Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ኽረ ወት ዳያን።» ሲሉ መለሱላት «ሰውዬውን አልወደዱትም ከድምፅዎ ይታወቀኛል «ወይዘሪት ዳያን ባልፎር ዞብታሦም ገበራ ስለምታገባ እሁናነ ባዘዘው መሠረት ምርጥ የሆኑ ልብሶችና ሊሎችም እታቻዎች ተገዛላት ዳያን ግን ጦደ ጫካ አየሄደች አፅዕኖናዋን አቦቦችንና ዛፎችን ፃየቱን ቀጠል እንጂ የሠርግዋ ቀን መቃረቡን ረሳች ዳያን ብትወድም ባትወድደሃ የወደፊት እድልዋ ም ሊሆን ይችል እንደ ነበር አሰሳሰለች። መቃብር ፍ « መ ን ተጋድሞ ከነበረ የተጠረበ ድንጋይ ላይ ተደፍታ ፈይ ነ ላ ይሆናል የፈለገችውን ያህል ታልትስ እንጂ የኑሮዋ መራራነት ከእ እንዳለተሰች አ ት ለዮ ህይ ሰዓት ተደፍታ ዓ ድምፅ ስለሰማች ተና ብላ አየች «የእኔ ልጅ ምን ሊያደርግለት ይችላል» ከማንኛውም ዶክተር ይበልጥ አኔ ከበሸታው ልፈውሰው አችላለሁ «ከሆነስ የሚችሉትን ሁሉ ያድርጉለት» አያለች ምስኪንዋ እናት ትጮሃለች «ምንም ቢሆን እኮ የወንድሜ ልጅ ነው የወሮ ዳያን ጉትጎታ አያስፈልገኝም» «ዓይኖቹ እንዴት እንደ ፈዘዙ ይመልከቱ እኔን እንኳን የረሳ ይመስላል ወይኔ ሄስተር። የለም እንዲህ ያለ ነገር እኛ አልሰጠነውም» ትላለች ሄስተር «ብቻ ተመሳሳይ የሆነ ነገር ተሰጥቶታል።» ብሎ ሲጠይቃት ፊትዋ ይለዋወጣልር ከኪሙ በጣም ደነገጠ «መድኃኒቱ ነው ያሳመመው።የሕመም ስሜትን አስወግዶ አንቅልፍ የሚያስወስድ መድኃኒት መርዝ ሊሆን አይችልም» «የምን መድኃኒት ነው። «ልጁ አጥታ ሲሠቃይ ከሚችለው በላይ መርዝ ሰጠሽው ማለት ነው።ፀ ሐቪም ተነስቶ ሄዴ እነሱም ሐኪሙ የነገራቸውን ሁለ ጠበቀው ልጁን አስታመጮ ከልጁ ፊት እአንዳይንጫጩ ሰለአስጠነቀ ቃቸሀ ዳያን ድምፅ አእንዳታሰማ ወደ ክፍልዋ ወስደጦ አስተኝዋት አኒ ዞሌግ ከእርስዋ ጋር አብራ ቁየች ያን አኒን ስታይ በደከመ ድምፅ «ልጄ አንዴት ነው። የኒ ጩትላ መሞቱ ነው። ሄስተር። ባሕር ወይም ጥቅጥቅ ካለ ደን ውስጥ ብትገባ ደንታ የላትም የትም ይፁን የትም ብቻ ከዚያ ሥፍራ ትሂድ ሀሊናዋ ውስጥ ይተራመስ የነበሪ አሳብ ነው አዳራሽ ውስጥ ከነበረው ወንበር ላይ አንድ የሴት ባርኔጣና ሻል ተቀምጦአል ባርአኳጣውን ከራስዋ ላይ ደፍታ ሻሉን ከአንገትዋ ላይ ጠምጥማ የቤቱን ግራ ተኝ አየች ልቧ በኅዘን እሳት ተያይዞአል አእም ሮዋ በብስጭት ብዛት ከስሉአል እንደ ፏፏቴ ውኃ የሚንጫጫ ድምፅ ጆሮዋን አደንቁሮ ሰማይና ምድር ተደባልቀውባታል በዚህ ዓይነት ስሜት እንደገና ሰውነትዋን ወረረውወ ዐዲያው አንደ ደረሰች ከዛፉ ሥር እጥፍጥፍ ብላ ስትተኛ የሞት ጥላ ያንዣበባትና ዓይንዋን ስትገልጥ ዴግሞ ሰማይ ቤት ልጅዋ እንደ ልሣማዱ እርስዋን ሲያይ ፈገግ ብሎ የምታየ።» በማለት ሰውዬው እያሰላሰለ «አሁንስ ብዙ መንገድ ነው የቀረሽ። እንደምታውቂው ወደ ውድ ብሪጅ የሚወስደው መንገድ በጣም ጠምዛዛ ነው እእም ወደዚያው ነው የምሄደው።» ስትል ወይዘሮ ቶርፔ ጠየቀች «ብዙ ችግር ነው የደረሰብሽ። «ልክ አንቺን የምትመስል ልጅ አለችኝ በቅርብ ባል አግብታ ከባሕር ማዶ ስለሄደች እንደ ቀድሞው ዘወትር ልናያት አልቻልንም ልጄን ስለምትመስይ ኣንቺን ሳይ እርስዋን አስታወስሽኝፅ «ባል አገባች ብለሽ ነው የጠየቅሽኝ። ማንኝዋም ሴት ብትሆን ከማንም ጋር ሁና በምቾት የፈለገችውን ነገር አግኝታ ከምትኖር ከባልዋ ጋር እየኖረች ብትራብና ብትጠማ ትመርጣለች ጋብቻ ሁሉ ያልተባረከ አይምስልሽ ለምሳሌ ባለቤቴንና እኔን ብትወስጂ ከተጋባን ሠሳሳ ዓመታችን ነው ይህን ያህል ጊዜ የኖርነው በሰላምና በፍቅር ነው አምርረን የተጣሳንበት ጊዜ ትዝ አይለኝም «ነፍሶቻችሁ በፍቅር አብረው ለመኖር የቻሉት የሚስማሙ ዓይነት ነፍሶች በመሆናቸው ይሆናሳ አለች ዳያን ለራስዋ ዳያን።
» ብሎ ጠየቃት ሄስተርን ባሻ በእጅዋ ይዛው የነበረውን ደብዳቤ እየተመለከተች «ምናልባት ሰባት ይሃ ስምንት ዓመት ቢሆናት ነው ከጊዜ በኋላ እንጂ አሁን እንኳን በይ አትጠትመንም አባትዋ ወረሳት አንድ ሺሀ ሁለት መቶ ንድ ደግሞ ብዙም አይደል ግን ለትምህርቷ ይበቃታል እኑ ራሴ ጸጥም ላስተምሪት እችላለሁ» አለችው ሄስተር ሲቨርን ቡሩኖ ሲቨርን ልጅትዋን ለማምጣት ወደ ሮይስተር ጉዞ በጀመረ ማሣሥት መልካም እረፍት ያገኘ መሰለው ወደፊት ስለሚያገኛት ልጅ ን ብዙም አልተጨነተም ክክአእመት ሆፕተን ቤት ሲደርስ የቤቱን እመቢ ትና ቤታቸውን አደነተቀ ስለልጅትጥ ከማንሳቱ በፊት ከሴትዮዋ ጋር ለጥቲት ጊዘ ስለሌላ ነገር ይጫጦት ጀመር ልጅትጥ ከነበረችበት ተጠርታ መጥታ ሲያያት እጅግ ደነገጠ ሰውነትዋ ገና ያልዳበረ የሰባት ዓመት ሕፃን ዙና አላገኛትምነ እጅግ የተዋበችና የፈትዋ ግርሣ የሣሂፈሆስደነግጥ ልጅ ስለነበረች ከፊቱ ቆማ ያለ ፍርሃት በደስታ ስትመለከተው ያለበት ጠፋውጦጡ የሚያየው ነገር ሁሉ በውኑ ይሁን በሕልሙ ለይቶ ለፃጠት ተሳነው ገበራ ስለነበረ ስለዘር ስለከብትና ስለመሬት ግ» በሚገባ ይጦቅ እንጂ እንደ ዳያን ባልፎር ያሉ ሴቶች በዓለም ላይ መና ራቸውን ከዚያ ባፈት ባለማጦቱ ልጅትዋ በአሳቡ የፈጠራት እንጂ እውነተኛ ፍጠር ዙና አልታየችውም «በአድናቆት ነው ወይስ በፍርሃት የፈዘዝዘ» ተብሎ ቢጠየቅ ምን ብሎ እንደሚመልስ አያውትም ሆሆም በሁናቴው ቢደናገርም ደስ ብሎታል ነገር ግን አኀቱ ሄስተር ልጅትዋን ስታይ ምን እንደምትል እጅግ ቢያሰላስልም የተጨበጠ አሳብ ባለሃገኘቱ ልቡ የቁመ መሰለው ወርቃማው ጸጉርዋ ሣር ጦለላ የመሰለው ከንፈርዋ አባትዋ ሎረንስ ባልፎር ያስተማራት ጥሩ ትሥህርትዋ ስለሥኑጥበብና ስለውበት ያላት ልዩ የሆነ አስተያየትዋ ከእኅቱ ጋር ከባድ ግጭት እንደሂያስከትል ተገነዘበ ለአጭር ጊዜ ብቻ ተገናኝተው ከዛፎች መካከል አልፈውና እዳውን አቋርጠው የተለያዩ ቢሆንም ልቡ ተከትሏት ሃሄዷል ለብዙ ዘመን አብረው በታማኝነት ከኖረችው እኅቱና ለግማሽ ሰዓት ካያት ዳያን ማንን እንደሚመርጥ ቢጠየት ሳያጦሳውል ዳያንን ይመርጣል አንድ ሰው ቡሩኖ ጠበዐ«ኮርዩኮ በት ፅጀድሣ እስዚያርስ ናትር የሚሉት ነገር ሔኤ ቫ ናትር ቢያዘው ይማ ን ስተ ኃይለ ነ ዙቱቴም በጦጣቶችች ሳይ ታይቶ ያልታወቀ ነንደሚሆነን ተ ፈም ከ በራት ቡሩኖ ለማንኛዋም ሴት ብሎ አምስት ደፈሩ አንኳን ያላጠፉ ሰው ነበር አሁን ግን ሳያውቀው በድንገት በአንጻቀ ሴት ውበት ተጠምሷኋል ውበትዋ ወደ ሰው ደሪጃ አውርዶታል ኣንዳ ሕፃን ልጅ ለመጦሰድ መጥቶ ነበር ግን በውበት ያጊጠች ኮረዳ ልበ ለዘላለም ማርካ ጦሰደችበት ቡሩና ሲበዘርን በብርቱ ፍቅር ሰሜት ተመረህ ተቅበጠበጠ የሚይዘውን አጣ በማግሥቱ ጠዋት ጀምበር እንደ ወጣች ቡሩኖ ተነሰቶ ከቤጎ ይወጣል ለአገሩ እንግዳ ለሰፈሩ ባዳ ቢሆንም ባልኖረበት አገር በጠዋጎነ ተቅበዘበዘ የአደረበት ሰፈር ከእመት ሆፕተን እርሻ ቦታ ሩት አልነበረም የጠዋት ፀሐይ ጤዛን በሟሟት አእንደሚያባርር ሁሉ እሱም በዳዖን ውበት ተባረረ ቡሩኖ ከአትክልት ውስጥ ጦዲያ ጦዲህ ሲል ሳያስበው በድንገት ልጅትዋ ብት ብላ ከሣር በጣፈጠ ድምፅ ስታንጎራጉር ሰማት ጆሮውን አቅንቶ አዳመጠ የምታ ዚመው ዚሣ የብዙ ሰዎችን ልብ የማረከና በጊዚው የታወቀ ዘፈን ነበር ከዘፈነ ውስጥ «ለቆንጆዋ አኒ ላውሪ ሕይወቴን አሳልፈ እሰጥ ነበር» የሚል ስንኝ ይገኝበታል ይህን ዜሣሃ እያንጎራጎረች ስትዘቱን ወፎች እንኳን የእርስዋን ድምፅ ለመስነትት ጭጭ ያለ ይመስል ነበር የጠዋት ፀሐይ ጨረር ከዳያን ፊትና ከጦርቅማው ጸጉርዋ ላይ እያንጸባረቀ ከጠራ ሰማይ ስር ቆማ ስትታይ ለጋነትዋና ውበትዋ በጉልህ ሰለሚይ ይህ ሰው በቁንጅናዋ በይበልጥ ልበ ተማረከ ትዘፍነው በነበረው ዘፈን ከተገለጸችው ከአኒ ላውሪ ትርጽና ውበት ሊለያት አልቻለም ህሊናው ደግሞ ይህንኑ ስም ነው የሰጣት «አረ ለመሆኑ ምን ሆንኩ። እንደምታየው ከአእርሻች ውስጥ እንቁላልና ፍራፍሬ ይዢ መጥቻለሁ ትለዋለች ሰውዬው ሳይነጋ በጠዋት የመጣው ከሰው ቤት ሄዶ ቱርስ ለመብላት ሳይሆን ፍቅረኛው ያደረችበትን ቤት በሩቱ ለማየት ነበር ሆኖም በፍቅር የጣለችውን ልጅ ግብዣ አልተበልም ለሣለት ሰላልቻለ ተያይዘው ወደ ዳያን ቤት ሄዱ ሰውዬውና ልጅትዋ ከቤት ሲደርሰ እመት ሆፕተን «እንኳን ደህና መጣህ» በማለት በደስታ ይተበለታል በመልካም ሕልም እንደ ተደሰተ ሰው ቡሩኖ ደስ ብሎት ይተመጣል የቤቱ መስኮቶች ተከፍተዋል የጽጌረዳ አበባ ፈክቶ በመስኮት ይታያል የአንዲት ድምፅዋ ያማረ ጦፍ ሬመክትም እንዲሁ ይሰማል ቤቱ መልካም መዓዛ ባላቸው ዛፎች የተከበበ ስለነበር ጥሩ መዓ ክፍሉን አውዶታል የቡሩኖ መኖሪያ ቤትና ኣሁን ያለበት ክፍል በጣም የተለያዩ ነበሩ እመት ሆፕተን ከእዚያ ቢት ውስጥ በፈገግታ አጊጠው ተቀምጠውና በግርሣና ሞገስ የታነጹ የዳያን ጣቶች ወዲህና ወዲያ በመወዛወዝ በፒያኖ ለዛ ያለው ሙዚቃ ሲያሰሙ ማየት በጣም ደስ የሚል ነበር ቁርሱም ግሩም ስለነበር ከዚያ በፊት እንደዚያ ያለ ቁርስ ቡሩኖ የበላበት ጊዜ ትዝ አይለውም ከቤቱ ውስጥ ሰላምና ጸጥታ ሰፍኖአል ቡሩኖ ብዙም አላጦወራም ግን በጣም ደስ ብሎታል ዳያን የዘወትር ሥራዋን ለመጀመር ከቢት ከወጣች በኋላ ደብዳቤ የጻፉላት ቄስ የሚስተር ቡሩኖን መምጣት ስለሰሙ ከእመት ሆፕተን ጊጠፍዩዐሀ«ዞኮዞ ቤት ይመጣሉ ቄሱ ሩኖና እመት ሆፕተን ሁነው ስለልጆቷ ተነጋገሩ ልጅትዋን ወስዶ የማሳደግ ላፊነት እንዳለበት ቄሱ ለቡሩኖ ሲቨርን ገለኡለት እርሱ ግን ምን ማድረግ እንደሚገባው ስለማያውት ተስፋ በመቁረጥ የቄሱን ዓይን ዓይን ያያል «መቼም ያላሰብኩት ነገር ነው የደረሰብኝፎ አባታችን እንደ ጻፉልኝ ደብዳቤ አገላለጽ ከሆነ ልጅትዋ ሕፃን መስላኝ ነበር» ይላል «አሁንም እኮ ከቁመትዋ ማደግ በስተቀር ሕፃን ናት እንደ ሕፃንም ገርና የዋህ ናት ከታዛዥነትዋም ብዛት የተነሳ ማንም ሰው እንደ መርፌ ክር የትም ሊወስዳት ጦይም ትምህርት ሊሰጣት ይችላል። መቼስ እንደ ማደጎ ልጅ አይደለ የምወስዳት የአሥራ ሰባት ዓመት ኮረዳ ስለሆነች ሄስተር እንግ ናት ብላ በትምህርት ኮትኩታ ልታሳድጋት አትችልም ሄስተር በምንኑ ዓይነት መንገድ ይህንን አትፈቅድም» ሲል አሰላሰለ በተጨማሪም « ቤቱ ሲመለስ እንደ እንግዳ ጦይም እንደሚያሳድጋት ልጅ ይት ቢሄኦቱ አንድ ቀን አንዱ ለሚስትነት ኣጭቶ ሲያገባት ማየቱም ሌላ ስሖሄ ነው ሌላም ችግር ነበር ልጅትዋ ከነበረችበት ሥፍራ እንደ ደረ ለእኅቱ ደብዳቤ ሲጽፍ በደኅና መድረሱን እንጂ ስለልጅትዋ ብዙም አልጠ ቀሰም ነበር ግን ሕፃን ልጅ አለመሆንዋንና የአሥራ ሰባት ዓመት ኮረ መሆንዋን ገልጾላታል ሄስተር ይህን በሰማች ጊዜ ጉዳዩ የማታለል ነቦ ብላ ስላመነች በዚያ ዕድሜ ላይ የምትገኘዋን ልጅ ለመተበል ፈቃሃ አለመሆንዋን በጻፈችው የመልስ ደብዳቤ ገልጻ ነበር ሄስተር እምቢ ካለች እንዴት ይዚት ሊሄድ ይችላል። በማለት ራሳቸውን የሚያሞካሹና የራሳቸውን መሬት የሂያርሱ ታታሪ የሳክሰን ጎሣዎች ናቸው ላርችዴል ከተባለው ሥፍራ ለረጅም ጊዜ ኖረዋል ቡሩና ሲቨርን አንድ ነዝ ለማድረግ ከጦሰነ በምንም መንገድ አሳቡን ከመፈጸም ወደ ኋላ የሚል ሰጦ አይደለም ያፈተደው ይሁን እንጂ ታሉን አያጥፍም ስለዚህም ቶፖሥ ብለ ለራሱ ሲናገር «ዳያን ባልፎር የእኑ ሚስት መሆን አለባት» ስላለ ምንም ነገር ጦሳክኒውን ሊለውጥበት አይችልም ስለጋብቻው ስነሥርዓት አፈጻጸም የዳያንን ፈቃድ መጠየትና ከር ነበረበት እንጂ ልጅትዋ አምቢ ትላለች ብሎ ቡሩኖ ጨርሶ አላሰበም በአገሩ ለታወቀ የባለብዙ ሀብት ሂስት መሆን ዘመድ ጦዳጅ ለሌላት ለሙት ልጅ ትልት ክብር ነው በማለት ላለመወው ግብ እንቅፋት እንደሣይኖር አምኖአል ቡሩኖ ሲቨርን በሀብቱና በዘሩ የሚመዛ ሰው ስለነበር ዳያንን ክብር ያጎናጸፋት ነው የመሰለው ማንኛዋም መልካም አስተሳሰብ ያላት ልጃገረድ ብትሆን እንዲህ ያለውን ዕድል አታልፍም ብሉ ሰለገመተ የዳያንን ስምምነት መጠየት ለአክብሮት ያህል ብቻ ነበር በመጀመሪያ ልጅትጥ ከነበረችበት ሥፍራ ለጥቂት ጊዜ ቆይቶ ተፈላጊውን መሰናዶ ካደረገ በኋላ ቡሩኖ ጦዴ አገሩ ከመመለሱ በፊት እንደሚያገባት ያትዳል ጋብቻቸው በተክሊል እንዲሆንም ይወስናል ከዚያም ከወደፊት ሚስቱ ጋር ወደ ቤቱ እንደመለስ ለእኅቱ በትድሚያ ደብዳቤ መጻፍ እንዳለበት ያስታውሳል። ስትል በጠየተች ጊዜ ለምን። አያሉ ሲያጫውቷት ዳያን በመስኮት በኩል ጦደ ሰማይ እያየች ለጥቲት ጊዜ ዝም አለች «አንድ ሰው በሚፈጠርበት ጊዜ ተስማሚና ለእርሱ አጣማጅ የሚሆን ሌላ ሰው ይፈጠራል ሣለት ነበቡቡ» «ሳይሆን አይተርም ጦይዘሪት ዳያን። በማለት የእርሻውን ታሪክ ባጭሩ ገለጸላት የተፈጥሮን ውበት በጣም የምታደንተጥዋ ዳያን በይበልጥ አዘነች ተጭን መንገድ ይዘው ጥቂት እንደ ተጓዙ ከሸክላ የተሠራ ትልት ቤት በሩቁ አየችዘ ገና ቤቱን ስታየው ዳያን ሐሞትጥ ፈሰሰ ከቤቱ ፊት ለፊት ትንንሽ ቁጥቋጦዎች ይታያሉ ሆኖም አበባም ሆነ የአበባ እምቡጥ ጨርሶ አይታይምርእ ግቢው በጠትላላው ትጥ ያጣና ወና ስለነበር ሲያዩት የሚማርክ ዓይነት አልነበረም ዳያን ይህን ቤት አባትዋ ይመርጣቸው ከነበሩት ቤቶች ጋር ስታስተያየው ይህኛው እስር ቤት መሰላት «ዋይ አዲሱ ቤትሽ እንኳን በደኅና መጣሽ ላርችዴል ማለት ይኽውልሽነ ይሳል ቡሩኖ ጮክ ብሎ ዳያን በትካዜ ዓይን አካባቢውን አርቃ ተመለከተች የከብቶች ማደሪያ በረት ሰፊ እርሻና ትጠሳቅጠል የበተለበት የጓሮ አትክልት አየች ሆኖም አያያዛቸው ቅጥ ያጣ ስለነበር እርሻው ተፋፊ ሆነባት ዓይንዋን የሚማርክ ነገር ስላጣችና ቤቱ ካሰበችው በጣም ዝት ስሳለባት ብርቱ የሆነ የኅዘን ስሜት ተሰማት አትድረሱብኝ የሚል ስሜት የሚፈጥረጦን ቤት አረንጓዴ በር ማንም መጥቶ አልከፈተውም ሄስተር ምን ጊዜም ቢሆን እቤት ስትቀመጥ በርዋን ቆልፋ ነው ሆኖም ከጥቂት ጊዜ በኋላ የባልና ሚስት መምጣት ስለተሰግ አንዲት ወፍራም የቤት ሠራተኛ በሩን ከፈተችው «ታዲያስ አኒ እንደምን አለሽ። «ወይዘሪት ሄስተር ከማረፊያ ቤት ቁጭ ብለዋል» አለች ገና ከበቱ ውስጥ ሲገቡ የግድግዳ ሰዓት ቲክ ቲክ ሲል ይሰማል ዳያን የሰዓቱን ድምፅ ስትስማ «ዳያን ተጠንቀቂ ዳያን ተጠንቀቂ » የሚላት መሰላት የአድሜ ልክ ጠሳትዋ ወይዘሪት ሄስተር ሲቨርንን ለመተዋወቅ ዳያን ባሏን ተከትላ ከሳሎን ቤት ገባች ቤቱ በጠቅላላው የዘመናዊውን ኑሮ ሳይሆን የጥንቱን ኑሮ አቋም የያዘ ስለሆነ እጅግ ይከብዳል ክፍሉ አራት ማፅዘን ሆኖ ከሰማይ በስተቀር ሌላ ነገር የማይታይበት በጣም ከፍ ያለ መስኮት አለው። ብሳ ታሉን ደጉ ከጠየቀች በኋላ እኛ በዘጠኝ ሰዓካት ጠጥተናል አዙን ደግሞ አሥ ሁለት ሰዓት ሊሆን ነው ነገር ግን ሚስስ ኩሩና ከፈለገች እንዞ ለማፍላት ይቻላል አለች «አይ ግድ የለም አይቸገሩ ሦንም አይደለም ሶማለት ዳጦን በቶ« ጣልቃ ትገባለች ሆኖም ባልዋ «መፈላት አለበት በማለት ገፋፍቶ ቡናጦ የሚያስፈላ መስሉአት ነበር እርሱ ግን እንግዲያውማ በመጀመሪ እራት ይቅረብልን» ሲል ከእሀቱ ጋር አበረ በመጀመሪያ ባለቤትህ ሚስስ ቡሩኖ እቃዋን ሣስሰተቀመጥ ይናካርባታል አለች ወይዘሪት ሄስተር «ዘንግቼ ነው ዳያን እኅቴ ለአንቺ የተመደከው ክፍል ታሳይሻለች በቅድሚያ ግን ቤት ለእንቦሳ ልበልሽ መሰለኝ ብሉ አየገረጣ የሄደውን ጉንጭዋገ ለመሳም ተጠጋት እርስዋ ግን ሁናቴጦ ስላስጠላትና ደክሞአትምሦ ስለነበር ፊትዋን አዞረች ቤትሸ ሲላት ሥሉ ራሱ የፌዝ መሰላት «ያንን ቅጥ ያጣውንና ምቾት የተለየውን ቤት እንዴት ቤቴ ልበለው» ሰትል አሰበች ሄስተር «በዚህ በኩል ሟሚሰሰስ ቡሩኖ» ስትላት ዳያን «እባክሽን ራሪልኝን በሚል ዓይገ ተመለከተፕት «። » ሲል ቡሩኖ ጠያቃት «አዎን እንዲያውም መንገዱ ነው መሰለኝ ጠምቶኛል «ከጠማሽማ ቪኖው ቀርቶ የፍራፍሬ ጭማቂ ብትጠጪ ይሻላል አለች ወይዘሪት ሄስተር ጣልቃ በመግባት «ግድ የለም ቪኖው ይበቃኛል» አለች ዳያን ከአዲሱ ቤትዋ ከገባች ከሦስት ሰዓት አይበልጥም ግን «ግድ የለም ብሎ መመለሱ እንደ ልምድ ያደረገችው ይመስል ነበር የእራቱ ሰዓት ለዳያን የሚያስጨንት የፌተና ጊዜ ነበር ቡሩኖነ ሄስተር ስለእርሻቸውና ስለዘከብቶቻቸው እንዲሁም ቡሩኖ ባለቤቱን ሊያመጣ ሄዶ ሳለ ምን እንደተደረገ ኮስተር ብለው በዝርዝር ይጫወጦታሉ ቡሩና ጨዋታቸው ሚስቱን እንደማያስደስት ስለሚያውቅ አልፎ አልፎ ጦደ ዳያነ እየዞረ ስለለንደን ከተማ ያዋራታል ከእርሰዋ ጋር በሚጫወትበት ጊዘ ልክ ከልጅ ጋር የሚያወራ እየመሰለው ድምፁን ይቀያይራል ቡሩኖ ወደ ዳያን ዞር ብሎ የሚያወራትን ሄስተር በጥሞና ትከታተሳለች ዓይንዋን ከልጅትዋ ዓይን አታነሳም «ይህች ሴት አልወደደችኝም ምነው ባልመጣሁ ይህን ሰው ባላገባው ይሻለኝ ነበር» በማለት ዳያን በአሳብ ባህር ትዋጣለች ጭንተትዋ አየከሩፋ በመሄዱና በጣምም ስለደከማት ባልዋን ቀስ ብሳ «ደከመኝ ለማረፍ እፈልጋለሁ» ትለዋለች ቡሩኖ ግን ምንም ሳይመልስላት ወሬውን ቀጠለፁ ከግማሽ ሰዓት በኋላ አቅም አንሷት ግንባርዋ ቢታጠፍና የደከሙ ዓይኖችዋ ቢጨፈኑ ጥፋቱ የእርስዋ አይደለም ድካምዋን ለመዋጥ በጉብዝና ብትታገልም አልሆነላትም በመጨረሻ ሳይታወቃት እንቅልፍ ይዚት ጭልጥ አለ ሄስተር እያቅራራች «ተኝታለች እንዴ። » ብላ ሄስተር ስትናገር ዳያን ትስቃለች ከዚያም ረጋ ባለ መንፈስ «ሚስ ሲቨርን ካስተማሩኝ ታዛዥ ተማሪዎ እሆናለሁ» አለቻት «ዳያን ሂስተር እያልሽ ብትጠሪኝ ደስ ይለኛልርፎ ሄስተር ከመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የሚገኝ ጥሩ ሰም ስለሆነ ይህ ስም በተጠራ ቁጥር ደስ ይለኛል» «ከእርሰዎ ለመማር የምችለውን ሁለ በደስታ እማራለሁ እርስዎን ለማስደሰትም አጥራለሁ ግን ይታገሱኝ በእኔ ላይ ትዕግሥት አንዲኖሮት ማስፈለጉን ይወቁልኝ» በማለት ዳያን አንድበትዋን አለሳልሳ ተናገረች የዳያን አነጋገር ሄስተርን ቀዝቀዝ ስላደረጋት ለዳያን ትኩስ እንቁላል እንዲጠበስሳት አዘዘች ዳያን ቁርስዋን ስ በላ ባልዋ ለምሳ ይመጣል «ታዲያስ ዳያን ወደፊት ጊዜሽን እንዴት ነው የምታጠፊው። አለችው በዚህ ጊዜ ቡሩኖ ሥራው እንደ ተደነተለትና እንደ ተመስገነለት ሰው ይስጦል ስለውበት ለማሰብ ጊዜ የለንም» አለ «ግን ከዚህ እርሻ ይበልጥ ገንዘብ የሂያስገኝ እርሻ በአካባቢው የለም በነገራችን ሳይ ዳያን ለመሆኑ ስሙን አልጦድደጦም ብለሽ ለሃሄስተር ነግሬሻታል እንዴ። » ሲል ጥያቄዋን ይደግማል «ከሳጥክ ውስጥ ብዙ መጻሕፍት ሥፅሎችና ቅርጻ ቅርጾች አሉኝ እነዚህ የተዋቡ ነገሮች አባቴ ከልዩ ልዩ ሥፍራዎች የሰበሰባቸው ናቸው የራሴ የሆነ ክፍል ባገኝ ክፍሉን እኔ እንደ ፈለግሁት አስጊጩ አሳምረዋለሁ መስኮቱን ዘወትር እከፍተዋለሁ መጋረጃ እሠራለታለሁ ሥዕል ቁጭ ብዬ የምሠራበት ተሽክረካሪ ወንበርና ጠረጴዛም ይኖረዋል መጻሕፍቱ ሥፅሉቹቼና ትርጻትርጾቹቼ በመልክ በመልኩ ከዚያው ተደርድረው ይተመጣሌ እንዲያው የግሌ የሆነ እንዲት ክፍል ባገኝ ምንኛ ደስ ባለኝኩ «እንግዲያውስ እርግጠኛ ነኝ አንድ ክፍል ታገኛለሽ» አለ በሩና «ለማንኛውም በምሳ ሰዓት ከሃስተር ጋር እንነጋገርበታለን» ዳያን ባልዋ ስለገባላት ታል በማሰላሰል ደስ ብሉአት ወጦደ ቢትና ስትመለስ ወይዘሪት ሄስተር በጣም ተከፍታ አገኘቻትነ ዳያን ዙረጎ በመሄድጥ ሄስተር በጣም ተናድዳለችፁ ቡሩኖ ወደ ቤት እንደ ተመለሰ ወዲያው ዳያን ስለጠየተችጦ ጉዳይ ከሄስተር ጋር ንግግር ይጀምራል «ሄስተር» አለ «ዳያን ለብቻዋ አንድ ነክባ። ስትል መለሰችለት ይህን መልስ ስትሰጠው ጉንጭዋን ሳም አደረጋት ዳያን ምንም እንኳን በእርሱ መሳም ባትፈቅድም ሰውነትዋን ላለማሸማቀቅና ስሜትዋን ላለማሳየት ታገለች «በጣም ይወድደኛል ማለት ነው» ስትል አሰበች ወደ ቤት ተያይዘው ሄዱ እራት ቀርቧል ሄስተር ግን አልነበረችም ቡሩኖ ከሚስቱ ጋር ብቻቸውን ገበታ በመቅረባቸው በጣም ደስ አለው ነገር ግን ሄስተር ድምፃቸውን ሰምታ መምጣታቸውን ጠየቀች «መጡ እንዴ። » ስትል ዳያን ጠየቀች «አዎን ስስ ቡሩኖ «ዊይ ቡሩኖ። » ትላለች በዚህ ጊዜ ቡሩኖ ተቆጥቶ «ምነው ዳያን አሁንስ ራስሽን ረሳሽ መሰለኝ። እኅቴን ቤቱን ለቅቀሽ ውጪጩ መባል የለባትም» ይሳል «እንግዲያውስ የእኔም ቅርጾች ከእኔ ሊለዩ አይችሉታፖ አለች ነገሩ እንዲህ የሣየስቆጣ ከሆነ በጨርት ሸፍነሽ አስተምጫቸው ሲላት ምንም እንኳን ነገሩ በጣም ቢያበሳጫት ስሜትዋን የነኩ ቢመስላትነ አሳባቸው ምን እንደሆነ አልገባ ቢላትም ነገሩን ለማሳለፍ ያህል ብ የንዴት ላት ትስቃለች «ኣየህ ጦንድሜ ዳያን እንደሆነ ቀላልና ምንተ እፍረት የሊላት ል ናት ለምንም ነገር ቢሆን ስጫት የላትም እንደዚህ ያሉ አጓጉል ሐውልቶች ከቤት ውስጥ የሚቀመጡ ከሆነ እኑም ሆንኩ በሥነምግባር የታነጹት አሽከሮቻችን ከዚዘ ቢት ውስጥ ይኑሩ አልልም አህ ክሊሌግን ብንወስድ በጠባይዋጥ እንከን የሊላት ሠራተኛ ናት «ወይዘሪት ሄሂስተር አለች ዳያን እኑና እርስዎ ያደግነው በተለያየ አካባቢ ነው እኳ የተሣርኩት ከኪነጥበብ ትምህርት ቤት ሽን ስ ኪነጥበብ ማለት ሁሉም ነገር ነው ለእርስዎ ግን ስሜት ላይሰጥ ይችላል ሆኖም እኔ የምወድዳቸው ትርጾች ካስከፉዎት እጥላቸዋለሁ እርስዎ ታላቄ ስለሆኑ እኒ ልሸነፍ» በማለትዋ አሁንም በዳያን አርቶ አስተዋይነትና ብልህነት የተነሳ የእለቱ ጭትቅጭት በዚሁ አከተመ ሄስፐተር መልስ አልሰጠችም ቡሩኖ ባለቤቱ በወሰደችው ውሳኔ በጣም ስለተደሰተ ጠጋ ብሎ ጉንጭዋን ይስማል ትክክለኛ መንገድ የተከተለችው እውነተኛና ተናዋ ዳዖን እንጂ ተመጻዳቲቂዋ እኅቱ እንዳ ልሆነች ልቡ ይገነዘባል የዚያኑ እለት ዳያን ትርጾችዋን ጣለቻቸው በቤቱ ውስጥ ለአጭር ጊዜ ቢሆንም ሰላም ሰፈነ ግን ከጥቂት ተናት በኋላ «የዳያሮንን ጸጉር የመሰለ ቆንጆ ጸጉር በዓለም ላይ አይገኝሆ ብሎ አንዱ ሲያወራ ሄስተር ስለሰሣች ከእብዶች ዘንድ ካልሆነ በስተተር ተሰምቶ በማይታወቅ አኳኋን ከድሮው ይበልጥ ዳያንን ጠላፓት ከነአካቴው ሄስተር መልክጥፉ ስለነበረች የልጅትዋ ማማር ግርማ ሞገዝኗጥና ወርታቃፃው ጸጉርዋ ለሄስተር ጥላቻ ምክንያት ሆኑ በተለይም ጸጉርዋን ለቅቃ ስትሄድ ያየቻት እንደሆነሣ በጣም ትናደዳለች ስለዚህ ጦን ድፖዋን ለብቻው የምታገኝበትን ጊዜ ጠብቃ ሲያመች «ቡሩኖ እስከ መቼ ነጡ ይህቺ ልጅ ጸጉርዋን እንደዚህ አንዥርግጋ አንድትዞር የምትፈቅድላትጋ ስትል ጠየቀችው «ምነው ሄስተር። አለ ቡሩኖ። » ስትል ሄስተር በመኮሳተር ጠየተቻት «አይ ለለውጥ ያህል ያልኩት ነበር ከቤት ውስጥ መጎለቱ ሰለቸኝ ቤቱ ደግሞ አሰልቺ ነው» ስትል ዳያን በድፍረት መለሰችላት። » ስትል ሄስተር ጮኽኸች። » ስትል ዳያን በተጭን ድምፅ ጠየቀች «ሞት የለም። ብሎ ሲጠይቃት «እሱስ ደስ ይላል ግን ሊሆን አይችልም» ስትል ዳያን መለሰች ሆኖም ዶክተሩ ከሄደ በኋላ ነገሩን እያወጣች እያወረደች ታሰላስለው ጀመር ሐኪሙ የቤቱን ደረጃ እየወረደ የምርመራውን ውጤት ለቤተሰቡ እየፈራ ይናገራልቋ ቡሩኖ ሊያምን ካለመቻሉም በላይ በጣም ይገረማል ግን ሐኪሙ አረጋግጦ ሲነግረው ወደ ዳያን ይሮጣል ወይዘሪት ሄስተሮ ተቆጥታ ግሥላ መሰለች በሄስተር ቁጣ ሐኪሙ ይስቃል «ወይዘሪት ሄስተር ልጅ መውለድ እኮ ትልት ጾጋ ይመስለኛል ከእዚህ ሥፍራ ለረጅም ዘመን ብቻችሁን በመኖራችሁ የልጅነት ጊዜ ኑሮ እንዴት እንደሆነ ሳትረሱ የቀራችሁ አይመሰለኝም» አለ ዶክተሩ «ምን መብት ኖሮት ነው እንዲህ ሲል የሚናገረኝ። » ትላለች ሄስተር። ከዚያን ጊዜ ወዲህ በሕልሙም ሆነ በውኑ ዳያን ካለችበት በደረሰና ፊትዋን ባየ ቁጥር እነዚያ ቃላት ከፊቱ ላይ ድቅን ይላሉ «አሁንስ ሊያሳብዱኝ ነው ጩርቴቄን መጣል ነው የተረኝ» አለች ዳያን አገድ ቀን ጠዋት ጭንቅላትዋን በሁለት እጆችዋ ይዛ «ጭንቅላቴ ሁሉ የተናወጠ መሰለኝ» ዳያን ለልጅዋና ለራስዋ አንድ ነገር ትጠይቃለች ግን እንደ ተለመደው ተከለከለች የከለከላትም ባልዋ ነበር «ጋብቻ የቁም ሞት ነው» ብላ የተናገረችው ቃል ትዝ አለው ዳያን መከልከልዋን ስታውት ፊትዋን ወደ ሄስተር አዞረች «ልጄ ትንሽ በእድሜ ከዚህ ከፍ ሲል እንኳን የፈለገውን ሊያደርግ የሚፈትዱለት አይመስለኝም» ትላለች «መሆን አለበት አለች ሄስተር። ሕፃናት ሁሉ እንዲሁ ናቸው ብዙም አይጎዳውም «ዶክተር ኬንተንን ማስጠራት አለብኝ» ስትል ምስኪንዋ ዳያን «የማትረባ» የሚል ነበር የሄስተር መልስ «የለም ሰው መላክ አለብኝ ቡሩኖ የት ነው ያለው። » ብላ ስትጠይቅ ሄስተር በቁጣ ዓይን አየቻት «ዳያን ራስሽን ለማሞኘት ከፈለግሽ ጣልቃ አልገባም ግን አንድ ነገር ልጠይቅሽ አሁን ሐኪም መጥቶ ለዚህ ጨትላ ልጅ ምን ሊያደርግለት ይችላል» ከማንኛውም ዶክተር ይበልጥ አኔ ከበሸታው ልፈውሰው አችላለሁ «ከሆነስ የሚችሉትን ሁሉ ያድርጉለት» አያለች ምስኪንዋ እናት ትጮሃለች «ምንም ቢሆን እኮ የወንድሜ ልጅ ነው የወሮ ዳያን ጉትጎታ አያስፈልገኝም» «ዓይኖቹ እንዴት እንደ ፈዘዙ ይመልከቱ እኔን እንኳን የረሳ ይመስላል ወይኔ ሄስተር። አለ ቡሩኖ «ጣልቃ ባትገቢ ይሻላል እኅቴ እንደሆነ ከአንቺ ይበልጥ ታውታለች» ባላት ጊዜ «ጥቲት ገንዘብ ለማዳን ተብሎ ሄስተር ልጄን አይመርዙብኝም ቡሩኖ ምንም ቢሆን ባለቤትህ ነኝና እባክህ ልጁን መርዝ አያብሉብኝ» ስትለው ጭንተትዋ ተሰማው «ዳያን የኑሮ ልምድ ስለሌለሽ ብዙ ነገር አታውቂም እኔም እንዳንችው ልጁን በጣም ስለምጦድደው ምንም ዓይነት ጉዳት እንዲ ደርስበት አልፈልግም ግድ የለም ሄስተር የምትልሽን ተቀበይ» ብሎ መከራት «ዳያን እንደሆነች የሰው ምክር የምትቀበል ሴት አይደለችም ብቻ ተወጦወው ልጁ አሁን በቶሎ ሲድን ታፍርበታለች መድኃኒቱን የሸጠልኝ ሰው የመድኃኒቱን ጥሩነት በደምብ ገልጾልሻኛል ሌላው ተርቶ የመጀመሪያው ጠብታ ብቻ ልጁን ይፈውሰዋል» ዛለች በኋላ መድኃኒቱን እንድታመጣ አነኒ ክሌግን ሳከቻት። ሄስተር። » ስትል ዳያን የናች።