Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • Convert to Pdf
  • Reading List
  • Summary
  • Audiobook
  • Search
  • Upload
  • myzon
  • Log in
  • Register
English  አማርኛ  Français  العربية
Book of the day

የዘመኑ_የእምነት_እንቅስቃሴ_መሰረቶች.pdf


  • word cloud

የዘመኑ_የእምነት_እንቅስቃሴ_መሰረቶች.pdf
  • Extraction Summary

ዖፆይታ ያልሆኑ ያቦግ ሐምድ ሸ ለጎጆቻ ብቻ ናምው። በተለይ ጌቱ ግዛው ፈቃዱ ገብሬና ዓለማየሁ ማሞ ድጋፍ መስጠት ብቻ ሳይሆን እንደ ማሲንቆና ጸናጽል በመሳሰሉ ባህላዊ መማሪያዎች መገልገሉ ነው። ይህም ብጽዙዖቻችን የምንወደው ያሬዳዊ ዝማሪ ነው ያሬዳዊ ለብዙ የኢትዮጵያ ሐዝብ ጆሮ የሚሰጠው ምልክት ቀውሰ ዳንስቱ ወይም ጭፈራ ሳይሆን አምልኮ ነው። ጭንፆዘሄድ ዕጎዮያያ ሪ መ ይሥ ፆ ሥጋቱ መወድኖ ታኗፆሥጸ ፆጆሥ ዶክታቶሩ ይህንን ታሪክ ክጻፉ በኋ እፁን ይህ የእግዚለብሔር ሥፉ ነው ሊሳለ ነው። ሁልጊዜም መንፈስ ሲሉ ነው የሚለማው። በመንቀጥቀጥና በመራገጥ የሚያጠፉትንስ ጊዜ ለምን በጽሞና ከጌታ ጋር አያሳልፉም። ቃሉን ለሌሎች በማካፈል ስለ ክርስቶስ ቢመሳክሩስ። ወረድ ብለን እንደምንመለክተው የብልጽግና ወንጌል በመስበክ የብዙ ሚሊዮን ዶለሮች ባለቤት ለመሆን የበቃው አሜሪካዊው ጂም በክርም እግዚአብሔር ለምን ወደ ወኅኒ ቤት እንዲገባ እንደ ፈቀደ ተጠይቆ ስለሚወደኝ ነው። እግዚአብሔር ባይገናኘኝና በዚህ ትምህርት ብቀጥል ኖሮ አብድ ነበር ሲል መልሏሷል። ጳያዚ ፉምሀርጾቻ ሪጳቸ ውፅፖዎ ፈሰርያ መጋፈደተብዊ ምጡቀቆ ፅዎቾቻ ያደረሮምሩና መለኮታዊ ፈውስንና መገለጦችን ከሰበኩትና ከተለማመዱት ሜታፊዚካል ኑፋቄዎች ርሀከነር ህቨኔ የተነሣ ኬንየን አዲስ ዓይነት ክርስትና እነዚህን ልምምዶች በማካተት ቤተ ክርስቲያን እባል ነው። ሲል ጠየቀው። ምስክርነት የሌላቐቹውን ሰዎች መሾሟ የማይቀር ነው። ለዚህ ጥሩ እገዛ ያደርጋል ብዬ የማምነው እንደ መቋረተ ክርስቶስ ቤተ ። ክርስቲያን የአማኞች ቁጥር እንዲኖር ማድረግ ነው። የአምነት እንቅስቃሴ ትምህርት የወሰዳቸውን ወገኖች በተመለከተ የቅርብ ክቅትል በማድረግ እውነቱን እንዲረዱት ማድረጉ አሰፈላጊ ነው። አንዳንድ አባላት የእምነት አስተማሪዎች ክርስቶስ ወደ ሲኦል ወረደ እንደሚሉ እንኳ አያውቄቁም። እናም እውነተኛውን የእምነት እንቅስቃሴ ምንነት በማስረዳትና በቅንነት ከፈለጉት ጌታ የትም ስፍራ ላሉት መድረስ እንደሚችል በመግለጽ ለመመለስ መሞክሩ መልካም ነው። በእኔ ግምት ትልቁ ችግር ቤተ ከርስቲያናቸውን ሳይለቁ ለዚህ እምነት ልባቸውን የሰጡትን ሰፆች መመለሱ ነው ልባቸው ከነ አምነት እንቅስቃሴዎች ጋር አካላቸው ግን አጥቢያ ቤተ ክርስቲያናቸው ውስጥ። ይህም ሐገን የከንየንን አሳቦች በመሥረቅ አግባብነት የጎደለው ተግባር እንደፈጸመ የሚያሳላይ ነው። ሮዛዘሪሪነ ያ ። ዘመሠፀ ሆ ያወ ሇ ያፖሯይ ው ያ ። ሮ « ይፀርርወዘር ዝርዐዳ ዐ ።ወሆዘዘጪ ዘመ ኻ ዘወጠ ርያ ዳርፎዘርሮ ወፀ ህብዕሼ ወፀ ዐጩቋ ያዘረዕህር ፎዐርዳፎ ር«ህዚ ለፅ ከ ይህክ። ዐጩነ ኔ ይ »ው ፅወ ሼ በጩፎና ዕ ወጋጠበ ዕኀጠህዘ ወወ ፀዘሪ ዝሪወዘሪጹ ጸፅ መሠሪያ ዕህ ዝዐዘዐጸ ለመ ዕፎፎዘ ዕዐሪሠዘዞቻ በዘዛሀ ዐ ዐ ርዐህዘጋዘ ረርጳጠሸመፈ መ ጩ ሠዕ ሠ የፎዐርጸፀፀ ሪአፎ ጵፎ ፀ ርዐፀጸህጋ ጠረ በበ ዕዛጩ ዙሠዐዘሀ ሸሰ ስፓ ዐዕሠጩሪ ያፀ ይያሃህሪ ርያፀወሸዐፀ ዐዳሪ ዝሃሀዐጸዘዐጸ ፀ ርጵዘሄሂ ማዘ ዝና ፅዘዘፀ ያወ እ ዕፀእነሃዳዐዐሀ ዐ « ዘዘሆሸ ጸፅነ ወ ዘዐሀፀፀ ጳህ ዐዘ ያየና ዐዘ ሀሮ ያርሄያወርዐጸ ሪ ፎሄዛሄና ዘዘ ወ ዘሀ ርር ጳወ ዕፀፀዘ ያነፀ ር ይ ነርበጨ ፐከነበዚበይ ዞ ጀዕፀነዕስ ከር ሀ ክሃዐቢ ፐክዕ ዘህ ዐ ዘ ኮ ፐጠበበኗፀ ፐህበፍ ኮ ሀ ኢርበሃቢ ከፅ ቭበሰርበ እኪ ሀ ፐበበፎ ፐህበ ኮ ህህበ ፊ ሀ ክህፀሆ ህቪጠቢ « ከከዌጓሀከሃ ፉ ቋጠ ህክሀ ፐከ ፐዐቪየበ በ ርዥ ሯዐበብፀጸኪ ቁፋ ከቢበዐ እብርከ ከበበቪሃ ዞዐህዩር ላ እብበከ ቶፋ ዚ ከቢ ፐከዩ ፀቪ ዐያ ከበ ቨሀበ ጀ ፊ ሃ ፐከ ጠ ሾዬበፎር በክ እሸከ እሸዐ ዷ ቆ እርርበበር።

  • Cosine Similarity

ስለሆነም ከዚህ ዓይነቱ ትርምስ አንሥቶ ዶክትሪናዊውም አካሄዱ መጽሐፍ ቅዱስ ከሚለው እየራቀ በመሄድ ላይ ያለውን ይህንኑ የእምነት እንቅስቃሴ በተመለክተ ስከታተል የቆየሁትን በዚህ መልኩ እነሆኝ ልላችሁ ወድጃለሁ። በመጽሐፍ ቅዱሳችን ውስጥ አንድ ዓይነት ብቻ ሳይሆን ዘጠኝ ዓይነት ጥምቀቶች እንዳሉ እናምናለንተራ ቁጥር ፍ መጽሐፍ ቅዱሳችን ግን አንዲት ጥምቀት» ይላሳል ኤፌሶን ሰው መንፈስ እንደሆነ እናምናለንተራ ቁጥር ክ። ለመሆኑ መንፈስ ቅዱስን የሚቃወም ሰው መንፈስ ቅዱስ መሥራት አቁሟል በሚል አጭር ዓረፍተ ነገር መገላገል ሲችል ለምን ይሆን የእምነት ሥነመለኮትን ኑፋቄያዊ ገጽታዎች ሲፈትሽ የሚደክመው። እስኪ የእምነት እንቅስቃሴ የምዕራባውያን ብቻ ሳይሆን የኛም ቤተ ክርስቲያን ችግር ነው ላልሁት አሳብ አብነት ዋቢ ላቅርብ። ለዚህም ነው ኬነት ኮፕላንድ ይህንኑ ትምህርት አጥብቆ ስለተቃወመው ሰው ሲናገሩ ያ ሰው ዛሬ ሙት ነው ይህንን የምላችሁ እናንተን ለማስጠንቀቅ ነው። ኬንየን ሰው በእግዚአብሔር የኑባሬ ምድብ ውስጥ እንደሚገኝ መላእክት ሰውና እግዚአብሔር መንፈስ እንደመሆናቸው አንድ ዓይነት ባሕርይ እንዳላቸው ተናግረዋል። ኬነት ሐገን ሰው ሥጋዊ ኑባሬ አይደለም መንፈስ እንጂ እስከ ማለት ይደርሳሉ። ኬንየን የሰው መንፈስ ትክክለኛ ሰው ነው ብለዋል። ይህንኑ ዶክትሪን ተቀብሎ የሚንቀሳቀሰውና እዚሁ አዲስ አበባችን የሚገኘው ሬማ የእምነት አገልግሎት ሰው መንፈስ እንደሆነ ነፍስ እንዳለው በሥጋ ውስጥ እንደሚኖር እናምናለን ሲል በእምነት መግለጫው ተራ ቁጥር ክ ሥር አውዷጂል። ስለሆነም ሰው መንፈሳዊ እንጂ ቁሳዊ አይደለም ሲሉ ጽፈዋል። ይህም መንፈስ ከእግዚአብሔር የተለየ አይደለም ብለዋል። የሚያሳዝነው ይህን ጽሑፍ በማዘጋጅበት ጊዜ እንኳ አንድ መንፈስ ነን ባይ ሰባኪ በሕመም እየተሠቃየ መሆኑን መስማቴ ነው መጽኃፍ ቀቶዊ ምጃ የእምነት አስተማሪዎች እንደሚሉት ሰው በአካል ውስጥ የሚኖር መንፈስ ብቻ አይደለም ይልቁንም ሰው ከመንፈስ ከነፍስና ከሥጋ የተገነባ ፍጡር ነው ተሰ ። የእምነት አስተማሪዎች ሰው መንፈስ ነው ለሚለው መገለጣቸው ከሚያቀርቧቸው የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎች መካከል የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ እና ይገኙባቸዋል። እንግዲያው ጌታ ራሱ ለምን ደቀ መዛሙርቱ አርሱን ባዩ ጊዜ መንፈስ ይሆን። የእምነት እንቅስቃሴ አራማጆችም እንዲሁ ግራ በመጋባት መንፈስ ነን ብለዋል። ክርስቶስ በመስቀል ላይ የሞተው እግዚአብሔር ሞትንትሞታለህ ሲል ለአዳም የተናገረውን ለመፈጸምና የእግዚአብሔርን ጽድቅ ለማሟላት እንጂ የእምነት ሰዎች እንደሚሉት ለሰይጣን ለመክፈል አይደለም። « ይህንኑ ግንዛቤአቸውን ነው እንግዲህ እነ ሐገን መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ አስገብተው ለማብራራት የሞከሩት ምንም እንኳ የመጽሐፍ ቅዱስ ድጋፍ ባያገኙም። የእምነት አስተማሪዎች እንደሚሉት ክርስቶስ ኃጢአት ሆኖ ነበር። ጊዜ ነው። ምንም እንኳ እነዚህ ሰዎች እንደ እምነት እንቅስቃሴ አራማ ክርስቶስ ከሞተ በኋላ ወደ ሲኦል እንደ ወረደ ያምኑ ኣ ከእምነት እንቅስቃሴ የሚለዩበት መሠረታዊ አሳብ እንዳለ ልብ ልንል ይኽውም የእምነት እንቅስቃሴ አራማጆች ክርስቶስ ወደ ሲኦል የወረደው የሰይጣንን ባህርይ ወርሶ ዳግም ለመወለድ እንደሆነ ሲያስተምሩ እነዚህኞቹ ግን በኖኅ ዘመን ሳይታዘዙ ቀርተው ሲኦል ለወረዱት ሰዎች ዳግም የንስሓ ዕድል ለመስጠት ነው ባዮች ናቸው። የእምነት እንቅስቃሴ አስተማሪዎች ክርስቶስ ወደ ሲኦል እንደ ወረደ ለመግለጽ የሚጠቀሙበት ሌላም ምንባብ አላቸው መዝሙር ። ብዙውን ጊዜ የእምነት አስተማሪዎች በማርቆስ በእግዚአብሔር እመኑ የሚለውን አጣመው በመተርጎም እንደ እግዚአብሔር ዓይነት እምነት ይኑራችሁ ሲሉ ያስተምራሉ። እናም እምነት በእምነት ብሎ ራስን ክማታለል እምነትን በአግዚአብሔር ላይ መጣሉ መጽሐፍ ቅዱሳዊ እውነት ነው« መጽሐፍ ቀፉዊው ጳምታት በወንጌላውያን አብያተ ክርስቲያናት ሥነመለኮት ውስጥ ከፍተኛ ስፍራ ያላቸውና ለብዙ የሥነመለኮት ትምህርቶች የመማሪያ መጽሐፍ ሆኖ ገለግለውን ክርስቲያን ቲዎሎጂ መጽሐፍ የጻፉት ሚላርድ ኤረክሰን እንዳመለክቱት በአዲስ ኪዳን ውስጥ የእምነትን ጽንሱ አሳብ የሚያስጨብጠን አንድ ቃል አለ። ይህም ቃል ሁለት መሠረታዊ ፍችዎች ሊኖሩት የመጀመሪያው አንድ ሰው የተናገረውን ማመን በተለይም ሃይማኖታዊ ባህርይ ያለውን አሳብ እንደ እውነት መቀበል ማለት ነው። ከዚህም በላይ ግላዊው እምነት የአንድን አሳብ እውነተኛነት ከማመን የሚልቅ መሆኑ በብዙ የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎች ውስጥ የተለመለከተ እውነት ነው። ሌላው ስለ እምነት ልንመለክት የሚገባን አንዳንድ ጊዜ እምነት ያለ መረጃ የምንቀበለው እንደሆነ የሚነሣው አሳብ ነው። ምክኮነል የእምነት ልምምድ ካደረጉ በማንኛውም ጊዜ ሁሉ ሰዎች ሁሉ ይፈወሳሉ የሚለው የዚህ ግትር አቋም ምን እንደሆነ በግራሞት ይጠይቃሉ። የእንቅስቃሴው አራማጆች የፈውስ እምነታቸው ምንጭ መጽሐፍ ቅዱስ ሦ እንደሆነ ይናገራሉ። ምንም እንኳ በዚህ እምነት ውስጥ የመጽሐፍ ቅዱስ ። « ነገር ዓን ይህ ምንባብ የሚናገረው የእምነት አስተማሪዎች እንደሚሉት ስለ ሥጋዊ ፈውስ አይደለም ለማለት ነውህ ስለ ሥጋዊ ፈውስ የሚናገሩ ሌሎች በርካታ የመጽሐፍ ቅዱስ ከፍሎች አሉ«ሪ ሕመም መታ ሥ ኪንየን ሕመም ሰውነትህን እያሠቃየ በእምነት ተፈውለሃል ሲሉ ያውጃሉ። ሐገንም ሕመም በማይኖርበት ጊዜ እግዚአብሔር እንደሚፈውስ በቀላሉ ማመን እንደሚቻልና እውነተኛው የእምነት ፈተና የሚመጣው አዎንታዊ ኑዛዜ ለመስጠት ሕመምን መካድ በሚያስፈልገበት ጊዜ እንደሆነ ገልጸዋል ። ይሁንና በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ስለሚገኙ ፈውሶች በምንናገርበት ጊዜ ለሰው የማይቻሉና እግዚአብሔር ራሱ በጣልቃገብነቱ የፈጸማቸውን ነገሮች መናገራችን እንደሆነ ልብ ሊባል ይገባል። እግዚአብሔር አንዳንድ ጊዜ ብዙ ተአምራት ሲሠራ በሌላ ጊዜ ግን ዝምታን ይመርጣል። ይህም ማለት አንድ ጊዜ ፈውስ ያገለገለ ሰው የግድ ሁልጊዜም የፈውስ መልእክት ማስተላለፍ አይኖርበትም ማለት ነው። እናም አንድ ወይም ሁለት ጊዜ የፈውስ ድምፅ መጥቶልኛል ብሎ እዚያው ላይ ማተኮሩ ተገቢ አይደለም። ይታወቅ የነበረው የእምነት እንቅስቃሴ ዛሬ በዘመናዊ ካሪዝማቲክስ ውስጥ ከሚገኙ ዐበይት የብልጽግና ትምህርት ምንጮች አንዱ ለመሆን በቅቷልፉ ምንም እንኳ የብልጽግና ዶክትሪን ጀማሪዎችና ብቸኛ የትምህርቱ አራጋቢዎች ባይሆኑም የእምነት አስተማሪዎች ለብልጽግና ከፍተኛ ትኩረት ይሰጣሉ። እዚሁ አገራችን ባለው የእምነት እንቅስቃሴ ቤተ ክርስቲያን የሚካፈል አንድ ወጣት ገጠመኙን እንዲህ ሲል አውግቷል። ሌላው የእምነት እንቅስቃሴ ሰባኪ ፍሬድርክ ፕራይስ ሐገን ከማንኛውም ሰው በላይ በሕይወቴ ላይ ክፍተኛ ተጽዕኖ አሳድሯል ሲሉ ተናግረዋል። ይሁንና ሐገን የኬንየንን መልእክት ከመስማቴ በፊት እንኳ የእምነት ፈውስ ትምህርት በማስተማር ላይ ነበርሁ ነው የሚሉት። ዝ ሐገን የኬንየንን አሳቦች እንደሠረቁ ክክይሠወ ሐገን እስክ ድረስ ከኬንየን ጽሑፎች ጋር አልተዋወቅሁም ቢሉም በ እግዚአብሔር በጸሎት ሕይወታችን የተወሰነ ይመስላል ማለትምገ አንድ ሰው ካልጠየቀው ለሰው ልጅ ምንም እንደማያደርግ። ይህንን በተመለከተ ሐገን ሀዚያጋ ጊዜ ገ ዲህ ድጋቆ ርጳሐጐዳይ ይ ለጋድ ሰብታ ዳቆርቤለሁ ቋሆ ጉዳይ ይ የቀዳፈው ዳጋድ ጥሩ መጽሐፍ ያሏይፉሰ ድጋቅ ሰም ያሚሰው ው ይሆ ያመፇፅጥ ጳጸውቃት ያው ያእግዚጸለዝጨረር ቃል ብለዋል። ስለ መለኮታዊ ፈውስ የተናገሩትና ያደረጉትም ሁሉ ፔንተኮስታል ያልሆነ ሰው በሚያክናውንበት መልኩ ነበር« በአሜሪካ ከፔንተኮስታሎቹ ቀደም ብሎ ስለ መለኮታዊ ፈውስ ማስተማርና መተግበር የጀመሩት ኬንየን የፔንተኮስታሎቹ የፈውስ ትምህርት ይበልጥ በስሜት እውቀት ላይ ያተኮረ እንደሆነ በመግለጽ ተቃውመው ነበር። ይልቁንም ኬንየን የሚፈረጁት ሜታፊዝክስ ተብሎ በሚጠራውና አንደ ክርስቲያን ሳይንስ አዲስ አሳብ አንድነት የክርስትና ትምህርት ቤት በጩ ከ ክቨክቨክቪን የአእምሮ ሳይንስ ያሉትን ባጠቃለለው መለኮታዊ ፈውስ ውስጥ ነውሪ ኬንየን የእምነት እንቅስቃሴ ትምህርታቸውን ከእንዲህ ዓይነቱ ኑፋቄ እንዳሰባሰቡ የቅርብ ወዳጃቸው የነበሩት ጆን ኪንግተን እንደሚከተለው መስክረዋል። ሐገን በአገልግሎታቸው ኢየሱስን ሙሉ ለሙሉ ያስደሰቱት በዚህ ጊዜ እንደሆነ ይናገራሉ። ይህንንም ለማድረግ እግዚአብሔር ለ ዓመታት ያገኙትን መለኮታዊ ፈውስ እንደነጠቃቸው ይናገራሉ ሐገን በእምነት እንቅስቃሴ ውስጥ የተጫወቱትን ሚና ለመረዳት የነቢይነትና የአስተማሪነት ሚናቸውን መረዳቱ ጠቃሚ ነው። ሐገን ። እኔም በዚህ መጽሐፍ ውስጥ ይህንን ምዕራፍ ያካተትሁት ቀደም ብለን የእምነት እንቅስቃሴ አስተማሪዎች የሰውን አምላክነት በተመለክተ የሚያነሙአቸውን ነጥቦች የዳሰስን በመሆኑ ነው። ይህንን ስንመለክት ሚስተር ቤንሂን ከእምነት እንቅስቃሴ ትምህርት ንስሓ ገብቼ ተመልሻለሁ ባሉበት ወቅት የእምነት እንቅስቃሴ ኒው ኤጅ ነው። መጽሐፍ ቅዱሳችን ግን እግዚአብሔር አንድ አምላክ ነው ይላል ዘዳ ። ደኅንነት ሕይወታችንን የመንፈስ ቅዱስ መኖሪያ ወደ መሆን የሚለውጥ መሆኑ መጽሐፍ ቅዱሳዊ እውነት ቢሆንም በየትኛውም ስፍራ የክርስቶስን ያህል ሥጋ ለባሽ አማልክት አንደምንሆን አልተነገረንም« ይህ ቀድሞውንም የመጀመሪያዎቹን ሰዎች አዳምና ሒዋንን የጣለ አምላክ የመሆን ምኞት እንጂ መጽሐፍ ቅዱሳዊ እውነት ባለመሆኑ ልንጠነቀቅበት የሚገባን ነው። ይህንን ክፍል የእምነት እንቅስቃሴ መሪዎች የሚወዱት የእንግልዝኛው ኪንግ ጄምስ ሼርዥን መጽሐፍ ቅዱስ እንደ አምላክ አድርጌሃለሁ ሲል በትክክል ያስቀምጣል« በዘጸአት ይህንኑ ሳብ በሌላ አባባል አንተም በእግዚአብሔር ፋንታ ትሆንለታለህ ሲል አብራርቷል። እናም ብዙ ሰዎች ቤተ ክርስቲያናቸው የሚፈልጉትን ዓይነት መንፈሳዊ እንቅስቃሴ ካላሳየች ወደ ሌላ ያመራሉ። ለምሳሌ ቀደም ብለን እጌደ ተመለከትነው የእምነት እንቅስቃሴ መሥራች የሆነው ኬንየን የነ ክርስቲያን ሳይንስን ንድፈአሳብ ወደ ቤተ ክስቲያን ይዞ የመጣው አንዲህ ዓይነቱን የቤተ ክርስቲያን ድርቀት ለማርጠብ ነበር።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

Comments:


memezon

Download options | Convert to Pdf | Book of the day

© dirzon | Terms of Service | Privacy | About | Services | Contact