Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
መ መ በዚሀ ደገኛ ተግባራቸው በንጉሠ ነገሥቱ ፈት የበላጠ ከፍ ከፍ ያሉት ብፁዕ አቡነ ሉቃስ በነበራቸው የመማር ፍላጐት የዜማ ትምህርታቸውን በዚህ ዓይነት ካጠናቀቁ በኋላ ለቀጣዩ ትምህርት ወደ ጎጃም ተሻገሩ በዚያም ዋድላ የነጃ ቅዱሰ ሚካኤል ክተባለው ደብር የኒታ መዝሙር ክከቲባሉ መምህር ቅኔን ክነ ጸገባቡ ተማሩ ነፋስ መውጫ ሥላሴ ወደ ተባለው ቦታ በመሔድም ክመሪ ጌታ ይትባረክ ዘንድ የቅኔ ትምህርታቸውን አሰፋፉ። ዞዕሀከፀከበ የ ዲ« ሀ አማርኛ መርስኤ ኀዘን ወቂርቆስ ዓም የዘመን ትዝታ የቀዳማሟዊ ኃይለ ሥላሴ ዘመነ መንግሥት አዲስ አበባ ብርፃንና ስላም ማተሚያ ቤት ኅሩይ ወሥላሴ ዓም ዋዜማ አዲስ አኣበባ አበራ ጀንበሬ ዓም። ቁጥር ሐምሌ ዓም ነሐሴ ዓም።
ወር ዓም ቀድሞ በደብረ ቢዘን ገዳማቸው በወረራውም ወቅት ቢሆን የውስጥ አርበኛነታቸውን ቤተ ከህነቱም ሆነ ቤተ መንግሥቱ በመረዳቱ በ ዓም በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ባሰልዮስ ወደ አዲሰ አበባ ተጠርተው በግርማዊ ጃንሆይ መልካም ፈቃድ የአሰቦት ገዳምን እንዲያሰተዳድሩ ተሾሙ ሹመቱን በአኮቴት የተቀበሉት ብፁዕነታቸውም ወደ ገዳሙ ከሔዱበት ጊዜ ጀምሮ ለሁለት ዓመታት ልዩ ልዩ ደገኛ ተግባራትን አከናውነዋል ከሁለት ዓመታት አገልግሎት በኋላ አሁንም በግርማዊ ንጉሠ ነገሥት ፈቃድ በ ዓም ከአሰቦት ወደ መናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ተዛውረው በአሰተዳዳሪነት እንዲያገለግሉ ሆኑ በዚያም እንደ ተለመደው ልዩ ልዩ ጠቃሚ ሥራዎችን በመሥራታቸው በ ዓም የኢትዮጵያ የከብር ኮከብ ኒሻን ከግርማዊ ጃንሆይ ተሸልመዋል ብፁዕ አቡነ ቄርሎስ በነበራቸው ሠርቶ የማሠራት ብቃት በቤተ መንግሥቱም ሆነ በቤተ ከህነቱ ከፍተኛ ተቀባይነት እያገኙ በመሔዳቸው በ ዓም የመንበረ በባዖፆት ቅድሰት ሥላሴ ካቴድራል ሲቀ ሥልጣናት ሆነው ተሾው በከፍተኛ ድምፅ ተመርጠው በፀ ዓም የሕግ መወሰኛ ምከር ቤት አማካረ ዘነው ሠርተዋል ከዚህም ጋር በዚሁ ዓመት በዳግማዊ ምኒልከ መታሰቢያ ቤትና በመንበረ በባዖት ቅድሰት ሥላሴ ገዳም በተቋቋመው የአሰተ ዳደር ቦርድ በአባልነት እንዲሠሩ ተደርጓልፁ በአባልነታቸው ባሳዩት ብቃትም በግርማዊ ንጉሠ ነገሥቱ መልካም ፈቃድ የቦርዱ ፕሬዚዳ ንትና የመንበረ ፀባዖት ቅድሰት ሥላሴ ገዳም ሊቀ ሥልናት ዘኀነው ቀተሾውጮ በመጨረሻም ሊቀ ሥልጣናትና የአሰተዳደር ቦርዱ ፕሬዚዳ ንት ሆነው በመሥራት ላይ ሳሉ ሐምሌ ተን ዓም በብፁዕ ወትዱስ አቡነ ባሰልዮስ አንብሮተ ዕድ የከፋና ማጂ ጳጳስ በመሆን እንደ ገና በጵጵሰና ተሾሙ ብፁዕ አቡነ ቄርሉብ በፀገሪ ሰብከቸው ሰበከተ ንጊል እንዲሰፋፋ ያላመኑ እንዲጠመቁ ያመኑ እንዲጸኑ በሣድረግ ተላል የማይባል ሥራን ሠርተዋል በዚህ ደገኛ አገልግሎታቸውም የህገረ ሱሰብከታቸውን ሕዝብ ፍትር አትርፈው ይኖሩ ነበር በተለይ በህገረ ስዝከቱ የሰብከተ ወንጊል አገልግሉት ተጠናክሮ እንዲተጥል ከነበራ ቸው ጉጉት የተነሣ በ ዓም የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ምአመናን ሰዝከተ ወንጊል ያፃኅበር የተሰኘ ማኀበር በማቋቋም ሰብከተ ወንጊል ያልደረሰው ሕዝብ እንዲደርሰው አድርገዋል በመላው ህገረ ሰብከቱ ባሉ አብያተ ክርሰቲያናት ልዩ ልዩ የልማት ሥራዎች እንዲሠሩ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን በማድረግም የካህናት የገቢ ሁኔታ ተሻሽሎ አገልግሎታቸው ላይ አንዲያተኩሩ ኣድርገዋል ብፁዕነታቸው የወጣቱን ትውልድ የቤተ ክርስቲያን ተረካ ቢነት በውል በመረዳታቸው በሀገረ ስብክታቸው ወጣቶች በልዩ ልዩ ማኅበራት አንዲደራጁ ክፍተኛ ምክርና ድጋፍ ይስጡ ነበር ይባላል በዚህም በ ዓም የጎሬ ደብረ ገነት ቅድስት ማርያም ወጣቶች ክርስቲያናዊ ማኅበርን በ ዓም የመቱ ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን «ብርሃነ ወንጌል» ማኅበርን በ ዓም የበደሌ መድኃኒ ዓለም «ፍኖተ ብርሃን ማኅበርን በዚያው ዓመት በያዩ ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን «ፍሬ ተዋሕዶ» ወጣቶች ማኅበርን አቋቁመዋል ካቋቋሙም በኋላ አዳራሽ እንዲሠራላቸው የሚማ ማሩበት መጽሐፍ ቅዱስ በብዛት አንዲያገኙና መምሀራን አንዲ መደቡላቸው በማድረግ አሳቸውም እየተገኙ ይመክሯቸውና ያስተ ምሯቸው ነበር ይባላል ብፁዕ አቡነ ቄርሎስ በሌሉች አባቶች ብዙም ያልትለመደ አንድ አርአያነት ያለው ልምድ ነበራቸው ይባላልር ይኸውም የዕለት ከፅለት ውሏቸውን እየመዘገቡ ያስቀምጡ ነበር በሕይወት ዘመናቸው በመጻፍ ያጠራቀሙት የዕለት ከዕለት ውሉ ዘገባ ቤ ዛራ አቶ አብርሃ ህዝሕይወት በተሰኙ የብፁፅነታቸው ተማሪ አጅ ይገኛል ብፁዕነታቸው በሕይወት ዘመናቸው ቅድስት ቤተ ክርስቲያ ንንና ሀገርን በማገልገል ሳበረከቱት ሰፊ አስተዋጽኦ በተለያዩ ጊዜያት ልዩ ልዩ ሽልሣቶችን አግኝተዋል በመጨረሻም በፅድሜያቸው መግፋት የተነሣ በአደባባይ ይሰጡት የነበረውን አገልግሎት በማቆም ከአዲስ አበባ ወደ አስመረ ሔደው በጸሉት ቆይተው ጥር ቀን ዓም ክዚህ ዓለም በሞት ተለዩ ሥርዓት ቀብራቸውም ተምረው ባስተሣሩዘትና ልብስ ምንኩስና በለበሱበት ታላቁ የደብረ ኪዘን ገዳም ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት የገዳማት አበምኔቶች የመንግ ሥት ባለ ሥልጣኖችና በርካታ ምአመናን በተገኙበት ተፈጽሟል የብፁዕነታቸው ረድኤት አይለየን አሜን ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ብፁዕ አቡነ አብርሃም ካልአይ ሊቀ ጳጳስ ዐ ዓም ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን የቀድሞ ስማቸው መምህር ጥበቡ ምሕረቴ ይባል ነበር ብፁዕ አቡነ አብርሃም ከአባታቸው ከብላታ ምሕረቴ ትርፌና ከአናታቸው ከወሮ በሰጠች ጸዳል ኅዳር ቀን ሀ ዓም በምሥራቅ ጎጃም ሀገረ ሰብከት ደብር ቅዱሰ እንድማጣ ኢየሱስ ከተባለ ቦታ ተወለዱ ፅድሜያቸው ለትምህርት እንደ ደረሰ በተወለዱበት ደብር ከፊደል አስከ መዝሙረ ዳዊት ያለውን የመጀመሪያ ደረጃ መንፈሳዊ ትምህርት አባ ተገኝ ወልደ ጊዮርጊሰ ከተባሉ አባት ተማሩ ከዚያም ትምህርታቸውን በማስፋፋት አዚያው ትውልድ ህገራቸው አካባቢ ንጎት ኢየሱሰ ከተባለ ደብር መምህር በትሩ መምህር አገ ሩና መምህር ከንፉ ከተባሉ መመህራን ምዕራፍን ጾመ ድጓዓንና ድጓን ተማሩፁ ከዚህ በኋላ ወደ አዲሰ እበባ በመምጣት ከግብፃዊው ሊቀ ጳጳስ ከብፁፅ እቡነ ማቴዎሰ መዓርገ ዲቁናን ተቀበሉ ከዚህ በኋላ ወደ ጎጃም ተመልበው ወደ ቅኔ ትምህርት ቤት በመግባት በየረዝ ቅዱስ ሚካኤል ከመምህር ልሳነ ወርቅ በብቸና ቅዱሰ ጊዮርጊስ ከመምህር ውብሸት በደብረ ኤልያስ ከመምህር ገብረ ሥላሴ ከንፈ በመዘዋወር ቅኔን ከነአገባቡ ጠንቅቀው ተማሩ ቅኔውን በተገለጠው ሁኔታ ያጠናቀቁት ብፁዕ እቡነ እብርሃም እንደ ገና ወደ ዜማ ቤት በመግባት በደብረ ማርቆስ ከርአሰ ደብር ጸጋ ገብረ ሥላሴ ድጓውን ሦስት ጊዜ ዘልቀው በመምህርነት ተመረቁ። በዚያም ለሦስት ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ወራት ያሀል ከከለሉ በኋላ አግረ መንገዳቸውን ወላጆቻቸውንና ዘመዶቻቸውን ለመጠየቅ ወደ ትውልድ ሀገራቸው አቀኑ ከተለዩአቸው ዓመት ያህል ክሆናቸው ወሳጆቻቸው ጋር ሲገናኙ አናታቸውም ሆኑ እባታቸው መንኩሰው እገኙዋቸው ከአነሱም ጋር ለአርባ ቀናት ከቆዩ በኋላ ተመልሰው ወደ አዲለ አበባ መጡ እዲስ እበባ እንደ ደረሱም የተመደቡት በቀድሞው ቦታቸው ታዕካ ነገሥት በኣታ ለማርያም ሳይሆን የመንበረ ፓትርያርክ ቅድለተ ቅዱሳን ማርያም ገዳምን አልቅና ነበር ክእልቅናውም ጋር የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ባስልዮስ የመጀመሪያው አቡነ ቀሲስም ነበሩ በዚህ ዓይነት ለስድስት ዓመታት ያህል ካገለገሉ በኋላ ወደ መንበረ መንግሥት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም በእልቅና ተመድበው ተዛወሩ በተስጣቸው የማስተዳደር ጸጋም ገዳሙን በግሩም ሁኔታ በማገልገል ሳይ ሳሉ በሐምሌ ወር ዓም በተደረገው የጵጵስና ምርጫ ተመርጠው ክሊሎች ስድስት እባቶች ጋር በብፁዕ እቡነ ባስልዮስ ሊቀ ጳጳሳት አንብሮተ እድ መዓርገ ጵጵስናን ተቀበሉ ብፁዕ እቡነ ሚካኤል መዓርጉን ከተቀበሉ በኋላ የተመ ደቡበት ሀገረ ስብከት ቦረና ነበር በተስጣቸው ሀገረ ስብከት ገቆይባቸው እምስት ዓመታት ሕዝቡን አስተምሮ በማጥመቅት አብያተ ከርሰቲያናት ባልነበሩባቸው ቦታዎች በማሳነፅ የሀገረ ስብከቱ መንፈሳውያን ወጣቶችን በማስተማር ክህነት በመስጠት ወደ እገልግሎት እንዲሠማሩ አድርገዋል ከዚያም ወደ አርሲ ሀገረ ስብከት በመዛወር ለእንድ ዓመት አገልግለዋል ከአርሲ ቀጥሎ የተመደቡት ረዘም ሳስ ጊዜ ወደ ቆዩበትና ከሀገረ ስብከቱ ካህናትና ምአመናን ጋር በመተባበር በርካታ ሥራዎችን ወደ ሠሩበት ኤርትራ ሀገረ ስብከት ነበር ከ ዓም እስከ ዓም በሀገረ ስብከቱ በሲቀ ጵጵስና ሲያገለግሉ እስተዳደራዊው መዋቅር መልክ እንዲኖረው ቁጥራቸው ውስን የነበሩ እብያተ ክርስቲያናት እንዲበራክቱ አድርገጎዋል ዋልድባ ስቋር ኪዳነ ምሕረት ገዳም ምንም እንኳን በእንድ ስም ቢጠራም ዘጠኝ ደወል ዘጠኝ ማኅበር ነበረው ይባላል በዚህ የተነሣ እልፎ አልፎ ስይጣን በሚያሰነሳባቸው ፈተና ማኅበራቱ እርስ በርስ ይጣለ ነበር ቅዱስ ሲኖዶስ ገዳሙ በእንድ ደወል በእንድ ማኅበር ይጠቃለል ዘንድ ሲወሰን ውሳኔውን ተግባራዊ እንዲያደርጉ የተመረጡት ብፁዕነታቸው ነበሩ ታዲያ ብፁዕፅነታ ቸው ቅድስት ቤተ ክርስቲያን የጣለችባቸውን አደራ ይዘው ወደ ቦታው በመሔድ የተጣመመውን እቃንተው ማኅበራቱን እርስ በርስ አስማምተው በእንድ ገዳሣዊ አስተዳደር አንዲተዳደሩ እድርገው መጥተዋል ይ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ነ ሚካኤል በእርጅና ምክንያት በስተ መጨረሻ ቤት ቢውሌም ለብዙ ዓመታት ወደ አስተዳደሯት መንበረ ፓትርያርክ ቅድስተ ቅዱሳን ማርያም ቤተ ክርስቲያን በመሔድ ሕዝቡን ይባርኩ ነበር ምክርና ታሪክ ፈልጐ ወደ በኣታቸው ለሔደም ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይሉ ይመክሩና ያሰተምሩ ነበር በሶድሜያቸው መጨረሻ ባደጉበት አካባቢ ደባርቅ ከተማ ሳይ እዲለ የመድኃኔ ዓስም ቤተ ክርስቲያን በራሳቸው ገንዘብ አሠርተው ለሕዝቡ አበርክተዋል ዕድሜ እየተጫናቸው የሔዱት ብፁዕ አቡነ ሚካኤል በዚህ ዓለም ይኖሩበት ዘንድ የተሰጣቸው ዕድሜ ሲፈጸም ጥር ቀን ዓም ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ የቀብራቸው ሥነ ሥርዓትም ብፁዕ ወቅዱስ እቡነ ጳውሎስ ብፁዓን ሲቃነ ጳጳሳት የእዲስ እበባ ሀገረ ስብከት አድባራትና ገዳማት አስተዳዳሪዎች ካሀናት የሰንበት ትቤት መዘምራንና ምእመናን በተገኙበት ጥር ቀን ዓም በመንበረ ፓትርያርክ ቅድስተ ቅዱሳን ማርያም ቤተ ክርሰቲያን ምድር ቤት ውስጥ በሚገኘውና በቁመተ ሥጋ ሳሉ እየሔዱ ውዳሴ ማርያም ሲደግሙበት በነበረው ሥፍራ መካነ መቃብራቸው ተፈጽሟል የብፁዕነታቸው በረከት ይደርብን አሜን ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ ቀዳማይ ሊቀ ጳጳስ ዓም ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ቀድሞ መምህር ገብረ ማርያም ይባሉ የነበሩት ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ በሰሜን ጎንደር ሀገረ ስብከት ልዩ ስሙ ሰቀልት ምቅዋመ ማርያም በተባስ ቦታ ለኔ ቀን ዓም ተወለዱ አባታቸው መምህር ፈንታ ስምስም እናታቸው ደግሞ እመት ድንቅነሽ ውብነህ ይባሉ ነበር እናታቸው የዓፄ ቴዎድሮስ የእኅት ልጅ እንደ ነበሩ ይነገርላቸዋል ዕድሜያቸው ለትምሀርት ሲደርስ በዚያው በተወለዱበት ደብር መምህር አፈ ወርቅ ከተባሉ ሊቅ ዘንድ እስከ ጸዋትወ ዜማ ተማሩ ከዚያ በኋላ ግንቦት ቀን ዓም ከብፁዕ አቡነ አብርሃም ቀዳማዊ መዓርጎ ዲቁናን ተቀበሉ ከዚያም ጎንደር ወደ ሚገኘው ማኅበረ ሥላሴ ገዳም በመሔድ ሥርዓተ ገዳምን ሲያጠኑ ቆይተው ነሐሴ ቀን ዐ ዓም የገዳሙ አበ ምኔት ከነበሩት መምሀር ወልደ ሚካኤል የምንኩስናን መዓርግ ተቀበሉ ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ በዘመነ ወረራ ወደ ማኅበረ ሥላሴ ሲገቡ መልከ ቀና ነበሩና አንዳንድ መነኮሳት «ወረራውን ሸሽቶ የመጣ ከነገሥታት ዘር የሆነ ልጅ ይሆናል እሱን ፈልጎ የመጣ ጠላት እንዳይፈጀን» በማለት ወደ ማኅበሩ እንዳይገቡ ከልከስዋቸው ነበር ይባላል ይሁን እንጂ ብፁዕነታቸው በጥርጣሬም ቢሆን በገዳሙ ተቀባይነት እግኝተው በኋላ መናኝነታቸው ተረጋግጦ ሊመነኩሱና ቆይቶም የገዳሙ አበምኔት ሊሆኑ ችስዋል በነበራቸው ትምህርታቸውን የማስፋፋት ፍላጎት ከማኅበረ ሥላሴ በመነሣት ወደ ደብረ ዓባይ ወርደው በወቅቱ የታወቱ መምህር ከነበሩት መምሀር ኪዳነ ማርያም ዘንድ ቅዳሴ ተማሩ በመቀጠልም ከመምህር ተክለ መድኅንና ከእስቃ ዳዊት ዘንድ ትርጓሜ ዳዊትን ተማሩ። ዓመታት በትጋት እየተማሩና እያገለገሉ ኩቅቕዩ በኋላ ዓመት ሲሞላቸው መምህር ተብለው የቪሁ ገዳም አበ ምኔት እንዲሆኑ በመነኩሳቱ ተመርጠው ተሾጦ የገዳሙ አበ ምኔት ከሆኑበት ጊዜ ጀምሮ በቆዩበት ዓመት ዕድሜ የተለያዩ መንፈሳውያኝ አገልግሉቶችን አበርክተዋል በአበ ምኔትነት የተሾሙበት ፃዕዳ አምባ ገዳም በዓፄ ኢያሱ ዘመነ መንግሥት በጣም ከና ካለ ተራራ ላይ የተገደመ በመሆኑ ገዳማ ውያኑ የክፉ የውኃ ችግር ነበረባቸው በዚህ የተነሣም መነኩሳቱ ገደሉን ወርደው አምስት ሰዓት ያህል ተጉዘው ውሃ ቀድተው ሀደ ገዳሙ ይመለሱ ነበር ብፁዕ አቡነ አትናቴዎስ ይሀንን የገዳማው ያኑን ችግር ለማስተረት ሲሉ ከገዳ ውስየፕ አለቱን እየቁፈሩ የውሃ ማጠሪተጻያ ኩኮፊ ጉድጓድ አሠርተው ለገዳሙ የሣበ ዐሃ አስገኝተዋል እንዲሁም ከገዳሙ ውጭ መነኩሳቱ ከብት በማርዛት እርሻን በማስፋፋት የሚጠቀሙበት ማፅዳዋይና ደንጊያ ወርት ከተባ ለው ዞታ ውሃ ለማዘበራቀም የሚያገለግል ግድብ ገድበው ለገ መዘጠተሚያ ሆኗል በ ዓም አቆርዳት ከተባለው ከተማ ቤተ ክርስቲያንና ቤተ መነኩሳት አሠርተው መነኩሳቱ በገዳሣዊ አለተ ዳደር እንዲኖሩ አድርገዋል ከዚህም ጋር ብፁዕነታቸው በአውራጃው የክርስትናን ትምህ ርት ለሣስፋፋት ሰፋ ያለ ሐዋርያዊ አገልግሉት አበርክተዋል በ ዓም ተከዚ ላይ ከሚገኘውና እምኒ ሐጀር ከተባለው ከተሣ ቤተ ክርለቲያንና አብያተ መነኩሳት እንዲኖሩና መንፈሳዊ ሥራቸ ሀሁን እንዲያስፋፉ ሥርዓት በመሥራት እንዲተዳደሩ አድርገዋል ሥንም እንኳ አካባቢው በእስልምና እምነት የተዋጠ ኪዘሆንም በህነ ዓም ከራን በተባለው ከተማ ቤተ ክርስቲያን አሳንሀውና ሰፈ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን አጥር አሳጥረው አብያተ መነኩሳትም አሠርተው ገዳሙ የተዋሕዶ ሃይሣኖትን ባሕልና ሥነ ሥርዓት ተከትሎ እንዲጨድ የአካባቢውን ሕዝቦችም እንዲያስተምር አድርገዋል በ ዓም ተሠነይ በተባለው የሱዳን አዋሳኝ ከተሣ ቤተ ክርስቲያን አሳንፀውና ቤተ መነኩሳት አሠርተው ያስቀመጡዋቸው መነኩሳት ከገዳሪፍና ከከሰላ እየመጡ ለሣኖሩት ሰዎች መነኩሳትን እየላኩ በማጥመቅና በማስተሣር አገልግሉታቸውን እንዲያበረክቱ አድርገዋል ብፁዕ አቡነ አትናቴዎስ በ ዓም የኤርትራን ሊቃ ውንት ካህናትንና ምእመናንን በሣስተባበር «ማኅበረ ሐዋርያት» ይሰኝ የነበረውን ማኅበር እንዲቋቋም አድርገዋል እርሳቸው የመሠ ረቱት ማኀበር ለቤተ ክርስቲያን አገልግሉት መጠናከር ከፍተኛ አገልግሉትን አበርክቷል እኒህ ብፁዕ አባት ኤርትራ ከኢትዮጵያ ጋር እንድትቀላቀል ሰፈ አስተዋጽኦ ካደረጉት አባቶች አንዱ ናቸው በዚህ ዙሉ አገልግሉታቸው በ ዓመት ፅድሜያቸው ሚያዝያ ቀን ዓም ብፁዕ አባ አትናቴዎስ ጳጳስ ዘኢርትራ ተብለው ተሹመዋል ብፁዕነታቸው ቀድሞም ቢሆን ለረጅም ዘመ ናት የቆዩበት አካባቢ አና አገልግሉት ቢሆንም ሥራው ሳያሸንፋ ቸው ፅድጫ አያሸነፋቸው በመምጣቱ ብዙም ሳይቆዩ ከዚሀ ዓሰም በሞት ተሰዩ ሥርዓተ ተብራቸውም በዚያው በክብር ተፈጽሟል የብፁዕነታቸው ረድኤት አይለየነ አሜን ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ብፁዕ አቡነ እንድርያስ ቀዳማይ ሊቀ ጳጳስ ዐ ዓም ሂ ኦ « ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ቀድሞ መምሀር ቀፀሳ ሠይፈ ሥላሴ ይባሉ የነበሩት ብፁዕ አቡነ እንድርያስ በያክው ወሎ ጠቅላይ ግዛት መቄት ወረዳ ልዩ ስሙ ገረገራ ቅዱስ ጊዮርጊስ ደብረ ሃይማኖት በተባለው ጥንታዊ ደብር ጥር ቀን ዐ ዓም ተወለዱፁ አባታቸው ካሀን ገላው ገብረ ማርያም እናታቸው ወሮ አበበች ካሣ ይባሉ ነበር ዕድሜያቸው አምስት ዓመት ሲሆን በተወለዱበት ደብር መሪ ጌታ መንከር ከሚባሉት ስመ ጥር መምሀር የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን አጠናቀቁ ትምህርታቸውን በመቀጠልም ከእኒያው መምህር ጸዋትወ ዜማን እንደ ጀመሩ ወደ አዲስ አበባ በመምጣት ከግብፃዊው ሲቀ ጳጳስ አቡነ ማቴዎስ መዓርገ ዲቁናን ተቀበሉ ገና በልጅነታቸው የትምህርትን ጥቅም የተረዱት ብፁዕ አቡነ እንድርያስ ዲቁና ከተቀበሉ በኋላ ወደ ትውልድ ደብራቸው በመመለስ የጀመሩትን የጸዋትወ ዜማ ትምህርት አጠናቀቁ ከዚያም ትምህርታቸውን ለማስፋፋት ሲሉ በስሜን ወሎ ዋድላ ቤተ ዮሐንስ በተባለው ደብር ከመምህር ገብረ መስቀል በደቡብ ጎንደር ስማዳ ወረዳ ልዩ ስሙ ጉጦ ማርያም በተባለው ደብር ከመምህር ወልደ ስማዕት በስሜን ወሎ ደላንታ ገላ ነአኩቶ ለአብ በተባለው ደብር ከመምህር ብርሌ ውቤ በደቡብ ጎንደር በአስቴ ወረዳ ልዩ ስሙ ዘገራ ገብርኤል በተባለው ደብር ከመምህር ተወልደ ብርሃን እንዲሁም በሞያው ስመ ጥር ከነበሩትና በመቄት ወረዳ ያስተምሩ ከነበሩት ከአለቃ ዐወቀ በላይ ዘንድ በመዘዋወር ቅኔንና የቅኒን ሀዋጅ ከነ እርባ ቅምሩ አጠናቀው ተማሩ ከዚያም በ ዓም መጻሕፍትን ሲመረምሩ ለመኖር በነበራቸው ፍቅርና ጉጉት በእጅጉ ይወዷቸው ወደ ነበሩት መምህራ ቸው መምህር ሠይፈ ሥላሴ ዘንድ ሔደው የመጻሕፍተ ሐዲሳትን የማር ይስሐቅን የአረጋዊ መንፈሳዊን የዳዊትንና የፍትሐ ነገሥ ትን ትርጓሜ ተማሩሱ በእርግጥ የመጻሕፍትን ምስጢር የመመርመ ርን ፍትር በውስጣቸው ከመስነቃቸው በፊት ፍላጎታቸው በዜማው ትምህርት መግፋት ነበር ነገር ግን የብፁዕነታቸውን ጸጋ ከእግዚአብሔር ዘንድ የተረዱት መምህራቸው «የአንተ ዕጣ ፈንታህ የመጸሕፍትን ምስጢር መመርመር ነው» ስላሏቸው ወደ ትርዓሜው ትምህርት ሙሉ በሙሉ አትኩረዋል ብፁዕነታቸው ከመምህራቸው ወንበር ሥር ቁጭ ብለው ሐዲሳትን በማኤድ ላይ ሳሉ ሀገራችን በፋሺስት ኢጣሊያ ጦር ተወረረች በዚህ ጊዜ ከመምህራቸው ሳይለዩ በተደበቁበት ዋሳ ስንት እያተረቡ የማር ይስሐቅን የአረጋዊ መንፈሳዋን የዳዊትንና የፍትሐ ነገሥትን ትርጓጫ ተማሩ ቀጥሉም ከመምህር ፊላታዎስ የመጽሐፈ ኢሳደያስን ትርጓጫ ከተማሩ በኋላ ከመጀመሪያው ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን መምህራቸው ከመምህር ሠይፊ ሥላሴ ዘንድ ተቀምጠው የመምሀራ ቸውን ደቀ መዛሙርት በማስተማር ላይ እንዳሉ በ ዓም ምንኩስናንና ቅስናን ከብፁዕ አቡነ ይስሐቅ እጅ ተቀበሉ ክዚህ በኋላ የቀለም አባታቸው የነበሩት መምህር ሠይፈ ሥላሴ አብርፃም በ ዓም ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ በዚህ የተነሣም መምሀሩ ያስተዳድሩት የነበረውን የገረገራ ቅዱስ ጊዮርጊስ ደብር እንዲያስተዳድሩ የአጥቢያው ምእመን ብፁዕነታቸውን መረጠ መንግሥትም ምርጫውን አጸደቀ ብፁዕ አቡነ እንድርያስም የመምህራቸው ግዝትቾ ነበረባቸውና ሹመቱን በአኩቴት ተቀብለው የአካባቢው ምእመንም ሆነ መምህራቸው መምሀር ሠይፊ ሥላሴ የጣሉባቸውን አደራ በብቃት ሲወጡ ቆዩ በጉባኤ በማስተማርም ሆነ በማስተዳደር ላቅ ያለ አስተዋጽአ በማበርከት ላይ ሳሉ በ ዓም በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ባስልዮስ መልካም ፈቃድ በወሎ ሀገረ በብከት ለብፁለ አቡነ ይበሐቅ አንደራሴ ሆነው ተሾሙ በተስጣቸው ሐላፊነት መሠረት ከብፁዕ አቡነ ይስሐቅ በወቅቱ የወሎ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ጋር በመሆን ለአምስት ዓመታት ያህል ስፊ አገልግሎት እንደ ስጡ በ ዓም ብፁዕ አቡነ ይስሐቅ ዘረፉ በዚሀ የተነሣም ወዴ ቀደመ ቦታቸው ገረገራ ጊዮርጊለ ተመልስው የተለመደ ጉባኤያቸውን ዘርግተው ማስተማር ጀመሩ። ዓም ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ብፁዕ አቡነ ማቴዎስ በቀድሞው አጠራር በሸዋ ጠቅላይ ግዛት እንሳሮ ወረዳ ልዩ ስሙ ወረንጨፌ በተባለው ቦታ መጋቢት ቀን ዓም ተወለዱ የአባታቸው ስም መምሀር ገብረ መድኀን ተክሊ የእናታቸው ደግሞ ወሮ ወለተ ማርያም ባዩ ይባል ነበር በበመ ጵጵስናቸው ማቴዎስ ተብለው ከመጠራታቸው በፊት ሊቀ ሊቃውንት ኃመስቀል ይባሉ ነበር ፅድጫያቸው ለትምህርት ሲደርስ ወደ ደብረ ሊባኖስ ገዳም በመጌድ አባ ተሰፋ ጊዮርጊስ ከተባሉ መምህር ንባብና ሰዓታት ከመምህር ንጉ ገብረ ሥላሴ ጸዋትወ ዜማ ተማሩ ከዚያም ትምህርታቸውን ለማሰፋፋት ወደ ሰሬ መድኃኒ ዓለም በመድ ከታወቁት ሊቅ ከመምህር ጥበቡ ገብረ ማርያም ዓለሙ ትርጓሜ ሐዲሳትን ከመሪ ጌታ አንዳርጌና ከመሪ ጌታ አበራ ታቦር የፍትሐ ነገሥትንና የመጽሐፈ መነኩሳት ትርጓሜን አሔዱ ብኋሳ ብፁዕ አቡነ ሉቃስ ከተባሉት መምህር ወልደ ሚካኤል ብርሃነ መስቀልም የቅዳሴ ዜማን በሚገባ ተሣሩ ዝፁዕ አቡነ ማቴዎስ በ ዓም ከግብፃዊው ሊቀ ጳጳስ አቡነ ቴርሎሉስ መዓርገ ዲቁናን በ ዓም ከፅዕጨጌ ገብረ ጊዮርጊስ ምንኩስናን በ ዓም ከብፁዕ አቡነ ይስሐቅ ቅስናን ቀበሌ ብፁዕነታቸው ዲቁና አንደ ተቀበሉ በታሳቁ የደብረ ሊባኖስ ገዳምና በጦይባ ትዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን ለሰባት ዓመታት በደብረ ሊባኖስ ጫጋል ሀዘማኑኤል ቤተ ክርስቲያን ለሦስት ዓመታት እንደ ገና ወደ ደብረ ሊባኖስ ገዳም በመመለስ ለአራት ዓመታት ያሀል በትጋት ቅድሰት ቤተ ክርስቲያንን አገለገለ በዚህ ዓይነት ትምህርታቸውን ሲያሰፋፉና ቤተ ክርስቲያንን ቢያገለግሉ የቆዩት ብፁዕ አቡነ ማቴዎስ ገና ከሕፃንነታቸው ጀምሮ ለቤተ ክርስቲያን አገልግሎት ራሳቸውን መስጠታቸውን የተመለ ከቱት ብሁፁዕ ወቅዱስ አቡነ ባስልዮስ ወደ ግርማዊ ንጉሠ ነገሥት በማቅረብ የታላቁ ገዳም የደብረ ሊባኖስ ገዳም ጸባቴ ሆነው እንዲሾሙ አደረጉ ሹመቱን በአኩቴት የተቀበሉት ብፁዕነታቸውም ከተሾመብት ጊዜ ጀምሮ ለሰድሰት ዓመታት ያህል ገዳሙን በፍቅርና በሰላም አስተዳድረዋል ብፁዕ አቡነ ማቴዎስ በደብረ ሊባኖስ ገዳም በጸባቴነታቸው ዘመናት ባሳዩት ፍሬያማ ሥራ የተነሣ ለበለጠ ሥልጣንና መዓርግ ተመረጡ በዚህም በ ዓም በዳግማዊ ምኒልክ መታሰቢያ በኣታ ለማርያም ገዳም ከነሙሉ መዓርጉና ሽልማቱ ሊቀ ሊቃውንት ሆነው ተሸሾጦው ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ብፁዕነታቸው ከሀብተ ክህነት ጋር የአስተዳደር ፅውቀት የተሰጣቸው አባት ነበሩ። » ቢሉ ተናገሩ ይባላል በዚሁ ገዳም ለፀሥራ ሁለት ዓመታት ካገለገሉ በኋላ በ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ዓም በተደረገው የኤጺሰ ቆጳሳት ምርጫ ተመርጠው በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ቴዎፍሎስ አንብሮተ እድ «ብፁዕ አባ ማቴዎስ» ተብለው በኢየሩላሌም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ኤሏስ ቆጸሰ ሆነው ተሾሙ ብፁዕ አቡነ ማቴዎስ በቅድስት ሀገር ኢየሩሳሌም የኢትዮጵያ ገዳማት ጳጳለ ሆነው ወደ ቦታው ክሔዱበት ጊዜ ጀምሮ ለአጠቃላይ ገዳማቱ አስተዳደር መጠናከር ከማኅበረ መነኮሳቱ ጋር በመግባባት አያሌ ሥራዎችን አከናውነዋል በተለይ ቀደም ሲል የኢትዮጵያ ነገሥታትና ንግሥታት ለገዳማቱ የገቢ ምንጭ ይሆኑ ዘንድ በኢየሩ ሳሌም ከተማ እየገዙ የሰጧሟቸው ነገር ግን ከጊዜ በኋላ በሀገሪቱ መንግሥት የተወረሱ ሕንፃዎችን በነበራቸው የአስተዳደር ስልት አስመልሰዋል የገዳሙን ገቢ ብቻ እየተጠባበቁ ይኖሩ የነበሩ መነኮ ሳትም ትምህርት ተምረው ለገዳሙ ተጨማሪ የገቢ ምንጭ እንዲያ ስገኙ ያደርጉ ነበር በቅድሰት ሀገር ኢየሩሳሌም የኢትዮጵያ ገዳማት ጳጳስ በመሆን ለአምስት ዓመታት ያህል ካገለገሉ በኋላ በ ዓም ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰው የአርሲ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ሆነው ለአንድ ዓመት አገለገሉ ወቅቱ የቀይ ሽብር ዘመቻ በሚል በርካታ ወጣቶች ይጨፈጨፉበት የነበረ በመሆኑ ብፁዕ አቡነ ማቴዎሰ ጉዳዩ አገርን ከመጉዳት በስተቀር ጥቅም እንደ ሌለው ባገኙት አጋጣሚ ሁሉ ተቃውሞአቸውን ያሰሙ ነበር በዚህ የተነሣ በደርግ ባለ ሥልጣናት ከሥልጣናቸው እንዲነሠሥ ተደረገ ብፁዕነታቸው በዚህ ጊዜ ወዳደጉበትና ወደ ተሾመጮበት ታላቁ ደብረ ሊባኖስ ገዳም ሔደው የተለመደ አገልግሉታቸውን ሲያከናውኑ ቆዩ በ ዓም ምንም እንኳን አርሳቸው ለመመለስ ባይፈ ልጉም በአባቶች ምክርና አስገዳጅነት ከደብረ ሊባኖስ ገዳም ወጥተው ወደ አዲስ አባባ በመምጣት በምስካየ ኅዙናን መድኃኒ ንዓለም ገዳምና ትቤት የበላይ ሐላፊ ሆነው ተሾሥ ገዳሙን ለስድስት ዓመታት በማስተዳደር ካገለገሉ በኋላ በቅዱስ ሲኖዶስ ፈቃድ በ ዓም ወደ መጀመሪያ መንበረ ጵጵስናቸው ኢየሩሳሌም ተመልሰው እንዲያገሰግሉ ተደረገ ከዚያ ጊዜ ጀምሮ እስከ ዓም በኢየሩሳሌም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ገዳማት ሊቀ ጳጳስ በመሆን ካገለገሉ በኋላ በ ዓም ወደ ሀገራቸው ተመልሰው እሰከ ዕለተ ፅረፍታቸው ድረስ የመንበረ መንግሥት ቅዱስ ገብርኤልና የታዕካ ነገሥት በኣታ ለማርያም አብያተ ከርስቲያናት የበላይ ሐላፊ በመሆን አገልግሰዋል ብፁዕ አቡነ ማቴዎስ ቤተ ክርስቲያን በሐላፊነት ባስቀመጠ ቻቸው ዞታዎች ሁሉ ያሰ ምንም ድካምና መሰልቸት ቤተ ነአዘስ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ቲያንን አገልግለዋል በደብረ ሊባኖስ ገዳም ጸባቴ ሆነው በሚያገለ ግሉበት ወቅት የገዳሙ ትቤቶች ተጠናክረውና ተስፋፍተው ታዋቂ መምህራንን እንዲያስገኙ የገዳሙ የቆየ ሥርዓትና ትውፈት ተጠ ብቆ እንዲኖር የገዳሙ መተዳደሪያ ሀብትና ንብረት ተከብሮ በአግ ባቡ ለተፈላጊው አገልግሎት እንዲውል ከፍተኛ ጥረት በማድሬግ የተሳካ አገልግሎት አበርክተዋል ከዚህም ጋር ጻድቁ አቡነ ተከለ ሃይማኖት ለ ዓመታት የጸለዩበትንና አጽማቸው ያረፈበትን የደብረ አሰቦን ዋሻ ለፅይታና ለጥበቃ በሚያመች ሁኔታ በማሠራት ቅድስናውን ጠብቆ አንዲኖር አድርገዋል ወደ ቅድሰት ሀገር ኢየሩሳሌም ሔደው በሚያገለግሉበትም ጊዜ የገዳሙ ሥርዓተ ማኅበር ተከብሮና ተጠብቆ እንዲኖር ከፍተኛ ጥሪት አድርገዋል በየዘመኑ የነበሩ ደጋግ የኢትዮጵያ ነገሥታት ንግሥታት መኳንንት መሣፍንት ወይዛዝርት ምእመናንና ምእ መናት ለገዳሙ አበተዳደር ሕልውና ድጋፍ እንዲሆኑ ያወረሷቸው ንብረቶች የለጎገጮት ሀብት ሁሉ እንዲከበር በቁልፍ የተወሰዱት እንዲመለሱና በሥርዓት አገልግሎት እንዲሰጡ ከፍተኛ ጥረት ሲያደርጉ ቆይተዋል የዴር ሠልጣንን የኢትዮጵያ የባለቤትነት መብትና ሕጋዊነት ባለው ተጨባጭ ማስረጃ መሠረት እንዲከበር ታላቅ ሐላፊነት የተመላበት እንቅስቃሴ ሲያደርጉ ቆይተዋል ከዚ ሀም በተጨማሪ በአልዓዛር ቢታንያ በምስካበ ቅዱሳን የሚገኘውን የጸድቁ አቡነ ተከለ ሃይማኖትን ቤተ ክርስቲያን አሠርተዋል በምስካየ ኅዙናን መድኃኔ ዓለም ገዳም በበላይ ሐላፈነት በቆዩበትም ጊዜ የገዳሙ መንፈሳዊ ሕይወት እንዲጠበት የቤተ ክርስቲያኑ ልዩ ልዩ መንፈሳዊ አገልግሉት ሥርዓትን ጠብቆ እንዲ መራና ምእመናን በሥነ ሥርዓት እንዲገለገሉ መልካም ምሳሌነት ያለውን አመራር ሰጥተዋል ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ምን ያህል ዘመኑን በመዋጀት ለሀገርና ለወገን አስተዋዕፅኦዋን እየሰጠች እንደ ሆነ ቋሚ ምስክር የሆነው በገዳሙ ቅጽረ ግቢ የሚገኘው ዘመናዊና መንፈሳዊ ትቤት ፅድገት እንዲኖረውና ወደ ከፍተኛ ደረጃ እንዲደ ርስ ብርቱ ጥረት አድርገዋል ከዚህም ጋር ለገዳሙ ሁለንተናዊ አገልግሉት የሚሰጥ አንድ ክሊኒክና ልዩ ልዩ የገቢ ምንጭ የሚያስገኙ ሌሉች ተቋማትን አቋቁመዋል በእነዚህና በሌሉች አገልግሎታቸው ከተለያዩ ታላላት ግለሰቦችና ካገለገሉባቸው ቅዱሳት መካናት የተለያዩ ስጦታዎች ተበርክተውላቸዋል ብፁዕ አቡነ ማቴዎስ የሚያውቁትን ለማሳወቅ ከነበራቸው ጉቱትና ቸርነት የተነሣ የቤተ ክርስቲያንን ትቻዝርት ከቃለ ስብከት ጋር በመጽሐፍም ለምእመናን አስተላልፈዋል በተለያዩ ጊዜያት ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን በዓላትና አጽዋማት የሃይማኖተአበው ተዋጽኦ በግእዝና በአማርኛ ሥርወ ሃይማኖት የሰባቱ ጊዜያት ጸሎት ስምከ ሕያው የዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ ታሪክ ኩኩሕ መንፈሳዊ የደብረ ጌ ገዳም ታሪክ ታሪክህን አስታውስ ሰለ ኢየሩሳሌም የኢትዮጵያ ገዳማት ታሪክ ዝክረ ጻድቅ ለዓለም ይሂሄሉ የአቡነ ተክለ ሃይማኖት ታሪካዊ ማሰታወሻ የተሰኙ መጻሕፍትን እሳትመው ለምእመናን አበርክተ ዋል ሌሎች መጻሕፍትንም እዘጋጅተው ስማሳተም በዝግጅት ላይ ነበሩ ብፁዕነታቸው ገና ልጅ ሆነው በገዳም ማገልገል ከጀመሩበት ጊዜ ጀምሮ ሹመት አያጣቸውም ነበር ይባላል በዚህም ገና ከአናኩዕ የገዳም እንጨት ሰቃሚዎች አለቃነት ጀምሮ እሰከ ከፍተኛው የቤተ ክርሰቲያን ሹመት ድረስ ቤተ ክርስቲያናቸውን በትጋት አገልግስዋል ብፁዕ አቡነ ማቴዎስ ከረጅም ጊዜ የቤተ ክርሰቲያን አገልግ ሎት በኋሳ ጥቅምት ቀን ዓም በተወለዱ በ ዓመት ዕድሜያቸው በድንገት ክዚህ ዓሰም በሞት ተሰዩ በማግሥቱ ኅዳር ቀን ዓም በጠቅላይ ቤተ ክህነት የስብክተ ወንጌል አዳራሽና በቅድስተ ቅዱሳን ማርያም ቤተ ክርስቲያን ጸሎተ ፍትሐት ሲደረ ግላቸው ከዋሰና ካደረ በኋላ አሰከሬናቸው ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ ፓትርያርክ ርአሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክስ ሃይማኖት ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት የጠቅላይ ቤተ ክህነት ልዩ ልዩ የመምሪያ ሐሳፊዎች የብፁስነታቸው ቤተሰቦችና ወዳጆች እንዲሁም በርካታ የገዳሙ መነኮሳትና ተማሪዎች በተገኙበት ታጅቦ ኅዳር ቀን ዓም በደብረ ሊባኖስ ገዳም በሕይወት በነበሩ ጊዜ ባዘጋጁት መካነ መቃብር ዐርፏል። ከዚህ በኋላ ወደ መንፈሳዊነቱና ገዳማዊ ሕይወት በማምራት በተማሩበት የደብረ ሊባኖስ ገዳም አንጨት በመሸከም ውኃ በመቅዳት ንፍሮ በመቀቀል እንጀራ በመጋገር ደካሞችን በመርዳት ለገዳሙ አገልግሎት ሲሰጡ ቆዩ በዚሁ ጊዜ የሰጡትን አገልግሎትና ያላቸውን የግብረ ገብነት ዝንባሌ በማየት በማኅበሩ ፈቃድ የምንኩስና መዓርግ በማከታተልም የቅስናና የቁምስና መዓርጋት በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ባስልዮስ ተስጣቸው በእነዚሁ መዓርጋት ገዳሙን በማገልገል ሳይ እንዳሉ በማኅበሩ ፈቃድና ምርጫ የገዳሙ ሊቀ ዲያቆናት ሆነው ተሾሙ በዚሁ ገዳሙን ብዙ ሲያገለግሉ ቆይተው ወደ አዲስ አበባ በመምጣት በመንበረ ፓትርያርከ በላእካነ አርድዕትነት ተመድበው በቅድስተ ቅዱሳን ማርያም ከመምህር ገብረ ማርያም ዓለሙ በመንበረ መንግሥት ቅዱስ ገብርኤል ከመምህር ብርሃኑ ትርጓሜ ሐዲሳትን ተማሩ ከዚህም ጋር በታዕካ ነገሥት በኣታ ለማርያም ገዳም የዳዊትን ትርጓሜ ከመጋቤ ምሥጢር ጌራ አሔዱ ከዚህም ጋር የትምህርተ ኅቡዓትን የኪዳንንና የባሕረ ሐሳብን ትርጓሜ ከመምህር ወልደ ስንበት ተማሩ ፍትሐ ነገሥቱንም ከአኒሁ መምህር ቀጽስዋል ከዚህ በሳይ በተገለጸው ዓይነት የቤተ ክርስቲያን ትምህር ታቸውን ካጠናቀቁና በታላቁ ገዳም በደብረ ሊባኖስ የሚገባውን አገልግሎት ሲሰጡ ከቁዩ በኋላ ከመስከረም ወር ዓም አስከ ሐምሌ ዓም በአስቦት ገዳም በመምህርነት ከሐምሌ ኃቁድጌ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ዓም መስከረም ዓም በደብረ ሊባኖስ ገዳም በጸባቴነት ከየካቲት ወር ዓም ስኒ ዓም በደብረ ኃይል ትዱስ ራጉኤልና የእንጦጦ ደብረ ኤልያስ አስጉዳዳሪ ሆነው ሁለቱን አድባራት እያስተዳደሩ በጠቅላይ ቤተ ክህነት የመንፈሳዊ ጉባኤ ምክር ቤትና የፍትሕ መንፈሳዊ ስብሳቢ ሆነው ሰፋ ያለ አገልግሉት ሲስጡ ቆዩ በተጨፃሪም ከስነ ወር ዓም ጀምር በሊቀ ሊቃውንትነት መዓርግ በዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ መታሰቢያ በኣታ ስሣርያም ገዳም በአስተዳዳሪነት በማገልገል ላይ እያሉ ለታላቁ የቤተ ክርስቲያን አገልግሎትና መዓርግ ተመረጡ በመሆኑም መስከረም ቀን ዓም በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ቴዎፍሉስ አንብሮተ እድ ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ ተብለው የወሉ ህገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስረዳት ጳጳስ ሆነው ተሾምሙ ብፁፅነታቸው ቀደም ሲል ይዘውት በነበረው የሊቀ ሊቃውን ትነት መዓርግ የዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ መታስቢያ በኣታ ለማርያም ገዳምን በማስተዳደርና የረዳትነት አገልግሎታቸውን ገና ሲጀምሩ ባላወቁት ሁናቴ በወቅቱ በነበረው የደርግ መንግሥት ከዛሬው የኢትዮጵያ ትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ ሠትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሲቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወፅጩጊ ዘመንበረ ተሃይማኖት እና ከብፁዕ አቡነ ባስልዮስ ጋር ታውሰሩ ከ ዓም ዓም ድረስ ስስባት ዓመታት ያህል የግፍና የመከራ ጊዜ ካሳለፉ በኋላ በ ዓም ተፈተው በሐረርጌ ሀገረ ስብከት የስሜንና ምዕራብ አውራጃዎች ዳጳስ በመሆን እስከ ዓም አገለገለ ከ ዓም ዓም ደግሞ ተድሞ ረዳት ጳጳስ ሆነው ተመድበውበት በነበረው የወሉ ሀዐገረ ስብከት ሊተ ጳጳስ ከ ዓም ጀምሮም በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ጸቤት የፍትሕ መንፈሳዋዊ ጉባኤ የበላይ ሐላፈ ሊቀ ጳጳስ ዙነ» ትድስት ቤተ ክርስቲያናቸውን አገልግለዋል ብፁዕነታቸው ሁለተኛው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋከዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ርአሰ መንበርነታቸው ሲያቆም ቤተ ክርስቲያኗን በጊዚያዊነት ይመራ ሀንድ በትዱስ ሲኖዶስ ተቋቁሞ የነበረውና አምስት ሊቃነ ጳጳሳተ አባላት የነበሩት ኮሚቱ አባል ሆነጦ ተመርጠቦፀት አገልግለዋል ብፁዕነታቸው በስተመጨረሻ ለሰባት ዓመታት የደረሰባቸው ባዴደልና መንገላታት የተነሣ ጤናቸው እየተጓደለ ሔጤሔደ ምንም አንኳን ያገሃሙ ዘንድ በጠበልና በሕክምና ሲረዳ ቢቶቁዩም ሕመማቸው አየባሰባቸው በመሒዱ ኅዳር ዋን ዓምከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ ሥርዓተ ቀብራቸውም ብፁዕ ጦትዱስ አቡነ ጳውሉስ ፓትርያርክ ርአሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ዘአክሱም ሀዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት የጠቅላይ ቤተ ክህነት ልዩ ልዩ የመምሪያና የድርጅቶች ሐላፊዎች በተገኙበት በደብረ ሊባኖስ ገዳም ተፈጽሟል የብፁዕነታቸው ረድኤት አይለየን አሜን ብፁዕ አቡነ ሰላማ ሣልሳይ ሊቀ ጳጳስ ዓም ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን መዓርገ ጵጵስና ከመቀበላቸው በፈት አባ ሐዋዝ ይባሉ የነበሩት ብፁዕ አቡነ ሰሳማ በያኔው አጠራር ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ሰላሌ አውራጃ ጎሐ ጽዮን ተብሎ በሚታወቀው ወረዳ ከአባታቸው ከአቶ በየነ ገብረ ሕይወትና ከአናታቸው ከወሮ መርዓተ መድኅን ኅዳር ቀን ዓም ተወለዱ በቤተ ስቦቻቸው የቅርብ አንከብካቤ ዕድሜያቸው ስትምህርት አንደ ደረሰ ከዚያው ተወልደው ባደጉበት አካባቢ አባ አንግዳ ከተባሉ መምህር የመጀመሪያ ደረጃ መንፈሳዊ ትምህርታቸውን ማለትም ፊደልንና ንባብን በሚገባ አጠናቀቁ ከዚያም ትምህርታ ቸውን በመቀጠል መምህር ዘገየ ከተባሱ ሊቅ ሁለተኛውን ደረጃ መንፈሳዊ ትምህርታቸውን ጸዋትወ ዜማን በአጭር ጊዜ ተምረው አጠናቀቁ ከዚህ በኋላ በ ዓም ያኔ የኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ከነበሩት ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ባስልዮስ መዓርገ ዲቁና ተቀበሱ የመንፈሳዊውን ትምህርት ነገር ከዳር ሳያደርቡ ላሳለመቀመጥ ለራሳቸው ቃል የገቡት ብፁለነታቸው አሁንም ጊዜ ሳያጠፉ በዲቁና ቸው ቅድስት ቤተ ክርስቲያናቸውን አያገለገሉ መምህር ጥበቡ ጋሜ ከተባሉት የቅኔ ሊቅ ቅኔን በሚገባ ተማሩ ሽ ብፁዕ አቡነ ሰላማ በተማሪነታቸው ከጓደኞቻቸው ጋር የሚግባቡና በመምሀሮቻቸውም ዘንድ ተቀባይነት ያላቸው አንደ ነበሩ በቅርብ የሚያውቋቸው ይመሰክሩላቸዋል ስዜማ ትምህርት ከፍተኛ ፍላጎትና ጉጉት የነበራቸው ብፁዕነታቸው በዚያው በትውልድ አካባቢያቸው የቅኒውን ትምህርት አንዳጠናቀቁ በመምህ ሮቻቸውና ታላላቅ ጓደኞቻቸው ይሰሙት በነበረው መሠረት ወደ ጎንደር በመሻገር የዜማ ዕውቀታቸውን ለማሰፋፋት ወስኑ በመሆኑም ጎንደር ውስጥ ፋርጣና ጋይንት አውራጃዎች በሚገኙ ልዩ ልዩ ቅዱሳት መካናት በመዘዋወር አለቃ ቀለመ ወርቅ ከተባሉ መም ሀር ቁም ዜማን መሪጌታ ወልደ ሰንበት ከተባሉት ሊቅ ዘንድም አቋቋምን በሚገባ ቀጸሉ ከዚህ በኋላ ወደ ሀገሬ ልመለሰ ሳይሉ ጎንደር ከተማ ወደ ሚገኘው ዕውቁ የአቋቋም ፃገስመስከሪያ መንፈ ሳዊ ዩኒቨርሲቲ በመሔድ የአቋቋሙን ይትበሃል በሣፃገባ አጠኑ የዜማውን ትምህርት እስከ ከፍተኛው ደረጃ ድረስ በዚህ ዓይነት በሚገባ ያጠናቀቁት ብፁዕ አቡነ ሰላሣ በመቀጠል ወደ አራተኛውና የመጨረሻው መንፈሳዊ የትምህርት ደረጃ ተሺጋገሩ ይዝውም አሳቸውም እንደ አባቶቻቸው የመጸሕፍትን ምሥጢር በመመርመር ቤተ ከርስቲያንን በተጠያቂነት ለማገልገል የቅዱሳት መጻሕፍትን ትርጓዛሜ ትምህርት መጀመር ነበር በመሆኑሦ የአቋቋሥ ትምህርቱን በሚገባ ካጠናቀቁ በኋላ ወላጆቻቸውንና ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ዘመዶቻቸውን በመተው ምናኔ የወጡለትን ትምሀርት ከዳር ሊያደርቡ እዚያው በጎንደር ከተማ በሚገኘው ዓቢየ አግዚአ ቤተ ክርስቲያን ብሉያትን ያስተምሩ ወደ ነበሩት መምህር ወልደ ሰንበት ዘንድ በመሔድ ብሉይ ኪዳንን ማሔድ ጀመሩ ይሁን አንጂ ጥቂት አንደተማሩ መምህራቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ ነገር ግን ወንበራቸው ስረጅም ጊዜ ሳይታጠፍ መምህር ጸጋ ቆይቶም መምህር ኃይለ ማርያም የተባሉ ሊቃውንት በመተካታቸው የብሉያት ትምህርታቸውን በሚገባ አጠናቀቁ መንፈካዊ ትምህርት ሊያሸንፉት አንጂ ሊያሸንፋቸው የማይችል አንደሆነ በተግባር ያስመስከሩት ብፁዕነታቸው በነበራቸው ቀለም የመያዝ ብቃት ብሉያቱን ከተጠቀሱት መምህራን በአጭር ጊዜ አጠናቀው የእነ አባ አንጦንስንና አባ መቃርስን አሠረ ፍኖት ለመከተል በ ዓም ወደ ታላቁ ማኅበረ ሥላሴ ገዳም በመውረድ ሥርዓተ ምንኩስናን ፈፀሙ ከዚያም የመጻሕፍተ ሐዲሳትን ትር ጓሜ በመቀጠል ጎንደር ውስጥ መምህር ከፍሌ ከተባሉ ሊቅ ዘንድ በሚገባ ተምረው አጠናቀቁ ከዚያም በ ዓም በወቅቱ የጎጃም ሀገረ ስብከት ጳጳስ ከነበሩት ብፁዕ አቡነ ማርቆስ ማዕርገ ቅስናን ተቀበሱ ከዚህ በኋላ ወደ አዲስ አበባ በመምጣት በወቅቱ በአብነት ትምህርቱ ረጅም መንገድ ለተጓዙ ሊቃውንት በሰዋስወ ብርሃን ቅዱስ ጳውሎስ ይስጥ የነበረውን የኮርስ ትምህርት ለመከታተል ዕድል ስላገኙ ወደ ከፍተኛ መንፈሳዊ ትቤቱ ገሱ ብፁዕነታቸው ይስጥ የነበረውን ኮርስ እየወስዱ በትርፍ ጊዜያቸው በአዲስ አበባ አድባራትና ገዳማት እየተዘዋወሩ ቃለ አግዚአብሔርን ለምአመናኑ ያስሙ አንደ ነበር የሚያስታውሱ ይናገራሉፈ በወቅቱ በከፍተኛ መንፈሳዊ ትምህርት ቤቱ የሚስጠውን ኮርስ ይከታተሉ የነበሩ ደቀ መዛሙርት ያደርጉት አንደነበረውም ብፁዕነታቸው ከአዲስ አበባው በተጨማሪ በርከት ወዳሉ አህጉረ ስብከትና አውራጃዎች በመዘዋወር የተማሩትን ቃለ አግዚአብሔር በሰፈው አስተምረዋል። መው መ ጨው መመ ኣፉ መ ዓ ቁአለ ርቅ ተ ኘቱ ብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ ካልአይ ሊቀ ጳጳስ ዓም ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ መዓርገ ጵጵስናን ከመቀበላቸው በፊት አባ መዝገበ ሥላሴ ይባሉ ነበር ብፁዕነታቸው በ ዓም በያኔው የወሎ ጠቅላይ ግዛት ደሴ ከተማ ከአባታቸው ከአቶ ገበየሁና ከአና ታቸው ከወሮ አሰለፈች ካሣ ተወለዱ ዕድሜያቸው ለትምህርት አንደ ደረሳ ተወልደው ባደጉበት ደሴ መድኃኔ ዓለም ቤተ ክርስቲያን የመጀመሪያና የሁለተኛ ደረጃ መንፈሳዊ ትምህርታቸውን አጠናቀቁ ከዚያም ትምህርታ ቸውን ለማስፋፋት ወሉ ውለጥ ላስታ ነአኩቶ ለአብ ተብሎ በሚጠራው ቦታ ጉባኤ ዘርግተው ያስተምሩ ወደ ነበሩት አባ ከፍሌ ዘንድ በመሔድ የውዳሴና ቅዳሴ ማርያምን ትርጓሜ አዕማደ ምሥጢርና ባሕረ ሐሳብ የተሰኙትን ትምህርቶች ተማሩ ብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ ቀለም በፍጥነት የመያዝ ችሉታ ስለ ነበራቸው ከአንደኛ ደረጃ ጀምሮ ባስተማሯቸው መምህራን አንዲ ሁም ደቀ መዛሙርት ፍቅር አይለያቸውም ነበር በዚህም የተነሣ ትርጓሜ መጻሕፍትን ያስተማሯቸው አባ ከፍሌ የተነገራቸውን በፍጥነት የመያዝ ችሎታቸውን ለመግለጽ ወሳጆቻቸው ያወጡሳቸ ውን ስም በመቀየር «መዝገበ ሥላሴ» የሚል ስም አውጥተውላቸው አባ ጎርጎርዮስ አስከ ሚባሉ ድረስ በዚሁ ስም ይጠሩ ነበር ከዚህ በኋላ ብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ በወቅቱ የወሎ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ከነበሩት ብፁዕ አቡነ ይለሐቅ መዓርገ ዲቁናን ተቀበሉ ከዚያም በዲቁናቸው ጥቂት አንዳገለገሉ ከወሉ በመነሣት ወደ አዲስ አበባ መጥተው በመታሰቢያ ቤት በታለካ ነገሥት በኣታ ለማርያም ገዳም ገብተው ሐዲሳትን ተማሩ ከዚያም ወደ ደብረ ሊባኖስ ገዳም በመውረድ መዓርገ ምንኩስናን ተቀበሉ በዚህ ዓይነት የሕይወት አቅጣጫቸውን የወሰኑት ብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ መዓርገ ምንኩለናን ከተቀበሉ በኋላ ወደ ተወለዱበት አካባቢ ሳይመለሱ ወደ አዲስ ዓለም ሔዱ በዚያም መምህር አፈ ወርቅ መንገሻ ከተባሉ ሲቅ ቅኔን ከነአገባቡ በሚገባ ጠንቅቀው ተማሩ ከዚያም አንደ ገና ወደ ደብረ ሲባኖስ በመመለስ መምህር ፍሥሐ ከተባሉ ሊቅ የሐዲሳትን ትርጓሜና ትምህርተ ሃይማ ኖትን መምህር ቢረሳው ከተባሉ ሊቅ ደግሞ መጽሐፈ ሊቃውንትን ተማሩ እንደ ዚሁም በደብር ቅዱስ ደብረ ጽጌ ማርያም ሰፊ ጉባኢ ከነበራቸው መምህር ገብረ ሕይወት ዘንድ በመሔድ የሐዲሳ ትን ትርጓሜ አደላድለው ተመረቁ ከሐዲሳቱም ጋር በዚሁ ደብር ቅዳሴን ከነሥርዓቱ አጠናቀው ተማሩ ብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ በዚሀ ዓይነት ከጉባኤ ጉባኤ ተዘዋ ውረው ሰፈ ዕውቀትን ከሰበሰቡ በኋላ ከብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ባስልዮስ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን መ ና ቀበሉ በዚህ መዓርጋቸው ጥቂት አንዳገለገሉ ለሰብከተ መንቲል አገልግሎት ወደ ሐረር ተሳኩ በዚያም በተሰጣ ቸው የማስተማር ጸጋ የአካባቢውን ምእመናን ቃለ አግዚአብሔር አየመገቡ የአንደኛና የሁለተኛ ደረጃ ዘመናዊ ትምህርታቸውን በጥሩ ውጤት አጠናቀቁ ከዚህ በኋላ የብፁፅነታቸውን ትጋትና አስተዋይነት የተመለከተው የቤተ ክርስቲያኗ አስተዳደር በዚያው አካባቢ የሚገኘው የቀልቢ ገብርኤል ገዳም አሰተዳዳሪ በማድረግ ሾማቸው ብፁዕነታቸውም ሹመቱን በአኮቴት በመቀበል በነበራ የማስተዳደር ጥበብ ገዳሙን ማስተዳደር ጀመሩ። በምርጫውም ሙሉ ድምፅ አግኝተው በጥር ወር ዓም በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ተክለ ሃይማኖት አንብሮተ ዕድ ከተሾሙት አባቶች እንዱ በመሆን መዓርገ ጵጵስናን ተቀበሉ መዓርጉን አንደ ተቀበሉ የተስጣቸው ሀገረ ስብክት መላው ሸዋ ሲሆን ከዚሁ ጋር የቅዱስ ፓትርያርኩ እንደራሴና የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ ሆነው ነበር ብፁዕነታቸው በሀገር ውስጥም ሆነ በባሕር ማዶ ባካበቱት ዕውቀት በመጠቀም ከሀገረ ስብከታቸው ጋር የእንደራሴነታቸውንና የቅዱስ ሲኖዶስ ጸሐፊነታቸውን ተግባራት በብቃት መወጣት ጀመሩ በተለይ በነበራቸው ሐላፊነት የቤተ ክርስቲያንን ሁለንተናዊ አስተዳደር እንዳጠናከረ የሚነገርለትን ምቅዋመ ሕግ ሕገ ቤተ ክርስቲያን እርቅቀዋል ብፁዕነታቸው ቤተ ክርስቲያን የጣለጠ ችባቸውን እደራዎች ደራርበው በማገልገል ላይ ሳሉ ከብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ ጋር በሥራ ምክንያት እለመግባባት ተፈጠረ በዚህ የተነሣ ያእንደራሴነታቸውንና የዋና ጸሐፊነት ሥራቸውን አስረክበው ትኩረታቸውን ሙሉ በሙሉ ብዙ ሥራ ወደ ሠሩበት የዝዋይ ገዳም እንዳደረጉ ይነገራል ብፁዕነታቸው የሀገረ ስብከታቸውን ቤት ሙሉ በሙሉ ወደ ዝዋይ ከማድረጋቸው በፊት በወቅቱ የሸዋ ሀገረ ስብከት መንበረ ጵጵስና አዲስ አበባ ላይ ስለ ነበር ብፁዕነታቸው የተሰጣቸውን ሐላፊነት ሁሉ በነበራቸው የአስተዳደር ጥበብና ዕውቀት በብቃት ማስተዳደርና ፍሬን ማሳየት ጀመሩ ብፁዕነታቸው ምንም እንኳን በቦታው ያቀዷቸውን ሁሉ ከዳር ለማድረስ ባይፈቀድላቸውም በጥሩ ሁናቴ በጀመሩት የዝዋይ ካሀናት ማሠልጠኛ በርካታ ሥራዎችን ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ሠርተዋል ቦታው አርሳቸው ወደ ዚያ ከመሔዳቸው በፊት በዓለም እብያተ ክርስቲያናት ርዳታ የተሠራ ቢሆንም የታስበውን ያህል አገልግሎቱን በብቃት እያከናወነ አልነበረም እርሳቸው ክተረከቡት በኋላ ግን የትምህርት ዓላማውን ሳይተው በገዳም ሥርዓት እየተዳ ደረ ሥራውን በተሻለ ሁናቴ እንዲቀጥል አድርገዋል ከዚህም ጋር ቦታው ገዳም ሲሆን ተማሪዎች የተማሩትን በተግባር የሚያሳዩበትና የጸሎት ሕይወት የሚለምዱበት ቤተ ክርስቲያን ያስፊልግ ነበርና ቤተ ክርስቲያን አሠርተው የቅዱስ ገብርኤልን ላት አስገብተው የገዳሙን ስም የዝዋይ ሐመረ ብርሃን ቅዱስ ገብርኤል ገዳም ብለው ሠይመዋል ብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ በዚህ ዓይነት ገዳሙንና በውስጡ ያለውን መንፈሳዊ ትምህርት ቤት ካስፋፉና መሠረት ካስያዙ በኋላ ከተለያዩ አህጉረ ስብከት ተማሪዎች እንዲመጡ እያደረጉ በእዳሪነት እንዲሁም ካህናት በኮርስ እንዲማሩ በማድረግ ለቤተ ክርስቲያኗ ንቁ እና ዕውቀት ያለው ትውልድ እንዲገኝ አድርገዋል በገዳሙ ይማሩ ክነበሩትና ዛሬ በልዩ ልዩ መስክ ተሠማርተው ቤተ ክርስቲያናቸውንና ሀገራቸውን እያገለገሉ ክሚገኙት ምሁራን ውስጥ ብዙዎቹ እናትና አባት የሌላቸው አንዲሁም መማር የማይችሉ ነበሩ በገዳሙ ውስጥ የሚኖሩ መነኮሳትም ልዩ ልዩ የቀለም እና የሞያ ዕውቀት እንዲኖራቸው በማድረግ ቀላል የማይባል ሥራ አንዲሠራ እድርገዋል ብፁዕነታቸው በነበራቸው ወጣቱን ትውልድ የመያዝ ፍላጎትና ችሉታ በወቅቱ በተለያዩ የመንግሥት ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ይማሩ የነበሩ ተማሪዎችን በክረምት ወደ ገዳሙ እንዲገቡ በማድረግ የቤተ ክርስቲያንን ትምህርት በመማር ዘመኑን እንዲዋጁ እድርገዋል ምንም እንኳን በዚህም ረገድ የነበራቸው ሕልም ተግባ ራዊ ሲሆን ለማየት ባይታደሉም እርሳቸው ለሁለት ሦስት ክረምቶች ስብስበው ያስተማሯቸውና የመከሯቸው ተማሪዎች ዛሬ ቁጥራቸውን እበራክተው በማኅበር ደረጃ በመስባስብ ከልዩ ልዩ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የሚመረቁ ወጣቶች በዕውቀታቸውና በገንዘ ባቸው ቤተ ከርስቲያናቸውን እንዲያገለግሉ በማድረግ ላይ ይገኛሉ ብፁዕ እቡነ ጎርጎርዮስ ቤተ ክርስቲያን ጥንት የነበራት አቋም ተመልሶ በልማት ራሷን ች« ሌሎችን መርዳት አለባት የሚል የጸና እምነት ስለ ነበራቸው በገዳሙ የሚማሩ ተማሪዎች እንዲሁም መነኮሳት ገዳሙን በማልማት ራሳቸውን አንዲችሉ የሚደነቅ ጥረት ያደርጉ ነበር በዚህም መሠረት በርካታ የባሕር ዛፍ የአርዘ ሊባ ኖስ የትሪ ማንቴሪ የሙዝ የብርቱካን የቡና እና የፓፓያ ተክሎች በገዳሙ ግቢ እንዲተከሉ አድርገው ዛሬም ከቡናው በስተ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ቀር ሌሎች ለገዳሙ ፍሬ እየሰጡ ይገኛሉ በዚህ ገዳም አርአያነት በሀገረ ስብክታቸው የሚገኙ ሌሎች አብያተ ክርስቲያናትንም ራሳቸ ውን በማልማት አንዲጠቀሙና እንዲጠቅሙ ይመክሩ እና ያስተ ምሩ ነበር ብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ ከላይ በአጭሩ በተገለጠው ዓይነት ወንጌልን በተግባር ከመስበክ ጋር በነበራቸው ግሩም የማስተማር ጸጋ በየአጥቢያው እየተዚዚሩ ምእመናን በሕገ አግዚአብሔር ጸንተው አንዲኖሩ ያስተምሩ ነበር መጻሕፍትንም በመጻፍ አስተምረዋል ብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ በዐጸደ ሥጋ በነበሩበት ጊዜ ካዘጋጂቸው መጻ ሕፍት መካከል መሠረተ እምነት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ታሪክከ የቤተ ክርስቲያን ታሪክ በዓስም መድረክ የተሰኙት ለኅትመት እንዲበቁ አድርገዋል ትምህርተ ሃይማኖት ዶግማ የስብከት ዘዴ ኦርቶዶክሳዊ ቤተ ክርስቲያንህን ዕወቅ ሥርዓተ ኖሎት ምሥጢራተ ቤተ ክርስቲያን የተሰኙት ሌሉች ደግሞ እዘጋጅተዋቸው ሳያሳትሟቸው የቀሩ ናቸው ብፁዕነታቸው በእነዚህ ድርሰቶቻቸው ብዙዎች በቃልም ይሁን በመጣፍ በብዛት ያልዳሰሷቸውን እንደ ጾም በዓላት አከባበርና የመሳሰሉትን ጉዳዮች ዘርዘር ባለ መንገድ በመጻፍ አስተምረዋል ብፁዕ እቡነ ጎርጎርዮስ ለዐሥራ አንድ ዓመታት በዚህ ዓይነት ከፍተኛ እና አርአያነት ያለው እገልግሎት ካበረከቱ በኋላ ሐምሌ ቀን ዓም በመቂ ቅዱስ ሚካኤል ለሚገኙ ምእመናን የተለመደ አባታዊ ትምህርታቸውን ስለመስጠት ሲገሠግሱ በድንገት በደረስ ባቸው የመኪና እደጋ በተወለዱ በኀምሳ ዓመታቸው ዐረፉነፁ ሥርዓተ ቀብራቸውም ብፁዕ ወቅዱስ እቡነ መርቆሬዎስ ፓትርያርክ ርእስ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት ይወዷቸውና ያከብሯቸው የነበሩ ደቀ መዛሙርት እንዲሁም የዝዋይ እና የአካባ ቢው ምአመናን በተገኙበት በጥሩ ሁኔታ ባደራጁት የዝዋይ ሐመረ ብርሃን ቅዱለ ገብርኤል ቤተ መቅደስ ውስጥ ተፈጽሟል የብፁዕ ነታቸው በረከት እይለየን ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ብፁዕ አቡነ ሳሙኤል ካልአይ ሊቀ ጳጳስ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ቀድሞ ሊቀ ጉባኤ ገብረ ሚካኤል መንገሻ ይባሉ የነበሩት ብፁዕ አቡነ ሳሙኤል በያኔው የወሎ ጠቅላይ ግዛት በየጁ አውራጃ በሚገኘው መርጦ ኢየሱስ ደብር መስከረም አንድ ቀን ዓም ተወለዱ ወላጆቻቸው አቶ ወልደ ሚካኤልና ወሮ አማረች መንገሻ ይባሉ ነበር ብፁዕ አቡነ ሳሙኤል በወላጆቻቸው ቤት በመልካም ሥነ ምግባር ተኮትኩተው ካደጉ በኋላ ዕድሜያቸው ለትምሀርት እንደ ደረሰ በተወለዱበት ደብር ቀኝ ጌታ መንግሥቱ ቢያበይን መሪ ጌታ ገብረ ኢየሱስ እና የኔታ ሐዋዝ ከተባሉ መምህራን የመጀ መሪያና የሁለተኛ ደረጃ መንፈሳዊ ትምህርታቸውን አጠናቀቁ በመቀጠልም ከመምሀር ወልደ መስቀል ቅዳሴን ተምረዋል ብፁዕነታቸው ትምህርታቸውን የማስፋፋት ልዩ ጉጉት ስለ ነበራቸው በዚህ ዓይነት በትውልድ አጥቢያቸው ሁለቱን የትምህርት ደረጃዎች ካጠናቀቁ በኋላ ሦስተኛውን መንፈሳዊ ትምህርት ለመቀጠል ወደ ዋድላ ድላንታ አውራጃ ዳውንት ሔደው ቅኔን ከመሪ ጌታ ሄኖከ በሚገባ ተማሩ ብፁዕ አቡነ ሳሙኤል ትምህርታቸውን ለመቀጠል ወደ ሳስታ አመሩ በዚያም መቄት ከተባሰው አካባቢ ገረገራ ጊዮርጊስ ላይ ሰፈ ጉባኤ ዘርግተው ያስተምሩ ከነበሩት መምህር ቀፀሳ ስይፈ ሥላሴ ብፁዕ አቡነ አእንድርያስ የመጻሕፍተ ሐዲሳትን ትርጓሜ ተምረው በመምህርነት ተመረቁ ከዚያም ባስመሰከሩበት ሞያ ጥቂት ጊዜ ካስተማሩ በኋሳ በ ዓም ወደ አዲስ አበባ መጥተው በዳግማዊ ምኒልከ መታሰቢያ መምህራንና ቀሳውስት ማሠልጠኛ መንፈሳዊ ትምህርት ሴት ገብተው የፍትሐ ነገሥትን ትርጓሜና አቡሻህር የቁጥር ትምህርት ከመምህር ገብረ ሕይወት ሠይፈ ሥላሴ ተማሩ። ብፁዕነታቸው በጅማ ሰተከታታይ ሰባት ዓመታት ካገለገሉ በኋላ የነበራቸውን ትጋት በመመልከት ክሐምሌ ቀን ዓም ጀምሮ በያዙት ሀገረ ስብከት ላይ የከፊቾና ሸክቾ ቤንቹና ማጂ አገረ ስብከት ተደርቦሳቸው ሰሁሰት ዓመታት በርካታ ሐዋርያዊና መንፈ ሳዊ ሥራዎችን አከና ውነዋል እርሳቸው ወደ አገረ ስብከቱ ሲሔዱ በነበሩት አብያተ ክርስቲያናት ላይ ምእምናንን በየጊዜው በማስተማርና ካሀናቱን በማስተባበር ተጨማሪ አብያተ ክርስቲያ ናት እንዲታነፁ አድርጎዋል ብፁዕ እቡነ ሳሙኤል ቅድሚያ የሚሰጡት ለስብከተ ወንጌል አገልግሎት ነበር በመሆኑም በመድረክ ሲያስተምሩ ውለው ቢያ ድሩ የማይሰሰቹ አባት ነበሩ የትምሀርት አሰጣጣቸውም የማይሰ ለችና የሰውን መንፈሳዊ ሕይወት የሚያድስ ነበር ብፁዕ አቡነ ሳሙኤል አርቆ አሰተዋይ በመሆናቸው ዕውቀታ ቸው በሳቸው ብቻ ተወስኖ እንዳይቀር ዓም ሰተከታታይ እራት ወራት በጅማ ከተማ የሚገኙትን መምሀራን ካሀናትንና ዲያቆናትን በማሰባሰብ አሠልጥነው ዘመኑ ካመጣቸው ልዩ ልዩ እምነቶች ምእመናንን እንዲጠብቁና ጸንተው በእምነታቸው እንዲ ኖሩ አድርገዋል የብፁዕነታቸው የካህናት ሥልጠና ፕሮግራም በጅማ ከተማ ብቻ ተወስኖ የቀረ ሳይሆን በሁሉም ወረዳዎች መካሔድ ያለበት በመሆኑ በሀገረ ስብከቱ በሚገኙት የተለያዩ ወረዳዎች የካህናት ሥልጠና እንዲሰጥ አድርገዋል በዚሀም የተነሣ ነባሩን የቤተ ክርስቲያን መንፈሳዊ ትምህ ርት ለማጠናከር ባደረጉት ጥረት ከሰሜን ከምሥራቅና ከመካከለኛው የሀገሪቱ ክፍሎች የትምሀርት ፍላጎት ላላቸው ከ በላይ ለሆኑ ተማሪዎች በርእሰ ከተማው በሚገኘው ደብር ወንበር ዘርግተው ሰሚያስተምሩ የአብነት መምህራን ዘወትር አባታዊ ምክር በመስጠት ከኪሳቸውም የማበረታቻ ድጎማዎች እየሰጡ ያበረታ ቷቸው ነበር ብፁዕ አቡነ ሳሙኤል ከሕፃንነታቸው ጀምሮ ቤተ ክርሰቲያ ናቸውን በትጋት ሲያገለግሉ ከቆዩ በኋላ ሕማም ዐቅማቸውን እየነ ሣቸው በመምጣቱ ጤናቸው እየታወከ መጣ ምንም እንኳን ከሕመ ማቸው ያገግመሙ ዘንድ በሀገር ውስጥ በሕክምና እና በጠበል ሲረዱ ቢቆዩም ጤናቸው ሊመለስ ባለመቻሉ ሰከፍተኛ ሕክምና ወደ አስራ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ኤል ሔዱ በዚያም ያገኙት ሕክምና ጤናቸውን ሊመልለላቸው እልቻለም ሰኔ ቀን ዓም ከጧቱ በሦስት ሰዓት ክዚህ ዓለም በሞት ተለዩ ሥርዓተ ቀብራቸውም በዚያው በቅድስት ሀገር ኢየሩሳሌም ተፈጸመ የብፁዕነታቸው በረክት እአይሰየን አሜን ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን መዓርገ ጵጵስና ከመቀበሳቸው በፊት አባ ጸገዬ ቢሆነኝ ሽ ይባሉ ነበር ብፁዕ አቡነ ታዴዎስ በቀድሞው የበጌምድር ጠቅላይ ብፁዕ አቡነ ታዴዎስ ካልአይ ሽኸ ግት በደብረ ታቦር አውራጃ በአስቴ ወረዳ ልዩ ስሙ ቆማ ፋሲለደስ ተብሉ በሚታወቀው ቦታ በ ዓም ተወለዱ የአባታ ቸው ስም ቀኝ ጌታ ቢሆነኝ ዋሴ የአናታቸው ስም ወሮ ውዴ ሊቀ ጳጳስ መሸሻ ይባል ነበር ዕድሜያቸው ለትምህርት ሲደርስ በዚያው በመካነ ልደታ ዓም ቸው በቆማ ፋሲለደስ የመጀመሪያና ሁለተኛ ደረጃ መንፈሳዊ ብ ትምህርታቸውን መምሀር ሐዲስ ከሚባሉ የድጓ ምስከር ተሣሩ ከዚያም በጥር ወር ዓም ወደ አዲስ አባባ መጥተው በወቅቱ የኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ከነበሩት ከብፁዕ አቡነ ቄርሎስ መዓርገ ዲቁናን ተቀበሉ ከዚያም በ ዓም በታላቁ ገዳም በደብረ ሲባኖስ መዓርገ ምንኩስናን ተቀበሉ ብፁሶዕ አቡነ ታዴዎስ በነበራቸው የትምሀርት ፍላጐት የተነሣ ከትውልድ ቦታቸው ወጥተው በልዩ ልዩ ከፍላተ ሀገር በመዘዋወር ከአያሌ ኢትዮጵያውያን መምህራን የቤተ ከርስቲያናችንን ከፍተኛ ትምህርት ቀሰመዋልፁ በዚሁም መሠረት ከደቡብ ጎንደር ወደ ምሥራቅ ጎጃም ሔደው ሞጣ አውራጃ ውስጥ ድቦ ኪዳነ ምሕረት ከምትባል ቦታ ያስተምሩ ከነበሩት አለቃ አድማሱ ዘንድ ቅኔን ከነ አገባቡ ከተማሩ በኋላ እንደ ገና ወደ ደቡብ ጎንደር ተመልሰው በጋይንት አውራጃ በስማዳ ወረዳ ደብረ ዕንቁ ላይ ጉባኤ ዘርግተው ከነበሩት ከመምሀር ጌጡ ተሰማ በተጨማሪ ቅኔ በመማር ዕውቀታቸውን አስፋፉ አሁንም የቅኔውን ትምህርት ለማጠናከር ወደ ደቡብ ወሎ በመሔድ በአማራ ሳይንት ወረዳ በሮ ሚካኤል ከነበሩት ከአለቃ ከበደ ቀደም ሲል የተማሩትን የቅኔ ትምህርት ከነ አገባቡ በመሣር ከአጠናቀቁ በኋላ በመምህርነት ተመረቁ የቅድስት ቤተ ከርስቲያንን ትምሀርት ለመማር የጸና ፍቅር የነበራቸው ብፁዕ አቡነ ታዴዎስ በቅኔው ትምህርት ከተመረቁ በኋላ ወደ ቀጣዩ የትምህርት ደረጃ ገሠገሠ ይኸውም የመጻሕፍትን ትር ጓጫ ለመማርና ለማወቅ ነበር ለዚሀም በዚያው የቅኳን መምህርነት ባገኙበች በወሎ ከፍስ ሀገር በቦረና ሳይንት አውራጃ መካነ ሰላም ተብሎ በሚጠራው ቦታ ከአለቃ ታመነ አግደው ትርጓሜ ነገሥትን በደሴ መድኃኒ ዓለም ከአባ ገብረ ማርያም ገብረ ሐና የዳዋት የውዳሴና የቅዳሴ ማርያም ትርጓሜን አጠኑ በመቀጠልም በዚያው ቦታ መምህር ተገበረ እግዚአብሔር ሐጐስ ከተባሉ ሊቅ የትምህርተ ኅቡአት የኪዳንና የፍትሐ ነገሥትን ትርጓሜ አሔዱ መዓር ቅስናን የተተበሉት በዚያው በደቡብ ወሎ በትምህርት ላይ በነበሩበት ጊዜ መስከረም ቀን ዓም ነበር ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ብፁዕ እቡነ ታዴዎስ መዓርገ ቅስናን ከተቀበሉ በኋላ ጀምረውት የነበረውን የመጻሕፍት ትርጓሜ ትምህርት አቁመው ወደ እዲስ አባባ መጡ። እንደ መጡም በታዕካ ነገሥት በአታ መታስቢያ ቤት የመጻሕፍት ትርጓሜ ትምህርታቸውን ቀጠሉ በዚህም መሠረት ሐዲሳትን ከመምህር ገብረ ሕይወትና ከመምህር ሥምረተ እብ ቀጸላ ብሉያትን ከአለቃ ጌራ እቡሻህርን ከመምህር ገብረ ሕይወት በሚገባ ተምረው በመምህርነት ተመረቁ በዚህ ዓይነት ራሳቸውን በትምህርተ ሃይማኖት ያነፁት ብፁዕነታቸው ሊቅነታቸው በቃልም በተግባርም በመመስከሩ በ ዓም ታላቁ መንበረ ፀባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል በሐዲሳት ትርጓሜ መምህርነት ተመደቡ ከተመደቡበት ጊዜ ጀምሮም ጉባኤያቸውን በማስፋት እስከ ዓም ድረስ በትጋት በማስተማር በርካታ ደቀ መዛሙርትን አፍርተዋል ብፁዕነ ታቸው በካቴድራሉ በቆዩባቸው ዓሥራ አምስት ዓመታት በጉባኤ ቃለ እግዚእብሔርን ከማስተማር በተጨማሪ የካቴድራሉ ቄለ ገበዝም በመሆን በትጋት አገልግለዋልፁ የእጥቢኪያውን ምእመናንና ወጣቶችን ዘወትር ቅዳሜና እሑድ የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርትና ነገረ መለኮት በማስተማር አገልግለዋል ብፁዕ እቡነ ታዴዎስ በደቀ መዛሙርቱም ሆነ በምአመናን ጉባኤ በመገኝት በቃል ከማስተማራቸውም በተጨማሪ በቃል ያለ ይረሳል በመጽሐፍ ያስ ይወረሳል የሚለውን ልብ በማለት የፍትሐ ነገሥትን የዳዊትን የሐዲሳትንና የትንቢተ ኢሳይያስን ትርጓሜ በእጃቸው ፈው ለቤተ ከርስቲያናችን ቅርስ እስቀምጠው አልፈዋል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ በወስነው መሠረት ጥር ቀን ዓም ከተመረጡት ዓሥራ ሦስት ኤጺስ ቆጸሳት መካከል ብፁዕ አቡነ ታዴዎስ አንዱ ሆነው በመመረጥ «ብፁዕ አባ ታዴዎስ ጳጳስ ዘኢሉባቦር» ተብለው በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ተከለ ሃይማኖት መዓርገ ጵጵስናን ተሾሙ ብፁዕ እቡነ ታዴዎስ ወደ ተሾሙበት ሀገረ ስብከት ከሔዱ ጀምሮ ያለ ምንም ድካም ቤተ ከርስቲያን የምትስፋፋበትን የህገረ ስብከቱ ምእመናን በሃይማኖት የሚጐለብቱበትን የሀገረ ስብከቱ ካህናት የኑሮ አቋም የሚስተካከልበትን መንገድ ሁሉ በመሻት ስፊ አገልግሎትን አበርከተዋል ብፁዕነታቸው ከነበሩበት ሀገረ ስብከት ወደ ስሜን ጎንደር እንዲዛወሩ ተደርጎ በአዲሱ ሀገረ ስብከታቸው ጥቂት እንዳገለገሉ ባደረባቸው ሕመም የተነሣ ቅዳሜ መጋቢት ቀን ዓም ከዚህ ዓለም በሞተ ሥጋ ተለዩ የቀብራቸው ሥነ ሥርዓትም ጎንደር ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ከተማ በሚገኘው መንበረ መንግሥት መድኃኔ ዓለም ቤተ ከርስ ቲያን ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ፓትርያርከ ርእስ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳትና በርካታ ምእመናን በተገኙበት ተፈጽሟል የብፁዕነታቸው በረከት ይደርብን አሜን ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ብፁዕ አቡነ ፊልጳስ ካልአይ ሊቀ ጳጳስ ዓም ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን በ ዓም በሸዋ ሀገረ ስብክት ልዩ ስሙ ስምበሌጥ ገብርኤል በተባለው ሥፍራ ተወለዱ የአባታቸው ስም አቶ ገብረ ክርስቶስ እውነቱ የአናታቸው ስም ወሮ ጊዜ ባንጃው ይባል ነበር አባ ገብረ እግዚአብሔር ገብረ ክርስቶስ ይባሉ የነበሩት ብፁዕነታቸው ለድሜያቸው ለትምሀርት ሲደርስ መርሐ ቤቴ ላይ ትምህርት ቤት ገብተው በዚያ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን ተከታተሉ ክዚያም ወደ ወሎ ሀገረ ስብከት አማራ ሳይንት ሔደው ከመምህር ገብረ መድኅን ወልደ ኪዳን ዜማን ተማሩ ከዚያ ቀጥሎም በ ዓም ደብር ቅዱስ ደብረ ጌ ማርያም ተብላ ወደ ምትጠራዋ ገዳም በመምጣት አሰቃ በኋላ መልአክ አርያም ይትባረክ መርሻ ክተባሉት መምህር ቅኔ በሚገባ ተማሩ ብፁለ አቡነ ፊልጸስ ትምህርታቸውን በመቀጠል በዚሁ ገዳም አባ ደብረ ዮን ከተባሉት መምህር ዘንድ መዝገብ ቅዳሴን አጠ ናቀው ተማሩ በዚሁ በደብረ ጌ ገዳም ይህንኑ ትምህርት እንደ ፈጸሙ በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ባስልዮስ ፓትርያርክ ዘኢትዮጵያ መል ካም ፈቃድና ትእዛዝ የቅዳሴ መምህር ሆነው ማስተማር ጀመሩ ብፁዕ አቡነ ፊልጸስ በዚህ ዓይነት በማስተማር ላይ እንደ ነበሩ ሕይወታቸውን በታላቅ ቅድስና ሊመሩ ወስነው ነሐሴ ቀን ዓም በደብረ ሊባኖስ ገዳም መዓርገ ምንኩስናን ተቀበለ ቀጥሎም በ ዓም በመንበረ ፓትርያርክ ቅድስተ ቅዱሳን ማርያም ቤተ ክርስቲያን የወለጋ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ከነበሩት ከብሁዕ አቡነ ያዕቆብ መዓርገ ቅስናን ተቀበሉ ብፁዕ አቡነ ፊልልስ ትምህርታቸውን በማስፋፋት ከመምህር ሐረገ ወይን ገብረ ሥላሴ የውዳሴ ማርያምና የቅዳሴ ማርያም የዳዊ ትን ትርጓሜና ባሕረ ሐሳብን ጨምረው ተምረዋልፁ እንዲሁም ከአለቃ ወልደ ዮሐንስ የመጽሐፊ ኢሳይያስንና ዳንኤልን ትርጓሜ ተምረዋል ከዚህ በኋላ ከክ ዓም በደብረ ጌ ገዳም በልዩ ልዩ የሞያ ዘርፍ ተሠማርተው ሲያገለግሉ ቆይተዋል ከዓመታት ቆይታ በኋላ ግን በ ዓም ሚያዝያ ቀን በሸዋ ሀገረ ስብከት በመናገሻ አውራጃ በሚገኘው የደብረ ሞና ገዳም በመምህርነት ተሹመው አስተዳደሩ ብፁዕነታቸው በዚህ ጊዜ ከማስተዳደር ጋር ወንበር ዘርግተው በማስተማር አያሌ ደቀ መዛሙርትን አፍርተዋል ምእመናንንም የጦንጌልን ትምህርት በማስተማር አበረታተዋል ብፁዕ አቡነ ፊልጸስ ከዚህ በኋላ በ ዓም ኅዳር ቀን በሸዋ ሀገረ ስብከት በየረርና ከረዩ አውራጃ በሚገኘው የሳማ ስንበት ገዳም በአስተዳዳሪነት ተሹመዋል በአስተዳዳሪነት በቆዩበት ጊዜ ከፈ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ጸሟቸው አያሌ ተግባራት አንዱ ዕድሜ ያለውን ቤተ ክርስቲያን ከዘመን ብዛት የተነሣ ለመውደቅ ተቃርቦ ስለነበር ምእ መናንን በማስተባበር አዲስ ቤተ ክርስቲያን አንዲሠራ አድርገዋል ለስባት ዓመታት በሳማ ስንበት በአስተዳዳሪነት በመቆየት ስፊ አገልግሎት ሲያበረክቱ የቆዩት ብፁዕነታቸው በ ዓም እንደገና ወደ ደብር ቅዱሰ ደብረ ጽጌ ገዳም በመዛወር መልአከ ጌ ተብለው የገዳሟ ዋና አስተዳዳሪ ሆነው ተሾሙ ይሁን አንጂ በደብረ ጽጌ ብዙም ሳይቆዩ በቅዱስ ሲኖዶስ ውሳኔ ለኤኢሏስ ቆጾስነት ምርጫ ውድድር አንዲገቡ ተደረገ በውድድሩም ከፍተኛ የድምዕ ብልጫ አግኝተው በሁለተኛ ደረጃ ተመረጡ በዚሁም መሠረት ሐምሌ ቀን ዓም አባ ፈልጸልስ ተብለው በመሠየም በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ተክለ ሃይማኖች ፓትር ያርክ ርአስ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ አንብሮተ በመላዋ ኢትዮጵያ ለሚገኙት ገዳማት ኤስ ቆጸስ ሆነው ተሾሙ ወዲያ ውም በ ዓም ግንቦት ቀን የመላው የኢትዮጵያ ገዳማትና አድባራት ኤጺስ ቆጸስነትን እንደ ያዙ በደምቢዶሎ የቄለም አውራጃ ኤጺስ ቆኦጾስ ሆነው ሠርተዋል አንደ ሚታወቀው በደርግ ዘመነ መንግሥት ስንበተ እሑድ የገበያ ቀን እንዲሆን ታውጆ ይኸው ፀዋጅ በብዙ ቦታዎች ተግባራዊ መሆን ጀምሮ ነበር ብፁዕነታቸው ግን በሀገረ ስብከታቸው ሕዝብ ዘንድ ይህች ቀን ተከብራ ትውል ዘንድ ከመንግሥች ባለ ሥልጣናት ጋር ተደራድረው እንድትከበር አድርገው ነበር ይባላል ብፁሶ አቡነ ፈልጳስ በተሰጣቸው መንፈሳዊ ተልእኮ በአሳዩት ቅን ተግባርና የሥራ ትጋት ከግንቦት ቀን ዓም ጀምሮ በብሁዕ ወቅዱስ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ፓትርያርክ ርአስ ሊቃነ ጳፅሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ሆነው ተሾሙ ከዚህ በኋላ የካቲት ቀን ዓም ብፁዕነታቸው የገዳ ማት ሐላፈነታቸውን እንደ ያዙ በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ፓትርያርክ ርእስ ሊቃነ ጸጳላት ዘኢትዮጵያ የአስብ ሀገረ ስብክት ሊቀ ጳጳስ ሆነው እንዲሠሩ ተደርጐ በዚሁ ሀገረ ስብከት መንፈሳዊ ተልአኮአቸውን በማከናወን ላይ አንዳሉ በድንገት በተወለዱ በ ዓመታቸው ስኔ ቀን ዓም ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ። ጺ በዚያም ዕውቅ የድጓና የአቋቋም መምህር ከነበ ሩት አለቃ ገብረ አግዚአብሔር ዘንድ ሁለተኛውን ደረጃ መንፈሳዊ ትምህርት ማለትም የጸዋትወ ዜማን ትምህርት ተማሩ ገና በሕፃንነታቸው የመማር ፍቅር የነበራቸው ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ በጥሩ ሁኔታ እየተማሩት የነበረውን ትምህርታቸውን በመቀጠል የቅኔን ዕውቀት ደግሞ ሊቀስሙ ከመናገሻ ተነሥተው ወደ ጎጃም ተሻገሩ በዚያም ደብረ ማርቆስ ላይ ሰፊ ጉባኤ ዘርግ ተው ያስተምሩ ከነበሩት አስቃ ሣህሌ ዘንድ ቅኔን ከተማሩ በኋላ ቆላ ቂርቆስና ዲማ ጊዮርጊስ በተባሉ ታላላቅ ገዳማት በመዘዋወር መጸሕፍተ ትርጓሜን በመጠኑ ተማሩ ብፁዕነታቸው በዚህ ዓይነት ዓባይን ተሻግረው ፅውቀት መንፈሳዋን ከሰበሰቡ በኋላ ወደ ትውልድ ሀገራቸው ተመለሱ በዚያም መምህር በላይ ከተባሉ ሲት ዘንድ ተተምጠው ቀደም ሲል ያካበቱትን ትምህርት በማጠናከር ሳላይ ሳሱ የኢጣልያ ወራሪ ነይል ህገራችንን በግፍ ወረረ በዚህ የተነሣም ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ በሀገር ፍትር ስሜት ተነሣሥተው ትምህርታቸውን በማቆም ከሌሉች ፍች ሠር በመቀላቀል ወራሪውን ይል በመቃወም ከቡልጋ ጫካ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ ቀዳማደ ሊቀ ጳጳስ ነ ታዳ አሯ ለአራት ዓመታት ያህል ከሊሉች ኢትዮጵያውያን ወንድሞ ቸው ጋር በመህን በአርበኛነት ለሀገራቸው መብት መከበር እንደ ተጋደሉ አንድ ተን ጠላት ድንገት ደርሶ በእሳቸውና በሊሌሉች ወጦ ንድሞቻቸው ላይ አደጋ አደረሰ በዚህም የሞተው ሞቶ በሕይወት የተረፈው ሲበተን ቸቐውም ዘአቃቂ አድርገው አዲስ ዓለም ደ ነበረች እኀታቸው ሒዱ ደሁን እንጂ ጦራሪዞጦ የኢጣልያ ዞህ አዲስ ዓለሦን አቱትቶ በዚያ ከሕዝቡ ጋር ነበሩ ያላቸውን አርበኞች ለመያዝ ጥሖት ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን በስነዘረ ጊዜ ብፁስነታቸው በጣልያን ወታደሮች ተይዘው ለእስር ተዳረጉ ለአንድ ዓመት ያህል በእስር እንደቁዩ ወራሪው ኃይል በኢትዮጵያውያን ቆራጥ ተጋድሎ ድል ተመቶ ከሀዢ ወጣ ብፁዕነታቸውም ከነበሩበት እስር ቤት ተፈቱ ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ የሀገሪቷ ነፃነት ተመልሶ ክአስር ከተፈቱ በኋላ ሰቀጥታ ወደ ታላቁ ደብረ ሊባኖስ ገዳም ገብተው ጥቂት ጊዜያት ቆይተው ነሐሴ ቀን ዓም መዓርገ ምንኩ ስናን ተቀበሉ ከዚሀ በኋላ ሠደ አዲስ አባባ መጥተው በቤተ መንግሥቱ ፈቃድ በደብረ ስላም ቀጨኔ መድኃኔ ዓለም ቤተ ክርስቲያን ለምእመናን በብከተ ወንጌልን መስጠት ጀመሩ በዚህም ወቅት መጋቢት ቀን ዓም በመንበረ ፓትርያርክ ቅድስተ ቅዱሳን ማርያም ከብፁዕ አቡነ ቄርሎስ እጅ ቅስናን ተቀበሉ ከዚያም ከቀጨኔ ወደ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቆይቶም ወደ መንበረ ፀባዖት ቅድስት ሥላሴ በመዛወር በስብከተ ወንጌልና ቅዳሴ አገልግ ሎት ተሠማርተው ሲያገለግሉ ቆዩ በዚህ አገልግሉታቸው ላይ አንደ ነበሩም መጋቢት ቀን ዓም በዳግማዊ ዐፄ ምኒልክ መታሰቢያ ታፅካ ነገሥት በኣታ ለማርያም ገዳም ከኢት ዮጵያዊው ሊቀ ጳጳስ ከብሁፅዕ አቡነ ይሰሐቅ መዓርገ ቁምስናን ተቀበሉ ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ በዚህ ዓይነት በአዲበ አበባ ለሰባት ዓመታት ያሀል ሲያገለግሉ ዘመናዊ ትምህርታቸውን በመጀመር እስክ ስምንተኛ ተምረዋል በዚህ ዓይነት አዲስ አበባ ስተወስሰኑ ዓመታት ከቆዩ በኋላ በ ዓም በሐረርጌ ሀገረ ስብከት ስባኬ ወንጌል የድሬዳዋ ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርበቲያን እለቃ ሆነው ወደዚያው ተላኩ በዚያም የተሰጣቸውን ሐላፊነት በብቃት በመወጣት ለአራት ዓመታት ያህል ቆዩ ብፁዕነታቸው ከህብተ በብከት ጋር ህብተ ፈውስ ከባለቤቱ ከአግዚአብሔር ዘንድ የተቸ ራቸው አባት በለ ነበሩ በአካባቢው ላበረከቱት አስተዋጽኦ ከምእ መናን ዘንድ ታላቅ ፍቅርንና አክበሮትን አትርፈው ነበር በ ዓም በብፁዕ ወቅዱስ አቤነ ባስልዮስ መልካም ፈቃድ ተወልደው ፊደል ቆጥረው ወደ አደጉበት ደብረ ጽላልሽ እቲሳ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ገዳም ተዛውረው በመምህርነት አንዲ ያስተዳድሩ ተሾሥሠ በዚያም ለአንድ ዓመት ያህል በፍቅርና በትጋት አገለገሉ ከመስከረም ቀን ዓም ጀምሮም የሸዋ ክፍለ ሀገር የጨቦና ጉራጌ እውራጃ ሊቀ ካህናት ተብለው ከዚህም ጋር የፍርድና የአስተዳደር ዳኝነት ሥራ እንዲሠሩ በቁምስናም ሆነ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ጨጨጨኣሑጠጠወ የዲ ባዱዱአ ከ በጻ መ መ መ ይ መመ በጵጵበና ላቅ ያለ አገልግሎት ወደ አበረክቱበት ቦታ ሔዱ በዚያም በኣታቸውን በአውራጃው ዋና ክተማ ላይ አጽንተው በአውራጃው ውስጥ ወደ ሚገኙት ዐሥራ ሦስቱም ወረዳዎች በመዘዋወር በተስ ጧቸው ሀብተ ስብከትና ሀብተ ፈውስ የአካባቢውን ምእመን በነፍ ሱም ሆነ በሥጋው ክመጣበት በሽታ ሁሉ ነጻ ማድረግ ጀመሩ ከዚሀም ጋር እናትና አባት የሏላቸውን እጓለ ሙታን በመስብሰብ እየረዱና እያስተማሩ ለሀገርና ለቤተ ክርስቲያን እንዲጠቅሙ ያደርጉ ነበር ብዬፅ አቡነ ዲዮስቆሮስ ከዚህ በሳይ በተገለጸው መንፈሳዊ ተግባራቸው በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስተያን ቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ በኤሏስ ቆጸስነት ተመርጠው ግንቦት ቀን ዓም በመንበረ ፀባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል በብፁዕ ወቅዱሰ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ፓትርያርክ ርእስ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ እድ «ብፁዕ አባ ዲዮስቆሮስ» ተብለው የጨቦና ጉራጌ አውራጃ ኤሏስ ቆጸስ ሆነው ተሾመ ቀደም ሲል ጀምሮ ሲሰጡት የነበረውን መንፈሳዊ አገልግ ሎት በማጠናከር ለዐሥር ዓመታት ያህል በማገልገል ቅድስት ቤተ ክርስ ቲያን የጣለችባቸውን አደራ ሲወጡ ከቆዩ በኋላ ባደረባቸው ሕመም በ ዓም ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ ሥርዓተ ቀብራቸ ውም ቅዱለ ፓትርያርኩ አቡነ ጳውሎስ ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት እንዲሁም ምእመናን በተገኙበት ተፈጸመ የብፁዕነታቸው ረድኤት አይለየን አሜን ብፁዕ አቡነ ያዕቆብ ካልአይ ሊቀ ጳጳስ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ከመሾማቸው በፊት መምህር ተክለ ማርያም ይባሉ የነበሩት ብፁዕ አቡነ ያዕቆብ በኤርትራ ክፍለ ሀገር ለንጊት ከረን አውራጃ ልዩ ለሙ አድርባ ሚካኤል ተብሎ በሚታወቀው ቦታ በ ዓም ተወለዱ የአባታቸው ስም አቶ ዓምደ ጊዮርጊስ ዕቁበ ጽዮን የአና ታቸው ደግሞ ወይዘሮ ወለተ ቅዱሳን ዓምደ ሚካኤል ይባል ነበር ብፁዕነታቸው በወላጆቻቸው አንክብካቤ ካደጉ በኋላ ዕድሜያቸው ለትምህርት ሲደርስ በአቅራቢያቸው በሚገኘው የጻዕዳ ዓምባ ሥሳሴ ገዳም የመጀመሪያ ደረጃ መንፈሳዊ ትምህ ርታቸውን ማለትም ንባብና ዳዊት ከቃል ትምህርት ጋር አጠ ናቀው ተማሩ። በኤርትራም ከዚሁ ተሹመው የሔዱት ብፁዕ አቡነ ፊልጳስ ስፓትርያርክነት ቆይተው ሲያርፉ ብፁዕ አቡነ ያዕቆብ ፓትርያርክ ሆነው ተሹመው አስካረፉበት ዓም ድረስ አገልግለዋል የብፁዕነታቸው ረድኤት እይስየን ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ብፁዕ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ካልአይ ሊቀ ጳጳስ ዓም ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን መልአከ ፀሐይ አባ ሀብተ ማርያም ደምሴ ይባሉ የነበሩት ብፁሶ አቡነ ተክለ ሃይማኖት በሸዋ ክፍፋስ ሀገር በተጉለት አውራጃ በባሶ ወረዳ ልዩ ስሙ አንዲትጥድ በተባለው ሥፍራ ከአባታቸው ከአቶ ደምሴ ወልደ ጻድቅና ከአናታቸው ከወሮ ትርፌነሽ ይመኑ ጥቅምት ቀን በ ዓም ተወለዱ ብፁዕነታቸው ዕድሜያቸው ለትምህርት ሲደርስ በዚያው በተጠመቁበት ደብር መሪ ጌታ ኩራ ከተባሉ መምህር ዘንድ የመጀመሪያ ደረጃ መንፈሳዊ ትምህርታቸውን ተማሩ ከሂያም ወደ ደብረ ጽሙና ገዳም በመሔድ ከመምህር ወልደ ጊዮርጊስ ዘንድ ዳዊት ጾመ ድጓና የዘወትር ምፅራፍ ተፃሩ ብፁዕነታቸው ትምህ ርታቸውን በመቀጠል በዚሁ ቦታ አቋቋም ዝሣሬና መዋሥዕት ከተማሩ በኋላ ከየኔታ ወልደ ማርያም ገብረ ኢየሱስ ሐዲሳትን ዳዊትን ትምሀርተ ኅቡዓትችን የውዳሴ ማርያምና የትዳሴ ማርያ ምን ትርጓሜ ተማሩ ብፁዕ አቡነ ተክለ ሃይማኖት በተጠቀስው ዓይነት ትሦሥዝታ ቸውን ካስፋፉ በኋላ በ ዓም ወደ አዲስ አባባ መቀተው በደብረ ስላም ቅዱስ እስጢፋኖስ ደብር እያገለገሉ በታዕካ ነገሥት ከታወቁት መምህር ከየኔታ ጊሪ ቅህኒን እንዲሁም ከየኔታ መንግሥቱ መዝገበ ቅዳሴን እንዲሁም ከመልአከ ገነት ጥሩ ነህ አቋቋም ተሣገሩ ብፁለፅ አቡነ ተክስ ሃይማኖት ወደ አዲስ አባባ ከመጡ በኋላም ከጥንታዊው የቤተ ክርስቲያን ትምህርት ጋር የህመናዊውንም ትምሀርት በመጀመር እስከ ኛ ክፍል ድረስ አጠናቀቁ በ ዓም በአዲስ አበባ ከብፁዕ አቡነ ያዕቆብ መዓርገ ዲቁናን የተቀበሉት ብፁፅ አቡነ ተክለ ሃይማኖት በ ዓፖ በደብረ ጽላልሽ አቡነ ተክለ ሃይማኖት መዓርገ ምንኩስናን ከአራት ዓመት በኋላ በ ዓም ደግሞ ከብፁዕ አቡነ ገብርኤል መዓርገ ቅስናን ተተበሉ ከዚያም አዲስ አባባ በኒገኘው በደብረ ሰሳም ቅዱስ አስጢፋኖስ ደብር በትስናና በቂሰ ገበዝነት አገልግሣግለዋል በዚዙ ጊዚ ከብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ መዓርገ ቁምስናን ተተብለዋል ብፁዕ አቡሃ ተከለ ሃይሣኛት በ ዓምሥ በታላቁ አንጋፋው ደብር ቀራንዮ መድኃኔ ዓለም በአስተዳዳሪነት ተሹሥመ ኦሳከ ዓም አገልግለዋል ከዚሆሥ በመመለስ ተደም ሲል ያገለግሉበት በነበረው ደብረ ሰላም ቅዱስ አስጢፋሻስ ደብር «መልአከ ሰሳም ተብለው ተሾሥ በዚያሥ ለሁለት ዓሥታት አንዳ ገስገሉ ወጦደ ብርሃናተ ዓለም ጴጥሮሰ ወጳውሉስ ደብር ተዛውረው ከ ዓም አገለገሉ ከዚያም ወደ ታወተው ደብር ተጩኑነ ደብረ ሰላም ሥድቆኢ ዓለም ተዛውረው ከ ዓም ለሰባት ዓመታት በፍቅርና በሰላም ሲያሰተዳድሩ ዋዩ ዞ ኔ ኛ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን በመጨረሻም ወደ ደብረ ብሥራት ቅዱስ ገብርኤል ደብር ተዛው ረው በማስተዳደር አገልግሎት ላይ እንዳሉ በ ዓም በተደረገው የኤዲስ ቆጸጳሳት ምርጫ ተመርጠው በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ አንብሮተ ዕድ «ብፁዕ አባ ተክስ ሃይማኖት ኤሏስ ቆጾበ» በድሬዳዋ ሀገረ ስብከት ተሾሙ ወደ ሀገረ ስብኩዩ ከሔዱበት ጊዜ ጀምርሮምሦ ቀደም ሲል በቦታው በነበሩ አባቶች ተጀምረው የነበሩ ሥራዎችን በማጠናቀቅ አዳዲስ ሥራዎችንም በመፍጠር ከሀገረ ስብከቱ ካህናትና ምእመናን ጋር በመተባበር ስፋ ያለ አገልግሎት አበርክተዋል ይሁን እንጂ በተቀበሉት ሥልጣን የተፈቀደሳቸውን ያህል ቅድስት ቤተ ክርስቲያ ንን ካገለገሉ በኋላ ባደረባቸው ሕመም በሀገር ውስጥና በው በሕክምና ሲረዱ ቆይተው መጋቢት ። ከዚያ ቀጥሎም ከአማሆይ ገላነሽ የጀመሩትን ትምህርት ለማሰፋፋት በድጋሚ አለቃ መንክር ወደ ተባሉት ሲቅ በመሔድ ቅኔን በሚገባ አጠናከሩ ከዚህ በኋላ ወደ ወሎ በመመለበ ብዙ ሊቃውንት ወደ ሚገ ኙበት ገረገራ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን በመሔድ ከታወቁት ሊቅ ከመሪ ጌታ መንግሥቱ ጉሹ ዘንድ ጸመ ድጓና ምዕራፍ በሚገባ ተማሩፁ ይሁን አንጂ አሁንም በተለመደው የተማሩትን ደግሞ በመ ማር የማጠናከር ብቃታቸው በነፋስ መውጫ አውራጃ ልዩ በሙ ማይደርፋ ወደ ተባለው ቦታ በመሔድ ከመሪ ጊታ ኅሩይ ዘውዴ ጨቡዴ ዘንድ ጸመ ድጓንና ምዕራፍን እንደ ገና በመከለሰ አጠናቀቁ ብፁዕ አቡነ ያዕቆብ አሁንም በነበራቸው የመማር ፍሳጉት የቀራቸውን መንፈካዊ ትምህርት ለመማር በ ዓም ወደ አዲስ አባባ መጡ በመንበረ መንግሥት ቅዱሰ ገብርኤል ቤተ ክርበቲያን ገዳም በፈ ጉባኤ ዘርግተው ያስተምሩ ወደ ነበሩት መምህር ቀጸሳ ሠይፉ በኋላ አቡነ አንድርያሰ በመሔድ መጻሕፍተ ሐዲሳትን ውዳሴ ማርያምንና ቅዳሴ ማርያምን እንዲሁም የኪዳንንና ትምሀርተ ኅቡአትን ትርጓሜ እንዲሁም ባሕረ ሐሳብን በሚገባ አጥንተው በመምህርነት ተመረቁ በዚህ ዓይነት ትምህርታቸውን እንዳጠናቀቁ መምህራቸው መምህር ቀጸላ ብፁለ አቡነ እንድርያስ ተብለው ወደ ጎንደር ሀገረ በስብከት ሲሔዱ ተከትለው ወደ ጎንደር ሔዱ በዚያም ደቀ መዛሙ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ርትን አእያሰቀጸሉና የአቡነ ቀሲበነቱን ሥራ በመሥራት ለሁለት ዓመት አገለገሉ በ ዓም በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ቴዎፍሎበ ፓችርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ መልካም ፈቃድና ትእዛዝ በሰዋስወ ብርሃን ቅዱስ ጳውሎበ ትቤት ገብተው የ ወራት ሁለ ገብ ኮርስ በመከታተል የምበክር ወረቀት ተቀበሉ ከዚያም በኋላ በመንበረ መንግሥት ቅዱበ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን በስብከተ ወንጌልና በመዘምርነት ተመደቡ በተመደ ቡበት ቦታም በቅንነት በማገልገል ላይ ሳሉ አንደገና በ ዓም በልማትና ክርስቲያናዊ ተራድዖ ኮሚሽን አማካይነት በቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ ከየካቲት አስከ ግንቦት ድረስ በተዘጋጀው ሁለ ገብ ኮርሰ ተሳትፈው በጥሩ ውጤት በማጠናቀቅ የምሰክር ወረቀት ተቀበሉ ከዚያም በተመደቡበት የመንበረ መንግሥት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም ምአመናንን በማስተማር ለአም ስት ዓመታት ያህል አገለገሉ ክዚያም በ ዓም ወደ ደብረ ነጐድጓድ ቅዱስ ዮሐንስ ቤተ ክርበቲያን በመዛወር በአበተዳዳሪነት ማገልገል ጀመሩ ከአጥ ቢያው ካህናትና ምአመናን ጋር በመተባበርም አያሌ መንፈ ላዊና ማኅበራዊ አገልግሎቶችን አከናወኑ በ ዓም አንደ ገና ወደ ደብረ ራጉኤል ቤተ ክርስቲያን በመዛወር የተለመደውን አገልግ ሎታቸውን ሲያበረክቱ ቆዩ በ ዓም አንደ ገና ወደ ደብረ ብሥራት ቅዱሰ ገብርኤል ቤተ ክርበቲያን ተዛውረው ሰጥቂት ዓመ ታት ሲያገስግሉ ቆዩ ብፁዕ አቡነ ያዕቆብ በዚህ አጎልግሎታቸው ላይ አንደ ነበሩ በ ዓም በቅዱስ ሲኖዶሰ ተመርጠው በብፁፅ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ አንብሮተ ዕድ መዓርገ ኤኢስ ቆጳስነትን ተቀብለው በደቡብ አሞ ሀገረ ስብክት ተሾሙ በዚያም የተጠሩበትን አገልግሉት በማፋጠን ላይ ሳሉ ኅዳር ቀን ዓም በደረሰባቸው ድንገተኛ የመኪና መገልበጥ አደጋ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ ሥርዓተ ቀብራቸውም በአዋሳ ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ተፈጽሟል የብፁፅነተቸው ረድኤት አይለየን አሜን ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን መዓርገ ጵጵስና ከማግኘታቸው በፊት ሊቀ ጉባኤ ቦሰበ ዮሐንስ ቤተ ይባሉ ነበር ብፁዕ አቡነ ኤልያስ በሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት በአንኮበር ወረዳ ልዩ ስሙ ዋሻ ገብርኤል ከሚባለው ቀበሌ ብፁዕ አቡነ ኤልያ ስ ቀዳማደ ከአባታቸው ከመምህሬ ቤተ ሣህሌና ከአናታቸው ከወሮ ባሕሪቱ ሙሉ ሸዋ ተወለዱ ዘመኑም ዓም ነበር ብፁዕነታቸው ሊቀ ጳጳስ በደጋግ ወላጆቻቸው ክብካቤ አድገው ዕድሜያቸው ለትምሀርት ሲደርስ በተወለዱበት ዞማ ተክለ እ ዶማኖት ደብር ከአባ ወልደ ሥላሴ ዘንድ የመጀመሪያ ደረጃ መንፈሳዊ ትምህርታቸውን ዓም በይ ከዚያም ወደ አዲስ አባባ መጥተው ደብረ አሚን ተክለ ሃይማኖት ላይ ጉባኤ ዘርግተው ሲያስተምሩ ከነበሩት መሪ ጌታ ኃይለ ጊዮርጊስ ወልደ ሚካኤል ጸዋትወ ዜማን ተሣሃሩ በዚህ ጊዜም ከብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ባስልዮስ መዓርገ ዲቁናን ተቀበሉ ከዚያም በዲቁናቸው በደብሩ እንዲያገለገሉ ተፈቅዶላቸው በዚያው በደብረ አሚን ተክለ ሃይማኖት በመዘምርነትም ጭምር ማገልገል ጀመሩ ከአገልግሎትም ጎን በወቅቱ የደብሩ አስተዳዳሪ ከነበሩት ከአለቃ አያሌው ታምሩ ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያንን በሚገባ አጠኑ ብፁዕ አቡነ ኤልያስ በደብረ አሚን ተክለ ሃይማኖት ለአም ስት ዓመታት ያሀል በመማርና በማገልገል ከቆዩ በኋላ ለበለጠ ትምህርት ወደ ወሎ አቀኑ በዚያም ገረገራ ቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ጉባኤ ዘርግተው ያሰተምሩ ከነበሩት መምሀር ምናሴ ዘለቀ የጸዋትወ ዜማ ትምህርታቸውን በማሰፋፋት አጠናቀቁ በመቀጠልም በዚያው ሀገረ ስብከት ዞብል አንጉት መድኃኔ ዓለም ያስተምሩ ከነበሩት ሊቀ ኅሩያን ወልደ ሰንበት አንዲሁም ወደ ደቡብ ጎንደር በመሔድ ነፋስ መውጫ ልዩ ስሙ መገጭ ቂርቆስ በተባለው ደብር ያስተምሩ ከነበ ሩት ከመምህር ኪነ ጥበቡ ቅኔን ከነ አገባቡ ተማሩ።