Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
አንቲዘበአማን ምስለ ሚካኤል ማህደረመለኮት አይናች ነሽ ወስኑሰ ይበራልበክንፉ ኦሚካኤል ገብርኤል ኃያል ኃያልኃያል ማር ሊቀ ሠማዕት ሚካኤል ነው ኃያል ነህ እግዚአብሔር ምን ሰማህ ዮሐንስ ናና ብዙ ልጆች አሉት ለተክለዛሃይማኖት ጽኑ ሰማዕት ገድሉ ተአምራቱ ሐዋርው መነኩሴ ዓድቁ ሃብተ ማርያም ቤተክርስቲያን ኢየሀድጋ ኢትዮጵያ ሰላምሽ ይብዛ እቴሙ ሽራዬ ገለቲ ፈማዳ ሊቀ መላክ ኦራኤል አማላጅ ነው ተክለፃይማኖት ፀሀይ በማሕጸን ቅኔ እናቴ እመቤቴ ሰዎች ደስ ይበለን።
ድንግል ማርያም የድኅነታችን ፊደል ለምፒ ነይ ነይ ደስ ይበልሽ የኛ ነው የሕይወት መሠረት ። አንቲዘበአማን ምስለ ሚካኤል ማህደረመለኮት አይናች ነሽ ወስኑሰ ይበራልበክንፉ ኦሚካኤል ገብርኤል ኃያል ኃያልኃያል ማር ሊቀ ሠማዕት ሚካኤል ነው ኃያል ነህ እግዚአብሔር ምን ሰማህ ዮሐንስ ናና ብዙ ልጆች አሉት ለተክለዛሃይማኖት ጽኑ ሰማዕት ገድሉ ተአምራቱ ሐዋርው መነኩሴ ዓድቁ ሃብተ ማርያም ቤተክርስቲያን ኢየሀድጋ ኢትዮጵያ ሰላምሽ ይብዛ እቴሙ ሽራዬ ገለቲ ፈማዳ ሊቀ መላክ ኦራኤል አማላጅ ነው ተክለፃይማኖት ፀሀይ በማሕጸን ቅኔ እናቴ እመቤቴ ሰዎች ደስ ይበለን በጎል በጎል ገባሬ መንክራት እሰይ እሰይ ተወለደ አርሴማ ሥላሴ ትትረም የሥላሴን መንበር የሥላሴን መንበር ቅዱሳን ከበውት ኪሩቤል በደመና ዙፋኑን ይዘውት ድንግልን ከመሀል ሜካኤል ንከፊት አዕላፍ መላዕክት ሲሰግዱ በፍርሀት አዩት ተመልከቱት የሰማዩን ድምቀት አዩት ተመልከቱት የሰማዩን አባት የሥላሴን መንበር ቅዱሳን ከበውት አያሸበሸቡ የሰማይ መላእክት ካህናት ሰማይ ቅዱስሲሉት ይህን ታላቅ ክብር ሊያዩ የታደሉ በጽድቅ ስራቸው ደምቀው ይታያሉ የቅዱሳን ሕብረት በቅዱሳንሀገር ሲያወድስ ይኖራል የሥላሴን ክብር ፅድቅና ርሕራሔ የተሞላበ ሰማይ እግዚአብሔር ያድለን በትንሳኤ አንድናይ ንሴብሆለሥላሴ ንሴብሆ ለሥላሴ ክበር ተመስገን አምላከ ሙሴ የኛ አማላጅ አእናታችንዐ ነይ ነይ ወደኛ አመቤታችን ፈጥነሽተገፒመሀከላችን ና ወደ ኛሚካኤል መላከ ምክሩ ለልዑል ከአግራችን ይውደቅ ሳጥናኤል ና ወደኛ ገብርኤል ከአሳቱ አውጣን ከነበልባል በክንፍህ ጥላ እንጠለል ና ወደኛ ዑራኤልዐ እንደ ቅዱስ እዝራ ሱቱኤል ጥበብን ስጠን ማስተዋል ና ወደኛ በፈረስ የልዳው ፀሐይ ጊዮርጊስ ገድልህን ሰምተን እንፈወስ ና ወደኛ ተክለዛይማኖት ይጠብቀ ንያንተ ጸሎት ፀንተን እንድንቆም በፃማኖት ደስ ይበለን ሥላሴ እረኛዬ አንባዬ መጠጊያዬ አምላኬ እረኛዬ ተስፋዬ መመኪያዬ ደስ ይበለን በጣም ደስ ይበለንበረከቱንለኛስላደለን በጨለማ ስኖር ደስ ይበለን በጢአት ተከበን የሕይወትን ብርፃን ጽድቁን አበራልን ወደ ምሥራቅ እንይ ፀሐይ ወደ አለበት ጨለማው ልባችን ጎህ እንዲቀድበት ሥላሴአረኛዬአንባዬመጠጊያዬ አምላኬአረኛዬተስፋዬመመኪያዬ የፀሐይ እናቱ ደስይበለን ማርያም እመቤቴ እለምንሻለሁ እስከአለተሞቴ የልቤ ማረፊያ የዘለዓለም ቤቴ አንቺ ነሸ ተስፋዬ እፀ መድኃኒቴ ሥላሴ አረኛዬ አንባዬ መጠጊያዬ አምላኬ እረኛዬ ተስፋዬ መመኪያዬ የግሽኗ ንግሥት ደስይበለን የአምላክ እናት ሆና ተገኝታለች ለሚመኩባት በልቼ ጠጥቼ የምረካብሽ ጎጆ ማረፊያ ማርያም አንቺነሽ ሥላሴ እረኛዬ አንባዬ መጠጊያዬ አምላኬ እረኛዬ ተስፋዬ መመኪያዬ ፀዓዳ እመቤቴ ደስይበለን ሐመልማለ ሲና የሕዝቅኤል ደጃፍ የሙሴ ደመና የተዋበች እንቁ የደጎች አዝመራ በማኅፀንሽ ፍሬ ሕይወታችን በራ ሥላሴ እረኛዬ አንባዬ መጠጊያዬ አምላኬ እረኛዬ ተስፋዬ መመኪያዬ አንደበቴም ያውጣ አንደበቴም ያውጣ የምስጋናን ቅኔ የአምላኬን ማዳን አይቻለሁ በዓይኔ በገባ ኦንሰማይ ፀሐይን ያቆመ ዛሬም ጎብኝቶኛል እየደጋገመ ወጥመድ ተሰበረ እፄም አመለጥኩኝ ከኃጢአት ፍላፃ ከሞት አተረፈኝ የአናብስቱን አፍ በኃይሉየ ዘጋ የዳንኤል አምላክ ይኖራል ከእኔጋ በዳዊት ምስጋና በያሬድ ዝማሬ ከቅዱሳን ጋራ ልዘምር አብሬ እርሱን ሳመሰግን ሜልኮል ብትስቅ ብኝ ለጌታዬ ክብር እዘምራለሁኝ አስፈሪው ነበልባል አሳቱ ቢነድም ለጣኦት እንድንሰግድ ነገስታት ቢያውጁም ሁሉም ቢተወኝም ቢጠላኝም ዓለም ፅና ትይሆነኛል ጌታ መድኃኔዓለም ንሴብሆለአእግዚአብሔር ንሴብሆለእግዚአብሔር ስቡሐ ዘተሰብሀ እናመስግነውአግዚአብሔርን ምስጉን ነው የተመሰገነ ባሕሩን ተሸገርን ወንዙ ደረቅ ሆነ በጠላታችን ላይ ድሉ የኛ ሆነ ከባርነት ቀንበር ፍፀም ነፃ ወጣን ሕይወት የሚሰጠን መና ነው ምግባችን አስፈሪ ነው ያልነው ብዙ ነገር ነበር ሁሉንም አለፍነው አምላካች ንይክበር ሕይወታችን ቢዝል ፈተና ቢበዛ ኃይላችን ጌታ ነው የዓለሙ ቤዛ ከአለት ላይ ውሃ ፈልቆ አንጠጣለን ይህን ታላቅ ጌታ ኑ እናመስግነው ሕዝቦች ደስ ይበለን ሕይወታችን ድኗል ሰይጣን ጠላችን አፍሮ ተመልሷል ስምህ በሁሉ ስምህ በሁሉ ተመሰገነ ከክብር በላይ ክብርህ ገነነ አንተን ማመስገን ያስደስተናል ስምህን ማክበር ግብራችን ሆኗል አምላክ ተመስገን በሰማያት ስምህ ይወደስ በፍጥረታት ከህፃናት አፍ ምስጋና ይውጣ አንተን ማመስገን ይሁን የእኛ ፅጣ በምግብ አጦት ብንሰቃይም ማህሌትህ አናቋርጥም የመከራ ዶፍ ቢወርድብንም እንዘምራለንለ አምላካችን ስም ሰማዩ ዝናም ደመና ቢያጣም ፍቅርህ በአኛ ውስጥ አላቋረጠም ቸርነትህን አንጠብቃለን ካንተ ደጅ ጌታ አምላክ የት እንሄዳለን መድኃኔ ዓለም አዳነን መድኃኔ ዓለም አዳነን በማይሻር ቃሉ እሽኸ ደስ ይበለንአልልበሉ አዳነን በማይሻር ቃሉ እናታችን ቅድስት የአምላክ እናት ኸ አንስገድላትአንስገድ በአውነት ለአምላክ አናት ፃድቃን ሰማእታት ወሐዋርያት እሽኸ ያማልዱናልመላዕክት በአውነት በላይኛው ቤት ተዋሕዶ ዛሃይማኖት እንከን የሌላት እኸ እንከተላትእአስከሞት በአውነት ያለም ፍርፃት ከክርስቶስፍቅር ከክርስቶስ ፍቅር የሚለየን ማነው መከራ ችግር ስቃይ ወይስ መራቆት ነው አንፈራም አንሰጋም አንጠራጠርም እግዚአብሔር ከኛ ጋራ ይኖራል ለዘለዓለም የሰማይ ቤታችን አማኑኤል የሰራው ግንቡ ንፁህ ውዛ መሰረቱ ደም ነው ሳይነጋ ተራምደን እንግባ በጧት በደሙ መስርቶ ከሰራልን ቤት ከቶ የት ይገኛል እንዲህ ያለቤት የውዛ ግድግዳ የደም መሠረት የውዛ ግድግዳ የደም መሰረት ይኸው እዚህ አለየ ሥላሴ ቤት እንደ እግዚአብሔርያለ አንደ እግዚአብሔር ያለ ማንም የለምና አልል በሉ ቁሙ ለምስጋናዕ ባሕር ተከፈለ አስኪታይ መሬቱ ፈርኦን ወደቀ አልሰራም ትምክህቱ ደካሞችም ጸንተው ተራመዱ ኃይለኞችም ይኸው ተዋረዱ የኢያሪኮ ቅጥር የማይደፈረው ይኸው ፈራረሰ የሰው እጅ ሳይነካው ኃይለኞችም ቢበረታቱብን አንፀናለን በአርሱ ተደግፈን የተወረ ወረው የጠላታችን ጦር ሜዳ ላይ ወደቀ ጋሻ ሆኖ አግዚአብሔር ለሥላሴ ይድረስ ምስጋናችን ተሸነፈ አዳኝ ጠላታችን ባሕር ላይ ሲራመድ ሞገስ አለው አርሱ በግርማው ሲነሳ ፀጥ ይላል ንፋሱ የድንግል ልጅ እኛ የምናመልከው ካሀሊ ነዉ የለም የሚሳነዉ በፍቅር ተስቦ በፍቅር ተስቦ ወረደ ለእኛ ሲል የፍቅሩን ፍፃሜ ገለጸው በመስቀል ለኛ ያላረገው ከቶ ምን አለና አፋችን ዝም አይበል እናቅርብ ምስጋና ሰያማትን ቀዶ ደስ ይበለን ታላቁ አባታችን የዘመናት ንጉሥ ኢየሱስ ጌታችን የኤፍራታው ህፃን በዳዊት ከተማ ተወልዶ ማደሩ ምስራች ተሰማ እንዳተ ያለ በኃጢአት ውስጥ ወድቀን ስንኖር ተጎሳቁ ለን አምላክ የኔ ጌታ ከሞት ውስጥ አዳንከን ዝናውንም አውሩ ለአህዛብ ሁሉ አንደ አግዚአብሔር ያለ ማንም የለም በሉ ደስይበለን ወረደ ወደ ምድር ሰላሙንሊ ሰጠን ሰላም ለአናንተ ይሁን ብሎ ሊሰብክልን በመስቀል ተሰቅሎ እኛን የተቤዝን ከሲኦል አስራት በፍቅሩ የፈታን ምስጋና በሰማይ ፃሌ ሉያ ምስጋና በምድር ሁሉን ቻይ ለሆነው ለቸሩ እግዚአብሔር ፃሌ ሉያ ለእርሱ ለነፍሳችን ጌታ ዝማሬን እናቅርብ ከጧት አስከ ማታ ገና እንዘምራለን ገና እንዘምራለን አንደ መላዕክቱ ብርፃን ንለብሰን ገና አንዘምራለን ወላዲተ አምላክን ከፊት አስቀድመን በዳዊት በገና መሰንቆ ታጅበን በሥላሴ ክብር ገናእ ንዘምራለን ገናአንዘምራለን በምሥጋና ስርዓት ከሠለጠኑት ጋር ልብን የሚያስደስት መዝሙር እየዘመርን ያልተሰማ ዜማ ያልታየ ምስጋና ይፈልቃል አይቀርም ከእኛ ልቦና ገናእንዘምራለን በትዕፅቢትም ሳይሆን በታላቅ ትህትና በልዩ ተመስጦ በፍቅር ልቦና ሥራችን ይሆናል ለአምላክ ምስጋና ገናእንዘምራለን ዳዊት በተመስጦ እርቃኑን ቢሆንም ሜልኮል በዝማሬው ብትስቅበትም አምላክ ከወደደ አንዲያመሰግ ነው በደስታ እንዳይዘምር ከልካዩ ሰው ማነው ገናአንዘምራለ በዘባ ነኪሩብ በዘባ ነኪሩብ ለሚቀመጠው በአሳት ድንጋዮች ቅጥሩን ላጠረው ዘምሩ ለእግዚአብሔር ለጌታ ዘምሩ የተከበረ ነው በሰማይ በምድሩ ኢሳይያስ ሲያየው እጅግ አፈረ የተፈራ ነው የተከበረ የሰማይ ደጆች ተንቀጠቀጡ ለቅዱስ ስሙ ክብርን ሲሰጡ ያልተቀደሰ ለምጽ ያነነደደው እንዴት ይችላል ሊመሰግነው በልፍቀድልን ፍቅር ነህና ልግባ መቅስህ ላቅርብ ምስጋና ዙፋንህ ታየኝ ትምክህቴ ሆይ ስትመሰገን በሰማይ ላይ ሲመሰግንህ የተደሰተ ባይተዋር አልሁን አልውጣ ካንተ ቅኔ ሞላበት ያንን ሰገነት ልቀላቀለው ተመኘሁ በእውነት ልዘምርህል ባይገባኝም ዝም የሚልልሳን አልሰጠኸንም አማን በአማን አማንበአማን አማኑኤል ተመስገን ለዚህ ፍቅርህ ምን ልበልህ ድብቁን ኃጢአት አንተ ብትገልጠው ይቅር ብለኸኝ ባትሸፋፍ ነው እንደ ሰው በደልቢሆርህ ጌታ የኔ ኃጢአትስ የለውም ቦታ በየደቂቃው ኃጢአት ስሰራ ስሰርቅ ስበድል አንተን ሳልፈራ አንተ ግን ፊትህ ምንም ቢቀየም በቁጣህ በትር አልገረፍከኝም ምህረትን ልከህ አድነኝ ዛሬ ታክቶኛልና በኃጢአት መኖሬ ዓለም በኃጢአት እየሳበችኝ በፍቅር በደስታ መኖር አቃተኝ የኃጢአት ኑሮ ጣፋጭ ቢመስልም ውጤቱ መሮፍፁም አይጥምም እንደበደሌ ስላልከፈልከኝ ተመስገን እንጂ ሌላ ምን አለኝ ሣር ቅጠሉ ሰርዶው ሳር ቅጠሉ ሰርዶው ሰንበሌጥ ቀጠማው በዚያች ቀ ንበዚያች ወር ለምለም ነበረው በአልልታ ዘመሩ በደስታ ተውጠው ጌታ መወለዱን የምስራች ሰምተው አልል በይ ቤተልሔም ፃሌ ዛፃሌሱያ የፍቅር የሰላም ነሽና ገበያ ያትሑት አረኛ የትሕትና አባት ብርሃንን ለበሰ በአኩለ ሌሊት ጥሪ ተደርጎለት በሰማይ መላዕክት ለመመልከት በቃ የጌታውን ልደት የአረኝነት ሥራ ተንቆ አንዲቀር ብሎ ሰው በልማድ ደንግጎ ነበር የብዙ ሰው ሕይወት መሆኑን አረኛ ክርስቶስ ሲወለድ ተረዳነው አኛ የምሥራች ደስ ይበለን የምሥራች ደስ ይበለን። የዓለም መድኃኒት ተወለደልን ምስራች ደስ ይበለን ኢየሱስ የዓለም ቤዛ የዓለም ቤዛለኛ ተወለደልን ንጉስ ሔሮድስ ይህን ሲሰማ ፈልጋችሁ አምጡትበቀን በጨለማ ሰብዓ ሰገል አንደ ታዘዙት በኮከብ ተመርተው ሕፃኑን አገኙት ሰገዱለት ከመሬት ወድቀው ወርቅና አጣኑን በረከቱን ሰጥተው በጎል በጎል በጎል በጎል ሰብዓ ሰገል በጎል ሰብዓ ሰገል በጎል ሰብዓ ሰገል ሰገዱለት ድንግል ማርያም ንጽህት ቅድስት የጌታዬ አናት ምስጋና ይገባሻል ከሴቶች ሁሉ ባንቺ አድሮብሻል ፀሐይፀሐይ ሠረቀ ፀሐይ ሠረቀ ክርስቶስ ተጠምቀ በጎል በጎል አማኑኤል አግዚአብሔር ፍቅሩን ሲገልጽልን አንድያ ልጁን ለኛሰጠን ስጋን ነስቶ ከእናታችን ኃጢአታችንን ሊያስወግድልን ክርስቶስ ጌታ ተወለደልን አልልደስ ይበለን መድኅን ተወልዶ ነፃ ወጣን ዮሐንስ አጥምቆ ድል አገኘን አንቺ ዮርዳኖስ ምንኛ ታደልሽ የእግዚአብሔር መንፈስ ከላይ ወርዶብሽ የዓለም መድኃኒት ተጠመቀብ የሐንስኒ ዮሐንስኒ ያጠምቅ በጌኖንበማዕዶተ ዮርዳኖስ ዩሃንስ ሲያስተምር ያጠምቅ በጫካ በሜዳ ግመል ፀጉር ለብሶ ሆኖ ምድረበዳ ወንዞችና ባሕሮች ያጠምቅ ብዙዎች አያሉ እንደምን ታደለች ዮርዳኖስ ከሁሉ አምላኩን የሚወድ ያጠምቅ ብዙ ሰው አያለ ጌታውን ለማጥመቅ ዮሐንስታደለ ከሐጢአት ተለዩ ያጠምቅ በውህሃ ተጠመቁ መንግስተ ሰማያት እንዳለች አወቁ የዓለምን በደል የዓለምን በደል የሰውን ግፍ አይቶ ዘጠና ዘጠኙን መላእክትን ትቶ ፅድቅን ለመመስረት በደልን አጥፍቶ ሰላሙ መሪ የሰላሙ ዳኛ አምላክ ተወለደ ጠተመቀለኛ የሰማዮች ሰማይ የማይችለው ንጉሥ ተወልዶ ሲጠመቅ አኛን ለመቀደስ ተራሮች ደንግጠው ዘለሉ እንደፈረስ ባሕር ተጨነቀች ጠበባት መሬቱ ዩርዳኖስም ሸሸአልቆመም ከፊቱ አንደ ተናገረው ዳዊት በትንቢቱ ልጁ በዮርዳኖስ ጽድቅን ሲመሰርት መጣ በደመና ሰማያዊው አባት እየመሰከረ የልጁን ጌትነት እንደምናነበው በወንጌል ተፅፎ መንፈስ ቅዱስ ታየ በራሱ ላይ አርፎ በርግብ ምሳሌ ክንፉን አሰይፎ ባሕርስትጨነቅ ተራራው ሲዘልል ሰማዩ ሲከፈት ደመና ሲናገር ዓለም በዛሬው ቀን አየች ልዩ ምስጢር ግነዩ ለእግዚአብሔር ግነዩ ለእግዚአብሔር እስመሔር አስመ ለዓለም ምህረቱ እስመለ ዓለም እናመስግንሽ የአምላክ አናት በዝማሬ የዓለም ቤዛነውና ማህፀን ሽፍሬ ከሰማየ ሰማያት ወርዶ ካንቺ ተወልዶ መለኮት ወረደ ዮርዳኖስ እኛን ለመቀደ በድንግልና የወለድሽው ያንቺ ፅንስ የድኩማኖች ብርታት ነው የሕሙማን ፈውስ በዮሐንስ እጅ ተጠመቀ አዳችን ፋቀ በቸርነቱ አወቀን ከበደል አራቀን ስምሽን የጠራ ዝክርሽንም ያዘከረ በመንግስተ ሰማይ ይኖራል እንደተከበረ ብርሃነ መለኮት ያደረብሽ አዳራሽ ቅድስተ ቅዱሳን ማርያም ድንግል አንቺ ነሽ አመቤታችን አናታችን ማርያም የተማፀነሽ ኖራል እስከዘለ ዓለም ድንግልናሽም ሳይለወጥ ወልድን የወለድሽ የጌታችን እናት ማርያም ድንግል አንቺነ ጥምቀተ ባሕር ጥምቀተ ባሕር ዮርዳኖስ ነያ ሃሌሉያ ጌታችን ሲጠመቅ ባሕር ምንአ ለች አልችለውም ብላ ወደ ፊት ሸሸች ብርሃነ መለኮት በወንዙ ሲሞላ ዮርዳኖስም ሸሸች ቀረች ወደ ኋላ ማን ነበር መጣው ደመናው ንጭኖ መንፈስ ቅዱስ ታየ በርግብ አምሳል ሆኖ ለልጁ ምልክት ሊሰጥ ፈለ ገና ቃሉን ተናገረ ሆኖ በደመን ጌታችን ሲጠመቅ በሠላሳ ዓመት ባሕር ኮበለለች ግዑዚ ፍጥረት ሰማይ ተከፈተ ሆነልን ፀአዳ ከሩቅ መጥቷልና አብ ታላቅ እንግዳ እልል በይርዳኖስ የጽድቅ መገኛ የሕይወት መሠላል ድኅነታችን ለኛ ቀላያት አብርህት ብዙዎች እያሉ እንደምን ተመረጥሽ ዮርዳኖስ ከሁሉ ለማርያም ለማርያምእንዘምራለንለዘለዓለም የተዘጋች ደጅ ለዘለዓለም ሕዝቅኤልብሏት ንጽሕት ናት በእውነት በፍፁምድንግል አብነት አርገን እኛም እሱን በፍፀም ፍቅር እንዘምራለን የዋዚት ርግብ ለዘለአለም ሰላምአብሳሪ ለጨለማ ሕይወቴ ብርሃንን አብሪ እማፀንሻለሁ ድንግል ለነፍሴ አደራ ቅድስት አንቺ ነሽ ዋሴ እጅግ የበዛ ነው ለዘለአለም ያለኝፍቅር አይወሰንም አይነገር በአርሷ ደስ ይለኛል ሀሴት አደርጋለሁ ስሟን አየጠራሁ እዘምራለሁ ነይ ነይ ስላት ለዘለአለም ቀንና ሌሊት አትለየኝም ለኔስ ቅርቤ ናት እፁብ አፁብ ብለው አመሰገኗት ክብሯራንሊ ገልፁት ቢያጥራቸው ቃላት የፍቅር እናት የፍቅር እናት የሰላምዕ ይናፍቀኛል ስምሽ ሳልጠራውስ ቀር ማርያም በሕይወቴ ውስጥ በኑሮዬ ቅደሚ ከፊት ከኋላዬ ተደላደለ ልቤ አንቺ አለሽ ና ከአጠገቤ ምኛቴም ይስመር ድብቅ ህልሜ ልለፍ ወጀቡን ተቋቁሜ የጌታዬ አናት ነሽ ኃይልን ያደርጋል ፀሎትሽ እንዴት እቀራለሁ ከመንገድ አደራ እናቴ አስቢኝ ለሚያስጨንቀኝ ጠላት ለሚሳድደኝ አትስጪኝ ትናንትም ዛሬም አመስጋኝ ነኝ የለም ለነገ የሚያስፈራኝ ሜዳ ይሆናል ተራራ ልጅሽ ስላለ ከአኔ ጋራ ትሕትናሽ ትሕትናሽ ግሩም ነው ደግነትሽም እናቱ ሆነሻል ለመድኃኔ ዓለምዐ ንጽህት ስለሆንሽ አመቤት እንከን ሌለብሽ የፍጥረታት ጌታ ባንቺ አደረብሽ የድንግል መመረጥ ዜናው አስገረመን አሳቱን ታቀፈች የማይቻለውን ምርኩዜ ልበልሽ ጥላ ከለላዬ ጋሻዬ ነሽ አንቺ ለኔስ መመኪያዬ በዓለም እንዳልጠፋ ሕይወቴ መሮብኝ አንደ ወይን አጣፍጪው ማርያም ድረሺልኝ የምስራቅ ደጃፍ ነሽ የሁላች ንደስታ አሙ ለፀሐ ይጽድቅ የሁሉ ጠበቃ ድንግል ድል አክሊል ድንግል የጽድቅ ሥራ ድንግል መሰላል ነሽ የተዋህዶ ተስፋ አመቤትር አመቤቴ በምን በምን በምን በምን እንመስላት ድንግል ማርያምን ምሳሌ የላትምክብራን የሚመጥን የሙሴ ጽላት ነሽ የምህረትቃልኪዳን የያዕቆብ መሰላል የአብርፃምድንኳን የብርሃን መውጫ የናህ ድንቅ መርከብ የመላዕክት እህት የሩሩሀ ንርግብ የሰሎሞን አክሊል የአሮንበትር የፅዝራ መሰንቆ የጌድዮ ንፀምር ድንግል አመቤት ናት የጻድቃኖችበር ሆና የተገኘች የአምላክ ማሕደር የቅዱሳን አናት የዓለም ንግስት ችላ ተሸከመች መለኮት እሳት ብርሃን ትሁነን ጨለማን ገላልጣ አማልዳ ታስምረን ከዚህ ዓለም ጣጣዐዕ ከማር ይጣፍጣል የድንግልመዓዛ አምላክን አቅፋለች በሁለትእጂይዛ አለም ሁሉ የዳነው በልጅሽነውና አናታችን ጽዮን ይድረስሽ ምስጋና ጽላት ዘሙሴ ጽላት ዘሙሴ እፀጳጦስ ዘሲና ፀናፅልዘአሮን ካሕን አልፌያለሁና አመቤቴ ያን ሁሉ መከራ ከኔ ጋ ርስለሆን ሽአመቤቴስምሽንስጠራ በዚያ በጭንቅቀን ድንግል አጅ ግበ ሚያስፈራ ማን ያድነኝ ነበር ስምሽን ባልጠራ በሞት ናሕይወት መካከል ብሆንም ተአምርሽ አነሳኝ ማርያም አልተውሽኝም ድንግል አልተውሽኝም አጅግ የከበደ ነበር እመቤቴ ያገኘኝ ፈተና ታሪክ ሆኖ ቀረ አመቤቴ ባንቺ ዳንኩኝና ዙሪያው የሚያስፈራ ድንግል ፅኑ ነው ገደሉ በዚያ የወደቁ አንዴት ይተርፋሉ ስምሽ ድጋፍ ሆኖ ከስር ተነጠፈ በሚያስደንቅ ምስጢር ሕይወቴ ተረፈ ዮም ፍሰሀ ኮነ ዮም ፍሰሐ ኮነዐ በእንተ ልደታ ለማርያ በባርነት ሳለን ፍሰሐ ኮነ ኃጢአት በዓለም ነግሦ በድንግል መወለድ ቀረልን አበሳ እግዚአብሔር መረጠሸ ልትሆው እናቱ ይኸው ተፈጸመ የዳዊት ትንቢቱ የሔዋን ተስፋዋ ፍሰሐ ኮነ የአዳም ሕይወት የኢያቄም የፃና ፍሬ በረከት ምክንያተ ድኅነት ኪዳነ ምህረት ድንግል ተወለደች የአምላክ እናት በሔዋን ምክንያት ያጣነውንነ ሰላም ዛሬ አገኘነው በድንግል ማርያም የምስራች እንበል ሐዘናችን ይጥፋ ተወልዳችና የዓለም ሁሉ ተስፋ ፍሰሐ ኮነ ያዕቆብከቤርሳቤት ያፅቆብ ከቤርሳቤት ወደ ካራን ሲሄድ የለውም ነበረ አስታማሚ ዘመድ ፀሐይ ጠልቃአ ነበር ከዛ እንደደረሰ ከአራሱም በታች ድንጋይ ተንተራሰ ሕልምንም አለመ ታላቁን እራዕይ መሰላል ተተክሎ ከምድር እስከ ሰማይ ሲወጡ ሲወርዱ መላእክት በእርሷ ላይ እግዚአብሔርም ቆሞ ከላይ ከጫፏ ላይ የአባቶችህ አምላክ አኔአእ ግዚአብሔር ነኝ ይህንንም ምድር እርስትህ አሰጥፃለሁኝ ዘርህ እንደ አሸዋ በምድር ይበዛል በአራቱም ማአዘን ሕዝብህም ይዘራል አበው በምሳሌ እንደተናገሩት ከምድር እስከ ሰማይ አምላክ የዘረጋው በላይዋ ተቀምጦ በግልፅየ ታየባት የያዕቆብ አራፅይ አመቤታችን ናት ሰማይና ምድር የሚታረቁባት ወልደ እጓለ አመሕያው የተወለደባት መላእክት ከሰማይ በአንድ የዘመሩባት ታላቋ መሰላል አመቤታችንና ሠላም ለኪ እያለ ሠላም ለኪ እያለ ፃርና ወርቁን ሥታስማማ የገብርኤል ድምፅ ተሰማ ተሠማ የመላኩ ድምፅ ተሠማ ተሠማ የገብርኤል ድምፅ ተሠማ ውፃ ሥትቀጂ ክንፉን አያማታ ሊያበስርሽ የመጣው በታላቅ ደስታ ከሞገስሽ ብዛትሲታተቅሲፈታ ቅርቦ ልሽ ነበር የክብር ሠላምታ የምስራቹን ቃል ምስጥር ተሸክሞ ገብርኤል ተላከ ሊያረጋጋት ደግሞ አርጋታን ተሞልታነገሩን መርምራ የመላኩን ብስራት ሠማችው በተራ ይደሰታል አንጂ መንፈሴ ባምላኬ በምሥጋና ሳድርዘወትር ተንበርክኬ ሃሳቤን ለቅስበትሌላ መች ያስባል ለኔ ልጅን መውለድ እንዴት ይቻለኛል ካንቺ የሚወለደው ንዑድ ነው ክቡር የተመሰገነ በሠማይ በምድር ምሥጢሩ ዛፃያልነ ውይረቃል ይሠፋል ካንቺ በቀር ይህን ማን ይሸከ መዋል እፁብ ነው ድንቅ ነው አንቺን የፈጠረ አንቺን በመውደዱ ሠውን አከበረ አለሙ ይባረካልበማህፀን ሸፍሬ ክብርሽን አልዘልቅም ዘርዝሬ ዘርዝሬ ድንግል ማርያም ድንግል ማርያም የወርቅ መሰላል ነሽ መሰላል ነሸ የወርቅ መሰላል ነሽ ሰውና አምላክን ያገናኘሽ አባታችን ያፅቆብ በፍኖ ተሉዛ አሸልቦት እንቅልፍ ተኝቶ ከጤዛ ከምድር እስከ ሰማይ የምትደርስ መሰላል ምሳሌሽን አየ ማርም ድንግል መላዕክት ሲወጡ ሲወርዱ ከሰማይ እንዳ ያዕቆብ ተኝቶ መንገድ ላይ ተስፋ አድርጎ ሲኖር የሰላሙን ዘመን ይኸው ተፈፀመ ባንቺ በእናታችን ባንቺና በልጅሽ ሆነልን ሰላም ባንቺ ተፈፀመ የያፅቆብ ሕልም ሰውና መላዕክት ተለያይተ ውሲኖሩ በልጅሽ መወለድ በአንድ ላይ ዘመሩ የድኅነታችን ፊደል የድኅነታችን ፊደል በክብር የተፃፈባት ማርያም የቃል ማደሪያ እንቁመዝገባችን ናት ሰማያዊ ጠል ረቦባታል ከጥማታችን አርክቶናል በስደት ሆነን በክፉ ቀን ማርያም ብለናል እንዳይጨንቀንዐ የብስራት ቀንበጥ ይዛበአፏ የሰላሟ ርግብ ታየን ክንፏ በልዩ ሕብር በእርሷ ጸጋ ቀስተ ደመናው ተዘረጋዐዕ የርሕራሔ መገኛ ናት ከመስቀሉ ስር ያገኘናት ፊቷ ጠውልጓል በእንባዋ ማዘል ይችላል ትከሻዋ የብዙ ብዙ በሚሆኑ ዙፋኑን በክብር የከደኑ በመላዕክቱ ታጅባለች የመዳናችን ምልክት ነች ነይ ነይ ነይ ነይ ማርያም ነይ ነይ ድንግል ሆይ ነይ ነይ ያን የአሳት ባሕር ከቶ እንዳላይ በሐመረ ኖህ የተመሰልሽው በአሮን በትር የተመሰልሽው የምስራቋ በርቶሎ ድረሺ በተራራማው በኤፍሬም ሀገር እንግዳ የሆንሽ በኤልሳቤጥ በክብር ነይልኝ ወደኔካንቺ ጋር ልኑር ዓለም ከብዶብኝ ተጨንቄአለሁ ሐዘን በዝቶብን ብቸኛ ሆኛለሁ ክረነ ይድንግል ሆይአጠራሻ ምሥጢር የገለጽሽ ለሕርቆስ ፈጥነሽ ያማለድሽ በቤተዶኪማስ ነይልኝ አእናቴልቤ ይፈወስ ድንግል ቀርባለች ጩኸቴን ሰምታ የኃጢአቴ ገመድ አስሩ ተፈታ አከብራታለሁልጂ በአልልታ ጥበብ አንቺ ነሽ የሲሎንዴስ ነይ ብሎ የጠራሽ ሱላማጢስ አትጥፊ ድንግል ሆይበእጅሽ ልዳሰስ ለምፒ ለምፒ ድንግል ለምፒ ለኃጥአንአይደለም ለፃድቃን ለምፒ ታላቅ ስጦታዬ አዛኝ ርሕሩህ ነሽ የጌታዬ እናት ጸጋን የተሞላሽ የአምላክ ማደሪያ ለምነሽ አስምሪን አማናዊት ጽዮን ከእኛ አትለዩን ለምፒ ሐዘንሽ ሐበቨኔ ለአኔ ይሁን ድንግል የተንከራተትሽው በአገረ እስራኤል ትዕግስትሽንሳው ልቤ ይመሰጣል የኃዘን እንባ ጎርፍ ዓይኔን ይመላዋል ለምፒ በቀራንዮአንባ በዚያ በፍቅር ቦታ ከአግረ መስቀሉ ስር ከክርስቶ ስጌታ ለእኛ ተሰጥተሸል አናት አንድትሆፒን ጆችሽ ነንና ምልጃሽ አይለየን ለምፒ አንደበቴን ጌታ በምስጋና ሙላው ደስበል ሽብዬ እኔም ላመስግናት የሕይወት መሠረት ሰላም ሰላም ለኪ ማርያም ሰላ ምለኪ የሕይወት መሠረት ሰላምለኪ የፍጥረት አለኝታ ድንድል አደራሽን ሁፒልን መከታ በላኤሰብዕ ዳነ ሰላምለኪ ብዙ ነፍሳት በልቶ ያንቺን ስም ለጠራ ጥርኝ ውፃ ሰጥቶ እኛምእንከተል ሰላም ለኪ በጎ ምግባር ይዘን በሰላም በጤና አንኖራለን ተማጽነንብሻል ሰላም ለኪ በአማላጅነትሽ ድንግል ሆይ አደራ አማልጂን ከልጅ ደስይበልሽ ደስይበልሽ ማርያምንጽህትድንግልደስይበልሽ ከሴቶቹ ሁሉ የተባረክሽ ነሽ ሰላም እልሻለሁ ማርያም ድንግል አንደ ብስራታዊው እንደ ገብርኤል ላንቺ የተሰጠሸ ሁለት ድንግልና አንደኛው በሥጋ ሌላው በህሊና ከዓለም ሁሉ ሴቶች ንጽሕት በመሆንሽ ሰማያዊ ምስጢር የተገለጸልሽ የልዑል ማደሪያ ለመሆ ንያበቃሽ የጌታችን እናት በጣም ደስ ይበልሽ የተነበየልሽ ሕዝቅኤል ነቢዩ የተዘጋችው በር ብሎ በራዕዩ ሳከፍት ገብቶ ወጣ የአስራኤል ጌታ ደግሞም ከዚያ ጊላ ኖራለች ተዘግታ ማርያም ስትጎበኛት ወደ ቤቷ ገብታ ኤልሳቤጥ ዘመረች በመንፈስ ተሞልታ በማኅፀኗ ያለው ዘለለ በደስታ አኛንም ትጎብኘን ከጧት እስከ ማታ አንቲዘበአማን አንቲ ዘበአማንረከብኪ ፀጋ ክብረ ድንግል የአቢ ክብራ ለማርያም በጊሸን ተራራ ዘበአማን በክብር ተቀምጠሸል ታላቁን በረከት በአጅሽ ጨብጠሸል እንሰግድልሻለን የፀጋ ስግደት አመቤቴማርያም የጌታዬ እናት ልሂድ ወደ አምባሰል ዘበ አማን ወደጊሸን አንባ አድርጊኝ እንደ ህፃን ወደ ቤትሽ ልግባ ልረፍ በመስቀሎ ከእግርሽ ስር መጥቼ የዓለምን ጫጫታ ሁሉን ምረስቼ አሩቅ ነው መንገዴ ዘበአማን ብርቱ ነው ዳገቱ ንገሪው ለልጅሽ የርሱ ነው ጉልበቱ ሳልረ ግፍ አንደ አበባ ሳልመጣ በአልጋዬ ሕይወቴን አደራ ነፍስናስጋዬን ያመሰግኑሻል ዘበአማን ዓለምዘለዓለም ስምሽ ይጣፍጣል ድንግል ማርያም በተሰጠሸ ፀጋ በአንቺ አማላጅነት ለልጆችሽ ይብዛ ፅድሜና በረከት የኛ ነው የኛነው ዋሻው እምነቱ ፀበሉ አናፍርም ትምክህታችን ነው መስቀሉ የኛ ነው የኛ የኛ የሶስት ሺህ አመት የኛ ታሪክ ያላት ታቦተ ፅዮን የኛ ያለችበት የፀሎት ስፍራ የኛ የኪዳንሀገር ኢትዮጵያ የኛ ሀገረ እግዚአብሔር ከአንዲት ድንጋይ የኛ የተወቀረው የላሊበላ የኛ ድንቅስራነው ጣራው ክፍት ሆኖየኛዝናብ ማይገባው አቡነአሮን የኛ ምንኛውብነው ኢትዮጵያ ሀገሬ የኛ ልጀሽ ባኮስ ተጠምቆልሻል የኛ በፊሊጳስ ባምላክ ሠው መሆን የኛ ምስጢርንአውቆ በኢየሱስ አምኖ የኛ መጣተጠምቆ ትምክህታችን ነው የኛ የጌታ መስቀል አምነን ድነናል የኛ በእምነት በፀበል መለያችን ነው የኛ ማህተባችን ተዋህዶናት የኛ እምነታችን ፃድቃኔ ሒዱ የኛ ሸንኮ ራሒዱ ግሸንም ውጡ የኛ አክሱም ውረዱ ሽባው ተፈቶ የኛ አውሩ በርቶ ጎባጣው ቀንቶ የኛ ደንቆሮ ውሠምቶ ፍፁም አምነናል የኛ አይናች ንአይቶ ፀንተን ቆመናል የኛ ጆሯራችንሰምቶ ምስለ ሚካኤል ምስለ ሚካኤል ወገብርኤል ንዒ ሠናይት የማርያም ንዓበ እመአምላክ ንዒ ማርያም የሊባኖሏሷሙ ሽራ ፀሀይ ፈንጣቂ የሚያበራ ኅብስትን ጋግረሽ ያበላሽ ያማረውን ልብስ ያለበስሽ ካህናቶቹ በማህሌቱ ንኢ ይሉሻል በሳህታቱ ንግስተ ሀና ወእያቄብ ንኢ ያአምላክ እናት ማርያም የአባ ጊዮርጊስም ወድሱ አሙ ለጌታ ለንጉሱ ንግስት ወልዕልትየአልፍኙ አየንሽ ቆመሽ በቀኙ በቤተመቅደስ በግርማ ማደግሽ ዝናው ተሰማ ግብርሽ ገንዘብሽ ትህትና ለአንቺ ይገባል ምስጋና ማህደረመለኮት ማህደረ መለኮት ማርያም አመብዙፃን መለኮት ያደረብሽ ከፍጥረት ተለይተሽ ከሁሉ የተወደድሽ ንፅህት ክብርት ነሽ ከቃል በላይ ቃል አለ ለክብርሽ መግለጫ ገናንነትሽ ከዓለም ድንግል ሆይ አለው ብልጫ ማርያም አመብዙዛን አላወዳድርሽም በማንም በምንም ወልደሽ ስለ ሰጠሽኝ ፍቅርና ሰላም ማርያም ማርያም አልሻለው ደግሜ ደጋግሜ በወለድሺ ውመድኃኒት ስለቀለለ ሸክሜ ማርያም አመብዙህፃን ተወስኗል በሆድሽ ያልቻሉት ሰማያቱ በማህፀንሽ ሀኖያስገርማል መታየቱ ሰባአ ሰገል ተደንቀው ቤተልሔም ተገኙ ወርቅ ዕጣንና ከርቤሊ ገብሩ ለአዳኙ ማርያም እመ ብዙዛፃን አላወዳድርሽም በማንም በምንም ወልደሽ ስለሰጠሽኝ ፍቅር ናሰላም ማርያም ማርያም አልሻለሁ ደግሜ ደጋግሜ በወለድሺው መድኃኒት ስለ ቀለለ ሸክሜ ማህደረ መለኮት ማርያም እመብዙዛፃን አይናች ነሽ አይናችን ነሸ ማርያም አንቺን አይንኩብን የተዋህዶ ልጆች እንወድሻለን ግቢ ከቤታችን በረከታችን ነሽ በሀሴት ቆመናል ደስታን ስለ ወለድሽ የቀደመው እባብ እጅግ ተበሳጨ በአሸዋ ላይ ቆመ መርዙን አረጨ ከልጅሽ ምስክር ሊያስቀር ከዘሮችሽ አጅጉን ይተጋል ሊለየን ከጉያሽ ገብተሻል ላቶጪ አንዴ ከልባችን ጌታን ያየንብሽ ስለሆንሽ አይናችን የራቀው ቀርቦልን የረቀቀው ጎልቶ ያየነው ባንቺነው የጠፋው ተገኝቶ ወይኑን ያፈራሽው የወይን ሀረግ ድንግል ምግብን የሰጠሽን በቀራንዮ መስቀል ምልክታችን ነሽ የእኛ መታወቂያ የምንተረፍብሽ ከጥፋት ገበየ ህወይወት መገኛ የደስታ መፍሰሻ ቀዋሪተ ፍሬ የሀዘናችን መርሻ ግቢ ከቤታችን በረከታችን ነሽ የጎደለው ሁሉ ይሞላል በምልጃሽ ከሀገር ብንርቅ ከአልፍኝ ከጓዳችን ስንቅ ነሽ ለመንገድ ምርኩዝ ለጉዚችን ባደርንበት አድርሽ በሄድንበት ሂጂ ለጻድቃን አይደለም ለሀጣን አማልጂ ወስኑሰ ወስነሰዐ ለያዕቆብ ዕዐ ያአምላክን ይመስላል ወስኑሰ ድንግል ውበትሽ ወስኑሰ ሁለንተናሽ ውብ ነው ወስኑሰ ነውርም የለብሽ ወስኑሰ ድንግል የዳዊት ልጅ ወስኑሰ የአባትሽን ቤት አርሺ ወስኑሰ በአለሙንጉስ ወስኑሰ ታይቶል ውበትሽ ወስኑሰ ስደተኛው ያዕቆብ ወስኑሰ በመንገድ ተኝቶ ወስኑሰ አጅጉን ተፅናና ወስኑሰ ድንግል አንቺን አይቶ ወስኑሰ ለኔ ለእጢያተኛው ወስኑሰ መድሐኒቴ ነሽ ወስኑሰ ከለላሁኝልኝ ወስኑሰ ጠላቴ እንዲሸሽ ወስኑሰ ከገደል አፋፍ ላይ ወስኑሰ ጎስቁላ ሕይወቴ ወስኑሰ ድልድይ ሁኛት አንቺ ወስኑሰ አሻግሪያት እናቴ ወስኑሰ ነፍሴን አሳሪፊያት ወስኑሰ በምልጃሽ ቅጥር ወስኑሰ ቃልኪዳንሽ ከቧት ወስኑሰ ዘላለም ትኑር ወስኑሰ ይበራልበክንፉ ይበራል በክንፉ ምልጃውም ፈጣን ነው የአምላክ ስም አለበት ስሙ ሚካኤል ነው ያሳደገኝ መልአክ ዛሬምክ ኔጋር ነው ከፊቴ ቀደመ ደመናን ዘርግቶ እንዳልደናቀፍ ጉድ ባዎቼን ሞልቶ ዛሬ ላለሁበት ብርቱ ጉልበት ሆነኝ ሰው ለመባል በቃሁ ሚካኤል ደገፈኝ በአናቴ እቅፍ ገብቼ መቅደሱ አለሁ እስከ ዛሬ አጥሮኝ በመንፈሱ የሕይወቴን ሰልፎች አለፍኩ ከርሱ ጋራ ተጽፏል በልቤ የሚካኤል ሥራ በዙሪያዬ ተክሎ የአሳት ምሶሶውን ፍቅር እየመገበ አሳደገኝ ልጁን የአምላኬን ምስጋና ዘውትር እያስጠናኝ እሱነው ሚካኤል በመዝሙር የሞላኝ ፊት ለፊት ተተክሎ በታናጂ መንደር ይሰማኝ ነበረ ቅኔው ሲደረደር የወስደኛል ደጁ እየቀሰቀሰ ታላቁን በረከት በውስጤ አፈሰሰ ሴኬምን አንዳላይ ክንፎቹን ጋረደ መራኝ ወደ ሕይወት መዳኔን ወደደ ሞ አብን ቋንቋ ከአፌላይ አትፍቶ በፀጋው ቃል ቃኘኝ በበረከት ሞልቶ ኃያል ኃያል ኃያል ኃያል ሰዳዴ ሳጥናኤል ኃያል ገባሬ ኃይል ባሕራንን የረዳው ተላፊኖስን ያዳነው መልአኩ ሜካኤል ነውዕ የሞቱን ደብዳቤ የለወጠው ከፅደረበናት ሦስናን ያዳናትዐዕ ሚካኤል መልዓከ ምሕረት ዲያብሎስን ያዋረድከው በአሳት ሰይፍ የቀጣኸው ሚዛንህ ትክክል ነውዕ ሚካኤል ክብርህ ድንቅ ነው በሐዘን በትካዜ ያለሁትን ብላቴና አጽናናኝ አረጋጋኝ ሚካኤል ሊቀደብረሲ ኦሚካኤል ኦሚካኤልሊቀመላእክት በኃጢአት አንዳንወድቅ አንዳን ሞት ፈጥነህ ተራዳን አጽናን በእምነት ለያዕቆብነገድ ሚካኤል ለእስራኤል ጠባቂቸውነህ መልአ ከኃይል ፍቅርን አድለን ምሕረትቅዱስ ሚካኤል የኛ አባት ነጸብራቃዊ ሚካኤል ተክህኖ ልብስህ ሐመልማለ ወርቅ ዓይነዘርግብ ፍቅርን አድለን ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል የኛ አባትሀ በስዕልህ ፊት ሚካኤል አሰግዳለሁኝ ፈጥ ነህ አረጋጋኝ አለሁበለኝ ፍቅርን አድለን ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል የኛ አባትሀ ገብርኤል ኃያል ገብርኤል ኃያል መልዓከ ሰላም መልዓከ ብሥራት የምታወጣ የእግዚአብሔርን ሕዝብ ከሚነድእሳት ፍቅርህ ተስሏል በልባችን ፊትህ ቆመናል ባርከን ብለን የጽናታቸው ዝናው ሲሰማ ከዚያች ባቢሎን ከሞት ከተማ ሕፃናት ሳሉ በራ እምነታቸው አንተስት ቆም መሃከላቸው ውፃው ሲዘልል ቢያስደነግጥ በጋኖቹው ስጥቢ ነዋወጥ ጸንተው ዘመሩ ልጅና እናቱ አንተስት ቆም ከዚያ ከዕሳቱ ቂርቆስም ጸናሞትን ሳይፈራ አንተ ስላለህ ከእነርሱ ጋራ አትፍሪ አላት ስለምን ትፍራ አምነው ድል ነሱት ያንን መከራ እኔም አምናለሁ አድነኝ ብዬ ቆመህ አማልደኝ ከቸር ጌታዬ ክፉውን ዘመን የማልፍበት ጽናትን ስጠኝ ድልልንሳበት ኃያል ነህ ኃያል ነህ አንተ ኃያል ደጉ መላዕክ ገብርኤል ይውደቅ ይሸነፍ ጠላት አንተ ተራዳን በእውነት በዱራ ሜዳ ላይ ገብርኤል ጣኦት ተዘጋጅቶ ሊያመልኩት ወደዱ አዲስ አዋጅ ወጥቶ ሲድራቅና ሚሳቅ አብድናጎም ጸኑ ጣኦቱን ረግጠው በአግዚአብሔር አመኑ ተቆጣ ንጉሥ ገብርኤል በሦስቱ ህፃናት ጨምራቸው አለ ወደ አቶን አሳት ከሰማይ ተልኮ ደረሰ መልአኩ ከሞት አዳናቸው በእሳት ሳነኩ ከአቶኑ ስርሆነው ገብርኤል ዝማሬ ተሞሉ ገፍተው የጣሉዋቸው በእሳቱ ሲበሉ አልተቃጠለችም የራሰቸው ጸጉር አዩት መኳንንቱ የአግዚአብሔርን ክብር ናቡከ ደነጾር ገብርኤል አጁን በአፉ ጫነ ሠለስቱ ደቂቅን ከአሳትስላዳነ ይክበር ጌታ አለ ላከመልአኩን ሊያመልከው ወደደስላ የማዳኑ እግዚአብሔር እኛ አግዚአብሔር እኛን ይወደናል መላዕክቱን ለኛ ልኮልናል እንዲረዱን እንዲጠብቁን መላእክቱ አንዲታደጉን መንገደኛ መስሎ መላኩ ሲራራ በአሞት መስሎ በዚያ በተራራ የጦቢትን አይኑን ያበራ ሩፉኤል ነው ለኛሚራራ ጦቢያ ጦቢ ትይናገሩ የመላኩን ታምር ይመስክሩ ይናገሩ ይገለጥ ክብሩ የታወሩ ሑሉ እንዲበሩ ወለተ ራጉኤል ተናገሪ የጫጉላ ቤትሽን ታሪክ አውሪ ተናገሪ ለህዝብ አብስሪ ታምራቱን ምንም ሳትፈሪ ስባቱ ባሎችሽ መሞታቸው የሚያሳዝን ነበ ርታሪካቸው ሩፋኤልም ደረስልሽ ጎጆሽንም ባረከልሽ እንግዲ ተደስች አልል በዩ አስማንዲዮስ ወቶል ከአንቺ ላይ ህይወትሽን ሩፋኤል ዋጀው ስላምሽን ለዓለም አወጀው ጦቢያ ይናገ ርበተራው ያደረገለትን አለኝታው ወዲያው ደግሞ አባትሆ ነው ሽማግሌ ሆኖ ዳረው አኔም ልናገርው በተዬ ያደረገልኝን አለኝታዬ ሕይወቴን ሁሉ ለውጦታል ልቦናዬን ፍቅሩ ማርኮታል አኔም ልናገረው በተራዬ ቀሎልኛል ናመከራዬ ሩፋዬል ነው እናት አባቴ አለዋለው የስማይ ቤቴ ምን ሰማህ ዮሐንስ ምን ሰማሕ ዮሐንስ በማህጸን ሳለ ሕጻን ሆነህ ነቢይ ለክብር የተጠራህ እንደ እንቦሳ ጥጃ ያዘዘለህ ደስታ ምን ዓይነት ድምጽ ነው ምን ዓይነት ሰላምታ በረሀ ያስገባህለ ብዙ ዘመናት ምን ያለ ራዕይ ነው እንዴት ያለብስራት እንደ አዲስ ምስጋና ስልቱ የተዋበ ተደምጦ የማያውቅጭራሽ ያልታሰበ ከተፈጥሮህ በላይ ያሰገደህ ክብር እንዴት ቢገባህ ነው የአምላክ እናት ፍቅር ሌላ ድምጽ አልሰማም ከእንግድህ በኋላ ለውጦኛልና የሰላምታ ቃሏ ከሴት ከተገኙ ከደቂቀ አዳም ድንግል ስለሆነ በሕይወቱ ፍጹም በማህጸን ስለተመርጦ በጌታ ለማዳመጥ በቃ የኪዳን ሰላምታ ማር ሊቀ ሠማዕት ማር ሊቀ ሠማዕት ገባሬ መንክር ጊዮርጊስ ሐያል የዱዲያኖስ አምላክ ጊዮርጊስ ሐያል ያንን ደራጎን አምላክ እንዳልሆነ ገድለኽ አሳየኸን የቤሩት ኮከብ ነኽ የልዳ ጸሐይ ለባሚ ሞገሥ ነኽ መክብበ ሠማዕት መከራ አና ሥቃይ ጊዮርጊስ ሐያል እያዘነቡብኽ ትናገር ነበረ ሥለ አምላክኽ ሥጋኽን ፈጭተውት ይድራስ ሲበትኑት ዳግመኛ አስነሳኽ አምላከ ምሕረት አንገትኽ ሲታረደ ጊዮርጊስ ሐያል ምድር ተናወጠ ወተት እና ውሐ ደምም አፈለቀ ሠባ ነገስታት እስኪደነቁብኽ ሠባት አክሊላትን ጌታ አቀናጀኽ የእዚኽን ዓለም ጣዕም ጊዮርጊስ ሐያል ንቀኸው ጥቅሙ በፍቅር ተቀበልኽ መራራ ሞትን ሠማይ እና ምድር ሣር አና ቅጠሉ ሠማዕተ ክርስቶስ ቅዱሥ ጊዮርጊስ አሉ ሚካኤል ነው ሜካኤል ነው እሩሩ መላክ ሜካኤል ነው አዛኙ መላክ የሚያፅናናኝ ፈጥኖ የሚረዳኝ ሚካኤል ነው በመጠመቂያዬ ሜካኤል ነው በፀሎቴ ስፍራ ሜካኤል ነው ሊረዳኝ የመጣው ሜካኤል ነው ከእዮር ከራማ ሚካኤል ነው ሀያሉ ሚካኤል ሜካኤል ነው ሆነ ከኛ ጋራ ሚካኤል ነው የሚጠብቀኝን በመንገዴ ሁሉ የሚያሳድዱኝ በሱ ይወድቃሉ ለክብሩ መግለጫ እልል አልል በሉ ሚካኤል ነው የእግዚአብሔር መላክ ይረዳኛልና ከፊት ከኅላዬ እሱ ቆሞልና ነብሴ ደስ ይበልሽ አቅርቢ ምስጋና ናና ናና ሚካኤል ናና ናናሚካኤልናወደኛምህረትካምላክህለምንል ንለኛ የባራንንጽህፈት የሞቱንደብዳቤ ቀደህስትጥለው ተደሰተ ልቤ መራሄ ብርሀን ሊቀ መላዕክት እኛንም አድነን ከሲኦል አሳት ሚካኤልና ናና ገብርኤል ናና ናና ገብርኤልና ወደኛ ምህረት ካምላክህ ለምንልንለኛ አሳት ውስጥ ተጥለን ገብርኤልና ሀይሉ ከበዛበት ተስፋችን ፅኑነው ከላይ ከሰማያት መጣልኝ ገብርኤል ከኛ መሐልቆሟል የነበልባል ውፃ በኃይሉገስዷል ናና ሩፋኤል ናና ናና ሩፋኤል ናወደኛ ምህረት ካምላክህ ለምንልን ለኛ ፈታሂ ማህፀዐን ፉፋኤልና የጭንቄ ደራሽ ታምርህ የሚያስገርም የድዌ ፈዋሽ አእንዳበራህለት የጦቢትን አይን የኛንም ልቦና ፈጥነህ አብራልን ናና ራጉኤል ናና ናና ራጉኤልና ወደኛ ምህረት ካምላክህ ለምንል ንለኛመ ብርሀናዊው መልዐክ ራጉኤልና ስልጣነ ግሩም የሀገር ጠባቂ መልዐከ ሰላም ተስፋዬ ደብዝዞ ጨለማ ሲውጠኝ በረድኤትህ ከበህ ብርሃንን ስጠኝ ናናዑራኤልናና ናና ዑራኤል ናወደኛ ምህረት ካምላክህ ለምንልን ለኛ ሰውነቴ ደቆ ዑራኤልና በደዌ ስመታ ነፍሴን ሲያንገላታት በሃጢአት በሽታ ታምሩን በማሰብ ፀናው ተማፅጌ ዛሬ እዘምራለሁ በፀበሉ ድጌ ብዙ ልጆች አሉት ብዙ ልጆች አሉት ለስሙ ምስክር በዙሪያው ያሉትን አብቅቷል ለክብር ስለ ፍፁም ምልጃው ለኔግን ይለያል መላኩ ሚካኤል ስለው ደስ ይለኛል ከመላዕክት ክብሩ ከፍ ከፍ ብሎ በአምላኬ ተሾመ ዘንዶውንም ጥሎ አሳዳጊዬ ነው ሆኖ እናት አባቴ ሚካኤል ባለበት ይሸሻል ጠላቴ ከሚታየው ሁሉ ልቤ ከሚፈራው ካላየሁት ነገር ጠላት ከሰወረው ያድነኛል ፈጥኖ በመንገዴ ወቶ ሚካኤል ሀያሉ ክንፎቹን ዘርግቶ በባህራን ታሪክ በነተላፊኖስ በአፎምያ መትረፍ በነዱራታኦስ በነብዩ ዳንኤል መች ይፈጸምና የሚካኤል ስራ ይቀጥላል ገና በጉዞ የረዳቹ በባህር በየብሱ ፈጥኖ ደርሶላቹ አንባን ስታፈሱ ስለታችሁ ሰምሯል ቁሙ ለዝማሬ በሚካኤል ምልጃ የቆማችሁ ዛሬ ክብር ለሚገባው ክብርን አንሰጣለን ንጉሥ ለወደደው አንሰግድለታለን እንኳን ለሚካኤል ለሚቆም ጌታ ፊት ክብርን አእንሰጥየለ ለምድር ሹማምንት ለተክለሃይማኖት ለተክለሃይማኖት ጻድቅ መጠነ በዝ ሐሕማሙ ትዎድሶ ደብረ ሊባኖስ ገዳሙ አስመ በውስቴታ ተገብረት ፍልሰተ ስጋሁ ወአጽሙ ኢየሱስ ክርስቶስ እንተቀደሳ በደሙ አምነ አድባራት ኩሉን ዘተለአለት በስሙ ገድሉ ተአምራቱ ገድሉ ተአምራቱ እጅግ ብዙ ነው ጣኦትን አዋርዶ የተሸለመው የተዋሕዶ ኮከብ ተክለሐዋርያ አባ ተክለሃይማኖት ዘኢትዮጵያ ዳግማዊ ዮሐንስ ጠፈርበ የታጠቀ ንጹህ ባሕታዊ ጠላት ያስጨነቀ የጸጋ ዘአብፍሬ ዛፍሆኖ በቀለ በደብረሊባኖስ መናኝ አስጠለለ ደካማ መስሏቸው በአንድ እግሩ ቢያዩት ባለ ስድስት ክንፉ ተክልዬ የኛ አባት እሱስ አንበሳ ነው ትናገር ደብረ አስቦ ሌግዮን ሲዋረድ ሐፍረት ተከናንቦ ከካሕናት መካከል ሕሩይ ነው ተክልዬ መጣሁ ከገዳምህ ልሳለምህ ብዬ ኢትዮጵያዊው ቅዱስ አባተ ክለሃፃማኖት ወልድ ዋሕድ ብለህ ምድሪቷን ቀደስካት የባረከው ውኃ የረገጥከው መሬት ገላህ ያረፈበት ሆኗል ጸበል እምነት ኑና ተመልከቱ ድውያን ሲፈቱ ይሰብካል ተክልዬ ዛሬም አንደጥንቱ ሐዋርው መነኩሴ ሐዋርያው መነኩሴ የመረጡህ ሥላሴ ዋስ ጠበቃ ሆኗል ተክልዬ ለነፍሴ ዳሞት ትናገው ያንተን ሐዋርያነት የወንጌል ገበሬ የታዖታት ጠላት ጸሎተኛው ቅዱስ አባ ተክለሃይማኖት ክንፍን የተሸለምክ አንደ ሰማይ መልአክ ብራናው ሲገለጽ ገድለ ተክለሄህዛይማኖት ከሰው ልጅ ልቦና ይወጣል አጋንንት የቅዳሴው አጣን ሲወጣ ከዋሻው ምድርን ይባርካል ጸሎተ ምህላው የኢትዮጵያን ምድር አረስከው በመስቀል ጭንጫው ፈራረሰ ተዘራበት ወንጌል ትናንት የዘራኸው ዛሬ ለእኛ ሆኗል አምላከ ተክልዬ ብለን ተማጽነናል ከሱራፌል ተርታ ቆመህ ስታጥን ስሉስ ቅዱስ ብለህ ስታመሰግን ጸሎት ትሩፋትህ ትህትና ስግደትህ ጾምህ ከፍ አድርጎ ሰማይ አደረሰህ ዛፉ ሲመነገል አምላክ የተባለው ሞተሎሜ ሲያፍር ታላቅ ሰውነኝ ያለው የተክልዬ ጸሎት ብዙነው ምስጢሩ ቤነገር አያልክም የተሰጠዉ ክብሮ ፃድቁ ሃብተ ማርያም ዓድቁ ሃብተ ማርያም መጥተናል እኛ ልጆችህ አድነን አውጣን ከፈተና አልብሰን የብርህን ፋና ባድቁ ሰባት አክሊላትን በራሱ የደፋ በፆም በፀሎት ነው ሰይጣንን ያጠፋ ፅድቅን የታጠቀ የአግዚአብሔር አገልጋይ አቡነ ዛፃብተ ማርያም የኢትዮጵያ ሲሳይ ዓድቁ የዮስቴና ፀጋ የፍሬ ብሩክ ለኛ ለልጆችህ መመኪያ የሆንክ በምልጃህ አሰጠን ፍቅርና ሰላምን ዓድቁ አባታችን ዛሄብተ ማርያም ዓድቁ ከሱራፌል ጋራ ለማቅረብ ምስጋና ፅድቅንተ ጎናፅፈህ ሐብተ ንፅህና በደብረሊባኖስ ይሰበይ ላይ ያለው ድቁ አባታችን ፃብተ ማርያም ነው ጽኑ ሰማዕት ጽኑ ሰማዕት የእምነት አርበኛ አርሴማ ነይ ነይ ወደኛ ቴዎድሮስ አትናስያ ነይነይ በስለት ያገኙሽ ሉይን ከሐዲስ ጠንቅቀሽ የተማርሽ በፍጹም ትሕትና በጸሎት የተጋሽ አርሴማ ልዩ ነሽ አምላክ የመረጠሸ ውበትምሐሰትነውነይነይደምግባ ትምከንቱ ንብረት ትዳ ርሁሉ ሐላፊ ውዕቱ ንግስት መባልን በፍጹም ሳትሻ ዓለምን በመናቅ ገባች ወደ ዋሻ አረመኔው ንጎስ ነይነይ ቢያሰቃይሽ ሕይወቴ ክርስቶስ ነው ብለሽ ሰበክሽ አንገትሽን ለሰይፍ አሳልፈሽ ሰጠሸ ክብርሽም ተገልጾ ለዓለም አበራሽ አርክያ ልትሆፒን ነይነይ ለኛ ለሁላችን ፈጽመሽ አሳየሽ ታላቅ ተጋድሎሽን ይህን ዓለም ድልመንሳት አቅቶናልና አርሴማ አትለዩን በእምነት እንድንፀና ቤተክርስቲያን ቤተክርስቲያ ባሕረ ጥበባት አትመረመርምእጀግጥልቅ ናት በሥጋዊ ጥበብ ለማዋቅ ቢቃጣ እምነት መነፅሩን ይዞ ስላልመራ አንዳንዶ ሁሉ በስህተትፈጣሪውን አጣ እንመሰክራለን ፈጣሪያች ንአለ አንመሰክራለን አማኑኤል አለ እንመ ነው አንካደው አማኑኤል ቸር ነው እንመሰክራለን ድንግል አማላጅ ናት አንመሰክራለን ማርያም አማላጅ ናት ወላዲተ አምላክመሠረተሕይወት ኀበ ጥበባት ኀበ ልሳናት ዮሐንስወንጌለ ስብከት የመስቀል ቃልለኛ የእአግዚብሃር ሀይልነዉ ለማያምኖት ሞኝነት ነዉ ለኛ ግን ሕይወት ነዎ ሀበ ቀራንዮ ገብረ መዳኒተ ቀራንዮ ኢየሀድጋ ኢየሀድጋለሀገሪትነ ኢትዮጽያ ብሉይን ከሀዲስ ሁሉን የተቀበልሽ የታቦተ ፅዬን መናገሻ አንቻነሽ ቀኝ እጁ የነካው ግማደ መስቀሉ በግሸን ይከብራል ሰዋ ችእአልልበሉ አይተዋትምሀገራችንን ኢትዮጽያ ኪዳኑን አይረሳም ዘውትር ያስብሻል ፍቅር ተዘርቶብሽ ፍቅር አብቅለሻል ሰዓታት መዝሙሩ ዘወትር በመቅደሱ ሲሰዋ ይኖራል ሁሌም ለንጉሱ ቃሉን የማይረሳ የማይተውሽ ጌታ ነቅቶ ይጠብቅሻል በቀንም በማታ ፈፅሞ አይረሳሽም እናቴ ኢትዮጽያ ለማይተውሽ አምላክ እንበል ሀሌሉያ ልጆች ተወለዱ በአባቶችሽ ፈንታ አንቺነሽ ኢትዮጽያ የቅዱሳ ንቦታ የቃል ኪዳንም ድርየ ክርስቲያን ደሴት የበረከት ሀገር የሰላም ምልክት ኢትዮጵያ ሰላምሽ ይብዛ ኢትዮጵያ ሀገሪ ሰላምሽ ይብዛ ተጠለይ በአግዚአብዛፃር ታዛ ከሚራራልን ፍቅር ከሆነዉ ዘላቂ ሰላም ከእግዚአብሂርነዉ ይህን አወቄ ይህን ተለጂ በልብሽ ጉልበት ለርሱ ስገጂ በሰይፍ ያልቃሎ ሰይፍ የሚያነሱ የሚራራልን ሲፈርድ ንጉሱ በቀል የርሱ ነዉ አይደላም ያንቺ በፀጋዉ ታጥረሽ በፀሎት በርቺ የዉጣ ወረድ የጉስቁልና በአእግዚአብሂር ነዉ መከራ ማብቂያዉ ሰላም ይሁን ሲል ይሆናል ሰላም ያሳየሽዉን ፍቅር አይረሳም ማራት ኢትዮጵያን ማራት ሀገሪን በየ ሂድኩበት መጠርያ ስሜን ይብቃ ላሊሉቱ ይውጣላት ፀፃይ አሁን ይዘርጋ እጅህ ከሰማይ እንድፈራርስ ጠላት ሸምቓል ብርቱውን ጉልበት ከአፈር ደባልቓል ይህን ግፍ አስብ ዘንበል በልላት ከአንተ በስተቀር መሂጃ የላት ሊቀ መላክ ሊቀ መላክ ኡራኤል አባት ፀበልህም ያድናል በእውነት በምልጃህም ያመኑ በሙሉ ባንተ ይድናሉ ኡራኤል መላክ ያንተ ድንቅ ስራ ኡራኤል መላክ አይመረመርም ኡራኤል መላክ ድንቅ ነው ምህረት ኡራኤል መላክ ማዳንህ ዘላላም ኡራኤል መላክ ቸርነትህ ብዙ ኡራኤል መላክ ምልጃህም ፈጣን ነው ኡራኤል መላክ ፀጋህን አድለን ለኛለምናምነው ኡራኤል መላክ ማዳንክን ሰምቼ ኡራኤል መላክ ስምክን ጠርቻለው ኡራኤል መላክ አላሳፈርከኝም ኡራኤል መላክ ባንተስ ኮርቻለው ኡራኤል መላክ መንገዴ ባንተ ነው ኡራኤል መላክ የኔ መታመኛ ኡራኤል መላክ አፄኔንም ጠብቀኝ ከሀጢያት ቁራኛ ኡራኤል መላክ ለእዝራ ሱቱኤል ኡራኤል መላክ ጥበብ አእንዳጠጣህ ኡራኤል መላክ በፅዋው ብርሀን ኡራኤል መላክ ደሙን እንደረጨህ ኡራኤል መላክ ሠላምን ልታስገኝ ኡራኤል መላክ ዓለምን መዞርህ ኡራኤል መላክ ማዳንህ ተገልፆል በቅዱስ ፀበልህ አማላጅ ነው በፍጡራንና ፈጣሪ መካከል ድርሻ የተሰጠው ሰውን ለማገልገል ተራዳኢው መልዓክ ጠባቂ የአስራኤል የመላዕክት አለቃ ስሙ ነው ሚካኤል አማላጅ ነው ሚካኤል የአምላክ ባለሟል ለነ ሙሴ ለሕዝበ አስራኤል ፈርኦን በአስራኤል ላይ በትዕቢት ተነስቶ ቢከታተላአቸው ጦሩን አስከትቶ ይመራቸው ጀመር ሚካኤል በፋና ሌሊቱን በብርሃን ቀኑን በደመና ከባሕር ያወጣው ጸጋ ዘአብን ከአረመኔው ንጉሥ አግዚሐርያን ከልለህ የጠበቅህ በብዙ ተአምራት እኛንም ጠብቀን ከበደል ከኃጢአት በአፎምያ ላይ ሲፎክር ጠላት ፈጥነህ ደረስከው ሊቀ መላዕክት እኛንም ጠብቀን ከክፉ መቅሰፍት ፈጥነህ ድረስልን ሁነን ረዳት መላኩ ሚካኤል አማላጃችን እንለምንሀለን እንድትጠብቀን አምላክ በፍርድ ቀን ዓድቃንን ሲጠራ ዋስ ጠበቃ ሁነን ሚካኤል አደራ ተክለፃይማኖት ፀሀይ ተክለሃይማኖት ፀሀይ የኢትዮጵያ ሲሳይ ምእራፈ ቅዱሳንበነፍስም በስጋ አትለየኝ የቅዱሳን አርእስት የዋሻው ብርፃን የጸሎት ባለቤት የነዲያን መድኅን ገና ሳትወለድ አምላክ የመረጠህ የድውያን እምነት ፈዋሹ አንተነህ ገና በሦስት ቀን በሕፃንነትህ ጌታን አወደሰው ቅዱስ አንደበትህ ቀድሞም እግዚአብሔር አስቦፃልና በወጣትነትህ ወጣህ ለምነና ሌትና ቀን ሳትመርጥ ክረምትና በጋ ስትፀልይ ውለህ ስትጸልይ አነጋህ በመቆምህ ብዛት አንድ እግርህ ሲነሣ ጸሎትህን ፈፀምክ ለስጋ ሳትሣሣ ምነኛ ድንቅ ነው ቅዱስ የአንተ ብርታት ዓመት ሙሉ በአንድ እግርህ ጸሎት የአለም ግሳንግሷ ሀብቷ ሳያስብህ ለኢትዮጽያ ጸለይክ ቆመህ በአንድ አግርህ የሀይማኖት ተክል የኢትዮጵያ አባት ምህረትን ከአምላክህ ለሀገርህ አሰጣት አኛንም አግዘን ጽድቅን እንድንሠራ በተሰጠህ ስልጣን ጠብቀን አደራ በማሕጸን ቅኔ በማህጸን ቅኔ ለማርያም ተሰማ በተራራማው አገር በኤፍሬም ከተማ ዮሐንስ ይናገር በረሀ ያደገው ድንግል ስትናገር ምን እንዳዘለለው የአናቱ ማህፀን የቅኔ ርስት ሆነች ድንግል የአምላክ እናት ፊቱ ስለቆመች በሀሴት ዘለለ ዘመረ በደስታ ከድንግል ሲወጣ ታላቁ ሰላምታ በድንግል ማህጸን ስላየ ጌታውን ከመወለድ ቀድሞ ሰማነው መዝሙሩን ትንቢቱ ሲፈጸም በሆዲ ሲነግስ ሰገደ ለአምላኩ የስድስት ወር ጽንስ ጀመረ ስብከቱን ገና ሳይወለድ ተፈጥሮ መች ቻለች ነቢዩን ለማገድ አፉ ተከፈተ በታላቅ ምስጋና በአናቱ ማኅጸን ድምጽን አሰማና የዮሐንስ እናት ኤልሳቤጥ ገረማት ልጂ በማሕፀን ቅኔ ሲቀኝባት ድምዷን ከፍ አረገች ዓለም እንዲሰማ ሞላት መንፈስ ቅዱስ ለመዝሙር ለዜማ እናቴ እመቤቴ እናቴ አመቤቴ የማትጠፊው ከአፌ በረከቴ አንቺ ነሽ የመስቀል ስር ትርፌ አምላኬ ሸልሞኝ ለዘላለም ያዝኩሽ ጌታን የማይብሽ ብሌኔ አደረኩሽ በልቤ ላይ ይፍሰስ የፍቅርሽ ፀዳሉ የሚጣፍጥ ስምሽ መድኃኒት ለሁሉ ተወዳጁ ልጅሽ ፀጋውን ያብዛልኝ እድሜዬ እስኪ ፈፀም ለክብርሽ እንድቀኝ ነፍሴ እንዳትጎዳ እንዳትቀር ባክና ብርታት ሆኖልኛል የስምሽ ምስጋና አኖራለሁ ገና ንኢ ንኢ ስልሽ ክብሬ ነሽ ጌጤ ነሸ ከአፌ የማልነጥልሽ ሲነጋም ጠራሁሽ ሲመሽም ጠራሁሽ ስዕልሽ ፊት ቆሜ ሰአሊ ለነ እያልኩሽ አሜን የምልብሽ መነጋገሪያዬ የአማኑኤል እናት አንቺ ነሽ ቋንቋዬ መች በስጋ ጥበብ ሰው ለአንቺ ይቀኛል ከአምላክ ከአልተላከ ከፊትሽ ይቆማል አንቺን ማመስገኔ አንቺን ማወደሴ በልቡ ያሰበሽ ፈቅዶ ነው ስላሴ ብዙ ተቀብዬ ጥቂት አልዘምርም ለእናትነት ፍቅርሽ ከቶ ዝም አልልም እኔን በአደ ፍቅርሽ የምትባርኪ ኦ ምልዕይተ ፀጋ ድንግል ሰላም ለኪ ሰዎች ደስ ይበለን ሰዎች ደስ ይበለን በአምላካችን ከኃጢያት ባርነት ነጻ ያወጣን ተነሱ አናመስግን ውለታው ብዙ ነው ምን ይከፈለዋል ተመስገን ብቻ ነው በኃጢአት በሽታ ወድቄ ሳለሁኝ መድኃኒት ክርስቶስ ከውድቀቴ አነሳኝ ስጦታው ብዙ ነው ለኔ የሰጠኸኝ ተመስገን ብቻ ነው አምላክ ላንተ ያለኝ እንደ በርጠሜዎስ አውር የነበርኩኝ ዛሬ ግን በአምላኬ ድኅነት አገኘሁኝ ሕጉ ለመንገዴ ብርፃን ሆኖኛል የእርሱ ስለሆንኩኝ ሰላሙን ሰጥቶኛል በድንቅ አጠራርህ በፍቅር የጠራኸኝ ከአጋንንት አስራት ነፃ ያወጣኸኝ አልፋና ኦሜጋ ዘላለም የምትኖር ኤልሻዳይ የሆንከው አማኑኤል ተመስገን የዕዳ ደብዳቤዬን ጌታ የቀደደው የማዳኑን ስራ በዓይኔ አይቻለሁ ቸርነቱ አያልቅም ድንቅ የሆነ ጌታ ስሙን እናወድስ አንዘምር በአልልታ እናንተ ተራሮች እግር ሳይኖራችሁ እንዴት እንደጊደር ሽቅብ ዘለላችሁ ለመልካሙ ስራ በእምነት እንበርታ ከሰይጣን መገዛት ነፃ አወጣን ጌታ ወለደን በጥምቀት በመንፈስ ዳግመኛ የንጉሶች ንጉስ የፃድቃን አረኛ በጎል በጎል በጎል በጎል ሰብአ ሰገል በጎል ሰብአ ሰገል ሰገዱ ሎቶሪ ድንግል ማርያም ንፅህት ቅድስት የጌታችን እናት ምስጋና ይገባሻል ከሴቶች ሁሉ አንቺ ተመርጠሻል ፀሐይ ፀሐይ ፀሐይ ሰረቀ ፀሐይ ሰረቀ ክርስቶስ ተጠምቀ አንቺ ዮርዳኖስ ምንኛ ታደልሽ የአግዚአብሔር መንፈስ ከላይ ወርዶልሽ የዓለም መድሐኒት ተጠመቀብሸ አልል እልል ደስ ይበለን ወልድ ተወልዶ ነፃ አወጣን ዮሐንስ ሲያጠምቀው ድልን አገኘን አዲሱ ሙሽራ ሲመጣ ያያችሁ የዮርዳኖስ ሰዎች ስለምን ሸሻችሁ አዳምን ሊጠራ የመጣው ሙሽራ በገሊላ መንደር ለሰርግ የተጠራ ሰርግ ቤት እንዳለ በክብር ተቀምጦ የወይን ጠጅ ሆነ ውኃው ተለወጠ አማን አማን አማን በአማን በዓለም ተሰበከ የጌታችን ቃል በዓለም ተሰበከ የወንጌሉ ቃል እናንተ ተራሮች እግር ሳይኖራችሁ እንዴት እንደጊደር ሽቅብ ዘለላችሁ ለመልካሙ ስራ በእምነት እአንበርታ ከሰይጣን መገዛት ነፃ አወጣን ጌታ ወለደን በጥምቀት በመንፈስ ዳግመኛ የንጉሶች ንጉስ የፃድቃን እረኛ ገባሬ መንክራት ገባሬ መንክራት በግብሩ ያወቅነው የእግሮቹ ትቢያ የአራዊት ስንቅ ነው ገብረ መንፈስ ቅዱስ የአምላክ አቃቤ ህግ የኢትዮጵያ ዋስ ነው ፈጥኖ የሚሜታደግ ፀሐይ የምድራችን ፀሐይ በገድሉ ያበራል እስከ ጥልቁ ቀላይ የመላዕክት ወዳጅ ገብረ ህይወት ሰማይ መብረቅ ሰረገላው መብረቅ የቃል ኪዳኑ ወንዝ ቢጠጣ የማይደርቅ የፍጥረቱ ደስታ ገብረ ህይወት ጻድቅ ኮከብ ክብረ ገዳም ኮከብ አለምን የሚያስንቅ መዓዛው የሚስብ አልክ ስሉስ ቅዱስ ገብረ ህይወት ኪሩ።