Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ዕጨጌ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ተብለው የተሠየሙበትን አጥቢያ ቤተ ክርስቲያን በዲቁና እያገለገሉ ለዓመታት ቆዩ።
መረሻ ለቋቓሃ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ማውጫ የአዘጋጁ ማስታወሻ ህ ዚህ ህህ ቅድመ ምዕራፍ አባ ሰላማ «ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወዘኩላ ኢትዮጵያ» ምዕራፍ አንድ ማዕዶተ ጵጵስና ህሪ ምዕራፍ ሁለት ዜና ፓትርያርኮች ፋ ብፁዕ ወቅዱስ ኣቡነ ባስልዮስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ዓም ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ቴዎፍሎስ ካልአይ ፓትርያርክ ዓም ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ሣልሳይ ፓትርያርክ ዓም ምዕራፍ ሦስት ዜና ጳጳሳት ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ ቀዳማዊ ዓምሃ » ብፁዕ አቡነ አብርሃም ቀዳማዊ ብ ዓም ብፁዕ አቡነ ሚካኤል ቀዳማዊ ዓም ብፁዕ አቡነ ይስሐቅ ቀዳማዊ » ዓም ብፁዕ አቡነ ካዊሮስ ቀዳማዊ ዓምሃ » ብፁዕ አቡነ ዮሐንስ ቀዳማዊ ዓምሃ ዐ» ብፁዕ አቡነ ስላማ ቀዳማዊ ዓም» ብፁዕ አቡነ ማቴዎስ ቀዳማዊ ዓምሃ» ኮ ኮ ሱ ሱሱ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ብፁዕ አቡነ ሉቃስ ቀዳማይ »» ብፁዕ አቡነ ማችያስ ቀዳማይ ብ ፊ ብፁዕ አቡነ ሚካኤል ቀዳማደ ሥሥ ህዚፊህህሊ « ብፁዕ አቡነ ያዕቆብ ቀዳማይ ዓምሃ ብፁዕ አቡነ ጢሞቴዎስ ቀዳማይ ብ ዓም ኔራ» ብፁዕ አቡነ ታዴዎስ ቀዳማደ ብ ዓምሃ « ብፁዕ አቡነ ማርቆስ ቀዳማይ ብ ዓም ብፁዕ አቡነ ገብርኤል ቀዳማይ ዓም » ብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ ቀዳማይ ዓም ብፁዕአቡነ ፊልጳስ ቀዳማይ ዓም ብፁዕ አቡነ ሉቃስ ካልአይ ሽ ብ ዓም ቆ ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ ካልአይ ዓም ብፁዕ አቡነ ዮሐንስ ካልአይ » ዓም ዜ ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ ካልአይ በ ዓም ህፊ ብፁዕ አቡነ መርቆሬዎስ ቀዳማይ ብ ዓም ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ብፁዕ አቡነ ሰላማ ካልአይ ዓም ብፁዕ አቡነ ቄርሎስ ቀዳማይ ዓም ብፁዕ አቡነ አብርሃም ካልአይ ዓም ብፁዕ አቡነ ሚካኤል ሣልሳይ በ ዓም ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ ቀዳማይ ዓም ብፁዕ አቡነ አትናቴዎስ ቀዳማይ ብ ብፁዕ አቡነ እንድርያስ ቀዳማይ ብ ዓም ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ ሣልሳይ ብ ዓም ብፁዕ አቡነ ሳሙኤል ቀዳማደ ዓም ብፁዕ አቡነ አትናቴዎስ ካልአይ ብ ዓም ብፁዕ አቡነ ማቴዎስ ካልአይ ዓም ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ ሣልሳይ ዓም ብፁዕ አቡነ ስላማ ሣልሳይ በ ዓም ብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ ካልአይ ዓም ብፁዕ አቡነ ሳሙኤል ካልአይ ዓምሃ ብፁዕ አቡነ ታዴዎስ ካልአይ ብ ዓም አባሪ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ብፁዕ አቡነ ፊልጸስ ካልአይ ዓም ብፁዕ አቡነ በርናባስ ቀዳማዊ ዓም ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ ቀዳማይ ዓምሃ ብፁዕ አቡነ ያዕቆብ ዓም ብፁዕ አቡነ ተክስ ሃይማኖት ዓም ብፁዕ አቡነ ፊልጸልስ ሣልሳይ ዓም ብፁዕ አቡነ ዮሐንስ ሣልሳይ ዓም ብፁዕ አቡነ ያዕቆብ ካልአይ ዓም ብፁዕ አቡነ ኤልያስ ቀዳማይ ዓምሃ ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ ካልአይ ዓምሃ ብፁዕ አቡነ ሉቃስ ሣልሳይ ዓም ምዕራፍ እራት ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን የአዘጋጁ ማስታወሻ የኢትዮጵያ አርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በአስክንድርያ ቤተ ክርስቲያን ተሹሞ ከመጣው የመጀመሪያው የኢትዮጵያ ጳጳስ አባ ስላማ ጀምሮ ለ ዓመታት ከግብፅ ተቀብተው በሚመጡ ግብፃ ውያን ጳጳሳት አና ሊቃነ ጳጳሳት ስትመራ ቆይታለች። ኢትዮጵያውያን ይህንን ታላቅ አባት በሃይማኖቱና በምግባሩ ስለወደዱት «አቡነ» አባታ ችን የሚለውን መዓርግ ስመጀመሪያ ጊዜ የሰጡት ለአርሱ ነው በብርሃናዊ ሥራውም ከሣቴ ብርሃን» ብርሃን ገላጭ ብለውታል አቡነ ሰላማ ከሣቴ ብርሃን የተባለው ፍሬምናጦስ በኢትዮጵያ ክርስትና እንዲስፋፋ ከሰሜን እስከ ደቡብ ከምዕራብ እስከ ምሥራቅ በመውጣትና በመውረድ የሚገባውን ሁሉ ከፈጸመ በኋላ ሐምሌ ቀን ዐረፈ ይህ ታላቅ አባት የኢትዮጵያውያን ባለውለታ የወንጌልን ፋና ይበልጥ እንዲበራ ያደረገ መንበረ ጵጵበናን ያስገኘልን ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያንን ለኢትዮጵያውያን የወጠነልን አና አያሌ አብያተ ከርስቲያናትን ያስተከለልን ነውና ዘወትር ልናስበው በንሉንም ልናከብርለት ይገባናል ይህ ቅዱስ አባት ቤተ ክርስቲያኑ በሚገኝበት ትግራይ ውስጥ በተንቤን እንዳባ ስላማ ባንዳንድ ቦታዎች ካልሆነ በቀር በአብዛኛው የሀገራችን ክፍል ዓመታዊ ከብረ በዓሉ አምብዛም ትኩረት አይስጠውም ኤፍጂ ሆልዊክ የተሰኘ ጸሐፈ አንደ ገለጠው በጥንታዊቷ ሉለዩሲያና ሀከ በዩናይትድ ስቴት ግዛት በ ዓም እኤአ የአካባቢው በሰዎች በከፍተኛ ድምቀት የቅዱስ ፍሬምና ጦስን በዓል ሲያከብሩ መመለከቱንና አነርሱም ከዚህ ከአፍሪካ በባርነት የሂዱ ጥቁሮች መሆናቸውን ማረጋገጡን ጽፎ ነበር ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን መጨጨኤ ዘ ባባ ብኽ ሺ መ ዓበ ገ ሠ ዱዱ ባወ አቸ ይመጻ ሓመ መ አባ ሰላማ የሮማ ቤተ ክርበቲያን በኦክቶበር የግሪክ ቤተ ክርሰቲያን ደግሞ በኖቬምበር በዓሉን ሲያከብሩለት የሾመችውና የላከችው የግብፅ ቤተ ክርስቲያን ግን ፈጽማ ከበዓላት ቀኖናዋ አውጥታዋለች አቡነ ሰላማ የቀደሰበት በግሪክ ቋንቋ የተጻፈ ቅዳሴና የባረከበት የእጅ መስቀሉ ዛሬም በተድባበ ማርያም ቤተ ክርስቲያን ይገኛል የብፁዕ አባታችን ረድኤት አይለየን አሜን በኛው መክዘ በቅዱስ ፍሬምናጦስ የተጀመረው የአበክን ድሪያ ቤተ ክርበቲያን ኤሏስ ቆጳሳትን ሾሞ ወደ ኢትዮጵያ የመላከ ሥልጣን አስከ ኛው መከዘ ቆይቶ የሚሆኑ ግብፃውያን አባቶች ወደ ኢትዮጵያ አየመጡ በሊቀ ጵጵስና ሲያገለግሉ ቆይተዋል ከቅዱስ ፍሬምናጦስ አባ ሰላማ ከጩቴ ብርሃን በኋላ ሥልጣኑን ሙለ በሙሉ ኢትዮጵያውያን አስክ ሚረከቡ ድረስ ከግብፅ ቤተ ከርስቲያን እየተሾሙ ወደ አትዮጵያ በመምጣት በሊቀ ጳጳስነት ያገለገሉ ግብፃውያን አባቶች በም ዝርዝር የሚከተለው ነው አቡነ ሚናስ አቡነ ማርቆስ ኛ አቡነ ጴጥሮስ አቡነ አብርሃም አቡነ ማቴዎስ አቡነ ቄርሎስ አቡነ ማርቆስ አቡነ ዮሐንስ ኛ አቡነ ዮሐንስ አቡነ ሚካኤል ኛ አቡነ ገብርኤል አቡነ ስምዖን ኛ አቡነ ዮሐንስ ኛ አቡነ ጴጥሮስ ኛ አቡነ ገብርኡል አቡነ ማቴዎስ ኛ አቡነ ሚናበ ኛ አቡነ ያዕቆብ አቡነ ሚካኤል አቡነ ፊቅጦር አቡነ ይስሐቅ አቡነ ቄርሎስ ኛ አቡነ ስምዖን አቡነ ቆዝሞስ አቡነ ጴጥሮስ ኛ አቡነ ዮስጦስ አቡነ ሚካኡል ኛ አቡነ ሚካኤል ኛ አቡነ ገብርኤል ኛ አቡነ ገብርኤል ኛ አቡነ ዮሐንስ ኛ አቡነ ሚካኤል ኛ አቡነ ሚካኡል ኛ አቡነ ማቴዎስ ኛ አቡነ ሚካኤል ኛ አቡነ ዮሳብ አቡነ ስምዖን ኛ አቡነ ዮሴፍ አቡነ ዮንሐንስ ኛ አቡነ ቆዝሞስ ኛ ዜና ጳጳሳት ኢ አቡነ ፊላታዎስ አቡነ ጴጥሮስ ኛ አቡነ ዮሐንስ ፅኛ አቡነ ፊቅጦር ኛ አቡነ ዮስጦስ ኛ አቡነ በርምያ አቡነ ሚካኤል ኛ አቡነ ገብርኤል ኛ አቡነ ሚናስ ኛ አበነ ዮሐንስ ኛ አቡነ ዮሐንስ ኛ አቡነ አብርሃም ኛ አቡነ ማርቆስ ኛ አቡነ መቃርስ አቡነ ሚካኡል ኛ አቡነ ማቴዎስ ኛ አበነ ሚካኤል ዐኛ አቡነ ገብርኤል ፅኛ አቡነ ዮሐንስ ኛ አቡነ ቄርሎስ ኛ አቡነ ሚናስ ኛ አበነ ማቴዎስ ኛ አቡነ ሚካኡል ኛ አቡነ ገብርኤል ኛ አበነ ማርቆስ ኛ አቡነ ገብርኡል ኛ አቡነ ማቴዎስ ፅኛ አበነ ዮሐንስ ዐኛ አቡነ ሚናስ ኛ አቡነ ማርቆስ ኛ አቡነ ክርስቶዶሱ አቡነ ዘካርያስ አቡነ ፊሳታዎስ ኛ አቡነ ሱንትዮስ አበ። አቡነ ማርቶቀስ ኛ ትዮጵያውያን ፈ ፈ ሀል ፉ አቡነ ይስሐቅ ኛ አቡነ ክላድያኑ አቡነ ጴጥሮስ ኛ አቡነ ማቴዎስ ኛ አቡነ ስምዖን ኛ አቡነ ዮሳብ ኛ አቡነ ሚካኤል ኛ አቡነ ማቴዎስ ኛ አቡነ ማርቆስ ኛ አቡነ ጴጥሮስ ኛ አቡነ ስምዖን ኛ አቡነ ማርቆስ ኛ አቡነ ሚካኡል ሠኛ አቡነ ዮሐንስ ኛ አቡነ ክርስቶዶሉ ኛ አቡነ ሲኖዶ አቡነ ማርቆስ ኛ አቡነ ክርስቶዶሉ ኛ አቡነ ዮሐንስ ኛ አቡነ ዮሳብ ኛ አቡነ መቅርዮስ ኛ አቡነ ቄቂርሱስ ኛ አቡነ ስላማ ኛ አበነ አትናቴዎስ አቡነ ጴጥሮስ ኛ አቡነ ማቴዎስ ሀኛ አቡነ ቄርሎስ ኛ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ምዕራፍ አንድ ማዕዶተ ጵጵስና ወጎዕለ ዲምዖቷፏያፆ ዲይሟሙ ሪፊያፖሥሙ ቀ ቀጎፉ ለማእምራጳያቻሙ። ይሀም ሪሃመኦ ስንክሳር ሚያዝያ የንኑሥ ሐርቤ ጥያቄ በዚህ ዓይነት ተዳፍኖ በምትኩ ግብፃውያን የመ ህነሪቷ ግኘት ያለባቸውን ጥቅም ሲገኙ ን ረጡትን አየላኩ ከሀገሪቷ ማግኘት «ያለ እኛ ሀገሪቷም ሆነች ቤተ ክርስቲያኗ የነበሩት ግብፃውያን በኛው መቶ የ አመት በተደረገው ጠቀል ጦርነት የተነሣ ወደ ኢትዮጵያ መምጣት ባለመቻላቸው ኢትዮጵያውያን የቤተ ከርስቲያን ሲቃውንት ያደቁንም የህን ንጁ ው ስቲ ልቁንም በወቅቱ የታ ተ ገዳም የደብረ ሊባኖስ ገዳም ዕጨጌ የነበሩት ጻድቁ ቡን ተክለ ቁ ሉ ኢት ዮጵያውያን መምህራንና ሊቃውንት ተመርጠው ጵጵስናው ላይ በመሾም አገሪቷን በመባረክ ተዘጋጅተው ለቀረቡትም ዲቁናና ቅስና ሲሰጡ ቆይተዋል ማጥ ጦርነቱ ከተጠናቀቀ በኋላም የግብፅ ቤ ይጡ ተ ክርስቲያ ጥውን የኢትዮጵያ ጳጳስ በላከች ጊዜ የኢትዮጵያ ቤተ ከርስቲያን አእምርአና አልለቅም አላለችም በማስተዳደር ረገድ መንፈሳዊና ኣምሮአዊ ብቃታቸውን በተግባር ያሳዩት ጻድቁ አቡነ ተክለ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን መመመ ሃይማኖት ለዓመታት ተግተው ያገለገሉበትን መንበረ ጵጵስና ለመጣው አዲስ ግብፃዊ ጳጳስ ክአክብሮት ጋር አስረክበዋል ከንጉሥ ሐርቤ ቀጥሉም በየጊዜው መንበረ ሥልጣኑን የያዙ የኢትዮጵያ ነገሥታት ምንም እንኳን አዎንታዊ መልስ ባያገኙም ጥያቄያቸውን በግብፅ ለነገ የአስሳም ነገሥታት ሊያነሠ ቆይተ ዋል ለምሳሌ ዓፄ ዓምደ ጽዮን ለመሐመድ ኢብን ካሳሁን ዓፄ ይስሐቅ በ ዓም ለሠመልጣን ባርሳቤይ ዓፄ ዘርዓ ያዕቆብ በ ዓም ለሠሥልጣን ካግማህ ዓፄ አስክንድር በ ዓም ለሠልጣን ካይትባይ ያቀረቧቸው ጥያቄዎች ይጠቀሳሉ ወደ ኛው መኳክዘ ስንመጣም ሀፄ ዮሐንስ አራተኛ ይህንኑ ለረጅም ዘመናት መልስ ሳያገኝ የቆየ ጥያቄ ለግብጽ ቤተ ክርስቲያን አቅርበዋል ዓፄ ዮሐንስ ኢትዮጵያውያን በቋንቋቸው ወንጌል ይስበክሳቸው ዘንድ የግብፅ ቤተ ክርስቲያን የራሷን አንድ ሊቀ ጳጳሳትና በርከት ያሉ ኢትየጵያውያን ኤሏስ ቆጳሳት አንድትሾምላቸው በዘመኑ ለነበሩት የአስክንድርያው ፓትርያርክ አቡነ ቄርሎስ አምስተኛ ጥያቄ አቀረቡ ይሁን እን የንጉሥን ጥያቄ ፓትርያርኩ ሳይቀበሉ በምትኩ በኢትዮጵያ የሚኖሩትን ኤሏስ ቆጸሳት ቁጥር ወደ ሦስት ከፍ በማድረግ ከአንድ ሊቀ ጳጳሳት ጋር ሾመው ሳኩ በዚህም መሠረት በ ዓም አቡነ ጴጥሮስ የኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ አቡነ ማቴዎስ የሸዋ ኤኢስ ቆጸስ አቡነ ሉቃስ የጐጃም ኤኢጺስ ቆጸስ አቡነ ማርቆስ የበጌ ምድር ኤጴስ ቆጳስ ሆነው በመሾም መጡ ጉዳዩ በዚህ ተደምድሞ የህፄ ዮሐንስ አራተኛ ዘመነ መንግሥት በህፄ ምኒልክ ተተካ በዚህም የኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳሳት የነበሩት ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ በ ዓም ህርፈው እቲሳ ተሃይማኖት ሳይ ተቀብረዋል ወደ ትግሬ ሀገረ ስብከት ተዛውረው በምትካቸው በሸዋ ተሹመው የነበሩት ብፁዕ አቡነ ማቴዎስ መንበረ ጵጵስናውን ያዙ እኒህ አባት በሸዋ ኤኢስ ቆጸጳስነት ለ ዓመታት በኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳሳትነት ለ ዓመታት የተሾሙ ሲሆን ኅዳር ቀን ዓም ዐርፈው አዲስ አበባ ያኔ መካነ ሥላሴ ቤተ ክርስቲያን ይባል በነበረው የዛሬው በዓለ ወልድ ቤተ ክርስቲያን ተቀብረዋል ይሁን እንጂ ሊቀ ጳጳሳቱ ክማረፋቸው አንድ ዓመት በፈት የጀመረው የኢትዮጵያውያን ሊቃውንትና መምህራን የሹመት ጥያቄ ካረፉ በኋላም እየተጠናከረ መጣ የኢትዮጵያውያኑ ጥያቄ በወቅቱ በአማርኛ ቋንቋ እየተዘጋጁ ይታተሙ የነበሩትን «አእምር»ና «ብርሃንና ስላም» የተስኙ ጋዜጦችንም ሽፋን እያገኘ ሊቃውንቱም ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን በኅትመቶቹ ሐሳባቸውን አየገለጹ ሔዱ እየዋለ እያደረም የሊቃው ንቱ ጥያቄና ክርክር ከመጠናከሩ የተነሣ ወደ ሰድብና ዘለፋ እሰከ መሔድ በመድረሱ በሊቀ ጳጳሱ ከሳሽነት ለአሰራትም የተዳረጉ ኢትዮጵያውያን ነበሩ ይባላል ይህ የኢትዮጵያውያኑ ሊቃውንት መኳንንትና ሠራዊት ክርክርና ፍትሐዊ ጥያቄ በጋዜጦቹ እማካይነት ወደ ቤተ መንግሥቱ ገብቶ ተደማጭነትንና ተቀባይነትን አገኘ በወቅቱ በልዑል አልጋ ወራሽነት መዓርግ ባለ ሙሉ ሥልጣን እንደራሴ የነበሩት ራሰ ተፈሪ መኩንን በኋላ ግርማዊ ቀዳማዊ ዓፄ ኃይለ ሥላሴ እንደ ቀደሙት ነገሥታት በጥያቄው ተገቢነት በማመን አጀንዳው የቤተ መንግሥቱ እንዲሆን እደረጉ በዚህም ጉዳዩን በመጀመሪያ ለግርማዊት ንግሥተ ንግሥታት ዘውዲቱ ቀጥሎም ለመሣፍንቱ መኳንንቱና ሊቃውንቱ በማቅረብ ሰፊ ውይይት አደረጉበት በውይይቱም ከልዑል እልጋ ወራሹ ጀምሮ ሁሉም የጥያቄውን ተገቢነት በማመናቸው በልዑል አልጋ ወራሽ ፊርማ «ባረፉት የኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳሳት ምትክ ሌላ ሊቀ ጳጳሳት ተሹሞ እንዲመጣ ከእርሱም ጋር በሀገሪቱ ወንጌል ይስፋፋ ዘንድ የሚያስፈልጉ በርክት ያሱ ኢትዮጵያውያን ጳጳሳት ይሾሙልን ዘንድ ፈቃዳችሁ ይሁን» በሚል ለሰወቅቱ የግብፅ ቤተ ክርሰቲያን ፓትርያርክ ለብፁዕ እቡነ ቄርሎስ አምስተኛ ደብዳቤ ተሳከ ደብዳቤው የደረሳቸው የግብፅ ፓትርያርክም ብቻቸውን በጉዳዩ ውሳኔ ሊያሳልፉበት እንደ ማይችሉ በመሆኑም በጥያቄው ላይ የሚመክር ጉባኤ ጠርተው ውሳኔ አንዲሰጥበት እንደ ሚያደርጉ በመግለጽ ለልዑል እልጋ ወራሽ መልሰ ሰጡ አልጋ ወራሽ ራሰ ተፈሪም ሆኑ ኢትዮጵያውያን ፓትርያርኩ በገቡት ቃል መሠረት ጉባኤ የሚጠሩበትንና ውሳኔ የሚያሰጠበትን ቀን በመጠባበቅ ላይ ሳሉ የግብፅን ቤተ ክርስቲያን ሰ ዓመታት ከዘጠኝ ወራት የመሩት ፓትርያርክ ከዚህ ዓለም ሰሞት እንደ ተለዩ ተሰማ የፓትርያርኩን ፅረፍት በማስመልከትም ኢትዮጵያ የተሰማ ትን ኀዘን በመግለ ወዲያውም የቀረበው ጥያቄ መልስ እንዲያገኝ በሚል አዲስ አበባ ላይ ሰባት ጊዜ መድፍ እንዲተኮስ ተደረገ በፅድሜ ጠገቡ ፓትርያርክ ሞት የተነሣ የቀረበውን ጉዳይ የሚያስፈጽም እዲሰ ፓትርያርክ ባለ መሾሙ የኢትዮጵያ ጥያቄ ለአንድ ዓመት ክአምስት ወር ያህል ሊዘገይ ግድ ሆነ ከዚያም ብፁፅ ወቅዱስ አቡነ ዮሐንሰ ታኅሣሥ ሰባት ቀን ዓም ኛው የግብፅ ቤተ ክርሰቲያን ፓትርያርክ ሆነው እንደ ተሾሙ በቴጽግራም ለልዑል አልጋ ወራሹ ተገለጠ ልፁል አልጋ ወራሹም በጉዳዩ የተሰማቸውን ደሰታ ለፓትርያርኩ ገልጸው ቀደም ሲል ። ነገር ግን በ ዓም ፓትርያርኩ ኢትዮጵያን ለመጎብኘት በመጡ ጊዜ ጥር ቀን ዓም ሥርዓተ ቅብዓታቸውን እዚሁ አዲስ አበባ በመታሰቢያ ቤት በአታ ለማርያም ገዳም ሳዊሮስ ብለው በመሠየም ፈጽመውላቸዋል ፓትርያርኩ በዚህ አፊሴላዊ ጉብኝታቸው ወቅት የመንበረ ጸባዖት ቅድሰት ሥላሴ ካቴድራልን የመሠረት ድንጋይ አስቀምጠው እንደ ነበር ይነገራል ለታላቁ ሹመት የታጩት አራት አባቶችና ሌሎች ልዑካን ከጅቡቲም ግንቦት ቀን በመርከብ ተሳፍረው ወደ ካይሮ ሔዱ በካይሮም ለ ቀናት ከቆዩ በኋላ ግንቦት ቀን ዓም ከግብፃዊው የኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ አቡነ ቄርሎስ ጋር መምህር ደስታ አቡነ አብርሃም መምህር ኃይለ ማርያም አቡነ ጴጥሮስ መምህር ወልደ ኪዳን አቡነ ይበሐቅ መምህር ኃይለ ሚካኤል አቡነ ሚካኤል ተብለው በፓትርያርኩ ብፁዕ ወቅዱስ እቡነ ዮሐንስ አንብሮተ ፅድ በካይሮ ቅዱስ ማርቆስ ቤተ ክርበቲያን ተሾሙ ኢትዮጵያውያኑ አባቶች በተጠቀበው ቀን ክተሾሙ በኋላ ፓትርያርኩ አቡነ ዮሐንስ ለግርማዊት ንግሥተ ንግሥታት ዘውዲ ቱና ለግርማዊ ንጉሥ ተፈሪ ከዚህ ቀጥሎ የቀረበውን ቴሌ ግራም አበተላለፉ ሬ ያፇቦጐ ፇ ለያ ዌርረድሖዕ። ይሁን እንጂ ኢትዮጵያውያን ግብፃዊው አቡነ ቂርሎስ ሰላምን ይዘውልን ይመለሳሉ ብለው በጉጉት ቢጠብቋቸውም ከሮማ ሊመለሱ ያመሩት ቀኑ ወደ ጨለመበት የኢትዮጵያ ሕዝብ ሳይሆን ወደ ሀገራቸው ወደ ግብፅ ነበረ የአቡነ ቄርሎስን ወደ ሮማ መሔድ አስመልክቶ አንዳንድ የታሪክ መዛግብት ለየት ያለ ሐሳብ ያሰፍራሉ ይኸውም ሊቀ ጳጳሱ ወደ ሮማ ያቀኑት ሙሶሎኒ የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ሊቀ ጳጳሳት ለመሆናቸው ዕውቅና እንዲሰጣቸው ለመማጸን ነበር የሚል ነው እነዚህ የታሪክ መዛግብት ሊቀ ጳጳሱ ወደ ኢትዮጵያ ሳይመጡ በዚያው ወደ ሀገራቸው የሔዱበትን ምክንያት ሲገልጹ ሙሶሉኒ ለጥያቄያቸው አዎንታዊ ምላሽ ስላልሰጣቸው እንደሆነ ያትታሉ የሆነው ሆኖ በዚህ ዓይነት ብፁዕ አቡነ አብርሃም ተጠባባቂ ሊቀ ጳጳሳት ሆነው የመከራውን ዘመን ሲገፉ የኢጣልያ መንግሥት በቤተ ክርስቲያናችን ላይ የፈጸመውን ግፍ ለማስረሳትና በዚህም እሷን መሳሪያ አድርጐ ስየቦታው የአግር እሳት የሆነብትን ኢትዮጵያውያን አርበኞችን ለማሥታገስ ሲል በ ዓም የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የራሷን ሊቀ ጳጳሳትና ኤጴስ ቆጸሳት መሾም ትችላለች በማለት ዐወጀ ይህ ዐዋጅ ወደ ተግባር ይለወጥ ዘንድም ከሸዋ ከጎጃም ከጎንደር ከወሎና ከትግሬ አስራ አምስት አስራ አምስት ሊቃውንት ወደ አዲስ አበባ መጥተው ጉባኤ እንዲሆን ትእዛዝ አስተላለፈ ምንም እንኳን ኢትዮጵያውያኑ ሊቃውንት የዐዋጁ መንፈስ ምን እንደ ሆነ በሚገባ የተረዱት ቢሆንም አጋጣሚውን ለመጠቀም በመፈለግ ኅዳር ቀን ዓም ከየከፍሉ የተውጣጡ መምህራንና ሊቃውንት አዲስ አበባ ላይ ጉባኤ አደረጉ ጉባኤውም በተለያዩ ነጥቦች ላይ ሰፈ ውይይት ካደረገ በኋላ ቀደም ሲል ወደ ግብፅ ሔደው የተሾሙት ብፁዕ አቡነ አብርሃም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሲቀ ጳጳሳት እንዲሆኑ እርሳቸውም ሌሎች ጳጳሳትንና ኤጴስ ቆጳሳትን እንዲሾሙ የሚል ታሪካዊ ውሳኔ አሳልፎ ተጠናቀቀ በውሳኒውም ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን መሠረት በዚያው ቀን ጉባኤው የሚገባውን ጸሎት ካደረሰ በኋላ ብፁዕ አቡነ አብርሃም የኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳሳት ሆነው ተሾሙ ብፁፅነታቸውም በዚያው ቀን የሚከተሉትን ጳጳሳትና ኤጺለ ቆልጳስ ሾሙ ንቡረ ዕድ ተክለ ሃይማኖት ይባሉ የነበሩትን ብፁዕ አባ ዮሐንስ ብለው ዕጨጌና የሸዋ ሀገረ ስብከት ጳጳስ ። ቀን ዓም እንደ ገና ጉባኤ አደረጉ በጉባኤው መጨረሻም ብፁዕ አቡነ ዮሐንስ መንበረ ሊቀ ጵጵስናውን ተረክበው አንዲያገለግሉ እርሳቸውም ሌሎች ጳጳሳትን እንዲሾሙ በሙሉ ድምፅ ውሳኔ አስተላለፈፈ ብፁዕ አቡነ ዮሐንስም በጉባኤው ውሳኔ መሠረት የሚከተሉትን ጳጳሳት ሾሙ ሊቀ ሲቃውንት ገብረ አብ ይባሉ የነበሩትን ብፁዕ አባ ፈልጳስ ብለው የሊቀ ጳጳሳት ዮሐንስ ጸሐፊ መምህር ገብረ ጊዮርጊስ ይባሉ የነበሩትን ብፁዕ አባ ጎርጎርዮስ ብለው የወሎ ጻጳጳለ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን « መምሀር ሣህሌ ይባሉ የነበሩትን ብፁዕ አባ ማትያስ ብስሰው የሸዋ ጳጳስ « መምህር ተክለ ማርያም ይባሉ የነበሩትን ብፁዕ አባ እትናቴዎስ ብሰው የጎጃም ጳጳስ « መምህር ወልደ አረጋይ ይባሉ የነበሩትን ብፁዕ አባ ቄርሌስ ብለው የኤርትራ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ዮሐንስ ከነዚህም በተጨማሪ ከእምስት ወራት በኋላ በጥር ወር ዓም አባ ኃይለ ሚካኤል ይባሉ የነበሩትን ብዬሶ አባ ዘካርያስ ብሰው የኢየሩሳሌም ኤጴስ ቆጾስ እድርገው መ በዚህ ዓይነት የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የጳጳሳትና የኤሏስ ቆጳሳት ቁጥሯን ወደ ሀሥር እሳድጋ በተሰመደ ተግባሯ በጠላት ወረራ ይሳቀቁ እና ይንገላቱ የነበሩትን ኢትዮጵያውያን ስታጽናና ስትመክር ቆየች እግዚእብሔር በአምስቱ የመከራ ዘመናት በየቦታው የፈሰሰውን የንኡጴሐን ኢትዮጵያውያንና ኢትዮጵያውያት ደም ጩኸት እንዲሁም በየዋሻው ዘግተው የሚጸልዩትን አባቶችና እናቶች ጸሎት ሰምቶ በ ዓም ሀገሪቷ ክወራሪው ኃይል ነጻ ወጣች ንጉም ወደ ኢትዮጵያ ተመለሱ በዚህ ጊዜ የሁለቱን ወዳጅ ሀገሮች የግብዕንና የኢትዮጵያን ፖለቲካዊ ግንኙነት ሰመጠ በቅ በሚል ምንም እንኳን የእንዳንዶቹ አባቶች ቆይቶ ቢመለስላቸውም በወረራው ወቅት የተሾሙት አባቶች በየሀገረ ስብክታቸው ያለ ምንም ሥራ እንዲቀመጡ ሆነ የቤተ ክህነቱንም ሥራ በወቅቱ የደብረ ሊባኖስ ገዳም ዕጨጌ የነበሩት ዕጨጌ ገብረ ጊዮርጊስ አንዲመሩት ተደረገ ክዚህ በኋላ ግርማዊ ንጉሠ ነገሥቱ ተቋርጦ የቆየው የሁለቱ አብያተ ክርስቲያናት ግንኙነት እንዲቀጥል ለግብጽ ቤተ ክርስቲያን ጥያቄ አቀረቡ በጥያቄውም መሠረት የግብፅ ቤተ ክርስቲያን በወረራው ወቅት ሸሽተው ወደ ሀገራቸው በሔዱት እቡነ ቄርሎስ የሚመራ አንድ ልዑክ ወደ ኢትዮጵያ ላከች ክሊቀ ጳጳሱ ጋር የመጡት ስዎች ሚር ሳዲቅ ፓሻ ዋህቢ ሚር ሜረት ጋሊ ቤዲ ፈርግ ሚካኤል ሙሳ ቤዲ ይባሉ ነበር ልዑኩ በቤተ መንግሥቱ ከተወከሉ ኢትዮጵያውያን ጋር ከተወያየ በኋሳ የኢትዮጵያን «ግዝቱ ይነሣልን» ጥያቄ ይዞ ወደ ካይሮ ተመለሰ በዚህ ጊዜ እቡነ ቂርሎስ አዲስ አበባ ቀሩ ጉዳዩን መስመር ለማስያዝ በሚልም በወቅቱ የሊቀ ጳጳሳትነቱን ቦታ ይዘው የነበሩት ብፁዕ አቡነ ዮሐንስ » ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን የመንባረ ሊቀ ጳጳሱን ግቢ እንዲሰቁ ተደርጎ ግብፃዊው ሊቀ ጳጳሳት በዚያ እንዲቀመጡ ተደረገ በአቡነ ዮሳብ ተጠባባቂ ፓትርያርክነት ይመራ የነበረው የግብፅ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ሰኔ ቀን ዓም ወደ አዲስ አበባ መጥቶ የነበረው ልዑክ ይዞት በሔደው ጥያቄ ላይ ውይያት ካደረገ በኋላ አንድ ውሳኔ አስተሳለፈ ውሳኔውም ለግርማዊ ንጉሠ ነገሥቱ ተሳከ ይሁን እንጂ ተላሰፈ የተባለው ውሳኔ ለኢትዮጵያውያኑ አርኪ አልነበረም በዚህ የተነሣም ውይይቱ ሰጊዜው ተቋረጠ ከወራት በኋላ ጥር ቀን ዓም ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መቃርዮስ ኛ የግብፅ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ሆነው ሲሾሙ በራሳቸው በአዲሱ ፓትርያርክ ጥያቄ ግዝቱን አስመልክቶ ተጀምሮ የነበረው ውይይት እንዲቀጥል ተደረገ በመሆኑም በፓትርያርኩ የተወክለ በጉዳዩ ላይ መክሮ የሚመለስ በአቡነ ጢሞቴዎስ የሚመራ አንድ ልዑክ ወደ ኢትዮጵያ መጣ ክአቡነ ጢሞቴዎስ ጋር የመጡ ት ሰዎች ጊምዲ ቤይ አብዱል መሊክ አስክንድር ቤይ አሳብረና አስአድ ማርቆስ ቤይ ይባሉ ነበር ልዑኩም ክከስኔ ቀን ዓም በዕጨጌ ገብረ ጊዮርጊስ ይመራ ከነበረው የኢትዮጵያ ቤተ መንግሥትና ቤተ ክህነት ተወካዮች ልዑክ ጋር ክተወያየ በኋላ በስድስት አንቀጾች የቀረቡትን የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያንን ጥያቄዎች ይዞ ወደ ካይሮ ተመለሰ ዖውይይቱ ሙሉሐ ቃለ ቶፅዕሌ ፅሉፀሪ ይመለፅፓል ልፁኩ ካይሮ እንደ ደረሰ ጥያቄዎቹን ለፓትርያርኩ አቀዋረበ ፓትርያርኩም ደብዳቤውን ክተመለክቱ በኋላ ኢትዮጵ ያውያኑ ሊቃውንት በለድስት ነጥቦች ወስነው ባቀረቧቸው ጥያቄዎች ላይ አክራካሪ የሆነ መልስ ያዘለ ደብዳቤ ለግርማዊ ንጉሠ ነገሥቱ ላኩ። ብፁዕ ዕጨጌ ገብረ ጊዮርጊስ አቡነ ባስልዮስ መምሀር ገሪማ ወልደ ኪዳን አቡነ ሚካኤል ሊቀ ሥልጣናት መልእክቱ ወልደ ማርያም አቡነ ቴዎፍሎስ መምህር ዘፈረ ብርሃን ገብረ ጻድቅ አቡነ ያዕቆብ መምህር ጌታሁን ወልደ ሐዋርያት እቡነ ጢሞቴዎሰስ ከሦስት ዓመታት በኋላ ግብፃዊው የኢትዮጵያ ሲቀ ጳጳሳት አቡነ ቄርሎስ ሲያርፉ ቀደም ሲል በተፈረመው ፕሮቶኮል መሠረት ብፁዕ አቡነ ባስልዮስ በብፁዕ አቡነ ዮሳብ የኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳሳት ሆነው ተሾሙ ይህም ለዘመናት እልህ አስጨራሸ ክርክር ላደረገችው የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያንና ቤተ መንግሥት ከፍ ያለ ደስታን ፈጠረ ብፁዕነታቸው የኢትዮጵያ ሲቀ ጳጳሳት ሆነው በተሾመ ጊዜ የያኔው አለቃ መሐሪ ትርፌ በኋላ ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ የሚከተለውን ዋዜማ ቅኔ ተቀኝተውላቸው ነበር ይግባዕ ንግፊሮ ዕሃኒዶዖ ጸ ፍኙፆዎ ላዳኋሕምሮ መጋፈሰ ባጎሳፆዕ ለምጣታ ሃማ ቋሥረዎፅሪ ሳዕ እፅዕታ ያንፇ ይጸሐፍ ሥረሮዎሪ ደላቦሥ ሐዲሰ ፅመጎ ዲ። ፀለ ያመጽኃፍ ቀፉዕ ሥዎታፅ ማንጎቀም ወረጓኋዕ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ብፁዕ እቡነ ባለልዮለ ይህንን ታላቅ መዓርግ ተቀብለው ወደ አዲስ አበባ ሲመለቡ ከፍ ያለ አቀባበል ተደረገላቸው በነበራቸው ሥልጣንም ነሐሴ ቀን ዓም ተመርጠው የቀረቡ አምስት አባቶችን ጳጳሳት አድርገው ሾሙ በዚህ ዕለት የተሾሙት አባቶችም የሚከተሱት ነበሩ መምህር ዘፈረ ብርሃን አቡነ ታዴዎለ ተብለው የጐሬ ጳጳለ ጸባቴ ተክለ ጊዮርጊስ አቡነ ገብርኤል ተብለው የወሎ ጳጳስ ሊቀ ሊቃውንት ገብረ እብ አቡነ ፊልፅስ ተብለው የኢየሩሳሌም ጳጳስ መምሀር ገብረ አምሳክ አቡነ ማርቆስ ተብለው የኤርትራ ጳጳስ መምህር ገብረ ጊዮርጊስ አቡነ ጎርጎርዮስ ተብለስው የከፋ ጳጳስ ከላይ ከተጠቀሱት እባቶች ውስጥ በኤርትራ የተሾሙት መምህር ገብረ አምላክ በጠላት ወረራ ዘመን በኢትዮጵያውያን ሊቃውንት መራጭነት በብፁሶዕ አቡነ እብርሃም ከተሾሙት አባቶች አንዱ ሲሆኑ በዚህኛውም ያው ጸንቶላቸው ተሹመዋል እንዲሁም በቁጥር እና የተቀመጡት አባቶች ብፁዕ አቡነ አብርሃም ካረፉ በኋላ ብፁለፅ አቡነ ዮሐንስ ሊቀ ጳጳሳት ሲሆኑ መስከረም ። ይሁን አንጂ የኢትዮጵያ ቤተ ክርለቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ጉዳዩን ከመረመረ በኋላ «የኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን በፓትርያርክ ምርጫ ላይ ያላት አግባብ በግልጵ ያልተወስነ በመሆኑ ባለፉት ፓትርያርክ ላይም ያደረጋችሁት አድራጐት ጥሩ ባለመሆኑ እናዝናለን» በማለት ግብዣ ውን እንደ ማይቀበለው አሳወቀ የግብፅ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሊኖዶለ አቡነ ቄርሎስን ኛ ፓትርያርክ አድርጐ ሾመ በዚህ የተነሳም በኢትዮጵያና በግብፅ አብያተ ክርስቲያናት መካከል የነበረው ግንኙነት ተቋርጦ ቁየ ነገር ግን ከጥቂት ጊዜያት በኋላ አዲሱ ፓትርያርክ ባልተጠ በቀ ሁኔታ የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያንን መዓርግ ወደ ፓትርያ ርክነች ደረጃ ከፍ ለማድረግ ያሰቡ መሆናቸውን የሚያትት ደብዳቤ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን አስይዘው ሦስት ጳጳሳትንና አራት ምእመናንን ወደ እዲሰ አበባ ምዕራፍ ሁለት ላኩ መልእክተኞችም አዲስ እበባ ላይ ክቤተ ክህነትና ክቤተ ዜና ፓትርያርኮች መንግሥት ሰዎች ጋር ሰፊ ውይይት ሲያደርጉ ከሰነበቱ በኋላ ወደ አንድ ስምምነት በመድረሰ የውል ሰምምነት በሁስቱ አብያተ ክርሰቲያናት መካከል ተፈረመ በስምምነቱም መሠረት በወቅቱ የኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳሳት የነበሩት ብፁዕ አቡነ ባስልዮሰ ሰኔ ቀን ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ባስልዮስ ዓም በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ቄርሎሰ ተቀብተው የመጀመሪያው የኢትዮጵያ ፓትርያርክ ሆነው ተሾሙ በሥነ ቀዳማይ ፓትርያርክ ሥርዓቱም ላይ ግርማዊ ንጉሠ ነገሥት ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ተገኝተው ነበር ዓም ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ባሰልዮሰ ስእርሳቸውም ሆነ ለሀገራችን የመጀመሪያ የሆነውን ሥልጣነ ፓትርያርክነት ይዘው ሐምሌ ቀን ዓም አዲስ አበባ ገቡ በዚህም ወቅት ጊዜ መድፍ ተተኮስ በአዲስ አበባ የሚገኙ አድባራትና ገዳማትም በደወል ድምዕ ደስታቸውን አሰሙ ምአመናንም በእልልታ አጀቧቸውወ ክዚህ ጊዜ ጀምሮ የኢትዮጵያ እርቶዶክሰ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሙሉ ነጻነቷን ዐውጃ ክራሷ ልጆች ለዚህ ታላቅ አደራና ሐላፊነት የሚበቁትን አየመረጠች ሰአገልግሎትም እያሰማራች ሕዝቧን በማሰተማርና በመባረክ ላይ ትገኛሰቹች ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ዕጨጌ ገብረ ጊዮርጊስ ይባሉ የነበሩት ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ባስልዮስ የአጥቢያው መሪ ጌታ ከነበሩት አባታቸው ክደብተራ ወልደ ጻድቅ ሰሌሎሞን ከአናታቸው ከወይዘሮ ወለተ ማርያም ባዩ በኋላ አማሆይ በሰሜን ሸዋ ህገረ ስብከት በመርሐ ቤቴ አውራጃ ሚዳ ሚካኤል ከተባለው ቦታ መጋቢሲት ቀን ዓም ተወለዱ አንደ ቤተ ክርስቲያን ሥርዓት በዓርባ ቀናቸው ኮሶ ማርያም በተባ ለች በአጥቢያቸው ቤተ ክርበቲያን ተጠምቀው ገብረ ጊዮርጊስ ተብለው ስመ ክርበትና ተሠየሙ አባታቸው ባደረባቸው ሕመም ገና ክመወለዳቸው በፊት በማረፋቸው ወዲያውኑ ክመነኮሱት አናታቸው ጋር በክብካቤ አደጉ ዕድሜያቸው ለትምህርት ሲደርስም በዚያው በትውልድ ቀዬአቸው በምትገኘው አመልሳ ኮሶ ማርያም በተባለቸው ደብር ግብረ ዲቁና ተምረው ከግብፃዊው የኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳሳት አቡነ ማቴዎስ መዓርገ ዲቁና ከተቀበሉ በኋላ በዚያው አጥቢያ ቤተ ክርስቲያን ሲያገለግሉ ቆዩ ዕድሜያቸው ዓመት ሊሆንም ወደ ፊት ለሚጠብቃቸው ከፍተኛ የቤተ ክርስቲያን አገልግሎት የትምህርት አና የሥነ ምግባር ዝግጅታቸውን ሊቀጥሉ ወደ ታላቁ ገዳም ደብረ ሊባኖስ ሔዱ በዚያም ሁለተኛውን ደረጃ መንፈሳዊ ትምህርት ጸዋትወ ዜሣሃ ተምረው አጠናቀቁ በመቀጠልም የቅኔና የመጸሕፍት ትርጓሜ ትምህርታቸውን ከመምህር ገብረ ኢየሱስ ተምረው በሁለቱም ተመረቁ ክዚህም ጋር የቅዳሴውን ትምህርት አባ ገብረ ሕይወት ከተባሉት አባት በሚገባ ተማሩ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ባስልዮስ በተማሪነት ዘመናቸው በምግባራቸው አጅግ ትሑት አና ለትልቅ ለትንሹ ታዛዥ ስለ ነበሩ በመምህሮቻቸውና በጓደኞቻቸው እጅግ ፍቅርን የሚቸሩና የሚከበሩ ነበሩ ቅዱስነታቸው በዚሀ ዓይነት ትምሀርታቸውን በማስፋፋት በገዳመ ውስጥም በረድዕነት አያገለገሉ ሥርዓተ ገዳምን ሲማሩ ከቆዩ በኋላ ነሐሴ ቀን ዐ ዓም ልክ በሃያ አንድ ዓመታቸው በዚያው በደብረ ሊባኖስ ገዳም ሥርዓተ ምንኩስና ተፈጸመላቸው በዓመቱ በሀ ዓም ደግሞ ክግብፃዊው የኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳሳት አቡነ ማቴዎስ መዓርገ ቅበና ተቀበሉ ቅዱስነታቸው ሥልጣነ ክህነት ከያዙ በኋላ በዚያው በገዳሙ የደከሙ አባቶችን በመርዳት ሥርዓተ ገዳሙን በመጠበቅና በማስጠበቅ ለዓመታት ሲያገለግሉ ቆዩ ከዚያም በመንፈስ ቅዱስ መሪነት ከደብረ ሊባኖስ ተነሥተው ወደ ዓባይ ሸለቆ በመውረድ ዋሻ ሚካኤል በተባለ ቦታ ለሦስት ወራት ዘግተው በብሕትውና ቆዩ ከዚህ በኋላ በ ዓም በመጋቢት ወር በፍጹም ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ብሕትውና ሊጸልዩ ክቆዩበት ዋሻ መንፈስ አግዚአብሔር አነሳሥቷ ቸው በርካታባሕታውያን በምናኔ ይኖሩበት ወደ ነበረው የመናገሻ ጋራ በመውጣት በዚያ የተባሕትዎ ሕይወታቸውን ቀጠሉ ከዚህም ጋር በጋራው የመድኃኔ ዓለም ቤተ ክርበቲያን በለ ነበር በዚያ የቤተ መቅደስ አገልግሎትም እየሰጡ በትጋት ማገልገል ጀመሩ ይህ ደገኛ ተግባራቸው አብረዋቸው በሚኖሩት ባሕታውያንና በአካባቢው ምአመናን ዘንድ አየታወቀ ቅዱስነታቸውም በአገልግሎታቸው አየበ ረቱ ይህም ክአካባቢው አልፎ አስክ ቤተ መንግሥቱ ደረሰ በዚህ የተነሣም በሀ ዓም በግንቦት ወር ወደ ቤተ መንግሥት ተጠሩ ጥሪውን አክብረው ሊቀርቡም ግርማዊት ንግሥተ ንግሥታት ዘውዲቱ በመናገሻ ጋራ ላይ ያሉ ባሕታውያን በተበታተነ ሁኔታ መኖራቸውን አቁመው በማኅበር እየኖሩ ለሀገር ለወገን አንዲጸልዩ መፈለጋቸውን ለማኅበሩ መመሥረት አንዲረዳም በጋራው ላይ የአመቤታችንን ቤተ ክርስቲያን ሊያሠሩ አንዳሰቡ በሚመሠረተው ገዳምም ሆነ ቤተ ክርበቲያን ሳይ በእልቅና አንደ ሚሾሟቸው አስክዚያ ድረስ ግን ባሕታውያኑን በማበባሰብ ሊያበተምሩ አና ሲመክሩ አንዲቆዩ አሳሰቧቸው ቅዱስነታቸውም የንግሥቷን ሐሳብ በሙሉ ፈቃደኝነት ተቀብለው ባሕታውያኑን እያስተማሩ ባለው የመድኃኔ ዓለም ቤተ ክርስቲያን ማኅበሩን መመሥረት ጀመሩ በዚህ አንቅስቃሴ ላይ አያሉም ንግሥቷ ያሠሯት የእመቤታችን ቤተ ክርስቲያን በመጠ ናቀቋ በ ዓም የገዳሟ መምሀር ሆነው ተሾሙ ቅዱስነታቸው ይህን የመሰለውን የትሩፉት ሥራ ለመሥራት ዕድላቸው በለሆነ የቤተ መቅደሱን አገልግሎት በትጋት ክመስጠት ጋር ራሳቸውም ቅዳሴ ክማስተማር ጋር ሴሎች ጉባኤያት በገዳሙ እንዲዘረጉ ማኅበረ መነኮሳትና ባሕታውያኑም ገዳሙን በማልማት አንዲተጉ ማድረጋቸውን ቀጠሉ በዚህ ዓይነት አገልግሎታቸውን በብቃት በማበርከት ላይ ሳሉ የካቲት ቀን ዓም ግርማዊ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ወደ ቤተ መንግሥት ጠሯቸው። ችም ታላላቅ መኳንንት ጋር ከኢየሩሳሌም ተነሥተው ወደ ሱዳን በመጓዝ ከግርማዊነታቸው ጋር ተገናኙ በሱዳን ቆይታ ካደረጉ በኋላ ንጉ በድል አድራጊነት ወደ ኢትዮጵያ ጉፈቸውን ሲጀምሩ ቅዱስነ ታቸውም አብረው በመጓዝ ጥር ቀን ዓም ብዙዎች የተ ወሠውላት ሰንደቅ ዓላማችን አሜድላ ላይ በግርማዊነታቸው ስትተክል ጸሎተ ቡራኬ አድርገዋል ይባላል ከዚያም በኋላ ከግርማዊ ንጉሠ ነገሥቱ ሳይለዩ ከአሜድላ ጀምረው ተጉዘው ሚያዝያ ቀን ዓም አዲስ አበባ ገቡ ነጻነት ተመልሶ ቤተ መንግሥቱ ሀገሪቱን የመገንባት መርሐ ግብር አውጥቶ ሲንቀሳቀስ ቅዱስነታቸውም በነበራቸው የዕጨጌነት ሥልጣንና ሐላፊነት ቤተ ክርስቲያኗን መልሶ የመገንባት እንቅሰቃሴ ያቸውን ቀጠሉ በዚህ ረገድ በተለይ የሚጠቀሰው ሥራ በ ዓም ከንጉሠ ጋር በነበራቸው ቅርርብ ቤተ ክርስቲያኗ በወረራው ከደረሰባት ጉዳት እንድታገግም እና ለኢትዮጵያውያን የምትሰጠው አገልግሉት እንደ ቀድሞው የተሟላ እንዲሆን ከቤተ መንግሥቱ ርስት ጉልት አንድታገኘ አድርገዋል ቅዱስነታቸው ከዚህም ጋር በጦርነቱ ክፉኛ ወደ ተጎዱት አብያተ ክርስቲያናት ሔደው እየጎበኙና ካህናቱንና ምእመናኑን በምክር አያረጋጉ እንዲሁም የፈረሱት እንዲጠገኑ የወደሙት አንዲ ተኩ ገንዘብ በመርዳት ሰፋ ያለ አንቅስቃሴ አድርገዋል በተለይ በ ዓም ቤተ ክርስቲያኗ ከነበራት ርስትና ጉልት የሚገኘው ገንዘብ በቀጥታ ወደ ቤተ ክርስቲያኗ ካዝና እንዲገባ መንግሥትን በማስፈቀድ በገንዘቡ በየአፀዙራጃውና ሠረዳው መምሀራን እንዲቀጠ ሩና አብነት መምሀራን ድጎማ አንዲያገኙ አድርገዋል ብፁዕ ወትዱስ አቡነ ባስልዮስ ከነጸነት በኋላ የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያንና መንግሥት በጋራ ሆነው ከግብፅ ቤተ ክርስቲያን ጋር ባደረጉት ስፊና ረጅም ውይይት እንዲሁም ክርክር በሁለቱ አብያተ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ክርስቲያናት ታሪክ ለሁለተኛ ጊዜ ወደ ካይሮ ሔደው ከተሾሙት ኢትዮጵያውያን አባቶች አንዱ በመሆን ሐምሌ ቀን ዓም «ብፁዕ አባ ባስልዮስ ጳጳስ ዘሸዋ ወለጨጌ ዘደብረ ሊባኖስ» ተብለው በአስክንድርያው ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ዮሳብ አንብሮተ ዕድ ተሾሙ በወቅቱ ኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳሳቱም ክአኔ ይሁን ብላ የነበረ ቢሆንምይህ መሆን ያለበት በሕይወት ካሉት ከኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳሳት ግብፃዊው አቡነ ቄርሎስ ዕረፍት በኋላ ነው የሚል ስምምነት ተደርሶ ነበር ከአራት ዓመት በኋላ ግን አቡነ ቄርሎስ አንዳረፉ ሲሰማ ቀደም ሲል በተደረገው ስምምነት መሠረት ብፁዕ አቡነ ባስልዮስ ወደ ካይሮ ሔደው ጥር ቀን ዓም በአቡነ ዮሳብ አንብሮተ አድ የኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳሳት ሆነው ተሾሙ በሊቀ ጳጳሳትነት ቤተ ክርስቲያንን በስፋት ሲያገለግሉ የቆዩት ቅዱስነታቸው በእርሳቸው መልካም አስተዳደርና በቤተ መንግሥቱ ድጋፍ የግብፅ ቤተ ክርስቲያን ለኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ሙሉ በሙሉ ነጻነቷን አንድታውጅ በመፍቀዷ ከ ዓመታት የሊቀ ጵጵስና አገልግሎት በኋላ ሰኔ ቀን ዓም ብፁዕ ወቅዱስ ተብለው የመጀመሪያው የኢትዮጵያ ፓትርያርክ ሆነው ተሾሙ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ባስልዮስ በዘመነ ሥልጣናቸው ለቤተ ክርስቲያኗ ሰፋ ያለ አገልግለት አበርክተዋል ቤተ ክርስቲያኗ በልማት እንቅስቃሴዋ አንድትጠናከር ከዓለም ዐቀፉ ማኅበረሰብ ጋር የሠመረ ግንኙነት አንዲኖራት ምእመናን በሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን እንዲተዳደሩ ቀደም ሲል ሥርዓት ላልተወራሳቸውም ሥርዓት እንዲሠራላቸው በማድረግ ለምሳሌ የልቅሶ ሥርዓት በቅዱስ ሲኖዶስ በብቃት አንድቸችመራ በማድረግ ሰፋ ያለ አገልግሉት አበርክተዋል ስስብከተ ወንጌል አገልግሉት መፋጠንም በ ዓም የስብክተ ወንጌል ድርጅትን ክማቋቋም ጋር በዘመነ ፓትርያር ክነታቸው አስራ ሰባት የሚደርሱ ኤሏስ ቆጳሳትን በመሾም የቤተ ክርስቲያኗንም አሀጉረ ሰብከት ዓሥራ ስድስት በማድረስ ታላቅ ሥራን ሠርተዋል ቅዱስነታቸው የቤተ ክርስቲያኗ ኢኮኖሚያዊ እድገት አንዲፋጠን ከፍተኛ ፍላጎት ስለ ነበራቸው ማንም ይሥራው ሣማን አኔ ሳልፈቅድና ሳልመክርበት በሚል ስሥራ አንቅፋት እንዳልነበሩ በቅርብ የሚያውቋቸው ሊቃውንት ይመሰክራሉ በዚህ የተነሣ ከእሳቸው ጋር በነበሩ የቤተ ክሀነቱ ሠራተኞች በርካታ የልማት ሥራዎች ተሠርተዋል በዚህ ረገድም ዛሬም ቤተ ክርስቲያኗን አያገለገሉ ያሉ ብዙዎቹ ሕንፃዎችና መኖሪያ ቪላዎች የተሠሩት ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን በእሳቸው የአገልግሎት ዘመን ነው ቅዱስነታቸው ሥራው ተጠ ናቅቆ ለቡራኬ ሲጠሩ ከቦታው ድረስ በመገኘት አባታዊ ቡራኬያቸውን ሰጥተው ሠራተኞቹን አመስግነውና እድንቀው ሽልማት ለሚገባው ሽልማት ሰጥተው ይመለሱ ነበር ወቅቱ በሚጠይቀው አስተዳደር መሠረት ሹመት ርስትና ጉልት ወዘተ ፈልገው ወደ ጠቅላይ ቤተ ክህነቱ መጥተው ለረጅም ጊዜያት ደጅ ሲጠኑ የሚቆዩ ሊቃውንት ነበሩ ታዲያ እነዚህ ደጅ ጠፒዎች አንዳይቸገሩ ቅዱስነታቸው በየጊዜው ግብር እያደረጉ ይመግቡ ማረፊያ እንዲያገኙም ያደርጉ ነበር ይባላል በተለይ ቅዱስነታቸው ከምንም በሳይ ለቅድስናና ለሲቅነት ከፍተኛ ቦታ ይስጡ ስለ ነበር በአካባቢያቸው በቅድስናቸውም ሆነ በሊቅነታቸው ለተመሰከረላቸው አባቶች ርስት ጉልት እንዲሰፈርላቸው ያደርጉ ነበር ይባላል በዚህ ረገድ በተለይ ደብረ ጽጌ ላይ ዛሬም ሲዘከር የሚኖር ሥራ እንደ ሠሩ ይነገራል ብፁሶዕ ወቅዱሰ አቡነ ባስልዮሰ በቤተ መንግሥቱ በነበራቸው ከፍተኛ ተቀባይነት የተነሣ በመኳንንቱና መሣፍንቱ በልዕልታቱና ወይዛዝርቱ መካከል የሚፈጠርን ማንኛውንም ዓይነት ቅራኔ በቀላሉ ይፈቱና ዕርቅ ይመሠርቱ ነበር ይባላል በተለይ ከፖለቲካዊ ቅራኔ በመለስ ማንም ንጉሠ ነገሥቱ ግንባራቸውን መለሱብኝ የሚል ባለ ሥልጣን ምልጃን ሲሻ ሮጦ የሚመጣው ወደ እላቸው ነበር ይባላል ቅዱሰነታቸው ከቤተ መንግሥቱ ጋር የነበራቸውን ቅርርብና ታማኝነት በይፋ የመሰከረ ድርጊት የፈጸሙት በ ዓም የመፈንቅለ መንግሥት መከራ ወቅት ነበር ይባላል በጄነራል መንግሥቱ ንዋይና ግርማሜ ንዋይ የተመራው የመፈንቅለ መንግ ሥት ሙከራ ተፋፍሞ ቤተ መንግሥቱ በተናጋበት ጊዜ ቅዱስነ ታቸው ከመንበረ ፓትርያርከናቸው ሆነው «ለግርማዊ ንጉሠ ነገሥት ዓፄ ኃይለ ሥላሴ የማትገዛ እውግዢሃለሁ ጠብ መንጃህን ጣል» የሚል መልእከት ያዘለ ደብዳቤ ጽፈው በከተሣዋ በኤሲኮፍተር እንዲበተን እድርገው ነበር ይህንን ውግዘታቸውን ተከትሉም ሁሉም ባይሆን መፈንቅለ መንግሥቱን ይደግፉ የነበሩ የከቡር ዘበኛ እባላት ጠብ መንጃቸውን ጥለዋል ይባላል በዚህ ጊዜ መፈንቅለ መንግሥቱን ይመሩ የነበሩት ሰዎች «ከጀኔራሎቹ የበለጠ እኛን የጎዳን ይህ መነኩቤ ነው» ብለው ነባር ይባላል መፈንቅለ መንግ ሥቱ ከከሸፈ በኋላም እንቅስቃሴውን ይደግፉ የነበሩ ስዎችና ከንጉሠ ነገሥቱ ጋር ቅራኔ የነበራቸው አካላት ቅዱስነታቸውን የቤተ መንግ ሥቱ ቀኝ እጅ አድርገው ይመለከቷቸውና ይጠሏቸው ነበር ይባላል ብፁዕ ወቅዱሰ አቡነ ባስልዮስ በቤተ ከህነቱም ሆነ በቤተ መንግሥቱ በነበራቸው ላቅ ያለ አገልግሎት የተነሣ የግርማዊ ቁ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ቀዳማዊ ዓፄ ኃይለ ሥላሴን የመጀመሪያ የከብር ኮከብ ኒሻን ተሸል መዋል ይህ ኒሻን ቅዱሰነታቸው ባረፉ ጊዜ ወደ ቤተ ከህነት ሳይሆን ወደ ቤተ መንግሥቱ ተመልሶ እንደ ገባ ይነገራል ቅዱሰነታቸው በሕይወታቸው የመጨረሻዎቹ ዓመታት በነበረ ባቸው ከፍተኛ ደረጃ የደረስ የስኳር ሕመም የተነሳ ዓይናቸውን ታውረው እልጋ ላይ ዋሉ በእርግጥ የዓይናቸው መታወር ምከንያት ጣና ገዳማትን ሊጎበኙ ወደ ዚያው በሔዱ ጊዜ በባሕር ላይ በጀልባ ሲጓዙ የውኃ ነጸብራቅ ዓይናቸውን ሰለ ጎዳቸው ነው ይባሳል ቤተ ክርለቲያኗም ሆነች ቤተ መንግሥቱ የሚቻለውን ሕከምና ሁሉ አግኝተው ጤናቸው እንዲመለስ ከፍተኛ ጥረት ቢደረግም ፈውስን ሊያገኙ አልቻሉምፊ በመጨረሻም ለተመሳሳይ የሕክምና አገልግሎት ወደ ኢየሩሳሌም ሔደው ከተረዱ በኋላ ይዘዋቸው የሔዱት አባቶች እንመለሰ ቢሉ «እኔ ከእንግዲህ ወደ ኢትዮጵያ አልመለሰም አዚሁ እቀበራለሁ» በሚል እንቢታቸውን ገልጸው ለጥቂት ጊዜ እዚያው ቆዩ ነገር ግን ይህንን የስሙት ንጉሠ ነገሥቱ በእንደራሴነት ያገለግሉ የነበሩትን ብፁሶ በኋሳ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ቴዎፍሎሰን በአማላጅነት ልከው አስመሟቸው ይሁን እንጂ ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰው ብዙም ላይቆዩ ሰኞ ጥቅምት ሁለት ቀን ዓም ከቀኑ በዘጠኝ ሰዓት በተወለዱ በ ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ ዜና ፅለረፍታቸው እንደ ተስማ በመላሀገሪቱ ብሔራዊ የኀዘን ቀናት ታውጆ ለንብቷል ሥርዓተ ቀብራቸውም ግርማዊ ቀዳማዊ ዓፄ ኃይለ ሥላሴ እና ብፁዓን እባቶች እንዲሁም መኳንንቱና መሣፍንቱ በተገኙበት ፈደል ቆጥረው ባደጉበት የደብረ ሲባኖስ ገዳም ጥቅምት ቀን ዓም ተፈጸመ የቅዱስነታቸው በረከት ከሁላችን ጋራ ይሁን አሜን ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ሰማዕቱ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ቴዎፍሎስ ካልኣይ ፓትርያርክ ዐ ዓም ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ሊቀ ሥልጣናት መልእክቱ ወልደ ማርያም ይባሉ የነበሩት ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ቴዎፍሎስ በቀድሞው የጎጃም ጠቅላይ ግዛት በደብረ ማርቆስ እውራጃ በማቻከል ወረዳ ደብረ ገነት ኤልያስ በሚባል ታላቅ ደብር ሚያዝያ ቀን ዐ ዓም ተወለዱ የአባታቸው ስም አቶ ጀንበሬ ውቤ የእናታቸው ስም እመት ዘር ትሁን አደላሁ ይባል ነበር በወላጆቻቸው ክብካቤ በመንፈሳዊ የልጆች አስተዳደግ ሥርዓት ያደጉት ቅዱስነታቸው ፅድሜያቸው ለትምህርት ሲደርስ በዚያው በተወስዱበት አጥቢያ በደብረ ኤልያስ ከአያታቸው ከወሮ ሙሉ ነሽ ወዳጄ ነህ ጋር አየኖሩ ክመሪ ጌታ ረዳኸኝና ግራ ጌታ ሣህሉ ዘንድ የአንደኛና የሁለተኛ ደረጃ መንፈሳዊ ትምህርታቸውን በሚገባ ተማሩ ከዚያም ወደ እዲስ አበባ በመምጣት በወቅቱ የኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳሳት ከነበሩት ግብፃዊው አቡነ ማቴዎስ መዓርግ ዲቁናን ተቀበሉ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ቴዎፍሎስ ዲቁናቸውን ከተቀበሉ በኋላ ወደ ሀገራቸው ተመልስው ገይማ ጊዮርጊስ በሚባለው ቤተ ክርስቲያንና በደብረ ኤልያስ በዲቁና ሲያገለግሉ ቆዩ ክማገልገልም ጋር በዚያው ፈደል ቆጥረው ዜማ በዘለሰቁበት ታላቁ ደብር ደብረ አልያስ ክታላቁ ሊቅ ከመምህር ገብረ ሥላሴ ቅኔ ከነአገባቡ ተምረው በመምህርነት ተመረቁ። ው ፌዴ ፀባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ሊቀ ሥልጣናት የነበሩት ቅዱስነታቸው ለአባታቸው ከነበራቸው ጽኑዕ ፍቅር የተነሣ በእጅጉ አዝነው እንደ ነበር በአሳቸው ሕይወት ዙሪያ የተጻፉ መዛግብት ይመሰክራሉ በዚህ ከባድ ኀዘናቸው የተነሣም ግርማዊ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥ ልጣናት ቤታቸው ድረስ በመሔድ አስተዛዝነዋቸዋል የእባታ ቸውን የመጨረሻ ሕይወት ለማስታወስም የአባታቸውን ስም ከጀንበሬ ወደ ወልደ ማርያም ቀይረው ይጠሩበት ነበር ይባላል የኢጣልያ ጦር ሀገራችንን በወረረ ጊዜ ቅዱስነታቸው በጣም ይወዷቸው ከነበሩትና በወረራው ጊዜ ከተሾሙት ኤዲስ ቆጳሳት አንዱና ኋላም የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ሊቀ ጳጳሳት ከነበሩት መምሀራቸው ሐዲሰ ተክሴ ዘንድ ሰላልተለዩ በፈጣን የመማር ችሎታቸው የጣልያንኛና የአንግሊዝኛ ቋንቋን ተምረው እንደ ነበር ይነገራል ብፁዕ ወቅዱሰ አቡነ ቴዎፍሉስ ኢትዮጵያ በኢጣልያ በተወረረችባቸው ዓመታት የቋንቋውን ትምሀርት አየተማሩ የመምህራቸውና ከአቡነ አብርሃም ቀጥሎ ሊቀ ጳጳስ ተብለው ተሹመው የነበሩት ብፁዕ አቡነ ዮሐንሰ እርዌ ብርት ያዥ ጸሐፊያቸውም ነበሩ ይባላል እና የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋልዶ ቤተ ክርስቲያን ሊቀ ዲያቆናት ሆነው እንደ ነበር ኢትዮጵያ ነጻነቷን ከተጎናጸፈች በኋላ ብፁዕ አቡነ ዮሐንበ የንቡረ ዕድ ሥልጣናቸውን እንደያዙ በእዲበ ዓለም ማርያም ገዳም እንዲቀመጡ ሲደረግ ቅዱስነታቸውም ወደዚያው በመሔድ ትምህርታቸውን ሲያጠናከሩ ቆዩ አዲሰ ንዓለም ላይ ጥቂት እንደ ቆዩም በቤተ መንግሥቱ ሙሉ ፈቃድ ዓም በነበራቸው ትምህርት ወደ አዲስ አበባ ቢመጡ ብዙ ሊሠሩ እንደ ሚችሉ በለ ታመነበት ያኔ መካነ ሥላሴ ይባል ለነበረው ደብር መምህር ሆነው ተሾሙ ቆይቶም በ ዓም የመካነ ሥላሴ ደብር «መንበረ ፀባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል» ተብሎ በሊቀ ሥልጣናት ማዓርግ እንዲተ ዳደር ሊደረግ ቅዱሰነታቸውም «ሊቀ ሥልጣናት እባ መልአክቱ» ተብለው ማስተዳደር ጀመሩ ቅዱስነታቸው በተቀበሉት ታላቅ የቤተ ክርበቲያን ሥልጣን በአግባቡ በመጠቀም ሐላፊነታቸውንም በብቃት በመወ ጣት ለካቴድራሉ መልካም አሰተዳደራዊ መዋቅርን ዘርግተዋል ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ከዚህም በተጨማሪ የካቴድራሉን ማኀበረ ካህናትና ምእመናንን በማስተባበርም ልዩ ልዩ የልማት ሥራዎችን አከናውነዋል ይህ መልካም እርአያነት ያለው ተግባራቸውም ስቤተ መንግሥቱም ሆነ በቤተ ክህነቱ እየታወቀ መጣ በዚህም በዐ ዓም ለመዓርገ ጵጵስና ተመርጠው ከተሾሙት አምስት አባቶች አንዱ ሆኑ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ቴዎፍሎሰ በነበራቸው የቋንቋ ችሎታና የአርቆ አስተዋይነት ሀብት በኢትዮጵያ አርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ላይ ለዘመናት ተጭኖ የኖረው የግብፅ ቤተ ክርስቲያን የግዞት ቀንበር ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ተበብሮ እንዲወድቅ በማድረግ ስታሪክ መዝገብ በወርቃማ ቀለም የተመዘገበ አስተዋጽኦ እበርክተዋል ጉዳዩን በሚመለከት በተለያዩ ጊዜያት ወደ ግብፅ በመሔድ ከአባቶች ጋር የተወያዩትን ልዑካን በመምራት ታሪክ የማይረሳውን ሥራ ሠወሠርተዋል ሐምሴ ቀን ዐ ዓም በካይሮ ቅዱስ ማርቆበ ቤተ ክርስቲያን በብፁዕ ወቅዱሰ ኣቡነ ዮሳብ አንብሮተ ዕድ ከተሾሙት አባቶች አንዱ የሆኑት ቅዱስነታቸው የቅድስት ሥላሴ ሊቀ ሥልጣናትነታቸውን ሳይተው «ጳጳበ ዘሐረር» ተብለው እበከ ዓም እዌፔልግለዋል። ዓም በአዲስ አበባ ከተማ ጅዎአቷሥ ከድል በኋላ የብፁዕነታቸው መንግሥቱም ሆኑ የቤተ ክህነቱ ን ከሐውልቱ ሥር ሲያስቀምጡ ከቤተ ዱኙኙ አንዱ በ ዓም አብረዋቸው ዉ ነበሩ የሐቀኛው አባታችን በረከት ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ብፁዕ አቡነ አብርሃም ቀዳማደ «ጳጳስ ዘምዕራበ ኢትዮጵያ ተላዌ አሠሩ ለአቡነ ሐራ» ዓም ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ብፁዕ አቡነ አብርሃም በጎጃም ሀገረ ስብከት በሞጣ አውራጃ ልዩ ስሙ አሸመን ከተባለው ቦታ ሐምሌ ቀን ዓም ተወለዱ ለድሜያቸው ለትምህርት ሲደርሰ በምሥጢረ ጥምቀት ልጅነትን ባገኙባትና አጥቢያቸው በሆነችው የቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን ፈደል አና የቃል ትምህርቱን ተምረው ዳዊት ደገሙ ከወሳጆቻቸው ሳይርቁ በእማረ ሁናቴ የጀመሩትን ትምህርት በመቀጠል በአካባቢያቸው ወደ ሚገኙ የዜማና የቅኔ ትምህርት ቤቶች በመዘዋወር ጸዋትወ ዜማንና ቅኔን በአግባቡ ተማሩ በመቀጠ ልም በወቅቱ በጎጃም ከፍሰ ህገር ስመ ጥር የመጻሕፍት ትርጓሜ ቤት ከነበረው ሞጣ ጊዮርጊስ ብሉያቱንና ሐዲሳቱን አጠኑ መጻሕፍተ ሊቃውንቱንና መነኮሳቱንም በሚገባ አጠናቀቁ ብፁዕነታቸው የተማርኩት ትምህርት ይበቃኛል ሳይሉ ዕውቀ ታቸውን ለማስፋፋት ወሎ ቦሩ ሥላሴ ወደ ነበሩት ስመ ጥርው መር አካለ ወልድ ዘንድ ሔዱ ጎጃም የተማሩትን እንደ ገና አንደ አዲስ በመጀመር አራቱንም ጉባኤያት በሚገባ በመከለስ ዕውቀታ ቸውን አሰፋፉ የብፁዕ አቡነ አብርሃምን ሊቅነት ያዩ የመር አካለ ወልድ ተማሪዎች ከመማር ጐን ለጐን ጉባኤ ዘርግተው እንዲያ ስተምሩ ጥያቄ አቀረቡ መምህር አካለ ወልድም የተማሪዎቻቸውን ጥያቄ ተቀብለው ቁጥሩ ከበዛው ተማሪያቸው በመክፈል የተወሰኑ ተማሪዎች ለብፁዕነታቸው ሰጧቸውና እየተማሩ ማስተማር ጀመሩ ብፁዕነታቸው ለሚያስተምሯቸው ተማሪዎች ምሥጢር ከምሥጢር አገናኝተው የራቀውን እቅርበው የረቀቀውን አፍታተው ሲያቀርቡ እንኳን ተማሪዎቻቸው ታላቁ ሊቅ መር አካለ ወልድም ይደነቁ ነበር ይባላል ቦሩ ሥላሴ ከላይ በተገለጠው ሁኔታ እያስተማሩ ረዘም ላለ ጊዜ ከመምሀር አካለ ወልድ ዘንድ ከተማሩና የምስክር ወረቀታቸውን ከያዙ በኋላ ወደ ተወለዱበት አካባቢ ጎጃም በመሔድ ጉባኤያቸውን አስፋፍተው ማስተማር ጀመሩ የዘረጉት ጉባኤ ዕለት ከዕለት እየሰፋና እየጐለበተ በመምጣት ላይ ሳለ እንደ አባታቸው እብርሃም አበ ብዙኃን ሊያደርጋቸው ያሰበ እምሳከ በሰውር ጥበቡ ወደ አዲስ አበባ እንዲመጡ አደረገ ከጎጃም ተነሥተው ወደ እዲስ አበባ የመጡት ብፁዕ አቡነ አብርሃም ሳይውሉ ሳያድሩ በአዲስ አበባው መንበረ መንግሥት ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን በእልቅና ተሾሙ ብፁዕነታቸው በዚያ ጊዜ የንግሥተ ንግሥታት ዘውዲቱ ምኒልከ የጸሎት መጻሕ ፍት አንባቢና አሳላሚ ሆነው ያገለግሉ ነበር ከተሾሙም በኋላ ሊቅነታቸውን የሰሙ የመጻሕፍት ተማሪዎች ከክፍለ ሀገርም ሆነ ከአዲስ አበባ በመሰባሰብ ስለ ከበቧቸው ጉባኤያቸው ከመቼውም ጊዜ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን በበለጠ ሁኔታ እየሰፋ መጣ በዚህም ሐዲስ ሰሚማረው ሐዲስ ብሉይ ለሚማረው ብሱይ ሊቃውንት ለሚማረው መጻሕፍተ ሊቃውንት መነኮሳት ለሚፈልገው መጻሕፍተ መነኮሳት በየዓይነቱ በሚያጠግብ ሁኔታ ያስተምሩ ጀመርፎቋ ለተማሪው ዕውቀት መንፈሳዊን ከመመገብ ጋርም ዐቅማቸው የፊቀደውን ያህል ለተራበው እያጐረሱ ለተጠማው እያጠጡ ለታረዘው አያለበሱ ተማሪዎቻቸውን ይንከባከቡ ነበር ይባላል በዚህ ዓይነት ለተወሰኑ ዓመታት የቆዩት ብፁዕ አቡነ አብርሃም በቤተ ክርበቲያኗና በህገሪቱ መንግሥት በ ዓም በተደረገው የእጨ ጳጳሳት ምርጫ ከተመረጡት አባቶች አንዱ ሆኑ። በወቅቱ በአካባቢው የቅብዐት ትምህርት በስፋት ነበረና የቅብዐት ሊቃውንትን ጥልቅ በሆነ ዕውቀታቸው በቃልም በመጣፍም ይረቷቸውና ያስረቷቸው እንደ ነበር ይነገራልር በዚህ ከተደሰቱት የተዋሕዶ ሊቃውንት መካከል አንዱ በቅኔ ሲያወድሳቸው የሚከተለውን ሐረግ ሊቀኝ በጅምሩ የተደስቱት ብፁዕነታቸው ወደ ሁለተኛው ሐረግ ሳይሔድ «በቃ በቃ ይኸው ይበቃል ታበለሸዋለህ» አሉት ይባላል በመሆኑም እስከ ዛሬ ድረስ በርካታ ሊቃውንት የሚያውቋት ከዚሀ በታች የተጻፈችዋን ስንኝ ብቻ ነው ለ ጳቭረሃም ኔድሪ ያቆዝብሪት ማቅጫ ታዲያ አንረታም ያሉት የቅብዐት መምሀራንም ለተበረከ ተላቸው ቅኔ መልበ ይሆን ዘንድ በሚከተለው ሐሪግ የሚጀምር ቅኔ ዘርፈዋል ይባላል ቆዝሪ ለመ ያለሰፍለ ሐለሉዝራም ለኑፉሃ ብፁዕነታቸው በጎጃም ባበረከቱት ስፊ አገልግሎት ዛሬ ድረስ በአካባቢው አረኃውያን ዘንድ ስማቸው አልተሪሳም ከላይ እንደ ተገለጠው በነበራቸው ሊቅነት የቅብዐትን ሊቃውንት ከመርታታቸው በተጨማሪ በነበራቸው የተቸገረን የመርዳት ጸጋ በገንዘባቸው እየረዱ ብዙዎችን አስተምረው ለወግ ለመዓርግ አብቅተዋልና ብፁዕነታቸው የኢጣልያ ወራሪ ጦር ሀገራችንን በግፍ በወሪሬረ ጊዜ በሊቃውንት ተመርጠው ግብፃዊው የኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳሳት አቡነ ቄርሎስ ትተውት የሔዱትን መንበረ ጵጵበና ኅዳር ቀን ዓም በመረከብ በሊቀ ጳጳሳትነት አስከ ዕለተ ዕረፍታቸው በቅንነትና በትጋት አገልግለዋልፈ በተሾሙበት ዕለትም አንደ ታላቁ የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ሊቃውንት ጉባኤ ውሳኔ ሌሎች አምስት ጳጳሳትንና አንድ ኤሏስ ቆጳስን ሹመዋል እነሱም እቡነ ዮሐንስ ጳጳስ ዘሸዋ አቡነ ማርቆስ ጳጳስ ዘኤርትራ አቡነ ሰሳማ ጳጳስ ዘሐረር አቡነ ገብርኤል ጳጳስ ዘጎንደር አቡነ ማቴዎስ ጳጳስ ዘወሎና አቡነ ሉቃበ ጳጳበ ዘወለጋ ናቸው በምዕራፍ አንድ እንደ ተገለጠው በዚሀ የተነሣ የግብፅ ቤተ ክርበቲያን አላግባብ ኦውግዛቸው ነበር በመጨረሻ ብፁዕነታቸው በዚህ ዓለም ከአንድ መንፈሳዊ አባት የሚጠበቀውን ካከናወኑ በኋላ ሐምሌ ቀን ዓም ስኞ ከጠዋቱ ልክ በአንድ ሰዓት ተኩል ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ሐምሌ ቀን ዓም ለሊቀ ጳጳሳት ዕረፍት የሚገባው ጸሎተ ፍትሐት ከተደረገ በኋላ ሥርዓተ ቀብራቸው አዲስ አበባ በሚገኘው የቅድስተ ቅዱሳን ማርያም ቤተ ክርስቲያን ቤተ መቅደስ መንበር አጠገብ ተፈጸመ። የብፁዕነታቸው በረከት ይደርብን አሜን ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ብፁዕ አቡነ ሚካኤል ቀዳማደ «ጳጳስ ዘአዜበ ኢትዮጵያ ተላዌ አሠሩ ለአቡነ ዜና ማርቆስ» ዓም ጸ ጳጳሳት ዕረፍት የሚገባው ጸሎተ መብራቸው አዲስ አበባ በሚገኘው ክርስቲያን ቤተ መቅደስ መንበር በረክት ይደርብን አሜን ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ብፁዕ አቡነ ሚካኤል ቀዳማደ «ጳጳስ ዘአዜበ ኢትዮጵያ ተላዌ አሠሩ ለአቡነ ዜና ማርቆስ» ዓም ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን መዓርገ ጵጵስናን ከመቀበላቸው በፈት እባ ኃይለ ሚካኤል ይባሉ የነበሩት ብፁዕ አቡነ ሚካኤል በቀድሞው ቤጌምድር ጠቅላይ ግዛት አፈረ ዋናት ልጫ መሰቀለ ክርሰቶሰ በተባለ ቦታ ተወለዱ። ሖ ብፁዕ እቡነ ይስ ሐቅ በጠሳት ተማረኩ ጣልያን ፋሺስት ወደ ኢትዮጵያ ከገባበት ጊዜ ጀምር መመመመመመመል ጸመ መመ መመ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ምእመኑንና ሠራዊቱን በማትጋት እሾሀ ሆነውበት የነበሩትን ብፁዕ አቡነ ይስሐቅን እንደ ያዘ ለግዞት ወደ ናኩራ ወስዳቸው ከናኩራም ወደ ሮማ ናፖሊ ከተማ ወስዳቸው በዚያው ለሁለት ዓመታት በግዞት ከቆዩ በኋላ በወቅቱ የኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳሳት ሆነው በተሾሙት ኢትዮጵያዊው ብፁዕ አቡነ አብርሃም አማላጅነት ወደ አገራቸው ወደ ኢትዮጵያ ተመል ስው አዲስ አበባ ከተማ ከብፁዕነታቸው ጋር ተቀምጠው ሣማገ ልገል ጀመሩ አቡነ አብርሃም ካረፉ በኋላም ዕጨጌ ተብለው የደብረ ሊባኖስን ገዳም እንዲያሰተዳድሩ ተደርገው ለአንድ ዓመት አንዳገለ ገሉ ወራሪው የፋሺስት ጦር ድል ተመትቶ የሀገሪቱ ነጻነት ተመለሰ በዚህ ጊዜ የእስክንድርያ ቤተ ክርስቲያን በኢጣልያ ፋጂስት አስገዳጅነት የተሾሙትን ጳጳሳት እንዳይሠሩ አውግዛ ቀድሞ ከአስክ ንድርያ የተሾሙት ጳጳሳት እንዲሠሩ ፈቅዳ ስለ ነበር ከቀድሞዎቹ ጳጳሳት አቡነ ይስሐቅ ስለ ተገኙ የጵጵስናውን ሥራ እርሳቸው እንዲሠሩ ተደረገ በመሆኑም ከ ዓም ጀምሮ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ባስልዮስ እስከ ተሾመብት ዓም ድረስ መኖሪያቸው አዲሰ አበባ ሆኖ በጎንደር በጎጃም በትግራይ በኢሉባቦር እየተ ዘዋወሩ የሐዋርያነት ተግባራቸውን አከናወኑ ከዚያም በ ዓም ወደ ወሎ ሀገረ ስብከት ተዛውረው በሊቀ ጳጳስነት አገልግለዋል በመጨረሻም ወደ ጥንት ሀገረ ስብከ ታቸው ወደ ትግራይ ተመልስው ዓድዋ አዲ አቡን ተቀመጡ በዚ ያም የተለያዩ መንፈሳውያት ተግባራትን ሲያከናውኑ ከቆዩ በኋላ ባደረባቸው ድንጎተኛ ሕመም ምክንያት አሥመራ ሐኪም ቤት ሲታከሙ ቆይተው በ ዓም ነሐሴ ቀን በተወለዱ በ ዓመ ታቸው ፀረፉ የቀብራቸው ሥነ ሥርዓትም በርአሰ አድባራት ወገዳማት አክሱም ጽዮንማርያም ተፈጸመ በሥርዓተ ቀብራቸው ከተገኙት ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን አንዱ የነበሩት አለቃ ልሣነ ወርቅ ወዳዊት በወቅቱ የኢትዮጵያ ቤተ ክሀነት ትቤተቶች ጠቅላይ ጽቤት ዋና ሥራ አስኪያጅ የሚከተለውን መወድስ ሰጥተው ነበር ደቂቀ ስቆቃው ኀሥዎ ለዘተሠወረ ይስሐቅ ለአመ ይትረከብ ዳኅናሁ ለረኪበ ድጊን አብርሃም እንዘ የሐሥሥ ተሰፋሁ እምነበ አልቦ እስመ ተረክበ በግፅ ፀዓዳ ለይስሐቅ ቤዛሁ በሐቅለ ሞተ ዓቤል ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ባሕቱ ዘይተግሁ ለኃሚሦቱ ረከቡ ውስተ ቤተ አብርሃም ምሥዋሪዑ የብፁዕነታቸው ረድኤት አይለየን አሜን ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ ቀዳማይ «ጳጳስ ዘደቡበ ኢትዮጵያ ወዕጨጌ ዘደብረ ሊባኖስ ተላዌ አሠሩ ለኣቡነ ተክለ ሃይማኖት» ዓም መ ገ መሚ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ዕጨጌ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ይባሉ የነበሩት ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ በቀድሞው የቤጌምድር ጠቅላይ ግዛት ደራ አቡነ ሐራ በሚባ ለው ቦታ ሚያዝያ ቀን ዓም ተወለዱቆ በወላጆቻቸው ቤት በክብካቤ አድገው ዕድሜያቸው ለትምሀርት ሲደርስ በዚያው በአጥቢያቸው የመጀመሪያና ሁለተኛ ደረጃ መንፈሳዊ ትምህርታቸ ውን ተማሩ ከዚያም በ ዓም ወደ ጎጃም ተሻግረው በወቅቱ የጎጃም ጳጳስ ከነበሩት ከግብፃዊው እቡነ ሉቃስ መዓርገ ዲቁናን ተቀበሉ ከዚህ በኋላ ወደ ትውልድ ሀገራቸው ተመልሰው በጥምቀት ክአብራከ መንፈስ ቅዱስ ክማኅፀነ ዮርዳኖስ ሲወስዱ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ተብለው የተሠየሙበትን አጥቢያ ቤተ ክርስቲያን በዲቁና እያገለገሉ ለዓመታት ቆዩ። በዚያውም ወደ ግብፅ ወርደው በዚያ ያሉ ገዳማትን ጐብኝተው ወደ ኢትዮጵያ ተመለሱ ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ ከኢየሩሳሌምና ግብፅ ክተመለሱ በኋላም በዚያው በቀድሞው የገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን አስተዳዳሪነታቸው ሊያገለግሉ ቆዩ በኋላም ኅዳር ቀን ዓም ዕጨጌ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ተብለው የታሳቁ የደብረ ሊባኖስ ገዳም ዕጨጌ ሆነው ተሾሙ በዕጨጌነታቸውም ስፊ አገልግሎትን ሲያበሪክቱ ቆይተዋል ካበረከቷቸው ዐበይት አገልግሎቶች ውስጥ ዕጨጌ ከሆኑ ከአንድ ዓመት በኋላ መስከረም ቀን ዓም መንፈሳዊ ጉባኤን አቋቁመው የቤተ ክርስቲያን የወደ ፊት ጉዞ ቀና አንዲሆን የጣሉት መሠረት ተጠቃሽ ነው የኢትዮጵያ አርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ከሀ ዓመታት በኋላ በ ዓም ለመጀመሪያ ጊዜ ክኢትዮጵያውያን ሊቃውንት ተመርጠው ኤጺሏስ ቆጸሳት አንዲሾሙ በተፈቀደ ጊዜ ብፁዕነታቸው ክአምስቱ አንዱ ሆነው ተመረጡ ይሁን አንጂ በ ዓም ተመራጮቹ አባቶች ወደ ግብፅ ሔደው መዓርጉን በተቀበሉ ጊዜ ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ ባጋጠማቸው ሕመም የተነሣ አብረው ሊሔዱና ለሹመቱ ሊደርሱ አልቻሉም ነበር አንዳንድ አባቶች እንደሚሉት ግን ብፁዕነታቸው ወደ ግብዕ ያልወረዱት ሹመቱን ስላልፈለጉት ነበር ይሁን አንጂ አባቶች ወደ ግብፅ ሔደው መዓርጉን ባገኙ በዓመቱ የወቅቱ የግብፅ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ የነበሩት ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ዮሐንስ በራስ ተፈሪ ግብዣ ለጉብኝት ወደ ኢትዮጵያ መጡ በዚህም ጊዜ የቤተ መንግሥቱም ሆኑ የቤተ ክህነቱ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ባለሥልጣናት ከዓመት በፊት ከሌሎች አባቶች ጋር ወደ ካይሮ ተጉዘው ሥልጣኑን ለመቀበል ባይችሉም ዕጨጌ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ሹመቱ ስለ ሚገባቸው ፓትርያርኩ ወደ ኢትዮጵያ አንደ መጡ ሾመዋቸው ቢሔዱ የሚል የይሁንታ ሐሳብ አቀረቡ ሐሳቡ ተቀባይነት አግኝቶም ጥር ቀን ዓም በዳግማዊ ምኒልክ መታስቢያ ቤት በኣታ ለማርያም ገዳም «አባ ሳዊሮስ ጳጳስ ዘደቡበ ኢትዮጵያ ወዕጨጌ ዘደብረ ሊባኖስ» ተብለው ተሾሙ ያቻመታቻው ደዝቆን ፅዳፃሪ ድ ይመዘፅፓለ ብፁዕነታቸው ምንም አንኳን በደቡቡ የሀገራችን ክፍል ቢሾሙም መቀመጫቸው አዲስ አበባና ደብረ ሊባኖስ ነበር ንግሥተ ንግሥታት ዘውዲቱ ብፁዕነታቸውን ያቀርቧቸው ስለ ነበር የረጅም ጊዜ ሕልማቸው የነበረውን የባዓታ ለማርያም ቤተ ክርስ ቲያንን ሕንፃ ግንባታና በአገልጋይ ካህናት መጠናከር አደራውንና ሐሳፊነቱን የስጧቸው ለብፁዕነታቸው ነበር ይባሳል በተለይ ለቤተ ክርስቲያኗ የሚሆኑ አገልጋይ ካህናትን በየፅውቀት መስኩ የሚያስ ተምሩ ሊቃውንትን የመምረጡን ተግባር ሙሉ በሙሉ ለብፁዕነታ ቸው ስጥተዋቸው ነበር ይሁን አንጂ የንግሥተ ንግሥታቷ ሐሳብና ፍሳጎት ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ የሆነው በኋላ በቦታው በተሾሙ አባቶች ነው ቤተ ክርስቲያንን ለረጅም ዓመታት በማገልገል የቆዩት ብፁዕነታቸው ሹመቱን ክላይ በተጠቀስው ሁኔታ ቢያገኙም ብዙም ሳይቆዩ ከጎንደር ጀምሮ አስከትለዋቸው ለወግ ለመዓርግ ያበቋቸው ንግሥተ ንግሥታት ዘውዲቱ ምኒልክ ዐረፉ በዚህ የተነሣ አሳቸውም አንደ ሌሎች የንግሥቷ ቀራቢ አባቶች ከቤተ መንግሥቱ ያገኙት የነበረው ክብካቤ ተቋረጠ በዚህ ሁሉ የተነሣ ብፁዕነታቸው ሁሉንም ትተው ባልቻ አባ ነፍሶ በሰጧቸው ቦታ ሳይ ራሳቸው ንግሥተ ንግሥታት ዘውዲቱ ናቸው የስሟቸው የሚሉም አሉ የማኅደረ ስብሐት ልደታ ለማርያም ቤተ ክርስቲያንን አሠርተው በዚያው ግቢ መኖሪያቸውን አደረጉ የቤተ ክርስቲያኗን ስም ማኅደረ ስብሐት ብለው የሠየሟት እሳቸው አንደ ሆኑ ይነገራል ይሁን አንጂ ብዙም ሳይቆዩ ባደረባቸው የአንድ ወር ተኩል ሕመም ጳጉሜን ቀን ዓም ክዚህ ሥጋዊ ዓለም በሞት ተለዩ ሥርዓተ ቀብራቸውም ባሠሯት የልደታ ለማርያም ቤተ ክርስቲያን መቅደስ ውስጥ ተፈጸመ ብፁዕነታቸው በየዓመቱ ጳጉሜን ቀን በማኅደረ ስብሐት ቅድስት ልደታ ለማርያም ቤተ ክርስቲያን በታላቅ መንፈሳዊ ሥነ ሥርዓት ይዘከራሉ ብፁዕነታቸው በቤተ ክርስቲያንዋም ዘወትር ሲዘከሩ ይኖሩ ዘንድም የቤተ ክርስቲያንዋ ስንበት ትቤት «ተክለ ሳዊሮስ» ተብሎ ይጠራል።