Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ሠ ጅጁሹ መሠረተ እምነት ፎዊፎረቲ እምነት በግሪኩ ዶግማ በራሽኛ ይከትሬን የሚለው ቃል ሲነገር ለሕሊና የሚታየው የገንዘብ የምገብና የሦሳቀስ ስጦታ ነው። ምጽዋት ሰጪዎችም በአግዚአከብሔር ዘንድ የሚጠብቃቸው ከፍተኛ ዋጋ አንዳለቸው ሃ ለተቸገረውም ወንድምሀ አጅሀን ትከፍታለሀ ብዩ አከዝዝሃለሁ ግሮሃል ከግዚአብሔር ካንተ የሚሻው ምንድን ነው።
ብሎ መጠየቁ ለአዳም የድኅነት ተስፋ ሊሰጠው ያደረገው የመጀመሪያ ጉዞው ነውና ፍኖተ እግዚአብሔር ይባላል ለአዳም ሽትሰጠወፐትስፋ ቓልም መሠረት መጽሐፈ ቀሌምንጦስ ዘመን ሲፈጸም አግዚአብሔር ወልድ ከድንግል ማርያም ተወልዶ እስኪያርግ ድረስ በከበበ ትስብእት ሆኖ የሠራው ሥራ ሁሱ የማዳን ጉዞው ነውና ሃይማኖት ይባላል በተዘዋዋሪም ሃይማኖት ማለት ይህን ማመን ነው ይህንንም በማመን በቅዳሴያቸን ካሀኑ «እንቲ ውእቱ» አንቺ ነሸ ካለ በኋላ ሕዝቡም በመቀጠል «ማዕጠንት ዘወርቅ እንተ ዖርኪ ፍሕመ እሳት ብሩከ ዘነሥኣ እመቅደስ ዘይሠሪ ኃጢአተ ወይደመሰስ ጌጋየ ዝውእቱ ዘእግዚአብሔር ቃለ ዘተሰብአ አምኔኪ ዘእዕረገ ለአቡሁ ርእሶ ዕጣነ ወመስዋዕተ ሥሙረ እሰግድ ለከ ከርስቶስ ምስለ አቡከ ዔር ሰማያዊ ወመንፈስከ ቅዱስ ማኅየዊ እስመ መጻእከ ወአድጎኅንከነ « ብሩከከቤተ መቅደስ የተቀበለት የእሳትን ፍሕም የተሸከምሽ የወ የሚያስተሠርይ በደልንም የሚያጠፋ ይኸውም ካንቺ ሰው የሆነ የእግዚአብሔር ቃል ነው ራሱን ያማረ መሥዋዕትና ዕጣን አድርጎ ለአባቱ ያሳረገ ይኸውም ካንቺ ሰው የሆነ የእግዚአብሔር ቃል ነው ከርስቶስ ሆይ ቸር ሰማያዊ ከሚሆን አባትህ ጋራ ከማኅየዊ ቅዱስ መገፈስሀም ጋራ እንሰግድልሃለን መጥተሀ አድነኸናልናኑነ በማለት የማዳን ጉዞውን በማስታወስ የአምልኮ ስግደት እናቀርብለታለን በቅዳሴ ማርያም ካሀኑ በመፈተት ጸሎት ይህንን የማዳን ጉዞ « ፍቅር ሰሐቦ ለወልድ ኃያል እመንበሩ ወአብጽሖ እስከለሞት » ኃያል ወልድን ፍቅር ከዙፋኑ ሳበው እስከ ሞትም አደረሰው በማለት ይገልጸዋል ሃይማኖት ሰው አፈጣጠሩንና ፈጣሪው እግዚአብሔርን የሚያውቅበት መንገድ ነውሰው አርአያ ፈጣሪ አምሳለ ፈጣሪ ሆኖ ተፈጥሯል ግእምር ከመ ተፈጥረ ዓለም በቃለ እግዚአብሔር ወአስተርአየ ዘኢያስተርኢ ምንትኒ ዘኮነ በሃይማኖት እምኅበ ኢሀሎ ወኮነ እመነ ለማት በእግዚአብሔር ቃል እንደተዘጋጁ ስለይህም የሜታየው ነገር ከሜታዩት እንዳልሆነ በእምነት እናስተውላለን ዕብጃ ዘፍጥቼ የሚለው ቃል በቂ ምስከር ነውየሰው ልጅ እግዚአብሔርን በምን ይመስለዋልና አርአያ ፈጣሪ አምሳለ ፈጣሪ ተባለ ቢሱ ሀ በንጽሐ ጠባይዕ በዕውቀት እግዚአብሔር ሰውን ሲፈጥር በዕውቀት አከብሮ በቅድስና ቀድሶ በንጽሐ ጠባይዕ ራሱን አሰመስሎ በሥጋም በነፍስም ነጻነት ሰጥቶ ነውና ሊ በአገዛዝ እግዚአብሔር በባሕርይበፈቃድ የሚገዛውን የሰው ልጅ በጸጋበሥጋ በግድ ይገዛዋልናይህም እግዚአብሔር ሰውን የፍጥረታት ሁሉ አከሊል አድርጎ ስለፈጠረው ነው ሒ በመልክ እኛ የሰው ልጆች ዐይንገሮእጅእግር እንዳለን ሁሉ እግዚአብሔርም ዐይንዞሮእጅእግር አለውና ግአምን ከመ ቦሙ ለሥላሴ መልከአእት ጽዱቃት ዘውእቶን አዕይንት ወኣዕዛን አእዳው ወእእጋር ወኩሎንኬ እለ ተርፉ እምአባላት እንዳሱ ሠለስቱምእት እንዲሁም ኀዕይንቲሁ ለእግዚአብሔር ኅበ ጻድቃኑ ወእዝኑኢ ኀበ ስእለቶመ ገጹ ለእግዚእብሔር ኅበ እለ ይገብሩ እኩየ ከመይሠሩ እምድር ዝከሮሙ እንዲል ቅዱስ ዳዊት መዝ ተጨማሪ ጥቅሶች መዢ ሯወዛ ጀቿዛሯኔዕ ኢሳ ዛጮ መ በነፍስ እኛ የሰው ልጆች ልብቃል እስትንፋስ እንዳለን ሁሉ እግዚአብሔርም ልብነትቃልነትአስትንፋስነት አለውና ነፍስ ሰባዊነትነባቢት ሕያዊት እንደሆነች ሁሉ ሥሉሰ ቅዱስም ለባውያንነባብያንሕያዋን ናቸውና ስለዚህም በዘወትር የሰዓታት ዘሌሊት ጸሎታችን ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ እግዚአብሔር ዘገብሮ ለአዳም በዘዚአሁ አርአያ ወአምሳሉ እያልን እናመሰግነዋለን ን ሃይማኖት የተግባረ ሥጋና የተግባረ ነፍስ መሠረት ነው ከተግባረ ሥጋ ከተግባረ ነፍስ አስቀድሞ የቀናን ሃይማኖት ይማሩት ዘንድ ይገባል ከሁሉ አስቀድሞ ሃይማኖትን መማር ይገባል እንዳሉሦስት መቶ ዐሥራ ስምንት ሊቃውንትሃይማኖት መሠረት ምግባር ሕገጻ ነውና ኛ ቆፎ ሃይማኖት መሠረት ናት የቀሩት ግድግዳና ጣራ ናቸውእንዳለ ዮሐንስ አፈወርቅ በዘጠነኛው ድርሳኑ በመሆኑም ቅጽሩ መሠረቱ ያልጸና ቤት ከቀን ወራሪ ከሌሊት ሰባሪ አያድንም የቀና ሃይማኖት በጎ ሥነ ምግባር የሌለው ከጸብአ አጋንንት ከሥጋዊ ጠላት ከገሃነመ እሳት አድንም ፍጹም ኢአማኒ መሆን ነው ማቴ ሕንጸው ጣራው ያልጸና ቤት ከሌሊት ቁር ከመዓልት ሐሩር አያድንም በጎ ምግባር የሌለው ሃይማኖትም ብቻውን ከጸብአ አጋንንት ከሥጋዊ ጠላት ከገሃነመ አሳት አያድንም ከዚህም ሌላ ነፍስ የተለየው በድን ማለት ነው ነፍስ የተለየውሥጋልንቀሳቀስ ልነሣ ልቀመጥ ልረፍ ሊል እንደማይቻለው ሁሉ በጎ ምግባር የሌለው ሃይማኖትም ድውይ ልፈውስ ሙት ላንሣ ታምራት ልሥራ ቢል አይቻለውም ነፍስ እንደተለየው ሥጋ የሞተ ነው ያል ቅጽሩ መሠረቱ ሕንጻው ጠፈሩ የጸና ቤት ከሌሊት ሰባሪ ከቀን ወራሪ ከሌሊት ቁር ከመዓልት ሐሩር ያድናልየቀና ሃይማኖት ከበጎ ምግባር በጎ ምግባርም ከቀና ሃይማኖት አንድ ሆኖ የጸና እንደሆነ ከጸብአ አጋንንት ከሥጋዊ ጠላት ከገሃነመ እሳት ያድናል ስለዚሀም ፍጹም ሃይማኖት መንግሥተ ሰማያት ያገባል ማቴጂሸ ተጨማሪ ማስረጃ ድጓ ከምኩራብ ጾመ ድጓ ብከመ ይቤ እግዚእነ በወንጌል ኩሎ ዘየአቅብ ቃልየ ይመስል ብእሲጠቢብዘሐነጸቤቶ ዲበ ኩኩሕ ተሣረረ ጌታችን በወንጌል እንዳለውቃሴን የሚጠብቅ ሁሉ ቤቱጌንበዐለትላይ የሥራ ጥበበኛ ሰውን ይመስላል ነፋሳት ነፈሱ ዝናምም ዘነመ ወንዞቸም ፈሰሱ ይህን ቤት ገፉት አልወደቀም በዐለት ላይ ተሠርቷልና ይሳል ሃይማኖት እምነት ኖሮት ምግባር ባይሠራ ሃይማኖቱን እንደካደ ከካደ ይቆጠራል ሃይማኖት ሰው ማንነቱንና ዐቅሙን የሚያውቅበት የሚረዳበት ነውይህም ፍጡርነቱን ደካማነቱን ረዳት አጋዥ ጠባቂ የማያ ስፈልገው መሆኑንና ያሰ እግዚአብሔር ፈቃድና ጥበቃ ምንም ምን ማድረግ እንዳይቸል የሚያውቀውና የሚያስተውለው በሃይማኖት ነው ኢኪ ከበፎ ህሃቪከ ዕዷርበበፎ ኣ። እናንተስ የጌታችን ኢየሱስ ከርስቶስ ሐዋርያት መጀመሪያ ያስተማሯችሁን ቃል አስቡ ይሁ ቿ ሰው ሁሉ አባቶች ካስተማሩት ትምህርት ውጪ ወጥቶ እንዳይጎዳ የአባቶችን ትምሀርት ተቀብሎ እንዲመላለስ ገላ ጢሞዛጴጥጀቶሙ ትወ«ት የቀደመው የድንበር ምልከት እንዳይፈርስየሚያደርግናጠብቆ እንዲሔድ የሚረዳ ነው ምሷ ቅድስት ቤተከርስቲያናችንም ሁልጊዜ በቅዳሴ ገባሬ ሠናዩ ካህን ግዋ ወንጌለ መንግሥት መንግሥተ ሰማያትን የምችሰብከ ወደ መንግሥተ ሰማያት የምታገባ ወንጌል ይህቾ ናት ብሎ ለንፍቁ ቄስ ሲሰጠው ንፍቁ ረዳቱ ቄስም ዝአወፈየኒ አወፈይኩከ ብሎ ወደራሱ የሰጠኝን ወንጌል ሰጠሁህ ግለት ዲቐኑ ይሰጠዋል ይሆ ወንጌሺ መሠረቱን ሳይለቅሳይበረዝትውፎኗሷድሳይገድበው በቅብብሎሽለትውልድ የሚቆይ እንደሆነና ልጆቿም ተጠብቆ የቆየውን ሃይማኖት ተረከበው ለቀጣዩ ትውልድ ሳያዛንፉ የነቢያት የሐዋርያት መሠረትን እንዲያስረከቡ ታስተምራቸዋለች እንግዳ ከሆነ ትሞህርትም ትጠብቃቸዋለች መም ርጤፍ ትሙ ጋጋ ከበፎ ህሃቪከ ዕዷርበበፎ ከፍል ሁለት መ ትምህርተ እግዚአብሔር አሣ አብሔር የማይመረመር ረቂቅ በዚህ ጊዜ ተገኘ የማይሉት ቀዳማዊ በዚህ ጊዜ ያልፋል የማይሉት ደኅራዊ ይሀን ዓለም ካለመኖር ወደ መኖር አምጥቶ የፈጠረ ዳግመኛም ዓለምን ከመኖር ወደ አለመኖር አሳልፎ የሚኖር ኃያል ፈጥሮ የሚገዛ ጌታ አምላከ ነው ቅዳሴ ኤሏፋኒዮስ ቀዳማዊ ውእቱ ዘኢይብልዖ እማእዜ ወእማእ ከላዊ ውእቱ ዘኢይብልዎ እስከ ይእዜወደኃራዊ ውእቱ ዘኢይብልዖ እስከ ዝየ ከመቸ ወዲህ የማይሉት ቀዳማዊ እስከዛሬ የማይሉት ማዕከላዊ አስከዚህ የማይሉት ደኃራዊ ነው ቅዳሴ ጎርጎርዮስ ልቦ ጥንት ለሀላዌሁ ወአልዐ ሟኅለቅት ለከዋኔሁ ለአኗኗሩ ጥንት የለውም ሰአኳኋኑ ጻድቅ ቢሉት ሐሰት ሀብታም ቢሉት ድሀነት ኃያል ቢሱት ድካም ይስማማዋል እርሱ ግን ሐሰት የሌለበት ጻድቅ ድህነት የሌለበት ባለጺጋ ድካም የሌለበት ኃያል ነው መዝ በሰዓታት ዘሌሊት ጸሎታችንም ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ እግዚአብሔር ዘእምቅድመ ዓለም ሀሎ ወይሄሉ እስከ ሰዓለም ዓለም ሳይፈጠር የነበረ እስከ ዘለዓለም የሚኖር ልዑል እግዚአብሔር ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ ተብሎ ይመሰነገናል ሀልዎተ እግዚአብሔር ሀልዎት ሀለወ ኖረ ከሚለው የግእዝ ቃል የወጣ ነው ትርጉሙም መኖር ማለት ነው ስለዚህ ሀልዖተ እግዚአብሔር ማለት የእግዚአብሔር መኖር ማለት ነው ስለ ሀልፆተ እግዚአብሔር ስንማር በፍጥረታት አእምሮ የማይመረመር ረቂቅ በዓለም ሙሉ የሆነው አምላከ ለፍጥረቱ በፍጥረቱ እንዴት እንደሚገለጥ እንረዳለንሰው በተፈጥሮ አእምሮ ፈጣሪውን የማመን ዝንባሌ ቢኖረውም የሰው ዕውቀት እጅግ ውሱን በመሆኑም እግዚአብሔር በልዩ ልዩ መንገድ ራሱን ባይገለጽ ኖሮ ራሱ ተመራምሮ ማወቅ አይችልም ነበር እግዚአብሔር በወደደው መልኩ ህልውናውን አኗኗሩን ለፍጥረታት የሚገልጥባቸው ነገሮች የሚከተሉት ናቸውዘጺ ቋጂ ሽ መ በሥነ ፍጥረት ብዙ ሕብረ ቀለም ያላቸው እንደ ሰው ሥራ ተሐድሶ ሳያስፈልጋቸው ዝንተ ዓለም ጸንተው የሚኖሩ ግዙፍና ረቂቅ ፍጥረታት ማራኪገጽታያላቸውሀዐይነጎሊኖንየሚመስጡውቦችፍጥረታትሁሉየእግዚአብሔርንመኖር ያሳያሉ ሰማያት የእግዚአብሔርን ከብር ይናገራሉ የእጁን ሥራ ሰማያት ያስረዳሉ ሮሜ ዛ ኢዮ ዕብ መዢ አባታችን አብርሃም ጣዖት ከሚያመልኩት ተለይቶ ወጥቶ የፈጠረውን አምላከ ያገኝ ዘንድ ፍጥረታትን በመረመረ ጊዜ እግዚአብሔር ይፈልገው ለነበረው ለአብርሃም ተገለጠለት አብርሃም ፍጥረታትን የፈጠረ ያስገኘ አምላከ እንዲገለጥለት ወዶአልና የወደደውን አገኘ ስለይህ የማይለወጥና የማይዛባ የሥነ ፍጥረት ሥርዐት ያለው ዓለም ለእግዚአብሔር መኖር ታላቅ ምስከር ነው ጅጄ የኅሊና ምስከርነት ኅሊና ማለት በሰውነት ውስጥ የሚገኝ ግብረገባዊ የስሜቶች አካል ነው ለምሳሌ ከሰውነታችን የአካል ከፍሎቾ አንዱ የሆነው ዐይናችን አንድን ነገር ከሌላው የመለየት ቸሎታ ያለውን ያሀል እንዲሁም ኅሊናችን ክፉና ደግ አድራጎቶችን የመለየት ችሎታ አለው ስለዚሀም ሰው በኅሊናው አነሣሽነት መልካም ይሠራል ከከፉም ይርቃል የኀሊናውን ምክር ተላልፎ ቢሠራም ኅሊናው አንዲጸጸት ያስገድደዋል ይወቅሰዋል ይሀም በመሆኑ ቅዱሳት መጻሕፍትን ላላነበበ ሰው እንኳን ቢሆን ኅሲናው የእግዚአብሔርን መኖር ይገልጻል ማለት ነው። ሪ ከበፎ ህሃቪከ ዕዷርበበፎ በመግቦቱ የቃሉና የእጁ ሥራ ለሆገነው ሁሉ አስተካከሎ ፈቃዳችንን በመፈጸም ለፍጥረት ሁሉ ሥራወን በማከናወኑ የቀንና የሌሊት መፈራረቅ የወቅቶች መቀያየር አንድ መጋቢ መሪ እስተዳዳሪ እንዳለ ያመለከተናል እግዚአብሔር ፍጥረትን ሁሉ መመገቡ መኖሩ ይታወቃል መዝ የጓ በተጨማሪም መዝሙር ዘከረምት ዐይነ ኩሉ ነፍስ ይሴፎኪያሁ ይሁቦሙ ሲሳዮሙ በጊዜሁ የሰው ሁሉ ዐይን እርሱን ተስፋ ያደርጋል እርሱንምግባቸውን በየጊዜው ይሰጣቸዋል ዐይነ ኩሉ ነፍስ ይሴፎ ኪያከ ከመታውርድ ዝናመ ዲበምድር ሲሳየ ለውሉደ ሰብእ ዝናምን በምድር ላይ ታወርድ ዘንድ ሲሳይንም ለሰው ልጆች ትሰጥ ዘንድ የሰው ሁሉ ዐይን አንተን ተስፋ ያደርጋል በማሰት ያስረዳል ያቃለ እግዚአብሔርና የታሪከ ምስከርነት በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ልዩልዩ ትንቢቶች መነገራቸው እነዚያም የተነገሩት ትንቢቶች በጊዜአቸው የተፈጸሙ መሆናቸው በታሪከም ጭምር የተረጋገጠ ነው ወደፊትም የሚደርሰውን ሁናቴ አስቀድመው እንዲናገሩ በልዩ ልዩ መንገድ ለነቢያት የገለጸላቸው እግዚአብሔር ነው በልዩ ልዩ ጊዜያት ለተለያዩ ነቢያት ያለፈውን ወደፊት የሚሆነውን ሁናቴ የገለጸላቸው አግዚአብሔር ያለና የሚኖር ነው መዚ አሞ ዕብ ጄ የእግዚአብሔር ስሞችና ትርጓሜአቸው ስም በቁሙ ከባሕርይ ከግብር የሚወጣ ቦታና አካል በአብዛኛው ህላዌና ሕይወት ያለው ማንኛውም ሁሉ በየከፍሱና በየአካሉ በየራሱ በየዐይነቱና በየመልኩ በየገጹ በየዘሩና በየዘመዱ ተሰይቶ የሚጠራበት የሚታወቅበት ማሰት ነው እግዚአብሔር የተጸውዖ ወይም የግብር ስም ብቻ ያየደለ የአቫልም የባሕርይም ስም ነው እግዚአብሔር በየቋንቋው የተለያዩ በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ ስሞች አሉት ነገር ግን ሁሉም አካላዊና ባሕርያዊ ስለሆኑናእግዚአብሔር በባሕርዩ እንድ ስለሆነ በአንድነት ፈጥሮ በሚገዛበት በባሕርዩ የግብር ስሙን በመጥራት ይተባበራሉወይም አንድ ይሆናሉ የማንኛውንም ቋንቋ ተናጋሪዎች አንድ የሚያደርጋቸው ሁሉም በየቋንቋቸው እግዚአብሔርን ከፍጡራን ለይተው በአካላዊ በባሕርዩ መጥራታቸው ነው በእያንዳንዱ ቋንቋ ውስጥ ያለውን የእግዚአብሔርን ስም ትርጉም ብንመረምር የምናገኘው እያንዳንዳቸው እግዚአብሔርን ሚጠሩት በኃያልነት በፈጣሪነት በዘላሳለማዊነት በቸርነትና በሁሉን አድራጊነት መሆኑን ነው ስለዚህ ይህን ለፍጡር ሊሰጡት የማይገባ ቢሰጡትም የማይስማማው ነው ይህም በመሆኑ በየቋንቋው ያሉ የአግዚአብሔር ስሞች አካልና ባሕርዩን ይገልጣሉ ፈጣሪ አምላከ በልዩ ልዩ ቋንቋ በልዩ ልዩ ስም እንደሚጠራ ሁሱ በእኛ በኢትዮጴያውያን ቋንቋ በግእዝም እግዚአብሔር ተብሎ ይጠራል ሣባሬ ኹሉ ከሃሌ ዥሱ ዘሥሉጥ ላዕለ ኹሉ ሁሉን የፈጠረ ሁሱን ማድረግ የሚቻለው በሁሉ ላይ ሥልጣን ያለው ማለት ነው ሃይማኖተ አበው መግቢያ አንድም እግዚአብሔር ማለት አብ ወልድመንፈስ ቅዱስ ማለት ነው እኔስ እግዚአብሔር ስለ አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ማለቴ ነው እንዲል ም ሃይማተ አበው መግቢያ ያሀዌ በዕብራይስጥ ያሰና የሚኖር አዶናይ እግዚአ ኩሉ እግዚአብሔር ዘለዓለማዊ ሕዢ ዘፍ ኤል ኤሎሄ አምላኪየ ፈጣሪየ ኛ ነገ ዛ ማቴ ማር ። ሥላሴ በስም ሦስት እንደሆኑ ሁሉ በአካልም ሦስት ናቸው ይኸውም ለአብ ከወልድና ከመንፈስ ቅዱስ የሚለይበት የራሱ የሆነ ፍጹም ገጽ ፍጹም መልከ ፍጹም አካል አለው ለወልድም ከእብና ከመንፈስ ቅዱስ የሚለይበት የራሱ የሆነ ፍጹም ገጽ ፍጹም መልከ ፍጹም አካል አለው ለመንፈስ ቅዱስም ከአብና ከወልድ የሚለይበት የራሱ የሆነ ፍጹም ገጽ ፍጹም መልከ ፍጹም አካል አለው የሥላሴ አካል ረቂቅ ያልተፈጠረና በቦታ የማይወሰን ነው መዢ ጠ ሥላሴ በአካል ሦስት እንደሆኑ የመጽሐፍ ቅዱስ ማስረጃ የሥላሴን የአካል ሦስትነት በብሉይ ኪዳንም ሆነ በሐዲስ ኪዳን መጽሐፍ ቅዱስ በሰፊው ያስረዳናል እኛም የሚከተሉትን ለአብነት እንመለከታለን በብሉይ ኪዳን ዘፍ እግዚአብሔርም አለ ሰውን በመልካችን እንደ ምሳሌያቸን ልሕጋፍጨር ዘፍ እግዚአብሔር አምላከም አለ ሰው ብቻውን ይሆን ዘንድ መልካም አይደለም የሚመቸውን ረዳት እንኗዉርለፓ ዘፍ እግዚአብሔርም አለ እነሆ አዳም መልካመዓና ከፉውን ለማዐትቅ ከእኛ አንደ አን ሆነ ዘፍጃ እግዚአብሔር አሊ ኑ እንውረድ አንዱ የአንዱን ነገር እንዳይሰማ ቋንቋቸውን በዚያ እንደባልቀው ዘፍ ብቀትርም ጊዜ እርሱ በድንኳኑ ደጃፍ ተቀምጦ ሳለ እግዚአብሔር በመምሬ የአድባርዛፍ ተገሰጠለሰት ዓይኑንም አነሣና እነሆ ሦስትሰዎች በፊቱ ቆመው አየ ባያቿውም ጊዜ ሲቆበዐሷቿው ከድንኳኑ ደጃፍ ተነሥቶ ሮጠ ወደ ምድርም ሰገደ እንዲህም አለ አቤቱ በፊትህስ ሞገስ አግኝቼእንደሆነ ባሪያህን አትለፈኝ ብዬ እለምንሃለውጥቂት ውኃ ይምጣላችሁ አግራችሁን ታጠቡ ከዚሀቸም ዛፍ በታቸ ዕረፉ ቁራሽእንጀራም ላምጣላቿሁ ልባቺፎጋም ደግፉ ከዚያም በኋላ ትሄዳላችሁ ስለዚህ ወደ ባሬደጀሁ መወታቿኋልና እነርሱም እናዳልህ አድርግ አሉት ዘጺ ሾጫ ፕአብርሃምአምላ ላከ የይስሐቅ አምላከ የያዕቆቢአምሷከ ነኝሆ በተጨገም ዙኑ መዝ ቪድዌጂዛቫኢሳዛቫ ተመልከት ሰ ር ሐዲስ ሰባልዮስን የመሰሱ መናፍቃን አንደሚያስተምሩት እግዚአብሔር በአካሉ በገጹ አንድ እንዳልሆነ ይልቁንም በአካል ሦስት እንደ ሆነ በግልጽ ታውቋል ይህንንም ለመረዳት ቀድሞ ከላይ ለስም ሦስትነት ማረጋገጫ ከጠቀስናቸው በተጨማሪ የሚከተሉትምይጠቀሳሉማቴጀጓጸደቶሂ ክአ ደ ዮሐዌቫ የሥላሴ የአካል ሦስትነት በቅዱሳን አበው ምስከርነት ሃይማኖተ አበው ዘአትናቴዎስ ሓብ በአካሉ በገጹ በመልኩ ያለ ነውና ወልድም እንዲሁ በአካሱ በገጹ በመልኩ ያለ ነውና መንፈስ ቅዱስም እንዲሁ በአካሉ በገጹ በመልኩ ያለ ነውና እንደሰውም አይወሰንም አምላከነት ያለው አካላት ናቸውና በአካል ሦስት በባሕርይ አንድ ብሎ ይህን ሃይማኖት የማያምን እንዲህ እኛ አንደ ወሰነው አድርጎ ሃይማኖቱን የማይጽፍ ቢኖር ሐዋርያት ያስተማሯት ቅድስት ቤተከርስቲያን ታወግዘዋለቸ ገጹቿ ጭህ ሦስትነት በገጽ በመልከ ቀዳማዊ ነውአብን እናውቀዋለን አብ በእካሉ በገጹ በመልኩ ያለ ፍጹም የባሕርይ አምላከ እንደሆነ ነገር ግን አይመረመርም መጻሕፍት አንደመሰከሩት እ ወልድን እናውቀዋለን ወልድ በገጹ በአካሱ በመልኩ ያለ ፍጹም የባሕርይ አምላክ እንደሆነ ከእብ ባሕርይ የተገኘ ነው ስለ አብ የተናገርነው ሁሉ ገንዘቡ ነው ያለ እርሱ ሌላ አባትን አያውቅም ከሦስቱ አካል አንዱ አካል በአካሉ በመልኩበሁሉ ፍጹም ነውመንፈስ ቅዱስን አናውቀዋለን መንፈስ ቅዱስ አንደ አብ አንደ ወልድ እንደ ባሕርያቸው ገናናነት በገጹ በአካሉ በመልኩ ያለ የባሕርይ አምላከ እንደሆነ ሃይማኖተ አበው ዘባስልዮስ ገጽ ቺ መጀመሪያ በእግዚአብሔር አብ እናምናለን እንበል ዳግመኛም የእግዚአብሔር የባሕርይ ልጅ በሚሆን ተቀዳሚ ተከታይ በሴሰው በእግዚአብሔር ወልድም እናምናለን እንበል ከአብ መገኘቱን ዐውቀን በመንፈስ ቅዱስም እናምናለን ማሰትን ከ ጠቤ ር ብ ከበፎ ህሃቪከ ዕዷርበበፎ እከከይከዜርም በን ። ሱቢ ንንሲንንሲንን እንዲህ ሦስተኛ እድርገን በእግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስም እናምናለን እንበል ሰው ሁሱ በቀናች ሃይማኖት ጸንቶ ይኖር ዘንድ በዚህ ሦስትነቱን በማመን ጸንተን አካላት በየገጻቸው በየመልካቸው ልዩ መሆናቸውን ፈጽመን እንወቅ በከበርንባቸው በእፒህ ስሞቸ በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ እንመን ሰው የሆነ ቃል ጌታችን ኢየሱስ ከርስቶስ እንዳዘዘን ገጽ ከሥራው ሁሉ እስቀድሞ ሦስት አካላት ባሉት በአንድ መለኮት እንመን በባሕርይ አንድ በእካል ሦስት የሚሆኑ አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ አንድ ሲሆኑ ሦስት ናቸው ሦስት ሲሆኑ አንድ ናቸውከሃዲዎቸ የሰባልዮስ ወገኖች እንደሚናገሩት አንድ አካል አይደለም አንድ መለኮት ሦስት አካላት ያሱት ነው እንጂ አብ አብ ነውናወልድም ወልድ ነውና መንፈስ ቅዱስም መንፈስ ቅዱስ ነውና የሥላሴ የግብር ሦስትነት እንዴት ነው። መዝ ኳ ብእግዚአብሔር ቃል ሰማዮች ጸኑ ሠራዊታቸውም ሁሱ በእፉ እስትንፋስ ኢሳ ቋቫሼ ሜታ አግዚአብሔርና መንፈሱ ልከውኛል የሥላሴ ሃይማዋተ አበው ዘአቡሊዲስ ገጽ እብ ለወልድና ለመንፈስ ቅዱስ ልባቸው ነው ወልድ ለአብና ለመንፈስ ቅዱስ ቃላቸው ነው መንፈስ ቅዱስም ለአብና ለወልድ እስትንፋሳቸው ነውም ሃይማኖት አበው ዘያዕቆብ እብ ልብ እንደሆነ ወልድ ቃል እንደሆነ መንፈስ ቅዱስም ሕይወት እንደሆነ እናገራለሁ አምናለሁ እታመናለሁ የሥላሴ አንድነት ሥላሴ በባሕርይ በህልውና በፈቃድ በመሰኮት በርቀት በምልስት በመሳሰለው ሁሉ አንድ ናቸው ይህንንም የበለጠ ለመረዳት አንዳኙቹን ዘርዘር አድርገን አንመለከታሰን ከበፎ ህሃቪከ ዕዷርበበፎ በባሕርይ ለብ ከወልድና ከመንፈስ ቅዱስ የተለየ ባሕርይ ወልድ ከአብና ከመንፈስ ቅዱስ የተለየ ባሕርይ መንፈስ ቅዱስ ከአብና ከወልድ የተለየ ባሕርይ የላቸውም ዘላለማዊነት ሁሉን ቻይነት ዐዋቂነት አለመራብ አለመጠማት አለመድከም አለመሞት የሦስቱም የአንድነት ባሕርያቸው ነው በሀልወና ሀልውና ሀለወ ኖረ ከሚለው የግዕዝ ቃታል የተገኘ ሲሆን ትርጓሜውም መኖር አኗኗር ማለት ነው ሥላሴ ዓለምሳይፈጠር በመኖር ኋላም ዓለምን አሳልፎ በመኖር አንድ ናቸው ይህም ማሰት አብ ያለ ወልድና ያለ መንፈሰ ቅዱስ ብቻውን የኖረበት ዘመን የለም አይኖርምም ወልድ ያሰአብና ያለ መንፈስ ቅዱስ ብቻውን የኖረበት ዘመን የለም አይኖርምም መንፈሰ ቅዱስ ያሰ አብና ወልድ ብቻውን የኖረበት ዘመን የለም አይኖርምም አንዱ ከአንዱ ሳይቀድምና ሳይከተል ሰዘሰዓለም በአንዲት ሀልውና ይኖራል የሌለበት ጊዜ የለም የታጣበት ጊዜ የሰም ቅዳሴ ዘሠለስቱ ምዕት በፈቃድ ሥላሴ ይሀንን ዓለም ሲፈጥሩም ሆነ ወደ ፊት ይሀንን ዓለም ሲያሳልፉ በእንዲት ፈቃድ ነው አብ ከወልድና ከመንፈስ ቅዱስ ፈቃድ የተለየ ፈቃድ የለውም ወልድም ከአብና ከመንፈስ ቅዱስ የተለየ ፈቃድ የለውም መንፈስ ቅዱሰም ከለብና ከወልድ ፈቃድ የተለየ ፈቃድ የለውም የአብ ፈቃድ የወልድ የመንፈስ ቅዱስ ፈቃድ ነውየወልድ ፈቃድ የእብ የመንፈስ ቅዱስ ፈቃድ ነው የመንፈስ ቅዱስ ፈቃድ የአብና የወልድ ፈቃድ ነው ግአባቱ ፈቃድ በራሱ ፈቃድ በመንፈስ ቅዱስ ፈቃድ መጥቶ አዳነን እንዲል የማከሰኞ ውዳሴ ማርያም የሥላሴ አንድነት በመጽሐፍ ቅዱስ መጽሐፍ ቅዱስ ሥላሴ በስም በአካል በግብር በኩነታት ሦስት መሆናቸውን እንደሚነግረን ሁሉ አንድነታቸውንም በግልጽ ይነግረናል ይሀንንም በሚከተሉት ጥቅሶች መረዳት እንቸላለን አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ዘዳጸፄ ኤፌጀቭ ኢዮቭዌ ዮሐኣ ዮሐዛ ሮሜቿዛቫ መዝቫ ፊልዛ የሐዋ ማቴ ማቴ ዮሐ ዮሒጂጃ ዮሐ ኛቆሮኛ ማቴ ማቴ ኛቆሮ ኛዮሐ ኛዮሐጀ ማቴ ሮሜ ፊልጀ ዮሐቭ ለሥላሴ ቡ ተፈ ሌዎች ምንም እንኳን ምሳሌ ከሚመሰልለት ነገር ቢያንስም ቅዱሳን ሊቃውንት በቃል የሚነገረውን ምሥጢረ ሥላሴ ለማስረዳት ሲሉ ተፈጥሮአዊ ምሳሌዎችን ተጠቅመዋል እኛም እነርሱ ከጠቀሷቸው ውስጥ ጥቂቶቹን ሰአብነት እንመለከታለን ሀሰው ነፍስ ለሥላሴ ከሰው የበለጠ ምሳሴ የለም ምከንያቱም ራሱ ልዑል አግዚአብሔር ሰውን በመልካችን እንደምሳሌያቸቾ እንፍጠር ብሎአልና ነው ሰው ደግሞ ሥላሴን የሚመስለው በነፍሱ ነው የሰው ነፍስ ሥላሴን እንዴት እንደምትመስል እንደሚከተለው እንመለከታለን ነፍስ በአካሏ አንድ ስትሆን ሦስት ኩነታት አሏት ልብነት ቃልነት እስትንፋስነት ይባላሉ ሥላሴ በአካል ሦስት ሲሆኑ በመሰኮት አንድ ናቸውየነፍስ የልብነቷ ከዊን በአብ የቃልነቷ ከዊን በወልድ የአስትንፋስነቷ ከዊን በመንፈስ ቅዱስ ይመሰላል የነፍስ ሦስቱ ኩነታት ነፍስን ከሦስት እንደማይከፍላት ወይም ሦስት ነፍስ እንደማያስብላት ሥላሴም ምንም በሰም በአካል በግብር በኩነታት ሦስት ቢባሉም አንድ አምላክከ አንድ እግዚአብሔር ይባላሉ እንጂ ሦስት አምላከ ሦስት እግዚአብሔር አይባሉም የነፍስ የልብነቷ ከዊን ከቃልነቷና ከእስትንፋስነቷ ከዊን እንደማይቀድም ሥላሴም ባለመቀዳደም በአንዲት ሀልውና ጸንተው ይኖራሉ የነፍስ አካል የተፈጠረ ሲሆን ሥላሴ ግን ቢፈጥሩ እንጂ የተፈጠሩ አይደሉም የነፍስ ኩነታት ዝርዋን ብትን አካል የሌላቸው ሲሆኑ ሥላሴ ግን አብ አካላዊ ልብ ነው ወልድ አካላዊ ቃል ነው መንፈስ ቅዱስ አካላዊ አስትንፋስ ነው ሊ ፀሐይ ለፀሐይ ሦስት ነገሮቸ አሏት ይኸውም ከበብ ብርሃንና ሙቀት ናቸው ፀሐይ ሦስት ነገሮች እንዳሏት ሥላሴም በስም በአካል በግብር በኩነታት ሦስት ናቸው የፀሐይ ከበብ በአብ ብርሃን በወልድ መቀት በመንፈስ ቅዱስ ይመሰላል ፀሐይ ሦስት ነገሮች ስላሏት ሦስት ፀሐይ እንደማትባል ሥላሴም አንድ አምላከ አንድ እግዚአብሔር ይባላሉ እንጂ ሦስት አምላከ ሦስት እግዚአብሔር አይባሉም በፀሐይ ከበብ ብርሃንና ሙቀት መካከል መቀዳደም አንደሌለ በሥላሴም ዘንድ መቅደምና መበላለጥ የለም የፀሐይ ብርሃን ከላይ ከጠፈሩ ላይ ሆኖ ብርሃንና ሙቀትን ወደ ምድር ይልካል በከበብ የተመሰለ አብም በብርሃን የተመሰለወልድን ወልዷል በሙቀት የተመሰለ መንፈሰ ቅዱስን አሥርዷል ሔ እሳቸ ለእሳት ሦስት ነገሮቸ አሉት እነርሱም ነበልባል ብርሃንና ሙቀት ናቸው ነበልባሉ በእብ ብርሃኑ ለወልድ ሙቀቱ በመንፈስ ቅዱስ ይመሰላል እሳት አምጣ ሲባል አካሉን አሳት አብራ ሲባል ብርሃኑን እሳት አንሙቅ ሲባል ሙቀቱን ያመለከታል አንድ ገገ ኪ ከበፎ ህሃቪከ ዕዷርበበፎ እሳት አነዚህ ሦስት ነገሮች ስላሉት ሦስት እሳት እንደማይባል ሥላሴም አንድ አምላከ እንጂ ሦስት አምላከ አይባሉም በነበልባል በብርሃንና በሙቀት መካከል መቀዳደም እንደሴለ በሥላሴም ዘንድ መቀዳደም የለም እንግዲህ ሰአብነት እነዚህን ምሳሌዎች ከተመለከትን የተቀሩትን ደግሞ ቅዱሳን ሊቃውንት የጻፏቸውን ቅዱሳት መጻሕፍት በመመልከት ዕውቀትን ማስፋት ይገባል ምሥጢረ ሥጋዌ ከአምስቱ አዕማደ ምሥጢር ሁለተኛው ይህ ምሥጢረ ሥጋዌ ነው ሥጋዌ ማለት ተሠገወ ሰው ሆነ ሥጋ ሆነ ከሚለው የግዕዝ ግስ የተገኘ ሲሆን ትርጓሜውም ሰው መሆን ሥጋ መሆን ማለት ነው ለምንም ምሥጢረ ሥጋዌን ምሥጢር ያሰኘው ሃያ ሁለቱን ሥነ ፍጥረት የፈጠረና በቦታ የማይወሰነው እግዚአብሔር ወልድ ከፍጡራን ሁሉ በላይ በሆነው ረቂቅ ጥበቡ በማኅፀነ ድንግል ማደሩ ተመርምሮ የማይደረስበት በመሆኑ ምሥጢር ተብሏል ይህ ምሥጢር እጅግ ታላቅ ስለሆነ ቅዱስ ጳውሎስ እግዚአብሔርንም የመምሰል ምሥጢር ያለ ጥርጥር ታላቅ ነው በሥጋ የተገለጠ በመንፈስ የጸደቀ ለመላእከት የታየ በአህዛብ የተሰበከ በዓለም የታመነ በከብር ያረገ በማለት ገልጾታል ኛጢሞዛ የቤተከርስቲያን ሊቃውንትም ከዚህ የተነሣ እግዚአብሔር ዓለምን ከፈጠረበት ጥበቡ ይልቅ ሰው ሆኖ ዓለምን ያዳነበት ጥበቡ ይበልጣል ይሳሱ ስለሆነም ምሥጢረ ሥጋዌ የአምላከ ሰው የመሆን ሥጋን የመልበስ የመዋሐድነምሥጢር ማለት ነው እግዚአብሔር ወልድ ለምን ሰው ሆነ እግዚአብሔር ወልድ ሰው የሆነበት ዋነኛው ምከክገያት የአዳምና የሔዋን በደል ነው አዳምና ሔዋን እንዳይበሉ የተከለከሉትን ፅፀ በለስ በበሉ ጊዜ ከፈጣሪያቸው ተጣልተዋል ከርስታቸው ገነት ተባረዋል ስለሆነም ለእግዚአብሔር ወልድ ሰው መሆን ዋነኛው ምከንያት ይህ ነው ይህ እንደ መሠረት ሆኖ ሴሎች ምከንያቶችንም በመጠኑ እንደሚከተለው እንመለከታሰን ሠ ሰካሳ ካሳ ሰው ስለ ወንጀሉ ወይም ስሰ ጥፋቱ የሚያቀርበው ወይም የሚሰጠው ነገር ነው ከዚሀ ፅንሰ ሐሳብ ስንነሣ አዳምና ሔዋን በድለዋል ለበደላቸው ደግሞ ካሳ ማቅረብ ነበረባቸው ይሁን እንጂ እነርሱ ለእግዚአብሔር ካሳ አድርገው የሚሰጡት አንዳች ነገር የላቸውም ሁሉም ነገር የእግዚአብሔር ነው ራሳቸውም ቢሆኑ የራሳቸው ሳይሆኑ የእግዚአብሔር ናቸው በዚያ ላይ ደግሞ ባሕርያቸው ስለጎሰቆለና ኃጢአት ስለ ነገሠሥባቸው ጸሎታቸው የማይሰማ መሥዋዕታቸው የማያርግ ነበር ያለ ካሳ ደግሞ ድኅነት የለምና እግዚአብሔር ወልድ በተለየ አካሉ ሰው ሆኖ ሊከስላቸው መጣ አዳምና ሔዋን የሰይጣንን ምከር በጆሮአቸው ሰምተው በዓይናቸው ፅፀ በለስን ተመልከተውና ተመኝተው በእግራቸው ተራምደው በእጃቸው ቆርጠው በአፋቸው አላምጠው ባመጡት ኃጢአት ጌታችን ካሳ ይከፍል ዘንድ ስቀለው ስቀለው የሚለውን የአይሁድን ጩኸት በጆሮው ሰማየአይሁድን ግርማ በዓይኑ አየ ዮሐ ጵ እጆቹንና እግሮቹን ተቸነከረ መራራ ሆምጣጤ በአፉ ተጎነጨ መዝዛ ዮሒ የእዳምን ረሃብ ያጠፋ ዘንድ ተራበ ማቴካቫቿ ጥማቱን ሊያስወግድ ተጠማ ዮሐ ድካሙን ያርቅ ዘንድ እርሱ ደከመ በመጨረሻም ሞቱን በሞቱ ያጠፋለት ዘንድ በፈ ቃዱ ሞተ መለኮት በተዋሐደው ሥጋ ወደ መቃብር ወርዶ ሙስና መቃብርን አጠፋ መለኮት በተዋሐዳት ቅድስት ነፍሱም ወደ ሲዖል ወርዶ ነፍሳትን ከሲዖል አወጣ በአጠቃላይ የበደለው ሰው በመሆኑ ካሳ አቅራቢው ሰው መሆን አለበት የኃጢአት ደመወዝ ሞት ነውና ካሳ አቅራ ቢው መሞት አለበት ሮሜጀ የአዳም በደል የሰውን ዘር ሁሉ የጎዳ ስለነበር ካሳ አቅራቢውም እስከ ዕለተ ምጽአት ድረስ ላሉት የሰው ልጆች ሁሉ መካስ አለበት ኃጢአተኛ ስለሌሎች ኃጢአት ተገብቶ ሊያድን አይቸልምና ካሳ አቅራቢው ኃጢአት የሴለበት ንጹሐ ባሕርይ መሆን አለበት ሊ የሰይጣንን ጥበብ በጥበቡ ለመሻር ዲያብሎስ ተንኮልን በተመላ ጥበቡ ራሱን በእባብ ሥጋ ሠውሮ ወደ ገነት በመግባት አዳምና ሔዋንን አስቷቸዋል ዘፍጀጅጹድ በዚህም ተንኮሉ ይመካና ይመጻደቅ ነበር አምላካችንም ይህንን የሰይጣንን ተንኮል ያፈርስበት ዘንድ በማይመረመር ጥበቡ ከእመቤታችን ከቅድስት ድንግል ማርያም ሥጋና ነፍስን ተዋሕዶ ሰው ሆነ በአጭር ቁመት በጠባብ ደረት ተወሰነ የተጠሙትን ሲያጠጣ የደከሙትን ሲያበረታ የሞቱትን ሲያስነሣ ወዘተ ያይና አምላኩ ይመስለዋል እንዲህ ግራ እያጋባ በመጨረሻ በመስቀል ላይ ድል ነሳው ዲያብሎስም መሸነፉን አመነ ቆላ ኛዮሐጀቶቿ ሔ ነፃነትን ለመስጠት እግዚአብሔር ሰውን የፈጠረው ከሙሉ ነየነት ጋር ነበር ነገር ግን አዳምና ሔዋን ይሀንን ነፃነታቸውን በገዛ ፈቃዳቸው ለዲያብሎስ አሳልፈው ሰጡ አዳም ገብሩ ለዲያብሎስ አዳም የዲያብሎስ የወንድ ባርያው ነው ሔዋን አመቱ ለዲያብሎስ ሔዋን የዲያብሎስ የሴት ባርያው ናትብለውም ባርነታቸውን አረጋግጠው ነበር ለሺ ዘመናትም ዲያብሎስ የሰውን ዘር በሙሉ በቁጥጥሩ ሥር አውሎ በሥጋና በነፍስ ላይ ሠልጥኖ ይኖር ነበር አካላዊ ቃል ወልድም የሰውን ዘር በሙሱ ከዚሀ አስከፊ የዲያብሎስ አገዛዝ ነፃ ለማውጣት በነፃነት ለማኖር ከድንግል ሰው ሆኖ ተገለጠ ገላ መ ለዓ ለመሆን አዳምና ሔዋን ከእግዚአብሔር ታጣልተው ከዝነት ከተባረሩ በኋላ የሰው ዘር በሙሱ የጽድቅና የሕይወት መንገድ ጠፍቶበት በኃጢአት በከህደት በጣዖት አምልኮ ጨለማ ተውጦ ይኖር ነበር የጽድቅን ጎዳና የሚያሳየውንም ይሻ ነበር ስለሆነም አምላካቸን ኢየሱስ ከርስቶስ የሰውን ዘር በሙሉ ዲያብሎስ ከጋረደበት ጨለማ ለማውጣትና ለዓለም ሁሱ ብርሃን ለመሆን ሰው ሆነ ዚፌ ከበፎ ህሃቪከ ዕዷርበበፎ ገለጠ ኢሳ ዮሐ በበቶን ገንሲት ለመሬብዎ ቅዱሳን ነቢያት በመንፈስ ቅዱስ እየተመሩ የራቀው ቀርቦላቸው የተሠወረው ተገልጦላቸው የረቀቀው ጎልቶላቸው ከሦስቱ አካል አንዱ አካል ሰው እንደሚሆን ትንቢት ተናግረው ነበርና ያንን ለመፈጸም ሰው ሆኗል ጌታ ለውባይሆን ቺ የነቢያት ትንቢት ሐሰት ሆኖ በቀረ ነበርና ነው እግዚአብሔር ወልድ ሰው እንደሚሆን የተነገሩ ትንቢቶች ዘፍ እንተና በሴቲቱ መካከል በዘርህና በዘርዋ መካከል ጠላትነት አደርጋለሁ እርሱ ራስሀን ይቀጠቅጣል አንተም ሰኮናውን ትቀጠቅጣለህ ይህ ቃል ለጊዜው እንተ ብሎ እባብን ሴቲቱ ብሎ ሔዋን ሲያመለከት ፍጻሜው ግን እንተ የተባለው ዲያብሎስ ሲሆን ሴቲቱ የተባለቸው ደግሞ አመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ናት። ሐቭ መሰለኮጋ ዊ ባሕርይ ከትስብእት ሥጋ ባሕርይ ጋር ቢዋሐድ የማይራበው ተራበ የማይ ተ የማይደከመው ደከመ የማይተኛው ተኛየማይታመመው ታመመ የማይሞተው ሞተ ወዘተ ባሕርይ ደግሞ ከመለኮት ባር ጋር ቢዌሐድ የሚሪበው ኅብስት አበርከቶ ብዙዎችን መገበ የተጠማው የሕይወት ውኃን አጠጣ የሚደከመው የደከመትን አበረታ የሚተኛው ከመኝታው ተነሥቶ ባሀሩንና ነፋሱን ገሠጸው የሚሞተው ሞትን ድል አድርጎ ተነሣ ዘመን የሚቆጠርለት ዞን የማይቆርኩ ሆነማቴሂማርዮሐዛዮሐማቱኢሳጅማርዣሐጃጁዮሐ ማቴቿኗሱቃዛኣ ማተቀክደ ን ል አህ ከሁለት ባሕርይ አንድ ባሕርይ ስለሆነ የቃል የሆነው ገንዘብ ሁሉ ለሥጋ የሥጋ የሆነው ዝዙ ሁሉ ከኃጢአት በቀር ለቃል ሆኗልበተዋሕዶ ቃል ሥጋ ሆነ ማለት ቃል ተለውጦ ሰውሥጋ ሆነ ማለት አይደለምሥጋም ቃልን ሆነ ማዙ አይደለም እምላክ ሰው የሆነው ሰውም አምላከ የሆነው በመለወጥ ሳይሆን በተአቅቦ በመጠባበቅነው ይህም ማለት ቃል ወደ ሥጋኡ ሳይለወጥ ሥጋም ወደ ቃልነት ሳይለወጥ በማይመረመር ምሥጢር በተዋሕዶ አንድ ሆነ ማለት ነው አንድ አካል አንድ ባሕርይ የምዝፁ ይህ እካል ይህ ባሕርይ በመለኮትና በትስብእት ተዋሕዶ አንድ የሆነ ነው አንጂ የመለኮት ብቻ ወይም የትስብእት ብቻ አይደለም የመሑኑ ብቻ ነው እንዳይባል የመለኮት አካል ምሱእ ስፍህ ረቂቅ ሲሆን የማይታይ የማይዳሰስ የሚቆረስ ሥጋ የሚፈስ ደም የሲለው ስለሆነ በቅሏኒ ሥጋው በከቡር ደሙ ዓለምን እዳነ ማለት አይቻልም የትስብእት ብቻ ነው እንዳይባልም የፍጡር ሥጋ የፍጡር ደም እንኳገስ ዓለነ ሲያድን ለራሱም አዳኝ ያሻዋል ስለዚህ ተዋሕዶ ሁለት ነገሮች አንድ መሆናቸውን ይገልጻል እንጂ ለአንድ ብቻ የማይነገር ስለሆነ ከርስቶስ ከሁለት አካል አጌድ አካሉ ከሁለት ባሕርይ አንድ ባሕርይ ሆነ ማለት ግልጽና ግድ ነው አምላከ በሞቱ ዓለምን ማዳኑ የታወቀ የተረዳ ነገር ነው አምሳከ ሞተ ለማለኑ ደግሞ ጥገቱ መሠረቱ ተፀነሰ ተወለደ ማለት ነው ይህ ሁሉ በሥጋ መሆኑ ግልጽ ነው ቅዱሳት መጻሕፍት ለጌታችን ለኢየሱስ ከርስዩነ እንድ የሚል አኀዝ ብቻ ሲቀጽሉለት ይገኛሉ እንጂ ሁለት አይሉትም ጌታም አራሱ ሲያስተምር እኔ ግን አላቸኋለው እያለ በእንድ ቁር ተናገረ እንጂ እራሱን ለሁለት መድቦ እኛ ብሎ አልጠራም ዮሒጅዛ ዮሐጂና ቋ ቅዱሳን ሐዋርያትም የከርስቶስን አድ አካሏ እንድ ባሕርይ መሆኑን በሚገልጽ መልኩ አንድ ልጅ አገድያ ልጅ ወዘተ በማለት ሲጠሩት እናነባለን ዮሐጀፒግርቹ ዮሐዌዛ እንግዲህ ቅዱስ ጳውሎስ ጌታችን ኢየሱስ ከርስቶስ ለሁለት የሚከፈል አካልና ባሕርይ እንደሌለው ሲያጠይቅ ርስቶስ ተከፍሎአልዥ ቆሮጀ በማለት እንደጠየቀው እኛም ከርስቶስ አንድ አካል አንድ ባሕርይ መሆኑን በማመን ጸንተን እንኑር በአጠቃላይ በተዋሕዶ ሁለትነት ስለጠፋና አንድ አካልና አንድ ባሕርይ ስለሆነ በከብቶቸ በረት የተወለደውና በጨርቅ የተጠቀለለው እንዲሁም ከሰብእ ሰገል እጅ መንሻ የተቀበለው ሰው የሆነው አንዱ ኢየሱስ ከርስቶስ ነው ማቱጀንሱቃጁ በዮርዳኖስ የተጠመቀውና አብ ልጄ ነው ብሉ የመሰከረለት አንዱ ኢየሱስ ከርስቶስ ነው ማቴዛጅ ጂ በቃና ሠርግ ቤት የተገኘውና ውኃውን ወደ ወይን የለወጠው አንዱ ኢየሰስ ክርስቶስ ነው ዮሐሹ በታንኳ ሲሄድ የተኛውና ከመኝታው ተነሥቶ ባሕሩንና ነፋሱን የገሠጸው አንዱ ኢየሱስ ከርስቶስ ነው ማርደጻዉጅ በፈቃዱ የሞተው ሞትንም ድል አድርጎ የተነሣው ሰው የሆነው አገዱ ኢየሱስ ከርስቶስ ነው ሉቃ የተዋሕዶ ምሳሌዎች ሊቃውንት ይሀንን ረቂቅ ምሥጢር በተወሰነ መልኩ በምሳሌ ሰማስረዳት ልዩ ልዩ መጽሐፍ ቅዱሳዊና ተፈጥሮአዊ ምሳሌዎችን ተጠቅማዋለ እኛም የእነርሱ ልጆቸ ነንና ያንንም ይዘን መጓዝ ይገባናልና ከመሰሏቸው ምሳሌዎች ውስጥ የተወሰኑትን እንመለከታለን ሀ የነፍስና የሥጋ ተዋሕዶ ነፍስና ሥጋ በአፈጣጠራቸውም ሆነ በባሕርያቸው የተለያዩ ሲሆኑ በጊዜያዊ ተዋሕዶ ግን አንድ ናቸው ይህንንም ለመረዳት ለያይተን ማየቱ የተሻለ ነው የነፍስ አካል ካለመኖር ወደ መኖር የተፈጠረ ረቂቅ የማይፈርስና የማይበሰብስ ነው ያሥጋ አካል ከአፈር የተፈጠረ ግዙፍ የሚፈርስ የሚበሰብስ ነው የነፍስ ባሕርይ አትራብም አትጠማም አትደከምም አትሞትም የሥጋ ባሕርይ ይራባል ይጠማል ይደከማል ይሞታል እንግዲህ አነዚሀ የተለያዩ አካላትና ባሕርያት የተዋሐዱለት ሰው አንድ ሰው ይባላል እንጂ ሁለት አይባልም እነዚህ ሁለቱ ነፍስና ሥጋ ሲዋሐዱ ሥጋ ግዙፍነቱን ለቆ ሳይረቅ ሳይለወጥ ነፍስ ርቀቷን ለቃ ሳትገዝፍ ሳትለወጥ ነወ። ባሕርያቸውም እንዲሁ ሳይለዋወጥ በተዐቅቦርበመጠባበቅን ነው መለኮት ከትስብእት ትስብእት ከመለኮት ሲዋሐዱም መሰኮታዊ አካል ወደ ነድ ህመ ከበፎ ህሃቪከ ዕዷርበበፎ ሥጋ አካል መለኮታዊ ባሕርይ ወደ ሥጋ ባሕርይ ሳይለወጥ እንዲሁም ሥጋዊ አካል ወደ መለኮታዊ አካል ሥጋዊ ባሕርይ ወደ መለኮታዊ ባሕርይ ሳይለወጥ በተዐቅቦ ነው ነፍስና ሥጋ የተዋሐዱለት ሰው አንድ ሰው እንዲባል ጌታችን ኢየሱስ ከርስቶስም ሁለት አካል ሁለት ባሕርይ ወይም አንድ አካል ሁለት ባሕርይ ሳይሆን አንድ አካል እንድ ባሕርይና ሰው የሆነ አምላክ ነው ሊሲ እፀጳጦስ ዘሲኖ ዘጸዌ ሊቀነቢያት ሙሴ ያየው አስደናቂ ራእይ ለምሥጢረ ተዋሕዶ ታላቅ ምሳሌ ነው ነበልባሉ ቁጥቋጦው ላይ እየነደደ እሳቱ በሚያቃጥለው ባሕርይው ቅጠሉን ሳያቃጥለው ቅጠሱም በርጥበት ባሕርይው እሳቱን ሳያጠፋው በመጠባበቅ አንድ ሆኖ ተመልከቷል ነበልባሉ ሐመልማሉንቅጠሉን አለማቃጠሉ እመቤታችን ቅድስት ድገግል ማርያምን እሳተ መለኮት ሳያቃጥላት ከእርሷ የነሳውን ሥጋና ነፍስ ሳይሸረውሳይለውጠውን በፍጹም ተዋሕዶ ሰው የመሆኑ ምሳሌ ነው ሐመልማል የትስብእትየሰውነት ነበልባል የመለኮት ምሳሌ ነው ሐመልማል ከነበልባል ሳይጠፋፉ እንደተገለጡ መለኮት ከሥጋ ሳይጠፋፉ በተዋሕዶ አንድ ሆነው የመኖራቸው ምሳሌ ነው ሐ ኢሳይያስ ከለምጹ የተፈወሰበት ፍሕም ኢሳጄፍጽ ፍሕም የከሰልና የእሳት ተዋሕዶ ውጤት ነው እሳት በባሕርዩ የማይዳሰስ ረቂቅ የሚያቃጥል ሲሆን ከሰል ደግሞ የሚታይ የሚዳሰስ ነው ነገር ግን ሁለቱ ከተዋሐዱ በኋላ በአንድነት ስማቸው ፍሕም ይባላሱ እንጂ እገደ ቀድሞው ከሰል ወይም እሳት አይባሉም የማይያዘው እሳት በከሰሉ ይያዛል የማያቃጥለው ከሰል በእሳቱ ያቃጥላል ነቢዩ ኢሳይያስ በጉጠት በተያዘ ፍሕም እንደተፈወሰ ሁሉ የሰው ልጆችም በፍጹም ተዋሕዶ ሰው በሆነ አምላክ መዳናቸውን ያሳያል መ የብረትና የእሳት ተዋሕዶይ የቤተከርስቲያን አባት የነበረው ታላቁ ሊቅ ቅዱስ ቄርሎስ የተዋሕዶን ምሥጢር በእሳትና በብረት መስሎ አስተምሯል ይኸውም ብረት የራሱ ቅርጽ የራሱ መጠን አለው በምንዳስሰው ጊዜም የማቃጠል ባሕርይ የሌለው ቀዝቃዛ ነው መልኩም ወደ ጥቁረት ይሳባል እሳት ደግሞ ረቂቅ ነው አይጨበጥም በባሕርይውም ያቃጥላል መልኩም ቀይ ነው ብረት ከእሳት ሲገባርከእሳት ሲዋሐድ መጠኑን ቅርጹን ሳይለቅ የአሳቱን ባሕርይ ወርሶ የራሱ አድርጎ ሙሉ ሁለንተናው ፍጹም እሳት ይሆናል እሳቱም የእሳትነት ባሕርይውን ሳይለቅ በብረቱ መጠን የብረቱን ቅርጽ ይይዛል ብረቱ ከእሳቱ ጋር ከተዋሐደ በኋላ አንደ ቀድሞው ብረት ወይም አሳት ተብሎ አይጠራም ምከገያቱም ብረት ነው እንዳንል ያቃጥላል እሳት ነውም እንዳንል ይያዛል በመዶሻም ያለዝቡታል ስለሆነም ሁለቱም አንድ በሆኑበት በጋራ መጠሪያቸው የጋለ ብረት ይባላል ልከ አንደዚሁ ሁሉ የማይዳሰሰው መለኮት የሚዳሰሰውን ግዙፉን ሥጋ ተዋሕዶ የሥጋን ገንዘብ ገንዘቡ በማድረጉ ተጨበጠ ተዳሰሰ ተወሰነ ትስብእትም ከመለኮት ጋር በመዋሐዱና የመለኮትን ገንዘብ ገንዘቡ በማድረጉ ግዙፍ የነበረው ረቀቀ የሚዳሰሰው የማይዳሰስ ሆነ ከሁለት አካል አንድ አካል ከሁለት ባሕርይ አንድ ባሕርይ ሆነ እንግዲህ ለአብነት አነዚህን ምሳሌዎች ካየን በቂ ነው የተዋሕዶ ተቃራኒዎች የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተከርስቲያን ስለ ምሥጢረ ተዋሕዶ ከምታስተምረው ትምህርት በተቃራኒ የሚያስተምሩ ከጥንት ጀምሮ ነበሩ ዛሬም አሉ ስለሆነም በተሳሳተ ትምህርታቸው ተጠልፈን እንዳንወድቅ የሚያስተምሩትን ማወቅና የቤተከርስቲያንን ምላሽ መረዳት አስፈላጊ ስለሆነ እንደሚከተለው እንመለከታቸዋለን ጁሜጠት የቃሉ ትርጉም መመለስ ማት ነው እንደ ሙሴ በትር እንደ ግብፅ ውኃ ማለት ነው የሙሴ በትር በፊት በትር ነበረቸ ሲጥላት እባብ ሆነች መልሶ ደግሞ ሲያነሣት በትር ሆናለች ዘጺቬ የግብፅም ውኃ በፊት ውኃ ነበር በኋላም ወደ ደምነት ተቀየረ ተመልሶም ወደ ውኃነት ተቀየረ ዘጺጄቿ በዚህ መሠረት የሙሴን በትርና የግብፅን ውኃ ምሳሌ በማድረግ ቃል መጀመሪያ አምላከ ነበር ተለውጦ ሰው ሆነ የመጣበትን ዓላማ ፈጽሞ ሲያርግ ተለውጦ አምላከ ሆነ ይላሉ ለዚህም አባባላቸው ቃልም ሥጋ ሆነ ዮሒዛ የሚለውን የወንጌላዊውን ቃል ለማስረጃነት ይጠቅሳሉ ይህ አባባላቸው ፍጹም ተቀባይነት የለውም ምከንያቱም ፈጣሪ ፍጡር ይመስል በየጊዜው የሚለዋወጥ ባሕርይ የለውምና ነው ራሱም በቃሉ ሲናገር እኔ አግዚአብሔር አልለወጥም ብሏል ሚልኮ ወንጌላዊው ቅዱስ ዮሐንስም ቃል ሥጋ ሆነ ሲል ቃል አምላከነቱን ለቆ ሥጋ ሆነ ሥጋም ሥጋነቱን ለቅቆ ተለውጦ ቃል ሆነ ማለቱ አይደለም ቀዳማዊ ቃል ከትስብእት ጋር አንድ ሆነ ማለት ነው እንጂ ቃል ባሕርይውን ለውጦ ሰው ሆነ ከተባለ ፍጡር ሆነ ማሰት ነው እንዲህ ከተባለ ደግሞ ዓለም አልዳነም ያስብላል ምከንያቱም ፍጡር እንኳን ዓለምን ራሱን ማዳን አይቻለውምና ነው ስለዚህ እገዲህ ዓይነቱን ትምህርት በፍጹም አንቀበልም አንዲሁም የተዋሐደውን ሥጋ ትቶ አላረገም ሥጋን እንደተዋሐደ በእብ ቀኝ ተቀምጠ እገጂ ሉቃቫየሐዋጀዱ ዚውላጤ የቃሉ ትርጉም መለወጥ ማለት ነው ቃል ሥጋ የሆነው በመለወጥ ነው ይሉና ምሳሌ ሲሰጡ የሎጥ ሚስት ወደ ጨው ሐውልትነት የቃና ውኃ ወደ ወይንነት እንደተለወጠ ቃልም ሰው የሆነው በመለወጥ ነው ይላሉ ዘፍዛዮሒየሐ የመናፍቃን የሁል ጊዜቸግራቸው ከፍ ብለው ርፅዕሱን ዝቅ ብለው ኅዳጉን ስለማያዩ ነው እንጂ ዝቅ ብለው ቢያነቡ ወንጌላዊው እዛው ባ ከበፎ ህሃቪከ ዕዷርበበፎ ላይ መልስ ሰጥቷቸዋል ይኸውም ቃል ሥጋ ሆነ የሚለወዓ ይዘው ተለወጠ እንዳይሉ ብእኛም አደረግለለባቸው እደረ የሚለውን ይዘው ኅድረት እንዳይሉ ሥጋ ሆነ አለባቸው ዮሐዛ ስለዚህ ውላጤን አንቀበልም ደግሞም የሎጥ ሚስትና የቃና ውኃ የተፈጠሩና ከዘመነ በኋላ የተገኙ በመሆኖቸው መለወጥ እገኛቸው የመለኮት ባሕርይ ግን መሰወጥ የለበትም ይቱሳሔ የቃሉ ትርጉም መቀላቀል መደባለቅ ማለት ነው ይህም ማለት ልዩ ልዩ ኅብርና ጣዕም ያሳቸው ሁለት ነገሮቹ ቢደባለቁ ወይም ቢቀላቀሱ ሁለት የተለያዩ መልከና ጣዕም ይሰጣሱ ይህን ትምሀርት የሚያስተምሩ አካላት ምሳሴ ሲሰጡ እንደ ማርና ውኃ አገደ ወተትና ቡና ይላሱ ማርና ውኃ ሲቀላቀሉ ስም ማዕከላዊ መልከ ማዕከሳዊ ጣዕም ማዕከላዊ ይሆናል ስም ማዕካለዊ ማለት የፅለቱ ከሆነ ብርዝ የሰነበተው ከሆነ ጠጅ ይባላል መልከ ማዕከላዊ ማለት አንደ ማር ሳይነጣ አንደ ውኃ ሳይጠቁር ማለት ነው ጣዕም ማዕከላዊ ግለት እንደ ማር ሳይከብድ አንደ ውኃ ሳይቀል ማዕከላዊ ጣዕም ሲኖረው ነው ልከ አንደዚሁ ሁሉ መሰኮት መሰኮትነቱን ለቅቆ ትስብእትም ትስብእትነቱን ለቅቆትቶ በመካከላቸው ሴላ ሕማም ሞት የማይስማማው ረቂቅ ሥጋ ሆነ ብለው ይናገራሉ ይህ ትምሀርት ከመጽሐፍ ቅዱስ ያልተገኘና የፈጠራ ትምህርት ነው መለኮት ከትስብእት ጋር ተዋሐደ እንጂ አልተቀላቀለም መለኮት ምንም ቱሳሔ ሳይኖርበት ከእመቤታችን የነሣውን ሥጋ ባለው አጽንቶ የፍጡር ልቡና መርምሮ በማይደርስበት ጥልቅ በሆነ ምሥጢር በከዊንበመሆን ተዋሕደ እገ ከላይ በተመሰለው ምሳሌ አኳኋን መለኮትና ትስብእት ተቀላቅለው በመካከላቸው ሌላ ነገርን ያስገኙ ወይም የተጥፋፉ አይደሱም ቅዱለ ጳውሎስም በዕብዛጅ ላይ ከኃጢአት በቀር በነገር ሁሉ እንደ እኛ የተፈተነ ነው እንጂ በድካማቸን ሊራራልን የማይቸል ሊቀ ካሀናት የለንም በማለት ሊቀ ካህናችን ኢየሱስ ከርስቶስ ከኃጢአት በቀር እንደ እኛ ሰው ሆኖ መከራን እንደ ተቀበለ መስከሯል ስለዚሀም ቃል ሰው የሆነው በቱሳሔበመቀላቀል ነው ማለት ከርስቶስን ፍጡር ነው ማለት ስለሆነ ከሀደት ነው ጄኅድረት የቃሉ ትርጉም ማደር ማለት ነው ይህን ከህደት በይፋ ያስተማረው በ ዓም በጉባኤ ኤፌሶን የተወገዘው ንስጥሮስ ነው ንስጥሮስ ከህደቱን ሲያስፋፋ መጽሐፍ በማኅደር ሰይፍ በሰገባው እንደሚያድር የማርያም ልጅ ኢየሱስ ሊጠመቅ ወደ ዮርዳኖስ ሲሄድ የእብ ልጅ ቃል መጣና አደረበት ብሎ ነበር ይህ ትምህርቱ አደገኛና ከባድ ከሀደት ነበር ምከንያቱም አካላዊ ቃል በድንግልና ተፀንሶ በድንግልና እንደሚወለድ በግልጽ የተናገሩ የነቢያትን የቅዱስ ገብርኤልንና የቅዱሳን ሐዋርያትን ቃል ይቃወማልና ነው እንደ ንስጥሮስ አባባል እመቤታችን ጌታችንን በዘር በሩካቤ ወልዳው ቢሆን ኖሮ ነቢዩ ኢሳይያስና ነቢዩ ሕዝቅኤል በድንግልና መፀነሱን ባልተናገሩም ነበር ኢሳሕዝጃ እመቤታችንም ለቅዱስ ገብርኤል ወንድ አላውቅም ባላለችው ሉቃጃጀበ ወንጌላዊው ቅዱስ ማቴዎስም እናቱ ማርያም ለዮሴፍ በታጨች ጊዜ ሳይገናኙ በመንፈስ ቅዱስ ፀንሳ ተገኘች ብሎ ባልጻፈም ነበር ማቴቫቿ ከዚህ ሁሱ በተጨማሪ እግዚአብሔር አብ ስለ ባሕርይ ልጁ ስለወልድ በዮርዳኖስም ሆነ በደብረ ታቦር ሲመሰከር በእርሱ ደስ የሚለኝ የምወደው ልጄ ይሀ ነው ማቴጀዛዛ በማለት መለኮቱን ከትስብእቱ አዋሕዶ ልጄ አለ አንጂ እንደ ንስጥሮስ አባባል በማርያም ልጅ ውስጥ ያደረው እርሱ ቃል ልጄ ነው አላለም ስለዚህ ይህን ዓይን ያወጣ ከህደት አንቀበልም ጅትድምርት የቃሉ ትርጉም መደረብመደመር ማለት ነው እንደ ምሳሌ የሚያቀርቡትም ልብስን በልብስ ላይ ቢደርቡት ይደረ ባልቢነጥሱትም ይነጠላል አንጀራንም በእንጀራ ላይ ቢደርቡት ይደረባል ቢነጥሉትም ይነጠላል ልከ አንደዚሁ መለኮት በሥጋ ሳይ ተደ ረበ ወይም ተደመረ ባዮች ናቸውይሀ ግን ስሀተት ነው መሰኮት ከትስብእት ጋር አንድ የሆነው በመደረብ ወይም በመደመር ሳይሆን በፍጹም ተዋ ሕዶነው ከተዋሕዶ በኋላ መለየት መነጠል የሰም መለኮት ከተዋሐደ በኋላ ሰዓይን ጥቅሻ አንኳን ያህል ከትስብእት አልተለየም አይለይምም ጁቡህዴ የቃሉ ትርጉም ማዋደድ ማያያዝ ማለት ነው በሴላም መልኩ ተላጽቆ ተቃርቦ ማለት ነው የእንጨትና የብረት ሠራተኛ እንጨቱን ጠርቦ አለዝቦ ብረቱን ሞርዶ እስማም በብሎን ወይም በምስማር አንድ ቢያደርጋቸው አንድ ይሆናሱ መለያየት ቢፈልግም ይለያያት ልከ እንደዚሁ መለኮትና ትሰብእት እስከ ስቅለት አብረው ከኖሩ በኋላ ተለያዩ የሚሉ ናቸው ይህም ስህተት ነው ምከንያቱም መለኮት ሥጋውን በመስቀል ላይ ትቶት ከሄደ ዓለም በማን ዳነ ሊባል ነው ዓለም በፍጡር እንዳልዳነ ይታወቃልና ነውሰለዚህ ቀደም ሲል እንዳልነው ከተዋሕዶ በኋላ መለያየት የሚባል ነገር የለም ቺ ጄፍልጠት የቃሱ ትርጉም መለያየት ሲሆን ይህን ትምህርት የሚያስተምሩ አካላት ግፍስና ሥጋ በጊዜያዊ ተዋሕዶ አንድ ከሆኑ በኋላ በሞት ጊዜ አንደሚለያዩ መለኮትና ትስብእትም ለጊዜው ቢዋሐዱም ከሰቅለት በኋላ ተሰያይተዋል ይላሉ ይሀም ከላይ እንደተገለጸው የተሳሳተ ትምህርት ስለሆነ አንቀበለውም እንግዲህ ምሥጢረ ተዋሕዶ አጅግ የረቀቀና የተሠወረ ምሥጢር ስለሆነ ከእንደዚሀ ዓይነት የመናፍቃን የእንከርዳድ ትምህርት ልንጠበቅና ጌታቸን ኢየሱስ ከርስቶስ ከሁለት አካል አንድ አካል ከሁለት ባሕርይ አገድ ባሕርይ ነው በሚለው አውነተኛ ትምህርት ልንጸና ይገባናል ምሥጢረ ሥጋዌ ከብዙ በጥቂቱ ከረጅሙ ባጭሩ ይህን ይመስላል ጅ ምሥጢረ ጥምቀት ን ጥምቀት የሚለው ቃል እጥመቀ እጠመቀ ከሚለው የግእዝ ግስ የተገኘ ሲሆን ትርጓሜውም መጠመቅ መነከር መዘፈቅ መደፈቅ። የሚል ጥያቄ ማስነሣቱ የማይቀር ነው ከዚሀ በመቀጠል ጌታ ለምን እንደተጠመቀ በመጠኑ እንመለከታሰን ሀ ሰአብነት እርሱ ተጠምቆ እናንተም ተጠመቁ ለማለት ነው ዛሬ አንዳንዶች ጥምቀትን ከየት አግኝታቸሁ ትጠመቃላቸሁ ብለው ቢጠይቁን መልሳችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ከርስቶስ ተጠምቆ አንድንጠመቅ ስላዘዘን ነው የሚል ነው ሊ የባሕርይ ልጅነቱን በአብና በመንፈስ ቅዱስ ሰማስመስከር ነው እግዚአብሔር አብ በደመና ሆኖ መንፈስ ቅዱስ በርግ አምሳል ሆኖ የከርስቶስን የባሕርይ ልጅነት መስከረዋል ማቴጁቺ ሒ የዕዳ ደብዳቤያችንን ለመደምሰስ ነው ዲያብሎስ አዳምና ሔዋን ከገነት ከወጡ በኋላ ጨለማ ጋርዶ አገዛዝ አጽንቶ ያሰቃያቸው ነበር ስለሆነም አገዛዜን እንዳቀልላችሁ ከፈለጋችሁ የባርነት ስማችሁን ጽፋችሁ ስጡኝ ስላላቸው አዳምና ሔዋን አዳም የዲያብሎስ የወንድ ባርያው ነው ሔዋን የዲያብሎስ የሴት ገረዱ ናት ብለው በፈቃዳቸው በሁለት ዕብነ ሩካብ እምነ በረድ ላይ ጽፈው ሰጡት እርሱም አንዱን በሲኦል አንዱን ደግሞ በዮርዳኖስ ጥሎት ነበርና በዮርዳኖስ የጣለውን እንደ ሰውነቱ ረግጦ እንደ አምላከነቱ አቅልጦ አጥፍቶልናል በሲኦል የነበረውንም መለኮት በተዋሐዳት ነፍሱ ወደ ሲኦል ወርዶ ደምስሶልናል መ ጥምቀታችንን ሰመባረከ ነው ጌታችን የተጠመቀው በጥምቀቱ የእኛን ጥምቀት ለመባረከና ለመቀደስ ነው የኛ ጥምቀት ከጥምቀተ አይሁድና ከጥምቀተ ዮሐንስ ይልቅ ኃይል ያላትና ልጅነትን የምታሰጥ አንድትሆን በመጠመቅ ባርኮአታል ስለ ጥምቀት የተነገሩ ትንቢቶች ጥምቀት እንደ እንግዳ ደራሽ እንደ ውኃ ፈሳሽ በድገገት የተጀመረ ሳይሆን በብሱይ ኪዳን እግዚአብሔር ትንቢት ያናገረለት ምሳሌ ያስመሰለለት ታላቅ ምሥጢር ነው ከዚህ በመቀጠል ጥምቀትን አስመልከቶ የተነገሩትን ትንቢቶች በመጠኑ እንመለከታለን ሕዢ ብውኃም አጠብሁሽ ከደምሸም አጠራሁሽ በዘይትም ቀባሁሽ ሕዢ ጥሩ ውኃንም እረጭባችኋለሁ እናንተም ከርኩሰታችሁ ሁሱ ትነጻሳቸሁ ከጣዖቶቻቸሁም ሁሱ አነጻቸኋለሁ አዲስ ልብንም እሰጣቸኋለሁእዲስ መንፈስንም በውስጣችሁ አኖራለሁ የድንጋዩንም ልብ ከሥጋችሁ አወጣለሁ የሥጋንም ልብ እሰጣቸኋለሁ መንፈሴንም በውስጣችሁ አኖራለሁ በትእዛዜም እንድትሄዱ አደርጋችኋለሁ ፍርዴንም ትጠብቃላችሁ ታደርጉታላችሁ ሚኪ ቫ ኃጢአትን ይቅር የሚል የርስቱንም ቅሬታ በደል የሚያሳልፍ እንደ አንተ ያለ አምላከ ማነው ምሕረትን ይወዳልና ቁጣውንም ለምስከርነት አይጠብቅም ተመልሶ ይምረናል ኃጢአቶቻችንንም በባሕር ውስጥ ያሰጥማቸዋል በደሎቻችንንም በባሕሩ ጥልቅ ይጥላቸዋል እነዚህ ሦስቱም ጥቅሶች የሚያስረዱን የጥምቀትን ምንነትና በጥምቀት ስለሚገኘው ጸጋ ነው ስ የተመ ሴዎች እንደ ትንቢቱ ሁሉ ስለ ጥምቀት የተመሰሉ በርካታ ምሳሌዎቸ አሱ እነርሱም ሰአብነት የተወሰኑትን እንመለከታሰን ሀ የኖኅ መርከብ ዘፍ ሂቺ ጴጥጀጵ የጥፋት ውኃ በምድር ላይ በዘነመ ጊዜ ኖኅ ከቤተሰቡ ጋር ከዚያ ሁሉ ጥፋት የዳነው በመርከብ አማካኝነት ነው ይህ ታሪከ የጥምቀት ምሳሌ እንደሆነ ቅዱስ ጴጥሮስ እንዲህ በማለት ይገልጸዋል ጥቂቶች ማለት ስምንት ነፍስ በውኃ የዳኑበት መርከብ ሲዘጋጅ የእግዚአብሔር ትእግስት በኖኅ ዘመን በቆየ ጊዜ ቀድሞ አልታዘዙም ይህም ውኃ ደግሞ ማለት ጥምቀት ምሳሌው ሆኖ አሁን ያድነናል የሰውነትን እድፍ ማስወገድ አይደለም ለእግዚአብሔር የበጎ ኅሊና ልመና ነው እንጂ መርከብ የጥምቀት ምሳሌ ነው በመርከቡ ውስጥ ያሉት የጥሙቃን ከመርከቡ ውጪ ያሉት የኢጥሙቃን ምሳሌ ናቸው አንድም መርከብ የቤተከርስቲያን መርከቧ ውስጥ ያሉት የአማንያን ከመርከቧ ውጪ ያሉት ደግሞ የኢአማንያን ምሳሌ ናቸው ሊ ግዝረት ዘፍ ቶላ ኃነ ከበፎ ህሃቪከ ዕዷርበበፎ ማን የአብርሃም ዘር የእግዚአብሔር ሕዝብ መሆኑ እንዲታወቅ እግዚአብሔር የግዝረትን ቃል ኪዳን ሰጠው ይህ ቃል ኪዳን ጽኑ ከመሁኑ የተነሣ ያልተገረዘ ሰው ከወገኑ ተለይቶ ይጥፋ በማለት እግዚአብሔር እጽንቶታል ይህ የግዝረት ቃልኪዳን በአዲስ ኪዳን የእግዚአብሔር ሕዝብ የሚሆን ሁሉ ሊፈጽሙት የሚገባ የጥምቀት ምሳሌ እገደሆነ ቅዱስ ጳውሎስ ተርጉሞ አሰተምሯል የሥጋንም ሰውነት በመግፈፍ በከርስቶስ መገረዝ በእጅ ባልተደረገ መገረዝ በእርሱ ሆናቸሁ ደግሞ ተገረዛችሁ በጥምቀትም ከእርሱ ጋር ተቀበራቸሁ በጥምቀትም ደግዋ ከሙታን ባስነሣው በእግዚአብሔር አሠራር በማመናቸሁ ከእርሱ ጋር ተነሣቸሁ በማለት የአዲስ ኪዳን ጥምቀት በከርስቶስ የሚፈጸም ከኃጢአታችን የምንለይበት ረቂቅ ግዝረት እንደሆነ ገልዷል ሒ የእስራኤል ባሕረ ኤርትራን መሻገር ዘጸ ። ያዘዘንም በውኃ ነው ቅዱሳን ሐዋርያትም ያጠመቁት በውኃ ስለሆነ ነው ማቴጀ ዮሐጀቫጭቿየሐዋዛሼ ጥምቀት አንዲት ናት ቁርን ፈጣሪያችን ኢየሱስ ከርስቶስ በቃልና በተግባር የመሠረታት ጥምቀት የማትደገም የማትከለስ አንዲት ናት ይኸም የሆነቦ ምከንያ ጌታቸን ኢየሱስ ከርስቶስ የተጠመቀው አንድ ጊዜ ብቻ ስለሆነ ኪ ከበፎ ህሃቪከ ዕዷርበበፎ ቅዱስ ጳውሎስ ጥምቀት አንዲት ናት ብሎ ስላስተማረ ኤፌቨ ጥምቀት ከክርስቶስ ጋር አብሮ የመሞት የመቀበርና የመነሣት ምሳሌ ስለሆነና ከርስቶስ ደግሞ የሞተውና የተነሣው አንድ ጊዜ ብቻ ስለሆነ ጥምቀት አትደገምም ሮሜጂቫ ጁ በኦሪቱ የጥምቀት ምሳሴ የሆነው ግዝረት አንድ ጊዜ ብቻ እንደሚፈጸም ጥምቀትም አንድ ጊዜ ብቻ ትፈጸማለች ጁ በሥጋ ከወላጆቻችን የምንወለደው አንድ ጊዜ ብቻ እንደሆነ ጥምቀትም አንድ ጊዜ ብቻ ይፈጸማል ስለዚህ በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ ስም ብንጠመቅ በጓና በጭ ቀናችን ብንጠመቅ በጓ በጅ ዓመታችን ብንጠመቅ በትልቅ ወይም በትንሽ ባሕር ውኃ ብንጠመቅ በሊቀ ጳጳሳት እጅ ወይም በቄስ እጅ ብንጠመቅ ጥምቀት አንዲት ናት በጥምቀት የሚገኙ ጸጋዎች ሀ ዘላለማዊ ድኅነት ማርሼ ቲቶጀ ለ ልጅነት ዮሐዛቫጄጅ ጴጥዛቫ ሐ የኃጢአት ሥርየት የሐዋጄ መ ገጽሕናና ቅድስና ቆሮዌዛቫ ኤፌዌ ሠ አዲስ ሕይወት ሮሜጄዛ ቆላ ረ ከከርስቶስ ጋር አንድ እንሆናለን ገላጀዛ ቆላ ምሥጢረ ጥምቀት ከብዙ በጥቂቱ ይህን ይመስላል ከዚህ የበለጠ ቅዱሳት መጸሕፍትን በማንበብና መምህራንን በመጠየቅ ማስፋፋት ከሠልጣኞች የሚጠበቅ ይሆናል ምሥጢረ ቁርባን ቁርባን የሚለው ቃል የሱርስት ሲሆን መባ አምኃ ስጦታ ማለት ነው የመድኃኒታችን የኢየሱስ ከርስቶስ ከቡር ደሙና ቅዱስ ሥጋው የተሰጠን ሳይገባን በነፃ ያለ ዋጋ በችሮታ ነውና ቁርባን ይባላልበምሥጢራዊ አፈታት ቁርባን ማለት የሚቀርብ የሚያቀራርብ የሚያዛምድ የሚያዋሕድ ማለት ሲሆን ካህኑ ኅብስቱን ባጻጸሕል ወይኑን በጽዋ አድርጎ በባረከው ጊዜ ኅብስቱ ተለውጦ ሥጋ መሰኮት ወይኑ ተለውጦ ደመ መለኮት ይሆንና ምእመናንም በከብር በባለሟልነት ወደ እግዚአብሔር ለመቅረብ የሚቀበሉት ነው ለምን ምሥጢር ተባለ። ቁርባን ምሥጢር የተባለበት ምከንያት በሚታይ አገልግሎት የማይታይ ጸጋ ስሰሚያሰጥ ነው ይኸውም ኅብስቱና ወይኑ ይታያል ጸሎቱም ይሰማል ነገር ግን በጸሎተ ቅዳሴ ኅብስቱ ተለውጦ ሥጋ መለኮት ወይኑ ተለውጦ ደመ መለኮት ሲሆን ስለማይታይና የሚያድለውም ጸጋ ስለማይታይ ምሥጢር ተብሏል ምሥጢረ ቁርባን የተመሠረተበት ዓላማ አዳምና ሔዋን በገነት ሳሱ እንዳይበሉ የተከለከሉትን ዕፀ በለስ በበሱ ጊዜ በሞተ ሥጋ ሞተ ነፍስ በርደተ መቃብር ርደተ ገሃነም ተፈርዶባቸው ነበር ዘፍጀቺጅጽ ስለሆነም በመብል ምከንያት ከእግዚአብሔር ቢጣሉ በቅዱስ ሥጋውና በከቡር ደሙ ሊታረቃቸው ስለወደደ ምሥጢረ ቁርባንን መሠረተልን ሊቁ ቅዱስ ኤፍሬምም ይህንን ምሥጢር ሲያስረዳ በሔዋን ምከንያት የገነት ደጅ ተዘጋ በድንግል ማርያም ምከንያት ዳግመኛ ተከፈተልን ዳግመኛ ከዕፀ ሕይወት እንበላ ዘንድ አደለን ይኸውም እኛን ስለመውደድ ሰው ሆኖ ያዳነን የከርስቶስ ከቡር ሥጋው ከቡር ደሙ ነውሆ ብሏል ውዳሴ ማርያም ዘሐሙስ ስለ ምሥጢረ ቆርባን የተነገሩ ትንቢቶች ስለ ሐዲስ ኪዳን አማናዊ መሥዋዕት በነቢያት ትንቢት ተነግሮ ነበር ከዚህ በመቀጠል ለአብነት የሚከተሉትን እንመለከታለን መዝ ብልቤ ደስታን ጨመርሀ ከስንዴ ፍሬና ከወይን ከዘይትም ይልቅ በዛ ት ምሥጢሩ ሥጋውን ደሙን ልጅነትን ከመቀበላችን የተነሣ ሃይማኖት ጸናልን አንድም ጸጋ ከብር ከስንዴ ከወይን ከዘይት ይልቅ በዛልን አንድም ሥጋውን ደሙን ሃይማኖትን ከመቀበላችን የተነሣ ጸጋ ከብር ጸናልን ሲል ነው መዝጀ ወይን የሰውን ልብ ደስ ያሰኛል ዘይትም ፊትን ያበራል እህልም የሰውን ጉልቢት ያጠነከራል ተ ምሥጢሩ ደሙ ልበ ነፍስን ደስ ያሰኛል መንፈስ ቅዱስ ሰውን ብሩህ መልአከ ያስመስላል ሥጋው ኃይለ ነፍስን ያጸናል ስለ ምሥጢረ ቁርባን የተመሰሉ ምሳሌዎች በመጀመሪያ በሕገ ልቡና ከነበሩ አበው ውስጥ እግዚአብሔር ይታረቃቸው ዘንድ ልዩ ልዩ መሥዋዕት ያቀረቡ አባቶችን እንመለከታሰን መኩፋዛ አዳም ለእግዚአብሔር በደብር ቅዱስ መሥዋዕት አቅርቧል ዘፍ ዕብ አቤል በንጹሕ ልቡ ንጹሕ መሥዋዕት አቅርቧል ዘፍቭጵ ኖነ ከጥፋት ውኃ ኪዳነ በኋላ ለእግዚአብሔር መሥዋዕትን አቅርቧል ዘፍ አባታችን አብርሃም ለእግዚአብሔር መሠዊያን ሠርቷል እነዚህ ከላይ የጠቀስናቸው አባቶች ያቀረቡት መሥዋዕት ፍጹም ምሳሴ ረፓ ከበፎ ህሃቪከ ዕዷርበበፎ አልነበረም ከዚህ በመቀጠል ሰአማናዊው መሥዋዕት የበሰጠ ምሳሴ የሆኑትን እንመለከታሰን የከሀኑ የመልኬ ጴዴቅ ኅብስትና ወይን ዘፍሂ ዕብዛ ቅዳሴ ዘቅዱስ ጎርጎርዮስ ቁፎ የፋሲካው በግ ዘጺ ኢሳ ዮሐ ራዕ ቅዳሴ ማርያም ጀ ከሰማይ የወረደ መና ዘጸመዝፎፎዛቫሂ ዮሐዛ መ የሚቃጠል መሥዋዕት ዘሌዊ የእጎኅል ቁርባን ዘሌጀጁ የደኅንነት መሥዋዕት ዘሌሾ የኃጢአት መሥዋዕት ዘሌሾ የበደል መሥዋዕት ዘሌቺ ተ በኦሪቱ ከእሀል ወገን የሚቀርበው ቁርባን ሲባል ከእንስሳት ወገን የሚቀርበው ደግሞ መሥዋዕት ይባላል የኦሪቱ መሥዋዕት ከሐዲስ ኪዳን መሥዋዕት ጋር ሲነጻጸር የኦሪቱ መሥዋዕት ጊዜያዊ ድኅነትን እንጂ ዘላለማዊ ድኀነትን አላመጣም የኦሪቱ መሥዋዕት የሥጋን ኃጢአት እንጂ የነፍስን ኃጢአት መደምሰስ አይቸልም ነበር በአሪቱ ለመሥዋዕትነት የሚቀርቡት ፍጡራን የሆኑት እንስሳት ነበሩ የኦሪቱ መሥዋዕት ከብረ ነፍስን አያሰጥም ነበር መሥኖዕተ ሐዲስ የሐዲስ ኪዳኑን አማናዊ መሥዋዕት የሠራልን ከብር ይግባውና የዓለም መድኃኒት ጌታችን ኢየሱሰ ከርሰቶስ ነው ይኸውም ሐሙስ ማታ በቤተ አልአዛር በመጀመሪያ የኦሪቱን ፋሲካ ካሳለፋት በኋላ ኅብስቱን አንሥቶ ባርኮ ቀድሶ ሥጋዬ ነው በማለት እንዲሁም ጽዋውን አንሥቶ ባርኮና ቀድሶ ለኃጢአት ሥርየት የሚፈስ የሐዲስ ኪዳን ደሜ ይህ ነው በማለትና ለቅዱሳን ሐዋርያት በማቀበል መሥርቶልናል ማቴ ማርቫ ሱቃ ዮሐዛ በመብልና በመጠጥ ለምን እደረገው። ከላይ የተዘረዘሩት ምሥጢራት ሰባት የሆኑበት ምከንያት ልዩ ልዩ ሲሆኑ እነርሱንም እንደሚከተለው አእንመለከታቸዋሰን ሀ በምሳ ቶጵ ላይ«ጥበብ ቤትዋን ሠራቸ ሰባቱንም ምሰሶዎቹ አቆመች ተብሎ ትንቢት ስለተነገረ ነው በዚህ ትንቢት ጥበብ የተባሰው ወልዬ ይሬቅ ከርስቶስ ቤት የተባለቸው ቤተ ከርስቲያን ሰባቱ ምሰሶዎች የተባሉት ሰባቱ ምሥጢራት እንደሆኑ ሊቃውንተ ቤተ ከርስቲዕነ ሲ ሰባት ቁጥር በዕብራውያን ባህል የፍጹምነት ምልከት እንደሆነ ይታወቃልስለሆነም እነዚህም ሰባቱ ምሥጢራተ ቤተ ከርስቲያን ፍጹም ጺገ ስለሚያሰጡ በቁጥር ሰባት ሆነዋል ሒ በሰባቱ ሰማያት ምሳሴሰባቱ ሰማያት የመጀመሪያው የዕለተ አሑድ ፍጥረታት ናቸው አነዚህ ሰማያት ልዑል እግዚአብሔር በልዩ ልዩ ሁኔታ እርሱ በፈቀደው የሚገሰጽባቸውና የቅዱሳን መላእከት መኖሪያዎች ናቸውእገዲህ ሲባል እምላካቾን እግዚአብሔር በሰባቱ ሰማያት ብቻ ተወስየ ይኖራል ማለት አይደለምእርሱ ቦታን ሁሉ ቢወስን እንጂ ቦታ እርሱን አይወሰነውምሰባት ቁጥር ፍጹም ቁጥር በመሆኑ የእግዚአብሔርን ፍጹም ከሃሊነት መናገሩ ነው ሰባቱ ሰማያት የሚባሉትም ጽርሐ አርያም መንበረ መንግሥትሰማይ ውዱድኢየሩሳሌም ሰማያዊት ኢዮርራማ እረር ናቸው መ በሰባቱ ሊቃነ መላእከት ምሳሌ እነዚህ ቅዱሳን መላእከት በዕለተ እሑድ በነገድ መቶ ሆነው የተፈጠሩ ሲሆንከዲያብሎስና ከሠራዊቱ ውድቱኑ በኋላ ነገዳቸው ወደ ዘጠና ዘጠኝ ወርዷል ሰባት አለቆችም አሏቸው ራእቿቶቶቶደ ሠ በሰባቱ ዕለታት ምሳሌአምላካችን ልዑል እግዚአብሔር ሃያ ሁለቱን ሥነ ፍጥረታት በስድስት ቀን ፈጥሮ በሰባተኛው ቀን ዐርፏልበሰባት ቀ ፍጥረታትን መፍጠሩ ፍጹም ጥበበኛ መሆኑን እንድናውቅ ነው ሬ በደብተራ ኦሪት ምሳሌ ልዑል እግዚአብሔር ለሊቀ ነቢያት ሙሴ በሲና ተራራ ላይ ሥርዓተ ደብተራ ኦሪትን በሰባት ከፍል ከፍሎ ሰባት መጋረጃ ጋርዶ አሳይቶት ነበርና የዚያ ምሳሌ ነው ዘጸ ቶፅቶ ቅዳሴ ማርያም ሲ በሰባቱ የጸሎት ጊዜያት ምሳሌ ጸሎት ከሃያ ሁለቱ ሥነ ፍጥረታት ውስጥ የቅዱሳን መላእከትና የሰዎች ገንዘብ ነው ምንም እንኳን ሰዑ የልቡናው መሻት እንዲፈጸምለት ዘወትር ወደ ፈጣሪው ጸሎትና ምልጃን ቢያቀርብም ለቅዱሳን አበው እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ሰባት የጸሎት ጊዜያት ገልጾላቸው እርሱን ሲያመሰግኑትና ሲማጸኑት ኖረዋል መዝቿ ለምን በቀን ውስጥ ሰባት የጸሎት ጊዜያትን ሠራላቸው ቢባ በፍጹም ሃይማኖት ሰሚለምኑት ፍጹም በረከትን እንደሚያድል ሲያመሰከት ነው ሼ በሰባቱ የአይሁድ በዓላት ምሳሌ አይሁድ ከተግባረ ሥጋ አርፈው ተግባረ ነፍስ ብቻ እንዲያከናውኑባቸው እግዚአብሔር የሠራላቸው ሰባት ዓበይት በዓላት ነበሯቸውእነርሱም ሰንበትየቂጣ በዓልየመከር በዓል የዳሰ በዓልቫመለከት በዓል የፉሪም በዓል ናቸው ዘሌቶጃ ድዳዘጺዘትኑጵአስ ቶ ቀ በሰባቱ አጽዋማት ምሳሌ ቅድስት ቤተ ከርስቲያን ከአምላካችን ከልዑል እግዚአብሔር ዘንድ ፍጹም ጸጋን የምንቀበልባቸውን ሰባት የእዋጀ አጽዋማት ሥርዓት ሠርታልናለች እነዚህ ሰባቱ የአዋጅ አጽዋማትም የሚከተሉት ናቸውዐቢይ ጾምጾመ ነቢያትጾመ ነነዌጾመ ገሃድጾመ ሐዋርያትጾመ ድኅነት ጾመ ፍልሰታ ናቸው እንግዲህ ምሥጢራተ ቤተ ከርስቲያን ከላይ በጠቀስናቸው ምከንያቶችና ምሳሌዎች አንጻር ሰባት ሊሆኑ ቸሰዋል ማለት ነው ከሰባቱ ምሥጢራተ ቤቴ ከርስቲያን ውስጥ የሚደገሙና የማይደገሙ ተለዩ ሙ በአንድ ፅ ዜ ሙ ምሥጢራት ው። በማለት የሚጠይቁ ሰዎች አሉ በእርግጥ ከሁሉ በፊት ለመዳናችን እምነት ያስፈልጋልእምነት ደግሞ ከመስማት ይመጣል መስማት ደግሞ ከእግዚአብሔር ቃል በስብከተ ወንጌል ነው ሮሜ ቶ ነገር ግን መዳናችን የወንጌልን ቃል በመስማት ይጀምራል እንጂ በዚህ አይደመደምም ይህ በመጀመሪያ የሚሰጥ ላላመነት ለፍጥረት ሁሉ የሚሰበከ የወንጌለ መንግሥት የስሐ ጥሪ ወደ ከርስቶስና ወደ ቤተ ከርስቲያኑ ማቅረቢያ ነው በዚህም የመጀመሪያ ሥራ እግዚአብሔር የመረጣቸውን ሁሉ በሀብት ስቦ በረድኤት አቅርቦ ወደ ራሱ ይጠራቸዋል ያቀርባቸዋል የተጠሩት ደግሞ በንዑሰ ከርስቲያንነት ደረጃ ቃለ እግዚአብሔርን እየለሙ ከቆዩ በኋላ አዲስ ሕይወትን እንዲቀዳጁና ጸጋ መንፈሰ ቅዱስን እንዲያገኙ የሚያበቃቸው ሌላ መገገድና ሥርዓት አስፈላጊ ስለሆነ ጌታ ራሱ አዘጋጅቶላቸዋል ሁላችንም በዚህ መንገድ እንድንሄድ ታዝዘናል መንገድ የተባለውም ቃሉን ሰምቶ መፈጸምና ያዘዘንን የቤተ ከርስቲያን ምሥጢራት ሁሱ መፈጸም ነው መዳናችን በአንድ ወቅት ተፈጽሞ የሚያልቅ አይደለምየመዳናችን ጉዳይ እስከ ሞት ድረስ በሒደት የሚገኝ መንፈሳዊ ትግል ያለበት መውቋቅና መነሣት የተጋረጠበት የሕይወት ጉዞ ነው ስለዚህ ለመዳናችን በርትተን መሥራት ይኖርብናል ማለት ነው « በፍርሃትና በመንቀጥቀጥ የራሳቸሁን መዳን ፈጽሙ እንዲልፈፊል ቶ ስለ ምሥጢራት በቃሉ የታዘዘውን ሁሉ ልንፈጽም ይገባል ምሥጢራት ሁሱ ያለ ጸሎት እንደ ማይፈጸሙ እገደዚሁም ምሥጢራት በምንም ሁኔታ ያለ ቃለ እግዚአብሔር ብቻቸውን አይፈጸሙም ሰለዚህ ቃለ እግዚአብሔር ጸሎትና ምሥጢራት የማይለያዩ የአንድ አካል ከፍሎቸ ስለሆኑ ሦስቱንም መፈጸም ከርስቲያናዊ ግዴታቸን ነው ለመዳን እምነት ብቻ በቂ ነው ብላ የኢትዮጵያ ኦርቶዶከሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ከርስቲያን አታስተምርም ለመዳን ሃይማኖትን መሠረት አድርገን በወንጌል እንድንፈጽመው የታዘዝነውን ሁሉ መፈጸም ግድ ይለናል ከትእዛዛት አንዱን የሻረ ሁሉን እንደሻረ ሰለሚቆጠር ሁሱን መፈጸም ይገባናል እንጂ አንዱን ብቻ መርጦ ሌላውን ማጣጣል ሁሱንም እንዳፈረሰ ይቆጠራል ያዕ ጌታም ሲያስተምረን « ያመነ የተጠመቀ ይድናል»እለ እንጂ ያመነ ብቻ አላለምነማርቶ ዮሐጀቶጅ ሴሎቸንም በዚህ መልኩ የግድ መፈጸም እንደሚገባን አስተማረን እንጂ በእምነታቸሁ ብቻ ትድናሳችሁ አላሰንም የእግዚአብሔር የማዳን ሥራው በዕሰተ ዓርብ አንድ ጊዜ የተፈጸመ ሲሆን የማዳኑ ጸጋ በየጊዜው ለሚነሠት ትውልድ ሁሉ የሚደርሰው በስብከተ ወንጌልና ምሥጢራትን በመፈጸም ነው ስለዚህ ነው ቅዱሳን ሐዋርያት « ለጸሎትና ቃሉን ለማገልገል እንተጋለን» የሚሉት የሐዋጄቶ ቃሉን ማገልገል ማለት ወንጌልን ማስተማር በሰሙም ንስሐና የኃጢአት ሥርየት መስበከን ያመለከታልሉቃቶጄ በጸሎት መትጋችም ማለት በከርስቶስ አምነው ንስሐ ለሚገቡትና የኃጢአት ሥርየት ለሚያስፈልጋቸው ተገቢውን ምሥጢራተ ቤተ ከርስቲያን በልዩ ልዩ ሥርዓተ ጸሎት አማካይነት መፈጸም እንደሆነም ከሐዋርያት የዕለት ተዕለት ተግባር ለማወቅ ይቻላል የመጀመሪያዎቹ ምእመናን ቃሱን በማመንና በመቀበል ብቻ አልቀሩምበሐኖርያት ሥራ እገደተጻዷ ቃሱንም የቀበሉት ተጠመቁ በዚያም ቀን ሦስት ሺህ የሚያሀል ነፍስ ተጨመሩ» ካለ በኋላ « በሐዋርያትም ትምህርትና በኅብረት እንጀራንም በመቁረስ በየጸሎቱም ይተጉ ነበር ይላልየሐዋጀቶ እንግዲህ የመጀመሪያዎቹ ከርስቲያኖች የሐዋርያትን ትምህርት በመስማትና በማመን ምሥጢራትም በመፈጸም በየጸሎቱም በመትጋት በመንፈሳዊ ፍቅርና እንድነት መኖራቸውን እያስታወስን የእነርሱን አርአያ መከተል ከርስቲያናዊ ግዴታችን ነው ስለሆነም እንድ ሰው መዳን የሚቸለው በእምነት ብቻ ሳይሆን በወንጌል የታዘዙትንም ምሥጢራት በመፈጸም እገደሆነ በጥልቀት መረዳት ይገባናል ማሰት ነው ከዚህ በመቀጠል የእያንዳንዱ ምሥጢር ምንነትና አፈጻጸሙን በመጠኑ ለመየት እንሞከራለን ። ፍ ጅ ሟጀ ምሥጢረ ጥምቀት በእምስቱ አዕማደ ምሥጢርና በሰባቱ ምሥጢራተ ቤተ ከርስቲያን ውስጥ የሚገኝ ነው ትምህርቱም በአምስቱ እዕማደ ምሥጢር በስፋት የተሰጠ በመሆኑእዚህ ላይ የምናተኩረው አፈጸጸም ላይ ብቻ ይሆናል ማለት ነው የጥምቀት አፈጻጸም ሀ በውኃው ላይ መጽሐፈ ከርስትናጸሎተ ጥምቀት ይደርሳል ሊ መስተብቁዕ ከበእንተ ዱያን እስከ በእንተ ሰላም የጸለያል ሒ ጸሎተ ጥምቀቱን ካሀኑ ሲጸልይ አጁን በተጠማቂው ላይ ያኖራልርአንብሮተ እድ ያደርጋልን መ የሚጠመቀውን ሰው ስመ ከርስትና ይሰይማል ር ን ሠ ጸሎተ አኮቴትና ጸሎተ ወንጌል አድርሶ በእንተ ሰላም በእንተ ርዕሰ ሲቃነ ጳጳሳት በእንተ ማኀበር የተባሱትን ጸዋትዎን ይጸልያሮ ካህኑ እጁን በትእምርተ መስቀል አምሳል በተጠማቂው ላይ አኑሮ « ይኩን ስምከ እገሴኦ እያለ ስመ ጥምቀቱን ሦስት ጊዜ ይጠራል ሲ «ቡሩከ እግዚአብሔር ዘያበርህ ለኩሉ ሰብእን እያለ በውኃው ላይ ሦስት ጊዜ ሜሮን ይጨምራል እንዲሁም « ቡሩከ እግዚአብሔር እብ አኃዜ ኩሉ ዓለም አምላከነወቡሩከ ወልድ ዋሀድ እግዚእነ ኢየሱስ ከርስቶስ መድኃኒ ነወቡሩከ መንፈስ ቅዱስ ጳራቅሊጦስ መጽንኢ ወመንጽሔ ኩልኑን እያለ በመስቀል ሦስት ጊዜ ውኃውን ይባርካል ኋ ከበፎ ህሃቪከ ዕዷርበበፎ ሼ «አሐዱ እብ ቅዱስ እሐዱ ወልድ ቅዱስ አሐዱ ውእቱ መንፈሰ ቅዱስ ብሎ በለዑል ዜማ በማዜም ውኃውን ያትባልባርካል ቀ ሰብሕዎ ለእግዚአብሔር ኩልከሙ አሕዛብ» የሚለውን ካህኑና ሕዝቡ በመቀባበል እንደ ሥርዓተ ቅዳሴው ይፈጽማሉ ቢ ዲያቆኑ የሚጠመቀውን ከምዕራብ ወደ ምሥራቅ ያመጣዋል ካህኑም «አጠምቅከ በሰመ አብ አጠምቅከ በስመ ወልድ እጠምቅከ በስመ መፀ ቅዱስ» እያለ ሦስት ጊዜ ያጠምቀዋል ተ ተጠማቂው ሲጠመቅ ኛውን መዝሙረ ዳዊት ያነብባልሕፃን ከሆነ የከርስትና አባቱ ወይም እናትዋ ያነብባል ቸ ካህኑ በተጠማቂው ፊት ላይ ርንሣዕ መንፈሰ ቅዱሰ» እዖለ እፍ ይልበታል ማሪ ሙ ጥምቀት የሚፈጸመው በቅድሰት ሥላሴ ሰም ነው የሥላሴ ስም ሳይጠራ የተጠመቁት ጥምቀት በባዶ ውኃ ተነከሮ እንደመውጣት የሚቆጠር እንጂ የሚያሰጠው ዋጋ ወይም ጥቅም የለውምማቴቿቶ ጥምቀት የሚፈጸው በፈሳሽ ወይም በጥልቅ ውኃ ነው ጥልቅ ውኃ በማይገኝበት ጊዜ ግን ውኃ ቀድተው ወይም በእጅ እየታፈኑ ያጠምቁታል አጥማቂው ኤጴስ ቆኦስም ወይም ቄስ ሊሆን ይገባልሥልጣነ ከሀነት የሴለው ሲያጠምቅ አይቸልምፍትመንእንደ ሴቶች የማጥመቅ ሥልጣን የላቸውምፍትመንአን ድሰቅ ኤጴስ ቆፅስም ሆነ ቄስ ዋጋ ተቀብሎ ማጥመቅ አይገባምፍትመንአእን ይጴጥ ጁ ማንኛውም ተጠማቂ በሃይማኖት ከተለዩ ሰዎች ዘንድ ሄዶ ቢጠመቅ ከርስቲያን አይባልም ፍትመንአእን ይረሰጣ ጁ ንዑስ ከርስቲያን የሚጠመቁበት የትንሣኤ ዕለት የሆነ እንደሆነ በሰሙነ ሕማማት በሱባኤው ውሰጥ ሐሙስ ሰውወነታቸውን ይታጠባሉ ዓርብ ይጾሙና እሑድ ይጠመቃሉ ። ዘፍ ቶቿ መነ ረሪ ዛ ዕፅ ከበፎ ህሃቪከ ዕዷርበበፎ ሒ ተጠማቂው እንደገና ፊቱን ወደ ምዕራብ የሚመልስበት ምከንያት አዳም በድሎ ወደ ሲኦል መውረዱን ለማመልከት ነው መ ተጠማቂው በውኃው አገጻር መቆሙ አዳም የድኅነትን ተስፋ መስማቱን ለማዘከር ነው ሠ ካህኑ የተጠማቂውን እጅ ይዞ ወደ ምሥራቅ ፊቱን የሚመልስበት ምከንያት ጌታ በጥምቀት ወደ ምሥቃዊት ገነት እንደመለሰን ለማጠየቅ ነው ፌሬ በፊት የዐ እና የፀዐ ቀን ሕፃናት በኋላ ንዑሰ ከርስቲያን የሚጠመቁበት ምከንያት ሕየናት የኖሎት የእረኞቸን የቅዱሳት አንስት ምሳሌ ሲሆኑ ንዑሰ ከርስቲያኑ ደግሞ የሰብእ ሰገል የሐዋርያት ምሳሌዎች ስለሆኑ ነው ሽ ን ሲ ወንዶች ሴቶችን ሴቶች ወንዶችን ከርስትና እገዳያነሥ የተከለከለበት ምከንያት በጾታቸው ሰማስተማር እገዲመችቸ ነው ግ የቅብዐ ዳዊት ይደገማልጸሉተ አኮቴት ይደርሳል ንዑሰ ከርስቲያኑ ይታጠናል ዲያቆኑ ጸሎት እያዘዘ ሕዝቡ ይጸልያል ቀርነ ቅቡዑን የቅባቱን መያዣን በእጁ ይዞ ጸሎተ ዘይት ይጸልያል ካሀኑ ዘይቱን ከጸለሰየበት በኋላ ወንዱን ደረቱን ልቡንትከሻውን የእጁን መዳፍ ውስጡንና ውጭውን ጀርባውን ይቀባል ሴት ከሆነቸ ደግሞ ከእገገቷ በላይ ከቀባት በኋላ ከአንገቷ በታች ያለውን አካሏን ደግሞ ዲያቆናዊት እጁን ይዛ ትቀባታለች በሚቀባም ጊዜ «ዕቀብዓከ በስመ አሐቲ ቅድስት ቤተ ከርስቲያን እንተ እግዚአብሔር አሜንን እያለ ነው ካህኑ በየተራው የዘይቱን ጸሎትና ቡራኬ ካደረሰ በኋላ ንዑሰ ከርስቲያኑን በዘይቱ በተቀላቀሰ ውኃ ርፀበልን ይረጨዋል በመጨረሻም ሥርዓተ ጥምቀት አድርሶ ቅብዕ ቅዱሱን ቀባቶ ያጠምቀዋልቶ ፎ ጅ ፎ እ ጁኳ ሯሮሥጢረሥርዓተነ ሜሮን ከሰባቱ ምሥጢራተ ቤተ ከርስቲያን መካከል ሜሮን አንዱ ሲሆን በአፈጻጸም ደግሞ ከምሥጢረ ጥምቀት ቀጥሎ በሁለተኛ ደረጃ ይፈጸማል ሜሮን የሚለው ቃል የግሪከ ሲሆን ትርጓሜውም ቅብዓት ማለት ነውሜሮን ቅብዓት ነው ቢባልም ማንኛውም ቅብዓትነት ያለው ነገር ሁሉ ሜሮን ይባላል ማለት አይደለም ቤተ ከርስቲያንም ቃሉን እንዳሰ ወስዳ ትጠቀምበታሰቸ ሜሮን ልዩ ልዩ የሽቱነት መዓዛ ካላቸው ዕፅዋት ተነጥሮ የሚወጣ ሲሆን በፓትርያርከና በጳጳሳት ጸሎት ይባረካልይከብራል ሜሮን ምሥጢር የተባለት ምከንያት በሚታይ አገልግሎት የማይታይ ጸጋ ስለሚያሰጥ ነው ይኸውም ሀብተ መንፈስ ቅዱስ ሲያሳድር በዓይነ ሥጋ ስለማይታይ ነው ምሥጢረ ሜሮን በብሉይ ኪዳን ቅብዐ ሜሮን ዛሬ በሐዲስ ኪዳን ኃይል እግኝቶ በጥምቀት ከእግዚአብሔር ዳግመኛ ለተወለዱ ሰዎች የጸጋ ማግኛ የጥምቀቱ ማጽኛ ከመሆኑ በፊት በብሉይ ኪዳንም ለመንፈሳዊ አገልግሎት ይውል ነበር በዘመነ አበው ያዕቆብ ከወንድሙ ከዔሳው ተጣልቶ ወደ ሶርያ ሲሄድ መንገድ ላይ መሸበት ከመገገድ እልፍ ብሎ ደንጊያ ተንተርሶ ተኛ ሌሊት በሕልሙ መሰላል ከምድር እስከ ሰማይ ተተከላ እግዚአብሔር በላይ ተቀምጦባት መላእከት ሲወጡባት ሲወርዱባት አየ ሲነጋም ተነሥቶ በእውነት ይህ ሥፍራ የእግዚአብሔር ቦታ ነው እንጂ ሌላ አይደለም ይህ የሰማይ ደጅ ነው በማለት ተንተርሶት የነበረውን ደንጊያ ወስዶ ሐውልት አድርጎ አቆመው ዘይት አፈሰሰበትና ቦታውንም ቤቴል ብሎ ጠራው ትርጉሙም የእግዚአብሔር ቤት ማለት ነውዘፍ ይህም ምሳሌ ነው ያዕቆብ የቀሳውስት ደንጊያ የአሕዛብ ዘይት በሜሮን አማካይነት የሚሰጠው የመንፈስ ቅዱስ ምሳሴ ነውበኦሪት ከህነት በሕግና በሥርዓት ተወስኖ ከመሠጠቱ በፊት የነበሩ አበው ቀደምት ሀብተ ከህነትንና ሀብተ ትንቢትን ከእግዚአብሔር እየተቀበሉ መሥዋዕት ይሠው ትንቢት ይናገሩ ነበርና ያዕቆብም ከእባቱ ከይስሐቅ በተመረቀው ምርቃት እንደ ነቢያት ትንቢት ሲናገር ደግሞም እንደ ካህናቱ መሥዋዕት ሲሠዋ ራል ይኖ በሌላ ምሳሌ ያዕቆብ የጳጳሳት ዘይቱ የሜሮንድገጋይ የቤተ ከርስቲያን ምሳሌ ነው ዛሬ በጳጳስ አጅ በሜሮን አማካይነት አዲስ ቤተ ከርስቲያን እገዲከብር ያዕቆብም ያንን ድንጋይ ዘይት አፍስሶ ይህ የእግዚአብሔር ቦታ ነው አሰ በዘመነ ኦሪትኔ በሙሴ ጊዜ የዚህ የቅብዐት ነገር የበለጠ አዘገጃጀቱና አጠቃቀሙአፈጻጸሙ በእግዚአብሔር አማካይነት ሕግና ሥርዓት ወጥቶለት እናገኛለገ ዘጺ ቋቋ« በቀማሚ ብልሃት እንደተሠራ ቅመም የተቀደሰ የቅብዓት ዘይት ታደርገዋለህ የተቀደሰ የቅብዓት ዘይት ይሆናል» ብሎታል ከዚህ በኋላም በዚህ በተቀደሰ የቅብዓት ዘይት የመገናኛ ድንኳኑን የምስከሩን ታቦት መሠዊያውንና በመገናኛ ድንኳን ውስጥ የሚገኙትን ንዋያተ ቅድሳት በሙሉ ትቀባበታለህ ሁሉንም ትቀድሳቸዋለህ ቅድስተ ቅዱሳንም ይሆናሱ የሚነካቸውም ሁሱ ቅዱስ ይሆናሉ» ብሎታልከዚህ ቀደም ቅዱሳን ያልነበሩት ንዋየ ቅዱሳት የተቀደሱት ከቅብዓቱ በኋላ ነው የሚነካቸው የተቀደሰ ሆነ ከዚህም ሌላ እግዚአብሔር ለሙሴ ያዘዘው በከህነት ያገለግሉኝ ዘንድ አሮንንና ልጆቹን ቀባቸው ቀድሳቸውም በማለት ነበርከዚህም የምንረዳው አሮንና ልጆቹ በተቀደሰው ቅብዓት አማካኝነት ከእግዚአብሔር ዘንድ ሀብተ ከህነትን አግኝተው ለአገልግሎት እንደተለዩ ነው በመጨረሻ እግዚአብሔር ለሙሴ የተቀደሰው ቅብዓት እንደተራ ቅብዓት አለመሆኑን ሲያስረዳው የተቀደሰው የቅብዓት ዘይት ሰልጅ ልጅ የሚተላለፍ እንደሆነ በሰው ሥጋ ላይ እንደተራ ቅብዓት እንዳይፈስ ጀ እንደሱ ያለ ሴላ ቅብዓት እንዳይሠሩና እንዳይጠቀሙ ካስጠነቀቀ በኋላረ እንደርሱ ያለውን የተቀደሰውን የቅብዓት ዘይትን የሚያደርግ ሰው በሌላም ሰው ላይ የሚያፈሰው ከሕዝብ ተለይቶ ይጥፋ» በማለት ቅጣቱንም ጨምሮ ነግሮታል ሙሴም በታዘዘው መሠረት ፈጽሟልዘጸ ቋቶቋ ቋ ዘሌቿቶ በብሉይ ኪዳን ለልዩ ልዩ አገልግሎት በእግዚአብሔር ሲመጣ የተቀደሰውን የቅብዓት ዘይት በመቀባት ለተመረጡበት አገልግሎት ይለያሉ ። ቤተ ከርስቲያን በበዓለ ኃምሣ የመንፈስ ቅዱስን ጸጋ በምልእት ከማግኘቷ በፊት መድኃኒታችን ስለ መንፈስ ቅዱስ ስጦታ ለሐዋርያት ብዙ ጊዜ አስተምሮአቸዋል «ከእናንተ ዘንድ ስኖር ይሀን ነግሬአቸኋለሁ አብ በስሜ የሚልከው ግን መንፈስ ቅዱስ የሆነው አጽናኝ እሱ ሁሉን ያስተምራቸኋል እኔም የነገርኋቸሁን ሁሱ ያሳስባቸኋል ዮሐ ጃ ዮሐ ዮሒቶጅ አጽናኙ መንፈስ ቅዱስ ለቤተ ከርስቲያን መሰጠት እጅግ እስፈላጊ ነውበዓለም ላይ ሳለቸ መከራ ለማይለያት ቤተ ከርስቲያን የሚያጽናና የሚያጸና የሚያስደስት መንፈስ ቅዱስ እስፈላጊየ ነው ። ከእ ያ ነ እናንተም እንደተማራቸሁ በእርሱ ኑሩ» በማለት ጽፏልቸ ን ወደ ሰማይ በዐረገ በአሥረኛው ቀን መቶ ሃያው ቤተሰብ በእንድነት ተሰብስበው ሳለ አጽናኙ መመ ኗዕ ከበፎ ህሃቪከ ዕዷርበበፎ ያድሥጢረ ሜሮን አፈጻጸም እንደ ኦርቶዶከሳዊ ተዋሕዶ ቤተ ከርስቲያናቸን ሥርዓት መሠረት ምሥጢረ ሜሮን የዕድሜና የጸታ ልዩነ ኛውም ሰው ከተጠመቀ በኋላ ወዲያው ይህ ምሥጢር ይፈጸምለታል ት ሳይደረግ ማጉ ምሥጢረ ሜሮን አንዴ ከተፈጸመ በኋላ አይደገምም ምሥጢረ ሜሮንን ለምእመናን መፈጸም የሚቸሱት በመጀመሪያ ሐዋርያት ብቻ ነበሩ በኋላም ጳጳሳት ይህንን ምሥጢር ከሐዋርያት ተቀብሰው ይፈጽሙ ነበር ምእመናን እየበዙ ቤተ ከርስቲያን እየሰፋች ስትሄድ ግን ቅብዓ ሜሮንን የማፍላቱ የማዘጋጀቱ ሥልጣን ለጳጳሳት ሲሆን መቀባት ግን ለቀሳውስትም ተፈቅዷልዛሬ በቤተ ከርስቲያናችን ቀሳውስት አባቶቻቸን ምእመናን አጥምቀው ወዲያው በቅብዓ ሜሮኑ የተጠማቂውን አካል ከግንባር እስከ እግር ድረስ የተወሰኑ የሰውነት ከፍሎቹን ይቀባሉ የአቀባቡን ሥርዓት እንደሚከተለው ነው ሀ ዲያቆኑ ተጠማቂውን ራሱን ዝቅ አድርጎ በእትሕቶ ርእሰ በእግዚአብሔር ፊት እንዲቆም ያዝዛል ሰ ካህኑ ሜሮኑን ይዞ በተጠማቂው ላይ ይጸልያል ሐ ካህኑ ሜሮኑን በመጀመሪያ በትእምርተ መስቀል አምሳል እያመሳቀለ በገጹ በግንባር ግራና ቀኝ ሁለት ላይ ይቀባል ግንባሩን ሲቀባ በፊቱ ላይ «ቅብዓ ቅዱስ አቀብእከ ለሱታፌ ሕይወት ዘለዓለም» እያለ ሁለቱን የአፍንጫውን በር ሁለት ከናፍር ሁለትየቀኝ ጆሮ አንድ የግራ ጆሮ አንድ የቀኝ ዓይን አገድ የግራ ዓይን አንድ ደረት አንድ ማህል ጀርባእንብርት ይቀባል ሠ ከዚያም «ዕቀብዐከ ለአምላከ መሲሕ በማሕተሙ ዘኢይትፈታሕ አሜን» እያለ ቀኝ እጁን አንድ የግራ እጁን አንድየእጆቹን መገናኛዎችን የለብን ትከሻ አንድየግራ ትከሻ አገድ ማጅራትነአንድ የቀኝ ከርን አንድ የግራ ከርን አንድ የሁለት እጅ መዳፍ የውጭ ሁለትየውስጡ ሁለት ይቀባል ረ አንደዚሁ «ዕቀብዐከ ቅብዐተ ጳራቅሊጦስ» እያለ የአግር መገናኛዎችን ዳሴ ወይም ሙላ የሁለት እግር ጉልበት የሁለት እግር ጣቶች የውጭ ሁለት የውስጥ ሁለትይቀባል ሰ ካህኑ ሜሮኑን ቀብቶ ከፈጸመ በኋላ በተጠማቂው ላይ እጁን ጭኖ በአንብሮተ እድ «ቡሩከ ኩን በበረከተ መላእከት ሰማያውያን» እያለ ይባርከዋል ከዚያ በኋላ ተጠማቂው ነጭ ልብስ ይለብሳል አከሊል ይቀዳጃል ተጠማቂዋ ትልቅ ሴት ከሆነች ሜሮንን የምትቀባት ዲያቆናዊት ሴት ናት ምከንያቱም ካህናት የሴቶችን ርቃን ማየት ስለሌለባቸው ነው ነገር ግን ካህኑ በመጀመሪያ የተጠማቂዋን ፊት ከቀባ በኋላ ዲያቆናዊቱ ሴት የአጥማቂውን ካህን እጅ ይዛ የተቀረውን የሰውነቷ ከፍሎች ትቀባለች ካህኑ በዚህ ጊዜ ፊታቸውን አዙረው ይቆማሉ ምሥጢራተ ቤተ ከርስቲያን የተፈጸመለት ከርስቲያን በሚታይ አገልግሎት የማይታይ ጸጋ ከእግዚአብሔር ይቀበላል ይኸውም የመንፈስ ቅዱስ ጸጋ ማግኘት ነው አዳም አባታችን በመጀመሪያ በንፍሐት ልጅነትን ሲያገኝ ሰባት ሀብቶች ተሰጥተውት ነበርኋላም በበደል ምከንያት እነሂህን ሀብታት አጥቷቸው ነበር እነዚህ ሰባት ሀብታት ሀብተ ትንቢትዛቫብተ ከህነትሀብተ መንግሥትሀብተ ውሉድሀብተ ሃይማኖትሀብተ ጥበብ ሀብተ ፍቅር ናቸው ለ በምሥጢረ ጥምቀት ከእግዚአብሔር በጸጋ እንደምንወለድ በምሥጢረ ሜሮን ደግሞ ከሥላሴ መወለዳችን ይረጋገጣልይጸናልበመንፈሳዊ ሕይወት እናድጋለን ሜሮን የመንፈስ ቅዱስ ጸጋ ለማግኘታቸንና ለመዳናችን ማረጋገጫ ማኅተም ነው ኛቆሮ ሐ ከርስቲያን በምሥጢረ ሜሮን አማካይነት የመንፈስ ቅዱስ ማደሪያ ሕያው ቤተ መቅደስ ይሆናል ፈጣሪውን አባቴ ይለዋል እርሱም ልጄ ይለዋል ጳኛቆሮ ደቶ ጵ ኛቆሮ መ የመንግሥቱ ወራሽ የስሙ ቀዳሽ መሆንን ሮሜቿቶ ቆሮ ቆሮ ሮሜ ማጠኃቃለያ ሜሮን ከብዙ ዓይነት ዕፅዋት ተዘጋጅቶ አንድ ቅባት መሆኑ መንፈስ ቅዱስ አንድ ሲሆን የሚያሰጠው ጸጋ ብዙ መሆኑ በመስቀል አምሳያ የሚቀባው ምከንያት ተጠማቂው በከርስቶስ ማፈር አይገባውም ለማለት ለመመስከር ነው ሜሮን ከተቀባ በኋላ እፍ የሚልበት መንፈስ ቅዱስ እንደተቀበለ ለማሳየት እና ለመከራ ዝግጁ መሆኑን ለመግለጽ ነውፊሜሮን ከተቀባ በኋላ አከሊል መቀዳጀቱ የጌታን የሾህ አከሊል ለማሰብ ነው በሜሮን አማካይነት የተሰጠንን ይህንን ሁሉ ጸጋ እስከ መጨረሻው አጽንተን በመያዝ ለመንግሥተ ሰማያት ሕይወት ያብቃን ። መና አሥራ ነን ር ኦሪት እንዳሳለፋቸው ሰማጠየቅ ኅብስቱን ሲፈትት መጀመሪያ ወደ ሰማይ አገሥቶ አመስግኖ ነው የሰጣቸው ወ ወደ ሰማይ አባታቸሁ አመልከቱ ሲል አንድም ኅብስቱን በመለወጥ ከእባቱ ጋር በሥልጣን አ ለ ሰልም አ በክ ሥጋ ከልጅህ ጋር አዋህደህ ድኅነት የሚሰጥ አደረግኸው ሲል ለ ብዙ አንስሳት ተሠውተው ነበር ግን አላዳኑም በእኔ መሥዋዕትነት ዓለም ሁሉ ዳነ ሲል ነው ሐ ብዙ ነቢያት ጸድቃን ሞቱ ሞታቸው ግን ማንንማ አላዳነም በእኔ ሞት ዓለም ሁሉ ድኗልና ለማለት ነው ሥጋወደሙን በ የኦሪት የሚቃጠል መሥዋዕት አልፎ በአዲስ ኪዳን መሥዋዕት መተካቱ ሲያመለከት ነው የአዲስ ኪዳን መሥዋዕት መጀመሪያ አድርጎ ቢሆን ኖሮ አይሁድ ኦሪት ትበልጣለችና በኋላ አደረጋት ብለው እንዳይነሥ መሥዋዕተ ኦሪት ታናሽ መሥዋዕተ ሐዲስ ታላቅ መሆኑን ለማመልከት መሥዋዕተ አዲስ አስቀድሞ ቢሆን ሥርዓት ለወጠብን ብለው ወንጌልን ላለመቀበላቸው ምከንያት ያገኙ ነበር ዓመተ ፍዳ ዓመተ ኩነኔ አለፈ ዓመተ ምሕረት ተተካ ሲል መሥዋዕተ ሐዲስን በኋላ አደረዝ ምሥዋው መሠዊያው ፃሕል ኅብስቱ ሥጋው ሚቀርብበት ጽዋው ዋንጫው ወይኑ ደሙ የሚቀርብበት መሶበ ወርቅ መሥዋዕቱ የሚዘጋጅበት እረፈ መስቀል ማንኪያን ዲያቆኑ ሲምእመናን ደሙን የሚያቀርብበት ማኅፈድ መሸፈኛን ኅብስቱና ጽዋው የሚጠቀሰልበትና መሶበ ወርቁ የሚሸፈንበት ጨርቅ ማዕጥንት ጽናሀ የዕጣን መሥዋዕት የሚቀርብበት ኩስኩስት መንቀልን ከነሀስ ሚሠራ የእጅ ማስታጠቢያ ከመቁረብ በፊት ሲደረጉ የሚገቡ ጥንቃቄዎች በከስቶስ የባህርይ አምላከነት አምኖ ሃይማኖቱን መስከሮ ራሱን በንስሐ መርምሮ ቀኖናውን ፈጽሞ ሃይማኖቱን ከመግባር ይዞ የቀረበ ሁሉ መቀበል ይቸላል እምነት ሰ ሰዓት ያሀል ከእህል ከውሃ በመከልከል ጾም ጀ በትዳር ያሉ ለሦስት ቀናት ከቁርባን በፊት ከሩካቤ መጠበቅና ከተቀበሉ በኋላ ለሁለት ቀናት መከልከል ወንዶች ሕልመ ሌሊት በዝንየት ሴቶቸ በወር አበባ በማናቸውም ፈሳሽ ባሉበት ዕለት እንዳይሆን መጠበቅ ትውኪያ ነስር ቁስል ወደእፍ የሚገቡ ትንኝዝንብ ቢያገኘው በዚያ ቀን ሊቀርብ አይገባውም» ከቁርባን በኋላ ካለመጠንቀቅ ለሚሆን ግን ንስሐ ይቀበሉበታል ንስሐን ሳይፈጽሙ ድጋሚ መቀበል አይቻልም ኪዳን ተአምር ሰምቶ መስቀል ተሳልሞ ሙሉውን ቅዳሴ የተገኘ መሆን አለበት ፍ ነ ነ በቁርባን ጊዜ ቅዱስ ሥጋውን ካሀኑ ሲያቀብሉት « ሥጋሁ ለእማኑኤል አምላከነ ይህ ሥጋ አማኑኤል ከእመቤታችን የነሳው ነው ሲሉ ተቀባይ «አሜጌ ይላል ደሙን ደግሞ ዲያቆን ሲያቀብለው ደሙ ለአማኑኤል አምላከነ ይህ ደም አማኑኤል ከእመቤታችን የነሳው ነው ሲለው አሜን አሜን ብሎ ይቀበላል የቅቁርባን አፈጻጸም ኅብስቱን ከንጹሕ ስንዴ ወይኑ ከንጹሕ የወይን ፍሬ ዘቢብ በቤተልሔም ይዘጋጃል ቁርባን በጳጳሳት በቀሳውስት ይፈጸማል በቤተልሔም ኅብስቱና ወይኑ ይዘጋጃል ሥጋወደሙ የሚሆነው በቤተ መቅደስ ነው ቅዳሴ ከመቀደሱ በፊት ኅብስትና ወይንን ነው ካህኑ በቀደሰ ጊዜ መንፈስ ቅዱስ ይወርድበታል ኅብስቱም ተለውጦ ኅብስት በመሆን ፈንታ ሥጋ ወልደ እግዚአብሔር ይሆናል ወይኑም ከወይንነቱ ወደ ደመ ወልደ እግዚአብሔር ይለወጣል ን የአቆራረብ ቅደም ተከተል ሲቀ ጳጳስ ጳጳሳት ቆሞሳት ቀሳውስት ዲያቆናት በየተራቸው ይቆርባሉ ከእነሱም ቀጥሎ ያልቀደሱ ካህትና ዲያቆናት ሁሉም በየማዕርጉ ተራ ይቆርባሉ ከእነሱ ቀጥሎ በዕለቱ ከርስትና የተነሥ ይቀበላሉ ከዚያም ቀጥሎ ደናግል ሕዝባውያን ምእመናን ሥርዓተ ቅዳሴው እንደሚያዘው በየማዕረጋቸው ይቆርባሉ አሜን ከተባለ በኋላ ማየ መቁሪሪር የቅዳሴ ጠበል ይሰጣል ፍትሐ ነገሥት አጀ የቅዳሴ ጠበል አገልግ ሥጋወደሙን ለተቀበሉ የተቀበሉትን ሥጋና ደም ወደ ሰውነታቸው እንዲዋሐድ ከአፋቸው እንዳይቀር የሚረዳ ነው ፍህኢ ቶ ለድውያን ለሕሙማን ደዌ ሥጋና ደዌ ነፍስን የሚፈውስ ስለሆነ ሕሙማን ይጠቀሙበት ዘንድ የተፈቀደ ነው ኝ » ቫርዛ ከበፎ ህሃቪከ ዕዷርበበፎ ቺ ከሀነት ተከህነ ካለው ነውና ከሆን አከአጋይ ስ የወጣ ሲሆን አገለገለ ማለት ነው ከህነት አገልግሎት ማለት ይሆናል ይህም አገልግሎቱን ተግባሩን የሚ የእግዚአብሔ ጅ ማለት ነው ካህን የቤተከርስቲያን ምሥጢር መፈጸም የሚቸል በሰውና በእግዚአብሔር መካከል ሆኖ ኳሊ ረ ርኢ ሰውና እግዚእብሔርን የሚያገለግል ነው ሰጎ ጢረ ከሀነት ለሁሱም በእንብሮተ ዕድ ጸጋውን አግኝቶ ለማስተማር ለመምራት ሌላውንም የቤተከርስቲያን ምሥጢራት ለመፈጸም ለማ« ለመፍታት ሥልጣን የሚያሰጥ የከበረ ምሥጢር ነው ከህነት ለሁሉም የሚሰጥ ሳይሆን በፈቃደ እግዚአብሔር ለዚህ እገልግሎት ተመርጠው በአንብሮተ ዕድ በጳጳሳት አማካይነት ለተሾሙት የሚሰጥ ነው ሀነት ዓላ ሰዎችን ከሰይጣን ሥራ ሁሱ በመለየት በማስተማር በመቆጣጠር በመጠበቅ በቅድስና በማንጸት በመናዘዝና በመፍታት ጨለማውን ሚም ብክ አልጫውን ዓለም ለማጣፈጥ ምሥጢራተ ቤተከርስቲያንን በመፈጸም ለምእመናን ጸጋ መገስ ቅዱሰን ለመሰጥት የእግዚአብሐር ልጆቸ የመንግሥቱ ወራሾቸ እገዲጹ ለማብቃትና ድኅነተ ነፍሰ ሰመስጠት ግሎት ለመፈጸም ነው እግዚአብሔርን በቅዳሴ በውዳሴ ለማመስገንና መንፈሳዊ አገል ህነት አመሠ ከሀነት የተጀመረው በመጀመሪያው ሰው በእዳም ነው እግዚአብሔር አምላከ አዳምን በልጅነት አከብሮ ነቢይ ካህን ንጉሥ አድርጎ ፈጥሮታኒ ሹሞታል ሌሎችም አበው ሰቤታቸው ካሀን በመሆን ያገልግሉ ነበር በእግዚአብሔር ተሹመው ከህነትን መንግሥትን አዲሱን መንፈሰ እየተዘሱ በነቢይነታቸው ያለፈውን የሚመጣውን ሲገልጹ ሲያስተምሩ በክህነታቸው ደግሞ መሥዋዕት ሲያቀርቡ ኖረዋል ከ ን ከሙሴ በኋላ የነበሩ አበው ለከህነት የሚሾሙት ከሴዊ ነገድ የሆኑ ብቻ ነበሩ ይኸውም የሚፈጸመው በጸሎት በቅብዓትና ቡራኬ ነበር ከአሮን ጋር የሚያገለግሱና የሚተባበሩ ሌዋውያን በከሀነት እገልግሎት እንዲገቡና ከእነሱ ውጭ ግን ያልተፈቀደለት ሰው ቢገባ ይገደል ዘንድ ጥብቅ ትእዝ ከእምላከ ተሰጠ ይህም የከሀነትን አገልግሎት ታላቅነትና ከብር አረጋገጠ ዘጎድያ ከአሮንና ከሌዋውያን አስቀድሞ መልኬጹዴቅ የተባለ ደግ ሰው የከህነትን ሥራን ሠርቷል ይህም የከርስቶስ ምሣሴ ሲሆን አብርሃምን በመባረክ ኅብስተ አኮቴት ጽዋዕ በረከትን ቀድሶ በመስጠት የአዲሰ ኪዳንን ቁርባን ምሳሴ አሳይቷልዘፍቶቿ ዕብ ይ የሥርየት መሥዋዕትን ለማቅረብ የሌዊ ነገድ መሆን የግድ ያስፈልግ ነበር ነገር ግን ጌዴዎንኤልያስና ማኑሄ በዘመናቸው መሥዋዕት አቅርበዋል ይህን ግን ለሥርየተ ኃጢለት የሚሆን ሳይሆን የጌዴዎን መስፍን እስራኤልን ከምደያም እጅ እንደሚያድን ሰምልከት ሴልያሰም ሰቢይ የእግዚአብሔርን አምላከነት ሰጣኦት አምላኪዎች ለማስረዳት ለምስከርነት ማኑሄም ያቀረበው መሥዋዕትም ለምለጋና ነበር መሳ ነገ ሂቋወ ምንም እንኳን መሥዋዕት የመሠዋት ከሀነታዊ ሥራ ያለው ቢ ጉድለት ያላቸው በዚህ ሥራ እንዳይሳተፉ ታግዷል ዘሌ ለከህነት የሚመረጡትም ጤነ የወይን ጠጅ የማይጠጡ ዕድሜያቸው ከሃያ አምስት ዓመት በላይ ምሆን ነበረባቸው ሀህናት አገልግ በቤተ መቅደሰ ማገልገል ሆኑ ፁ ለሕዝቡ ሕግ ማስተማር የእግዚአብሔርን ፈቃድ መጠየቅ ሳሙ ቶጁ ተላላፊ በሸታ ያለባቸውን መለየት ዘሴ ቶይጀ ለኃጢአት ሥርየት የሚሆን መሥዋዕት መሠዋት ዘሌፅቶይ ዘሌ ወ ሆንም የሌዊ ዘር ሁሱ ግን ካህን ይሆን ዘንድ አልፈቀደም በተሰይም የስካል ኞቸ ንጽሕናቸውን የሚጠብቁ የግይሰከሩና ሀ ፅለታዊ አገልግሎት ። መሠ የጋብቻ ሥርዓት አመሠራረት የሚጀምረው እግዚአብሔር አዳምና ሔዋንን ፈጥሮ በኤደን ገነት ካስቀመጠበት ጊዜ ጀምሮ ነው እግዚአብሔር አምላከ «ሰው ብቻውን ይሆን ዘንድ መልካም አይደለም የሚመቸውን ረዳት እንፍጠርለት» በማለት በዕለተ ዓርብ በሠሰስት ሰዓት የምትረዳውን ሔዋን ከጎኑ በተፈጠረቸበት ጊዜ የጋብቻ መሠረት ተጣሰ የዓለምን ኑሮ በተቀናጀ ጉልበት ተራዳድቶ የመቋቋም ሥርዓት ተጀመረ በማከታተልም ብዙ ተባዙ ምድርንም ሙሏት በሚለው አምላካዊ ትእዛዝና ውሳኔ የቤተሰብና የንብረትም ምንጭ ተመሠረተ ዘፍ ጁ ዘፍ ኩፋ ፀ በሐዲስ ኪዳንም ጌታቸን መድኃታችን ኢየሱስ ከርስቶስ በቃና ዘገሲላ ሠርግ በመገኘት ጋብቻን አጽገቷል ባርኑል ዮሐ ቶጵ ሐዋርያትም በአመከንዮ ጋብቻ ንጹህና ርኩሰት እንደሌለበት ተናግረዋል ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎሰም ከርሰቶስ ጋብቻ ከቡር መሆኑን መንግሥተ ሰማያትን በሙሽራ እንደመሰለ ማቴ ቶ እርሱም ምሥጢረ ተከሊል ታላቅ እንደሆነ ሲያስረዳ በከርሰቶስና በምእመናን መስሎ ተናግሯለ ኤፌ ጽወ ጋብቻ ሁለት ተቃራኒ ጾታ ያላቸው ወንድና ሴት ከሁለት ወደ አንድ አካልነት የሚለወጡበት ሕይወት ነው ጋብቻን የመሠረተው እግዚአብሔር ነው ጋብቻ ምሥጢር መባሉ ሀ በሚታይ ሥርዓት የማይታይ ጸጋ ስለሚያሰጥ ሰ ለሁሉም ስለማይሰጥሰመነኮሳት ሐ ሁሉም ተጋቢዎች የሚፈጽሙት ሩካቤ ምሥጢር ስለሆነ ነው ስለዚህም ቅዱስ ጳውሎስ አይህ ምሥጢር ከቡር ነውን አሰ ኡፌ ቶወጩ ጋብቻ ታላቅ ከቡር ቡሩከ አዲስ ቅዱስ የሆነ ምሥጢር ነው ዕታችን ከመድኃኒታችን ከኢየሱስ ከርስቶስ በፊት የነበሩ አበው ለራሳቸውና ለልጆቻቸው የትዳር ጓደኛ ሲመርጡ የተለያየ ዘዴ ይጠቀሙ ነበር ሰምሳሴ አባታችን እብርሃም ልጁ ይስሐቅ ከከነዓን ሴቶቾ ሚስት እንዲያገባ ባለመፈለጉ ከተወለደበት ሀገር ከዘመዶቹ ሚስት የምትሆነውን እንዲያመጣለት አገልጋዩን ወደ ዘመዶቹ ሀገር ልኮታል ከማንኛውም ሴት ጋር እንዳይጋባ ነው የጻድቅ አብርሃም ሎሌ ወደ አብርሃም ዘመዶቸ ሄዶ ርብቃን ለይስሐቅ ሚስት እንድትሆነው በእግዚአብሔር ቸርነት የመረጣት የብርና የወርቅ ጌጥ ልብስም ማጫ ይሆናት ዘንድ ሰጣት ዘፍ በሙሉ ይስሐቅም ልጁ ያዕቆብ « ከከነዓናውያን ሴቶቸ ልጆች ሚስት አታግባ ተነሣና ወደ እናትህ ሀገር ሂድ ከእናትህ ወንድም ከላባ ሴቶች ልጆቸ ሚስትን አግባ ዘፍ ሲል አዝዞታል ይስሐቅ ሊያዕቆብ ይህን ትዕዛዝ ያስተላለፈው ከንዓናውያን ጥሩዎች እንዳልሆኑ በመረዳቱ ነው ከሁለቱም ታላላቅ ሳሙቿ መመልከት ይጠቅማል በሕገ ልቦና ሕዝብ አልበዛም ነበርና እምነትም ቤተሰባዊ ጠባይ ስለነበረው የዘመድ ጋብቻ ሲመረጥ ይስተዋላል ሕገ ልቦና አልፎ ሕገ ኦሪት ከተተካ በኋላ ግን ሕዝቡም በመብዛቱ ሃይማኖትም ብሔራዊ ጠባይ ስለያዘ ዘመድ ከዘመዱ እንዳይጋባ ትእዛዝ ወጥቷል ዘሌ ቿቶ ዘሌቶጃ ይኸውም ሥጋዊ ተዛምዶ በሁለቱምበሴቷም በወገዱም በኩል እስከ ሰባት ትውልድ ድረስ ወዴ ፅ ይ ላይ ልጅ ያባቱን የአያቱን የቅድመ አያቱን ሚስት ልጁገ አናቷን አያገባም ወደታች አባት ልጁን የልጅ ልጁን ወይም የልጁን ለጅ ሚስት ልጄን አጎት እናቷን ማግባት አይገባውም የወንድምና የእኅት የአከስትና የአጎት የአማትና ምራት የዋርሳና የአያት ጋብቻ በዚሁ ምከንያት የተፈጠረ ዝምድና ጋብቻ ይከለከላል ፅዕ ከበፎ ህሃቪከ ዕዷርበበፎ ካገባ በኋላ አንድ ሥጋ ከሆነ በኋላ በጥቃቅን ምከንያት ሚስቱን መፍታት አልተፈቀደለትም የባል እስራኤላውያን አገገተ ደንዳና ሕዝቦች ከመሆናቸው የተነሣ ሚስቶቻቸውን መፍታት ከፈለጉ የፍቻቸውን ጽሕፈት ጽፈው በመስጠት ሲፈቱ እንዲችሉ ተደንግጎላቸው ነበር ዘዳ ቶ ነቢየ እግዚአብሔር ሚልኪያስ «የልጅነት ሚስትህን አትፍታ መፍታትን እጠላለሁ ይላል የእስራኤል አምላከ እግዚአብሔር» በማለት ሰዎች ሁሉ በጋብቻ ጸንተው እገዲኖሩ አኗዚል ሚል ፈሪሳውያን ጌታችን መድኃታችን ኢየሱስ ከርስቶስን ሲፈታተኑት «ሰው በሆነው ሁሉ ሚስቱን ግን ሲመልስላቸው «ፈጣሪ በመጀመሪያ ወንድና ሴት አደረጋቸው አለም ስለዚህ ሰው አባቱንና እናቱን ይዋል ከሚስተር መል ቁ አንድ ሥጋ ይሆናሉ የሚለውን ቃል አላነበባችሁምን ስለዚህ አንድ ሥጋ ናቸው እንጂ ወደፊትም ሁለት አይደሉም እግዚአብሔር ያጣመረውን እንግዲህ ሰው አይለየውም» አላቸው ፈሪሳውያን ግን ይህ እንዲህ ከሆነ ሙሴ የፍቸውን ጽሕፈት ሰጥቷት እንዲፋቱ ስለምን አዘዘ። ቋወ በማለት የከርስቶስን ትምህርት አጽንቷል መጋባት በሁሉ ዘገድ ከቡር ነው መኝታውም ገጹህ ይሁን ዕብ ከጋብቻ በፊት የሚደረግ ቅድመ ዝግጅት መተጫጨ መተጨጨት ማለት መመረጥ መፈታቀድ መስማማት ማለት ነው ይህም በሁለት ተጋቢዎች መካከል በፈቃዳቸው የሚፈጸም ነው መተጫጫት በሁለት ዓይነት መገገድ ይፈጸማል ሀ በወላጆች የሚደረግ መተጫጨት ዘፍ ለ በሁለቱ ተጋቢዎች መካከል የሚደረግ ሙተጫጨት አንድ ሰው ለወደፊት ሕይወቱ ረዳት የምትሆነውን ወይም የሚሆናትን ጓደኛ ለማግኘት በጸሎት ፈቃደ እግዚአብሔርን ሲጠይቅ ልትጠይቅ ይገባል አስተዋይ የትዳር ጓደኛ የሚሰጥ እግዚአብሔር ብቻ ነውና ምላ ቶ ገጌ ወቅ ትክከለኛ አመለካከት በሁኔታዎች ፍላጎት ለፍላጎት ዓላማ ለዓላማ የተስማሙ ከሆነ በተጨማሪም ከእግዚአብሔር ቃል ጋር የማይጋጩ ሲሆን ነው እግዚአብሔር ለወዳጆቹ መልካም ያልሆነ ነገር አይሰጥምና ዘፍ ፀ ትከከሲኛ ያልሆነ አመለካከት በሕልም ምልከት መፈለግ ዕጣ መጣል ይሀን የመሳሰለ ፈቃደ እግዚአብሔርን በእርግጠኝነት ስለ ማያሳውቅ የተሳሳተ አመለካከት ሊሆን ይችላሱ ገቡ ነገሮች በሃይማኖት መመሳሰል አለባቸው ዘዳ ሮ ነገስ ቆጅ ጀ መዝ ወገዱ ከ ሴቷ ከአ ዓመት በታች ከሆኑ መተጫጨት አይፈቀድም ጋብቻቸው እይጸናም በዕድሜ በሳል መሆንና በትምህርት ደረጃ ፍፁም መራራቅ የለባቸውም ዝምድና የሴላቸው ሲሆን ይገባል ዝምድና ሦስት መልከ አለው ሥጋዊ መገፈላዊና የጋብቻ ዝምድና ናቸው ሥጋዊ ዝምድና በተጋቢዎች መካከል እስከ ሰባት ትውልድ ድረስ ዝምድና እንዳይኖር በሥርዓተ ቤተከርስቲያን ተደንግጻል ፍት ክ ቶኃ ሀ የአባቱን የአያቱን ሚስት ልጅ እኅት እናት አያገባም ለ የልጁን ሚስት ልጅም እሀቷን አያገባም ሐ የወንድሞቹን የልጆቻቸውን ሚስት ልጅዋን እኅቷን አያቷን አያገባም ማ በተጨማሪም የጡት ልጅ እናትና አባት እንደ ልጅ ካሳደጉትጻት ጋር መተጫጨት መጋባት ከልከል ነው መገፈሳዊ ዝምድና ማለት የከርስትና ዝምድና ማለት ነው ሀ የከስትና አባቱን ሚስት ልጅ የልጅ ልጅ እኅት አያገባም ለ የከርስትና ልጁን እናት እኅት የእኅት የወንድ ልጁን ባል የሚስቱን አያት እናት አከስት እኅት ልጅዋን የልጅ ልጅዋን ሚስትም እገዲሁ ግን በመጀመሪያ ንስሐ እስኪገባ ድረስ እንደ አረማዊ እንደ መምለኬ ጣአት ይባልና ንስሐ ከገባ በኋላ እንኳን መመንኮስ እንጂ ሌላ ማግባት አይቸልም ኞ መመ ስ ነገሮች ጋብቻ ከቡር እግዚእብሔር የፈቀደው እስከ ሞት የሚጸና የማይፈርስ ነው ዋ ትትረጻቂን ሂ ኀራር ከበፎ ህሃቪከ ዕዷርበበፎ ሀብትጋብቻ በሃብት ምከንያት የሚፈርስየሚመሠረት አይደለም መጻሕፍት ሀብት ያለው በሃብቱ አይመካ ጥበብም ያለው በጥበቡ አይጫ ይለናልና ምሳሌ ቋቶ ተከለ ሰውነት የሰው ልጅ በእግዚአብሔር የተፈጠረ በመሆኑ በተፈጥሮና ከጊዜ በኋላ የሚፈጠርበት የአካል መጉደል ከምእመናን ሲለይ አይገባም ጋብቻንም ለመመሥረት ለመተጫጨትም ተከለ ሰውነት አይከለከልም በተከለ ሰውነትም ምከንያት ጋብቻ አይፈርስም ተከለ ሰውነትም በማየት ጓደኝነት መመሥረት አይገባም የሰው ሰውነቱ ምግባሩ ነውና ምሳሌ ቋቶ መኀነት የእጮኝነት ጊዜ የጋብቻ ጊዜ እንዳልሆነ አውቆ ከመተላለፍ ሊያደርሱ ከሚችሉ ነገሮች ሁሉ ጩ ያስፈልጋል ሰፋ ባለ መልኩ በቃልና በሐሳብ የሚተዋወቁበት ጠባይ ለጠባይ የሚጠናኑበት ወደፊትም በትዳር ውስጥ ሊገጥማቸው የሚቸሉትን ነገሮቸ በዚህ ጊዜ የሚፈቱበት ስለጠባያቸው ባለመተፋፈር የሚነጋገሩበት ጊዜ ነው ይሀን ጊዜያቸውን ከፈጸሙ በኋላ ቤተሰቦቻቸውን በተለየየ መዝድ ግንኙነታቸውን እንዲያውቁ ማድረግ አለባቸው ሀ የእጮኝነት ጊዜን ማራዘም ለ መገናኛ ቦታን ባለመምረጥና በመሸሸ በመደበቅ ሐ ከቃለ እግዚአብሔር በመራቅ መሚ ሀ ሁለቱ እጮኛሞች ሰው ከሌለበት ቦታ በመሆን መዳራት እይገባቸውም ጴጥ ፀ ጴጥ ቶ ሲራከ ቶድ ምሳ ሰ የወንድ የሴት አካል የሚያሳይ ልብስ ከፍት ልብስ ወይም አካልን የሚያሳይ ልብስ አለመልበስ ሐ ፈቃደ ሥጋን የሚያነሳሱ ኅሊናን ወደ ማያስፈልግ መንገድ የሚመሩ ጽሑፎችን አለማንበብ ፈቃድ የሚቀሰቅሱ ፊልሞቸን ዘፈናችን ቀልዶቾን አለማዳመጥና አለማያት ማ አብዛኛውን ወደ ጸሎትና ወደ ቃለ እግዚአብሔር ሐሳባቸውን ማዘንበል ሠ የዝሙት ፈተና በተነሣባቸው ጊዜ ሰውነት እስኪዝል ድረስ መጸለይና መስገድ አለባቸው ረ ፈቃደ ሥጋን የሚያነሣሱ ምግቦቸን መቀነስና በተቀደሰ ጋብቻ የሚኖሩትን የዕድሜ ባሰጸጎቸን ማከበር ሰ የንስሐ አባትን ቃል ማከበር እ ሀ ከራስ ከመንፈሳዊ ሕይወት ካለመብሰል አንጻር የሚመጣ ሰ በሦስተኛው ሰው ጣልቃ ገብነት የጓደኞች የወላጆች ሐ የርስ በርስ መተዋወቅ ሲደረግ ያለፈን ጠባሳ የሆነን ነገር በማንሳት ሥርዓተ ተከሊል በተከሊል ሰመጋባት የተጋቢዎች መመዘኛ ሁለቱም ተጋቢዎቸ ድንግል መሆን አለባቸው እዚህ ላይ ግን ያለ ዝሙት ምከንያት ድንግልና ባይገኝባቸውም ከተከሊል የማይከለከሉ ይኖራሱ ሀ በህከምና ምከንያት በአደጋ ድንግልናቸውን ለሚያጡ ሲ በተፈጥሮ ሲወለዱ ከመቶ ሦሰት እጅ የድንግልና ምልከት የሌለባቸው ሰዎቸ አሉ እነዚህ ተከሊል አይከለከሉም ሐ ለአቅመ ሔዋን ሳይደርሱ የመደፈር አደጋ ያጋጠማቸውና ድንግልናቸውን ያጡ ባደጉ ጊዜ አውቀው የሠሩት የዝሙት ኃጢአት ከሴለ ተከሊል አይከለከሱም መዘ በብዙ ሥራ መሥራት የተነሣ ሰውነታቸው ስለሚሳሳብ በዚህ ጊዜ ድንግልና ማጣት ያጋጥማልና ተከሲል አይከለከሉም ሁለቱም አርቶዶከሳዊ ተዋህዶ ምእመን ሁነው የንስሐ አባት ይኖራቸዋል ጋብቻ የሚከለከሉትን ሥጋዊና መንፈሳዊ ዝምድናና የአእምሮ ጉድለት ከመጠን በላይ የሆነ የዕድሜ መበላለጥ በተጋቢዎች መካከል መኖር የለበትም ሁለቱም በተከሊል ጋብቻ ዝግጁዎች ፈቃደኞቸ መሆን ይኖርባቸዋል በመተጫጨት ጊዜ ማሳለፍ የሚገባቸውን ነገር ማሳለፍ አለባቸው የሥርዓተ ተከሊል አፈጻጸም ሥራዓተ ተከሊል በቤተከርስቲያን አበው ጸሎት በቤተከርስቲያን የጋብቻ ጉባኤ በእግዚአብሔር ፊት በመሐላ በምስከር የሚፈጸም ሥርዓት ነው የቤተከርስቲያን የጋብቻ ሥርዓት ቀኖና ውሳኔዎች ሁሉ በቅዱሳት መጸህፍት ትምህርት መሠረትነት የተዘጋጁ ናቸው በሕገ ቤተከርሰቲያ መሠረትነት በተከሲልና በቁርባን የሚፈጸም ጋብቻ በዚሀ ዓለም የጤንነት የሃብትና የሰላማዊ ምንጭ ነው ምሥጢረ ተከሊል መፈጸም ያለበት በቤተከርስቲያን ብቻ ነው ተከሊል በሚደረግበት ቀን ሙሽሮች ከዘመዶቻቸው ጋር ወደ ቤተከርስቲያ ይሄዳሱ ሙሽራውና ዘመዶቹ በሰሜናዊ ማዕዘን ሙሽራይቱንና ዘመዶቿ በደቡባዊ ማዕዘን ሥፍራ ሥፍራቼውን ይዘው ይቆማሉ በቤተመቅደስ ፊት ለፊት ባለው ዓውደ ምሕረት ቅድስት ላይ ሊቀ ዲያቆናቱ ሙሽራውና ሙሽራይቱ ሥርዓተ ተከሊል የሚፈጽሙበትን ምንጣፍ አንጥፈው ለሁለቱም የሚሆን መቀጦጫ እንዲሁም አንድ ጠረጴዛና ሙሸሮቹ አገድ ሆነው የሚለብሱትን መኀናጸፊያ የሚቀቡትን ቅቅባት የሚያቀዳጂዋቸውን አከሲል ያዘጋጃል ፍነእ ቆፅዕ ርዕኗጩዩ ከበፎ ህሃቪከ ዕዷርበበፎ ሙሽሮች የሚለብሱት ልብስ የልጅነት ቀለበት የሃይማኖት አከሊል የከብራቸው መስቀል የመከራቸው ይሰጣሉ ቃለ መሐላውም «እኔ አገሌ እገሊት እገሊትንአገሌን የሕግ ሚስትባል ትሆነኝ ዘገደ ወድጄ ደል ይ ሎሐ ከዛሬ ጀምሮ በሥራዋበሥራው ሁሉ እረዳታለሁ በሀዘኗበሀዘነ በደስታዋበደስታው በሕመሟበሕመሙ በጤናዋበጤናው ከእርሱኘእርሲ ጋር እሆናለሁ መከነች ሰነፈች በማለት ይህን በመሳሰለው ምከንያት ሁሱ በልዑል እግዚአብሔር ትእዛዝ እርሷን በሞት እስከንለይ ድረስ ከእርሱ ጋር እሆናለሁእታዘዘዋለሁ ስለዚህ በእግዚአብሔርና በተቀደሰች ኦርቶዶከሳዊ ተዋሕዶ ጉባኤ ፊት በመሐላ ቃሌን እሰጣለሁ የሚል ነው ጋብቻ ያለ ሥርዓት ተከሊል አይፈጸምም ሥርዓተ ተከሊል ድሃና ባለጸጋ ጌታና ሎሌ እመቤትና አገልጋይ ካህንና ምእመን የማይለይበት በድንግልና ለኖሩ ሁሉ የሚፈጸም ነው ሥርዓተ ተከሊል በሥጋ ወደሙ ይጸናል ያለሥጋደሙ አይፈጸምም ከዚሀ በላይ በቅደም ተከተል የቃል ኪዳን ቀለበት ጸሎት የጋብቻ ጸሎት ከአከሊል ላይና በልብስ ሳይ የሚጸለይ ጸሎት በዘይት ላይ የሚጸለይ ጸሎት ይካሄዳል መሽሮቹም በቃል ኪዳናቸው ጊዜ ቀለበት ያደርጋሉ ወንዱ በሴቷ ጣት ሴቷም በወንዱ ጣት የተዘጋጀ ቀለበት ያጠልቅላታልታጠልቅለታለቸ በራሳቸው ላይ አከሊል ይቀዳጃሉ አንድ መጎናጸፊያ ካባ ይለብሳሉ ሥርዓተ ቅዳሴው ከተፈጸመ በኋላ ሙሽሮቹ ሥጋወደሙን ይቀበላሉ ተከሊል ባደረጉላቸው ጊዜ ሥጋወደሙ ካላቀበሉአቸው «ሁለቱም አንድ ሥጋ ይሆናሉ» ብሎ በወንጌል ጌታችን ያስተማረው አይፈጸምም ጋብቻውም ከጋብቻ አይቶጠርም ፍነነአ ም ፀ ጥሎሽ ጥሎሽ ፍቅርን የመግለጫ ስጦታ ሲሆን የተጀመረውም በአዳምና ሔዋን ነው የአዳም ጥሎሽ ወርቅ ዕጣን ከርቤ ነበር የሰጠውም እግዚአብሔር ነው ይኸውም የጥሎሽ ሥርዓት ከቀድሞ ጀምሮ ሲያያዝ የመጣ ነው ለይስሐቅ ሚስት ለመፈለግ የሄደው የቅአብርሃም አገልጋይ ኢያወብር ጥሎሽ ይዞ ነበር ፍትሐ ነገሥታችንም ጥሎሽ እንዲሰጥ ያዛል ነገር ግን ጥሎሽ ፍቅርን መግለጫ እንጂ ተጨንቀውና ተጠበው ግድ ስለሆነባቸው የሚያቀርቡት ዕዳ አይደለም ሁሉም እንደ አቅሙ በመጠን ሲሆን ይገባዋል የቃልኪዳን ቀለበት ጋብቻ እስከ ሞት ድስ የማይፈርስ ፍጻሜ የሌለው በመሆኑ ተጋቢዎች እስከ መጨረሻው አብረን እንኖራለን ሲሉ በእምነት ፍጻሜ የሌለውን ቀለበት ያሥራሉ ከዚህም በተጨማሪ ቀለበት ፍቅርን ከብርን ይገልጣል ስሰዚህ ለፍቅር ምልከትና ስለመዋሐዳቸው ተጋቢዎች ቀለበትን ያሥራሱ ቃልኪዳን በሁለት ተጋቢዎች መካከል የሚፈጸም የሚጸና የማይናወጥ መሐላ ሲሆን ቃል ኪዳን በካህን ፊት ይፈጸማል እስከ ሞት ድስ የማይፈርስ ካከበሩት የሚያከብር መንሳዊ ጸጋን የሚያስገኘ የሕይወት መዓርግ ነው ንድ ወንድ ከአን ነው በከርስትና ሃይማኖት ከአንድ ባል በላይ ወይም ከአንዲት ሚስት በላይ ማግባት ፈጽሞ የተከለከለ ነው እግዚአብሔር ሰአዳም አንዲት ሔዋንን ብቻ መፍጠሩ ሰሔዋንም አንድ አዳምን ብቻ መፍጠሩ የሚያስገነዝበን ይኹንኑ ነው ቅጳውሎስ ነገር ግን ስለ ዝሙት ጠንቅ ለእያንዳንዱ ሚስት ትኑረው ለእያንዳንዲቱም ደግሞ ለራስዋ ባል ይኑራት ቆሮ ብሎ ጻፈ እንጂ ሚስቶች ይኑረው ባሎች ይኑራት ብሎ አልመከረም ባለዚህ ጋብቻ በአንድ ይጸናል ከጋብቻ በኋላ የባልና ሚስት አኗኗር ባልና ሚስት ትዳር ከመሠረቱ በኋላ ከቀድሞው ያላነሰ ፈተና ይገጥማቸዋል ይህን ፈተና ሊያልፉ የሚቸሉት በጸሎት በትጋትና በምከረ ካሀን በማኅበር ጸሎት እያንዳንዳቸው የሚጠበቅባቸውን ግዴታ በመወጣት ነው ሀ ባልና ሚስት አንድ አካል ከሆኑ በኋላ በሐሳብ በዓላማ ሲለያዩ አይገባም በመካከላቸው ጊዜያዊ ጠብ ቢፈጠር እንኳን ተቻቸለው በመከባበር ሊኖሩ ይገባል ሰ ባል ለሚስቱ የሚገባትን ሁሉ ሲያደርግላት ይገባል አንዲሁ ሚስት ለባልዋ አንዲሁ ባል ከሚስቱ እንደማይበልጥ ሚስትም ከባልዋ እንደማታንስ ተገንዝበው በመከባበር ሊኖሩ ይገባል ቆሮ ቶ ሐሴት ባልዋ ያዘዛትን ልትፈጽም አንጂ ሌላውን የወደደችውንም ልታደርግና በእርሷ ላይ ሥልጣን የላትም ሥልጣን ያለው ባሏ ብቻ ነው ወንድም በሚስቱ ላይ የሴላይቱ ታዛዥ ሊሆን ፈቃድ ሊፈጽም በራሱ የማዘዝ ሥልጣን የለውም በእርሱ ላይ ሙሱ ሥልጣን ያላት የምታዘዝበትም ሚስቱ ናት ቆሮ ማሃ ለጾምና ለጸሎት ከተወሰነ ጊዜ በቀር ባልና ሚስት ተለያይተው ሲኖሩ አይገባም በአድ ጣሪያ ሥር ተጠልለው ሊኖሩ እገጂ ተለያይተው እንዲኖሩ አልተጋቡምና ሰይጣን መለያየታቸውን አይቶ እገዳይፈታተናቸው በአገድነት ሲኖሩ ይገባል ቆሮ ሣ ቤተከርስቲያን ለከርስቶስ እንደምትታዘዝ ሚስት ለባልዋ መታዘዝ ይገባታል እንዲሁም ከርስቶስ እንደወደዳት ራሱንም ሰሞት አሳልፎ እንደሰጣት እንደዚሁ ባል ለሚስቱ ሕይወቱን አሳልፎ እስኪሰጣት ድረስ ሊወዳት ይገባል አፌ ቶ ጅ ጸጴጥ ። መኖር ለ ባልና ሚስት በድፐኛ ግጭት ቢለያዩ እንኳ መታረቅ አለባቸው አንታረቅም ካሉ ሴላ ማግባት አይቸሉም ገጽሕናቸውን ጠብቀው አለባቸው ቆሮ ከበፎ ህሃቪከ ዕዷርበበፎ ሐመፍታት የሚቻለው በዝሙትና በሞት ምከገያት ብቻ ነው ቆሮ ኗ ዘ ማቴ ቋ ማ ሰሠቸ መከነቾ ጠቆረች ደሽየኞ በሚል አልባሴ ምከንያቶች መፍታት አይገባም ይቬውም በሥርዓተ ተከሊል ጸሎት በመሐላ የተፈጠመ ኪ ሽ ሀ ዝሙት ከትዳር ውጭ ውሽማን መያዝ ጋብቻን ያረከሰዋል ለመፍረስ ያበቃዋል መዳራት አመንዝራነት ሴሰኝነት ለ መካንነት እግዚአብሔር ሁሉን ማድረግ ይቸላል ብሎ በጸሎት ደጅ መጥናች ካልወለድኩ ብሎ ጋብቻን ማዋረሰ በደል ነው ዘፍ ጻድ ጳሳሙ ጳ ሉቃጵቶ ሐ በሩካቤ አለመዋሐድ እንዲሁም በንግግር በሦስተኛ ሰው መ የገንዘብ ፍቅርና ሠ በሃይማኖት መለያየትና ሕጋዊ ውል ሳይኖር የሚመሠረት ጋብቻ የቤተከርስቲያን እጅ የሌለበት የመእስባን ጋብቻ መአስባን ማለት አግብተው የፈቱ ማለት ነው እነዚህም ንጽሕናቸውን ጠብቀው መኖር የማይቻላቸው ከሆነ ማግባት ይችላሱ ሁለተኛው ግብኔ ከመፈጸሙ በፊት ካህኑ የቁድሞ ጋብቻ ለምን እንደፈረሰ ይመረምራል ወደፊትም አንደማይፈረስ አረጋግጦ ሥርዓቱን ይፈጽማል ሁለተኛ ሥርዓተ ተከሊል አይደገምም ፍትሐት ዘወልድና የንስሐ ጸሎት ተደርጎ በቅቁርባን ጋብቻቸውን ይፈጽማሉ እሰከ ሞት የጸና ነው ወንድ ሁለተኛ ጋብቻ የሚፈጽመው የሚስት ሙት ዓመት ካለፈ በኋላ ሴት ሁለተኛ ጋብቻ የምትፈጽመው ባሏ ከሞተ ከአሥር ወር በኋላ ነው ምከንያቱም ለሥራ ረዳት እንድታገኝና በሌላ ወንድ እንዳትደፈር ነው ሦስተኛ ጋብቻ ፈጽሞ የተናቀ ነው ነገር ግን አንድ ሰው ለሦስተኛ ጊዜ ጋብቻን ሊፈጽም ቢፈልግ በቤተከርሰቲያን ብቻ የንሰሐ ጸሎት ተደርለት ጋብቻውን በቤተከርስቲያን ብቻ ይፈጵማል ከሦስት በላይ ግን ጋብቻ አልተፈቀደም ለከርሰቲያን ከልከል ነው ሁለተኛ ማግባት የሚቸለው እንኳን የትዳር አጋሮቻቸው የሞቱባቸውና በዝሙት ምከንያት ትዳራቸው ያፈረሱ ናቸው ምሥጢረ ተከሊለ ስለማይደገም ሁለተኛ ጋብቻ በጸሎተ መአስባን በሥጋወደሙ ይከናወናል እንጂ ተከሲል አይደገምም የጋብቻ ዓላማ ሀ ለመረዳዳት «ሰው ብቻውን ይኖር ዘንድ መልም አይደሰም የሚመቸውን ረዳት እንፍጠርለት ባለው አምላካዊ ቃል መሠረት የሚፈጸም ነው ዘፍ ጀቶቿ የዚህን ዓለም የኑሮ ውጣ ውረድ ተረዳድቶ ለመቋቋም ለማሸነፍ አጣማጅ ያሰፈልጋል የኑሮ ቀንበር ሰብቻ የሚሸከመት ቀላል አይደለምና ሰ ዘር ሰመተካት ብዙ ተባዙ ምድርንም ምሏት እንደተባለው ዘፍ ቿ ሰው ከቡር ፍጥረት በመሆኑ ከሕገ እንሰሳ ወጥቶ በሥርዓት ይመራ ዘንድ ሕግ ተሰጥቶታል ይህ ዘር የመተካት ሥርዓት ቅጋብቻ ነው ሐ ከዝሙት ለመጠበቅ ሰው ለእቅመ አዳምና ሔዋን ከደረሰ በኋላ የባሀርይ ጻር በሰውነቱ ይሰማዋል ስለዚሀም ከዚህ የተነሣ በዝሙት ማጥ እንዳይወድቅ ሰውነታቸው እንዳይረከስ በሕጋዊጋብቻ መወሰን ይኖርባቸዋል «ሰለዝሙት ጠንቅ ለእያንዳንዱ ሚስት ትኑረው ለእያገዳንዷ ደግሞ ባል ይኑራት ቆሮ በሜታይ ተከሊል የማይታይ ጸጋ ሀ ሁለትነት ጠፍቶ እንድነት ይጸናል ዘፍ ኤፌ ድቋ ሰ እስከ ሞት እንዳይሲያዩ የሚያበረታታ መንፈሳዊ ጸጋ ሐ የመተማመን የመረዳዳት ጸጋ መ መንፈሳዊ ፍሬ ለማግኘት መንፈሳዊ ጸጋ ይገኝበታል መዝ ዕብ ፀ መጀመሪ ምዕተ ዓመት የተነሠ ግኖስቲኮቾ የተባሱ መናፍቃን ጋብቻን የሰይጣን ሥራ ነው በዚህ ዓለም መወሰድ መራባት ኃጢእት ማብዛት ነው ይሉ ነበር ነገር ግን ጋብቻ ቅዱስ ነው ጢሞ ዕብ ሀ ኤፌ ወ ጌታቸንም ስለ ጋብቻ ቅዱስነት በወንጌል አስተምሯል ጋብቻ የተጠላ ሥርዓት ቢሆን ንጹሐ ባህርይ የሆነ አምላከ በሠርግ ቤት ተገኝቶ ጋብቻን ባልባረከ ነበር ዮሐ ቶ ማቴ ቶ ጋብቻን የሚቃዐው ሁሉ ከከርስቶስ በበተከርስቲያን የወጡናቸው ኛ ምሥጢረሥርዓቱ ንስሐ ምሥጢረ ንስሐ ምን ማለት ነው። ንስሐ ነስሐ ከሚሰው የግእዝ ግስ የወጣ ሲሆን ትርጓሜውም ኃንጸጸትቁጭት የኃጢአት ካላ ማለት ነው ስለዚህም አንድ ሰው ገስሖ ገባ ስንል ባደረገው ስህተት በፈጸመው ጥፋት ተጸጸተ ተቆረቆረ አዘነ በሙሉ ሀሳቡና ህሊናው የቀድሞውን ከፉ ሥራውን ወይም አመሱን ተወ መጥፎ ጠባዩን ለወጠ ዳግመኛም ያንን ኃጢአት እንደማያደርግ ቁርጥ ውሳኔ አደረገ ማለት ነው ሀ ንስሐ ከእግዚአብሔር ጥሪና በራሰ ፈቃደኝነት ተነሣሽነት ከኃጢአት ዓለም ወደ መንፈሳዊው ዓለም መመለስ ማለት ነው ሚል ቶ ሱቃቶ ሰ ሰሐ ከእግዚአብሔር ጋር መታረቅ ማለት ነው ኃጢአት ሰውን ከእግዚአብሔር የሚለይ ሲሆን ገስሐ ደግሞ የሰውን ልጅ ከእግዚአብሔር ሪር የሚታረቅበት ነው በተጨማሪም የእግዚአብሔር ማደሪያ ለመሆን የሚዘጋጅበት ነው ሕዝ ቋሚልር ጳኢሳጵቶድ ሐንስሐ ከኃጢአት እንቅልፍ መንቃት ከሞት ወደ ሕይወት መሻገር ነው ኃጢአት በመንፈሳዊ ሕይወት ማገቀላፋት ነው በሮሜ « ከእንቅልፍ የምትነቁበት ሰዓት አሁን እንደደረሰ ዘመኑን እወቁ ያለው ይህንኑ ነው በተመሳሳይ ኤፌ በያዕቆብጅ እናገኛለንስለዚህ የኃጢአት ደሞዝ ሞት እንደሆነ ሁሉ ገስሐ ደግሞ የነፍስ ትንሣኤሕይወት ነው ራዕቶጂ መ ከበፎ ህሃቪከ ዕዷርበበፎ መ ንስሐ ስለ እግዚአብሔር ፍቅርና ስለንጽሕና ኃጢአትን መተው ነው መተውም ብቻ ሳይሆን በፍጹም መልሶ አለመሥራት ነው ሠ ንስሐ ኃጢአት ሲሠሩ ከመኖር ይልቅ ከእግዚአብሔር ጋር መኖርን መምረጥ ነው ምከንያቱም ያለ ንስሐ የሚመጣው የመጨረሻ መከራና ሐዘን መዳኛ ወይም ማምለጫ የለውምና ኤር ረ ንስሐ ኃጢአት የሚደመሰስበትና ለበደለኞቹ ሁሉ ከእግዚአብሔር ይቅርታ የሚያገኙበት የኃጢእት እድፋቸውን የሚያጠሩበት ንጽሐ ሥጋ ንጽሐ ነፍስ አግኝተው የእግዚአብሔር ልጅ ተብለው ሰዘላለማዊ ሕይወት እድምተኞች የሚሆኑበት ነው የሐሥራ ቋቿ እውነተኛ ንስሐ ስለ እግዚአብሔር ፍቅር ብሎ ኃጢአትን ርግፍ አድርጎ መተው ነው እንጂ በኃጢአት ሥራችን ገንዘባችን ስለባከነ ተቆጭቶን ጤናችን ስለተቃወሰ ወይም ደግሞ በኃጢአት ሥራ የሚመጣ ሥጋዊ በሸታን ፈርተን እንዲሁም በጊዜ እጥረት ኃጢአትን መተው አይደለም ንስሐ ከሠሩት ኃጢአት የሚነጹበት መንፈሳዊ የነፍስ መድኃኒት በመሆኑ ዕለት ዕለት ሚፈጸም ምሥጢር ነው ምሥጢረ ንስሐ በሕገ ልቡና ስ ፈላል የኃልዮ ኃጢአት ነቅዓ ኃልዮ ቁርጽ ኃልዮን ማቴቶቿ ከፉ ሐሳብን በማውጣት በማውረድ በመወሰን መበደል የነቢብ ኃዉአት በመናገር የሚፈጸም በደል ነው ስድብ ሟርት ከህደት ማቴ ቶወጀ ማርጅቶ ኢሳ የገቢር ኃዉጢአት በመሥራት በአደባባይ በሥውር በሰውነታችን እግዚአብሔርን መበደል ነው ማቴ ቶ ሰው በተፈጥሮ ንጽሐ ባሕርይ ሳይቆሸሽ ይወሰዳል ከዚያ በድካም ካለማወቅ በማወቅ በግዳጅ ሲበድል ባሕርይው ያድፋል ልከ እንደ ነጭ ንጹሕ ጭርቅ ጢስ ካለበት ከቆሻሻ ቤት ቢያኖሩት እገደሚያድፍ ያን የቆሸሸ ጨርቅ ቢያጸዱት እንዲነጻ የእኛ ባሕርይ እንዲሁ ነው ንስሐ ለንጽሕና ተሠራልገ ወደ ኃጢአት የሚያደርሱ መገገዶች ከሌሎች ጋር አግባብ ያልሆነ ግንኙነት የማይመሰል ጻደኛ መዝ ቶ ማቴቶጂ ምኞትና መጎምጀት ያዕ ቶ በድፍረት የማይገባን ማድረግ መዝ መደበቅ አለመጸጸት ዘፍ ቿ ከፈታኝ ዲያብሎስ ኤፌጂቶ ያዕቆብ ጁ በኃጢአት እንድንጸና ሚያደርጉን ሀ ምከንያተኝነት ለ ለመንፈሳዊ ነገሮች ያለንን ከበሬታ መቀነስ ሐ ወደ ኃጢአት የሚመራንን ነገር አለማቋረጥ መዝ ቶጵ ወ ንስሐ በሕገ ልቡና አዳምና ሔዋን በደሉት በደል ምከንያት ከገነት ከተባረሩበት አንሥቶ ዘወትር ያዝኑ ነበር ኃዘናቸውም « እግዚአብሔር ቢያከብረን ከብራቸንን ሳናውቅ አሣዘነው» ብለው ነበር ዘፍ ቶ ዘፍ ቀን በደብር ቅዱስ በስተ ምሥራቅ በኩል ካለው ባሕር እንዳይተያዩ ሆነው ስለሠሩት ጥፋት ለመቆርቆር ይቅርታን ለማግኘት ሱባኤ ያዙ በሰላሳ አምስተኛው ዕለት ጠላት አሳታቸው ንስሐቸውን ተቀብሎ ተስፋውን ሰጣቸው ገላ ኩፋጽ በኖኅ ዘመን የነበሩት ሰዎች ሰብአ ትካት ሁሱም አንድ ሆነው ቢበዴሱ ዐ የንስሐ አመታት ሰጥቷቸው ነበር ባለመመለሳቸው ጠፍተዋል በንስሀ ይኖር የነበረው ኖኅና ቤተሰቡ ድነዋል ዘፍ እና ቿ አቤሜሌክና ቤተሰቡ ከጥፋት የዳኑበት በንስሐ ነው ዘፍ ንስሐ በብሱይ ኪዳን አባቶቻቸን በስሑት ሰውነታቸው ቢበደሉም ፈጥነው በንስሐ በመመለስ ቃል ኪዳናቸውን በማደስ ከእግዚአብሔር ይታረቁ ነበር አዳም በደለ ንስሀ በመግባቱ ተስፋ ድኅነትን አገኘ ኩፋጽቶ ቅዳዊት ጎልማሳ ገድሎ የጎልማሳ ሚስት ስለቀማ በድያሰሁ ብሎ ንስሐ ገባ እግዚአብሔርም ኃጢአቱን አራቀለት ምናሴ መምለኬ ጣኦት ቢሆን የአሦርን ንጉሥ አሥነስቶ ማርኮ ባሰቃዩት ጊዜ ንስሐ በመግባቱ ወደ መንግሥቱ መለሰው ዜና ቋ ቶይያ ዜና ቋቶ ዘሌ ጳ ዕዝ ቶጵ ዮናስ ና የገስሐ ትምህርቶች ኢሳ ቶቿ መዝ ዛጴ ኢሷ ጓጂጃሀ ኤር ሕዝ ቋሟቋ ሚል ምሳሌ ቶ ምሥጢረ ንስሐ በአዲስ ኪዳን ምሥጢረ ንስሐ ጌታችን በትምህርት የመሠረተው የረከሰ ሰውነትን ሚያነጻት ያረጀ መንፈስ የሚታደስበት ለጻድቃን ያይደለ ለኃጥአን የተገባ ምሥጢር ነው ማቴ ቶ ሉቃ ንስሐ በደለኛውን እንዳልበደለ ኃጥኡን እንደጸድቅ ዘማዊውን እንደ ድንግል ሚያደርግ ታላቅ ምሥጢር ነው ንስሐ ተመሠረተው ሰሐዋርያት የተስፋ ቃል በሰጣቸው ጊዜ ነው ዮሐ ቶ ምሥጢረ ንስሐ ከሚደገሙት አንዱ በመሆኑ በየጊዜው ልንፈጽመው የሚገባ ምሥጢር ነው ከበፎ ህሃቪከ ዕዷርበበፎ ዶዘ ህሠ መመ ዘመ ዌ ሉቃ ቶወ ማርጵ የስሐ ጥምቀት ያ ከ ማግኘት ኤር ቋስቶቋቋ በደላቸውን አጠራቸዋለሁና ኃጢአታቸውንም ከአንግዲሀ ወዲሀ አላስብምና ሕዝ ቋሮፀ ዮሐ ጳ መንፈሳዊ ጥንካሬና እግዚአብሔርን የማፍቀር ኃይል ይሰጠናል ኢሳ መዝ ሉቃ ቶጳ ሕዝ ቶወ ንጽሐ ሥጋ ንጽሐ ነፍስ ያሰጣል መዝቶ ሉቃጅወ ። ከሀነትን ስለራሳቸው በራሳቸው የሚናዘዙት አይደለም አንዱ አንደኛውን ያናዝዛል እንጂ ያዕ ቶ ዮሐ ቶ ኑዛዜ አራት ነጥብ አሉት ሀ ኃጢአትን ማመን ለ በጸሎት ለእግዚአብሔር ማቅረብ መዝቶጵ ዳንሃቶ ነህቶ ሐለካህን መናዘዝ ማ የበደሉትን መካስ ማቴ ፀ ሱቃ ቶፀ ቆኖና ቀኖና ካህኑ የተነሳሒውን ኃጢአት ሰምቶ ከእግዚአብሔር ይቅርታ ለምኖ እንደተናዛዚው አቅም የሚሰጠው መንፈሳዊ ቅጣት ነው ኛ ቆሮ ኛ ቆሮ ቶ ቀኖና ንስሐ የሚገባው ሰው ከኃጢአት እንዲታረምና የጥፋቱን ከብደት ማሰብ እንዲቸል ከማድረጉም በሳይ ተነሳሒውን ያዩ ሰዎች ከኃጢአት አንዲታረሙ ያስተምራቸዋል ቀኖና ጾም ጸሎት ምጽዋት ስግደት ቅዱሳን መጻሕፍትን ማንበብ የራቁ አብያተ ከርስቲያኖችን መሳለም ከላመ ከጣመ ምግብ መከልከል ይህን የመሳሰሉት ናቸው ዕጻ ከበፎ ህሃቪከ ዕዷርበበፎ ቀኖና አንድ ሰው በኃጢአት ምን ያህል አግዚአብሔርን እደንደበደለ ያሳውቃል በቅጣቱም ሔዋን ከገነት ተባረው ከጸጋው ተራቁተው ተረግመው ዘፍ ቶጁጃ ዳዊት ለሠራው አ ር ፍና እ ን ታሪሽ ና ነፍሴም እጅግ ታወከች አለ መዝ ጂቶ የአሞጽ ልጅ ኢሳይያስ ኦዝያንን ባለመገሠጹ በለምጽ ተቀጥቷል ኢሳ ተነሳሂው ገር በደስታ ተቀብሎ መፈጸም አለበት ቢበዛ አንኳን መመረር አይገባም ይልቁንም ቅጣት በረዘመ ቁጥር ቅድስና እንደሚመጣ በመረዳት ማይ ን ነደ ዚቲው መለመን ይገባል ፈል ሆኖም ግን ለመፈጸም ያልተቻለ ቀኖና ካለ ከመምህረ ንስሐ ጋር መማከር ተገቢ ነው ቀኖና ከመ እንደታዘዘው በትከከል መፈጸም ያለበት ሲሆን ተነሳሂው ከመቼውም ጊዜያቶች በዚህ ወቅት አብልጦ ቀኖናውን በማመን በማልቀስ በ ማሳለፍ አለበት ኢዩቶ መዝቋ ማቴድ ሉቃጃ ማቴቿ ቆሮ ሲሠረይ የሚቸልና ይቅር የማይባል ኃጢአት ማንኛውም ኃጢአተኛ በንስሐ ወደ እግዚአብሔር ለመመለስ አስቦ ኃጢአቱን ለኑዛዜ እስካቀረበ ድረስ የቱም ኃጢአት ይሰረያል ሪወደ እኔ የመጣው ሁሉ ወደ ውጭ አላወጣውም ዮሐቶ ወጁ በትንቢትም ኃጢአት ሁሉ ስርየት እገዳለው በነቢያት ተነግሯል ኢሳ ቶ ከዚህም በተጨማሪ በንስሐ የተጠቀሙ ሰዎች ታሪክን ዳዊትን ጴጥሮስን ማየቱ ለማንኛውም ኃጢአት ሥርየት እንዳለው ሊያስገነዝበን ይችላል በማቴ ጅ ላይ እንደምናገኘው ግን በመንፈስ ቅዱስ ላይ የዘለፋ ቃል የሚናገር በዚህ ዓለምም ሆነ በሚመጣውም ዓለም አይሰረይለትም ይለናል በእርግጥም የመንፈስ ቅዱስን ሥራ የናቀ ያቃለለ እግዚአብሔርን የተቃወመ ምንም የሚያምነው ነገር የለምና የሚድንበት መንገድ የለም ስለኃጢአቱም የሚፀፀትበት ልቦና ስለሌለው ልቦናውን እስካፀናበት ጊዜ ድረስ የማይሰረይ ኃጢአት ይሆንበታል ተስፋ መቁረጥ ቀቢጸ ተስፋ የኃጢአት ሁሉ መጨረሻ ነው ተስፋ መቁረጥ ከኃጢአት ሁሉ ይከፋል ምከንያቱም የእግዚአብሔርን ይቅር ባይነት እና መሐሪነት አስረስቶ አልቦ ሠራዔ ወመጋቢ እስከ ማለት ያደርሳልና ሰይጣን ተስፋ በማስቆረጥ ንስሐ እንዳይገባ ከፍተኛ ጥረት ያደርጋልተስፋ ከምንቆርጥባቸው ምከንያቶች ውስጥ ቃ ከገባሁበት ኃጢአት መላቀቅ ስለማልችል እንዴት ንስሐ እገባለሁ ው ከኃጢአተኝነቴ የተነሣ ምንም የምጠቅም አይደለሁምና ያለሁበት ሁኔታ ንስሐ ለመግባት የሚመች አይደሰም ቀሩ ከእጉግዲህ በኋላ ከኃጢአት ተለይቼ መኖር እቸላለሁን። በእውነት እግዚአብሔር ይቅር ይለኝ ይሆን በእነዚህና በሌሎች ምከንያቶቸ በሰይጣን ግፊት ተስፋ መቁረጥ ሊመጣ ይቸላል ነገር ግን እግዚአብሔር ተስፋ የማያስቆርጥ አምላከ መሆኑን አምነን መጽናናት ይገባል «ጠላቴ ሆይ ብወድቅ እነሣለሁ በጨለማም ብቀመጥ እግዚአብሔር ብርሃን ይሆነኛልና በእኔ ደስ አይበልህ» ሚከ ጂቶጄ በማለት ተስፋ አስቆራጩን ሰይጣን ማሳፈር ይገባል» ዕብ ንስሐን ለካህን ተናግሮ ሳይፈጽም ለሚሞት ሰው ንስሐን ለካህን ተናግሮ ነገር ግን የሰጠውን ቀኖና ሳይፈጽም በሞት የሚቀድም የሚለይ ሰው ንስሐን መግባቱ ጠቃሚ ወይም ሥርየት ኃጢአትን የሚያገኝ ነው የንስሐ አገልግሎት በከባድ ኃዉልት የኃጢአት ትልቅ ትንሽ የለውም ግን ሆነ ተብሎ በመሥራትና በሚደርሰው የነፍስና የሥጋ ጉዳት አንዳንድ ኃጢአቶች በከባድነት የሚመደቡ አሱ በንስሐ የሚመለሰው ሰው ከፍ ያለ በደል በድሎ ወይም ሠርቶ ሲገኝ ካህኑ የሚሰጠው ቀኖና ጠንከር ያለ ከመሆኑም ባሻገር ሊወቅሰው ሲቆጣው ያስፈልጋል ሥጋ ወደሙን እገዳይቀበል ቤተከስቲያን እገዳይገባ ማድረግና ሌሎች ቅጣቶችን ለመወሰን ይቻላል ከህኑ ከኃጢአት ለመፍታት ብቻ በመሆኑ ሲሎቸና እነዚህን ቅጣቶቸ ሰመወሰን ይቸላል ማቴ ዮሐ ቆሮ ጸጢሞቶ ጢሞ የዚህ ዓይነት ቅጣት ዓላማው ኃጢአተኛው ምን ያህል ኃጢአቱ ትልቅ እንደሆነ ለማወቅ እንዲችል ዳግመኛ እንዳይሠራ ለማረም ትምህርት እንዲሆን ነው ሌሎቹ ይህን የመሰለ ኃጢአት አንዳይሠሩ ማስተማርያና ማስጠንቀቂያ እንዲሆን ሲሆን ምንም እንኳን ለኃጢአት ማካካሻ ባይሆንም ኃጢአቱ እንድትወቅሰውና በተመጣጣኝ ሁኔታ መቀጣት ስላለበት ነው ት በተሠራ ት የ ግን በጋራ ኃጢአት የሚሠራበት ጊዜ ይኖራል ለምሳሌ ጣዖት ቢያመልኩ ዝሙት ቢፈፅሙ ጾምን ቢገድፉ ይህን መፈጸማቸውን አምነው ከተናዘዙ በየራሳቸው የሚፈጸም የጋራ ቀኖና ሊሰጣቸው ይቸላል ቀኖናውን ሲፈጽሙ ሁሉም እንዲሰረያላቸው በኅብረት እግዚአብሔር ይፍታችሁ ይባላሉ ነ ከንስሐ በኋላ የሚኖር ጥንቃቄ በንስሐ የተመለሰው ሰው ከኃጢአት ፍጹም ነየ ነው ሆኖም ግን የቀደመ ማንነቱን ረስቶ በንገጽሕናው ተመከቶ መኖር የለበትም መቼም ቢሆን ኃጢአቱን ሳይረሳ ራሱን አዋርዶ መኖር አለበት ሉቃ ቶ ይልቁንም ለበለጠው መንፈሳዊ ተጋድሎ የተዘጋጀ አርበኛ እንዲሆንና ከፊቱም ዲያብሎስ ወደ ተጸጸተበትና ወደ ሌላ አዲስ ኃጢአት ሲጥለው በአጠገቡ እየዞረ የሚጮኸ መሆኑን ሊገነዘብ ይገባል ጴጥ ቶጁጵ ስለዚህ ተነሳሂው ሊያደርገው የሚገባው ጥንቃቄዎች አለ ረሃፓ ከበፎ ህሃቪከ ዕዷርበበፎ ኛ ከፉ ልማዶችን መተው ሮሜሀ ኤፌፀቋቋወ ጀኛ ከኃጢአተኛ ንስሐ ከማይገቡን ሰዎችና ከኃጢአት ስፍራ መራቅ መዝ ቶ ቆሮ ቶ ፀ ይሎኛ ከሥጋ ይልቅ ነፍስን መንከባከብ ማቴ ቶ ማቴ ቸ ምሥጢረሥርዓተ ቀንዲል ቀንዲል ማለት በቁሙ የዘይትና የሰም መብራት መ ማለት ነው በሌላ መልኩ ቀንዲል ቅባት የሚቀመጥበት የዕቃው መጠሪያ ሰም ሲሀገ የዕቃው ስምም ሆነ ቅባቱ ቀንዲል ይባላል ምሥጢረ ቀንዲል ማለት በካህኑ ጸሎተ ቡራኬ በሽተኛውን ሰው ከሰውነቱ ከፍሎች በተባረከው ዘይት በመቀባት ከበሽታው የሚለቀዓበኑ ከዚህ ጋር የኃጢአት ይቅርታ የሚገኝበት ምሥጢር ነው ምሥጢረ ቀንዲል በሸታ ወደዚህ ዓለም ከመግባቱ ጋር ለሚያምኑ የሚፈጸም ሥርዓኑ ነው ምሥጢረ ቀንዲል በሚደረግበት ጊዜ ሰባት መብራት ይበራል ስያሜው ከሥርዓቱ አፈጻጸም ተወስዷል ከዚህ ጋር የጥንት ቤተከርስቲያ የምትጠቀምበት መብራት የዘይት ቅባት ነውና ቅብዐ ዘይቱ በግብሩ ቀንድል ተብሏል የበሽታ እጀማመር በሽታ ወደዚሀ ዓለም የገባው በኃጢአት ምከንያት ነው እንጂ አምላከ ከገነት መካከል አንዲት ዕፀ በለስን እንዲጠብቁ አዘዛቸው ይህንን ትእዛዝ ከተላለፉ ግን የሞት ሞት እንዲደርስባቸው ነገራቸው እነርሱም ሕጉን ለሰባት ዓመት ከጠበቁ በኋላ በእባብ አማካይነት የእግዚእብሔርን ሕገ ቢተላለፉ ከዚያ ተያይዞ ሕማም ድካም ሞት መጣባቸው በእርሱም ምከገያት ሕማም ሞት ወደ ዓለም ገባ ዘፍ ጳ መ ሮሜጅቶ ኢሳቶ ያበሽታ ዓይነቶች ሀ ደዌ ዘኃጢአት በኃጢአት ምከንያት ሰው ለንሰሐ እንዲበቃ የሚደረግ ከነፍስ ሞት እንዲጠበቅ የሚመጣ በሸታ ነው ዘት ቶደ ነገጅደ ዮሐ ጳ ሲ ደዌ ዘመቅስፍት ሰው ዕድሜ ለንስሐ ሰጥቶት በታገሳቸው ቁጥር ትእዛዛቱን ረስቶ በኃጢአት ሳይ ኃጢአት በመጨመር በደልን በሚያበዙ ሰዎች ላይ የሚመጣ በሸታ ነው ሳሙ ማቴ ቶ ሐ ደዌ ዘዕሴት ዋጋን ለማሰጠት ቢታገሱት አስቸሰን ቢሉት ከብርን የሚያመጣ የበሽታ ዓይነት ነው ለቅዱሳን የሚታዘዝ የበሽታ ዓይነት ነው ኢዮ ሣ መደፄ ዘንጽሕ ከገድል ከትሩፋት ብዛት የሚመጣ የበሽታ ዓይነት ነው መንፈሳዊ ትጋትን ሥጋችን ስለማትቸል ትታመማለች ቅድስናን ስለማዘወተር ሊመጣ ይቸላል ጢሞ ቶ ሠ ደዌ ዘተአምራት የእግዚአብሔር ሥራ የቅዱሳን አማላጅነት ተራዳኢነት እንዲገለጽ የሚመጣ የበሽታ ዓይነት ነው ዮሐ ፈውስ በብሱይ ኪዳን በብሉይ ኪዳን የታመሙ ሰዎች የሚፈወሱበት የሚድኑበት በልዩ ልዩ መልኩ እነደሆነ መጻሕፍት ይነግሩናል ሀ በለምጽ በሸታ የተያዘ ሰው ቅድሚያ ፀጉሩን ይላጫል ልብሱን አውልቆ ገላውን ይታጠባል ታጥቦ ከድንኳን ውጪ ሰሰባት ቀን ይቀመጥና በስምንተኛው ቀን ነውር የሌለባቸውን ሁለት ወፎች ያቀርብና በካህናት አማካይነት መሥዋዕት ቀርቦ ካህኑ በእጅ ካለው ዘይት በሽተኛውን አጁን ጆሮውን ጣቱንና ራሱን ይቀባዋል ንጹሑም ይሆናል ዘሌ በሙሉ ሳ እኅተ ሙሴ ማርያም ከለምዷ የተፈወሰቸው በሙሴ አማላጅነትና ከሰፈር ውጪ ሰባት ቀን በመለየቷ ነው ዘጐ ቶይ ሐ ንማን የተፈወሰው በዮርዳኖስ ወንዝ በመጠመቁ ነው ነገ ቶ መ ንጉሥ ሕዝቅያስ የተፈወሰው በእባጩ ላይ የበለስ ጥፍጥፍ በማድረግ ነው ኢሳ ወቶ ፈውስ በሐዲስ ኪዳን በሐዲስ ኪዳን ጌታቸን ሲያስተምር ብዙ ዓይነት በሸተኞቸ ወደ እርሱ ቀርበው ተፈውሰዋል ማቴ ቶ ጅ ይሀ ድኀነት በልዩ ልዩ መልከ ተፈጽሟል ሀ ዐሷብሴ ልብሱን በመዳሰስ የዳኑ ሕሙማን አሱ ደም ይፈሳት የነበረቸው ሴት ማቴቋቶ ማርቶወቋ ሰ በቃለ ምህሮ በቃሉ ተናግሮ የፈወሳቸው ብዙዎቸ ናቸው መናፍስትን በቃሉ አውጥቷል ማቴ የመቶ አለቃውን ልጅ በቃሱ አዝዞ ምሮታል ዮሐ ቋጁ ማር ደ ሐ በመዳሰስ በእጅ በመዳሰስ ያዳናቸውም አሱ የሞተቸውን የመኮንኑን ልጅ እጄን ይዞ አስነሥቷል ማቴኀቶ ብትወድስ ልታነጻኝ ትቸላለሀ ያለው እጁን ዘርግቶ ዳሰሰውና ከለምጹ ዳነ ሉቃቶ መአእጅን በመጫን በዚህም በጥቂቶች ድውዮች ላይ እጁን ጭኖ ፈውሷል ማር ቶሯ ሠ ጭቃን በመቀቆባት ጭቃን በመቀባት ያዳናቸው አሉ ወደ መሬት እንትፍ ብሎ በምራቁም ጭቃ አድርጎ በጭቃው የዕውሩን ዓይን ቀባው ሂድ በስሊሆም መጠመቂያ ታጠብ አለው ሄዶ ታጥቦም እያየ መጣ ። ያ ርጡ ከበፎ ህሃቪከ ዕዷርበበፎ ማውጫ ገጽ ይ ሥርዓተ ቤተ ከርስቲያን ቋ ጁ የሥርዓት አስፈላጊነት ሬዌሬኤመሬጩሠ የሥርዓተ ቤተ ከርስቲያን ምንጮችና ዓይነቶቸ ጁ የቤተ ከርስቲያን ሥራ ፈቃድና እቅድ ጐዌዌኻሙ ጹ አቅጣጫዎች ኸመ መረ መመ ማጃው ደመ ጀ ጁ የቤተ ከርስቲያን አሠራር ምሳሌነታቸው ዓ ጀ ጁ በቤተከርስቲያን ዙሪያ የሚሠሩ አገልግሎት የሚሰጡ ቤቶቾ ቅዳሴ ቤተ ከርስቲያን ሠ እ ሯ ታቦትጽላትመስቀል መመመ ኸሬ ሥርዓተ መቅደስ ወዓውደ ምሕረት መመ ወደ ቤተ ከርስቲያን ሲኬድ የሚደረግ ጥንቃቄ ጄጁ የንዋያተ ቅድሳት ምሥጢራዊ ትርጉም ጄቺ ሥርዓተ ቅዛሴ መሬ ጨመር መ ጩ ያ ከበፎ ህሃቪከ ዕዷርበበፎ ሥርዓተ ቤተ ከርስቲያን መግቢያ መጽሐፍ የሚጻፈው ለአንባቢ አንድ ዓይነት ጥቅምና ዓላማ ያለው ትምህርት እንዲሰጥ መሆኑ ግልጽ ነው የአለ ተያ አብዮት ልጆች የቀድሞዎቹም ሆኑ የዛሬዎቹ ቁ እር ር ን ስ ትላ ጋ ኪዳን መቀበለ ስለ እግዚአብሔር ምሕረት ቬ ስለ ሕግጋትና ትእዛዛት ቿ ስለ ሞትና ሕይወት ስለ ባህልና ሥርዓት ስለ ሰይጣን ፈተናና ስለ ቅዱሳን ትዕግሥት ስለ ምእዳንና ትምህርት ጅ ስለ ንስሐና ሥርየተ ኃጢአት እነዚህን ስለሰመሳሰሱት ሁሉ ከብሱያትና ከሐዲሳት ከመጻሕፍተ ሊቃውንትና መጻሕፍተ መነኮሳት ከሌሎችም ልዩ ልዩ የታሪከና የድርሳናት መጸሕፍት በመጥቀስና በመቀመም እያዘጋጁ በማስረጃ እያጠናከሩ አያሌ መጻሕፍትን በመጻፍና በመተርጎም ቤተ ከርስቲያናችንን ቤተ መጻሕፍት ሀገራችንን ሀገረ መጽሐፍ አድርገዋቸው ኑረዋል እነዚህም መጻሕፍት ለሃይማኖት ማጥኒያ ለሥነ ምግባር መማሪያ ለአእምሮ ማዳበሪያ ለትምህርት ማስፋፊያ ሁነው ኑረዋል ይኖራሉ የዚህ መጽሐፍም ዓላማ ጥልቅና ምጡቅ የሆነውን የቤተ ከርስቲያንን ሥርዓት ለመማርና ለማስተማር ለማወቅና ሥርዓቱን ሰመፈጸም ለሚችሉ ሁሉ የሚረዳ ነው ጀነ ቲ ር መቅድም ሥርዓት ማለት ሠርዐ ሠራ ከሚለው የግዕዝ ግስ የወጣ የምእላድነት ዘር ያለው ስም ነው ትርጉሙ ሕግ ደንብ አሠራር መርሐ ግብር ማለት ነው ቤተ ከርስቲያን ማለትም ሁለት ትርጉም ያለው በዘርፍና በባሰቤትነት የተቀመጠ ስም ነው አንደኛው ትርጉም የከርስቲያን ቤት የከርስቲያን መሰብሰቢያ የከርስቲያን መገናኛ ማለት ነው ይህም ማሲሴት ከርስቲያኖች በአንድነት በመሰብሰብ የሚጸልዩበትሥጋ ወደሙ የሚቀበሉበት የሚሰግዱበት ከእግዚአብሔር ጋር የሚገናኙበት ቦታና የጸሎት ቤት ማለት ነው ኢሳ ኤርጄማቴ ማር ዛቺ ሉቃ ሁለተኛው ትርጉም የከርሰቲያን ወገን ከርስቲያን የሆነ ሁሉ የሚጠራበት ስም ነው ቤተ እስራኤል ቤተ ያዕቆብ ቤተአሮን ሲል የእስራኤል ወገን የያዕቆብ ወገን የአሮን ወገን ማለት እንደሆነ ቤተ ከርስቲያን ማለትም የከርስቲያን ወገን ማለት ነውና መዝ ማቴ ቫቿ የሐሥ በአጠቃላይ አነጋገር የቤተ ከርስቲያን ሥርዓት ወይም ሥርዓተ ቤተከርስቲያን ሲባል ግን የቤተ ከርሰቲያን ሕግ የቤተከርስቲያን ቀኖና የቤተከርስቲያን አሠራር መርሐ ግብር ማለት ነው የሥርዓተ ቤተ ከርስቲያን ትምህርት ጥልቅና ምጡቅ የሆነውን የቤተከርስቲያንን ሥርዓት በመጠኑም ቢሆን ለመማርና ለማስተማር ለማወቅና ሥርዓቱን ለመፈጸም ለሚችሱ ሁሱ የሚረዳ ነው የሥርዓት አስፈላጊነት ልዑል እግዚአብሔር የሕግና የሥርዓት ባለቤት ነውና አማንያን ሁሉ በሕግና በሥርዓት እንዲገዙለትና እናዲያመልኩት ይሻል በሕግና በሥርዓት የሚፈጸም አምልኮት ሁሉ በእግዚአብሔር ዘንድ የተወደደ ነው እግዚአብሔር ፍጥረታትን በከሃሊነቱ ከፈጠረ በኋላ በሕግ እንዲመሩ ለእያንዳንዱ ፍጥረት ሕግና ሥርዓት ሠርቷል ያለ ሕግና ሥርዓት የተፈጠረ ፍጥረት የሰም በዚህም መሠረት ፍጥረቱ ሁሱ የተፈጠረበትን ዓላማ ሲያከናውን ይታያል ይህም ብዙ ጊዜ የተፈጥሮ ሕግ ይባላል ነቢዩ ዳዊትም የሥነ ፍጥረትን በሥርዓት መመራትና በጥበብ መፈጠር በማድነቅ «አቤቱ ሥራህ እጅግ ብዙ ነው ሁሉንም በጥበብ አደረግህ በማለት ዘምሮአልሸ መዢ እነዚህ ሁሉ ፍጥረታት በተሰጣቸው ሕግ እንደሚኖሩም ሲናገር « እርሱ ብሎአልና ሆኑም እርሱም አዝዞአልና ተፈጠሩም ለዘለዓለም አቆማቸው ትእዛዝን ሰጣቸው አላለፉምም አበቦችና ጥልቆች ሁሉ እግዚአብሔርን ከምድር አመስግኑት ብሏል መዝ ሣ በዚህ መሠረት በአርአያ እግዚአብሔር የተፈጠረ ሰው በሕግና በሥርዓት ቢኖር ከፈጣሪው ጋርየሚኖረው ግንኙነት የሰመረ ይሆናል እግዚአብሔር አዳምንና ሔዋንን ፈጥሮ በልጅነት አከብሮ በገነት ካኖራቸው በኋላ ያለ ሕግና ሥርዓት እገዲኖሩ ስላልፈቀደ በገነት ውስጥ ሳሱ የሚተዳደሩበት ሕግ ሰጥቷቸዋል ሰይጣን በተንኮሉ የፈጠራቸውን ሕግ እንዲያፈርሱ ካደረገ በኋላ በሰውና በአግዚአብሔር መካከል የነበረው መልካም ግንኙነት ተቋረጠ ከገነት ተባረሩ ሞትም ተፈረደባቸው ስለሆነም እንደ አንድ ልብ መካሪ እንደ አንድ ቃል ተናጋሪ ሆነን ለማምለከ ለማገልገል የግድ ወጥ የሆነ ሥርዓት ያስፈልጋል አለበለዚያ ግን አንዱ ሲያስተምር ሌላው የሚዘምር ከሆነ አንዱ ሲሰግድ ሌላው የሚቆም ከሆነ እንደ ሰናዖር ሰዎች ተለያየን ማለት ነው እንኳን በቤተ ከርስቲያን በእያንዳንዳችን መኖሪያ ቤት እንኳን የምንተዳደርበት ሥርዓት እንዳለን ልብ ይሏል ። ሥርዓትን መጠበቅ የሚያሰጠው ጥቅም ከላይ አንደተገለጸው የሥርዓት ባለቤት ልዑል እግዚአብሔር የሥርዓትን አስፈላጊነትና ጥቅም ስላወቀ ነው ሥርዓትን እንድንጠብቅ ያዘዘን ከዚህ በመቀጠል ሥርዓትን መጠበቅ የሚያሰጠውን ጥቅም እንመለከታለን ሀ ዕድሜን ያረዝማል « አባትህም ዳዊት እንደ ሄደ ሥርዓቴንና ትእዛዜን ትጠብቅ ዘንድ በመንገዴ የሄድህ እንደሆነ ዕድሜህን አረዝመዋለሁ» ነገ ኤ ለ እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ይሆናል «ባርያዬም ዳዊት እንዳደረገ ያዘዝሁን ሁሱ ብትሰማ በመንገዴም ብትሔድ በፊቴም የቀናውን ብታደርግ ሥርዓቴንና ትእዛዜን ብትጠብቅ ከአንተ ጋር እሆናለሁ ለዳዊትም እንደሠራሁለት ጽኑ ቤት እሰራልሃለሁ እስራኤልንም ሰአንተ አሰጥሃለሁ ነገ ዉቿ ሐ የዘላለም ሕይወት ያሰጣል « የሚሠራቸው ሰው በነርሱ በሕይወት ይኖራልና ሥርዓቴን ፍርዴን ጠብቁ እኔ እግዚእብሔር ነኝ ዘሌ ካ ሺ ረ ከበፎ ህሃቪከ ዕዷርበበፎ መጠበቅ ያስቀጣል የሥርዓት ባለቤት ልዑል እግዚአብሔር ነውና ሥርዓቱን በሚገባ ለሚጠብቁ በረከቱን እንደሚሰጥ ሁሱ ሥርዓቱን የሚ የማይጠብቀቁትን ደግሞ ይቀጣቸዋል መጽሐፍ ቅዱስ ሥርዓትን ካልጠበቅን እንደሚቀጣንና ሥርዓትን ያልጠበቁ ሰዎቸ እንደተቀጡ በግለሉ ተጽፎአል ሰአብነት የሚከተሉትን አንመለከታሰን ውኡሳሙቭ ሙሉውን እንደምናነበው የሊቀ ካሀናቱ የኤሊ ልጆች አፍኒንና ፊንሐስ እግዚአብሔርን ስለናቁትና የቤተ መቅደሱን ሥርዓት ስላፈረሱ በሞት ተቀጥተዋል የአፊኒንና የፊንሐስ በደል ሰጸሎት ወደ ቤተ መቅደስ የሚመጡትን ሴቶች በቤተ መቅደሱ ዙሪያ ይተጃቸው ነበር በቤተ መቅደስ ሌሊቱን ሙሱ ሲበራ የሚያድረውን መብራት ሰው በሌለበት ለምን ሲበራ ያድራል እያሉ ያጠፉት ነበር አንደ ኦሪቱ ሥርዓት ለመሥዋዕት የሚቀርበውን ከመመገባቸው በፊት ስቡን ማጤሰና ቅድሚያ ለሊቀ ካህናቱ ማቅረብ ሲገባቸዑ እነርሱ ግን ስቡን ሳያጤሱ ለሊቀ ካሀናቱም በቅድሚያ ሳይሰጡ ይመገቡ ስሰነበርና ቢመከሩም አልመሰሰም ሰላሱ በጦርነት ሞተፃዚ በነርሱ ኋጢአት የተነሳም ታቦተ ጽዮን ተማርሽ ነበር አባታቸውም ከሹመታቸው ስላልሻራቸው ከወንበር ላይ ወድቆ ሞቷል ውኡ ዘሌቭሙኮ ናዳብና አብዩድ እግዚአብሔር ያልፈቀደውን እሳት ከመንደር አምጥተው ስላጠኑ ከሰማይ በወረደ እሳት ተቃጥለፁ ሞታዋል ው ሳሙና የቤት ሳሚስ ሰዎች በድፍረት ወደ ታቦቱ ውስጥ ተመልከተዋልና አምስት ሺ ሰባ ሰዎች ተቀስፈዋል ው ሳሙ ጹ የዛ ሥልጣነ ከሀነት ሳይኖረው ታቦተ ጽዮንን በእጁ ስለያዘ ተቀሰፏል ው ዜና ጸቭሜሾ ንጉሥ ያዝያን የተሰጠው ንግሥና አልበቃ ብሎት ባልተሰጠው ጸጋ ቤተ መቅደስ ገብቶ ለማጠን በመሞከሩ በለምኗ ተመቷል የ ተከርስቲያን ምን ዓ መጻሕፍተ ብሉያት ጁ መጻሕፍተ ሐዲሳት ጀ የሐዋርያት ሲኖዶስ ጄ ሥርዓተ ጽዮን አብጥሲስ ጄ ትእዛዝ ዲድስቅልያ ፍትሕ መንፈሳዊፍትሐ ነገሥት ዷጹ የሾ ጉባኤያትየኒቅያ የቁስጥንጥንያ የኤፌሶን ውሳኔዎች ከኛው መቶ ከፍለ ዘመን ጀምሮእስካሁን በየጊዜው የተነሠት የቤተከርስቲያን ሊቃውንት የጻፏቸው ልዩ ልዩ የሥርዓት መጸሕፍት ናቸው ለሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን መሠረቱ ሥርዓተ ደብተራ ኦሪት ሥርዓተ መቅደሰ ኦሪት ሥርዓተ ካህናተ ኦሪትና የመሳሰለው የብሉይ ኪዳን ሥርዓት መሆኑ ግልጽ ነውየደብተራ ኦሪትየመቅደሰ ኦሪት አሠራርለቤተከርስቲያን ሕንፃ አሠራር ምሳሌነት አለውደብተራ ኦሪት መቅደሰ ኦሪት በ ከፍል ይሠራ እንደነበር ሁሱቤተከርስቲያንም ቅኔማሕሴትቅድስትመቅደሰ በሚል በ ከፍል ትሠራለች ሸነጊ ፍ በደብተራ ኦሪትበመቅደሰ ኦሪትበግብር አምላካዊ ዐሠርቱ ትእዛዛት የተጻፉበት ጽላተ ኪዳን ታቦተ ሕግ ይቀመጥበት እንደነበረ ሁሉ በቤተከርስቲያንም ይኸው ሕጉ የተጻፈበት ጽላትታቦት ለመሠዊያነት ይኖራል መሥዋዕት ይቀርብበታል በብሉይ ኪዳን ይሠዋ የነበረው መሥዋዕት ቢያልፍም የመሥዋዕት አቀራረቡ ቢለወጥም በልዩ ልዩ አቀራረብና ሥርዓት መሥዋዕት ይሠዋ እንደነበር ይታወቃልዛሬም በቤተ ክርስቲያን አማናዊው መሥዋዕት ሥጋ ወልደ አግዚአብሔር ይሠዋል በደብተራ ኦሪት የመሥዋዕት አቀራረብ ሥርዓት እንደነበር ሁሱ ዛሬም በቅድስት ቤተክርስቲያን የከርስቶስን ሕማሙንሞቱንትንሣኤ ውን ሃዕርገቱን የተከተለ የመሥዋዕት አቀራረብ አሰ ይህም ሥርዓተ ቅዳሴ ሥርዓተ ቁርባን እየተባለ ይጠራል የቤተከርስቲያን ሥራ ፈቃድና እቅድ ፐላን የቤተከርስቲያን ሥራ ፈቃድ ቤተከርስቲያን ለመትከልና ለመሥራት ሲፈለግ የከፍሉን ኤጴስ ቆፅስ ማስፈቀድ ይገባል ያለ ኤጴስ ቆፅስ ፈቃድ ቤተከርስቲያን አይተከልም ፍት መን አንቀጽ ቃለ አዋዲ እንቀጽ ጃፀቁጥር የቤተከርስቲያን እቅድ ፕላን ቤተክርሰቲያን ሲሠራ ከፍል ማለት መቅደስቅድስት ቅኔ ማሕሌት ሆኖ ነው በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ከርስቲያን አይነት የቤተከርስቲያን አሠራር እሰ መጀመሪያው ቅር ወ ው ይህም እንደ ብሉይ ኪዳን ቤተ መቅደስ ምኩራብ ቅርጽ ያሰ ሲሆን የዚሀ ዓይነት ቤተ ክርስቲያን ቅርጽም ከሰሎሞን ቤተ መቅደስና ኋላም በዘመነ ከርስትና ታላቁ ቆስጠንጢኖስና እናቱ እሌኒ በኢየሩሳሌምና በቤተልሔም ካሠሯቸው አብያተ ከርሰቲያናት የተቀዳ ነው ሰምሳሌ ያህል የደብረ ዳሞ የእከሱምና ደብረ ሮሐ የሚገኙ የቅዱስ ላሊበላ አብያተ ከርስቲያናት አብዛኛዎቹ ሰቀላ ናቸው ይህ የሰቀላ ቅርጽ ቤተ ከርስቲያን በመጋረጃ ወይም በአዕማድ እንጂ በግንብ የተከፋፈለ አይደለም የንዑሰ ከርስቲያን የፍጹማን አማንያንና ዋናው መንበር ያለበት ቦታ የተሰየ ነው የሰቀላ ቤተከርስቲያን ጉልላቱ አንድ ብቻ አይደለም እንደ ትልቅነቱ ብዙ ሊሆን ይቸላል ለምሳሌ ዓጹ ዮሐንስ አራተኛ ያሠሩት የደብረ ሲባኖስ ቤተከርስቲያን ሰቀላ ሆኖ ጉልላት ነበረው የሰቀላ ቤተከርስቲያን በሩ የተወሰነ አይደለም ሦስትም አራትም ከዚያም በላይ ሲሆን ይቸላል ው ው ከብ ነው ቤተ ንጉሥ ቅርጽ ይባላል በግድግዳ ከ ይከፈላል የመጀመሪያው ዙሪያ ከፍል ቅኔ ማኅሌት ይባላል ስያሜው ከግብሩ የተወሰደ ነው መዘምራን ደባትር ስብሐተ እግዚአብሔር ማኅሌተ እግዚአብሔር የሚዘምሩበት ነውና በዚሁ ከፍል በምሥራቅ በኩል ቀሳውሰትና ዲያቆናት በመንፈቀ ሴሲት በነግህ ሰዓታት ይቆሙቢታል ኪዳን ያደርሱበታል መዘምራን በሚዘምሩበት በቅኔ ማሕሌት ቆመው የሚያሰቀድሱ ንፍቀ ዲያዩናት አናጉንስጢስ መዘምራን ናቸው በጥ። ሦስተኛውና የመጨረሻው ከፍል መቅደስ ነው እንደ ብሱይ ኪዳን ቅድስተ ቅዱሳን የዚህም ስያሜው ከብሉይ ኪዳን የተወረሰ ነው በዚህ ውስጥ ምሥጢረ ቁርባን ሥርዓተ ቁርባን የሚፈጸምበት መንበረ ታቦቱ ሴሎቸም ንዋየ ቅድሳት ይገኛሉ በዚህ ከፍል ከሊቃነ ጳጳሳቱ ጀምሮ ጳጳሳትና ኤሏስ ቆኦሳት ያስቀድሳሱ ወደዚሀ ከፍል ለመግባት የሚችሉት ካህናትና ዲያቆናት ብቻ ናቸው መቅደሱ ሦስት በር አለው ይሀም በር በምዕራብ በሰሜንና በደቡብ ነው ሰእያንዳንዱ በር መንጦላዕት መጋረጃን አለው የዚህ ዓይነቱ ቤተ ከርስቲያን ባለ አንድ ጉልላት ነው በኢትዮጵያ ቤተከርስቲያን ሥርዓት ቤተከርስቲያን ሲሠራ በጉልላቱ ላይ መስቀል ምሳሌነት ባለው በተወሰነ ቁጥር የሰጎን ዕንቁላል ይሰካበታል ቁጥሩ ሦስት አምስት ስድስት ሰባት ወይም ዐሥራ ሁለት መሆን አለበት ሦስት ቢሆን የምሥጢረ ሥላሴን አምስት ቢሆን ጌታ የተቸነከረባቸው አምስቱ ቅንዋት ስድስት ቢሆን የስድስቱ ቃላተ ወንጌል ሰባት ቢሆን የሰባቱ ምሥጢራት ዐሥራ ሁለት ቢሆን የዐሥራ ሁለቱ ሐዋርያት ምሳሌ ነው ምሳሌነቱ ብቻ ሳይሆን ምሥጢርም አለው ሰጎን ጫጩቶቿን የምትፈለፍሰው እንደሌሎች ወፎች በመታቀፍ አይደለም ተባዕቱም ሆነ እንስቲቱ ሰጎን በየተራ ዕንቁላሉን ትኩር ብለው ጃ ቀን ይመለከቱታል ዕንቁላሉም በጓኛው ቀን ነፍስ ዘርቶ ይፈለፈላል ለጥቂት ፊታቸውን ቢመልሱ ግን ዕንቁላሉ ገምቶ ይቀራል በእግዚአብሔርና በምእመናን መካከል ያለው ግንኙነትም እንደዚህ የረቀቀ ነው ምእመናን በጸሎታቸው ጊዜ ሕሊናቸውን ወደ እግዚአብሔር ፊት በተመስጦ ከአቀረቡ የጸሎታቸውን ፍሬ ያገኛሉ ወዲያ ወዲህ ካወላወሉ ግን ከንቱ ድካም ነው ለማለት ምእመናንን በምሳሴ ሰማስተማር ነው ሦስተኛው ቅርጽ ዊሺነው የዋሻ ቤተከርስቲያን የውጪው በሩ አንድ ብቻ ነው ቅኔ ማኅሌት ቅድስቱና መቅደሱም የሚለየው በመጋረጃ ብቻ ነውቅዱስ ላሊበላ ካሠራቸው አብያተከርስቲያናት አንዳንዶቹ ዋሻዎች ናቸው የዋሻ ቤተከርስቲያን ጉልላት የለውም የመቅደሱም በር አንድ ነው አቅጣጫዎች ሰሜን ምዕራብ ምሥራቅ አዜብ ደቡብ የቤተ ከርስቲያን አሠራር ምሳሌነታቸው ያጨተከርስቷያን ሦስት በሮቹ የሥላሴ ጀ ከፍሎች የሾ ሰማያት ዓለማተ መላእከት ምሳሌዎች ናቸው ዓለማተ መላእከት የሚባሉት ሰማያትም ኢዮር ራማ ኤረር ናቸው ሁለተኛ የሾ መዓርጋተ ከሀነት ምሳሌዎች ናቸው ኮቱ መዓርጋተ ከሀነት ድቁና ቅስና ኤኢስ ቆኔስነት ናቸውሦስተኛው የ ጾታ ምእመናን ምሳሌዎች ናቸው ሾ ጾታ ምእመናን ካሀናት ወንዶች ሴቶች ናቸው ቤተ ከርስቲያን ስትሠራ ብዙ አዕማድ ወጋግራዎች ያሉዋት ሆና ትሠራለች በቤተ ከርስቲያን በውስጥና በአፍአ የሚቆሙት አዕማድ ምሰሶዎቸች የሠራዊተ መላእከት ምሳሌዎች ናቸውቤተከርስቲያን ካህናት አሏት ካህናት የመላእከት ምሳሌዎች ናቸው ቤተ ከርስቲያን መስቀል አላት መስቀል ውሃ ሳያጠጧት ያበበችና ያፈራች የበትረ አሮን ምሳሌ ነውዘት ዕብ መ ሂኒነ ከበፎ ህሃቪከ ዕዷርበበፎ በቤተክርስቲያን ዙሪያ የሚሠሩ እገልግሎት የሚሰጡ ቤቶች ቤተከርስቲያን ሲሠራ የሚሠራው አንድ ቤት ብቻ አይደለም በቤተከርስቲያኑ አካባቢ ሊሠሩ የሚገባቸው ከቤተክርስቲያ አብረው አገልግሎት የሚሰጡ ቤቶች አሉበቤተከርስቲያኑ ምሥራቅ ዲያቆናቱ ለመሥዋዕት የሚሆነውን ኅብስትና ወይን የሚያርጁገኑ ሁለተኛ ቤት ይሠራል ይህም ቤት ቤተልሔም ይባላል ስያሜው የተወሰደው ጌታችን ኢየሱስ ከርስቶስ በተወለደበት በቤተለሐም ዘይሁዳ ምሳሌ ነው ምሥጢሩና ቁም ነገሩ ደግሞ ዲያቆናት ኅብስቱን በቤተልሔም አዘጋጅተው ወደ ቤተከርስቲያን ለመሥዋዕት ማምጣታቸው በቤተልሔም የተወለደው በጎልጎታ ለመሥዋዕት የቀረበው ከርስቶስ ይህ ነው ለማለት ነው መቅደስ የጎልጎታየቀራንዮ ምሳሌ ነወና ለመሥዋዕት የሚሆነው ስንዴ መዝበሪያ የሚሰየምበት የሚደቅቅበት ወይም የሚፈጭበት በቤተከርሰቲያኑ ቅጽረ ግቢ የሚሠራ ሦስተኛ ቤት አለሰ ይሀም የግብር ቤት ይባላል ስንዴው መገበሪያ ተብሏልና መፈጨቱ ደግሞ መሰየም ይባላል ይሀም የመሥዋዕቱ አቀራረብ ቋንቋ ነው የቤተ ከርስቲያን ንዋየ ቅድሳት የሚቀመጥበት አራተኛ ቤትም ይሠራል ይህም ዕቃ ቤት ይባላል የቤተ ከርስቲያኑ መገልገያ የሆኑ አልባሳትም መጻሕፍትም የሚጠበቁት በዚሁ ቤት ነው ሕዝ ጃ ፍት መን ሥርዓተ ጥምቀት የሚፈጸምበት የማጥመቂያ ቤትም አለ ከዚሀም ሌላ የሙታን በድን የሚያርፍበትና ጸሎተ ፍትሐት የሚፈጸምበት ደጀ ሰላም ከቤተ ከርስቲያኑ ቅጽር ተያይዞ ይሠራል ከዚህ በታቸ የተጠቀሱት ቤቶች በግድ ከቤተ ከርስቲያኑ ሳይለዩ አብረው የሚሠሩ አስፈላጊ ቤቶቸ ሲሆኑ ሴሎች ደግሞ እገደ ቤተከርስቲያኑ አቅም ሊሠሩ የሚገባቸው ቤቶች እሉ ሀ የሰበካ ጉባኤ ጽሕፈት ቤት ሰ የሰንበት ትምህርት ቤት ከፍሎቸ ሐ የምእመናን መማሪያ የስብከተ ወንጌል አዳራሽ መ የእንግዶችና የካህናት መኖሪያ ቤቶች ሠ የመንፈሳዊ ትምህርት ቤትና የተግባረ እድ መማርያ ከፍሎች ረ ቤተ መጻሕፍት ሰየንዋየ ቅድሳትና ጧፍ ፅጣን ሽያጭ ከፍሎች ካስ ሰ ዳ ር ኤዲስ ቆፅስ ቅዳሴ ቤተ ከርስቲያን በሚያደርግበት ጊዜ ከርሱ ጋር ለተራድኦ ቀሳውስት እንዲገኙ ታዘዋል ኤጴስ ቆጳሱ ቤተ ከርስቲያንን ታቦትን ሲባርከ የእግዚአብሔር ማኅተም የሆነውን ቅብዐ ሜሮን ይቀባል ቤተ ክርስቲያኑ በተባረከበት ፅለት በውስጡ ይቀደስበታል ቤተ ከርሰቲያኑ ሲባረከ ወንጌለ ዮሐንስ በታቦቱ ላይ ወይም በጎኑ ሆኖ ይነበባል ኤጴስ ቆፅሱ ሳይመጣ ቀሳውስትና ዲያቆናት ሳይሰበሰቡ ቅዳሴ ቤተ ከርስቲያን አይደረግም ፍት መን ለን በደብተራ ኦሪትም ሆነ ቤተከርስቲያን ከመቅደሱ ውስጥ ጀምሮ ሰአገልግሎት የሚያስፈልጉ ልዩ ልዩ ንዋያተ ቅድሳት ነበሩ አሁንም አሉ እነርሱም ከዚህ የሚከተሉት ናቸው። ን ከበፎ ህሃቪከ ዕዷርበበፎ ሥርዓተ መቅደስ ወአውደ ምሕረት ወ በታቦት ፊት ለመስገድለመጸለይ ካልሆነ በቀር ማንም ሰው ወደ መቅደስ ገብቶ እንዲቀመጥ አልተፈቀደለትም ካህን ካልሆነ በስተቀር ከምእመናን ወገን ማንኛውም ሰው ወደ መቅደስ ገብቶ ሥጋ ወደሙ አይቀበልም ወደ ታቦትም አይጠጋም ፍት ነገ እን ዲዲስ ኢያሱ ሴቶቸ ወደ ክክ እንዲገቡና በመቅደስ ውስጥ እገዲጸልዩ አልተፈቀደም ፍትመጌአንኒ ዶቅ በቤተከርስቲያኑ ቅጽረ ግቢና የወጪ ዐደባባይ ገበያ ከልከል ነው ኤር ማቴ ማር ሉቃ ሣጹ በይተሐ ዛዮፍትመንአእን ካ ዛዬ ካጽ ሉቃ ሠ በቤተከርስቲያን ውስጥ በቅጽረ ግቢውም ቢሆን ግብዣ ማድረግ መብላት መጠጣት ከልክል ነው ፍት መጌ አን ዶቅ ከቤተ ከርስቲያን የገባውንና የተቀደሰውን ንዋየ ቅድሳት አንደገና ወደ ውጪ አውጥቶ ለሥጋዊ አገልግሎት ማዋል አይገባም ፍኦ መጌ እጉ ረስጣቿ ኛ ቀለሚንጦስ ያለመኑ ያልተጠመቁ ወደ ቤተከርስቲያን እንዳይገቡ ተወግዘው የተለዩ ምሥጢራተ ቤተ ከርስቲያንን አንዳይሳተፉ ተከልከሏል የቤተከርስቲያኑ በሮችም በአጋፋሪዎች እንዲጠበቁ ታኗል ፍት መን አጌ ድስቅ ወደ ቤተ ከርስቲያን ሲኬድ የሚደረግ ጥንቃቄ ለዘለዓለም ስሜ በዚያ ያድር ዘንድ ይህን የሠራኸውን ቤት ቁቀድሻለሁ ዓይኖቼና ልቤም በዘመኑ ሁሉ በዚያ ይሆናሉ ብሎ እግዚአብሔር ለሰሎሞን ነግሮታል ኛነገጉ ሣቸ ቤተከርስቲያን በአምላከ ቅድስና ስለተቀደሰች ቅድስናውንም ስለተቀበለች ቅድስናውንም ለማስተላለፍ ስለተመረጠች ከርስሐት ከርኩሰት የተጠበቀች ቅድስት ናት ጥንቃቄ ይደረግላታል እግዚአብሔር ወደ ቀደሳት ወደ ቤተከርስቲያን የምንገባው እንዴት ነው ገብተንስ ምን ማድረግ አሰብን አንድ ሰው አንድን ትልቅ ባለሥልጠን ለመገናኘት ምከንያት ያጋጠመው እንደሆነ ይሸቆጠቆጣል ባለሥልጣኑ የሚገኝበትን ቤት ወይም ቢሮ በጣም ከማከበሩና ከመፍራቱ የተነሣ አካሄዱና አረማመዱ ይለወጣል ሰውነቱ ይሸማቀቃል ዛሬ ንጉሥ ነገ ሬሣ ተብሎ የተነገረለት ዛሬ በሕይወቱ በከብሩና በማዕረጉ ላይ ቢሆንም ነገ በሞት ወይ በሽረት ከብር የሚያጣውን ምድራዊ ገዥና እርሱ የሚገኝባትንም ቤትና ቢሮ እንደዚያ የምናከብር ከሆነ ዘለዓለማዊው ፈጣሪ የሚገኝበትንና አምልኮት እንዲቀርብባት የቀደሳትን ቤተከርስቲያን እንደምን የበለጠ ልናከብራት አይገባን በዚህ ጊዜ ሕዝብ ሊሳተፍበት የሚገባ የሕብረት ጸሎት ከሌለ የግል ጸሎት ልንጸልይ እንቸላለን የሕብረት ጸሎት በሚካሄድበት ጊዜ ግን የግል ጸሎት መያዝ ተገቢ አይደለም ወደ ቤተከርስቲያን ከምንሄድባቸው ምከንያቶች ዋነኛው በሕብረት ጸሎት ለመሳተፍ እንደመሆኑ መጠን በሕብረት ጸሎት ጊዜ አብረን መሳተፍ እንጅ የግል ጸሎት ማካሄድ የለብንም ለጸሎትና ቅዱስ ቁርባንን ለመቀበል ወደ ቤተ ከርሰቲያን በሚኬድባቸው ዕለታት እንዲሁም በጾምና በሰንበት በበዓላት ቀኖችም ወንድና ሴት መገናኘት ከልከል ነው በመኝታ የተገናኘ ወደ ቤተ ከርስቲያን በዕለቱ አደኝባም ወደ ቤተ ከርስቲያን ባይሔዱም በዓላትንና አጽዋማትን ሲጠብቁ ይገባል ዘፀ ደ ቆሮ ሂኩፋ ርስሐተ አንፍንና ርስሐተ ከንፈሩን የማዝረብረብ ነውር ያለበት በዚህ ነውር ላይ እያለ ወደ ቤተከርስቲያን አይገባም ሥጋ ወደሙም ሊቀበል አይገባውም ፍት ነገ አጊ ሴት የወር አበባዋ መርገሟ ሲመጣ እስከ ጂ ቀን ድረስ ስትወልድ ወንድ ከወለደች እስከ ቋ ቀን ሴት ከወለደች አስከ ጭ ቀን ድረስ ወደ ቤተ ከርስቲያን እንዳትገባ ከልከል ነው ከዚህ በኋላ ግን ገላዋን ታጥባ ትገባለች ዘሌዋ ፍ ፍት መን አን ዘኒቅያ ወንድ ሕልመ ሊሊት ዝንየት ቢመታው በዕለቱ ወደ ቤተ ከርስቲያን አይገባም በማግሥቱ ገላውን ታጥቦ ይገባል ዘሌዋ ቿ ቤተ ከርስቲያን የመሳለም ሥርዓት ጠዋትና ማታ ቤተ ከርስቲያንን ለመሳለም መትጋት ያስፈልጋል ምሳ ቿ አጭርና ያደፈ ልብስ ለብሶ ወደ ቤተ ከርስቲያን መሔድ ከልክከል ነው ረዘም ያለ ንጹሕ ልብስ ለብሶ መሔድ ያስፈልጋል ዘፀ በተለይ ሴቶች ራሳቸውን ተከናንበው እንዲጸልዩ ታዘዋል ወደ ቤተከርስቲያን ሲገባ ከቅጽረ ቤተ ከርስቲያኑ በር ላይ ሲደርሱ « ሰላም ለኪ ቅደስት ቤተከርስቲያን ምስአል ወምስጋድ ወመስተ ስርየ ኀጢአት ምጥብአሐ ሥጋሁ ለወልድ ቤተ ጸሎት ወቤተ ንጽሕ ወቤተ በረከት አምሳለ ኢየሩሳሌም ሰማያዊት ቤተከርስቲያን ቅድስት እያሉ መሳለም ይገባል ቀጥሎም አሰግድ ለአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ እያሉ ሦስት ጊዜ ለሥላሴ እሰግድ ለእግዝእትነ ማርያም ድንግል ወላዲተ አምላከ እያሉ አንድ ጊዜ ለእመቤታችን አሰግድ ለመስቀለ እግዚእነ ኢየሱስ ከርስቶስ እያሉ አንድ ጊዜ ለመስቀል በአጠቃላይ አምስት ጊዜ ይሰገዳል መዝ ኤር ሕዝ ቺፈልጵ ኹ ወደ ቤተ ከርስቲያን ሲገቡ ጫማ አውልቆ ወገብን ደ አደግድጎ መግባት ይገባል ጫማ አድርጎ ወደ ቤተ ከርስቲያን መግባት ከልከል ነው ዘፀ ጁየሐሥ ዉኢይ ፍች መጉ ሐሳብን በመንፈሳዊ ነገር ወስጥ ይ ውጨ ወጻ ጓለማዊ ክር እንዳይሔድ መግታትና መቆጣጠር ያስፈልጋል ከካህን ቀርቦ መስቀል መሳለምና በረከትም መቀበል ያሻል በቤተ ከርስቲያኑ ውስጥ ተሥለው የሚገኙትን የሥላሴን የመድኃኒታችን የኢየሱስ ከርስቶስን የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያምን የመላእከትን የነቢያትን የሐዋርያትን የጸድቃን የሰማዕታትንና የደጋጎች ቅዱሳን አበውን ሥዕሎች እጅ መንሳትና የአከብሮት የጸጋ ስግደት መስገድ ይገባል በቤተ ከርስቲያን ውስጥ መላቅ ስለ ዓለማዊ ሥራ መነጋገር ከልከል ነው ከገባን በኋላ ዝምታ ጸጥታ ፍርሐትየእግዚአብሔርን ምሕረት በጥብዓተ ልብ መፈለግ አለብን ምከንያቱም ቤተ ከርስቲያን የመዘምራንን ማሕሌት የቅዱሳን መላእከትን ምስጋና የነቢያትን ትንቢት የሐዋርያትን ስብከት መስሚያና የልዑል እግዚአብሔርን ነገር መማሪያ ከዚህም ሌላ የሥጋ ወደሙ ምሥጢር የሚፈጸምባት ቦታ ስለሆነች ነው ዘሌ ዮሐ አፊ አን አስመ ፎወ ። መሙ ቤተ ከርስቲያን በአምሳለ ሰማይ ወመሐይምናን ይኩኑ ውስቴታ አምሳለ መሳእከት ወያጽምዑ በትዕግሥት ወበአርምሞ ወይትመሐለሉ በልቦሙ ዘእንበሲ አረፍት ዮሐ አፊ እን ቋቿ ኢይትናገር አሐዱ ለግሙራ በውስተ ቤተ ከርስቲያን እስመ ቢቱ እግዚእብሔር ቤተ ጸሎት ወአኮ ቤተ ነገር ኒ « ወዘተናገረ በውስቴታ ይጻእ ወኢይቅረብ በይእቲ ዕለት ቀኖና አቡሊዲስ አንቀጽ « ወሶበ ከደ ሥ ምድራዊ ዘኢትደፍር ከመ ትስሐቅ ወኢምንተኒ ትስሕቁኑ ሶበ ትቀውም ቅድመ ንጉሠ ነገሥት ሰማያዊ» ምች ህእመኬ ዓለማዊ ሶበ ይስሕቅ በውስጠ ቅዳሴ ያውጽእዖ አፍአ ወኢይደምርዎ እምሥጢር ቅዱስ ቀኖና ባስ አን ፎ ቤተከርስቲያን ቧኗ እጅ መሄድ አይገባም መባዕ ምጽዋት ይዞ መሔድ አለበት ዘፀ ጮ ሥ ተ ምሥ መ ኛ መብራት በቤተ ከርስቲያን የሚያበራው መብራት ጡዋፍና ዘይት ነው ፍት መንፈሳዊ አንቀጽ የዘይቱ መብራት ቀንዲል ይባላል ቀንዲል ካንድል የላቲን ቃል ነው ፍቺው ማባ ማለት ነው መብራቱም የወይራ ዘት በቤተ ከርስቲያን ብዙ መብራት መልእከታት ሐዋርያት ግብረ ሐዋርያት ሲነበቡ ቤቱ ከርስኦያኑ በጣም የበራ እንዲሆን ታዞአል ይሰቁዎ ወንጌል ሲበብ እጅግ በጣም መብራት ማብዛት እንደሚገባ ተሠርቱዋል ፍት መንልት ው በቤተ ከርስቲያን ብዙ መብራት እንዲበራ መደረጉ ቤከን የመንግሥ የብርሃን ዓለም ናትና ነው እሽ ኛ መልእከታትና ግብረ ሐዋርያት ሲነበቡ መብራቱ ደግሞ ቅዱሳን የዓዕደሃብርሃን መሆናቸውን ለማመልከት ነው ወንጌል ሲነበብ ደዋ የበለጠ ብርሃን መኖሩ ከርስቶስ የዓለም ብርሃን እንደሆነና የወንጌል ብርሃሮ በዓለም ሁሉ እንዳበራ ለማጠየቅ ነው ማቴቶ የሒ ሁይቿቶ የአልባሳት ስምና ዓይነት የቀሳውስት ልብስ ሀ ቀሜስ በጥንት ዘመን አብደላከኒ የሚባል ቀሚስ ነበር አሁን ግን ከማንኛውም ጌጥነት ከእለው ጨርቅ የሜሠራ ነው ቀግሰ የሚለው ቃል ከዐረብኛ የመጣ ነው አነርሱም በመጀመሪያ የሚለበስ ልብስ ነው ረዝም እንደ ሆነ ማሳጠሪያ ልከ ከሆነ ሰውነትን ማጠዝያ የሚሆን መታጠቂያ ዝናር አለው የቅዳሴው መጽሐፍ «ወይእሥሮ በዝናር ይላል ለ ከባ ላንቃ መደረቢያው ልብስ ካባ ላንቃ ይባላል ከከባው ጋር ለሰምዱ አብሮ ተሰፍቶ ስለሚገኝ ነው ካባ ላንቃ የተባለው የዎ እግር ዘርፍ በየቦታው እንደ ላንቃ እየሆነ ስለሚወርድ ካባ ላንቃ ተብሎአል ይሀም ልዩ ልዩ ቀለማት ከአላቸው ጨርቶች የሚሠራ ነው ግ በተቻሰ መጠን በሙካሽ የተሠራ ቢሆን ይመረጣል ፎርቶ ዚዐ ይባላል ወርቅና ሐሩ አብሮ ተፈትሎ ከተሠራ ጨርቅ ሲሰፋ ይቸሳል ወይም ልሙጡ ማንኛውም ጨርቅ ይሆናል ሐ ሞጣሕት በአንገት ተጠልቆ ፊት ለፊት የሚወርድ የደረት ልብስ ነው ይህም በአሪቱ ኤፋድ የሚባለው የአሮን ልብስ አምሳል ነው የዚህም ጨርቅ ከላይ ከጠቀስነው ዓይነት የሚሠራ ነው መ ቆብ ወይም ቀጸሳ ርሕባኳ እስከ አሁን የቆየው ቀጸላ ብቻ ተጎናጽፎ መቀደስ ነበር በአሁኑ ዘመን ግን የተለየ ቆብ እየተሰፋ ጮ ምሥ ቢሆን ሕጋዊም ቢሆን ቆብ ደፍቶ መቀደስ ሥርዓት ሆኖአል የዲያቆናት ልብስ ሀ ቀሚስ እንደ ቄሱ ያለ ስለሆነ ሐተታው ያው ነው ለ ሰምድ ላንቃ በቀድሞ ዘመን ቀሚሱ ሰብቻ ለምድ ለብቻ ይዘጋጅ ነበር አሁን ግን ለምዱ ከቀሚስ ጋር አብሮ ይሰፋል ዲያቆኑያ ይለብሳል ር ሐ ከፋይ ድግድጋት ከግብጽ ቤተ ከርስቲያን የተወሰደ ነው ዲያቆናት አንዳንድ ጊዜ ሰምድና ቀሚስ በመልበስ ፋንታ ቀሚሰ ለብ በከፋይ መታጠቂያ በመስቀልኛ ቅርጽ ስለሚታጠቁና ስሰሚያደገድጉ ከፋይ ድግድጋት ይባላል በእሁኑ ጊዜ ከቀኖና ውጭ የሰንበት ተማዎች ስለሚጠቀሙበት ዲያቆናት እየተውት ነው እ መ አከሊል ወይም ቆብ በታላላቅ አድባራትና ገዳማት አልፎ አልፎ መጩም አፍቶ ይመልክ በገጠር አብያተ ከርስቲያናትም ዲያቆን አከሊል ወይ ሠ የሚቀደስባቸው አልባሳት በቤተከርስቲያን ዕቃ ቤት ሊቀመጡና በንጽሕና ሊጠበቁ ይገባል ከዚህ ውጪ በሌላ ቦታ እንዲቀምጦ አልተፈቀደም ሕዝ ቋፍት መጌጊ ዳን ፍ ረ ካሀናት የሚደርቡት ካባ ላንቃ አምስት መንዲል ከልጅ ያለው እንዲሆን ታ ልመ ነው ከ ዚ ንዲል ወይም ከልጅ ማለት ሰምድ አምስት የልብስ ዕራፊዎች ናቸውብዙውን ጊዜ ከጥቁር ጨርቅ የሚሠሩ ናቸውእንደኛው በጸሕሉ ሕፍ በታቦቱ ላይ ይነቦ ረኣ ሳሴ መሆኗን ለማመልከት ነው መንግሥተ ሰግጹ ኢ ከበፎ ህሃቪከ ዕዷርበበፎ ሁለተኛው ቅዳሴ በጻሕሉ ላይ ይነጠፋል ኅብስቱ የሚጠቀለልበት ነው ሦስተኛው የመሥዋዕቱ ምዕራብ ሆኖ ይለብሳልአራተኛው ከሰሜን ወደ ደቡብ ሆኖ ይለብሳል አምስተኛው ከመስዕ ወደ ዐዜብ ሆኖ ይለብሳል ከርስቶስ በበረት ሲወሰድ በጨርቅ መጠቅለሱንና በበለስ ቅጠል መሸፈኑን የሚያስታውስ በተለይም ዮሴፍና ኒቆዶሞስ በድርብ በፍታ የገነዙትን የሚያመለከት ምሳሌ ነው ጁ መንቦላዕትመጋረጃ በጀቱ የመቅደስ በሮች የሚጋረድ መጋረጃ ነው አርሱም ሰመቅደሱ ከብርን የሚሰጥ ነው መጋረጃ የሚከፈትበትና የሚዘጋበት ጊዜ አሰ በመጀመሪያ ቅዳሴ ማለትም «ረ አእኑየቦንከሚለው ምዕዳን ጀምሮ ከትዛዝ አበዊነ ቀጥሎ እስከ አለው ስግዱ ይዘጋል ከስግዱ ዘኮነ ንጹሐ ዘነ ንጹሐ ይንሣእ ቁርባነ እስከሚለው ይከፈታል ዘኮነ ንጹሐ ከሚለው ጀምሮ ጸልዩ በእንቲያነ እስከሚለው ይዘጋልጾልዩ ካለ በኋላ ለደርገት ልብስ ነውቁመቱ ከምሥራቅ ወደ ይከፈታል ሲመለሱ ይዘጋል ጁ ልብሰ ታቦትመተናጸፈያ ይህ ሥጋውንና ደሙን ለማከበር በቅዳሴ ጊዜ መንበሩ መሠዊያው የሚለብሰው ታቦት በወጣ ጊዜ የሚጎናጸፈው ነው ስለዚህ ስሙ መጎናጸፊያ ተባለ ገዋያተ ቅድላት ህይ ያታጦዱ ዕታፖቕ መሪህ ፈሪ ፍሪ መንበረታቦት መንበር የጽላት ወይም የታቦት መቀመጫ ዙፋን ነው « ወይዑድ ታቦተእሲል መገበርን ይዙሩ ማለቱ ነወ በኦሪቱ መሥዋዕቱ ይቃጠልበት ይሠዋበት በነበረው ፋንታ መንበሩ የገባ ስለሆነ ከታቦቱ ጋር ምሥዋዕ ይለዋል መሠዊያማረጃ መወራረጃ ማሲት ነው እርሱም መዓዝን የሆነ ምድር ቤትም ያለው ነው ምድር ቤቱም «ከርሠ ሐመር ይባላል ከዕብነ በረድ ከዕንጨት ይሠራል በብር ወይም በዝሆን ጥርስ ይለበጣል ጁ ጻሕል የሥጋው ማስቀመጫና ማከበሪያ ነው ይኸውም ከወርቅና ከብር ከናስና ከብረት የሚሠራ ነው የተለ የ ቅርጽ የተለየም ምልከት ያለው ነው ምሳሴው ግን ከርስቶስ የተወለደበት ግርግም የገፈራ ወይም የገለባ ማስቀመጫ ወይም የበረት ምሳሴ ነው በበለጠ ግን ጻሕሱ የመቃብሩ ምሳሌ ነው ሐ አንበርነ ዲበ ዝንቱ ጻሕል በአምሳለ መቃብር» ይላልና ዋዕነ ይህም የከርስቶስ ከቡር ደሙ የሚቀርብበት ንዋየ ቅዱስ ነው ከወርቅቆ ከብር ከመዳብ ከናስ ከብረት የሚሠራ ነውይህም መላእከት ከርስቶስ በተሰቀለና ከቡር ደሙ በፈሰሰ ጊዜ በብርሃን ጽዋ እንደ ተቀበሉት ትውፊት ያስረዳልና የዚያ ምሳሌ ነው ዕርፈ መስቀል ማንካ ዓይነት የሆነ የከርስቶስን ደም ለማቀበል የሚጠቀመብት ዕቃ ነው ይህም ጽዋው ከተሠራበት ቁስ የሚሠራ ሲሆን በደሙ መያዣ በኩል ጎድጎድ ያለ ልዩ ቅርጽም ያለበት ነው ዐውድ በድርገት ጊዜ ጻሕሉ የሚቀመጥበት ሰፋ ያለ ጻሕል ነው ቅዱስ ሥጋው እንዳይነጥብእንዳይወድቅ መጠበቂያና ሰፋ ጎላ ከበርም ብሎ እንዲታይ ለማለት የተደረገ ጥበብ ነው እርሱም የሚሠራው ከብረት ከናስና ከዕንጨትም ነው ስሙ እንደሚያመለከተው ዐደባባይ ማለት ስለሆነ በሏሳጦስ ዐደባባይ ይመሰላል ጁ አጎበርነ በዐውዱ ላይ የሚደፋ ማዕዘን አግር ያለው ዕንጨት ወይም ብረት ሊሆን ይቸላል ይህም ቅዱስ ሥጋውን ልብስ እንዳይነካው ከፍ አድርጎ ልብሱን የሚይዝና የሚከለከል ነው እንዲሁም መጎናጸፊያውን ጎበብ አድርጎ ይዞ ከብር የሚሰጥ ነው ጁ ጽንሐ የዕጣን መሠዊያማጨሻ ነው ይህም ከወርቅና ከብር ከብረትም ይሠራል በአሪት የወርቅ ማዕጠንት እንዲሠራ ለሙሴ ያዘዘው እግኢአብሔር ነው አሁንም በዚያ ምሳሌ የሚሠራ ነው ዘጺ ጁ መሶበ ወርቅ ኅብስተ ቁርባኑ ከቤተልሔም ወደ መቅደስ የሚመጣበት ነው መሶበ ወርቅ ከስንደዶ ከአከርማና ከአለላ የሚሠራ ሲሆን የአመቤታችን ምሳሌ ነው ቃጭልቃለ ዐዋዲ ወይም መረዋ ከደወል ጋር በቅዳሴ ጊዜ የሚቃጨል ድምጽ የሚሰጥ ንዋይ ነው ቃጭል ወደ ቅዳሴ ሲገባ «ፃዑ ንዑሰ ከርስቲያን» ሲባል በእግዚኦታ ጊዜ ድረገት ሲወረድ ይቃጨላል በዚህም ጊዜ ትልቁ የቤተ ከርስቲያን ደወል ይደወላል ቃጭል በቅዳሴ ጊዜ ብቻ ሳይሆን በሰሙነ ሕማማት ደወልን ተከቶ ይመታል በጸሎትና በምሀላም ላይ ይቃጨላል ጅ ሰቅዳሴ የካሕናትና ምእመናን ቅድመ ዝግጅት ተ ሀ ካህናት በቀደሱ ጊዜ የሚለብሱት እስከ ተረከዛቸወ የሚደርስ መሆን አለበት ፍት መን አን ሰ ካሀኑ ልብሰ ተከህኖ ከመልበሱ በፊት ልኩ የሚሆነውን መርጦ ይለብሳል ልብሰ ተከሀኖ ከለበሰ በኋላ ማውለቅ አይገባውም ከረዘመበት በዝናር ይታጠቀዋል ፍት መን አን ሐ ዛር ካናት በድሉ ነዢ ልብስ እገዳለብሱ ታዚል የሚቆርቡ ምእመናንም ንጹሕ ነጭ ልብስ ለብሰው መቁረብ ይገባ ኢጊ ቸዋልፍት መጌ ቫደሰ በስ ካህኑ ልብሰ ተከሀኖ ከመልበሱ በፊት ጳጳስ ካሰ ጳጳሱን አስባርኮ ይለብሳል ከሌለ ራሱ ባርኮ ይለብሳል ከበፎ ህሃቪከ ዕዷርበበፎ ሆ ሥርዓተ ቅዳሴ ሀ ካህኑ ልብሰ ተከህኖ ከመልበሱ በፊት አብሮት የሚቀድስ ዲያቆን መኖሩን ማረጋገጥ አለበት ሰ ካሀን ወደ ቤተመቅደስ ሲገባ በታቦቱ ፊት ከመጋረጃ ውጪ አንድ ጊዜ በመጋረጃ ውስጥ በመሠዊያው ፊት ሦስት ጊዜ ይሰግዳለ። ለባሪያዎችሀም ለነቢያትና ለቅዱሳን ስምሀንም ለሚፈሩት ለታናናሾችና ለታለለቆችም ዋጋቸውን ትሰጥ ዘንድ የሚል ተጽፏልና ራአ ደ ው ው ይ ል ን የን ው እት ዲከ ገናክዌን መሪት የጊሸኀ አይደ እናድርግ በማለት ሁሉም ሰው የአግዚአብሔርን ስም ከፍ ከብ ንትን ከ አንን ን በኪንለነትሞ ስመንከፍጸዬ ብር አንዲጠራ መክሯልዛዘ መዝ ፀ ዘርሰቷያናዊ ግጋትያሥ ምግባራትና ሕይወት ጽ ሙ ጫሙጮሠዐቋጨበችጧኒ ፌር መ ተር መር ከበፎ ህሃቪከ ዕዷርበበፎ ጽጽዳሪኦማ ይይያ ዓም ክርዕቲያናዊ ሕግጋትሥን ምያሪትሃ ሕይወት ፍፎቄ ቹጂዳ አ ዜጭሦሼጭ ኤጭቄሎሎቄፍሎፍቄፎፎ መ እንግዲሀ የአምለካችን ስም የከበረና ትዱስ ሲሆን በተራው ነገር ሁሉና በየአጋጣሚው ልንጠራው አይገባም ምክንያቱም በሆነው ባልሆነው ስሙን በመጥራት ልማድ ወደማድረግ ደረጃ ደርሰን ከብሩንና ፍቅሩን አናጣለንና ነውዘ በመዝሙር በምናመሰግንበትና በጸሉት በምንለምንበት ጊዜ ሁሉ አርሱ በመካከላችንና ከአኛ ጋር መሆኑን በማሰብ ቅዱስ ስመን በትሕትና ልንጠራው ይገባናል አርሱ ራሱ ሁለት ወይም ሃስት በስሜ በሚሰበሰቡበት በዚያ በመካከለቸው እሆናለሁና በማለት የገባው ቃል ይኽንኑ የሚያረጋግጥ ነውህ ማቴ ፍጹም የሆነ ልባዊ ፍትርና ከክብሮት ሳይኖር የአግዚአብሔርን ቅዱስ ስም በልማድ መጥራች ተገቢ አይደለምዘ አንደ አሕዛብ ባለ ልማድ በልቡና ምንም ሳይናር በአንደበት በመናገር ብዛት የሚገኝ ከንዳችም ጥትም የለምና ማቴ ጃ የስመ አግዚአብሔር አጠራራችንና ጸሎታችን ሁሉ ለታይታና ለከብር ወንበር ለማግኘት ይደክሙ ከነበሩት ጻፎችና ፈሪሳውያን የተለየ መሆን ይኖርበታል ሉቃ ባዛ በጸሉት ጊዜ ከከምሮአችን በቆምንበት ዓለማ ላይ ተወስኖ በከርጋታና በተመስጦ ካልጸለይን በነቢዩ ይህ ሕዝብ በከንፈሩ ያከብረኛል ልቡ ግን ከእኔ የራቀ ነው አንደ ተባለው በከንቱ ከሚጠሩት አንመደባለንዘ ኢሳ በቅዱስ መጽሐፍ የምናገኛቸው ታሪኮች በጸሎትና በምስጋና ብቻ ሳይሆን በተገቢው ጊዜና ሥፍራ የእግዚከብሔርን ስም በመጥራትና የከበረ ስሙን ከፍ ክፍ ማድረግ የሚቻል መሆኑን ያስተምሩናልዛ አባታችን ከብርሃም በሄደበት ሥፍራ ሁሉ መሠዊያን እየሠራ የእግዚከብሔርን ስም ይጠራ ነበርህ ዘፍ በ ልጁ ይስሐቅም አንደ አባቱ ያደርግ ነበርህ ዘፍ ነቢዩ ቅዱስ ዳዊትም የመድኃኒትን ጽዋ እተበለለሁ የአግዚአብሔርንም ስም አከጠራለሁ ብሏልዞ መዝ ዛ የስመ አግዚከብሔር ከብር እንዲሰበከና ከነዲታወቅ በሰፆች ሁሉ ልቡናም የክብር ሥፍራ እንዲኖረው በትሕትና ሆኖ ስሙን መጥራት ያስፈልጋል። እወነተኛ አስተሳሰቡንና እምነቱን በጸሎት ከእግዚአብሔር ጋር በመነጋገር ማጠናከር የዘወትር ግዴታው ነው ከእግዚእብሔር ግንኙነት የሌለው ሰው ወደ ምእመናን ሄዶ ማስተማር አይገባውም ቢያስተምርም የራሱን ፍልስፍና አንጂ ከእግዚአብሔር የመጣውን በመገፈስ ቅዱስ የተቃኘውን የእግዚአብሔርን ቃል ሊያስተምር ብቃት አይኖረውምስለዚህ ማንኛውም የወንጌል አስተማሪና ሰባኪ ከሰው ከመገኘቱ በፊት አስቀድሞ ከእግዚአብሔር ጋር ያለው ግንኑነቱን በጸሎት እና በመንፈሳዊ አኗኗሩ ከሌሎች የላቀ ሆኖ መገኘት ይኖርቢታል በከርስቶስ ጸጋና እውቀት እያደገ በመሄድ ለከርስቲያን ወገኖቹ እርዓያ ሊሆን ይቸላልሰዎችም መልካም ምግባሩን እያዩ እግዚአብሔርን ያምሰግነታልእንዲህ ዓይነቱ ሰው በእግዚአብሔርም በሰውም ፈት የተወደደ ይሆናል የስብከት ሥራውም የተቃና ይሆንለታል ብዘፇችንም ወደ መንግስተ እግዚአብሔር እንዲገቡ ነፍሳትም እንዲድኑ ለማድረግ የተመቻቸ ሁኔታ ይፈጠርለታል የእግዚአብሔር ረድኤትም አይሰየውም ምከንያቱም የሥራው ሁሉ መጀመሪያ እግዚአብሔርን አድርጓጻልና ከእግዚአብሔር ጋር ያለው ግንኙነት የሚሰምረውና ተግባራዊ የሚሆነው እኛን ለማዳን ሰው ከሆነው ከከርስቶስ ጋር ባለው ግንኙነት ነው በከርስቶስ ከርስቲያን የተባልን ሁሱ የእግዚአብሔርን ታላቅ የፍቅርና የቸርነት ሥራ በልጁ እንዳደረገልን አውቀን ለውለታው ዘወትር በምስጋና እናቀርባለን የሥላሴን አንድነትና ሦስትነት የሚከዱአንድ ገጽአንድ አካል የሆነውን አንድ አምላከ ብቻ እናምናሲን የሚሱ ሰዎች የከርስቶስን አምላከነትና ተልዕኮ ሳያምኑ ይኖራሱ እግዚአብሔር በምድር ሳይ እፁብ ድንቅ በሆነ ተእምራት ለሰው ልጆቸ ሲል ያከናወነውን የግዳን ሥራ ሳያውቁና ሳያምኑ ያለከርስቶስ ብቻቸውን መኖር እንዴት ያሳዝናል ሽ እኛም ከቤተከርስቲያን ነዳ ርነህ ሣ ከበፎ ህሃቪከ ዕዷርበበፎ በዘመነ ብሉይ እና በዘመነ ሐዲስ እግዚአብሔር ለሰው ልጆች የፈጸመው ሥራየገለጸው ምሥጢር እጅግ ታላቅ ነው ቅዱስ ጳውሉለ እንደጸፈው «ከጥንት ጀምሮ እግዚአብሔር በብዙ ዓይነትና በብዙ ጎዳና ለአባቶቻችን በነብያት ተናገረበኋላ ዘመን ግን ሁሱን ወራሽ ባደረገው ሁሉንም በፈጠረበት በልጁ ነዝርን እርሱም የከብሩ መንጸባረቅና የመልኩ ምሳሌ ሆኖ ሁሉን በሥልጣኑ ቃል ሸፎ ኃጢአታችንን በራሱ ካነጻ በኋላ በሰማያት በግርማው ቀኝ ተቀመጠ » ሀብ ቶን እንደ ከርስቶስ በሰማያዊ ጸጋና በረከት ማለት ፍቅርና ምሕረትገትንሣኤ ሙታንንየዘላለም ሕይወትን ላመኑበትሁሉ የሰጠ ሌላ የሃይማኖት መሪ የለምየእግዚአብሔር ልጅ ከኃጢአት እና ከሞት ነጻ አውጥቶን ሀገረ ሕይወትን በገነት ከፈተልን መንግሥተ ሰማያትን አዘጋጀልን ከከርስቶስ ጋር ያለን አንድነት በወይን ግንድ እና በቅርጉጫፎቹ ምሳሌነት በጌታችን በመደኃኒታችን በኢየሱስ ከርስቶስ ቃለ ተብራርቷልምሳሌው እንደሚያስረዳው ቅርጉጫፎቹ ሲያብቡ ብሎም ፍሬ ሲያፈሩ የሚችሉት ከወይኑ ግንድ ጋር እስካ ወይም እስከተገኙ ድረስ ብቻ ነው ከግንዱ ከተለዩ ግን እንኳንስ ፍሬ ሲያፈሩ ቀርቶ ልምላሜያቸው ጠፍቶ ሕይወታቸው ተራቁቶ ወደ ደረቅነት ተለውጠው ለማገዶነት ወደ እሳት ይጣላሉሱየቅርጫፎቹ ሕይወት የሚፈልቀው ከግንዱ ነወና የወይኑ ሚልክ ሲሆን ትር ደግሞ በወልድ ውሉድ የተባሉ ከርስቲያኖች ናቸው ያለ ከርስቶስ ከርስትና የለም ከከርስቶስ ተለይቶ መንፈሳዊነት መምሀርነት ጽድቅ ተጋድሎ ደግሞም የመንፈስ ቅዱስ ፍሬ ይኖራል ብሎ መገመት አይቻልም ያለ እኔ ምንም ልታደርጉ አትችሉም ሲል ጌታችን እንደተናገረ ዮሐ የመንፈሳውያን ሁሉ ሕይወታቸው እርሱ ብቻ ስለሆነ ሰባከስ ወገጌል ከእርሱ ለቅጽበት እንኳን ሊለዩ አይገባም የግላቸው እንጂ የእግዚአብሔር አይሆንም ምንም ያኸል ቢደከሙ ምንም ያኾ በጋደሉ ፍሬ አልቦ ይሆናል ይልቁንም የከርስቶስ ሳይሆኑ ወይም ሳይዋሐዱ በከንቱ እንዲያው በስም ብቻ መገኘት በነፍስ መከራን እንደመመኘት ነው ይኸም ስለሆን ሰባከያነ ወንጌል ይልቁንም ከማንም በላይ ራሳቸውን አድነው ለሌሎች አርአያነት የሚጠበቅባቸው ስለሆነ የተሻለ አገድነት ከእግዚአብሔር ጋር ሲኖራቸው ግድ ነው ጽሙድ እንደ በሬ ቅነት እንደ ገበሬ ኾነው ሬፌ ጌታ ሆይ ወደ ማን እንሄዳለን። ከሰው ሁሉ ጋር በሰላም መኖር ሮሜ ቶቿ በአካበቢው የሚገኙ የነፍስም የሥጋም ጉዳተኞችና ችግረኞች እርዳታ የሚያገኙበት መንገድ ለማመቻቸት በቃለ አዋዲው መሠረት በሰበካው የበጎ አድራጎት ከፍል እንዲቋቋም ማድረግ ሮሜ ኛ ቆሮ ቿብ ይ በኣካባቢው ከሚገኙ ሴሎች አጥቢያዎቸ ጋር አንድነትን የሚያጠናከር ተግባር ለማከናወን መወያትና ልዩነቶቸ ካሱ መፍታት የልምድ ልውውጥ ሰማድረግና ለመደጋገፍ የጋራ ጉባኤዎችን ማቋቋምና ማጠናከር በማናቸውም ችግሮች በመረዳዳት የቤተከርስቲያንን አንድነት በተግባር መግለጽና አጽራረ ቤተከርስቲያንን በጋራ ለመቋቋም መተባበር ኛ ቆሮ ቿቶጃ ኛ ቆሮ የሐዷሥራ ቶጁ ከመድረከ ባሻገር በኑሮም ማስተማር ኛ ጢሞ ይኸውም ሀ የታሠሩትንና የታመሙትን በመጠየቅ ያዘኑትን በማጽናናት የተቸገሩትን በመርዳት ምክር ሰሚሹና ኔ ዐ ርያያ ከበፎ ህሃቪከ ዕዷርበበፎ ጫ ኝ ለሚያስፈልጋቸው ምከር በመለገስ ከተሳሳቱበት ምንገድ በመመለስ የተጣሉትን በማስታረቅ ሮሜ ያዕ ኛ ቆሮ ዱዌ ሲ በደስታቸው ጊዜ ማለትም በከርሰትናና በሠርግ በዝከር መርሐ ግብራቸው በመገኘት መሳተፍ በዚህ ጊዜ መብሉን መጠጡን በመጠኑ በማድረግ ምሳሌ መሆን ኛ ቆሮ ሐ በዕለት ኑሯቸን በምናደርገው አገቶስቃሴ ለሐሜት ከሚያጋልጠን ከባዕድ አምልኮ ለተመለሱና ለሌሎችም እንቅፋት መሰናከል ከሚሆንተግባር ሁሱመጠንቀቅመራቅርጽኛቆሮቶቋር ቶቋን መ በእምነት ላልጠነከሩ በከርስትና ሕይወት በማደግ ላይ ላሉ ከአሪትና ከሌላ እምነት ለተመለሱ ሁሉ እነርሱ እንደ ኃጢአት የሚቆጥሩትን ለሥጋችን የሚጠቅመውን ነገር እንኳ ሳይቀር ለከርስቲያናዊ ሕይወታቸው መዳበር ስንል በመተው ምሳሌአርዓያ ሆኖ መገኘት ሮሜ ቶ የሐሞሥራ ቶ የሰባኬ ወንጌሉ ቅድመ ዝግጅት የወንጌል መልዕከተኛው ከላይ የተጠቀሱትን በማጤን ሰእካባቢው ምእመናን የሚያስፈልጉትን የትምህርት ዓይነትና መልዕከት መርጦና ተዘጋጅቶ ማስተጣር እገጂ የማያስፈልጉ ነገሮችን በመድረከ ላይ ማስተማር የምዕመናኑን መንፈሳዊ ሕይወት ያነሳቁላል አስፈላጊ የተባለው እውነተኛው የትምህርት ዓይነት ቀጥተኛው የወንጌል ቃል ነውዛተዛባውን የአንዳንድ ሰዎች ስሜት እናስደስታለን እናረካለን በማለት ወይም ውዳሴ ከንቱ በመፈለግ ከትከከለኛው የወንጌል መልዕከት መራቅና ምእመናንም ሰምተው እንዳይጠቀሙ ማድረግ የጠላታቸን የሰይጣንን ሥራ መቀበል እንደሆነ አውቀን በትከከለኛው የጽድቅ ጎዳና ለመሄድ እንሞከር ጥረቱ በእኛ ዘንድ ካለ በእግዚአብሔር ረድኤት ለማስተማር እንድንቸል የወንጌል በር ይከፈትልናል መምሀሩ የምእመናኑንየኅብረተሰቡን እምነትና ስሜት መርምሮ ካወቀ በኋላ ምእመናኑ ወደ ፊት በከርስቲያናዊ አላማና ተስፋ መሠረት ምን መሆን እንደሚገባቸውእንዴት መኖርና ምን ማድረግ እንዳለባቸው በቅድሚያ ዕቅድ ያወጣል የትምህርቱንና የስብከቱን ዓላማዎች በአጠቃላይና በዝርዝር እንዲገለጹ ያደርጋል በዓላማዎቹም መሠርት ሰባኬ ወንጌሉ ተስማሚ የሆኑትን የወንጌሱን መልዕከትና ትምህርታዊ ይዘት ያዘጋጃል እንደ ሐዋርያት ሁል ጊዜ ለጸሎትና ቃሉን ለማገልገል መትጋት ይኖርበታልየሐዋ የምእመናንን ባሕልና ልማድእምነትና ስሜት በማገናዘብ በአካባቢው ቋገቋ የወንጌል መልዕከት በጥሩ ሁኔታ ለኅብረተሰቡ አንዲተላለፍ በቅድሚያ ከቅዱሳት መጽሐፍት መረጃፆችን እያውጣጣ ያሰባስባልየመጽሐፍ ቅዱስ መዝገበ ቃላትን ይጠቀማል ምእመናን ሁሉ አንድ ስላልሆኑ በእውቀትና በሀብትበሥልጣንና በሙያ በአኗኗርም ስለሚያዩ ሁኔታውን በማጤን ሰሁሱም እንደሚስማማ በመመጠን ትምህርቱን እዘጋጅቶ ያቀርባል በመጽሐፈ ግጻዌ መሠረት የየዕለቱን ምንባብ እያነበበ ያጠናል የምንባቡን መልዕከት በመከተል የየዕለቱን የየሰንበቱን የየበዓላቱን ትምህርተ ወንጌል ለምእመናኑ ከርስቲያናዊ ሕይወት እንደሚስማማ አድርጎ ቅድሚያ ያሰናዳል ትምህርቱን በየእርእስቱ እየከፈለና በማስታወሻ እየጻፈ ይይዛል ልዩ ልዩ መንፈሳዊ ጋዜጦችን መጽሔቶችን መጻሕፍትን በማንበብ ዝግጅቱን ያስፋፋል የአእምሮውን አድማስ ለማስፋት ጠቅላላ እውቀትን ለመገብየት ቤተ መጻሕፍትን መጠቀም ዶከመንተሪ ሰነዶች መመርመርና ማጥናት የስፈልጋል ሰባኬ ወንጌሉ ይህን ሁሉ ከፈጸመና የራሱን ድርሻ ካከናወነ በኋላ ሥራው ውጤታማ እንዲሆንለት የእግዚአብሔርን ረድኤት መጠየቅ ይገባዋል ለምሳሌ አንድ አትከልተኛ ወደ ሥራው ሲሰማራ መሬት ከማዘጋጀት ጀምሮ ተከሉን እስከ መትከል ድረስ ብሎም ከተከለ በኋላ አረሙን በማረም ዙሪያውን በመኮትኮትና የመሳሰሉትን በጥንቃቄ እና ደረጃ በደረጃ ሂደቱን ተከትሎ ተግባሩን ያከናውናል ይኸ ሁሱ ኳ በጠርሱ እቅምና ፍላጎት የሚከናወን ሲሆን ዝናቡን አዝንቦ ለፍሬ ለበረከት የሚያበቃበት ሥልጣን ግን የለውም ስለሆነም የድርሻውን ከተወጣ በኋላ ቀሪውን ለባለቤቱ በእምነት ይተዋል በዝናብ አብቅሎ በፀሐይ አብስሎ እከለ በረከት የሚያድል ልዑል እግዚአብሔር ነውና አደራው ለእርሱ ይሆናል ሰባኬ ወንጌሉም ልከ እንደ ገበሬው መሆኑን ልብ ሲል ይገባዋል የእርሱ ድርሻ ራስን በንስሐ ሕይወት መጠበቅ ቃለ እግዚአብሔርን ንባቡን ከትርጓሜው ጠንቅቆ መለየት የሚያስተምረውን ኅብረተሰብ የዕውተት የባህልና የኑሮ ደረጃ መገንዘብ ከዚያም ለዚያ ኅብረተሰብ የሚገባውን ትምህርት መመርመርና በዚያ ዙሪያ ቅዱሳት መጻሕፍት የሚተነትኑትን በፈርጅ በፈርጁ ማሰናዳት ቅጥሎም እኔ የአንተ መገልገያ መሣሪያ ነኝ ለዚህም የድርሻየን ተወጥቻለው የምታስተምር በምእመናን ልቡና የሕይወትን መልእከት የምትተከል ለፍሬና ለበረከትም የምታበቃ ግን አንተ ነሀ ማለት ይገባል ለዚህም ነው ቅዱስ ጳውሎስእኔ ተከልሁ አጵሎስም አጠጣ ነገር ግን እግዚአብሔር ያሳድግ ነበር ያለው ኛ ቆሮ የመጨረሻው ውጤት የእግዚአብሔር እንጂ የሰው ሊሆን አይቸልም ስላሆነም ማንኛውም መልዕከተኛ እኔ አስተምሬእኔ ሰብኬ እኔ ይሀንን ያንን አድርጌ አያለ የእግዚአብሔርን ሥራ እንዳይቀማ መንጠቀቅ ይጠበቅበታል ባልሠሩት ሮጳ ነኣ ረ ረነ ከበፎ ህሃቪከ ዕዷርበበፎ መሪት ይቅርና የሚገባቸሁን ባደረጋቸሁ ጊዜ የማንጠቅም ባሪያዎች ነን ልናደርገው የሚገባንን አድርገናል በሉ ውሃ ቅድመ ዝዴፌገ ኒ ስሜት መርምሮ አቃ የነቦሪ በን ር ተስፋ መሠረት ወደፊት ምን መሆን እንደሚገባው እገዴት ርት ማዘጋጀት የ ሬሞ ዕለቱን የሚማሰከተወን ጄ የዊነው ከጦጽሐፈግ ለማስፋፋት ምን መጠቀም አለበት። ጥት ከለባሁለቱ አርድእተ ከርስቶስ እንደነበር የቤተ ታሪከ ጸሐፊ አውሳብዮስ መስከሮአል በሐዋር ፄታቾን መድኃነታችን ኢየሱስ ከርስቶስ በወጣበት በገባበት ሁሉ ከሐዋርያት ያት ሥራ ላይ ጋር አብረው ይከተሉ ንስ ር ግ ኳ ኑ ከሚገባቸው አንዱ የነበረው የእስቆሮቱ ይሁዳ ጌታን ከዶ ከሐዋርያት ማኅበር ለመለየቱ በምትኩ ሌላ የገሣ አገድ ላይ ተሰብስበው በነበሩበት ጊዜ ሐዋርያው ቅዱስ ጴጥሮስ ንግግር አድር ሆነ መቶ ሃያ ቤተሰብ በ ያጀበው ሐየሪ ወኮት ነከር ስለ በዕጣ እንዲሆን ተወሰነ በዚህን ጊዜ በደግነታቸው የታወቁትን ወአቆሙ ከልኤተ ዮሴፍሃ ዘተሰምየ በርናባስ ወማትያስሃ በአገድ ልሳን ኢዮስጦስ የሚሉት በረናባስ የተባለ ዮሴፍንና ማትያስን ሁለቱን መርጠው በፊታቸው ለነ ዕጣው በማትያከ ላይ ወጣ የሐዋ ዛ የማትያስ ምርጫ ጌታ ከአረገ በኋላ ስለሆነ በወንጌላውያኑ ውስጥ ተጠቅሶ አቁኖቸየ ቭም በአዲስ ኪዳን ውስጥ ስእርሱ ብቸኛ ምስከር የሆነው ሱቃስ የጻፈው የሐዋርያት ሥራ ብቻ ነው እይፐነ ው ሐዋርያው ማትያስ በይሁዳ በሰማርያ በግብጽ በቀልዶ ቅያና በኑቢያ እንዲሁም በኢትዮጵ አደለው ሲቅ በሞሬ የመጀመሪያው መጽሐፍ ገጸ የተገለጸ ሲሆን ስስም ንለያ ነዎ ሰጥታአከጥታ ስመ መንግሥቱ ጽንፈ ለርዕድ ዘመን በአርባ ዓመተ ምሕረት ከሐዋርያት ስድስቱ መጥተው ኢየየጵምን ወመን አስተምረዋል እነሱም ኛ ቅዱስ ማቴዎስ ኛ ቅዱሰ ማትያስ ኛ ቅዱስ ቶማስ ኛ ቅዱስ ያዕቆብ ወልደ እልፍዮስ ኛ ቅዱስ ስም ቀናዊ በኋላ ናትናኤል የተባለው ኛ ቅዱስ በርቶሎሜዖስ ናቸው ሐዋ ን ወጋቢት ቀን የሚነበበው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተከርስቲያን ስንከሳር የሚከተለውን ይተርካል እንደ ሐዋርያው እንደ እንድርያስ ማትያሰም ወንጌልን ለማሰተማር በሄደ ጊዜ ሰውን በሚበሉ አሕዛብ እጅ ወደቀ እነርሱም ለጊዜው በእስር ቤት አስቀምጠውት ነበር እመለብሴር ርፍ ሰዶ ለሰር ቤቱን ለፈራረሰወ ማዕበሉም ሕዝቡን እስከ አንገታቸው ዋጣቸው በዚህ ጊዜ ሕዝቡ ማዕበሉ እንጻመለሰጎሳቸቻውና እንዲያጠምቃቸው ለመነት እርሱም አስተምሮ በወንጌል አሳምኖ በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ ስም የከርስትናን ጥምቀት አጠመቃቸው ይላል በተመሳሳይ ሁኔታ በገድሰ ሐዋርያት እንደተገለጠው የማትያስ ሀገረ ስብከት በላዕተ ሰብእ የሚባሉ ሰዎች ወደሚኖሩበት ሀገር ነው ይ ጄእሰከቴስ ሩስያ ሳይሆን እንደማይቀርና አውሳብዮስ በቤተከርስቲያን ታሪከ መጽሐፉ ይህ ቦታ በጥንቱ ዓለም አጠራር በርባሮስ ይባል ሽኋው ቦታ መሆኑን ሲገልጽ ዜና እይሁድን የጻፈው ዮሴፍ ወልደ ኮርዮን ደግሞ የበርባሮስ አስኩቴስ ሰዎች በዚያ ዘመን ጨካኖችና ከአራዊት ያረሟት አረመኔዎቸ እንደነበሩ ገልጦአል ይሀሐዊርያ በዚሀ ሀገር ሲያስተምር እነዚሀ ሰዎች ያዙትና ዓይኑን አውጥተው እንደ እንስሳ ሣር ያበሉት ጀመር ምከንያቱም የዚህ ሀገር ሲፓ ሠን ከመብላታቸው በፊት ዓይኑን አጥፍተው ለቋ ቀናት ያሀል ሣር ማብላት ልማዳቸው ስለነበር ነውቅዱስ ማትያስ ለቋ ቀናት በእስር በቶተቀመጠ እግዚአብሔርም ጽናቱን ስለሰጠው ያቀረቡለትን ሣር ሳይበላ በጾም በጸሎት በዝማሬ አሳለፈው ቢኢኗጣኛወም ቀን ማትያስ ሣሩን ከፊቱ ከምሮ ሲዘምር ቅዱስ እንድርያስ ከእግዚአብሔር ተልኮ በእስር ቤቱ በር ገባ በደስታና ሸፍዱት መሄሳዊ ሰላምታ ከተለዋወጡ በኋላ እንደበጎች በተኩላዎች መካከል እልካችኋለው የሚለው ቃል ዛሬ በአንተ ተፈጸመ ሲል የማህ ቃል አሰታወሰው ከእስር ቤትም ይዞት ወጣ አብረውት በዚያ ታሥረው የነበሩ ሰዎችም በነሱ ትምህርትና በሣዩት ተአምራት ምው ተጠዎቀው ከእስር ቤት ወጡ የሀገሪቱ ሰዎችም አመኑ ይላል ላክ ሐዋርያት ጸሎታቸውንና በረከታቸውን በእኛ በልጆቹ ፍቅራቸውንም በልባችን ያሳድርብን አሜን ተፈጸመ ሽ ስብሐት ለእግዚአብሔር ወለወላዲቱ ድዓግል ወለመስቀሉ ከቡር አሜገዝዘ ቋ ኒፃ ርነ ድ ከበፎ ህሃቪከ ዕዷርበበፎ ። በየርዕሶቹ ሳይ በቅድሚያ የሰልጣኞቹን አስተያየት መጠየቅ የርዕሶቹ ላይ የቃል መግለጫ መስጠት እንደ አስፈላጊነቱ ሠልጣኞቹን በቡድን ቡድን ከፋፍሎ ውይይት እንዲያደርጉ መጋበዝና ሪፖርታቸውን መስማት የትረካ ዘዴን በመጠቀም ማስተማር የተለያዩ ምሳሌዎችን በተደጋጋሚ መጠቀም እንደአስፈላጊነቱ አጫጭር ጉዞችን ገጠመኞችን በማንሣት ማስተማር እንደአስፈላጊነቱ በርዕሶቹ ላይ የተዘጋጁ ጽሑፎችን በቅድሚያ ሰሰልጣኞቹ በመበተን አንበውት አንዲመጡ ማድረግ ሰልጣኞቹ በቤታቸው ውስጥ ሠርተውት የሚመጡት ሥራ መስጠት እንደአስፈላጊነቱ የከርከር መድረከ መፍጠር በጥሞና ሰምተው በትከከል እንዲመልሱ ማበረታታት መሆን የሚገባቸውን ሆነው እንዲገኙ መመከርን ማሳመን በሙያቸው ሳያፍሩ እንዲሠሩ ተስማሚ የሆኑ የሞዴል ዓይነቶችን መርጦ በመጥቀስ ማስረዳት አንዳይሰለቹ መዝሙር በማሰማትና በመስማት እንዲነቃቁ ማድረግ እንደአስፈላጊነቱ በተጨባጭ ነገሮች ሥዕላትንዋየ ቅዳሳትቅርሳቅርሶችን ወዚተበመጠቀም ማስረዳት ገደአስፈላጊነቱ በአንድ አከራካሪ ጉዳይ ላይ ባለሙያ በመጋበዝ ሃሳባቸውን እንዲያካፍሉ ማድረግ እንደአስፈላጊነቱ በገቢረ ሚና ሀ በጭውውትና በተውኔት መድረከ ደቀመዛሙርቱን ማሣተፍ አገደእስፈላጊነቱ ደቀመዛሙርቱ ትምህርታቸውን ጨርሰው ሲወጡ ምን ዕቅድና ፕሮጀከት እንዳላቸው መጠየቅ እንደአስፈላጊነቱ ያልተለመዱ እንግዳና ጥያቄዎችን እና መልሶቸን ማቅረብና ወዲያውኑ እርምት መስጠት አንደአስፈላጊነቱ በምሳሴነት ሞዴልነት የሚረዱ በድምጽም በሥዕልም የተቀረጹ የትምሀርትና የስብከተ ወገጌል መልዕከቶች ከታዩና ከተሰሙ በኋላ መወያየት በነጭበጥቁር ሠሌዳ ላይ አንዳንድ ሃሳቦችን በእጅ በመሣል ማሳየት አንደአስፈላጊነቱ በአውደ ርዕይና በሠርቶ ማሳያ ማስረዳት እንደ አስፈላጊነቱ የቪዲዮና ፊልም ትምህርት ማዘጋጀት አንደአስፈላጊነቱ ልዩ ልዩ ጤናማ የጨዋታ ወድድሮችን ማካሄድ እንደአስፈላጊነቱ የቃል ምልልስ ማካሄድና መገምገም ምእመናንን የመጠበቅና የማስተዳደር ሥልጣን ይ ዛ ከበፎ ህሃቪከ ዕዷርበበፎ እንደትምህርቱ ዓይነት ደቀመዛሙርቱ በየተራ ትምሀርት ስብከት እንዲሰጡ ይል እንደለስፈሳጊነቱና እንደትምሀርቱ ዓይነት ዋጋ የሚሰጠው ምዘናና ግምገማ ማካሄደ አይ በይኝ አንዳንድ ግዕዝ ነከና መንፈሳዊ ቃላት ከሕዝባዊ እነጋገር ጋር የሚጋጩትንና የሚስማሙ እንደትምሀርቱ ዓይነት በአንድ ጉዳይ ጽሑፍ እንዲያዘጋጁ ማድረግ የማስተማሪያ መሳሪያዎችና መርጃዎች በየርዕሶቹ ሳይ የተዘጋጁ ጽሑፎች ከ ኣሃይ መጽሐፍ ቅዱስ የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጽሐፍት ምስከርነት ዓም የታተመ የታሪከ ማስረጃዎች እንደዮሴፍ ወልደ ኮሪዮን ወዚተ የአርኪኦሎጂ ግኝቶች ግምገማና ምዘና በስተመጨረሻ ላይ ሠልጣኞቹ የተማሩትን ትምሀርት በራሳቸው አገላለጽ እንዲያሰባስቡት መጋበዝ በየትምሀርቱ መሐል ሠልጣኞቹ ትምሀርቱን ምን ያሀል እንደሚከታተሉት ለማወቅ ጥያቄ ማንሣት ሠልጣኞቹ ምን ያህል ትምህርቱን እንደሚከታተሱት በአፅንኦት መቃኘት የቡድን ውይይት ሲካሄድ መገምገም እንደአስፈላጊነቱ የምዘና ዋጋ መስጠት ምዕራፍ ሁለት በኢየሩሳሌም የነበረችውን የመጀመሪያይቱ ቤተ ከርስቲያን አጠቃላይ የምዕራፉ ትምህርት ዓላማዎች የምዕራፉ ትምህርት እንደተጠናቀቀ እያንዳንዱ ሠልጣኝ በኢየሩሳሌም የነበረችውን የመጀመሪያይቱን በሐዋርያት የተመሠረተቸውን ቤተ ከርስቲያን ያውቃል አጠቃላይ የምዕራፉ ትምህርት ዓላማዎች የምዕራፉ ትምህርት አንደተጠናቀቀ እያንዳንዱ ሠልጣሻ የመቶሃያ ቤተሰብ ታሪከ ይገልጻል ሐዋርያት በጉባኤያቸው ሐዲስ ሐዋርያ እንደመረጡ ያስረዳል የሐዋርት ቤተ ከርስቲያን ምሥረታ በበዓለ ሃምሳ ዕለት መሆኑን ይሰያል የሐዋርያው ቅዱስ ጴጥሮስ የመጀመሪያው ምሰከርነቱና የስብከቱን ይዘት ይገልጻል በቤተ ከርስቲያን ሙስና እንዲወገድና በመጀመሪያው ማኅበር ውስጥ ፍትሐዊ አስተዳደር እንዲሰፍን የሐናንያንና የሰጴራን ውድቀት እንደ ምሳሴ አድርጎ የዛሬይቱን ቤተ ከርስቲያን ይመከራልያስጠነቅቃልይገሥጻል የምዕራፉ የትምህርት ይዘት ከ ቤተሰብ አባላት እነማን እንደሆኑ በይሁዳ እግር ስለተተካው ሐዋርያ አንዴት እንደተመረጠ የሐዋርያት ጉባኤ በመንፈስ ቅዱስ ኃይልና በገቢረ ተአምራት ስሰመደራጀቱና መስፋፋቱ ስለጌታቸን ሞትና ትንሣኤ በበዓለ ሃምሣ ለነበሩ ምዕመናን ቅዱስ ጴጥሮስአንደመሰከረ በአንድነቱ ማኅበረሰቡ ውስጥ የተነሣውን ችግር ለመፍታት ሰባቱ ዲያቆናት እንደተመረጡ ደ የማስተማር መማር ከንውን በምዕራፉ አንድ ቁጥር ፋ ሥር ከተዘረዘሩት መሐል ለዚህ ምዕራፍ ተስማሚ የሚሆኑትን የማስተማር መማር ከንውን እዚህም ይጠቀሙባቸው ዷሯ የማስተማሪያ መሣሪያዎችና መርጃዎች በምዕራፍ አንድ ቁጥር ሥር እነደተዘረዘሩት ደጁ ግምገማና ምዘና በምዕራፍ አንድ ቁጥር ሥር እንደተዘረዘሩት ምዕራፍ ሦስት የቤተ ከርስቲያን ሐዋርያዊ ተልዕኮ ከኢየሩሳሴም እስከ ሮምበጹሂዓመ አጠቃላይ የምዕራፉ ትምህርት ዓላማዎች የምዕራፉ ትምሀርት እንደተጠናቀቀ እያንዳንዱ ሠልጣሻቫ ፌ ርሃ ርነ ከበፎ ህሃቪከ ዕዷርበበፎ ተ ከርስቲያን ተልዕኮ በመን የሥጀምሪያኛ የቤተ ፈስ ቅዱስ የሚመራና በተአምራት የተደገፈ በመሆኑ የተሣካ ውጤት እ ት ሽ ጤት እንዳስገኘ በትከከል ቃል ዝርዝር የትምሀርት ዓላማዎች ይ ሀርት እንደተጠናቀቀ እያንዳንዱ ሠል ዕራፉ ትም ጣኝ የሚከተሉትን የታሪከዝርዝርችን ን ዱስ አስጢፋኖስ ሰማዕትነትና የቅዱስ ጳውሎስ ከአይሁድ ሃይማኖት መመለስ ል ሌ ን ይለያል ፋፋት ያበረከተውን አስተዋጽኦ በርሰቶና ሃይማኖት በአይሁድ በግሪከና በአሕዛብ ዘንድ ተቀባይነትን እንዳተረፈ ያብራራል ኮ በከርስትና መስፋፋት የተነሣ እንደጠፋ የታሪከ የታሪከ መረጃዎችን ን በቅዱስ ጳውሎስ ሐዋርያዊ ተልዕኮ ዋና ዋና የአውሮፓ ሀገሮች እንዳመኑና ሐዋርያውም በሮም ለሚገኙ ቴሣርና ቤተሰቡ እንደ ንደመሰከረ ይገልጻል ይ የሃራቶ ትምሀርት ይዘቶች በኝ ን ኪበነነጋ ታይ ሦስሳ ው ቅዱስ ጳው ኔ ሐዋርያዊ ጉዞዎች ማለት ን ገድ ወደ ኢየሩሳሌም ተመልሶ ስለከርስቶስ መመስከሩና ሰህስሪቱ ን ክክ ው በሰ ለየሆው በይግባኝ ወደ ሮም ስለመሄድ ቻሳለት አይሁድና አ ርክ ማሩና ማሳመኑ በመጨረሻም በቄሣር ፊት ቀርቦ ስለ ከርስቶስ መመስከሩ ተማር መማር ከንውን በምዕራፉ እንድ ቁጥር ሥር ከተ መ ኦ አም ይስተሮብቸጅ ፋሥር ከተዘረዘሩት መሐል ለዚህ ምዕራፍ ተስማሚ የሚሆነትን የማስተማር ይጅ የማስተማሪያ መሣሪያዎችና መርጃዎች በምዕራፍ አንድ ቁጥር ሥር እነደተዘረዘሩት ሺ ግምገግና ምዘኖ በምዕራፍ አንድ ቁጥር ሥር እንደተዘረዘሩት ምዕራፍ አራት የቤተ ከርስቲያን ዓለም አቀፍ ጉባኤዎች ከጅጽጅኢያ ለጠቃላይ የምዕቶ ትምሀርት ዓላማዎች ሦስቱን ጉባኤያት የሃይማኖትና የቀኖና ውሳኔዎችንበዝርዝር ለይቶ ያውቃል በአራተኛው የኬልቄዶን ጉባኤ ሳይ ቤተ ከርስቲያናቸን ከለተላው እንዴት እና ለምን እንደተለየች ያስረዳል ምዕራፉ ዝርዝር የትምሀርቱ ዓላማዎች የምዕራፉ ትምህርት የሚከተሉት ዝርዝር ዓላማዎች ይኖሩታልሠልጣኙ የኒቅያ ጉባኤ በአርዮስ ምከንያት እንደተጠራና ይኸውም መናፍቅ እንደተወገዘ አውቆ ከዘመኑ አርዮሳውያገጅሆቫ ራሱንና ምዕመናኑን ይጠብቃል መቅዶንዮስ መንፈስ ቅዱስ ሕፁፅ በማሰቱ ቤተ ከርስቲያን እንዴት እንደተወገዘ ይገልጻል እመቤታችን እመ አምላከ አይደለችም ያለው መናፍቁ ፓትርያርክ ንስጥሮስ አንዴት እንደተወገዘ ያስረዳል በኬለቄዶን ጉባኤ የእንድና የሁለት ባሕርይ ተከታዮቸ እንደተለያዩ የታሪከ ምስከርነትይሰጣል የምዕራፉ የትምህርት ይዘቶች የዮየባኤ ኒቅያ መሰብሰብ ምከንያትና የውሳኔው ሙሉ መግለጫ ባኤ ቁስጥንጥንያ መሰብሰብ ምከንያትና የውሳኔው ሙሱ መግለጫ ጉባኤ እፌለን መሰብሰብ ምከንያትና የውሳኔው ሙሉ መግለጫ ክ ቡባኤ ኬልቄዶን መሰብሰብ ምክንያትና በውሳኔው ሀሳብ ሳይ የጉባኤተኞቹ መለያየት የማስተጣር መማር ከንውን በምዕራፉ አንድ ቁጥር ሥር ከተዘረዘሩት መሐል ሰዚህ ምዕራፍ ተስማሚ የሚሆኑትን የማስተማር ጦሚ ከገውን እዚህም ይጠቀሙባቸው ዱ የማስተማሪያ መሣሪያዎችና መርጃዎች በምዕራፍ አንድ ቁጥር ሥር እነደተዘረዘሩት ግምገሣና ምዘና በምዕራፍ አንድ ቁጥር ሥር እንደተዘረዘሩት ዲግ ከበፀ ኣቪከ ርበርበክየ ምዕራፍ አምሰት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ታሪከ ባጭሩ ች አጠቃላይ የምዕራፉ ትምህርት ዓላማዎች የምዕራፉትምህርት እንደተጠናቀቀ እያንዳንዱ ልኝ ስ ተዋሕዶ ቤተ ከርስቲያንን ታሪከ ያ ።