Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • ወደ ፒዲኤፍ ቀይር
  • የንባብ ዝርዝር
  • አጠሬራ
  • ኦዲዮ መጽሐፍ
  • ፍለጋ
  • ይስቀሉ
  • የኔዞን
  • ይግቡ
  • ይመዝገቡ
English  አማርኛ  Français  العربية
የዕለቱ መጽሐፍ

የኢትዩጲያ ክርስትና.pdf


  • የቃላት ደመና

የኢትዩጲያ ክርስትና.pdf
  • የማውጣት አጠሬራ

ይሁን እንጂ ፖርቱጋሎች ይዘው የመጡት የጦር መሣሪያዎችን ብቻ ሳይሆን በአገሪቱ ውስጥ ቆይተው እንዲሰብኩ የሮማ ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን መልእክተኞች ከነርሱ ድርጅት ውጪ ምንም እውነተኛ ክርስትና እንደሌለ ያምኑ ነበር። ከዚህም የተነሳ የመጀመሪያው ሐሳባቸው ሰዎች የእነርሱ ድርጅት አባል እንዲሆኑ ማድረግ ነበር። በጣልያን ወረራ ወቅትና ከዚያም በኋላ ሥራው መሥፋፋት ጅምሮ ነበር። ክፍል አራት ክርስትና ከሰሜን አሜሪካ ወደ ኢትዮጵያ የገቡት የወንጌል መልእክተኞች አዲስ አበባ አዳዲስ አብያተ ክርስቲያናት ተመሥርተው ነበር። እነዚህ ሁሉ የተደራጁት በአዳዲስ ክርስቲያኖች ነበር። አገልግሎቶች ይከናወኑ የነበረው እነርሱ በፈቀዷቸው መንገዶች በራሳቸው ቋንቋ በተዘጋጁ መዝሙሮችና ሽማግሌዎች ወይም መጋቢዎች በምዕመናኑ ተመርጠው በመሰበክ ነበር። ለአምልኮ የተፈቀደው ቅዳሜ እንደሆነና መከበርም እንዳለበት አጥብቀው ስለሚናገሩ በዚህ ነጥብ ከሌሎች ክርስቲያኖች ተለይተዋል።

  • Cosine ማጠቃለያ

ክርስትና በኢትዮጵያ ማውጫ መግቢያ ክፍል አንድ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ምዕራፍ አንድ ንግሥተ ሳባ ምፅራፍ ሁለት የሐዋ ታሪክ ምዕራፍ ሦስት ፍሬሚናጦስ ምዕራፍ አራት የኛው ምዕተ ዓመት አክሱም ምዕራፍ አምስት አትናቴዎስ ምዕራፍ ስድስት የኮፕቲክ ቤተ ክርስቲያን በግብጽ ምዕራፍ ሰባት የደቡብ አረብ ክርስቲያኖች ምዕራፍ ስምንት «ዘጠኙ ቅዱሳን» ምዕራፍ ዘጠኝ የሶሪያ ቤተ ክርስቲያን ምዕራፍ አሥር የብሉይ ሥርዓቶች ምዕራፍ አሥራ አንድ የትርጉም ሥራዎች ምዕራፍ አሥራ ሁለት በዓለም ዙሪያ ያሉ የኦርቶዶክስ አብያተ ክርስቲያናት ምዕራፍ አሥራ ሦስት የኦርቶዶክስ መለኮታዊ ትምህርት ምዕራፍ አሥራ አራት እስልምናና ስደት ምዕራፍ አሥራ አምስት መንግሥትና ቤተ ክርስቲያን ምዕራፍ አሥራ ስድስት የመንግሥት ጣልቃ ገብነት በሃይማኖት ጉዳይ ምዕራፍ አሥራ ሰባት የነፃነት ዘመን ዘዘ ሠ ህዬ ቓአፁ ጨጨ የኤ ስው አ ጨፌ ጅ ክፍል ሁለት የክርስትና ከሩሲያ ከአውሮፓና ከእንግሊዝ ወደ ኢትዮጵያ መግባት ምዕራፍ አሥራ ስምንት የመጀመሪያው ጀርመናዊ ሚሲዮን ምዕራፍ አሥራ ዘጠኝ የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ምዕራፍ ሃያ የሮም ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን ምዕራፍ ሃያ አንድ የእንግሊዝ ቤተ ክርስቲያን ክፍል ሦስት የክርስትና ከሰሜን አውሮፓ ወደ ኢትዮጵያ መምጣት ምዕራፍ ሃያ ሁለት የሉተራን ቤተ ክርስቲያን የወንጌል መልእክተኞች ክፍል አራት የክርስትና ከሰሜን አሜሪካ ወደ ኢትዮጵያ መግባት ምዕራፍ ሃያ ሦስት የአዳዲስ አብያተ ክርስቲያናት እንቅስቃሴ ጅማሬ ክፍል አምስት ምዕራፍ ሃያ አራት ክርስትና ከ ዓም ወዲህ መደምደሚያ መግቢያ ሀ ክርስትና ስንል ምን ማለታችን ነው። በሌላ አነጋገር ቀደም ብላ በግብፅ ትገኝ የነበረች ቤተ ክርስቲያን በአክሱም የተመሰረተችውን አዲስ ቤተ ክርስቲያን ትክክለኝነት አረጋግጣ ነበር። ምዕራፍ ስድስት «የኮፕቲክ» ቤተ ክርስቲያን በግብፅ ከግብፅ ቤተ ክርስቲያን አንዷ ኮፕቲክ ተብላ ትጠራለች። ሐ በኛው ምዕተ ዓመት በተደረጉት የግብፅ ቤተ ክርስቲያን ግጭቶች ውስዋ የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን በማናቸውም ውስጥ ተሳትፎ ማድረጓን የሚገልጽ መረጃዎች የሉም። ከዚያ በኋላ የነበሩት አንድ ሺህ ዓመታት ለኮፕቲክ ቤተ ክርስቲያን እጅግ አስቸጋሪ ነበሩ። ምዕራፍ ዘጠኝ የሶሪያ ቤተ ክርስቲያን የሶሪያ ቤተ ክርስቲያን ከኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ጋር ከነበራት በጣም ጥንታዊ ንክኪ የተነሳ እዚህ ላይ ቆም ብሎ ታሪኩን እንደገና መመልከት ጠቃሚ ነው። የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ከእነዚህ ቡድኖች ጋር ምንም ግንኙነት ያልነበራት ይመስላል። የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን በእስክንድሪያ ፓትሪያርክ ሥልጣን ሥር የነበረች ቢሆንም እንኳ ከሶሪያ አብያተ ክርስቲያናት ጋር ብዙ ንክኪዎች ነበሯት። ምዕራፍ አስራ ሁለት በዓለም ዙሪያ ያሉ የኦርቶዶክስ አብያተ ክርስቲያናት የኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ጥንታዊ የፓትሪያርክነት ሥልጣን የነበራቸው አራት የኦርቶዶክስ አብያተ ክርስቲያናት እንዳሉ ተቀብላለች እነርሱም የኮንስታንቲኖፕል የእስክንድሪያ የአንጾኪያና የኢየሩሳሌም ኦርቶዶክስ አብያተ ክርስቲያናት ናቸው። ለ በ ዓም ከአርመን ቤተ ክርስቲያን የተገነጠሉት የጆርጂያውያን ቤተ ክርስቲያን መሪ ካቶሊክስ ፓትሪያርክ ተብሎ ይጠራል። እነዚህ የግሪክ ኦርቶዶክስ አብያተ ክርስቲያናት የአርመን የሶሪያ የግብፅ የኢትዮጵያና የሕንድ ክርስቲያኖችን ዝቅተኛ ወይም የተገነጠሉ የኦርቶዶክስ አብያተ ክርስቲያናት አድርገው ይወስዷቸዋል። ምዕራፍ አሥራ ሶስት የኦርቶዶክስ መለኮታዊ ትምህርት በዚህ ምዕራፍ ውስጥ ትኩረት የምናደርገው በ ውስጥ በተጠቀሱት አምስት አብያተ ክርስቲያናት ላይ ሳይሆን በኦርቶዶክስ አብያተ ክርስቲያናት ትምህርት ላይ ነው። የኦርቶዶክስ አብያተ ክርስቲያናት ይህንን ሁሉ ትምህርት በቀጥታ ከሐዋርያትና ከጥንት ቤተ ክርስቲያን ተቀብለነዋል ብለው ስለሚያምኑ የተቀሩት ክርስቲያኖች ሁሉ ከቤተ ክርስቲያን ሥልጣን መርሆች ተገንጥለዋል በማለት አጥብቀው ይናገራሉ። የግብፅ ቤተ ክርስቲያን በኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ላይ የሥልጣን የበላይነት አለኝ ብላ ስትለማመድ ብንመለከትም እንኳ አብዛኛውን ጊዜ ይህ ጥንካሬ ያልነበረው መሆን አለበት። ምዕራፍ አስራ ዘጠኝ የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ኮንስታንቲኖፕል በቱርኮች ከተደመሰሰች በኋላ የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን በዓለም ዙሪያ ባሉት የኦርቶዶክስ አብያተ ክርስቲያናት ላይ የመሪነቱን ድርሻ ማበርከት ጀምራለች። የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን በነዚህ ምዕተ ዓመታት ውስጥ ሁሉ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ከእስክንድሪያ ጋር ያላትን ግንኙነት አቋርጣ ከእርሷ ጋር እንድትተባበር ለማድረግ ብዙ ጥረቶች አድርጋለች። እነዚህም ሐሳቦች ለኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ቀርበው ነበር ይሁን እንጂ የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ምንም ካህናት ወደ ኢትዮጵያ እንዳልላከች ግልጽ ነው። ከዚህ በኋላ የሮም ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ከእርሷ ጋር እንድትተባበር ያላሰለሰ ጥረት አድርጋለች። ይህም በሜዲትራኒያን አካባቢ የነበሩት የጥንት አብያተ ክርስቲያናት ማለት የሶሪያ የግብፅና በመጨረሻም ላይ የኢትዮጵያ አብያተ ክርስቲያናት እንዲነቃቁ ለማደፋፈር ነበር። እነዚህ ሰዎች የነበራቸው ዓላማ የእግዚአብሔርን ቃል በማሰራጨትና በኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ሥራ ውስጥ ተሳትፎ በማድረግ የሰሜን አብያተ ክርስቲያናትን ማነቃቃት ነበር። እነዚህ ሰዎች ይሰሩበት የነበረው አካባቢ መልክዓ ምድራዊ አቀማመጥ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ግፊትና በተጨማሪ ክርስትናን የመንግሥት ኃይማኖት ሊያደርግ ይጥር የነበረው አገዛዝ መልእክተኞቹ ቢያንስ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ጋር ተባብረው እንዲሠሩ ከማድረግ በቀር ሌላ አማራጭ እንዲፈልጉ አልፈቀደላቸውም ነበር። ይህም ቤተ ክርስቲያን ከኤርትራ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን ጋር ግንኙነት ነበረው። ክፍል አራት ክርስትና ከሰሜን አሜሪካ ወደ ኢትዮጵያ መግባት ምዕራፍ ሃያ ሶስት የአዳዲስ አብያተ ክርስቲያናት እንቅስቃሴ ጅማሬ ከሰሜን አሜሪካ ወደ ኢትዮጵያ የገቡት የወንጌል መልእክተኞች ከአሜሪካን ፕሪስቢቴሪያን ቤተ ክርስቲያን ጋር የተያያዙ ሰዎች ነበሩ። እነዚህ ምዕመናን ቤተ ክርስቲያን በሽማግሌዎች እንጂ አንድ ሰው ጳጳስ ተደርጎ ለመሥራት አይገባም የሚሉ ናቸው። ሐ በምዕራብ የነበሩት የፕሪስቢቴሪያን ቤተ ክርስቲያን ወንጌላውያን በመጀመሪያ ላይ በነርሱ ስብከት አማካይነት የተለወጡትን ሰዎች በሰሜን አብያተ ክርስቲያናት ተቀባይነት ይኖራቸዋል የሚል ተስፋ ነበራቸው። የአብያተ ክርስቲያናት ሁሉ ተግባር አንድ ነው ይኸውም መንፈስ ቅዱስ አዳዲስ ክርስቲያኖች እንዲወለዱና ሌሎች ብዙ አዳዲስ አብያተ ክርስቲያናት እንዲመሠረቱ ለማድረግ የእግዚአብሔርን ቃል መስበክ ነው።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

አስተያየቶች:


memezon

የማውረድ አማራጮች | ወደ ፒዲኤፍ ቀይር | የዕለቱ መጽሐፍ

© dirzon | የአገልግሎት ደንቦች | የግላዊነት መምሪያ | ስለ | አገልግሎቶች | መልእክት