Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ኹ ማጣትና ማግኘት ጆሮ ለጆሮ ማሽላና ነገር ካንገት ካንገቱ ማሽላ ሲያርር ይስቃል ሜዳን መራመድ ሳታውቅ መሰላሉን መውጣት ማን አስተማራት። ሐሳቡን በሰው ላይ ጥሎ ሮቃ መርሆ የዝሆን አለቃ ለምሳር አይበቃ ቀቁቂቄቅ ቀለም ሲበጠበጥ ብርዕ ሲቀረጥ ቀባሪ በፈጣሪ ቀስ በመቀስ ቀና ቢታጣ ይመለመላል ጐባጣ ቀን ቢረዝም ልብ ይደክም። ቀን ባጀብ ሌት በዘብ ቀን አይጥለው ጠጅ አያሰክረው የለም ቀን እስኪያልፍ ያባትሽ ሎሌ ያግባሽ ቀን ሳይቆጥሩ ውሻ ሳይጠሩ ደረሰ በአግሩ ቀን በበቅሉ ማታ ቆሎ ቀን ሲጥለው ሁሉ ይጥላው ቀን እንደተረዳ ሌት አንደ ግድግዳ ቀስ በቀስ አንቁላል በእግሩ ይሄዳል ቀን ይነዳ አንደ ፍሪዳ ቀን ሲደርስ አምባ ይፈርስ ፐፎፀፀበ ልበከር በባፀዩኋበገከርከ።
በዚህ መሠረት ሌሎች ያልጻፉዋቸው እኔ የጻፍኩዋቸው አሉ ሌሎቹ ከጻፉዋቸው እኔ የዘለልኩዋቸውም አሉ ስጽፈውና ሳጠራቅመው ከኔ በፊት ከጻፉ ሰዎች መጻሕፍትና ከብዙ ጊዜ ጀምሬ ከሽማግሌዎች እየሰማሁም ነው እንደ ዛሬ አታሚ መኪናዎች ሳይኖሩ ከጓ ዓመት በፊት የተከበሩ አዝማች ገብረ ሜካኤል ግርሙ ዘባራቂት በእጅ የጻፉዋቸው የአማርኛና የትግርኛ መጻሕፍት ስላሉ ከነዚሁ መጻሕፍት የሚበቃኝን ያህል ጽፌ አለሁ ስለዚህም አዝማች ገብረ ሚካኤል ግርሙ ዘበራቂነትን ሳላመሰግናቸው አላልፍም ከራሴ ያሻሻልኩት መሻሻልና የመሰልኩትም ቢኖር የጥንቶቹን መሠረት አልቀቅሁም ትግርኛና አማርኛ ሁሉም ኢትዮጵያዊ ስለሆነ የገጠመልኝን በግጥም ያልገጠመልኝን በስድ ንባብ አጐራርሼዋለሁ አጻጻፉ ከ የተከፈለ ነው ጳኛ ግጥም ምሳሌ ኛ ስድ ምሳሌ ኛ አንድ አንድ ሽማግሌዎች ከተናገርዋቸው ምርጥ ቃላት ፀኛ እንቆቅልሽ ሲሆን ጠያቂና መላሽ በመሆን እየተነገረ ብዙ ጥልቅ ምሥጢር ይገኝበታል ይኸውም ከሀ ጀምሮ እስከ ፈ ባሉት ፊደሎች ተራ ሲሆን ሀሐኀአዐዑጸፀ እነዚህ ፊደሎች ድምፃቸው ስለሆነ እንደ አንድ ፊደል በማድረግ የቀሩት አንደየ ተራቸው ተጽፈዋል ግጥሙን ስድ ንባብ በቅደም ተከተል አድርጌ ስጽፍ እንቆቅልሹን ጥያቄው በአንድ ወገን መልሱ በአንድ ወገን አድርጌዋለሁ አላይ እንዳልኩት ከአሁን በፊት የተጻፉ መጻሕፍተ ምሳሌ መኖራቸው ሲታወቅ ወደዚህ ክፍለ ግዛት በብዛት ስላልመጡ አብዛኛው የኤርትራ ሕዝብ በተለይ ተማሪዎቹ እንዲጠቀሙበት በማሰብ ሲሆን ለአስተማሪዎቹም ማስታወሻ ይሆን ይሆናል እላለሁ አነስተኛው ወንድማችሁ ሊቀ መዘምራን ሞገስ ዕቁበ ጊዮርጊስ ፐፎፀፀበ ልበከር በባፀዩኋበገከርከ ጥንታዊ ምሳሌ ሀሂጂሂዚሣዛፄህሆ ሀብታም በገንዘቡ ድኃ በጥበቡ አርስ በርስ ይቃረቡ ሀብታም በወርቁ ድኻ በጨርቁ ሀብታም በከብቱ ድኻ በጉልበቱ ሀብታም ለሀብታም ይጠቃቀሱ ድኻ ለድኻ ይለቃቀሱ ሀብታም አንደሚበላለት ድኻ እንደሚከናወንለት ሀብታም ገንዘቡን ያስባል ድኻ ቀኑን ይቀጥራል ሀብታም ያለ ድኻ አይኮራም ድኻ ያለ ዛብታም አይበላም ሀብታም በመመጽወቱ ድኻ በጸሉቱ ሀብትና ፅውቀት አይገኙም አንድነት ሀብታም በገንዘቡ ይኮራል ድኻ በጥበቡ ይከብራል ሀብታም ነው መባል ያኮራል ድኻ ነው መባል ያሳፍራል ሀ በሉ ተዝካር ይበሉ ሁለት ጊዜ ይፈርዱ ጉድ ይወልዱ ሁለት ባላ ትከል አንዱ ሲነቀል ካንዱ ተንጠልጠል ሁለት አይወዱም ከመነኩሱ አይወልዱም ሁለተኛ ግፍ ልብሴን ይገፍ ጀርባዬን ይገርፍ ሁለተኛ ጥፋት ቆሞ ማንቀላፋት ሁለት ጊዜነው የዶሮ ልደት ዱ በአንቁላል ፅዱ በጫጩት ሁለት የተመኘ የአንዱንም አላገኘ ሁለት ጊዜ ተናገርህ ከፋህ ሁለት ጊዜ በላህ ተፋህ ሁሉም ያልፋል ግን እስኪያልፍ ያለፋል ሁሉም እውነት ብቻ ይተርፋል ፐፎፀፀበ ልበከር በባፀዩኋበገከርከ ሁሉ ሄደ ተበተነ እህና እኔ ቀረን አለ ያዘነ ሁሉ የሚገኝ ከርሱ የሚገኝ የለም ያለርሱ ሁለት አፎት ባይናከሱ ይናቀሱ ሂድ አትበለው እንደሚሄድ አርገው ፃይማኖት ያለ ፍቅር ጸሎት አለ ግብር ሃይማኖት ከግብር ጸሉሎከፍቅር ሆድ ዘመድ ሳይወድ አፍ እህል ሳይለምድ ሆዱ ወድዶ አፉ ክዶ ክፉ ለምዶ ሆዱ ለተባባሰው ማጭድ አታውሰው ሆዱ ፈሪ እግሩ ዳተኛ አዳም ሲዋጋ እርሱ ይተኛ ሆዱ ናረት ዘርጣጣ ሙያው ከዝረት ስድ ምሳሌ ሀብታም ሲሰጥ የድኻው መ ያብጣል ሁለት እግር አለኝ ብሎ አሁለት ዛፍ ላይ አይወጣም ሁሉን ቢናገሩት ሆድ ባዶ ይቀራል ሁለት ቁና ሰጥቼ አንድ ጥንቅል ሁለት ፐጐድጓድ ያላት አይጥ አትሞትም ሁሉም አካል ነው ግን አንድ ዓይን አይሆንም ሂዳ ጉብት ይነሷታል ታላቅ ቅናሽ ላኩልኝ አለች ሃይማኖት የሌለው ሰው ልዓም የሌለው ፈረስ ነው ሆዳም ቢተፈትፍ የበላ ይመስለዋል ሆዳም ቢሸከም የጠገበ ይመስለዋል ሆዳም ሰው ፍቅር አያውቅም ሆድና ግንባር አይሸሸግም ሆድን በጐመን ቢደልሉት ጉልበት በዳገት ይለግማል ሆድ ሲያውቅ ዶሮ ማታ ሆድ ባዶን ይጠላል ፐፎፀፀበ ልበከር በባፀዩኋበገከርከ ሆዴ ሆዴ የሚለውን ጌታ ያየዋል ዓይኔ ዓይኔ የሚለው ሰው ያየዋል ሆድህና ልጅህ አይጣላህ ሆድህን ጐመን ሙላው ጀርባህን ለጠላት አታሳይ ሆድ ሲሞላ ራስ ባዶ ይቀራል ሆድ የሸሸገው ብቅል ያወጣዋል ሐሕኃጎኀ ሐምሌን በብጣሪ ነሐሴን በእንጥርጣሪ ሐሰት እያደር ይቀላል አውነት እያደር ይበራል ሐሰተኛ በቃሉ ስደተኛ በቅሉ ይታወቃሉ ሐሰተኛ ሲናገር ይታወቃል ስሱ ሲበላ ይታነቃል ሐሰተኛን ሲረቱ በወንድሙና በእኅቱ ሕሐሰተኛን ምስክር ጉልበት ይሰብር ሐሰትና ስንቅ እያደረ ያልቅ ሐሰት አያቀላ እውነት አያደላ ሐረግ ለመጻፍ አልጋ ለምንጻፍ ሐረጉን ሳብ ዛፍ እንዲሳሳብ ሐሳብ ያገኛል ፍራት ያሸኛኛል ሕመሙን የደበቀ መድኃኒቱም አልታወቀ ሕግ ይኖራል ተተክሎ ሥርዓት ይኖራል ተዛውሮ ኃጢአት በንስሓ እድፍ በውፃ ኅዳር መማረፊያ ሰኔ መቃጠሪያ ስድ ምሳሌ ሐሰተኛ ያወራውን ፈረሰኛ አይመልሰውም ሐምሌና ሙሽራ ሳይገለጡ ነው ሐሜትና ጅራት በስተላ ነው ፐፎፀፀበ ልበከር በባፀዩኋበገከርከ ሐኪሞች አስኪመካከሩ በሽተኛው ይሞታል ሕመሙን የደበቀ መድኃኒት የለውም ኃዘንና ደስታ ጐን ለጐን ናቸው ኃጢአት ሲደጋገሙት ጽድቅ ይመስላል ለላልሎ ለሃብት መትጋት ሰውነት ያከሳል ገንዘብን ማሰብ እንቅልፍ ይነሳልሱ ለሃያጅ የለውም ወዳጅ ለሆዴ ጠግቤ ለልብሴ አንግቤ ለሆድ ጐርጠት ብላበት ለራስ ምታት ጩህበት ለሌለው ምን ትለው ለሙት የለው መብት ለልጅ ጥርስህን ለዝምብ ቀሞስልህን አታሳይ ለልጅ ከሳቁለት ለውሻ ከሮጡለት ለልጅ ሲሉ ይበሉ ለወገን ሲሉ ይጠሉ ለልደት ለጥምቀት ያልሆነ ቀሚስ ይበጣጠስ ለምን ያለው ስልቻውን ጫን ያለው ኮርቻውን ለማን ይፈርዱ። ላገሩ አንግዳ ለሰዉ ባዳ ላይታች አይፈርድ ሳያተርፍ አይነግድ ሌባ ውሻ ላፏ ሊጥ ለወገቧ ፍልት ሌባ ሌባውን ሲሰርቀው እንዴት ይደንቀው ሌባ ቢያዩኝ እስቅ ቢያዩኝ አሰርቅ ሌባ ላመሉ ዳቦ ይልሳል አሉ ልሂድ ልሂድ ባይ ስንቅ አጉዳይ ልባብ መሳቢያ ልጓም ማረሚያ ልቡ ከቂም ከበቀል አጁ ከመግደል ልብ ደስ ሲለው ፊት ይበራል ልብስ ሲያዝን ፊት ይጠቁራል ልብ ሳይዙ ነገር አያበዙ ልባልባ ታጥቆ ዓዛባ ጠጉር ሳይኖር ወለባ ልብ ሲያውቅ ገንፎ ያንቅ ልጅ አባቱን አይብ አጓቱን ይመስላል ልጅና ጦጣ ውሀውን ይጠጣ ልጅ ከወረሰ ቤት ከፈረሰ ልጅ አይወልድ አንድ አይፈርድ ልጅ ያባቱን ወቂራ ያፎቱን ልጅ ካርጣጣ አህል ከዘባጣ ልጅ ቢያስብ ምሳውን አዝማሪ ቢያስብ ጠላውን ልጅ ያለ እናት ቤት ያለ ጉልላት ከፍ አይልም ልጅ ካበጀው አባት ያበላሸው ልጅ ያለ ልጅ አከለ ልጅ ተውር አህል ከጉራንፐር ልጅና ቄስ በሰው ገንዘብ ያለቅስ ልጅ ካባቱ ሾተል ካፎቱ ሎሌ ለስሕተት ጌታ ለምሕረት ፐፎፀፀበ ልበከር በባፀዩኋበገከርከ ሎሌ ሲከብር ጌታውን ይከሳል ሙክት ሲሰባ ሾተሉን ይልሳልፁ ልጅ በጡት እህል በጥቅምት ይፋፋል ሎሌ ያገለገለውን ይቆጥራል ጌታ ያስቀየመውን ያስባል ሎሚና ትርንጎ ሞልቶ ባገር እምቧይ ያሽታል አወይ የድዛፃ ነገር ልጡ የተራሰ መቃብሩ የተማሰ ስድ ምሳሌ ለሆዳም በሬ ጭድ ያልዘታል ለልጅ ጥርስ ለዝምብ ሩስል አታሳይ ለመስጠት አለመቸኩል ከሰጡም ወዲያ አለመጸጸት ለማይሞት መድኃኒት አለው ለላም ቀንዲ አይከብዳትም ለሞኝ ሰኔ በጋው መስከረም ክረምቱ ነው ለስሟ መጥሪያ ቁና ሰፋች ለሰባቂ ጆሮህን አትስጠው ለተቀማጭ ሰማይ ቅርቡ ነው ለቸኩለ ሰው ዋንጫ አስጨብጠው ለዓይንና ለወዳጅ ጥቂት ይበቃል ለንፉግ ሰው የገበያ መንገድ ይጠበው ለጋስ ቢለግስ አበደረ እንጅ አልሰጠም ለውጠኝ ባይ የሚሻለውን አውቆ ለጥልና ለዳኛ ያለው ገንዘብ አፋፍ ይቆያል ለፈሪ ሜዳ አይነሱም ለፈሪና ለንፉግ እያደር ይቆጫዋል ላለው ቅንጭብ ያረግዳል ላህያ ማር አይጥመውም ላፈ ግም ድፍን አፍንጫ ያዝለታል ላም ባልዋለበት ኩበት ለቀማ ላም ነጅዋን እንጂ ጌታዋን አታውቅም ላምሳ ጋን አንድ አለሎ ይበቃል ላለፈው ክረምት ቤት አይሠራም ፐፎፀፀበ ልበከር በባፀዩኋበገከርከ ልብ ካዘነ እንባ አይገድም ሎሌና አሞሌ ካዘዙት ይውላል ልብ ሲፈቅድ መግደርደር ራስን መግደል መሙሚማንምሞ መሆን በሆነ ዳሩ ግን ምን ይሆናል አገርህ ሩቅ ሆነ መልካም ሱሪ ለተማሪ መልካም ጭራ ለደብተራ መልካም ቆንጆ የላት መቀናጆጅ መልካም በሬ ለርሻ ዶማም አያሻ መልካም ፈረስ ለሩጫ ሲጋር በቅሉ ለኮርቻ መሄድ መመለስ ካሰቡት ለመድረስ መልካም አድራጊ አበደረ ክፉ አድራጊ ተግደረደረ መልካም ንግግር ቁጣን ያበርዳል መጥፎ ንግግር ልብን ያናድዳል መልካም ወጥ እጅ ያስመጥጥ መልካም ወሬ አጥንት ያለመልማል መጥፎ ወሬ ልብን ያደክማል መፄድና መምጣት ማግኘትና ማጣት መመከት ጋሻ አንግቦ መጸለይ ዳዊት አቅርቦ መመራመር ያደርሳል ከቁም ነገር መምከርማ ድኻ ይመክራል ሰሚ አጥቶ ይቀራል መምህራን ካሉ አዋቂዎች ይበዛሉ መምህራን ካሉ አዋቂቆች ይበዛሉ መምህረ ኮነ በበደውሉ ፊደላተ ዘጐልቄ ኩሉ መሳሳሚያ ከንፈር መገናኛ ድንብር የለንም መሣሪያ ይዞ ጸሉት ቤት ካፓ ላንቃ ለብሶ ማድ ቤት መስጠት አያውቅ አራት መምታት አያውቅ እናት መስከረም የሚወልደው ንጉሥ የሚፈርደው አይታወቅም መሰስ ሲሉ ምን ደስ ይሉ መስሎ ከመታየት ሆኖ መገኘት መለመን የለመደ ምላስ በሕልሙ አቱ ማዳ ይዋስ ፐፎፀፀበ ልበከር በባፀዩኋበገከርከ መሬት ክሰባ ግዳይ ከሰለባ መሬት በአቅጣጫ ውበት መልክ ባፍንጫ መሬት ለአራሽ ነፍጥ ለተኳሽ መሬት በወንዙ አባብ በመርዙ መቀመጥ መቆመጥ። ሠሥ ሠርገኞች መጡ ብቅል አስጡ ሠርገኞች ደረሱ በርበሬ ቀንጥሱ ሥራ ካልሠራችሁ የት ሊገኝ ምሳችሁ ሥራ ለሠሪው እሾህ ላጣሪው ሥርዓት ያናግራ ፅርቅ ያፋቅራል ሥንዴ በጭንቅ ባለጌ በጥብቅ ሥንዴ በማዶ ይመስላ በረዶ ሥንዴ ለመሞረብ ዋስ ለማቅረብ ሥራ ከመፍታት ልጄን ላፋታት ሥራ ያጣ ገበሬ ጨው የሌው በርበሬ ሥጋ ለአንበሳ ወተት ለእምቦሳ ስድ ምሳሌ ፐፎፀፀበ ልበከር በባፀዩኋበገከርከ ሥራ ያጣ መነኩሴ ቆቡን ቀዶ ይሰፋል ሥንዴ ካለ ፈታጊ አይታጣም አይጠፋም ሥጋና ሴት በባለጌ ቤት ይረክሳል ሥጋ ቢወድቅ አፈር ይዞ ይነሣል ሥጋ ቀጠር ቢሉት ጣፊያ አንድ አለ ሥጋ ያማረው መረቅ የሸተተው ከበጎች ማህል ገብቶ ይተኛል ሥጋ ለጥጋብ አጥንት ለትካዜ ሰሲሳሴስ ሰማንያ ለማገጃ ስለት ለማረጃ ሰማይ ከነ ግሥ ምድር ከነ ልብሱ ሰማይ ከነደመናው ምድር ከነ ጐተናው ሰማይ ያለ ደመና ብረት ቤት ያለ ሴት መሠረት ሰማይ ቢያኩ ጤፍ ቢሰኩ አይደረስም ልኩ ሰማይ አለ ደመና ብረት ነገር አለ ዳኛ ተረት ሰማይ ሲጠና ምድር ሲቀና ሰሳ የናቷን አትረሳ ሰምቶ ዝም አይቶ ዝም በሆድ ያለ አይነቅዝም ሰምቶ መቻል ለእግዜር ይመቻል ሰርቆ ከማሰብ እጅን መሰብሰብ ሰርቀህ የጉም ሌባ ጉም ሲለቅ የታባትህ ትገባ ሰባኪ መፈለጉ ለሰሚ መርፌ መፈለጉ ለጠቃሚ ሰባ እንረደው ጐፈየ አንስደደው ሰባት ዓመት እንዳይማሩ ድ ዓመት ይደንጐሩ ሰነፍን ከመውለድ ይሻላል ማስወረድ ሰንፍ ሴት ያገባ በሰኔ ገደል የገባ ሰነፍ ሰው ናቂ ሞኝ ሰው ሳቂ ሰኔ ነገ በኔ ሰማይ አይላጥ የ ፍርድ አይለወጥ ፐፎፀፀበ ልበከር በባፀዩኋበገከርከ ሰንበሌጥ ለቤት ቀሚስ ለሴት ሰው መጣ ነገር መጣ ነገር ከመጣ አለ ጣጣ ሰው የሠራው መሬት አወራው ሰውን አትመኑ መሬት አወራው ሰውን አትመኑ አብዲል ዘመት ሰውና አመሉ ሳይተዋወቁ ይኖራሉ ሰው በዋለበት ውኃ በወረደበት ሰው ይጥራል ዕድል ይሠራል ሰው እአዳነጋገሩ በቅሎ እንደሰጋሩ ሰው ሆኖ አይስት የለ እንጨት ሆኖ አይጤስ የለ ሰው ጊዜውን ዕቃ ቦታውን ምንጊዜም አያጣውም ሰውየውን ካልናቁ አጥሩን አይነቀንቁ ሰውን ሰው አማው የራሱን ባይሰማው ሰው ለወዳጁ መኩንን ለጠጁ ሰው ሠራሽ በአምላክ ሥራ ፈራሽ ሰው ያመነ ጉም በአምላክ ሥራ ፈራሽ ሰው ያመነ ጉም የዘገነ አንድ ሆነ ሰውነቱ ከንጽሕና ልቡ ከትሕትና ያልተለየ ደህና ሰው ተዘመዱ አህያ ታመዱ። ችላ ቄስ ያዘዘህን አድርግ ቄስ ያደረገውን አታድርግ ቄስ ኤረክሶን መምህሩ እናት አያስቀብሩ ቅን በቅን ከማገልገል ፊት ለፊት ማውደልደል ቅልና ደንጊያ ተማትቶ ጌታና ሎሌ ተማጉቶ የማይሆነው ከቶ ቅርንጫፉ እንደዛፉ ቅናት ጥናት አያገናኝ ካባት ከናት ቅቤና ቅልጥም ወዴት ግጥምጥም ቆላና ደጋ እመቤትና አልጋ ቆዳ ማንጓጓቱን ስሱ መንጓጓቱን አይተውም ፐፎፀፀበ ልበከር በባፀዩኋበገከርከ ቆጥሮ የማይሰጥ ሌባ ቆጥሮ የማይቀበል ሌባ ጐርርጥ ያጠግባል ተስፋ ያታልላል ስድ ምሳሌ ቀብሮ የሚመለስ የሚመለስ አይመስለውም ቀንድ ካላት ይልቅ ጐዳ ትከፋለች ቀንድ ውስጥ ገብቶ ዥራቱ አይቀርም ቂል ሲረግሙት የመረቁት ይመስለዋል ቁልን ለብቻው ስደበው ራሱ ባደባባይ እንዲሰድብ ቂጡ የተወጋ ውሻ እንደ ልቡ አይጮኽም ቄስና ንብ እያየ እሳት ይገባል ቅል ባገሩ ደንጊያ ይሰብራል ቅቤ ይፍሰስ ከገንፎ አይለፍ ቅት ተፈርቶ ሳይተኛ አይታደርም በቢባቤብ በሁለት ብትር አማይቱ በሁለት ዳኛ አማይጐቱ በልቶ የማይመርቅ ገበያ ወጥቶ የማይጠይቅ ከብት በልቶ እንደ አንበሳ ተኝቶ እንደ ሬሳ በልጅ አመካኝቶ ይበሏል አንገቶ በል በል ይላሉ ሲፈርዱ ጣል ጣል ይላሉ ሲያርዱ በለፈለፉ ባፍ ይጠፉ በልብ አምኖ በአፍ መንኖ በልቶ መጠጥ ያጣ ተበድሎ ፍርድ ያጣ በልቶ የከሳ የነገሩት የረሳ በማር አጠገብ ውኃን ጥገብ በሐምሌ ወጨፎ በሰኔ አርከፍክፎ በኋላ የመጣ ዓይን ወጣ በላ የመጣ አጅ ይዞ አስወጣ ፐፎፀፀበ ልበከር በባፀዩኋበገከርከ በመቃቀም የተቋመ ፍቅር አይውል አያድር በሚያዝያ ጐመን የዘራ ክረምቱን ሁሉ በላ በሞኝ ክምር ዝንጀሮ ልጅዋን ትድር በሰኔ ካልዘሩ በጥቅምት ካልለቀሙ እህል የት ይገኛል በድንበር ቢቆሙ በምን በላህ በሳማ ባያፈጅህማ በማያድሩበት ቤት አያመሻሹበት በሰም የተጣበቃ ጥርስ ቢስቁበት እንደምቅ ቡበሉበት አይደቅ በሰማንያ አይቀጥሉ በእርጥብ አያቃጥሉ በሰማንያ ያለቀ በፀሐይ የደረቀ በሰማንያ የተረታ ማኽል አገደው የተመታ በሰማይ የለም ጠጠት ባባት የለም ቅጣት በሰማይ የለ ዱር በቄስ የለ ግብር በሰው ምድር ልጅዋን ትድርሕ በሰበቡ መምሬም ተሳቡ በሰፈሩበት ላንዳ በመዘኑበት ሚዛን በሬ ተሸካሽኮ ቀንበር ገብሬ ተቸካሽኮ ድምበር በሬና በሬ መከሩ ቀንበርን ሊሰብሩ በሬ ያርሳል አህያ ምርቱን ያፍሳል በርበሬ አይሆን ዕጣን ነገር አይሆን ሥልጣን በርበሬ ታፈጀ ጠበቃ ታፈጀ በባዳ ቢቆጡ በጨለማ ቢያፈጡ ምን ያመጡ በሮች ተረት ለመዱ ዝም ብለው እንዳይጠመዱ በስለ አንብላ ደረሰ እንዝራ በሰው ቂማ አጅዋን ትቃማ በሰፌድ ያሰጣ በአንቅብም ያሰጣ አኩል ለኩል ወጣ በሰጡበት አገር አምኖ ማደር የማይመች ነገር በስለት የተመተረ ባጤ ይሙቱ የተከተረ ፐፎፀፀበ ልበከር በባፀዩኋበገከርከ በሽማግሌ የታረቀ በፀሐይ የደረቀ አለቀ ደቀቀ በቃል ያለ ይረሣል በመጽሐፍ ያለ ይወረሳል በቅሉ እንዳሠገሩት ሎሌ እንደ ነገሩት በቅሎ ግዙ ግዙ አንድ ጨው ላያግዙ በቅሎ እንደ አሰጋገሩ ሎሌ እንዳስተዳደሩ በቅሎ ከሸጠ የሸመጠጠ በለጠ በሽሮ ላይ ቅቤ ተጨምሮ አማረ በእሑድ ላይ በዓል ተጨምሮ ከበረ በበትሩ አይመታ በዘመዱ በበጋ እሞኝ ቤት ተንጋጋ በክረምት እንደ ጭልፊት እየቤትህ ግባ በበባላህ ገብር በሰማህ በተሳለ ያርዷል በታየ ይፈርዷል በተተከለው ግንድ በተፈተለው ገመድ በተለሙ ያርሷል በጀመሩ ይጨርሷል በትር ለገና ነገር ለዋና በትኩስ ሥጋ በርጥብ ፍለጋ በትንሽ ማረሻ ትልቅ እርሻ በንጉሥ ሞት አይዘበት በዝሆን ሐሞት አይፈተፈት በአፉ ያመነ ከሥሩ የመነመነ በአፍ ስሕተት በአግር መንሻተት በዓይን ጥቅሻ በከንፈር ንክሻ በዕውር ይጠቃቀሱበታል በደንቆሮ ይንሾካሾኩበታል በዓል ሽሮ የከባረ ጦም ገድሮ የወፈረ የለም በከብቱ የለገሰ በወደሉ የገሰገሰ ካሰበው የደረሰ በካሣ የከበረ በአጓት የሰከረ የለም በክረምት ካረሰ እናቱን ያስመነኩሰ በወሬ አትጥላኝ በስመ ጀብ አትውጋኝ ፐፎፀፀበ ልበከር በባፀዩኋበገከርከ በወሬ አይነግሠ በእጅ አይካሱ በቀጐንጫ አያርሱ በወር ልቅ ባመት ቀሚስ ጥልቅ በዋስ ያለ ከብት በጣት ያለ ቀለበት በውል ከሄደች በቅሉዬ ያለ ውል የሄደች ቆሉዬ በውርርድ ላይ ውርርድ ከነብር ላይ ስማርድ በዘጠና የለም ጤና በዘመኔ ይድላው ለወገኔ በየዕለቱ ይወርዳል ዓመቱጹ በየወንዙ ብዙ ነው መዘዙ በደግነቱ ተቄረጠ አንገቱ በደንባራ በቅሎ ቃጭል ተጨምሮ በገዛ ጌታ እግሩን ይመታ። አህያ ሲግጥ ደብተራ ሲያላግጥ ይሞታል አህያና ጓያ በአምሳያ አህያ ለሰርዶ ድኻ ለመርዶ አህያው በፈሩ መደላደሉን ሰበሩ አህያና ፋንድያ አራዳና ገበያ አህያ ታመዱ ሰው ተዘመዱ አህያ ሲጭኑ ት ሆኖ መንገድ ሲሄዱ ት ሆኖ አለ ድ የላት ጥርስ በዘነዘና ትነቀስ አለ አባት ጐመን ባጓት አለቃ ለራሱም አልበቃ አለ እኩያ ጋብቻ ቆይ ብቻ ቆይ ብቻ አለ ዋንጫ አይስማት አለ ቀንጠፋ አይስባት አለ አሽከር በቅሎ አለ ወንድ አምባጓሮ አለቅትና ድኻ ውኃ ለውኃ አለ ባለቤቱ አይነድም እሳቱ አለቃ ያውቃል ድኻ ይጠይቃል አለባብሰው ቢያርሱ ባረም ይመለሱ አለት ለረገጠ ፍለጋ የለው ውኃ ለጠጣ ሽታ የለው አለ ድኻ ዘውድ አለ ገበሬ ማእድ አይገኝም አለ ራቱ አያቆርስ አለ ረጅቱ አይወርስ አለ ባል ሴት ወይዘሮ አለ ማንገቻ ከበሮ ፐፎፀፀበ ልበከር በባፀዩኋበገከርከ አለ ወንድም ጋሻ አለ ድግር ማረሻ አለ ዳኛ ቀጠሮ አለ ቅቤ ዶሮ አለ ጨልማ ፍራት አለ ዘመድ ኩራት አለኝ ብሎ ከማፈር የለኝም ብሎ መድፈር አለፈ በዋዛ ልብን ሳልገዛ አሉ ብሎ የተረታ ማኽል አገዳውን የተመታ አላርፍ ያለች ጣት አር ጠንቁላ ወጣች አላውቅም አስገድሎ አያውቅም አላጋጭ ገበሬ ይሞታል በሰኔ አመል ያወጣል ከማኸል አመል በጥፊ ይበልህ አመልህን በጉያ ስንቅህን ባህያ አመል ሳይቀር ቅጣት ሞት ላይቀር ፍራት አመስጋኝ አማሳኝ ዓመት የሚያበላ ዓመት ያጣላ አማቻችን አፈኛ ቢመስለ ወደኛ አማትና ምራት ሳይስማሙ መሬት እሳትና አራት አምሳ ዳቦ ከመላስ አንዱን መቅመስ አምባ ያለው ፈሳሽ ወንዝ ያለው መላሽ አሞራን ሲበሉ ስሙን ዥግራ ይሉ አሞራ በዛፍ ውርርድ በጫፍ አሣምር ያሉት አያክፋ ጠብቅ ያሉት አያጥፋ አሳማ በበላ ጉፍጠራን በዱላ አስፍቶ ከማረስ ከበላተኛው መቀነስ አሥራው ካሉ አፅዑቅ ይገዳሉ አሮጌ ማሳ ደረሰ ለንጀራ ልጅ ያጐረሰ አበ ልጄ አትቁም ከደጀ አበባ እያገርህ ግባ ፐፎፀፀበ ልበከር በባፀዩኋበገከርከ አበድረኝ አይማረኝ ተዋሰኝ ግዝት ይሁነኝ አባት ሳለ አጊጥ ጀምበር ሳለ ሩጥ አባት አይክሰስ ሰማይ አይታረስ ውኃ አይጠበስ አባት በነውሩ ይከሰሳል ሰማይ በመብረቅ ይታረሳል ውፃ በአሳት ይጠበሳል አባት ያበጀው ለልጅ ይበጀው አባቱን ርስቶ ላማቱ ይነጭ አማቱን ጋርዶ እናቱን ያስፈጭ አባት ጨርቋን በጐረሰ የልጁ ጥርስ አጠረሰ አባቱ ዳኛ ልጁ ቀማኛ አባት ሲታማ ልጅ አይስማ አባያ ቢቀና ቤት ያቀና አባትና ጋሻ ምስክርም አያሻ አባት የሌለው ልጅ መዝጊያ የሌለው ደጅ አባት የያዘውን ልጅ ይወርሳል እጅ የያዘውን አፍ ይጐርሳል አባቱን ያላወቀ አያቱን ናፈቀ አብረው የተጠመዱ አብረው ይፈቱ አብረው የበሉ አብረው ይሞቱ። አንድ በሬ ስቦ አንድ ሰው አስቦ አንድም ምረጥ አንድም ሩረጥ አንድ ምስክር አያስደነግጥ አንድ ዓይን አያስረግጥ አንድ ዓመት በወዝ አንድ ዓመት በደመወዝ አንድ ዕንጨት አይነድ አንድ ሰው አይፈርድ አንዱ ባንዱ ሲስቅ ጀምበር ጥልቅ አንድ ዓመት እንዳይማሩ ዓመት ያፍሩ ይደነዮሩ አንድ ዓመት ወር ድንጋይ ጠጠር አይሆንም አንድ ወሬኛ አገር ይፈታል አንድ ቅማል ሱሪ ያስፈታል አንገቷን ደግፈው ቢያዘፍኗት ያለች መሰላት አከፋፈል ለዕለት አሳሳብ ለጥንት አዋቂ ይረደኝ ሸንጎ ይፍረደኝ አንድነት ያገባል ገነት አዋጅ ቢያስነግሩ ልዩ ነው ምክሩ አውራ የሌለው ንብ አለቃ የሌለው ሕዝብ አውቆ የሚያጠፋ ኑሮው ምን ይከፋ አውቆ መተው ነገሬን ከተተው ለእግዜር ይመቸው አዎን ማለት መረታት አለ መመከት መመታት አዎን ባይ ዕዳ ከፋይ አሉ ባይ ሞት ተቀባይ አዎን ብለህ ተሟገት አሉ ባይ ሞት ተቀባይ አዎን ያለች ምላስ እናት የሌላት አራስ አዎ ያለን አያሟግቱ እሺ ያለን አይመቱ አውቀው በድፍረት ሳያውቁ በስሕተት ፐፎፀፀበ ልበከር በባፀዩኋበገከርከ አዘኑ ላይለቅህ ድግሥ አይራቅህ አዘዞ አንድም ተናዝዞ አንድም ስንቅን ይዞ አየሁ ያለ ጣጣ ያመጣል አላየሁም ያለ ከጣጣ ያመጣል አያተርፍ አይነግድ አይተች አይፈርድ አያጥብ ለባሽ አይረታ ከሳሽ አያርም አራሽ አያስገሳ ኮሶ የታባቱ ደርሶ አይጥ በበላ ዳዋን በዱላ አያገባት ገብታ አያወዛት ተቀብታ አይቡ ዳኛ ቅቤው መልከኛ አይቡን ሲያዩት አጓቱን ጠገቡት አይሆንም እንጂ ከሆነማ ከመጋዞ ይሻላል ጉልማ አለ ገልበት ሰኩና አለ ራስ ጐተና አይጥም ጠላ ባልና ሚስት ያጣላ ከጐረቤት ያጣላ አይጧ ጣረሞት ተይዛለች ድመቲቷ ትጫወታለች አይጥ በድመት አፍንጫ ወርዶ አህያ ታሥሮ ከሰርዶ አይጥ ለሞቷ የድመት አፍንጫን ማሽተቷ አይጽፍ ደብተራ ክንፍ የሌለው አሞራ አይፈስ ውኃ አይሰደድ ድኃ የለም አደራ ቢሉዋቸው ይብሳሉ አሳቸው አደንጓሬ የእህል አውሬ አደን ያስረሳል ኃዘን አድረው ሊለያዩ አመልን ያሳዩ አድራሽ ተመላሽ ቀበኛ ደንጊያ ላሽ አገር ያደረገው ዘንዶ የወረው አገር የሌለው ለጌታ አዳሪ ማጭድ የሌለው ወራሪ አገር ያጣ ስሜን ምግብ ያጣ ጐመን አገርህን ወዴት ነው። ከቅርብ የወደቀ ከሞስል ዳነ ከባል በፊት ልጅ ይስጥሽ ከባለቤቱ ያወቀ ቡዳ ነው ከባለ ቤቱ እጅ የዋለ እንጐላል አይሰበርም ከቤተ ቀሊል ቤተ ቆማጣ ይሻላል ከቤት ዶሮ ካለ ከበረኻ ቆቅ ይያዛል ከብልህ ያለ ሞኝነት ተራራን ያህላል ከክፉ በቅሎ የተባረከ አህያ ይሻላል ከአንበሳ ቤት አጥንት አይጠፋምፁ ከወረሩ ሰውን አይፈሩ ከጠላት አሳሳም የጠላት መግመስ ይሻላል ከዝንጀሮ ቆንጆ ምን ይመራርጧል ከጠላት ምክር ፊተኛውን ትተህ ጊለኛውን ያዝ ወዋዉዎ ወሀ ሲያለቅስ ዓሣ ያልቅ ወሀ ለቀደመ ግዳይ ለፈለመ ውኃ እድፍን ያጠራል ትምህርት ልብን ያበራል ውኃ ሲጠራ ተሻገር ዳኛ ሲገኝ ተናገር ውኃ ከነቁ አበባ ከአጽቁ ውኃ ኣያንቅ ነገር አያልቅ ውኃ ምን ያገሣ ድኻ ምን ያነሣል ሆወሳ ውኃ የጥቅምት ነበርህ ታድያ ማን ይጠጣህ ፐፎፀፀበ ልበከር በባፀዩኋበገከርከ ለመከታ ባመት ውኃ ሲደርቅ ይሸታል ሰው ሲከዳ ይወሸክታል ወልደው ሳያበቁ በሰው ልጅ አይስቁ ወልዶ አይስም ዘርቶ አይቅም የለም ወልዶ የማይስምለት ተናግሮ የማይሳምለት ወልጄ አልላክሁ መንኩሼ አልጸደቅሁ ወረቱን የተቀማ ነጋዴ ዋግ የመታው ሥንዴ አንድ ነው ወራሽ የሌለው ባለ ጸጋ ፍራሽ የሌለው አጋል ወራት ይገፋል ባቄላ ጠላት ያጠፋል ዲቃል ወሬ ለጠያቂ ገበጣ ላዋቂ ወሬኛ ሚስት ዘርዛራ ወንፊት ወሬ ታሽቶ አይቀረጠም ነገር ተዘግኖ አይቃም ወርቅ ያለው ቀበዝባዛ እህል ያለው ፈርዛዛ ወርቅና ሰም ፈትልና ቀሰምፁ ወስፌና ቢለግም ቅቤ አይወጋም ወርቅ ቢጠፋ የወርቅ ሚዛን አይጠፋ ወርቁ ከዳኛ ፊት ይቅረብ መጻፉ ከቂስ ፊት ይነበብ ወተት ለእምቦሳ ሥጋ ለአንበሳ ወተት ተበድሮ ለእንግዳ ፈረስ ተውሶ ለሜዳ ወተት ጠጥቶ ጠላ አግዜፄሄር ሲጣላ ጠላ ጠጥቶ ወተት የአግዜር ስጦት ወንድ ለግርግርታ ጋሻ ወንድ ልጅ አ ቀን አንዳባቱ አንድ ቀን እንደናቱ ወንድ ልጅ ለፈረስ ሴት ልጅ ለበርኖስ ወንድም ወንድሙን አይበልጠው ምላጭ ምላጭን አይቆርጠው። የወንድ አጭር ዝንጀሮ የሴት አጭር ወይዘሮ የወታደር ፈዛዛ የናት ነዝናዛ የሴት ቀበዝባዛ አይረቡም የወንዝ ዘለላ ጋን ይመላ የሥንዴ ዛላ አፍኝ ይመላ የወደድኸው ቂጣ ሰተት ብሎ ወጣ የወደዱትን ቢያጡ የጠሉትን ይቀላውጡ የወጋ ቢረሳ የተወጋ አይረሳ ሳም የወደቀን አንሣ የሞተን አትርሳ የወላጅ ሆድ ቀጥቀጥ የልጅ ሆድ ቀጥ የወንፌድ ስልቻ ጤፍ ይቋጠራል ባቄላን ያፈሳል የወጣ ሰው አንዱን ጥሎ አንዱን አንጠልጥሎ የወጋ መጋኛ መቅቡጥ የለመደ ዳኛ መቅቡጥ ጉቦ የዋርካ ልጅ ሳንቃ ያለቃ ልጅ አለቃ የዋስ ተሟጋች የድውይ ፈትፋች የዋጋ ብልጥ ልብ ይግጥ የልጅ ብልጥ አየቀደም ይውጥ የዋስ ወንድም አይታገት የአባይ ወንድም አይጐተት የውሻ ትሕትና የካህን ዕብድና መቼ ይጋጠምና የዎፍ ወንዱ የሰው ሆዱን የሚያውቅ የለም የዘመድ ጥል የጐመን የሥጋ ትል የዘመድ ቄስ እየፈታ ያለቅስ የዘመኑ ወሬ ይቀዳል ባቦሬ የዘመነ ሰው ምላሱ መንታ ጳዱ ለፍቅር አጸዱ ለሐሜታ የዘነጋ ተወጋ ያወቀ ተጠነቀቀ የዘፋኝ አጅ ከመሰንቆ የሰካራም እጅ ከብርጭቆ የዝሆን ክሳት የባለ ጸጋ ድህነት አይታወቅም ፐፎፀፀበ ልበከር በባፀዩኋበገከርከ የዝምብ ተባቱ የ ጭምቱ ሳይታወቁ ሞቱ የዝንጀሮ ንጉሥ እሱው ይከምር እሱው ያፈርስ የደገመ ተረገመ የደንቆሮ ልቅሶ መልሶ መልሶ የደፉት ሬሳ የጠበሱት ዓሣ የደንጊያ መቀመጥና የባዕድ ፍቅር እያደር ይቆረጐር የዳገሩሳ እንጌራ በትኩስ የባዕድ ፍቅር በአዲሱ የዲንጋይ ልብ የኩበት ግምብ የለም የዳኛ ጅል ያማታል አባይ ምስክር ያስረታል የድመት ማንቀላፋት አይጦችን ለማጥፋት የጀብ ችኩል ቀንድ ይነክሳል ያይጥ ችኩል የድመትን አፍ ይልሳል የገንዘብ አሮጌ ያባት ባለጌ የለውም የጅብ ገበሬ የዝንጀሮ ጐግጓይ ሁሉም በየበኩሉ አበላ አበላ ባይ የገዛ ጌታ እግርን ይዞ የመታ የጋራ እርሻ የፍቅር መጨረሻ የጋላ ወዳጅ የማጭድ ቀዳጅ የጋራ ወንጋራ የጌታውን አመካከት ሎሌው ይመልከት የግፍ ግፍ በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ የጐበዝ ልቡ ከደረቱ የፈሪ ልቡ ከፊቱ የጐበዝ ድዳ ባመቱ ምድረ በዳ የጐበዝ ሹም የጎንደር ጉም አገር ይደረግም የጐረቤት ሌባ ቢያውቁት ይስቃል ባያውቁት ያሰጋል የጠረጠረ ቤቱን አጠረ የጠሩትን እንግዳ አራቱ ፍሪዳ የጠገበ ዕውር ዘንጉን ይወረውር የጠላ ክፋት አለመገኘቱ የልጅ ክፋቱ አለመስማቱ የጠጅ ቤት አዛዥ አተላ አጋዥ የጧት መጠጥ ለዕዳ የጧት ምግብ ለአገዳ የማታ ምግብ ለእንግዳ የጣመው ቀለጠመው የጦም ቆሎ የባል ደሮ ፐፎፀፀበ ልበከር በባፀዩኋበገከርከ የጦጣ ብልጣ ብልጥ የዝንጀሮ ቅልጣ ቅልጥ የጦጣ ዘር አቀባይ የዝንጀሮ ጐልጓይ የጦጣ ልጅ በዛፍ የመናፍቅ ልጅ በመጻፍ አይቻሉም የጥር በልግ የብር ዘንግ የጥቅምት እርሻ ያባት ውርሻ የጨው ገደል ሲናድ ብልህ ያለቅሳል ሞኝ ይልሳል የጨረቃ ፃያጅ የምስክር ፈራጅ የጨነቀው ይዋጋል ያልደረሰበት ያወጋል የጨለማ አፍጣጭ የዕውር ገልማጭ የፈረሰኛ ጥለት ለባሽ የሴት ትምባሆ ቀማሽ የፈሩት ይደርሳል የጠሉት ይወርሳል የፈቷት ሚስት ያጠቡት ወጭት የወጡበት ቤት ናቸው የፈሰሰ አይታፈስ የሞት አይመለስ የፊት ከብት የእጅ ወረት። ይጥሉህ አትጥላቸው ይበድሉህ አትበድላቸው ይጠላኝ ይመስላ ይመታኛል ይወደኝ ይመስል ይስመኛል ይወደዋል ካሱ ይመክሯል ይወልደዋል ካሉ ይመስሏል ስድ ምሳሌ የሆድ ነገር ሆድ ይቆርጣል የሆድ ምቀኛው አፍ ነው የልመና እንጀራ ምን ጊዜም ከልመና አያወጣም የልጅ ነገር ጥሬ በገል የልቡን አድራጊ አይናደድም የላከ እንደ አፉ ያከከ እንደ እጁ አይሆንለትም የመኩንን ልጅ ኃዘን ቢነግሩት አደን የመከራ ልጅ ሁለ ጊዜ መከራ መስሎ ይታያል የሙት ቀናተኛ ሜስቴን አደራ ይላል የሚያልፍ ቀን የሚያልፈውን ስም ያወርሳል የሚያድግ ዛፍ በጐጥቋጦው ያስታውቃል የሚሸሹበት አምባ ሲሸሽ ተገኘ የሚያስፈራውን ለሚነግርህ የሚያስቀዝነውን ንገረው የሚከርምም የማይከርምም አንድነት ዝናም ይለምናል የሚዳቋ ብዛት ለነ አቶ ውሻ ሠርግ ነው የምትነቃቃ ግንድና የምትሰቅ ሴት ሴት ልብ ሩቅ ነው የማይተማመኑ ባልንጀሮች እየወንዙ ይማማላሉ የማይቻል ጠላት ስለ ወዳጅ ይቆጠሯል የማያፍር እንግዳ ባለቤቱን ይጋብዛል የማያስተኛ ነግረውህ ተኝተው ያድራሉ የማይድን በሽተኛ የበጋ አሸት ያድራሉ ፐፎፀፀበ ልበከር በባፀዩኋበገከርከ የማይመለስ ማር ሹመኛ ይበደረዋል የማይበላ የለም የማይጠግብ ባሰ የማትሰማው ስድብ ከቀረርቶ ይቀጠራል የማታርፍ ጣት አር ጠንጐላ ወጣች የማይመቱት ልጅ ሲቄጡት ያለቅሳል የምትኩነን ነፍስ ጐረቤት ያውቃታል የምጣዱ እያለ የእንቅቡ ተንጣጣ የምትጠላውን የምትወደውን ሰጥተህ ሸኘው የምትጠላው ሰው ፈሱ እሆዱ ውስጥ ሳለ ይሸታል የምትጠባ ጥጃ አትጮኽምጹ የማይደርሱበትን አያኩም የሞተ ልጅ አንገቱ ረዢም የሞኝን ጥርስ ብርድ ፈጀው የሰው ቤት ሲቃጠል ቋያ ይመስላል የሰው እረኛ ጥቁር ነው የሸንጎ ዓይን ጉልበትን ይሰብራል የሰይጣን አመጣጥ የማያውቅ አይመንኩስ የሰው ፊት የማያፍር በቅሉ አይቀመጥ የሰው ልጅ ከማሳደግ የውሻ ልጅ ማሳደግ የሰው አገር ዝናምና የንጀራ አባት አይምታህ የሴት ቀበጥ የበቅሎ መድን ለመሆን ገበያ ወጣች የቀባጣሪ አፉ ጠማማ ነው የተናቀ ሰፈር ባህያ ይወረራል የቀበሮ ባሕታዊ ከበጎች ማኽል ገብቶ ይጸልያል የቆጡን አወርድ ብላ የብብቷን ጣለች የብልጥ ዓይን ቶሎ ያለቅሳል። ል የደላው ውሻ ማር ይቀላውጣል የደንቆሮ ዘፈኑ ያው አንድ ብቻ ነው የጅብ ችኩል ቀንድ ይነክሳል የገማ ሰው ከሰው አይሸሸም ሰው ከሱ ይሸሻል እንጂ የገበያ ግርግር ለቀጣፊ ይመቻል የጐበዝ ልብ ከደረቱ ነውሱ የጉልበት ግማሹ አፍ ነው የጓጉንቸር ልጅ መፄድ ሳታውቅ መዝለል የጠገበ ሰው የተራበ ያለ አይመስለውም ፐፎፀፀበ ልበከር በባፀዩኋበገከርከ የጠገበ እንግዳ ሳይተች አይወጣም የጠገበች ዶሮ ከነጭልፊት ማኅበር ትገባ የጢስና የልጅ መውጫ አይታወቅም የጨዋ ልጅና ቅል ተሰባሪ ነው የጫማ ጠጠርና የእንጀራ ልጅ እያደረ መቆርቆሩ አይቀርም የፉክክር ቤት ሳይዘጋ ያድራል የፊት ምስጋና ለኋላ ሐሜት ያስቸግራል ያልተገላበጠ ያርራል ያለ ይበዛል አለ ወፍጮ ያለ የሚኖር ይመስላል የሞተ ያልነበረ ይመስላል ያላዩት አገር አይናፍቅም ያላዩት ነገር ክፉ አይደለም መልካምም አይደለም ያኖሩት እንቅርት ያገለግላል ያልታደለ ከንፈር ሳይሳም ያረጃል ያልተነካ ግልግል ያውቃል ያልደረሰበት ያልታየ እንጂ ያልተሰማ ያልተደረገ እንጂ ያልተባለ ነገር የለም ያልወለደ አንጀት ጨካኝ ነው ያልሰማ ጆሮ ከጐረቤት ያጣላል ያልዘራውን ያሚበላ ዝንጀሮ ነው ያልሞተና ያልተኛ ብዙ ይሰማል ያብሮ አደግ ልብ በቁና ይሰፈራል ያላሰብከው አግኝ መርገምም ምርቃም አይደል ያባትህና የናትህ ወገኖች ሲጣሉ ጥግህን ያዝ ያንዱ ቤት ካልጠፋ ያንዱ ቤት አይለማም ያናጢ ልጅ ጅብ በላው የላጭ ልጅ ቅማል ፈጀው ያኩራፊ ምሳው የነበረ እራት ይሆነዋል ያዛቆነ ሰይጣን ሳያቀስ አይቀርም ያየ ላውራ ቢል ያልሰማ አወራ ያገባሽ ይፈታሻል ወዮለት ለወለደሽ ፐፎፀፀበ ልበከር በባፀዩኋበገከርከ ያገርን ሰርዶ ያገር በሬ ያወጣዋል ያገርህ ዱር ፍራትን ያስወግዳል አንጂ ከሞት አያድንም ያጓኑት ደንጊያ ተመልሶ ራስን ይመታል ይሉኝ አይል ጸሐፊ ከሙሴ ይገድፋል ይሉኝታና መጠቀም አንድነት አይገኙም ይሉኝ አይል ውሽማ ዶሮ ሲጮህ ይማለላል ይመታሉ የሚጠሉ ይመስል ይስማሉ የሚወዱ ይመስል ይማሩኝ እያልክ ከምትታማበት አትገኝ ይስበረኝ ይሰንጥረኝ የሚሉ የሰውን ልብ ሊሰብሩ ደልድል ዕድልህ አንዳይጐድል ደዱዲዳዴድዶጀጅ ደኃና ሹም ተሟግቶ ደንጊያና ቅል ተማትቶ የማይሆን ነው ከቶ በአመዱ ንጉሥ በዘውዱ ደኃ ካልዞረ ዶሮ ካልጫረ ማን ያበላው ነበረ ደኃን ካስለቀሱ በሥላሴ ዘንድ ይወቀሱ ደፃ ተበድሎ ማሩኝ ይላል ቶሎ ደመናን የጨበጠ ሰማይ የቧጠጠ የለም ደሞዙ ሥንዴ ሥራው የምን ግዴ ደመወዝ ያጣ ሎሌ ሥራው የምን ግዴ ደመወዝ ያጣ ሎሌ ይኮበልላል በሐምሌ ይርስሁ ልጄ ፈላሁ ጠጅ ደረቴን ሲያመኝ እግሬን አገመኝ ዶሮ በልቶ ከስብና ጐመን በልቶ በጤና ደስታና መከራ ቀኛን ግራ ናቸው ደብተራ የዘኬ ጐተራ ዘኬውን ሲቄጥር አነቀው ነብር ደንጊያን ለረገጠ ፍለጋ የለው ውኃን ለጠጣ ሽታ የለው ፐፎፀፀበ ልበከር በባፀዩኋበገከርከ ደወል ላንበሳ ባማረላት ታድያ ማን ይሰርለት ደግ ነገር ሳያልቅ ክፉ መናገር ዱባና ቅል አብሮ ይበቅል አበላሉ እየቅል ዱባ ባገሩ ጋር ያህላል አሉ ዲንጋይ ላይ ተቀማጭ የባለጌ ተለጣጭ ዲያቆን ከዘፈነ ፍየል ከቀዘነ መዳኛም የለው ዳባ ራሱ ስለት ድጉሱ ዳቦ በገና ቡና በጀበና ዳቦ ሲበሉ ልብ ልቡን ዳገት ሲወጡ ጥግ ጥጉን ዳቦ ያለ ቅርፊት ጠላ ያለ ምርጊት ዳኛ ሳለ ተናገር ውፃ ሲጠራ ተሻገር ዳኛ ይመረምራል ጣዝማ ይሰረስራል ዳኛ ቢያገድል በዳኛ አህያ ቢያጋድል በመጫኛ ዳኛ ምን ያደላ ከተረታው ሊበላ ዳኛን ቢንቁ የተያዘ እህልን ይወቁ ዳገት እርሟ ሜዳ ወንድሟ ዳኞች ከመረመሩ ይናገራል ምድሩ ይገኛል ነገሩ ዳኛ የወል ምሰሶ የማኽል ዳኛ ያደላበት አሳት የበላበት ዳኛ ያፈሰሱለት ፈረስ የከሰከሱለት ዳኛ የፈረደው ስለት የቀደደው ድኃ ሲቆጣ ከንፈሩ ያብጣል መንገዱ ያሠልጣል ድኃና እመቤት አልፍኝና ማድ ቤት ድል በመታደል ሙያ በመጋደል ድመት መንኩሳ አመሏን አትረሳ ድሪቶ ከነ ቅማሉ መጥፎ ሰው ከነ አመሉ ወድያ በሉ ድኻ ያልፍልኛል ይላል ጌታ ቀኑን ይቄጥራል ፐፎፀፀበ ልበከር በባፀዩኋበገከርከ ረግጦ ገብታ ይላሉ ድኻ ውኃውን ጠጥቶ እሳቱን ይሞቃል ሃብታም ስለገንዘቡ ይጨነቃል። ጠላ ካሠር ነገር ካገር ጠላ ያለ አተላ ጠጅ ያለ አምቡላ ጥዋት ሽሮ ማታ ዶሮ ጠላት በጥርስ ሲገኛ አባክህ አታስጐምጀኝ ጠላትን ለማግኘት ሲጐራፐሩ በወዳጅ ይጀምሩ ጠላው ሳይገባ ማቶቱ ቀንዱ ሳይገባ ዥራቱ ጠመንጃ ያለ ጥይት ዱላ ወንድ ያለ ሴት ቀውላላ ጠርቦ ለደጁ ፈርዶ ለልጁ ጠበቃና ቅል ባጠገብ ይውል ጠብ ተጀመረ አንበሳ ላምን ሰበረ ጠብ ተጀመረ ያ ልጅሽ አለ ልጀ ሲል የነበረ ጠባ ለኪዳን መሸ ለጐርባን ጠብ ባለበት ቤት ዶሮ ትሞት ጠጅ ለዋጭ ልጅ መጫወቻው ለድኻ ልጅ መማቻው ጠንቋይ ለራሱ አያውቅ ላዋይ ጠጅ ይሻላል በመጠኑ የጭዋ ልጅ ይበልጣል በቀጭኑ ጠጅ ለወረት ወዳጅ ለችግር ለት ጠገብሁ ያለውን ብላ አትበለው ፈራሁ ያለውን ድፈር አትበለው ጣል በደጅ እስር በፍንጅ ጢም የሌለው መምር ዓፀድ የሌለው ደብር አምሮም ማያምር ጢምህን አጠላለሁ መሳምህን አወዳለሁ ጣዝማ ሰርሳሪ ዳኛ መርማሪ ፐፎፀፀበ ልበከር በባፀዩኋበገከርከ ጣዝማ ይሰረስራል ዳኛ ይመረምራል ጤና ከፃብት ወፍጮ ከከብት አይቆጠርም ጤፍ አይቀላ የጭዋ ልጅ አይጠላ ጤፍ ቢሰኩ ሰማይን ቢያክኩ አይገኝም ልኩ ጥምድ እንደ በሬ ቅንት እንደ ገበሬ ጥርስና ከፍነር ተደጋግፎ ያምር ጥቂት ሥጋ አንደ መርፌ ትወጋ ጥቂት ያላት ፅረፍት አንቅልፍ የላት ጥምባሆ ለምን ይበጃል ያስተዋውቃል ጥሩ ድህነት ጥሩ ነፃነት ጥሩ ሀብት መልካም ርስት ጥበብ ያስከብራል ሃብት ያስጨፍራል ጥንቱ የተውሶ ያውም ጠፋ ጨርሶ ጥዋት ከበላተኛ ማታ ከጦመኛ እንደ ሽመላ በ ይበላ ጥጃ ጠባ ከሆድ ገባ ጥዋፍ ያበራል ከሳሽ ይመራል ጥጃ ቢሳሳት ከናቱ ነገር ቢሳሳት ከጧቱ ጥጃ ሣር ይበላል ቤቱ ዕዳ ይሞላል ጥጃ ቢሮጥ በሜዳ ውኃ ቢሄድ በጓድጓዳ ጥጋብ ቢያምርህ ጠላ መግዛት ቢያምርህ ችላ ጥጋብን ወደኛ በል ጥጋብን ወድያ በል ጦር ሲመጣ ዛቢያ ቆረጣ ፍርፃት ሲመጣ ጦም ከማደር ከዳቦው መቀርቀር ጦር ለወረወረ ጐራዴ ለሰነዘረ መሬት ለገበረ ጦር እንደ ወረወሩት ጐራዴ እንደ ሰነዘሩት ጦጣ ባለቤቱን ታስወጣ ጦጣና ዝንጅሮ ተኩላና ቀበሮ ጨው ሲበዛ ያቅራልፎ በርበሬ ሲበዛ ይመራል ፐፎፀፀበ ልበከር በባፀዩኋበገከርከ ጨካኝ አልሞተ ፈሪም አልሞተ አጓጉለኛ ሞተ ጨዋታ ለሳቂ ወሬ ለጠያቂ ጨዋ አይነቀፍ እሳት አይቀፍ ጩኸት ለአሞራ መብል ለቁራ ጫን ያለው ኮረቻውን ለምን ያለው ስልቻውን ጭምት ሲሞት ልቡን ንጉሥ ሲሞት ግምቡን ጮማ በልቶ ከብስና ጐመን በልቶ በጤና ስድ ምሳሌ ጠላና ጐተና በአንድ ቀን አይደርስም ጠባቂ ያላት በግ ላቷ አደጅ ያድራል ጠላ ባለቤቱን አያውቅም ጠላት የሌለው ወዳጅ አያሻውም ጠንቋይ ባያሳምን ያጠራጥራል።