Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
» የመሬትና የሥርዓት ግንኙነት በዚህ በምኒልካዊ ያገር ግምባታ ፖሊሲና ተግባር አኳያ በንፅፅር ሲታይ በአፍሪካ ቀንድሂ የኮሎኒያሊዝም ሥርዓትና ተግባር የበለጠ ዲሞክራሲያዊ የዕድገት እርምጃ እንደአስከተለ የታሪክ መረጃና ጥናት ያሳየናል። በዚህ ረገድና ሁኔታ ከ አካባቢ ጀምሮ በመሀል ሀገር መሬት ላራሹ በሚል የፖለቲካ መፈክር ለሥርዓቱ መጥፋት የሚታገል የተማሪዎችና የሌላም ተራማጃ ኃይሎች አገርና ዓለም አቀፍ እንቅስቃሴ ተነሳ። በሌላ በኩል በልዩ ልዩ መንገዶችና አካባቢዎች ለዲሞክራሲ ሥርዓትና ለሕዝቦች ነፃነት የሚታገሉ ብዙ የፖለቲካ ድርጅቶችና የነፃነት ግምባሮች በግልፅና በሕቡዕ ተደራጅተው ከደርግ ጋር ረጅም የሥልጣን ጦርነት ጀመፋ። ዐ ል ጅ ። የከ ር።ቧኳሃ ከሀ ያዐሀ ዐያዐይዐወ ዥፔፀዚ ኮ ዩዩ ቓ ብረ ሥላሴ ታሪክ ዘመን ዳግማዊ ምጳል ጉሠ ገሥት ሊትዮጵያ ገጽ ። አጥሜ ጊዮርጊስ የጋላ ታሪክ በ ቅጽ አዲስ አበባ ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ቤት ቅ ገጽ ። ከጀበሃ ከፍተኛ አመራር ጋር የተደረገ ቃለ መጠይቅዳ ቀስት ቅ ቁ ገጽ ። « «ህ ሀ ቫከቪርፎ።ፎይቧከ ር። ያድዕዐይ ጸወዐ ድስሰሆዐቋ ልዌከህ ያዐሆዐዐሀርፀዐፀ ከ ጀርዐ።ዐ። ዐሪ ሯቋሀጋፎ ነና ይ ዕ ዐር ይጸዐ ያ ጅኮሃከኽ እ ይንህ ሃዕ ነኛ ር ሃፎ ይሃሪ ዐ ስፀ ዕዐህክቪንሃ ዐመ« ያዖዕሆስር ያር ዐያ ዐይርፀ ሰበር ርርከ ቁ ይየዕዐይ ክወፎያ እና ወ ያ ወሪ ይ ር ደይርበር። ኀኋ ይ ፅህር ሂ ፐር እከ ይዘስበርቋ ያሃር ዐ አጸፀዐ።ጸ ሀፀ«ዐሀቋ ፐርዌ እከ አዕ ርር ያ አ ቹሸ ዐ ዕለር ዘሬ ዐርፎ ዐ። ዐ ርዌአ« ርሃያር ይሀ ዐ ጽቋርፀ ድዐ ዐዐ ር ዐዐዐ በከሁ ኣበርለ ሠሀዐ ርዐወይቋቋሃፀሀያ ዖዐቨኖ ህ እ ይፀ« ጽፀሃፀፀርሆዕ ሪራ ጀይ ዐይሯ ዐዐርቨየ ርሮበበሮ ርፀሮ ሀ ዐርህሪ በሀሀዐ ይርርበፀፀ ይቋያ ሀዐ ወር ጅከኮቅ ሥዐህሆ ዖዐር ርበዐ ዐ ያዘሃርይዐ። እርከ ጀኢጳሀዝልሊ ጀፅህእሊፄ እሬሣ ዐበበርል ከ ህ ህ ር እይዩያዐ እ እርከ » ከ ። ከመጠኑ አለፈ ለአዲሰ መን ህዳር ቀን ። ፍሬቢስ ሙከራ ያሃሬይቱ ሊትዮድሕዖ ሀዳር ቀን ። ረ ው የኤርትራ ቆላማ አካባቢ ኑዋሪዎች ተወካዮች ያቀረቡት ጥያቄ እዲፅ መን ታኅሣሥ ቀን ።
የ የአጹ ኢዛና የኖባ ጦርነት ታሪክ የሥዩመ ባሕር ግዛት ዕድገትና ውድቀት የባሕረነጋሽ ግዛት ዕድገትና ውድቀት የባሕረነጋሽ ግዛት ምሥረታዝቫዝኀኀኀኀዓኀዓኀዓዓ የፖርቱጋል የአዳልና የቱርክ ግጭት በባሕረነጋሽ ግዛት የቱርኮች ወረራና የባሕረነጋሽ ግዛት ፍጻሜ የቀይ ባሕርና የዓባይ ሸለቆ ጂኦፖለቲካ የኤርትራ ማኅበረሰቦችና ጐረቤቶች ፁኀፁፁቱሖቱ የኢምፔሪያሊዝም ሽንፈት በኤርትራሻፕኀኀጠጠኀጠኀጠኀኀኀኀኀ»»»» የኤርትራ ማህበረሰቦች ጥንቅርና ሥርጭት ፅ የቱርኮች ሚና በኤርትራ ብሻኀሚኀሻኀኀጢኀጠጠጠኀኀኀዓዓዓዓዓዓዓ የፉንጂ ተፅፅኖ በኤርትራፁ»ቱሀ»«» የጐንደር መንግሥት የተፅዕኖ ክልል በዓባይ ሸለቆ የጐንደር መንግሥት ግዛት በኤርትራ የትግራይ ግዛት በኤርትራ በዘመነ መሳፍንት በአው መንግሥት ምዕክልና ዘመን ክፍለ ሦስት የኤርትራ ታሪክ በኢሕአዴግ ግንዛቤ የኤርትራ ታሪክ በጀበሃ ግንዛቤ የኢትዮ ኤርትራ ታሪክ ይዘትና ሂደት ከ ሬዜ የሥርዓተ ማኅበር ጥያቄ ሩሩ ፍቁ ይወ ክህ ወ ቁ የመንግሥት ሥልጣን በኢትዮጵያ የሕዝቦች ብዛትና አንድነት ዴኣ በሀውርታዊ ኅብረተሰብና መንግሥት ። በዚህ ረገድ ይህ ደራሲ ከሀያ ዓመታት በፊት በአሜሪካ አገር በሀዋርድ ዩኒቨርሲቲ ለፕኤች ዲግሪ ብቃትና ምርቃት ከ እስከ ድረስ ባለው የኢትዮጵያ ታሪክ ላይ ካካሄደው ጥናት ጋር ባዘጋጀውና ለመጀመሪያ ጊዜ በዚህ መጽሐፍ ሽፋንና እንዲሁም የኢትዮጵያ ሕዝቦችና አገሮች ካርታ በምኒልክ ምዕክልና ዘመን በሚል ርዕስ በቀረበው ሰነድ በሥፍራና በጊዜ ዝርዝር በጉልህ እንደሚታየው የኢትዮጵያ ሕዝቦች በአጠቃላይ የደቡብ ብሔረሰቦች በተለይ በምኒልክ የገባር ፖሊሲና ሥርዓት መሠረት በመንግ ሥት ስም በሰፋሪ ጦር የተያዙት በኛ ምዕተ ዓመት ሁለተኛ አጋማሽ ነው። በዚህ ረገድ ይህ ደራሲ ከሀያ ዓመታት በፊት በአሜሪካ አገር በሀዋርድ ዩኒቨርሲቲ ለፕኤች ዲግሪ ብቃትና ምርቃት ከ እስከ ድረስ ባለው የኢትዮጵያ ታሪክ ላይ ካካሄደው ጥናት ጋር ባዘጋጀውና ለመጀመሪያ ጊዜ በዚሀ መጽሐፍ ሽፋንና እንዲሁም የኢትዮጵያ ሕዝቦችና አገሮች ካርታ በምኒልክ ምዕክልና ዘመን በሚል ርዕስ በቀረበው ሰነድ በሥፍራና በጊዜ ዝርዝር በጉልህ እንደሚታየው የኢትዮጵያ ሕዝቦች በአጠቃላይ የደቡብ ብሔረሰቦች በተለይ በምኒልክ የገባር ፖሊሲና ሥርዓት መሠረት በመንግ ሥት ስም በሰፋሪ ጦር የተያዙት በኛ ምዕተ ዓመት ሁለተኛ አጋማሽ ነው። መንግሥትና ሕዝብ አብረውም ተለያይተውም መኖር መራራ ትግል በ ደመሰ እንደዚህ በአብዮቱ አሥ ኩዴታ እስከ ዛሬ ድረሰ የኢት ይህ ከጋራ መከራ በ ጋራ ትግሥት ታሪክ የተፈጠረው በተማሪዎቹ ትምህር ጠናክሮ የተገነባው ኢትዮጵያዊነት አሁ በፖለቲካ በትምሀርት መሣሪያና መሠረት ትግልና ድል ከጋራ መሬትና ትና በአብዮቱ ሂደት በመከራ ን በኢኮኖሚ በቋንቋ በባሀል የአገሪቱ ብሔረሰቦች በሙሉ በየክልላቸው እንዲያድግና እንዲዳብር አሠራር የራስን ፅድልና ዕድገት በራስ ው በዲሞክራሲያዊ ሥርዓትና መ የመወ ብታቸውን ተግባራዊ እንዲያደርጉ ያስፈልጋል መሠረታዊ የፖለቲካ በዚህ የራስ የአገር ና የኅብረተሰብ ታሪክ ወሳኝ መሣሪያዎች ናቸው ቋ ግምባታ ትግል የሕዝቡ ቋንቋና ድልት ማለትም ከ የቤተ መንግሥት ያ ብሔረሰቦች በአስተማሪዎች በተማሪ የሊትዮጵያ የሕዝሃቦቸ ብሃትና ለንድነት በኢትዮጵያ በሀውርታዊ አገር ኅብረተሰብና መንግሥት የብሔረሰ ቶች አንድነትና እኩልነት ሲባል የብሔረሰቦቹ ዲሞክራሲያዊ የቋንቋ የባህል የታሪክ የሃይማኖት የዕድል የመብትና ግዴታ አንድነትና እኩልነት ከማለት ሌላ ትርጉም የለውም። በዚህ ረገድና ተግባር በአፍሪካ ቀንድ የኢትዮጵያ በሀውርታዊ አገር ኅብረተሰብና መንግሥት በአራቱ ኩሻዊ ኦሞአዊ ሴማዊና ናይሎቲካዊ የቋንቋ ቤተሰቦችና ማኅበረሰቦች መስተጋብርና መወራረስ በኢትዮጵያ የፖለቲካ ሥርዓት በኢትዮጵያ ጥንታዊመለኮታዊና አሃዳዊ የጁዳይዝም የክርስትና የእስልምና ሃይማኖቶች በሕዝቦች የፍለሳና የሰፈራ እንቅስቃሴ ለዘመናት የተገነባ አንድ ታላቅ ማኅበራዊ አካል ድሯጅት ሥርዓት ነው። ይህ የእርስ በርስ መስተጋብርና መወራረስ ሁኔታና ሂደት የኢትዮጵያ ሕዝብና ታሪክ አንድ መሠረታዊ ባህርይ በመሆኑ በአዲስ ዲሞክራሲያዊ የፖለቲካ ሥርዓት የበለጠ ተጠናክሮ ማደግና መቀጠል ይኖርበታል። አንድ ሌላ ምሳሌ ለመስጠት በኛው ምዕተ ዓመት በ ዐዎቹ ገደማ ዛሬ የኢትዮጵያ በቁጥርና በሥፍራ ትልቁ የሆነው ኩሻዊ የኦሮሞ ሕዝብ በደቡብ ምሥራቅ ብግምትበዓባያ ሐይቅና በገናሌ ወንዝ መካከል በሚገኘው ክልል ገዳ ተብሎ በሚታወቅ በራሱ ልዩ ማኅበራዊ ሥርዓት እየተመራ በእንስሳት እርባታ የሚኖር አንድ አናሳ ሕዝብ እንደነበር ዛሬ በታሪክ መረጃና ጥናት ተረጋግጧል። በዚህ መሠረታዊ የቋንቋ ቤተሰቦችና ማኅበረሰቦች መስተጋብርና መወራረስ ሂደት ማለትም የኢትዮጵያ ሕዝቦችን ብዛትና አንድነት ጉዳይ በሚመለከት በአገሪቱ ረጅም የሕዝብና የመንግሥት ታሪክ በአንድ ምዕተ ዓመት ጊዜ ውስጥ ብቻ የኦሮሞ የገዳ ሕዝባዊ ሥርዓትና እንቅስቃሴ ያደረገውን አስተዋጽኦ የአክሱም መንግሥትና ሥልጣን በኒ ዓመታት የክርስትና ሃይማኖት በ ዓመታት የእስልምና ሃይማኖት በ ዓመታት ጊዜ ውስጥ አላደረጉም። በጥናቱ ይዘትና ሂደት እንደሚታየው በአፍሪካ ቀንድ የኢትዮጵያ ሕዝብ በረጅም የታሪክ ዘመን ህዛ ኩሻዊ ኦሞአዊ ሴማዊና ናይሎቲካዊ ነባርና ተዛማጅ የቋንቋ ቤተ ቦችና ማኅበረሰቦች መስተጋብርና መወራረስ የተፈጠረ አንድ በሀውርታዊ ሎላ ሕዝቦች ቋንቋዎች ባህሎችና ሃይማኖቶች አገርና ኅብረተሰብ በሕዝቦች ብዛትና አንድነት የተገነባ የቋንቋ ኅብረተሰብ ነው። ሉ ድ ፍል ጎዳድ የኢትዮጵያ የመከራ ሥርዓት መነሻ የማዕከቀዊ መጋፇግሥት ግምባታ የኢትዮጵያ የዛሬው የብሔረሰቦች መከራ የተከሰተው በአሥራ ዘጠነኛው ምዕተ ዓመት ለአው ማዕከላዊ መንግሥት የፖለቲካ ምዕክልና በተካሄደው ጦርነት በተፈጠረው የገባር ሥርዓት ውስጥ ነው። በተጨማሪም በአንድ በኩል መንግሥታዊ የገዥ መደቡን ቋንቋ ሃይማኖትና ባህል በአገር አቀፍደረጃ ለማስፋፋት በሌላ በኩል ደግሞ የአገሪቱን የተቀሩ ቋንቋዎችንና ባሀሎችን ከሕዝቡ ታሪክ ጋር ለማጥፋት በንጉሣዊ ድንጋጌ ቁጥር የመጀመሪያውን የሕግና የፖሊሲ እርምጃ እንደወሰዱ ይታወሳል በሰሜኑ ደጋማው የትግራይ የወሎ የጐንደር የጐጃምና የሸዋ ክርስቲያናዊ ክልል ተዛማጅ የኢኮኖሚና የፖለቲካ ችግር ልዩ አካባቢያዊ ገፅታ ሆኖ የተከሰተውን ያህል በደቡብ የሸዋ የአርሲ የሐረርጌ የባሌ የሲዳሞየጋሞጐፋየከፋየኢሉባቦርና የወለጋ አዋማዊና እስላማዊ ታላቅ የተፈጥሮና የሰው ሀብት በሚገኝበት ክልል ውስብስብ የነፍጠኛ የጉል ተኛ የገባር የባርያ የጢሰኛ የብሔረሰብ የቋንቋ የሃይማኖት የባህል የኢኮኖሚና የፖለቲካ ችግሮች ልዩ አካባቢያዊ መለያዎችና መግለጫዎች በመሆን አድገው ተስፋፉ። ከምኒልክ ዘመነ መንግሥት ፍጸሜ ጀምረው የተጠቀሱት ኢምፔሪያ ሊከት መንግሥታት በአንድ በኩል ዘመናዊ የጦር መሣሪያ ከውጭ በአፍሪካ ቀንድ የጠረፍ ዓዛቶቻቸውን አልፎ ወደ ኢትዮጵያ እንዳይገባ በሌላ በኩል ደግሞ መላውን የኢትዮጵያ ምድርና ሕዝብ በመካከላቸው በሦስት የግዛትና የተፅዕኖ ቀጣናዎች ማለትም በሰሜናዊ ምዕራብ ከሱዳን ጠረፍ እስከ የዓባይ ወንዝና የጣና ሐይቅ ድረስ ያለው የኢትዮጵያ ምድር የእንግሊዝ ተፅዕኖ ቀጣና በሰሜናዊ ምሥራቅ ከኤርትራ እስከ ኢጣሊያ ሶማሊያ ጳንድ ድረስ ያለውና የጨረቃ ቅርፅ የያዘው የኢትዮጵያ መሬት የኢጣሊያ ቀጣና እንዲሁም የኢትዮጵያ የአዲስ አበባ ጂቡቲ የምድር ባቡር ሀዲድ መስመር የሚያልፍበት ምድር የፈረንሣይ ቀጣና እንዲሆን በሐምሌ በሎንዶን ጉባኤ ላይ ተሰብስበው በውል ተስማሙሠ የፈረንሣይ ኢምፔሪያሊስቶችና የግል ኩባንያዎች ከጂቡቲ የጠረፍ ግዛታቸው ሆነው በአዲስ አበባ ጂቡቲ የምድር ባቡር ሀዲድ መስመር አማካይነት በዘመኑ የኢትዮጵያን የውስጥና የውጭ ንግድ ብቻ ሳይሆን በመሀል አገርም የገንዘብ ድርጅቶችንና ስርጭትን ጨምሮ በጥብቅ መቆጣጠር ጀመሩ። ፒ በነፍጠኛ በጉልተኛ በገባርና በባርያ ሥርዓቶች የተገነባው ንጉሣዊ የገዥው መደብ እንደዚህ በፋሽስቶች ወረራ ከተወገደ በኋላ አለ መሪና አለ መንግሥት የቃረው የኢትዮጵያ ሕዝብ በወራሪው ጠላት ፕሮፓጋንዳ መሠረት በጐሳ በቋንቋ በሃይማኖትና በአካባቢ ሳይከፈልና ሳይለያይ በአገር አቀፍ ደረጃ ያካሄደው የብሔራዊ ነፃነትና አንድነት ትግል በመጨረሻ በ የጀርመንና የኢጣሊያ ፋሽስት መሪዎች ተባብረው በመላው አውሮፓ ላይ አህጉራዊ ጦርነት በከፈቱ ጊዜ በፊት በኢትዮጵያ ላይ የፋሽዝም ወረራ በግምባር ደጋፊ በነበረው የእንግሊዝ መንግሥት ታክቲካዊ አስተባባሪነት የዓለም ፀረፋሽስት ኃይሎች በፖለቲካና በትጥቅ ፍልሚያ ከኢትዮጵያ ጐን እንዲሰለፉ አስገደደ» በመሆኑም በ መጀመሪያ በእንግሊዝ ጦር ሹማምንቶች አመራር ከሕንድከሱዳንከደቡብ አፍሪካ ከናጄሪያክኬንያና ከጋና የተውጣጡና በ የሚቆጠሩ ወታደሮች ከሱዳንና ከኬንያ ግምባሮች የኢትዮጵያ በ የሚገመቱ አርበኞች ደግሞ በአገር ውስጥ ከልዩ ልዩ አካባቢ ዎች በከፈቱት የኅብረት ዘመቻ በኤርትራ በኢትዮጵያና በቤናድር ሶማሊያ በ የተገመቱ የኢጣሊያ ፋሽስት ወታደሮች ባጭር ጊዜ ውስጥ በሞት በምርኮና በሽሽት ሲበተኑ የአፍሪካ ቀንድ ክልል ከግብፅና ከሱዳን ጋር ከሞላው ጐደልበእንግሊዝ ወታደራዊ ቄጥጥር ሥር ዋለ። ሆኖ የፋሽዝም የወረራ አደጋ በሚመለከት የኢትዮጵያን ታሪካዊ የፍትሀና የሰላም አቤቱታ እንዳይሰማ በግምባር በመቃወም ያስከለክለ ኃያል መንግሥት እንደሆነ በአንድ በኩል የራሱን ብሔራዊ ነፃነትና የግዛት አንድነት ከወራሪው ኃይል ለመከላከል የሚያስፈልገውኝ የጦር መሣሪያ በማያመርተው ኋላቀር የኢትዮጵያ መንግሥት ላይ የመሣሪያ ማዕቀብ እንዲደረግ በሌላ በኩል ደግሞ ለወረራ ዘመቻ ከነዳጅ ስንቅና ትጥቅ ጋር ወደ ኢትዮጵያ ለሚፈሰው ለኢጣሊያ ፋሽስት ሠራዊት ወሳኙን የሱዊዝ ካናል ብሮ ከፍቶ የሰጠ ኃያል መንግሥት እንደሆነ « የፋሽስት ኢጣሊያን የኢትዮጵያ ግዛት በመጀመሪያ ከአወቁለት የዓለም መንግሥታት አንዱ እንደሆነ ፎ በስኔ የኢጣሊያኑ ፋሽስት መሪ ሙሰሊኒ ከጀርመን አቻው ሂትለር ጐን ተሰልፎ በራሱ አገርና የሎንደን ከተማ ላይ የወረራ ጦርነት በከፈተ ጊዜ ደግሞ የጋራ ጠላታችን ነው በማለት ከሎንደን ስደተኛውን ንጉሥ አስከትሎ ከኢትዮጵያ አርበኞች ጋር በኢጣሊያ ላይ የትጥቅ ግምባር የፈጠረና የኢትዮጵያን ብሔራዊ ነፃነትና የግዛት አንድነት መልሶ ያወቀው መንግሥት እንደሆነ በ የኢትዮ እንግሊዝ ፀረፋሽስት ዘመቻ ወቅት በኤርትራና በኢጣሊያሶማሊያላንድ ገና በኮሎኒያዊ ቀምበር ሥር ለነበሩት የሐማሴን የአክሎ ጉዛይ የሠራዬ የቤኒዓምር የሐባብ የመንስዕና የቤናድርየሶማሌ ሕዝቦች በስደተኛው አ ኃይለ ሥላሴ ንጉሣዊ ስምና መንግሥታዊ ዓርማ ከእንግሊዝ የጦር አይሮፕጻን በብዛትና ስፋት በተበተነው አዋጅ ከመረብ ወዲያ ወይም ወዲህ ያላችሁ ሁሉ ክወንድሞቻችሁ ከኢትዮጵያውያን ጋር ተባበሩ። በሌላ በኩል በኢትዮጵያ በሀውርታዊ የብዙ ብሔረሰቦችቋንቋዎች ባሀሎች ሃይማኖቶችና አካባቢዎች ኅብረተሰብና መንግሥት ላይ የውጭ ኃይሎች በተለይም የኢጣሊያና የእንግሊዝ ኮሎኒያዊ ግፊት መሠረታዊና ዘላቂ የሆነ የፖለቲካ ችግር ያስከተለው ከዎቹ ወዲህ በሰሜን በኤርትራ በአንድ ግምባር ኢትዮጵያን የሚደግፉት አንድነቶች ዩኒየኒስ ቶች በሌላ ግምባር የኢትዮጵያን የጭቆና ሥርዓት በመቃወም የኤርትራ ነፃነት የሚፈልጉት ተከታታይ የራቢጣ አልስላሚያ የሊብራል ፕሮግሬ ሲቭ ፓርቲ የጀበሃና የሻዕቢያ ሴፓራቲስቶች እሀ ኮሂይኩፍ በሀ ክ ክ ይዩ እክዉ ክስተት በምሥራቅ ደግሞ በኢትዮጵያ ላይ ግዛት አለን ባይ የሶማሊያ ተስፋፊ ኃይሎች ዕድገት ነው ለማለት ይቻላል። በሌላ በኩል ደግሞ ከ በላይ የኤርትራ ተወላጆች ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ነፃነትና አንድነት እንደተዋጉ በድህረ ጦርነት በመልሶ ግምባታ ወቅትም በ ከሚቆጠሩ የኢትዮጵያ ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣኖችና የበታች ሹማምንቶች የኤር ትራ ተወላጆች እንደነበሩ ከ በላይ የሚሆኑት ደግሞ የአዲሱ ጦር ሠራዊት ሹማምንቶችና ሠራተኞች እንደነበሩ እንዲሁም ከ በላይ የሚሆኑት በኢትዮጵያ በልዩ ልዩ አካባቢዎችና የሥራ መስኮች በግል ሥራ ተሰማርተው ይኖሩ እንደነበር በተጨማሪም በኤርትራ የእንግሊዝ ወታደ ራዊ አስተዳደር በነበረበት ዘመን በ የሚገመቱ የኤርትራ ተወላ ጆች በኢትዮጵያ ይኖሩ እንደነበር ታውቋል። በሃይማኖትና በታሪክ አንድና ኩታገጠም ከሆነው የትግራይ ክፍለ ግዛ ጋር በአንድ ታላቅ የትግሬ አገር ተጠቃልለው ለተወሰነ ዘመን የእንግሊዝ መንግሥት ግዛት ሥር እንዲሆኑ በሰሜን ምሥራቅ በኤርትራና በኢትዮጵያ መካከል በሁለት ተከፍሎ የሚኖረው የአፋር ሕዝብ በአንድነት ተሰባስቦ ከአሰብ ወደብ ጋ የኢትዮጵያ መንግሥት ክልል እንዲሆን በመጨረሻ በደቡብ ምሥራቅ የኢትዮጵያ ታላቁ የኦጋዴን ክፍለ ሀገር ቀድሞ የኢጣሊያግዛት ከነበረው የቤናድር ሶማሊያና ከእንግሊዝሶ ማሊያላንድ ጋር በአንድታላቅ የሶማሊያ አገር ተጠቃልለው የእንግሊዝ መንግሥት ግዛት ሥር እንዲሆኑ በማለት በወቅቱ ያልተሳኩ ነገር ግን በኋላ ከዎቹ ጀምረው በአፍሪካ ቀንድ እስከ ዛሬ ድረስ በመካሄድ ላይ ላሉት የኤርትራና የሶማሊያ ፖለቲካና ጂኦፖለቲካ ችግሮች ታሪካዊ መነሻ የሚሆን መንገድና መድረክ በይፋ ቀየሱ። ክፍል ሁለት የኤርትራ አካባቢያዊ ታሪክ የቤጃ ፍለሐሳጎና ሠፈራ በኤርትራ በድህረ ጦርነት በእንግሊዝ ወታደራዊ ግዛት ዘመን የተጠቀሱት የፖለቲካ አንጃዎች ክስተትና ግጭት ከክልሉ በሀውርታዊ የብዙ ብሔረሰቦች ጥንቅር ከአካባቢው ልዩ ጂኦፖለቲካና ከኮሎኒያሊዝም መሠረታዊ ቅራኔ ጋር በቅርብና በጥብቅ የተያያዘ ሥርዓታዊ ሁኔታና ሂደት ነው ለማለት ይቻላል። ከ ዓመተ ዓለም እስከ ዓመት ምሕረት ድረስ የነበረው ጥንታዊው የደአማት አክሱማውያን ሥልጣኔ ቅርስና ውርስ መለኮታዊና አሃዳዊ የክርስትናና የእስልምና ሃይማኖቶች ቅርስ ውርስ ታላቁ የቤጃ ሕዝባዊ ፍለሳና ሠፈራ በግምት ከ እስከ ድረስ ከቀይ ባህርና ከዓባይ ሸለቆ ጠረፎች ተከታታይ የአረብ የቱርክ የፖርቱጋል የግብፅና የሱዳን ጂኦፖለቲ ካዊ ግፊቶች በግምት ከ እስከ ድረስ ከዓባይ ሸለቆ የፉንጁ ወይም የስናሩ ናይሎቲካዊ የእስላም መንግሥት የፖለቲካና የባሀል እስተዋጽኦ በዋቹ ከደቡብ ኢትዮጵያ የኢማም አህመድ ግራጁ ወታደራዊ ዘመቻና ሰፈራ ከአሥራ አምስተኛው ምዕተ ዓመት እስከ አሥራ ስድስተኛው ምዕተ ዓመት ድረስ የባህረነጋሹ አካባቢያዊ መንግሥት ቅርስና ውርስ ጽ የአውሳ አፋር ሱልጣኔት አካል ማኅበረሰብ ዕድገትና ስርጭት ከዎቹ እስከ ዎቹ የጐንደር ነዛሥታት ግዛት ከዎቹእስከ ዎቹ ድረስ የትግራይ መሳፍንት አካባቢያዊ ግዛት ከዎቹ እስከ ዎቹ ድረስ ከአሰብ ከምፅዋና ከአሥመራ ተከታታይ ማፅከላት የኢጣሊያ ኮሎኒያሊዝም የመሠረተ ልማት ግምባታ ከዎቹ መጨረሻ እስከ ዎቹ መጀመሪያ ድረስ በኢጣሊያ ፋሽስቶች አጐራባቹና ተዛማጁ ትግራይ ተጨምሮበት የታላቅ ኤር ትራ ክልል ግምባታ ጅምርና ከ እስከ ድረስ በእንግሊዝ ወታደራዊ ግዛት ዘመን የኤርትራ ፖለቲካ አንጃዎች ክስተት ከዘመነ ደአማት ጀምሮ በአለፉት ዓመታት ውስጥ የበሀውርታ ዊው ኤርትራ ክልል ዋና ዋና የታሪክና የፖለቲካ ቢጋሮች ናቸው። በሌላ በኩል በ የአረብ ታሪክ ጸሐፊ ያቁቢ እንደመዘገበው የዳህላክ ደሴት ገና የነጋሚው ማለትም የኢትዮጵያ መንግሥት ግዛት ነበር። ብአሥራ አንደኛና በአሥራ ሁለተኛው ምዕተ ዓመታት ውስጥ የኢትዮጵያ ባሮች በቀይ ባህር አካባቢ ዋናው የፖለቲካ ኃይል እንደ ነበሩ የዘመኑ ታሪክ ያስተምረናል። ከዘጠነኛው ምዕተ ዓመት እስከ አሥራ ሦስተኛው ምዕተ ዓመት ድረስ በሰሜን በቀይባህርና በዓባይ ሸለቆ መካከል የተለያዩ የቤጃ መንግሥታትና ማኅበረሰቦች የፍለሳና የሠፈራእንቅስቃሴ በሚካሄድበት ወቅት እንዲሁም በቀይ ባህር ደሴቶችና የወደብ ከተሞች የዳሀላኩ ሥዩመ ባህር የኢትዮጵያ ባሮች የየመንና የግብፅ ባለሥልጣኖች በንግድና በፖለቲካ ጉዳዮች ላይ በሚተናነቁበት ዘመን በኢትዮጵያ በአንድ በኩል በሰሜኑ መሀል ደጋማው ክልል የአክሱማውያንየፈላሻ የአገውና የአማራ መሳፍንቶች ካህናትና የጦር አበጋዞች በጐሳ በሥልጣንና በግዛት ፍልሚያ እርስ በርሳቸው ይተናነቁ እንደነበር በሌላ በኩል ደግሞ በኤደን ባህረሠላ ጤና በዓባይ ጊቤ መካከል በሚገኘው ሰፊና ሀብታም የደቡቡ ክልል እስላማዊ የሸዋ የሀዲያ የይፋት የዳዋሮ የአርጐባ የአዳል የፈጠጋር የሻርካ የአራባቢኒ የባሊና የደራ ሱልጣኔቶች ከታላቁ አዋማዊው የዳሞት መንሥት ጋር ከንግድ ከግዛትና ከሥልጣን አኳያ በየአካባቢያቸውና በየዘመናቸው በዕድገትና በመስፋፋት ሂደት ላይ እንደነበሩ ይታወሳል። በዚህ ረገድ የኢትዮጵያ ክርስቲያን ሰሎሞናዊ ነገሥታትና የሃይማ ኖት መሪዎች ከ እስከ ዎቹ የኢማም አህመድ አመፅ ድረስ ለሦስት ምዕተ ዓመታት በመላው አፍሪካ ቀንድ ክርስቲያናዊ መንግሥትና ኅብረተሰብ ለመገንባት በደቡብ ኢትዮጵያ ከዘጠነኛው ምዕተ ዓመት ጀምሮ በከፍተኛ ደረጃ አድጐና ተስፋፍቶ የነበረውን እስላማዊ ሃይማኖት ባህልና የፖለቲካ ሥርዓት በጦርነትና በእሳት ሲያጠፉ እንደኖሩ ይታወ ቃል። ኢማም አህመድ ግራጁ ከ እስከ ድረስ በምሥራቅ ከዜላ የጠረፍ ግዛት አንስቶ በምዕራብ በዓባይ ሸለቆ ክልል እስከ ፉንጅና መዘጋ ድረስ በደቡብ ከወላይታ ጋሞ ምድር አንስቶ በሰሜን እስከ ምፅዋና ዳህላክ ደሴቶች ድረስ ባካሄደው ታላቅ የጦርነት ዘመቻ በአንድ በኩል ከአፍሪካ ቀንድ የክርስቲያን ሃይማኖትን የገዥ መደብንና የፖለቲካ ሥርዓትን ለማጥፋት በሌላ በኩል ደግሞ በአፍሪካ ቀንድ የዛሬ ሦስቱን የኢትዮጵያ የጂቡቲና የሶማሊያ መንግሥታትን ምሥራቃዊ ሱዳንን ጨምሮ በአንድ እስላማዊ መንግሥትና ኅብረተሰብ ሥር በሰሜን ምዕራብ ። በሌላ በኩል በመካከለኛው ዘመን በአካባቢው ሁልአቀፍና ዓለም አቀፍ የአረቦች ኃይልና እንቅስቃሴ በአሥራ ስድስተኛው ምዕተ ዓመት በንግድና በኃይል ሚዛን ጥያቄ ላይ የፖርቱጋሎችና የቱርኮች ግጭት በአሥራ ዘጠነኛውና በሀያኛው ተከታታይ ምዕተ ዓመታት ደግሞ የኢምፔ ሪያሊዝምና የፋሽዝም ግፊት እንዲሁም በቅርቡ ነዳጅ ዘይት አምራች የሆኑ የአረብ መንግሥታት ክስተት በኢትዮጵያ በቀይ ባህሀርና በዓባይ ጂኦፖለቲካ ላይ አፍራሽ ተፅዕኖ አሳድሯል። በሌላ በኩል በሰሜን በአርኪኮ ሰምሃር ጠረፍ ክልል የበለው ናይቦችን በምዕራብ ቆላማው ክልል ደግሞ የቤኒዓምር ጉልተኛ ባላባቶችን የመሳሰሉት በጣት የሚቆጠሩ የቱርኮና የፉንጅ ወኪል ግለሰቦችና ቤተሰ ቦች ከመኖራቸው በስተቀር በጐንደር ትግራይ ነገሥታትና መሳፍንት ዘመን አካባቢው ከ ጀምሮ በግብፁ እስላማዊ ተፅዕኖ ሥር ከመምጣቱ በፊት የዛሬው ኤርትራ የተለያዩ ማኅበረሰቦች በግዛትና በሃይማኖት በአመዛኙ ገና የኢትዮጵያ ክርስቲያናዊ መንግሥት ውስጣዊ አካላት እንደ ነበሩ የታሪክ መረጃና ጥናት እንደሚከተለው ያስተምረናል። የያሦሥንደሮር መንግሥት ግዛት በሌርትራ በኢትዮጵያ በሀውርታዊ ኅብረተሰብ ከአሥራ ስድስተኛው ምዕተ ዓመት እስከ አሥራ ዘጠነኛው ምዕተ ዓመት ድረስ የአዳሉ ኢማም አህመድ ግራጁ የአመፅ ጦርነት ታላቁ የደቡብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች የፍለሳና የሰፈራ እንቅስቃሴ የምፅዋ ደሴት በቱርኮች መያዝ የጐንደር አካባቢያዊ መንግሥት ክስተትና ዕድገት አራት መሠረታዊ ሁኔታዎችና ሂደቶች እንደሆኑ ለአንባቢው ለማስገንዘብ በዚህ ጥናት አግባብ ባለው ሥፍራ ሁሉ ጥረት ተደርጓል። በዚህ ረገድ ከጥንታዊ የአክሱም ነገሥታት ሰነዶች ጥናት ከዛሬው የሰሜን ኢትዮጵያ ማኅበረሰቦች ቤጃና ናራ የአክሱማውያን መንግሥት ሕዝቦች እንደሆኑ እንዲሁም ቢያንስ በ አጹ ኢዛና የኖባ ጦርነት ካካሄደበትና በአትበራ ወንዝ ዳርቻ ላይ የድል መታሰቢያ ሐውልት ካቆመበት ጊዜ ጀምሮ በስድስተኛው ምዕተ ዓመት እስከ አ ካሌብ ዘመነ መንግሥት ድረስ የሚሮዌ የኖባና የቤጃ አገሮችና ሕዝቦች ጨምሮ ከላይኛው ዓባይ ሸለቆ እስከ ቀይ ባሀር ድረስ የሚገኘው ክልል የአክሱማው ያን ግዛትና የተፅዕኖ አካባቢ እንደሆነ የሚታወስ ነው። በአሥራ አራተኛው ምዕተ ዓመት መጀመሪያ የአረብ ታሪክ ጸሐፊ ኦማሪ እንደመዘገበው በዘመኑ በአፍሪካ ቀንድ የኢትዮጵያ የአጹው መንግሥት የምሥራቅና የሰሜን ጠረፍ ክልል በደቡብ ምሥራቅ ከሕንድ ውቅያኖስ አንስቶ በሰሜን ምዕራብ የጀርን ባቅላ ቤጃ ዘላን ማኅበረሰቦች የሚኖሩበትን የሳህል ባርካ ምድር አልፎ ወደ ላይኛው ዓባይ ሸለቆ አካባቢ የሚደርስ ግዛት ነበር። የጐንደር ነገሥታት ስምና ታሪክ በሰሜን ኢትዮጵያ ጐልቶ በግምባር የታየበት በዎቹ ባህረነጋሽ ይስሐቅ ከቱርክ ወራሪዎች ጋር በመሆን በማዕከላዊው የአጹ መንግሥት ላይ ባልተሳካ አመፅ ከተነሳበት ጊዜ ጀምሮ በዎቹ ሌላ የአካባቢው ኃይለኛ የጦር አበጋዝ ማለትም ራስ ሚካኤል ስሁል በማዕከላዊው የነገሥታት ሥልጣንና ሥርዓት ላይ በተሳካ የትጥቅ አመፅ እስከተነሳበት ባለው የሁለት ምዕተ ዓመታት ዘመን ውስጥ ነው። የሕዝቦች ብዛትና አንድነት በዚህ ረገድ የኤርትራ ታሪክ የኢጵዮጵያ አጠቃላይ ታሪክ አካል እንደሆነ እንዲሁም የኢትዮጵያ ታሪክ የአፍሪካ አጠቃላይ ታሪክ ናሙና እንደሆነ በተጨማሪም ከምሥራቃዊ ስልተ ምርት አኳያ የእስያና የአፍሪካ ጥንታዊ ሕዝቦች ማኅበራዊ የፅድገት ሥልትና ሥርዓት ተመሳሳይ እንቶዶሆነ ለማሳየት ከዚህ በላይ ተሞክሯል። በዚህ የአፍሪካ ታሪክ የፅድገት ሂደት በአንድ በተወሰነ አካባቢ በሚገኘው በሀውርታዊ ሕዝብና ኅብረተሰብ ዘንድ በብዙ የውስጥና የውጭ ምክንያቶች በኢኮኖሚ በቴክኖሎጂ በሣይንስ በከተማ በንግድ መንገዶ ችና መስኮች መሠረታዊ ዕድገትና ለውጥ ባይኖርም እንኳ የአካባቢ መንግሥታት ሥርወመንግሥታትና የፖለቲካ ማዕከላት ክስተት ዕድገትና መወራረስ የአህጉሩ ማኅበራዊ ዕድገት አንድ ልዩ ባህርይ ነው። ሸ የታሪክ መረጃና ጥናት ጨምሮ እንደሚያስተምረን የአክሱማውያን መንግሥትና ሥልጣኔ በዘመነ ክርስትና የመጀመሪያ ምዕተ ዓመታት በሀውርታዊ ኅብረተሰብና መንግሥት የአፍሪካ ቀንድ የላይኛው ዓባይ ሸለቆ የቀይ ባህርና የአረቢያ ብቸኛው በዚህ ረገድና ተግባር በግብፅና ሱዳን ጥንታዊ የአፍሪካ ነባር ዓለም አቀፍ መንግሥትና ሥርዓት ነበር። የኢሕአዲግ መግለጫ ጨምሮ እንደአብራራው ከኛው ምዕተ ዓመት ጀምሮ በአሥራ ዘጠነኛው ምዕተ ዓመት መጨረሻ በሰሜን ለምዕተ ዓመታት ተለያይተው የኖሩ አያሌ አካባቢዎችና ሕዝቦች በኢጣሊያ ኮሎኒያሊስቶች ተገጣጥ መው በአንድ ኮሎኒያ ኤርትራ ሥር እስኪደራጁ ድረስ የምዕራብ የሰሜንና የምሥራቅ ኤርትራ ቆላማ አካባቢዎችና ማኅበረሰቦች ለ ዓመታት በመሀል ኢትዮጵያ በፈረቃ ከተነሱ የአገው የአማራና የትግሬ ክርስቲያን የገዥ መደቦችና መንግሥታት ጋር በሥፍራ በጊዜ በግዛት በንግድበባሀልና በሃይማኖት ሥርዓታዊና ፖለቲካዊ ግንኙነት አልነበራቸ ውም። ክፍል አራት የኤርትራ ፖለቲካ ድርጅቶች ታሪካዊ መነሻና ተግባር የኮሎኒያዖያሏዝም ትምሀርትና ተግባር በሌርትራ በአንድ በኩል ከ በፊት ከዛሬው ኤርትራ አመዛኙ ክፍል ለ ዓመታት የኢትዮጵያ ክርስቲያን መንግሥት አካልና አባል አልነበረም። የመንግሥቶና የሃይማኖት ግንኙነት በሊትዮኮጵያ በኤርትራ ኮሎኒያሊዝም ናሽናሊዝምን ባይፈጥርም በሌላ በኩል በአካባቢያዊ ባህርዩና ተግባሩ በኢትዮጵያ በሀውርታዊ ኅብረተሰብ በተፃ ራሪየክርስቲያንና የእስላም መንግሥታትና የገዥ መደቦች መካከል ከ ጀምሮ ለምዕተ ዓመታት በልዩ ልዩ አካባቢዎች ወቅቶችና ደረጃዎች ብልጭ ድርግም ሲል የኖረውን የአካባቢ የኢኮኖሚና የፖለቲካ ግጭትና ትግል በክልሉ በአዲስ መልክና መንገድ በማቀጣጠል ኅብረተሰቡን በሁለት ተቃራኒ የክርስቲያንና የእስላም አካባቢዎችና የፖለቲካ አንጃዎች እንደከፈለውና ይኸውም በኤርትራ ናሽናሊዝም ክስተትና ዕድገት ላይ አፍራሽ ተፅዕኖ እንደአሳደረበት ታሪካዊ ሐቅ ነው። መ የኢትዮጵያ የመጀመሪያውም የመጨረሻውም ሰለሞናዊ ሱልጣን ኢያሱ በሥልጣን ጠላቶቹ እንደተከሰሰውም በሐረር ከተማ ከሐረሪ ባለሟሉ ጋር የእስላም ጥምጥም አስሮ የተነሳው ፎቶግራፍ ከዚህ በላይ የልጅ ኢያሱ ወንጀል ተብሎ ከቀረበው የፖለቲካ ክስ የሚገኘው ታሪካዊ ፋይዳ የተካሳሹ ክርስቲያን ወይም እስላም የመሆኑ ጥያቄ ሳይሆን ኢትዮጵያ ሰለሞናዊ የክርስቲያን መንግሥትና የገዥ መደብእጅ በታሪክ አጋሣሚ በኃይል ፖለቲካ ከመንግሥት ሥልጣን ክልል ያ ውጭ እንዲሆን በተደረገው በኢትዮጵያ የእስላም ኅብረተሰብ ላይ ለረጅም ዘመን ሲፈጸምበት የኖረውን የፖለቲካ የሃይማኖት የባህል የሥርዓት ጭቆና ስፋትና ጥልቀት የሚገልፅ መንግሥታዊ የፖሊሲ አቋም መግለጫ ከመሆኑ ላይ ነው። በአሥራ ዘጠነኛው ምዕተ ዓመት በዘመናዊ የጦር መሣሪያ በታጠቁ የኢትዮጵያ ነገሥታት በተለይም በአጹ ዮሐንስ ዘመነ መንግሥት በአንድ በኩል የመንግሥቱን የክርስትና ሃይማኖት በኃይል ፖሊሲና ተግባር ። ከሁሉም በላይ በኢትዮጵያ ሰለሞናዊ የክርስቲያን ነገሥታትና የገዥ መደቦች የጭቆና ሕግና ሥርዓት መሠረት ለምዕተ ዓመታት በአገራቸው መሬትና መንግሥት አልባዎች ሆነው ለኖሩት የኢትዮጵያ እስላም ሕዝቦች የኢጣሊያኖች የሃይማኖት ነፃነትና እኩልነት ፖሊሲ ታላቅ የፖለቲካ ድልና ዕድገት ሆነ። የዚሀ የኢትዮጵያ አሃዳዊ የመከራ ሥርዓት ሁለት ዋና መግለጫዎች በደቡብ ታላቁ የመሬት ጥያቄ በሰሜን ደግሞ የኤርትራ ልዩ የፖለቲካ ችግር ናቸው ለማለት ይቻላል። እንደሚታወቀው በምኒልክ ዘመን የኢትዮጵያ የፖለቲካ ምዕክልና ዋናው የኢኮኖሚና የፖለቲካ መሠረት የደቡብ ኢትዮጵያ መሬትና ጉልበት ነበር።