Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
የዚህም የቤተ ክርስቲያን ዜማ ደራሲው ቅዱስ ያሬድ ድርሰት ይቀጥላል እር ሱም በግጥም መልክ የተዘጋጀ ነው። ስሙና ቅጥሩ ግን እንደሚከተለው ነው ። ኛ አጥመቀ ኛ ኮከብ መርሆሙ ዞኛ ዘረሰዮ ኛ እስመ ለዓለም ቋኛ አቡን ጓኛ ሠለስት ቋፀነኛ ሰላም ኛ ክብር ይእቲ ዛኛ ዝማሬ ኛ ፅጣነ ሞገር የዚህም ሁሉ ጠቅላላ ድምር ዛ ነው። «ዛወ ቅኔያቲሃ ለዕለተ ሰንበት» ያለው ስለዚህ ነው ። ስብሐተ ነግህ አድርሱ ስንክሣር አንብቡ ማለት ነው። የሆነው ሆኖ ምዕራፍ ሲል ልዩ ልዩ ክፍል ያለው የታወቀው የዘወትር ምዕራፍ የጾም ምዕራፍ በመባል በ ስም የታወቀው ትምህርት በክፍል ግን የተለየ ስም አለው ይኸውም ሰላም ለኪ ብሎ እስከ ክሥተት ድረስ ያለው የቃል ትም ህርት ይባላል እርሱም ከገጽ ፎጀ ያለው መሆኑ ነው ። ነጫባ ዕጣነ ሞር ድምር ያልነው ይኺ ነው።
የዚህም የቤተ ክርስቲያን ዜማ ደራሲው ቅዱስ ያሬድ የተባለ የኢትዮጵያ ሊቅ እንደሆነ የታወቀ ነው። ኣ እርሱም መጀመሪያ ዜማውን በአርያም ጀምሮ እንደነበር ራሱ ሲመሰክር «ቀዳሚ ዜማ ተሰምዐ በሰማይ» እያለ ይሄድ ነበር በአሁኑ ጊዜ ግን የዜማው ትምህርት ሲጀመር በሰላም ለኪ አንድም በውዳሴ ማርያም ነው ይኸም ለውጥ ከመቼ ጀምሮ እንደሆን ለምን እንደተለወጠ አይታወቅም ይሁን እንጂ ከዚህ ጀምሮ ያለው የዜማ ትምህርት ሁሉ የቃል ትምህርት ይባ ል። የዚህም የአርያም ዜማ አደራረስ በዓራራይና በግዕዝ ሲሆን ሰላም ለኪ ብሎ የመጀመሪያው ዜማ ግን ከሰኞ እስከ ቅዳሜ ያለው የውዳሴ ማርያም ዜማ ዓራራይ ብቻ ነውሰላም ለኪ ግን ግዕዝም ዕዝልም ይሆናል ለምሳሌ የሰንበት ቀን ውዳሴ ማርያም ዜማ ዕዝል ይሆናል ከዚህ ከውዳሴ ማርያም በላይ ያለው ትምህ ርት ለምሳሌ የመወድስ የምዕራፍ ዜማ ሁሉ የቃል ትምህርት ሲባል የዜማው ዓይነት ግን በቱም ዓይነት ዜማዎች ይደርሳል ማለት ግዕዝም ዕዝልም ዓራራ ይም ይሆናል ቅደም ተከተሉ ግን የሚከተለው ነው። ማክሰኞ ጅ ረቡዕ ሐሙስ ዓርብ ቅዳሜ ቴሊሎኣያህጩመቲከፒከርርር የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤት ክርስቲያን ሃይማኖትና ሥርዓት ፒክሬ ፎርክአጩቬልበ ርክኗክዐዕሯ ዌክልከበርዕ ር ከርጢዕከ ርከ ልከ ቪ ንዜፎዉ እፈልፈልፈራ ኛ አርባዕት አርባዕት ማለት አራት አራተኛ ማለት ነው ምክንያቱም በዳዊት መዝ ሙር በአራተኛው መሥመር ውስጥ እየገባ የሚዘመር ቅዱስ ያሬድ የደረሰው መዝሙርና ጸሎት ነው ይኸውም «ቃልየ አጽምእእግዚኦ ወለቡ ጽራኅየ ወአ ጽምአኒ ቃለ ስአለትየ ንጉሥየኒ ወአምላኪየኒ » ብሎ አራቱን ቀሩፍጥሮች አንድም ቱን መሥመሮች ዘምሮ ከፈጸመ በኋላ አርባዕትየተባለው የቅዱስ ያሬድ ድር ሰት ይገባል ስለዚህ ስሙን አርባፅት ብጳስውታል አርባዕት ሲጀመር ቃልየ ከመ ያፈቅር ጐሥዓ ዓቢይ ተሠሃለኒ ብሎ ነውእርሱም በግጥም መልክ የተቀመረ ነው ለምሳሌ «ኮከብ መርሆሙ ቤተ ልሔም አብጽሆሙ ወቆመ መልዕልቴሆም ወዜነዎሙ ዓቢየ ዜና ዘይከውን ሎሙ ነገሮሙ » የሚል ነው። የአርባዕትም እንዲሁ የተለየ ዜማ ግዕዝ ዕዝል ዓራራይ አለው እንዲሁም የሚዘመርበት የተለየ ዕለት የተለየም በዓል አለው አርባዕት የተባለው ድርሰት ሲጀመር በዳ ዊት መዝሙር ይጀምር እንጅ በኋላ የቅዱስ ያሬድ ድርሰት ይቀጥላል እር ሱም በግጥም መልክ የተዘጋጀ ነው። አርያም በዕለት የተለየ ግዕዝ ዕዝል ዓራራይ ዜማ ያለው ጸሎት ሲሆን የሚባልበት ጊዜ ደግሞ በጾም ጊዜ በጾመ ድጓው እየገባ ነው በተለይም በክብረ በዓል ክሥተት አርያም ሲደረስ ይዘመራል ። እስከዚህ ያለው ትምህርት ሁሉ የቃል ትምህርት ይባላል ከዚህ ጀምሮ እስከ ክሥተት ዓርያም ያለው ግን መወድስ ይባላል መወድስ የሚባለው ወይም የሚደረሰው በዕለተ በሰንበት ነውምክንያቱም መላእክት በዕለተ ሰንበት ሲፈጠሩ አንደበታቸው ከምስጋና ሳይለይ ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ እያሉ እያመሰገኑ ተገኝተዋልና የዚያ ምሳሌ ነው ይባላል ። በዕለተ ሰንበት የሚደረሰው ጸሎት የሚያድረው ዝሆህህህሆ«ወክክፒክ ዕር የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤት ክርስቲያን ሃይማኖትና ሥርዓት ፒሕ። ብ ኛ እግዚአብሔር ነግሠ ዝህህህዝሇ «መዬ ከቲከ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤት ክርስቲያን ሃይማኖትና ሥርዓት ፒሬ ፎርከጩል ጋክፒከዕዕ ይጩልከነር ርከኒቪርክ እርከ ልበየ ር ንዚህፎዉ ጊለያህህላለያ ወቲክርክ ር ርር ክ የሰንበት ስብሐተ ነግህ ። የዕለተ ሰንበት ስብሐተ ነግህ። በዜማ ቤት የሆነ እንደ ሆነ ግን ምዕራፍ ማለት በመላ ሰላም ለኪ ብሎ ጀምሮ የጾም ምዕራፍ እስ ኪፈጸም ድረስ ያለው ትምህርት ሁሉ ምዕራፍ ይባላል ። ምዕራፍ በመባል በ ስም የታወቀው ትምህርት በክፍል ግን የተለየ ስም አለው ይኸውም ሰላም ለኪ ብሎ እስከ ክሥተት ድረስ ያለው የቃል ትም ህርት ይባላል እርሱም ከገጽ ፎጀ ያለው መሆኑ ነው ።