ከታች የተጠጉበት አራዊት ከላይ የተቀመጡበት አዕዋፍ ይታወኩ አለ ቭዌዳዕሙ ሥርም ወጉንዶ ኅድገ ውስተ ምድር ነገር ግን ሥሩን ግንዱን አት ንኩት በመዋቅሕተ ሐዒን ወብርት ፅሥርዎ ያለበት ነው በብ ረት በብርት ጠርቁት ውስተ ሐመልማል ዘአፍአ ወበጠለ ሰማይ ይንበር በአፍአ ባለ በለመለመ ቅጠል ውስጥ በጠል ተነክሮ ይኑር ወምስለ አራዊት መክፈልቱ ይኩን ውስተ ሣዕረ ገዳም ዕድል ፈንታው ከአራዊት ጋር በሳር ውስጥ ይሁን ወይትወለጥ ልቡ እምሰ ብእ ወልበ አርዌ ይትወሀቦ አእምሮው ከሰው ይለይ የአ ውሬ ዕውቀት ይሰጠው ወቱ ዓመት የኃልፍ ላዕ ሌሁ በኩነኒ ልዑል ወበቃለ ቅዱስ ትእዛዝ በመልአኩ ትእዛዝ በልዑል በእግዚአብሔር ፍርድ ሰባቱ ዓመት በሱ ላይ ያልፋል ዘዳንኤል ነቢ ከመ ያእምሩ ኩሉ ሕያዋን ከመ እግ ዚአብሔር ይቤንን መንግሥተ ዕጓለ እመሕያው ወለዘፈቀደ ይሁቦ እግዚአብሔር የሰውን ሁሉ መንግሥት እንዲገዛ ለወደ ደውም እንዲሰጠው በሕይ ወተ ሥጋ ያሉ ሁሉ ያውቁ ዘንድ ወበትዕቢቱ ለሰብእ የኀሥሮ ሰውን በትዕቢቱ ያዋርደዋል ከመዝ ሕልምየ ዘሐለምኩ አነ ናቡከደነፆር ንጉሥ እኔ ናቡከደነፆር ያለምሁት ሕልም እንዲህ ነው ወአንተሰ ብልጣሶር ንግረኒ ፍካሬሁ ብልጣሶር አንተ ግን ትርጓ ሜውን ንገረኝ እስመ ኩሎሙ ጠቢባነ መንግሥ ትየ ስዕኑ ነጊሮትየ ፍካሬሁ በመንግሥቴ ያሉ አዋቆች ሁሉ ትርጓሜውን መናገር ተስኗቸዋልና ወአንተሰ ዳንኤል ትክል ነጊሮትየ ፍካሬሁ እስመ መንፈሰ እግዚአብ ሔር ቅዱስ ላዕሌከ መንፈስ ቅዱስ አድሮብፃ ልና ዳንኤል አንተ ግን ትር ጓሜውን መናገር ይቻልፃል ወሶቤዛ ዳንኤል ዘስሙ ብል ጣሶር ሐለየ መጠነ አሐቲ ሰዓት ስሙ ብልጣሶር የተባለ ዳን ኤል ያን ጌዜ አንድ ሰዓት ያህል አሰበ ስለምን ቢሉ ባይገለጥለት አንድም እንዴት እሪያ ትሆናለህ ብዬ ልተር ጐምበት ብሎ ወተሰጥወ ብልጣሶር ወይቤ ብልጣሶርም መለሰ እንዲህ አለ አግዚእየ ይኩን ሕልምከ ላዕለ ጸላ ፅትከ ወፍካሬሁኒ ለፀርከ ጌታዬ ሕልምህ በጠላቶችህ ላይ ይሁን ትርጓሜውም በጠ ላትህ ላይ ይሁን ፅፅ ዘርኢከ ዓቢይ ወጽኑኃዕ ጽኑዕ ረጅም ሁኖ ያየኸው ዛፍ ወበጽሐ ነኑ ሰማየ ወስፍሑ እስከ አጽናፈ ምድር ቁመቱ እስከ ሰማይ ደርሶ ጫፉ ከጽንፍ እስከ ጽንፍ ደርሶ ያየኸው ወቁጽሉኒ ዕፉቅ ወፍሬሁኒ ብዙኅ ቅጠሉ ፅፍቅ ፍሬው ንብ ብር ሁኖ ያየኸው ዘዳንኤል ነ ወዙሉ ይሴሰይ እምኔሁ ሁሉ ከሱ ሲመገብ ያየኸው ወይነብሩ ታሕቴሁ አራዊተ ገዳም ከታች አራዊት ተጠግተውበት ወያጸልሉ ኀበ አዕፁቂሁ አዕዋፈ ሰማይ አፅዋፍ ከላዩ ላይ ተቀምጠ ውበት ያየኸው ዛፍ አንተ ውእቱ ንጉሥ ዘዓበ ይከ ወጸናዕከ ወፈድፈደ ዕበይከ ገናንነትህ የበዛ የፀናህ የከበ ርህ ንጉሥ አንተ ነህ ወበጽሐ እስከ ሰማይ ኑጎ ቁመቱ እስከ ሰማይ መሆኑ አንተም ከሁሉ በላይ ነህ ወኩነኔከ እስከ አጽናፈ ምድር ጫፉ ጽንፍ እስከ ጽንፍ መሆኑ አገዛዝህ ጽንፍ እስከ ጽንፍ ድረስ ነው ወዝኒ ዘርኢከ ንጉሥ ኤር ቅዱስ ወረደ እምሰማይ ወይቤ ግዝ ምም ለዝ ዕፅ መልአኩ ከሰማይ ወርዶ ይህን እንጨት ዛፍ ቁረ ጡት ሲል ንጉሥ ያየኸው ወዳዕሙ ሥርዎ ወጉንዶ ኅድጉ ውስተ ምድር ነገር ግን ሥሩን ግንዱን አትንኩት ሲል ያየኸው ህህህህህ«ፎከዐሀበዐዘቲከዐ ወበመዋቅሕተ ሐዒን ወብርት ሰንስለት ብርት ቸንክሩበት ሲል ያየኸው ውስተ ሐመልማል ዘአፍአ ይን በር በጠለ ሰማይ ከአፍአ በተገኘ ከሰማይ በወ ረደ ጠል ተነክሮ ይኑር ሲል ያየኸው ወምስለ አራዊተ ገዳም መክፈልቱ ይኩን ወውስተ ሣዕረ ገዳም ይት ረአይ እስከ የኃልፍ ቱ ዓመት ላዕሌሁ ሰባቱ ዓመት እስቲያልዋፍ ድረስ ዕድል ፈንታው ከአ ራዊት ጋር ይሁን ሲል ያየ ኸው ወደሳርም ሲሰማራ ያየኸው ዝ ውእቱ ፍካሬሁ ንጉሥ ንጉሥ ትርጓሜው ይህ ነው ኩነኔ ልዑል በጽሖ ለእግዚእአየ ንጉሥ የልዑል የእግዚአብሔር ፍርድ በጌታዬ በንጉሥ ደርሶብፃሃል ወይሰድዱከ እምሰብእ ወት ነብር ምስለ አራዊተ ገዳም ከሰው ለይተው ይሰዱፃል ከአራዊት ጋር ትኖራለህ ዘዳንኤል ነቢይ በእንተዝ ንጉሥ ያሥም ወትትረአይ ሣሪረ ከመ ላህም እንደ ላም ወደሳር ትሰማ ራለህ ወትነብር ኀበ ጠለ ሰማይ በጠል ተነክረህ ትኖራለህ ወኗቱ ዓመት የኀልዋፍ ላዕሌክከ ሰባቱ ዓመት በአንተ ላይ ያልፋል እስከ ተአምር ከመ ልዑል ይኬ ንን መንግሥተ ዕጓለ እመሕያው ወለዘፈቀደ ይሁቦ ልዑል እግዚአብሔር የሰውን ሁሉ መንግሥት እንዲገዛ ለወደደውም እንዲሰጠው እስክ ታውቅ ድረስ ወዝኒ ዘይቤ ኅደጉ ሥርዎ ወጉጐንዶ ለፅፅ ውስተ ምድር ሥሩን ግንዱን በምድር ተዉት ያለው መንግሥትከ ለከ ይፀንሐከ በእደ ዮርማሮዴቅ ወልድከ ያለበት ነው መንግሥትህ በልጆጅህ በዮርማሮዴቅ እጅ ይቀይሃል እስከ ተአምር ኩነኔ ዘእምሰማይ ግዛት የሚሰጥ ከጌታ እንደ ሆነ እስክታውቅ ድረስ ርከ ምክርየ ንጉሥ ስለዚህ ነገር ምክሬ ደስ ያሰኝህ ማሰት በጄ በለኝ በምጽዋት ወበጽድቅ ትድኅን በምጽዋት በትሩፋት ትድናለህ ወኃጢአትከኒ በምሒረ ነዳይ እስከ ይሠሪ ኃጢአትህ ለድኃ በመራራት እስኪሠረይልህ ድረስ አን ድም ወይሠሪ ለከ እግዚአ ብሔር ኃጢአተከ ወጌጋየከ ኃጢአትህን በደልህን እግዚ አብሔር ያሥተሰርይልፃሃል ዝ ኩሉ በጽሖ ለናቡ ከደነፆር ንጉሥ ንጉሥ ይህ ሁሉ በአንተ ደረሰብህ እምድኅረ ወ ወርኅ መጽአ ክፉ በአየሁበት አገር መል ካም አላይበትም ብሎ ዓመት ከሌላ አገር ተቀምጧል ዓመቱ ካለፈ በኋላ መጣ ወበጽሐ ኀበ ጽርሐ መንግሥቱ ዘባቢሉን በባቢሎን ካለ ከከተማው ቤት ደረሰ ከዳንኤል ነቢ እንዘ ያንሶሱ ተሰጥወ ንጉሥ ወይቤ በቤተ መንግሥቱ ሲመላለስ ንጉሥ ተናገረ እንዲህ አለ አኮኑ ዛቲ ባቢሎን ዓባደ እንተ ሐነ ፅኩ ለቤተ መንግሥትየ ዘውዴን ቀጥቅጩ ማርዳ ዬን ቆርጩ ኤልካዬን ሰብሬ ያቀናኋቷት ባቢሎን አይደለ ችም አንድም መንግሥቴን ላጸናባት በጽንዓ ኃይልየ ኃይሌን ልገልጥባት ወለትርሚተ ክብርየ ሽልማቴን ላኖርባት ያቀና ኋት አገር አይደለችም እን ዴት ለሰው ወዳጅ የለው ዳንኤል እሪያ ትሆናለህ ይበ ለኝ ብሎ እዝዩ ዓዲሁ ቃል ውስተ አፈ ንጉሥ መጽአ ቃል እምሰማይ አስቦ ሳይናገረው ተናግሮ ሳይፈጽመው ከሰማይ ቃል መጣ ለከ ይብለከ ናቡከደነፆር ንጉሥ ጎለፈት መንግሥትከ እምኔከ ናቡከደነፆር መንግሥትህ ከአ ንተ አለፈች ይልፃል ኣዛህላላወቶከወዐክበዐዘፒቲከ«የ ሀ ወይሰድዱከ እምሰብእ ወት ነብር ምስለ አራዊተ ገዳም ከሰው ለይተው ይሰዱፃሃል ከአራዊት ጋራ ትኖራለህ ወትትረአይ ሣፅረ ከመ ላህም እንደ ላም ወደሳር ትሰማ ራለህ ወየኃልፍ ላፅዕሌከ ሄቱ ዓመት ሰባቱ ዓመት በአንተ ላይ ያልፋል እስከ ተአምር ከመ ልዑል ይኬ ንን መንግሥተ ዕጓለ እመሕያው ወለዘፈቀደ ይሁቦ ልዑል እግዚአብሔር የሰውን ሁሉ መንግሥት እንዲገዛ ለወደደውም እንዲሰጠው እስ ክታውቅ ድረስ ወውእተ ገዜ በጽሖ ለና ቡከደነፆር ዝ ነገር ያን ጊዜ በናቡከደነፆር ይህ ነገር ደረሰበት ወሰደድዎ እምሰብእ መልኩ ቢለወጥባቸው ከሰው ለይተው በአጥንት በምር ግት እያሉ አስወጥተው ሰደዱት ወተርእየ ሣዕረ ከመ ላህም እንደ ላም ወደሳር ተሰማራ ዘዳንኤል ነ ሄ ወተረየ ሥጋሁ እምጠለ ሰማይ ሰውነቱ በጠል ተነከረ እስከ ልሕቀ ስእርቱ ከመ ዘአን በሳ ወጽፈሪሁኒ ከመ ዘንስር ጋማውን የአንበሳ ጥፍሩን የንስር እስቲያደርግለት ድረስ ወእምድኅረ እማንቱ መዋ ዕል አነ ናቡከደነፆር አንሣዕኩ አዕ ይንትየ ውስተ ሰማይ ከብዙ ቀን በኋላ እኔ ናቡ ከደነፆር አንገቴን ወደ ሰማይ አቅንቼ አየሁ ወገብዓኒ ልብየ ወባረክዎ ለልዑል አእምሮዬ ተመለሰልኝ ልዑል እግዚአብሔርን አመሰገንሁት ወአዕኩትክዎ ለዘሕያው ለሰዓለም ወመ ንግሥቱኒ ለትውልደ ትውልድ አገዛዙ ለዘለዓለም የሚሆን መንግሥቱም ለልጅ ልጅ ጸንቶ የሚኖር እሱን አመ ሰገንሁት ወ ወኩሎሙ እለ ይነብሩ ውስተ ምድር ከመ ወኢምንት እሙንቱ በዚህ ዓለም የሚኖሩ ሰዎች ሁሉ በሱ ዘንድ እንደ ኢም ንት ናቸው ወይገብር በከመ ፈቀደ በኃይለ ሰማይ በፀሐይ በጨረቃ አንድም በመላእክት የወደደውን ያደ ርጋል አንድም በልዑላኑ ወበዘሂ ይነብር ዲበ ምድር በምድር በሚኖሩ በእንስሳት በአራዊት አንድም በደቂቀ አዳም የወደደውን ያደርጋል አንድም በትሑታኑ ወአልቦ ዘይትቃወማ ለእዴሁ ሥልጣኑን የሚቃወማት የለም ወይቤሎ ምንተ ገበርከ ምን አደረግህ የለም ቋ ይእተ ጌዜ ገብዓኒ ልብየ ያን ጊዜ አእምሮዬ ተመለ ሰልኝ ወመጻዕኩ ውስተ ክብረ መንግ ሥትየ ወደ ክብረ መንግሥቴ መጣሁ ወተሠውጠ ሕሊናየ ወራእይየ ወተውህቦ ልበ አርዌ ብሎ ነበርና አእምሮዬ መልኬ ተመለሰልኝ እኔ ምን ዕዳዬ የሚለው ዘዳንኤል ነቢ ቀድሞ ከሰው ሁሉ በላይ አድርጎኝ ነበረ ዛሬም ከአ ራዊት በላይ አድርጎኛል ብሎ ታበየ ጋማው እንዲ መለጥ ጥፍሩ እንዲወልቅ አደረገው ከዚያው በአለበት ንስሓ ገባ ዳንኤል ልቡናው በጸጋ እንደተመለሰ አውቀ ዛዳችሁ አምጡት አላቸው ቢፄዱ ከዛፍ ሥር ቁሞ አገኙት መልሰው አምጥተ ውታል ወኃሠውጮኒ መገብትየ ወመላእክትየ ሹማምንቱ አለቆቹ ፈልገው አመጡኝ ጸናዕኩ በውስተ መንግሥትየ በመንግሥቴ ጸናሁ ወተወሰኩ ዕበየ ፈድፋደ እጅግ ገነንኩ ከበርሁ ቋ ወይእዜኒ አነ ናቡከደነፆር እሴብሖ ወአአኩቶ ለእግዚአብሔር አሁንም እኔ ናቡከደነፆር በውስጥ በአፍአ እግዚአብ ሔርን አመሰግነዋለሁ ወአሌዕሎ ለንጉሠ ሰማይ ስማይን የፈጠር እሱን ከፍ አደርገዋለሁ ህህባለህ የከክሺከዐ እስመ ጽድቅ ዙሉ ግብሩ ወርቱዕ ፍናዊሁ ሥራው ሁሉ እውነት ነውና ይኸውም ሥራው የቀና ነውና መንግሥቱ ለዘለዓለም ወምኩናኑኒ ለትውልደ ትውልድ መንግሥቱ ለዘለዓለም ነው አገዛዙም ለልጅ ልጅ ነው ወለኩሎሙ እለ የሐውሩ በትዕቢት ይክል አኅሥሮቶሙ በትፅቢት ጸንተው የሚኖ ሩትን ሰዎች ሁሉ ማዋ ረድ ይቻለዋል ምዕራፍ ወብልጣሶር ንጉሥ ገብረ ምስሐ ለመገብቱ ብልጣሶር ለሹማምንቱ ምሳ አደረገ ወአስተጋብአ ቱ። ብእሴ ቂሮስ ዳርዮስን ድል ነስቶ ሽህ መኳንንት ይኮ በአዳ ራሽ ተገኘ ወአስተየ ወይነ ለቱ ዕደው ለሽህ ሰዎች ወይን አጠጣ ምሳ አደረገ ዘዳንኤል ነቢ ወእንዘ ይሰቲ ወይነ ብል ጣሶር ሰኪሮ ብልጣሶር ወይን ሲጠጣ ምክንያቱ ሰክሮ ነው ዛሬ እንጂ እስራኤል ለቂሮስ ለዳ ርዮስ ረድተው ሊወጉህ ነበረ አሉት ቢረዱስ ምን ጐድ ተው ባይረዱስ ምን ጠቅ መው ፈጣሪያቸው አያድን አይራዳ አይታደግ ብሉሎ አያቱ ናቡከደነፆር አክብሮ ያኖረው የነበረውን ይቤ ያምጽኡ ንዋየ ወርቅ ወብሩር ዘአምጽኦ ናቡከደነፆር አቡየ እምቤተ መቅደስ ዘኢየሩሳሌም በኢየሩሳሌም ካለ ከቤተ መቅ ደስ አባቴ ናቡከደነፆር ያመ ጣውን የወርቁን የብሩን ጻሕል ጽዋ ያምጡ አለ አንድም ይቤ አምጽኡ የወር ቁን የብሩን ጻሕህል ጽዋ ያመጡ ዘንድ አምጡ አለ ስለ ምን ቢሉ በፊት ድል የተነሣ በቷኋላ ድል ይነሣ ልና አንድም የእግዚአብሔ ርን ቸርነት ለመናገር እስ ራኤል የወጡ በእግዚአብ ሔር ኃይል ነው እንጂ በሰው ኃይል አይደለም ለማለት ወይስተዩ ቦቱ ንጉሥ ወመገብቱ ወአንስቲያሁ ወዕተባቲሁ ንጉሥ ሹማምንቱ ሚስቶቹ ዕተባቱ ይጠጡበት ዘንድ አዘዘ ወአምጽኡ ንዋየ ወርቅ ወብ ሩር ዘአውጽኡ እምቤተ መቅደስ ዘኢየሩሳሌም በኢየሩሳሌም ካለ ከቤተ መቅደስ ያወጡትን የብሩን የወርቁን የጻሕሉን ጽዋ አመጡ ወሰትዩ ቦቱ ወይነ ንጉሥ ወመገ ብቱ ወአንስቲያሁ ወዕተባቲሁ ንጉሥ ሹማምንቱ ሚስቶቹ ዕቀባቱ በጽዋው ወይን ጠጡ በት በጻሕሉ ፈትፍተው በሉበት ወአእኩቱ አማልክቲሆሙ ዘወርቅ ወዘብሩር ወዘብርት ወዘሐ ዒን ወዘዕፅ ወዘልሕኩት የወርቅ የብር የብርት የብ ረት የእንጨት የሸክላ የሚሆኑ አማልክቶቻቸውን አመሰገኑ ወበይእቲ ሰዓት ወጽአት አፅባዕተ እደ ሰብእ በዚያች ሰዓት የሰው እጅ ጣት ወጣች በሰው እጅ አምሳል ስለ ታየች ነው ዘዳንኤል ነ ወጸሐፈት ቅድመ ኖኅት ኀበ ምረገ ዓረፍት ዘቤተ ንጉሥ በደጃራ አንጻር ባለ በንጉሠ ቤት ግርግዳ ካለ ከኖራው ላይ ጻፈች አንድም ቅድመ ማኅቶት ይላል በመብራቱ አንጻር ባለ ከዓምዱ ላይ ጻፈች ወርእየ ንጉሥ አፅባዕተ እደ ሰብእ እንዘ ትጽሕፍ ንጉሥ የሰው እጅ ስትጽፍ አይቶ ሄ ወሶቤዛ ጸልመ ገጹ ለንጉሥ ያን ጊዜ የንጉሥ ፊቱ ጠቁረ ወደንገዖ ልቡ ወተፈትሐ መሴሊተ ሐፅሁ ልቡ ደነገጠበት ወገቡ ተለያየ ወተጐድዐ ብረኪሁ ፐጉልበቱ ብርክርክ አለ ሄ ወዓውየወ ንጉሥ በቃሉ ንጉሥ ቃሉን አሰምቶ ተናገረ ከመ ያምጽኡ ሎቱ መሠርያነ ሥር የሚምሱ ቅጠል የሚበጥሱ ወሰብአ ሰገል ጥበብ ያላቸውን ሰዎች ያመ እንጂ የሜዳላአስለኗመየከክጤበቲከ ወይቤሉሎሙ ሰጠቢባነ ባቢሉን ጠቢባነ ባቢሎንን እንዲህ አላቸው ዘአንበቦ ለዝንቱ መጽሐፍ ወነገረኒ ፍካሬሁ አለብሶ ሜላተ ይህን መጽሐፍ አንብቦ ተር ገሞ የነገረኝን ነጭ ሐር አለብሰዋለሁ ወአዓንቆ ባዝግና ወርቅ ውስተ ክሣዱ በአንገቱም ዝርግፍ ወርቅ አሥርለታለሁ ወእሠይሞ መኩንነ በውስተ ሣል ስተ እደ መንግሥትየ የመንግሥቴን ሲሶ እሰጠዋ ለሁ አንድም ቢትወደድ አድ ርጌ እአሾመዋለሁ ድ ወቦኡ ኩሎሙ ጠቢባነ ባቢሎን በባቢሎን ያሉ አዋቆች ሁሉ ገቡ ወስዕነ አንብቦ መጽሐፍ መጽሐፉን ማንበብ ተሳናቸው ወፍካሬሁኒ ኢነገርዎ ለንጉሥ ትርጓሜውንም ለንጉሥ አል ነገሩትም ዘ ወደንገፀ ብልጣሶር ንጉሥ ወጸልመ ገጹ እስከ አሁን ድረስ ካህናቱ ይነግሩኛል ብሎ ተስሩፋ ነበ ዘዳንኤል ነቢይ ቿ ኢይደንግዕከ ልብከ ወኢይጽልም ረው ንባቡም ትርጓሜውም ቢጠፋው ብልጣሶር ፈጽሞ ደነገጠ ፊቱ ጠቁረ ወደንገፁ መገብቱቂ ሹማምንቱም ደነገጡ ወቦአት ንግሥት ቤተ ምሳሕ ንግሥት ያላት የናቡከደነፆር ሜስት የዮርማሮዴቅ እናት የብልጣሶር አያት ናት ከውጭ ዛሬ ልጄ ምሳ አድርጎ ነበረ ምሳው ቀና ለት ይሆን ብላ ጠየቀች ምሳውስ ቀንቶለት ነበረ ነገር ግን እንዲህ ያለ ነገር አይቶ አዝኗል ብለው ነገ ሯት ለዚህማ ለአባቱ ለና ቡከደነፆር ርአእሱ ዘወርቅን የተረጐመለት ዳንኤል ያለ አይደለም ብላ ሴት ፈጣን ናትና ቀሚሷን አንጠልጥላ ሰብስባ ከአደራሹ ገባች ወትቤሎ ለንጉሥ ለዓለም ሕየው ንጉሥ ሽህ ዓመት ያንግ ሥህ አለችው አንድም ወንድ ልጅ ለፈረስ ሴት ልጅ ለበርኖስ የምታደርስ ያድርግህ አለችው ገጽከ ልብህ አይደንግጥ ፊትህ አይጥቆር ሀሉ ጳዱ ብእሲ ውስተ መንግሥትአከ ዘቦ ላፅሌሁ መንፈሰ እግዚአብሔር ቅዱስ በምትገዛው ሀገር መንፈስ ቅዱስ ያደረበት አንድ ሰው አለ ወበመዋዕለ አቡከኒ ተረክበ ላዕ ሌሁ ጥበብ በአባትህም ዘመን ጥበብ ከሱ ተገኝቷል ወነገሮ ሕልሞ ወፍካሬሁ ሕልሙንም ትርጓሜውንም ነግሮታል ወሜሞ ንጉሥ ናቡከደነፆር አቡከ መልአክከ ጠቢባን ወማዕምራን አዋቆች ብልሆች ነን በሚሉ ላይ አለቃ አድርጎ ሹሞት ነበር ወሰብአ ሰገል ጥበብ ባላቸው ሰዎች ወሰብአ ሥራይ ሥር በሚምሱ ቅጠል በሚ በጥሱ ሰዎች ላይ ሹሞት ነበር ሸር ት ሌችሮጵሮ ሙ ሙኤ ውሌን ዘዳንኤል ነቢይ ቿል እስመ ፈድፈደ መንፈስ ዘላዕሌሁ በሱ ላይ ያለ ፅውቀት በዝ ቷልና ወጥበብ ዘውስተ ፍካሬ ሕልም ሕልም የመተርጉም ጥበብ በዝቶለታልና ወይነግር ዘኅቡዕ ንባቡን ወይፈትሕ ዘሥውር ትርጓሜውን ይናገራል ዝውእቱ ዳንኤል ይህም ዳንኤል ነው ወንጉሥ ሰመዮ ብልጣሶር ንጉሥ ስሙን ብልጣሶር ብሉሎታል ወይእዜኒ ለአክ ይጸውዕዎ ለከ ከሱ በቀር ሌላ የሚተረጐ ምልህ የለምና አሁንም ይጠ ሩልህ ዘንድ እዘዝ አለችው ወይነግረከ ፍካሬሁ ትርጓሜውን ይነግርፃል ወሶቤዛ ጸውእዎ ወቦአ ዳንኤል ቅድመ ንጉሥ ያን ጊዜ ጠሩትና ዳንኤል በንጉሥ ፊት ገባ ህህህህህ«ፎከወዐበዐዘቲከዐ ወይቤሉ ንጉሥ ለዳንኤል ንጉሥ ዳንኤልን አንዲህ አለው አንተኑ ዳንኤል ዘእምደቂቀ ፄዋ ይሁዱ ዘአምጽአ ንጉሥ እምይሁዳ ያውቀዋል ቢሉ አባቴ ከይሁዱ ካመጣው ምርኮ ልጆች ወገን የምትሆን ዳንኤል አንተ ነህን አለው አንድም አያ ውቀውም ቢሉ ዳንኤል የም ትባል አንተ ነህን አለው ሰማዕኩ በእንቲአከ ከመ መንፈሰ እግዚአብሔር ላዕሌክ መንፈስ ቅዱስ እንዳደረብህ የአንተን ነገር ሰምቻለሁ ጥበብ ወምክር ወፍካሬ ፈድፋደ ተረክበ ላዕሌከ ጥበብ ምክር ትርጓሜ ከሁሉ ይልቅ ከአንተ እንደተገኘ ሰምቻለሁ ወይእዜኒ ቦኡ ቅድሜየ ጠቢባን አሁንም ብልሆች ወሰብአ ሰገል ጥበብ ያላቸው ወማዕምራን አዋቆች ዘዳንኤል ነቢ ያንብቡ ዘ መጽሐፈ ወያይድዑኒ ፍካሬሁ ይህን መጽሐፍ አንብበው ትርጓሜውን ይነግሩኝ ዘንድ በፊቴ ገብተው ነበር ወስዕኑ አንብቦቶ ወፍካሬሁ አንብቦ መተርጉም ተሳናቸው ንባቡ በዕብራይስጥ ትርጓ ሜው በሱርስት ነውና ወሰማዕኩ አነ በእንቲአከ ከመ ትክል ፈክሮ መተርጉም እንዲቻልህ እኔ ያንተን ነገር ሰማሁ ወይእዜኒ እመ ክህልከ አንብቦቶ ለዝ ንቱ መጽሐፍ ወአይዳዕከኒ ፍካሬሁ ሜላተ አለብሰከ አሁንም ይህን መጽሐፍ ማንበብ ቢቻልህ ትርጓሜውን ብትነግረኝ ኩፋር አለብስ ፃለሁ ወአዓንቀከ ቃማ ወርቅ ውስተ ክሣድከ ዝርግፍ ወርቅ በአንገትህ አሥርልፃለሁ ወትኳንን ሣልስተ እደ መንግሥትየ የመንግሥቴን ሲሶ ትገዛለህ ወይቤ ዳንኤል ቅድመ ንጉሥ ዳንኤል በንጉሥ ፊት እን ዲህ አለ ሀብትከኒ ለከ ይኩንከ የገንዘብ ፍቅር የለውምና ገንዘቡ ለአንተ ይሁን አለ ወፍተ መንግሥትከሂ ሀብ ለባዕድ የሹመትም ፈቲው የለውምና ሹመቱን ለሌላ ስጥ ወአነ አነብቦ ለዝንቱ መጽሐፍ ወእ ነግረከ ፍካሬሁ እኔ ይህን መጽሐዋፍ አንብቤ ትርጓሜውን እነግርፃለሁ ኦ ንጉሥ እግዚአብሔር ልዑል ወሀቦ መንግሥተ ወክብረ ወዕበየ ወግርማ ለናቡከደነፆር አቡከ ንጉሥ ልዑል እግዚአብሔር መንግሥትን ክብርን ገናንነ ትን መፈራትን ለአባትህ ለናቡ ከደነፆር ሰጥቶት ነበር ወእምነ ዕበዩ ዘወሀቦ ከሰጠውም ከገናንነቱ የተነሣ ኩሉ አሕዛብ ወበሐውርት ወሕዝብ ይርዕዱ እምኔሁ ሕዝቡ አሕዛቡም አገሩ ሁሉ ከሱ የተነሣ ይርዱ ይንቀጠቀጡ ነበር ወይፈርሁ እምቅድመ ገጹ ከፊቱ የተነሣ ይፈሩ ነበር ዘፈቀደ ይቀትል ሊገድለው የወደደውን ይገ ድል ነበር ወዘፈቀደ ይቀሥፍ ሊገርፈው የወደደውን ይ። ርፍ ነበር ወዘፈቀደ ያከብር ሊያከብረው የወደደውን ያከ ብር ነበር ወዘፈቀደ የጎሥር ሊያዋርደው የወደደውን ያዋ ርድ ነበር ወአመ አዕበየ ልቦ ወአጽ ንዐ ነፍሶ ከመ ይትዓበይ ይታበይ ዘንድ ሰውነቱን በአ ጸና ልቡናውን በአስታበየ ጊዜ ወድቀ እምዕበየ መንግሥቱ ወኃሥረ አምክብሩ ከገናንነቱ ተለየ ከክብሩ ተዋረደ ወተሰደ እምሰብእ ከሰው ተለይቶ ሄደ ወነበረ ምስለ ሐለስትዮታት ከምድረ በፍ አህያዎች ጋር ኖረ ከጦጣ ከዝንጀሮዎች ነጸባለካህወየከበሂከየ ዘዳንኤል ነቢ ወተርእየ ሣዕረ ከመ ላህም እንደ ላም ወደሳር ተሰማራ ወተሴረየ ነፍስቱ እምጠለ ሰማይ ስውነቱ በጠል በጤዛ ተነ ክሮ ኖረ እስከ አእመረ ከመ ልዑል ይኬ ንን መንግሥተ ዕጓለ እመሕያው ወለዘፈቀደ ይሁብ ልዑል እግዚአብሔር የሰውን መንግሥት እንዲገዛ ለወደ ደውም እንዲሰጠው እስቲያ ውቅ ድረስ ወአንተኒ ወልዱ ብልጣ ሶር ኢያትሐትከ ልበከ ቅድመ እግ ዚአብሔር የአራኝ ልጅ አጥባቂ የዓባያ ልጅ ወዳቂ የመጋዣ ልጅ አውላቂ የትፅቢተኛ ልጅ ናቂ እንዲሉ አንተም ልጁ ብልጣሶር ልቡናህን በእግዚ አብሔር ፊት አላወረድህም ወዘንተ ኩሎ ኢያእመርከ ይህን ሁሉ አላወቅህም ወተዓበይከ ላዕለ እግዚአ ብሔር አምላክከ አምላከ ሰማይ ሰማይን በፈጠረ በፈጣሪህ በእግዚአብሔር ላይ ታበይህ ዘዳንኤል ነቢይ ሀ ወንዋየ ቤቱ አምጻእከ ቅድሜከ ንዋየ ቅድሳቱን ጻሕሉን ጽዋውን በፊትህ አመጣህ አንተ ወመገብትከ ወአንስቲያከ ወዕ ዮተ ባቲከ ሰተይክሙ ቦቱ ወይነ አንተ ሹሞችህ ሚስቶችህ ዕተባቶችህ በጽዋው ወይኑን ቀድታችሁ ጠጣችሁበት ወአማልክቲከ ዘወርቅ ወዘብሩር ወብ ርት ወዘሐዒን ወዕፅ ወዕብን የወርቅ የብር የብርት የብ ረት የእንጨት የደንጋይ የሚሆኑ እለ ኢይሰምዑ ወኢይሬዕዩ ወኢ የአምሩ አእኩትከ የማይሰሙ የማያዩ የማያ ውቁ ጣዖቶችህን አመሰገንህ ወለእግዚአብሔርሰ ዘውስተ እዴሁ መንፈስከ ወኩሉ ፍናዊከ ኢያዕኩትኮ ሥራህ ሰውነትህ በእጁ የተ ያዘ እግዚአብሔርን ግን አላ መሰገንኸውም ወበአንተዝ እምቬሁ ፈነወ አፅባዕተ አእድ ስለዚህ ነገር ከሱ ዘንድ የመልአኩን እጅ ሰደደ ወዝ መጽሐፍ ዘተአዘዘ ማኔ ቴቄል ፋሬስ ዘተጽሕፈ ሲል ነው የተጻፈ ውም መጽሐፃዓና ማኔ ቴቂል ፋሬስ የሚል ነው ወከመዝ ፍካሬሁ ማኔ ብሂል ሰፈራ እግዚአብሔር ለመን ግሥትከ ወሠለጣ ትርጓሜውም እንዲህ ነው ማኔ ማለት እግዚአብሔር መንግሥትህን ጨርሶ ሰፈራት ማለት ነው ላዳን ከመላ በኋላ እንዳያክል እንግዲህ ወዲህ መንግሥትህ አታክልም ቴቄል ደለዋ በመዳልው ወተረክበት ሕፅፅተ ቴቄል ማለት በሚዛን መዘ ናት ሻ ብላ ጐድላ ተገኘች ማለት ነው አንድም በልቡና መረመራት ከሕግ ከሥርዓት ወጣች ማለት ነው ፋሬስ ተሥዕረት መንግሥ ትከ ወተውህበት ለሜዶን ወፋርስ ፋሬስ ማለት መንግሥትህ አለፈች ለፋርስ ለሜዶን ተሰ ጠች ማለት ነው ወአዘዘ ብልጣሶር ያልብ ስዎ ሜላተ ለዳንኤል ወአልበስዎ ምንም ክፉ ቢተረጉምበት አሕ ዛብ መሐላቸውን አጥኝ ናቸ ውና ብልጣሶር ዳንኤልን ነለበለባምርቲከ ዘዳንኤል ነቢ ኩፋር ያለብሱት ዘንድ አዘዘ አለበሱት ወአዕነቅዎ ቃማ ወርቅ ዲበ ክሣዱ ዝርግፍ ወርቅ በአንገቱ አሠ ሩለት ወሰበኩ ሎቱ ከመ ይኩን ሣልስተ እደ መንግሥቱ የመንግሥቱ ሲሶ ለሱ ይሆን ዘንድ አዋጅ ነገሩለት ቋ ወበይእቲ ሌሊት ሞተ ብል ጣሶር ንጉሠ ከላውዴዎን የከላውዴዎን ንጉሥ ብልጣ ሶርበዚያችሌሊትሞተ ሲበ ጻበጽበት የዋለው ጠጅ መል ከኛው አንድም ሹመቱን ለዳ ንኤል የሰጠበት አንድም ዳን ኤል ሲተረጉምለት የሰማ ሌላ ከሚመሰገንበት እኔ ልመስገ ንበት ብሎ ቸብቸቦውን ቆርጦ በሳር ጠቅሎ ወስዶ ለቂሮስ ለዳርዮስ ሰጥቷቸዋል ወዳርዮስ ሜዶናዊ ነግሠ ህየንቴሁ እንዘ ወቱ ክረምቱ የሜዶን ሰው ዳርዮስ ስለሱ ፈንታ በስልሳ ሁለት ዘመኑት ነገሠ ይኸውም የእግዚአብ ሔር ቸርነቱ ነው የስልላ ሁለት ዘመን ሳለ የሠላሳ አንድ ዘመን ጉልማሳ ብልጣ ሶርን ገደለ ለማለት ቋበከበዐ ምዕራፍ ወአደሞ ዳንኤል በቅድሜሁ ለዳርዮስ ዳንኤል ዳርዮስን በፊቱ ደስ አሰኘው ወጫመ በውስተ መንግሥቱ ወ መሳፍንተ ከመ የሀልዉ ውስተ ኩሉ መንግሥቱ ዳርዮስ በሚገዛው አገር ሁሉ ይኖሩ ዘንድ በሚገዛው አገር መቶ ፃያ መሳፍንት ሾመ አንድም እሥራ ባለው ሃምሳ ይላል ወእለ ይትሌዓሉ እምኔሆሙ ቱ ነገሥት ከነዚህም የሚበልጡት ሦስቱ ነገሥታት ናቸው ወፅዱ እምኔሆሙ ዳንኤል ከመ ኀቤሁ ያግብዑ ነገሥት ናሥታ ነገሥታቱ ይግባኙን ወደሱ ያቀርቡ ዘንድ ከነዚህም አንዱ ዳንኤል ነው ወኢያጽሕብም ለንጉሥ ወኢበምንትኒ በማናቸውም ነገር ንጉሥን እንዳይዘበዝቡት ወዳንኤል የዓቢ አእምኔሆሙ ከነዚህም ዳንኤል ይበልጣል እስመ ፈድፈደ መንፈስ ዘላዕሌሁ በሱ ላይ ያለው እውቀት በዝቷልና ዳንኤል ነ ዘ ቢይ ወሜሞ ንጉሥ ላዕፅለ ኩሉ መን ግሥቱ ንጉሥ በሚገዛው አገር ሁሉ ሾመው ወኃሠሠ ሎቱ ምክንያተ ለዳንኤል መገብት ወመኳንንት በዘያ ስተዋድይዎ በሚያጣሉት ገንዘብ ሹማም ንቱ መኳንንቱ ለዳንኤል ምክ ንያት ፈለጉለት ወኢረከቡ ምክንያተ ለዳንኤል ወኢም ንተኒ ወኢጌጋየ እስመ ምዕመን ውእቱ የታመነ ነውና ለዳንኤል ምንም ምን ምክንያት በደል አላገኙበትም ወይቤሉ መገብት ኢንረክብ ሎቱ ምክንያተ ለዳንኤል ዘእንበለ በሕገ አምላኩ ሹማምንቱ ከፈጣሪው ሕግ በቀር ለዳንኤል ሌላ ምክን ያት አናገኝለትም አሉ ወእምዝ ተጋብዑ መገብት ወመኳንንት ኀበ ንጉሥ ከዚህ በኋላ ሹማምንቱ መኳንንቱ ከንጉሥ ዘንድ ተሰበሰቡ ወይቤልዎ ሕየው ንጉሥ ዳርዮስ ለዓለም ንጉሥ ሽህ ዓመት ያንግ ሥህ አሉት ወተማከሩ ምክረ መላእክት ወመሳፍንት ወመገብት ኩሎሙ እለ ውስተ መንግሥትከ በምትገዛው አገር ያሉ አዋ ቆች መሳፍንቱ ሹማምንቱ ሁሉ ምክርን ተማከሩ ወዓደሙ ፅድሜ ከመ አልቦ ዘይስ እል ኅበ ኩሉ አማልክት ወሰብእ እስከ ሠሉስ ዕለት እስከ ሦስት ቀን ድረስ ከጣ ዖታቱም ከሰውም ዘንድ የሚ ለምን እንዳይኖር ቀን ቀጠሩ ዘእንበለ ኀቤከ ንጉሥ ላዕለ ዙሉ መንግሥትከ ንጉሥ በምትገዛው አገር ሁሉ ስምዓነ ዳርዮስ ስም ዓነ ዳርዮስ ከማለት በቀር ወእመ አኮ ይደይዎ ውስተ ግበ አናብስት ከሌላ ግን ቢለምን ከአንበሳ ጐድጓድ ይጥሉት ዘንድ ቀጠሩ ይእዜኒ ንጉሥ አዝዝ ዕድሜ አሁንም ንጉሥ ቀን ቅጠር ወጸሐፍ ከመ ኢይዕበዩ ፋርስ ወሜ ዶን ሥርዓተከክ የፋርስ የሜዶን ሰዎች ሥር ዓትህን እምቢ እንዳይሉ ጻፍ ወሶቤዛ አዘዘ ዳርዮስ ይጽሐፉዘንተ ሥርዓተ ያን ጊዜ ዳርዮስ ይህን ሥር ዓት ይጽፉ ዘንድ አዘክ ወአእሚሮ ዳንኤል ከመ ተአዘዘ ዝንቱ ሥርዓት ቦአ ቤቶ ዳንኤል ይህ ሥርዓት እንደ ታዘዘ አውቆ ወደቤቱ ገባ ወአርኃወ መሳክወ ጽርሑ አንፃዛረ ኢየ ሩሳሌም በጊዜቱ ሰዓት ዘዕለት ሰገደ በኢየሩሳሌም አንፃር ያለ የቤ ቱን መስኩት ከፍቶ ከቀት በሦስተኛው ሰዓት ሰገደ አን ድም ሦስት ጊዜ ሰገደ ጸለየ ወተጋነየ ለእግዚአብሔር በከመ ያለምድ ቅድመ ቀድሞ እንደ አስለመደ እግ ዚአብሔርን ለመነ ወለዓይኒ ግብር ያስተሐይ ፅዎ ዘልፈ እሙንቱ ዕደው እኒህ ሰዎች በማናቸውም ሥራ ይመሰከቱት ነበረ ወረከብዎ ለዳንኤል እንዘ ያስተበተዖ ለአምላኩ ወይጹሊ ዳንኤልን ፈጣሪውን እየለመነ ሲጸልይ አገኙት ወሖሩ ወይቤልዎ ለንጉሥ አኮኑ አንተ አደምከ ከመ ኢይስዓል ዙሉ ሰብእ ኀበ ኩሉ አማልክት ወሰብእ እስከ ሠላስ ዕለት ዛደው ንጉሥን እንዲህ አሉት ሰው ሁሉ እስከ ሦስት ቀን ድረስ ከሰውም ከጣዖታቱም ሁሉ እንዳይለምን ቀን ቀጥ ረህ አልነበረምን ኣለበለህወከህዐ በዐዘቲከ ዘዳንኤል ነቢ ቿ ዘእንበለ ኀቤከ ንጉሥ ስምዓነ ዳርዮስ ስምዓነ ዳር ዮስ ከማለት በቀር እመቦ ዘተረክበ ይደይም ውስተ ግበ አናብስት ከሌላ ሲለምን ቢገኝ በአን በሳ ጐድጓድ ይጥሉት ዘንድ ቀን ቀጥረህ አልነበረምን ወይቤ ንጉሥ እሙን ዝነገር ንጉሥ ይህ ነገር እውነት ነው አለ ወኢይትነሠት ሥርዓተ ፋርስ ወሜዶን የፋርስ የሜዶን ሥርዓት አይ ፈርስም አንድም ቃሎሙ ለፋርስ ወሜዶን ይላል የፋ ርስ የሜዶን ሰዎች ነገራ ቸው አይፈርስም ወአውሥኡ ወይቤሉ ቅድመ ንጉሥ በንጉሥ ፊት መለሱ እን ዲህ አሉ ናሁ ዳንኤል ዘእምደቂቀ ፄዋ ይሁዳ ዓበየ ወኢሰምዓ ትእዛዘከ እነሆ ከይሁዳ ምርኮኞች ልጆች ወገን የሚሆን ዳን ኤል እምቢ አለ ትእዛዝህን አልሰማም ወገዜ ቱሰዓት ዘዕለት ሰአለ ኀበ አምላኩ ስዕለቶ ከቀኑም በሦስተኛው ሰዓት ወደ ፈጣሪው ልመናውን አቀረበ መ ከላሰ ነበይጵፈተ ያያራሙ ወሰሚዖ ንጉሥ ዘንተ ነገረ ተከዝዘ ጥቀ ንጉሥ ይህን ነገር ሰምቶ እጅግ አዘነ ወተበአሰ ከመ ያድኅኖ ለዳንኤል ዳንኤልን ያድነው ዘንድ ተከራከረ እምነግህ እስከ ሠርክ ፈቀደ ያድ ኅኖ ወስዕነ ከጧት እስከ ሠርክ ድረስ ያድነው ዘንድ ወደደ ማዳን ተሳነው ወይቤሉ እሙንቱ ዕደው ሶቤፃ ለንጉሥ እኒህ ሰዎች ንጉሥን ያን ጊዜ እንዲህ አሉት አእምር ንጉሥ ከመ ዕድሜ ፋርስ ወሜዶን ዘዓደሙ ወሠርዑ ዓበየ ንጉሥ የፋርስ የሜዶን ሰዎች የቀጠሩትን ቀን የሠሩትን ሥራ እምቢ እንዳለ እወቅ። አዘዘ ወወደይዎሙ ውስተ ግበ አናብስት ለእሙንቱ ወለደቂቆሙ ወለአንስ ቲያሆሙ እነሱን ልጆቻቸውን ሚስቶቻ ቸውን በአናብስት ጉድጓድ ጣሏቸው ወዘእንበለ ይብጽሑ ምድረ ግብ አኃ ዝዎሙ አናብስት ምድር ሳይነኩ አናብስት እየ ቀለቡ ዋጧቸው ወቀጥቀጥዎሙ ኩሉሎ አዕዕምቲሆሙ አጥንታቸውን ሁሉ ቀጠቀ ጧቸው ወእምዝ ጸሐፈ ዳርዮስ ንጉሥ ለኩሉ አሕዛብ ወሕዝብ ወበሐውርት ወለኩሉ እለ ይነብሩ ውስተ ምድር ከዚህ በኋላ ዳርዮስ ለሕ ዝቡ ለአሕዛቡም ለሀገሩ በዚህ ዓለም ለሚኖሩ ሁሉ ጻፈ ሰላም ይብዛኅ ለክሙ እምቅድመ ገጽየ በፊቴ ተድላ ደስታ ይብ ዛላችሁና አዘዝኩ ለኩሉ መኳንንት ዘውስተ መንግሥትየ በምገዛው አገር ላሉ ለመኳ ንንቱ ሁሉ አዘዝሁ ከመ ይፍርሁ ወይርዓዱ እምቅድመ ገጹ ለአምላከ ዳንኤል ከዳንኤል ፈጣሪ ከገጸ መዓቱ የተነሣ ይፈሩ ይርዱ ዘንድ አስመ ውእቱ አምላክ ሕያው ዘይ ፄሉ ለዓለም ዘኢይማስን መንግ ሥቱ ወምኩናትኒ ለዝሉፉ አገዛዙ ጸንቶ የሚኖር መን ግሥቱ የማያልዋፍ ለዘለዓለም ጸንቶ የሚኖር ሕያው አም ላክ አሱ ነውና ያድኅንቂ ዘክዳንኤል ነቢ ድሮስ ወይረድእሂ ከግበ አናብስት አንድም ከግበ አናብስት ያድናል በምግባር ይረዳል ወይገብር በሰማይ በፀሐይ በጨረቃ አንድም በልዑላኑ አንድም በመሳእክት አንድም በአየር ባሉ አጋን ንት ተአምራት ያደርጋል ተአምራተ ወመንክራተ ወበምድር በፅፀው በአዕባን አንድም በት ሑታኑ አንድም በደቂቀ አዳም አንድም በምድር ባሉ አጋንንት ተአምራትን ያደ ርጋል ዘአድኃኖ ለዳንኤል እምአፈ አናብስት ዳንኤልን ከአፈ አናብስት ያዳነው አሱ ነው ወዓብየ ዳንኤል በመንግ ሥተ ዳርዮስ ወበመንግሥተ ቂሮስ ፋርሳዊ ዳንኤል በዳርዮስ መንግሥትና በቂሮስ መንግሥት ከበረ ገነነ በነዚህ መንግሥት ቢት ከእቶነ ኣዛኣአ አሃ ሳሂከቨዐፁዉበዐፒክቨዕ ምዕራፍ በቀዳሚ ዓመተ መንግሥቱ ለብልጣሶር ንጉሠ ከላውዴዎን የከላውዴዎን ንጉሥ ብልጣ ሶር በነገሠ በመጀመሪያው ከክመን ሐለመ ዳንኤል ሕልመ ከዚህ ቀድሞ የስውን ሕልም ይተረጉም ነበረ አሁን ግን ዳንኤል ሕልም አለመ ወርእየ ርእሶ በውስተ ምስካቢሁ ራሉን በሕልም አየ አንድም ራሱ ሕልም ሲያይ አየ አን ድም ዘውስተ ነፍሱ ይላል የራሱን ጥፋት አየ የእስራ ኤል ጥፋት የሱ ነውና ወጸሐፈ ሕልሞ ሕልሙን ጻፈ ወይቤ አነ ዳንኤል ሐለምኩ እኔ ዳንኤል ሕልም አለምሁ አለ ወርኢኩ ተ ነፋሳተ ሰማይ ይነ ፍሑ ውስተ ባሕር ዓቢይ በአራቱ ሊቃነ መላእክት ምግ ብና አምሳል አራቱ ነገሥተ አሕዛብ ሲነግሥ አየሁ ባሕር ታዋኪ ነው ይህም ዓለም ዘዳንኤል ነቢ ታዋኪ ነውና በባሕር ያሰለ ካልወጣ አይታወቅም በዚህ ዓለምም ካልተደረገ አይታ ወቅምና ወዓርጉ ቱ አራዊት ዓበ ይት እምባሕር ኅቡረ አራቱ ነገሥተ አሕዛብ በዚህ ዓለም ነገሥ ሀ ወቀዳማዊት ከመ አንበሳዊት መጀመሪያዬቱ በአንበሳ አም ሳል ናት አለ ናቡከደነፆር ነው ጋማውን የአንበሳ አድ ርጎለታልና ወባቲ ክንፍ ጥፍር አላት ጥፍሞሩን የን ስር አድርጎለታልና ወክነፊሣኒ ከመ ዘንስር ጥፍሩም እንደ ንስር ነው ወርኢክዋ እስከ ተመልሐ ክነፊሃ ጋማው እስቲመለጥ ጥፍሩ እስቲወልቅ ደርሼ አየሁ ናቡ ከደነፆር ቀድሞ ሰውን ሁሉ አስገዝቶኝ ነበር ዛሬም አራ ዊትንሁሉ አስገዝቶኛል እኔ ምን ፅዳዬ ብሎ ታበየ ጋማው እንዲመለጥ ጥፍሩ እንዲወ ልቅ አድርጎታል ወተንሥአት እምድር ከአርዌ መልክ ተለይቶ አን ድም ወቀዳማዊት ከመ አንበ ሳዊት ብለህ መልስ መጀመ ሪያዬቱ መንግሥተ ባቢሎን ናት ከመ አንበሳዊት አላት ሥራቷ ግበ አናብስት ነውና ወባቲ ክንፍ ሥልጣን አላት ሥልጣኗም እንደ ናምሩድ ነው ሥልጣኗ እስቲነሣት ደርሼ አየሁ ተገገር ሆነች ወቆመት በእግረ ሰብእ በተገዢ ሰው አምሳል ጸናች ወልበ ሰብእ ተውህበ ሳቲ ወተውህቦ ልበ አርዌ ብሎ ነበርና የተገዢ ሰው ሥር ዓት ተሰጣት ወመጽአ ካልዕ አርዌ ዘይመ ስል ድበ ተኩላ የሚመስል ሴላ አርዌ መጣ አለ ዳርዮስ ነው ወቆመ ነገሠ ወ ገጹ አራቱን መዓዝን አንድ አድ ርጎ ይገዛል ወርቱ ዓፅመ ገበዋት ውስተ አፉሁ ሦስት የጎን አጥንቶች በአእጁ ተይዘዋል ማለት ባቢሎንን ሜዶንን ፋርስን ይገዛል ዓፅመ ገበዋት አላቸው የጎን አጥንት ሥጋ የለውም እነ ዚህም ገንዘባቸውን ተዘርፈ ዋልና አንድም ጐን አጠገብ ነው በአጠገብ ኗሪዎች ናቸ ውና አንድም ጐን ማረፊያ ነው ገንዘባቸውን በልተው አርፈው ይኖራሉና አንድም ጐን ጠማማ ነው ጠዋፅዕያነ ምግባር ናቸውና ወእቤላ ከመዝ ተንሥኢ ወብልዒ ሥጋ ብዙጎ እንዲህ አልኋት ተነስተሽ የስውን ሁሉ ገንዘብ አብዝ ተሽ ሰብስቢ አልኋት ወእምድኅረ ዝንቱ ርኢኩ ካልዓ አርዌ ከመ ነምር ከዚህ በኋላ በነምር አምሳል ሌላ አውሬፊ አየሁ አለ ቂሮስ ነው ወላዕሌሁ ቱ ክንፍ ከመ ዖፍ እንደ ያፆፍዋ አራት ክንዋ አለው ማለት ባቢሎን ፋርስ ፅርዕ ሜዶን በሱ ትእዛዝ አሉ አምስቱ ቢል ከሮምና ከግብፅ አንዳቸውን አግብቶ ወዘቱ አርእስቲሁ ለአርዌናሁ የንጉሠ ነገሥትነቱ አህጉር አራት ናቸው ባቢሎን ሜዶን ፋርስን ፅርፅ በዝርዝሩ ነለባለለወየከበዐቲከ«ዐየ ዘዳንኤል ነቢይ ደ ማምጣት ነው አምስቱ ቢል ከሮምና ከግብፅ አንዳቸውን አግብቶ ወተውህበ ሎቱ መባሕት መጥባሕትም ይላል ሥል ጣን ተስጠው ጂ ወእምድኅሬሁ ርኢኩ በራ እየ ሌሊት ራብዐ አርዋ ግሩመ ከሱ በኋላ ግሩም የሆነ አራ ተኛ አውሬ ሌሊት በራእይ አየሁ ራእየ መዓልት አለና ራእየ ሌሊት አለ በዝሆን አምሳል አይቶታል እስክን ድር ነው ወመደንግፀ ወኃያለ ጥቀ የሚያስደነግጥ እጅግ ኃያል የሆነ እስክንድርን አየሁ ወስነኒሁ ዘሐዒን ሥልጣኑ ፅኑዕ ነው ወፅፈሪሁ ዘብርት ሠራዊቱ ፅኑዓን ናቸው ይበልዕ ወየሐርዕ ወዘተርፈ ይከይድ በእግሩ የስውን ገንዘብ ሁሉ ይበ ላል ከሱ የቀረውን ሠራዊ ቱን እየስደደ ያጠፋል ወውእቱ የዓቢ እምኩሎሙ አራ ዊት ዘቅድሜሁ ከሱ አስቀድመው ከነበሩት በሥታትሁሉጓእስይበልጣል ከዳንኤል ነቢ ይፀ ወቱ አቅርንቲሁ ዐሥር ነገሥታትን ያነግሣል አራቱደጋግ ታላላቅ ስድ ስቱ ታናናሽ ናቸው ቿ ወነጸርኩ አቅርንቲሁ እስክንድር ያነገሣቸው ነገሥ ታቱን አየሁ ወናሁ ካልዕ ቀርን በማዕከሎሉሙ እነሆ በመካከላቸው ታናሽ ቀንድ በቀለ ማለት አውፊ ፋኖስ አንጥያኮስ ነገሠ አን ድም ሐሳዊ መሚሕ ነገሠ ዐየቱአቅርንቲሁዘቅድሜሁተመልሑ እምቅድምመ ገጹ ከሱ አስቀድመው የነበሩ ሰል ፎስ ደማጥርያኖስ በጥሊሞስ ጠፉ አንድም የሐሳዊ መሲሕ ስማቸው ያልታወዮ ነገሥታቱ ጠፉ ወውስቴቱ አፅይንት ከመ አዕይንተ ሰብእ ውስተ ውእቱ ቀርን ንዑስ ቀርን ብሎት ነበርና ሰው እንደሆነ ለማጠየቅ እንደ ሰው ያለ ዓይን አለው አንድም የሰው ዓይን ተንኮለኛ ነው ተንኮለኝነት አለው አንድም ለጌታ ነቢያተ ጽድቅ እንዳ ሉት ለአንጥያኮስም ነቢያተ ሐሰት አሉት አንድም ለጌታ ዛሮክ ኤልያስ እንዳሉት ንዑስ በቁለ ለሐሳዊ መሚሕም ሐሳዊ ፄኖክ ሐሳዊ ኤልያስ አሉት ወአፉሁ ይነብብ ዓቢያተ አንጥያኮስ የእስራኤል አም ላክ ምን አምላክ ነው እያለ ይናገራል አንድም ሐላሳዊ መሲሕ ከሰማየ ሰማያት ወረ ድሁ ከድንግል ማርያም ተወ ለድሁ ጽርሐ አርያም ይሏ ችኋል የኔ ከተማ ናት እያለ ይናገራል ዘ ወርኢኩ እስከ አንበሩ መንበረ መናብርተ ሲል ነው እንደ አትሮንሰ ሰሎሞን እርከን እርከን አለውና አንድም የንጉሠ ሲዘረጋ የባለሟሎ ቹም ይዘረጋልና አንድም በንጉሥ ቤት ዙፋን አልጋ ድንክ አልጋ አለና መናብ ርት ብሎ አበዛ አንድም ነቢያት ካህናት መቃብያንን አእስቲያስተምሩ ድረስ ብሉየ መዋዕል እስቲያድርባቸው ሐዋርያት ምእመናንን እስቲ ያስተምሩለት ጌታ እስቲያድ ርባቸው አንድም ፄሄኖክ ኤል ያስ ምእመናንን እስቲያስተ ምሩለት ብሉየ መዋዕል ጌታ ክርስብጳለስለዌቲክን ። ድረስ ደርሼ አየሁ አንድም በደብረ ጽዮን ዙፋን እስቲዘረ ጋለት ደርሼ አየሁ ብሉየ መዋዕፅል ክርስተስ አስቲቀመ ጥበት ድረስ ደርሼ አየሁ ወነበረ ዲቤሁ ብሉየ መዋዕል ብሉየ መዋዕል ጌታ በዙፋት ተቀመጠ ወልብሱ ፀዓዳ ከመ በረድ ልብሱ እንደ በረድ ነጭ ነው ንጹሐ ባሕርይ ነኝ ሲል ወስእርተ ርእሱ ከመ ፀምር ንጽሕ የራሱ ጠጉር እንደ ብዝት ነጭ ነው ብሉየ መዋዕል ነኝ ሲል በሽበተ ሰው አም ሳል ይታየዋል ወመንበሩፃሄ አላት ዘይነድድ ዙፋኑም የሚነድ እላት ነው በመዓት አለሁባቸው ሲል ወሠረገላሁኒ አፍሐም ዘያንበለብል ሠረገላውም የሚያቃጥል ፍሕም ነው የነዚያን ደም አፈስሳለሁ ሲል ወፈለገ እላት ይውኅዝ ቅድሜሁ በፊቱ የእላት ፈሳሽ ይፈስ ሳል መቅሠፍተ ኃጥአን አን ድም ሀብተ መንፈስ ቅዱስ በዐከወዐዐየቨ ዘዳንኤል ነቢይ አፅላፈ አዕላፋት ይትለአክዎ የብዙብዙ የሚሆኑ መላእ ክት ያገለግሉታል ወትእልፊተ አዕላፋት ይቀውሙ ዓውዶ ቅድሜሁ የብዙ ብሹኹ የሚሆኑ መላእ ክትበሪቱ ኩሪያውን ይቆማሉ ጠነበረ ዓውደ ወከሠተ መጻሕፍተ ጌታ በአደባባይ ተቀመጠ የአ ንጥያኮስን ፅዳውን አወቀበት አንድም የሐሳዊ መሲሕን ዕዳውን አወቀበት አንድም በምጽአት ንጌታ በአደባባይ ተቀመጠ ብሉዩን ሐዲሱን ገለጠ ብሉይ ሐዲስ እየተነ በበ በዚያ ያለውን የሠሩ ወደመንግሥተ ሰማያት ይገ ባሉ በዚያ ያለውን ያልሠሩ ወደገፃነም ይሄፄዳሉና አንድም ያን ጊዜስ ይህ ሁሉ የለም ብሎ ምግባረ ጸድቃንን ምግ ባረ ኃጥአንን መረመረ ወርኢኪኩ ሶቤፃ እምቃለ ነገሩ ዓቢይ ዘይነብብ ዝኩ ቀርን አንጥያኮስ የእስራኤል አም ላክ ምን አምላክ ነው ከማ ለቱ የተነሣ አንድም ጌታ አንጥያኮስ ይጥፋ ከማለቱ የተነሣ አንድም ሐላዊ ዘዳንኤል ነቢይ ድ መሲሕ ከሰማየ ሰማያት ወረድሁ ከድንግል ማርያም ተወለድሁ ከማለቱ የተነሣ አንድም ጌታ ሐሳዊ መሲሕ ይጥፋ ከማለቱ የተነሣ እስከ ተአተተ ወእስከ ተቀትለ ውእቱ አርዌ ወጠፍዓ ያን ጊዜ አንጥያኮስ ሐሳዊ መሲሕ እስቲጠፋ ድረስ ደርሼ አየሁ ወወሀቡ ሥጋሆሙ ያውዕዩ በአሳት ዕብራውያን ለመከራ በርት ተው መገኘታቸውን መናገር ነው አንድም አንጥያኮስ ዮስለ ሥጋ ታሞ አንደበቱ ተቆራርጦ ሙቷልና አንድም የነአልዓዛርን ሥጋቸውን በእ ባት ያቃጥሉ ዘንድ ሰጡ አንድም የነሐሳዊ መሲሕን ሥጋቸውን ሥላሴ ለእሳተ ገፃነም ሰጡ አለ የሥጋው ከነፍስ ያደርሳቸዋልና ወቆመ ርአሶሙ ለእሉ አራዊት የሮማውያን መንግሥት ጸና አንድም አውፊፋኖስ አንጥ ያኮስ ነገጮ አንድም ሐሳዊ መሲሕ ሦስት ዓመት ከመን ፈቅ ጸና አንድም ተጸርዐ ይላል ጠፋ ወተውህበ ሎሙ ነዋህ ሕይወት እስከ ዕድሜሆሙ ለነአንጥያኮስ ሦስት ዓመት ከመንፈቅ አንድም ለአይሁድ አርባ ዘመን አንድም ለሮማ ውያን አራት መቶ ስድስት ዘመን ተሰጣቸው ወርኢኩ በራእየ ሌሊት ራእየ መዓልት አለና ራእየ ሌሊት አለ ሌሊት በራእይ አየሁ ወናሁ መጽአ ዓቢይ በደመና ሰማይ ከመ ወልደ ዕጓለ አመሕያው ዓቢይ ጌታ ወልደ ዕጓለ እመ ሕያው እንደ መሆኑ በም ልዓተ ክብር በስፍሐተ ክብር መጣ አንድም በሥጋ ማር ያም መጣ ወበጽሐ ኀበ ብሉየ መዋዕል አብ እስከሚገዛው ይገዛል አንድም አብ የሚፈርደውን ይፈርዳል አንድም ወልደ ዕጓለ እመሕያው እርሱ በም ጽአት በክበበ ትስብእት ይመ ጣል በመለኮቱ የሚፈርደውን በሰውነቱ ይፈርዳል አንድም ደመናውን እየተረገጠ ይመ ጣል የደብረ ታቦር የዕር ርይ ክብሩ ነው መመለክ መስገድ የሚገባው ነው ወተውህበ ሎቱ ምኩናን ወክብር ወመንግሥት አገዛዝ ክብር መንግሥት ተሰጠው ወኩሉሙ አሕዛብ ወበሐውርት ወነ ገድ ይትቀነዩ ሎቱ አሕዛብ ሁሉመንደር መንድ ረው የሚኖሩ ነገደ አሕዛብ ነገደ እስራኤል ነገደ ሴም ነገደ ካም ነገደ ያፌት ይገ ዙለታል ወምኩናኑኒ ምኩናን ዘለዓለም ዘኢየሐልቅ አገዛዙ ለዘለዓለም የማይ ጸም ነው ወመንግሥቱነኒ ዘኢይማስን መንግሥቱም የማያልዋፍ ነው ወርእደኒ መንፈስየ አነ ዳንኤል እኔ ዳንኤል ሰውነቴ ራደ ብኝ ተንቀጠቀጠብኝ ወደንገፀኒ ልብየ አምራእየ ርእስየ ከራሴ ራእይ የተነሣ ልቡ ናዬ ደነገጠብኝ ወሖርኩ ወተጠየቅዎ ለጳዱ አእምእለ ይቀውሙ ጉሹ ደልበለይቶከበከሩ መ ዘዳንኤል ነቢ ድ ወአይድዓኒ ፍካሬሁ ጥዩቀ ወጠየቁ ወዙሉሎ ነገሮ የተረዳ ትርጓሜውን ነገሩን ሁሉ ተረዳሁ ጄ ወይቤለኒ እሉ ቱ አራ ዊት ዓበይት ዘርኢከ ቱ ነገሥታት እሙንቱ ይትነሥኡ ዲበ ምድር ያየፃቸው እኒህ አራቱ ዓበ ይት አራዊት አራት ነገሥ ታት ናቸው እነዚህ በዚህ ዓለም ይነግሣሉ ወዓዲ ይትአተቱ ዳግመኛ ይጠፋሉ ወይገብዕ መንግሥት ለቅ ዱሳነ ልዑል መንግሥት ለመቃብያን ይመ ለሳል አንድም ለምእመናን ፃይማኖት ይፀናል ወይነሥኡ መንግሥተ ቅዱሳነ ልዑል መቃብያን መንግሥቱን እጅ ያደርጋሉ ወይነብርዋ ለዓለመ ዓለም ለዘለዓለም ይኖሩባታል ወተጠየቅዎ ካፅበ በእንተ ራብዕ አርዌ ዳግመኛ የእስክንድርን ነገር ጠየቅሁት እስመ ነኪር ውእቱ እምኩሎሙ አራዊት ወግሩም ውእቱ ጥቀ ከአራዊት ሁሉ ልዩ ነውና እጅግ ግሩም ነውና ከዳንኤል ነቢ ድ ወስነኒሁ ዘሐዒን ወጽፈሪሁ ዘብርት ሥልጣትኑ ሠራዊቱ ጽኑዓን ናቸውና ይበልዕዛ ወየሐርስ ወዘተርፈ ይከ ይድ በእግሩ የሰውን ሁሉ ገንዘብ ይበላል ከሱ የተረፈውን ሠራዊቱን እየሰደደ ያጠፋል ወበእንተ ቱ አቅርንቲሁ ዘውስተ ርእሱ በራሱ ላይ የበቀሉ ያሥሩን ቀንዶች ነገር ጠየቅሁት ማለት በሥልጣትኑ የተያዙ ያሥሩን ነገሥታት ነገር ጠየቅሁት ወዝኩሂ ካልዕ ቀርን ዘበቁለ መር ሆሙ ለሮቱ እምእልክቱ ቱ እሉ እም ቅድሜሁ ከሱ አስቀድመው የነበሩ ከዐ ሥሩ ሦስቱን ነገሥታት ያጠፋ የአንጥያኮስን ነገር አንድም የሐሳዊ መሲሕን ነገር ጠየ ቅሁት ወወድቁ ቱ አቅርንት እለ እም ቅድሜሁ ከሱ አስቀድመው የነበሩ ሰልፎስን ደማጥርያኖስን በጥሊሞስን እስቲያጠፋቸው ድረስ ወዝኩ ዘቦ አዕይንት የሰው ዓይን ተንኮለኛ ነው ተንኮለኝነት ያለው የዚያን የአንጥያኮስን ነገር አንድም የሐሳዊ መሲሕን ነገር ወአፉሁ ይነብብ ዓቢያተ ሪንዕ አንጥያኮስ የእስራኤል አም ላክ ምን አምሳክ ነው እያሰ አንድም ሐሳዊ መሲሕ ከሰ ማየ ሰማያት ወረድሁ ከድን ግል ማርያም ተወለድሁ እያለ ወርአሱ የዓቢ እምአብያጺሁ አንዱከአንዱ በልጦ ያየሁት ርኢክዎ ለውእቱ ቀርን ይትቃተሎሙ ለቅዱሳን መቃብያንን ሲወጋቸው ወሞዖሙ ድል ሲነሣቸው አየሁት እስከ መጽአ ብሉየ መዋፅዕል ብሉየ መዋዕል ጌታ በረድ ኤት አስቲመጣ ድረስ ወፈትሐ ሎሙ ለቅዱሳነ ልዑል ለመቃብያን እአስቲፈርድላ ቸው ድረስ ወበጽሐ ዕድሜሁ ዘዳንኤል ነቢ ወአጽንዓ መንግሥቶሙ ለቅዱሳን የመቃብያንን መንግሥት እስ ቲያጸና ድረስ አየሁት ወይቤ አርዌ ራብዕ አራተኛው አውሬ እስክን ድር ነው ራብዕት መንግሥት ይእቲ እንተ ተዓቢ እምኩሉ መንግሥታት ከመንግሥቱ ሁሉ የምትበ ልጥ አራተኛ መንግሥት ናት ወትበልዓ ለኩላ ምድር ወትከይዳ ወትቀጠቅጣ አገሩን ሁሉ ፈጽማ ታጠ ፋለች ወቱ አቅርንቲሁ ቱ መን ግሥታት ዘይትነሥኡ ዲበ ምድር አሥሩ ቀንዶች በዚህ ዓለም የሚነሠ አሥሩ ነገሥታት ናቸው ወእምድኅሬሆሙ ይትነሣፅዕ ካልፅ ንጉሥ ከነዚያ በኋላ አንጥያኮስ አን ድም ሐሳዊ መሲሕ ይነ ግሣል ወየአትቶሙ ለእኩያን እለ እም ቅድሜሁ ከሱ አስቀድሞ የነበሩ ክፉዎ ዛላ አለ ከ በቲከ ህ ወየኃሥሮሙ ለቱ ነገሥት ሦስቱን ነገሥታት ያዋርዳ ቸዋል ወይነብብ በነገረ ልዑል አንጥያኮስ የእስራኤል አም ላክ ምን አምላክ ነው እያሰ አንድም ሐሳዊ መሲሕ ከሰ ማየ ሰማያት ወረድሁ ከድ ንግል ማርያም ተወለድሁ እያሰ ይናገራል ወየአትቶሙ ለቅዱሳነ ልዑል መቃብያንንም ያጠፋቸዋል ወይቴይል ይበረታል አንጥያኮስ አንድም ሐላሳዊ መሲሕ ወይዌልጥ መዋዕለ በዓለሠዊትንበዓለፋሲካን በዓለ መፀለትን ይለውጣል አንድም ጌታ መዋፅዕለ ደዌን በመዋዕለ ጥዒና ይለውጣል መዋዕለ ጥዒናን በመዋዕለ ደዌ ይለውጣል አንድም ሰኞን በማክሰኞ ማቴዎስን በማርቆስ ይለውጣል ወሕገ በጥሊሞስ አንጥያኮስ ሕገ ኦሪትን በሕገ ጣዖት ይለ ውጣል ዘዳንኤል ነቢ ቭ ወይትወሀብ ሎቱ እስከ ዕድሜሁ ውስተ እዴሁ እስከ ጊዜው ድረስ ሥል ጣን ይሰጠዋል ዓመት አንድ ዓመት ወዓመታት ሁለት ዓመት ሦስት ዓመት ይሆናል ወመንፈቀ ዓመት መንፈቅ ሦስት ዓመት ከመ ንፈቅ ሥልጣን ይሰጠዋል ወነበረ ዓውደ ወሠዓሮ ለመልአክ አንጥያኮስ በአደባባይ ተቀ መጠ አልዓዛርን ከሹመቱ ሽረው አንድም ጌታ በአደባ ባይ ተቀመጠ አንጥያኮስን ከሹመቱ ሻረው አንድም ሐላሳዊ መሲሕ በአደባባይ ተቀመጠ ከቴኖክና ከኤል ያስ አንዱን ሻረው አንድም ጌታ በአደባባይ ተቀመጠ ሐሳዊ መሲሕን ሻረው ከመ ያማስን ለግሙራ አንጥያኮስ ፈጽሞ መንግሥ ትን ያጠፋ ዘንድ አንድም ኢያማስን ቢል መንግሥቱን እንዳያጠፋ መንግሥት ወምኩናን ወዕ በየ መንግሥት ዘመትሕተ ሰማይ ተውህበ ለቅዱሳነ ልዑል መንግሥት አገዛዝ ከሰማይ በታች ያለ የመንግሥት ገና ንነት ለመቃብያን ተሰጠ ወመንግሥቱሂ መንግሥት ዘለዓለም መንግሥቱም የዘለዓለም መን ግሥት ነው ወኩሎሙ መንግሥታት ይትቀነዩ ሎቱ ወይትኤዘዙ እስከ ዝየ ለአንጥያኮስ ለሐሳዊ መሲሕ ይገዙለታል ሦስት ዓመት ከመንፈቅ ይገዙለታል አን ድም የዚህ ዓለም ነገሥታት ለጌታ ይገዙለታል መገዛታ ቸው እስከዚህ ነው አይ ባልም ወአሜዛ ይከውን ማኀለ ቅተ ሕዝብ ያን ጊዜ የሕዝቡ ጥፋት ይሆናል ወአነ ዳንኤል ሕሊናየ ተሐውከኒ ጥቀ በሕቁ እኔ ዳንኤል ሕሊናዬ ፈጽሞ ታወከብኝ ወተወለጠ ራእይየ መልኩኬ ተለወጠ ወዐቀብኩ ነገሮ ውስተ ልብየ ነገሩን በልቡናዬ አወጣው አወርደወነዳለዐካወቲከህ ጉባዔ ወአመ ወ ዓመተ መንግ ሥቱ ለብልጣሶር ንጉሥ አስተርአ የኒ ሊተ ራእይ አነ ዳንኤል ርኢኩ ብልጣሶር በነገሠ በአሥራ ሦስት ዘመን ለኔ ለዳንኤል ራእይ ታየኝ አሥራ አንድ ዓመት አላየም ቢሉ አዎን አላየም ዕውቀቱ የጸጋ ነው እንጂ የባሕርይ ነውን። እስመ ይእቲ ኢክህለት ተዋቅሶተክሙ ይች እናንተን መከራከር አል ተቻላትምና ወፈርሀት ወለተ ይሁዳ የይሁዳ ልጅ ፈርታለችና ወተዓገሠት ፅዕለተክሙ ስድባችሁን ታገሠች ይእዜኒ ንግረኒ ምንት ዕፁ ኀበ ረከብክሙ እዝዞ ይትናገሩሆሙ ሁለቱ ሲጨዋወቱ ያገኛችሁ በት ዛፉ ምንድነው እስቲ ንገረኝ ወይቤ ታሕተ ዕፀ ጵርዮን ሮማን ከሚባል እንጨት ሥር ነው አንድም ገውዝ ማለት ነው አነዚያ በዝመሙት ተናድደዋልና ይሰክቡ ይሰክቡ ይላሉ እሱ ግን የለበትምና ይትናገሩ ይትናገሩ ይላል ዛ ወይቤሎ ዳንኤል አማን ሐሰውከ አንተዛ ላዕለ ርእስከ በውነት በራስህ ላይ አንተም ሐሰት ተናገርክ አለው ናሁ ጽኑሕ መልአከ እግዚአብሔር በሰይፍ ይሥዕርከ እመንፈቅከ እነሆ መልአከ እግዚአብሔር በሰይዋ ከሁለት ይከፍልሕ ጮ ዘዳንኤል ነቢይ ዘንድ ደጅ ይጠናዛል አንድም ከማዕከለ ዘመንህ ሊሲለይህ ይጠብቀፃል ከመ ይሥሩከ ሊያጠፋህ ወዶ ዛ ወከልሑ ኩሉ ሕዝብ በዓ ቢይ ቃል ሕዝቡ ሁሉ ቃላቸውን አሰ ምተው ጮሁ ወባረክዎ ለእግዚአብሔር ዘአድኃና ለሶስና ዘተወከለት ቦቱ ያመነችበት ሶስናን ያዳናት አእግዚአብሔርን አመሰገኑት ቿ ወተንሥኡ ሕዝብ ላዕለ እል ክቱቱ ረበናት ሕዝቡ በሁለቱ ረበናት ላይ በጠላትነት ተነሥሠ አእስመ አርስሖሙ ዳንኤል እም ቃሉሙ ከቃላቸው የተነሣ ዳንኤል አስነቅፏቸዋልና ወሐሰዎሙ ስምዖሙ ምስክርነታቸውንም አድርጎባቸዋልና ወገብሩ እኩየ ላዕሌሆሙ በከመ ገብሩ እኩየ ዲበ ቢጾሙ በሕገ ሙሴ በሶስና ላይ ክፉ ነገር እንዳደ ረጉ በሙሴ ሥርዓት በነ ቪዚያ ላይ ክፉ ነገር አደረ ጉባቸው ሐሰት ወአድኃነሉ ደመ ንጹሐ በይ እቲ ዕለት በዚያች ቀን ንጹሕ ደምን ከማዋስሰስ አዳነ ወአእኩትዎ ለእግዚአብሔር ኬልቅዩስ ወብእሲቱ በእንተ ወለ ቶሙ ሶስና ምስለ ኢዮአቄም ምታ ወኩሉሎሙ አዝማዲሃ ከባሏ ከኢዮአቄም ከዘመዶቿ ሁሉ ጋራ ስለ ልጃቸው ስለ ሶስና ኬልቅዩስና ሚስቱ እግ ዚአብሔርን አመሰገኑት እስመ ኢተረክበ እኩይ ላዕሌፃ በሷ ላይ ክፉ ሥራ አል ተገኘምና ወኮነ ዳንኤል ዓቢየ በቅ ድመ ሕዝብ እምይእቲ ፅለት ወለዝላፉ ከዚች ቀን ጀምሮ ዳንኤል ለዘለዓለሙ በሕዝቡ ፊት ከበረ ገነነ ሥ ራሥ ምዕራፍ ወ ወእምድኅረ ሞተ ንጉሥ አስጥያዴስ አስጥያዴስ አስጥያጊስ አስጥ ያግስ ይላል አስጥያዴስ ከሞተ በኋላ ወተቀብረ ኀበ ተቀብሩ አበዊሁ አባቶቹ ከተቀበሩበት ቦታ ከተ ቀበረ በኋላ ነሥአ ቂሮስ ፋርሳዊ መንግሥቶ የፋርስ ሰው ቂሮስ መንግሥ ፓ ወሀሎ ዳንኤል ደቀ ጽርሑ ለንጉሥ የንጉሥ ባለሟል ዳንኤል ነበረ ወይከብር እምኩሉ አዕርክቲሁ ከባልንጀሮቹ ሁሉ አሱ ይከ ብር ነበር ወሀሎ ምስል ዘያመልክም ሰብአ ባቢሎን የባቢሎን ሰዎች የሚያመል ኩት ምስል ነበር ወያስተዋጽኡ ዙሎ አሚረ ሲላዮ ሥን ዳሌ ዕሥረ ካዕበ በመሥፈርተ አርጣባስ ቻል በሚባል ማድጋ ዕለት ዕለት ሀያ ሀያ ማድጋ ሕጾ ጉርዶ የወጣ ስንዴ ያወጡ ለት ነበር አንድም ዕፅሥረ ወካዕበ ይላል ወአባግዓ አርባዕተ አራት በግ ወወይነ ተ መስፈርተ ስባት ፊቀን ወይን ያወጣጡ ለት ነበር ወያመልኮ ንጉሥ ወየሐውር ኩሎ አሚረ ወይሰግድ ሎቱ ንጉሥ ያመልከው ነበር ሁል ጊዜም እየሄደ ይስግድለት ቱን ያሆህነህ«ዌቲከክበዐፒከየ ወዳንኤልሰ ይሰግድ ለአምላኩ ዳንኤል ግን ለፈጣሪው ይሰ ግድ ነበር ወይቤሎ ንጉሥ ለዳንኤል ለምንት ኢትሰግድ ለቤል ንጉሥ ዳንኤልን ለቤል ለምነ አትሰግድም አለው ወይቤ ዳንኤል ኢያመልክ ጣያተ ጣዖያት አላመልክም አለ ወግብረ እደ ሰብእ ይኸውም የሰው እጅ ሥራ ነው አንድም ጣዖተ ግብረ እደ ስብእ ሰው ሠራሽ ጣዖ ትን አላመልክም አለ ዘእንበለ ዳዕሙ ለአምላክ ሕያው ዘፈጠረ ሰማየ ወምድረ ሰማይን ምድርን የፈጠረ ሕያው አምላክን አመልካለሁ እንጂ አንድም ሰማይን ምድ ርን ከፈጠረ ከሕያው አም ላክ በቀር ጣዖትን አላመ ልክም ወመኩንን ውእቱ ለኩሉ ዘነፍስ ለሥጋዊ ለደማዊ ሁሉ ገዥ እሱ ነውና ወይቤሎ ንጉሥ ይመስለ ከኑ ዘኢኮነ ሕያወ አምላከ ቤል ንጉሥ እንዲህ አለው ቤል ሕያው አምላክ ያይደለ ይመ ስልፃልን ዘዳንኤል ነቢይ ኢትሬፊኢኑ መጠነ ይበልዕ ወይሰቲ እንተ ጸብሐት ፅለት ዕለት የሚበላውን የሚ ጠጣውን መጠን አታውቀው ምን አንድም እንዲበላ እን ዲጠጣ አታውቅምን ሄ ወሰሐቆ ዳንኤል ዳንኤል ሳቀበት ወይቤ ኢያስሕቱክ ኦ ንጉሥ ንጉሥ ሆይ አያስቱሕ አለ ዝሰ ውስጡ ፅቡር ወአፍአሁ ብርት ይህስ ውስጡ ጭቃ አፍአው ውጭው ብርት ነው በፊት ጭቃውን መስለው በላይ ብርቱን ያፈሱታልና አንድም ጥንቱን ጭቃ ነውና መስ ለው ያፈሱታልና ኢይበልዕ ወኢይሰቲ ግሙራ ፈጽሞ አይበላም አይጠጣም ሄ ወተምዓ ንጉሥ ወጸውዖሙ ለገነውተ ቤል ንጉሥ ተቆጥቶ ካህናተ ጣዖ ቱን ጠራቸው ወይቤሎሙ እመ ኢነገርክሙኒ መት ዘይበልዕ ዘንተ ሲሳዮ ትመውቱ ይህነን ምግቡን የሚበላው ማን እንደሆነ ካልነገራችሁኝ ትሞታላችሁ ወእመሰ አብጻሕክሙ ሊተ ከመ ቤል ይበልዕ ይመውት ዳንኤል ዘፀረፈ ላዕሰ ቤል ቤል እንዲበላ ብትረቱ ግን ቤልን የሰደበ ዳንኤል ይሞታል ወይቤሎ ዳንኤል ለንጉሥ ለይኩን በከመ ትቤ ዳንኤል ንጉሥን እንዳልህ ይሁን አለው ዘ ወየአክሉ ገነውቱ ሰቤል ድ ዘእንበለ አንስት ወደቅ ከሴት ከሕፃናት በቀር ካህናተ ጣዖቱ ሰባ ያህሉሱ ነበር ወሐሩ ንጉሥ ወዳንኤል ቤተ ቤል ንጉሁሠና ዳንኤል ወደ ጣዖቱ ቤት ፄዱ ወይቤሉ ገነውተ ቤል ናሁ ንሕነ ነሐውር አፍዓ ካህናተ ጣዖቱ እንሆ እኛ ወደ ውጭ እንሄዳለን አንተ ንጉሥ ሥራዕ ማዕዳቲሁ ወቅ ዳሕ ወይኖ ወአስተናብር ወዕፁ ፕኅቶ ወኅትም በማኅተምከ ንጉሥ አንተ ማዕዱን ሠር ተህ ወይትን ቀድተህ አዘጋ ጅተህ ደጁን ዘግተህ በማኅ ተም ቆልፈው አሉ ወጊሥ በጽባሕ ለእመ ረከ ብከ በዘኢበልዐ ኩሎ ቤል ንመውት ንሕነ ማለዳ ገሥግሠህ ሂድ ቤል በልቶ እንጂ ያልበላ ሁኖ ቢገኝ እኛ እንሞታለን ወእመ አኮስ ዳንኤል ዘሐሰወ ላዕሌነ ይመውት ያልበላ ሁኖ እንጂ በልቶ ቢገኝ በኛ ላይ ሐሰት የተና ገረ ዳንኤል ይሞታል ወእሙንቱስሰ የአምሩ ዘይገ ብሩ በታሐተ ማዕድ ቦሙ ፍኖናት ኅቡዕ እነቪያ ግን የሚያደርጉትን ያውቁ ነበር ከማዕዱ በታች ውስጥ ለውስጥ የሚሄዱበት ሥርጥ ጐዳና ነበራቸው ወእንተ ህየ ይበውዑ ዘልፈ ወይበልዑ ወይሰትዩ እነዚያ ግን ሁል ጊዜ በሥ ርጡ ጎዳና እየገቡ ይበሉ ይጠጡ ነበር ወወጺኦሙ እሙንቱ ሠርዐ ንጉሥ ለቤል ዘይበልዕ እነዚያ ከወጡ በኋላ ንጉሥ ለቤል የሚበላውን አዘጋጀ ወአዘኮ ዳንኤል ለጐልዔሁ ያምጽእ ሐመደ ዳንኤል አመዱን ያመጣ ክንድ ብላቴናውን አዘቨ «ፎከክሀክቲከዐየ ወረበቦ ውስተ ቤቱ ለቤል በቅድመ ንጉሥ ባሕቲቱ በንጉሥ ፊት ብቻ አመዱን በጣዖቱ ቤት ነሰነሰው ወወጺኦሙ አፀዉ ፕኅተ ወጥተው ደጁን ዘጉ ወጎነተሙማኅተመ ንጉሥ ወዳንኤል ንጉሥና ዳንኤል ቀልፉን ቆለፉ ወኃለፎሙ ቦኡገነውተ ቤል በሌሊት በከመ ያለምዱ ምስለ አንስ ቶሙ ወደቂቆሙ በልዑ ወሰትዩ ኩሎሙ ገፕጉሥና ዳንኤል ከሄዱ በኋላ ካህናተ ጣዖቱ እንደለመዱ ሌሊት ገብተው ከሚስቶቻቸው ከልጆቻቸው ጋራ ሁሉን በሉ ጠጡ ወጌሁ በጽባሕ ንጉሥ ወዳ ንኤል ንጉሥና ዳንኤል ማልደው ፄዱ ወይቤ ንጉሥ ዳኅንኑ ማኅ ተምከ ዳንኤል ወይቤ ዳንኤል እወ ዳኅን ንጉሥ ንጉሥ ዳንኤልን ማኅተምህ ደህና ነው። አለው ናሁ ሕያው ይበልዕ ወይሰቲ እነሆ ሕያው ነው ይበላል ይጠጣል ኣህባህላፍቶከዐወህ ወኢትክል ብሂሎቶ ኢኮነ ሕያወ አምላከ ወስግድ ሎቱ ደህነኛ አምላክ አይደለም ማለት አይቻልህም ስገድለት ወይቤ ዳንኤል ለእግዚአብ ሔር አምላኪየ እሰግድ እስመ ውእቱ አምላክ ሕያው ዳንኤል ለፈጣሪዬ ለእግ ኪአብሔር አሰግዳለሁ አለ ሕያው አምሳክ አሱነውና ወአንተ ንጉሥ አብኃኒ እቅ ትሎ ለዝ ከይለ ዘእንበለ መጥባሕት ወበትር ያለብትር ያለሰይፍ ይህን ዘንዶ እገድለው ዘንድ ንጉሥ አሰና ብተኝ አለው ወይቤሎ ንጉሥ ለዳንኤል አባሕኩከ ንጉሥ ዳንኤልን አሰናብቼፃዛ ለሁ ግደለው አለው ወነሥአ ዳንኤል ፒሳ ወሥ ፅርተ ወስብሐ ዳንኤል ስቡን ሰም አደሮ ማር ጠጉር አመጣ ወአብሰሎ ኅቡረ አንድ አድርጎ ቀቀለው ጠበሰው ወገብር ልሕሉሃ ዐዘዚየዘፅ ዘዳንኤል ነቢ ወአፍአሞ ለከይሲ ውስተ አፉሁ አለሎውን ደንጋይ በዚህ ጠቅሎ ለዘንዶው በአፉ አጐረሰው ወውጊጦ ነቅዓ ውአእቱ ከይሲ ዘንዶው ይኸንን ውጦ ተሰነ ጠቀ ይኸም ለጊዜው ተደር ጓል ለኋቷላው ምሳሌ ነው ዕብን የወልደ እግዚአብሔር አደሮማር ሙጫ ስብ ጠፐር አንድ ወገን የትስብእት ከይለ የዲያብሎስ አንድም ከይሲ የመቃብር ስብ አደሮማር የወልደ እግዚአብሔር ወይቤሎሙ ዳንኤል ርእዩ አም ላከክሙ ዳንኤል ፈጣሪያችሁን እዩ አላቸው ወእምዝ ሰሚያሙ ሰብአ ባቢሎን ተምዑ ጥቀ ከዚህ በኋላ የባቢሎን ሰዎች ስምተው ፈጽመው ተቆጡ ወተመይጡ ላዕለ ንጉሥ ወደንጉሠ ተመለሱ ወይቤሉ ተኃይደ ንጉሥ ተኃይደ ንጉሥ መንግሥቱን ተቀማ ተቀማ አሉ ቤልሣኒ ቀጥቀጠ ቤልን ቀጠቀጠ ትች ዘዳንኤል ነቢይ ቿ ወገነውተነ ቀተለ ካህናቱን ገደለ ትች ወከይሴነ ቀተለ ዘንዶውን ገደለ ትች ቿ ወይቤሉ ንዑ ንሑር ኀበ ንጉሥ የሀበነ ዳንኤልፃ ዳንኤልን ይሰጠን ዘንድ ኑ ወደ ንጉሥ እንዚድ አሉ ወአመ አኮ ንቀትለከ ንብሎ ዳንኤልን ካልሰጠኸን እንገ ድልዛለን ወቤተከፃ ናውዒ በእሳት ቤትህን በእሳት እናቃጥለዋ ለን አንድም ንበረብሮ ይላል ቤትህን እንበዘብዘዋለን እን ለዋለን አሉ ሀ ወርእዮ ንጉሥ ከመ ጥቀ ያጠውቅዎ ንጉሥ እጅግ እንዳስጨነቁት አይቶ ሶቤዛ በግብር ኮኖ ለንጉሥ መጠ ዎሙ ዳንኤልፃ አገር ቢያብር ለንጉሥ ያስቸ ግር ፈትል ቢያብር አንበሳ ያሥር እንዲሉ የዳንኤል ሞት ግድ በሆነበት ጊዜ ዳንኤልን ሰጣቸው ወ ወወሰድዎ ወወደይምዎ ውስተ ግበ አናብስት ወስደው ከአንበሳ ጉድጓድ ጣሉት ወነበረ ህየ ሄተ ፅለተ በዚያ ስድስት ቀን ተቀመጠ ወሀለዉ ውስተ ግብጁቱ አናብስት በጐድጓዱ ውስጥ ሰባት አና ብስት ነበሩ ወኩሉ አሚረ ይሴስይዎሙ ተ ሰብአ ወተ አባግዓ ፅለት ፅለት ሁለት ሰው ሁለት በግ ይመግቧቸው ነበር ይሞት በቃ የተፈረ ደበት ሰው ነው ወአሜሁሰ ኢወሀብዎመሙ ምንተኒ ከመ ይብልፅዎ ለዳንኤል ያን ጊዜ ግን ዳንኤልን ይበ ሉት ዘንድ አልሰጧቸውም ነበር ወሀሎ ዕንባቆም ነቢይ በይሁዳ ሀሎ በፍልስጥኤም ነው ነቢዩ ዕንባቆም በፍልስጥኤም ነበር ወአብሰለ ተብሲለ ወኅብስተ ንፍሮውን ቀቅሎ እንጀራው ንም ይቦዞ ወወደየ ውስተ አስፈሬዳ በቅርጫት አንድም በመሶብ አድርጎ ወወፈረ ውስተ ሐቅል ይሰድ ለእለ የዓፅዱ ለአጫጆች ይወስድ ከዘንድ ዘዳንኤል ነበቢይ ቋሀ የ።