Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ከላይ በተቁኋ የተመለከተው ቢኖርም እድሜው ዓመት ያልሞላውና በዚህ መመሪያ የኢትዮጵያ ተወሳጅ የሆነ የውጭ አገር ሰው ከሆነ። የመታወቂያ ካርድ ስለመመለስ የኢትዮጵያ ተወላጅነት መታወቂ ቁጥሩምሯም የሆነ የኢትዮጵያ የተወላጅነት መታወቂያ እንዲሰጠኝ እያመለከትኩ በቆንስላ በኢሚግሬሽን ኦፊሰሩ ፊት ቀርቤ የፓስፖርት ቁጥሩሯ የሆነ ባለቤቴ መሆኑኗን በፊርማዬ እያረጋገጥኩ ጋብቻው ከፈረሰ ይጩንድ ወር ጊዜ ውስጥ አሳውቃለሁ። ይህ ማለት መደበኛ ወታደርን እንጂ አንዳንድ አገሮች ሁሉም ሰው ሰልጥኖ ለአገሩ ተጠባባቂ ሆኖ እንዲቀመጥ የሚደረገውን ብሄራዊ ውትድርና በ ።
አገልግሎት ጠያቂውም የኢትዮጵያ ተወላጅ የሆኑ የውጭ ሀገር ዜጎችን በትውልድ አገራቸው የተለያዩ መብቶች ተጠቃሚ ለማድረግ የወጣውን አዋጅና ደንብ ለማስፈጸም መጋቢት ቀን የወጣውን የማሻሻያ መመሪያ ቁጥር እንደገና ለማሻሻል የወጣ መመሪያ ቁጥር የኢትዮጵያ ተወላጅነት መታወቂያ ካርድ ለመስጠት ቀደም ሲል ሲሰራበት በነበረው መመሪያ የተጠቀሱት መስፈርቶች ውስን በመሆናቸው እንዲሁም የነበረው የአገራችን መረጃ አያያዝ ዘመናዊ ባለመሆኑ የሚታዩ ችግሮችን ለመፍታት መመሪያውን ማሻሻል እንደገና በማስፈለጉ የውጭ አገር ዜግነት የያዘ የኢትዮጵያ ተወሳጅ የኢትዮጵያ ተወላጅነት መታወቂያ ካርድ የሚሰጠው የኢትዮጵያ ተወላጅ በመሆኑ ብቻ እንደ መብት ተቆጥሮ ሳይሆን አመልካቹ ለወገኖቹ ኑሮ መሻሻል ለትውልድ ሀገሩ ዕድገትና ብልጽግና የበኩሉን አስተዋጽኦ ያበረክታል ተብሎ ሲታመንበት መሆኑ ግንዛቤ እንዲያገኝ በማስፈለጉ ከዚህ በፊት ባልተደራጀ መልኩ ይሰራባቸው የነበሩ መመሪያዎችን በአንድነት በማዘጋጀት ወጥ የሆነ መመሪያ ማዘጋጀትና ግልፅ የሆነ የአሰራር ሥርዓት መዘርጋት በማስፈለጉ በመመሪያው የተመለከቱ አሠራሮች ከአዋጅ ቁጥር እና ከደንብ ቁጥር ኔልአቲሽ ፌእሏ ሚሲዮን ማለት በውጭ ሀገር የሚገኝ የጺዴዲሪ ኤምባሲ ወይም ቋሚ መልእክተኛ ጽቤት ወይም ቆንስላ ጄኔራል ቤት ማለት ነው ኢሚግሬሽን ማለት የኢሚግሬሽን እና የዜግነት ጉዳይ ዋና መምሪያ ማለት ነው ፊ ሃጴቶዖሕፏዖ ጥወጆ ያሆ ያውጅ ጋሮ ይጋ ማሰ ይኔጎ ረ ይንግራፉ መቦ ለዕፇድም ዖሏዖዶቷዖ ይንታዶ ያሪረው መይም ወጽቹ ዕጴዖዶቻቿ ወይም ዕቃድመ ጴዖዶቹ ቢያጋዕ ዳፉ ያዲያዖቷያ ይግታቻ ይዞ ያዕሀረ ያው ጋ ማፅታ ቆሠው ጥኢትዮጵያ ተወላጅነት መታወቂያ ካርድ ማለት የኢትዮጵያ ተወላጅ ለሆነ የውጭ ሀገር ዜጋ የሚሰጥ መታወቂያ ካርድ ማለት ነው ኢትዮጵያ ተወላጅ የሆነ የውጭ ሀገር ዜጋ የትዳር ጓደኛ የመታወቂያ ካርድ ማለት የኢትዮጵያ ተወላጅ መሆኑንኗን የሚገልፅ መታወቂያ ካርድ የተቀበለች የውጭ ሀገር ዜግነት ያለውያላት የትዳር ጓደኛ መሆኑንመሆኗን የሚገልጽ የመታወቂያ ካርድ ማለት ነዉ ንወ «ወዉበለ። ደ መጨ በመ የልጁ የተረጋገጠና ህጋዊ የልደት ምስክር ወረቀት ዋናው ከሁለት ቅጅ ጋር የወላጅ የኢትዮጵያ ተወሳጅነት መታወቂያ ካርድ ዋናው ከሁለት ቅጅ ጋር ልጁ በቅርብ ጊዜ የተነሳው ሙሉ ፊትን የሚያሳይ ጉርድ ፎቶግራፍ ከሁለት ማመልከቻ ቅጽ ጋር በማያያዝ ይድሜው ዓመት እና ከ ዓመት በላይ የሆነውና ዓመት ያልሞሳው የኢትዮጵያ ተወላጅነት መታወቂያ ካርድ የተቀበለ የውጭ አገር ሰው ልጅ ከላይ በተቁ በተገለፀው መሠረት የጣት አሻራ ሰጥቶ በአገር ውስጥ ለኢሚግሬሽን ከኢትዮጵያ ውጭ ሲሆን በሚኖርበት አገር ለተወከለው የኢፌድሪ ሚሲዮን ሲያቀርብ ጥያቄው የቀረበለት የኢፌዲሪ ሚሲዮን ወይም ኢሚግሬሽን በጥያቄው መሠረት ውሳኔ ከመስጠቱ በፊት አመልካቹ በዚህ መመሪያ በአንቀጽ የተዘረዘሩት ሁኔታዎች የማይመለከቱት መሆኑን ሲረጋገጥ በኢሚግሬሽን ደንብ መሠረት የልዩ ልዩ መታወቂያ የአገልግሎት ክፍያ ሲፈፀም ዕድሜው ዓመት እና ከ ዓመት በላይ የሆነውና ዓመት ያልሞላው ሰው በመመሪያው በተራ ቁጥር በተገለፀው መሠረት የጣት አሻራ ሲሰጥ እንዲሁም በተጨማሪ በመመሪያው ከተራ ቁጥር እስከ የተዘረዘሩት መሟላታቸው ሲረጋገጥ ለአምስት ዓመት የሚያገለግል የግሉ የኢትዮጵያ ተወላጅነት መታወቂያ ካርድ እንዲያገኝ ይፈቀድለታል። ለኢቷዮጵያ ተወሳጅ የትዳር ጓደኛ ስለሟሰጥ የኢትዮጵያ ተወላጅነት መታወቂያ ካርድ የኢትዮጵያ ተወላጅነት መታወቂያ ካርድ ያለውያላት ያገባች ያገባ የውጭ አገር ዜጋ የትዳር ጓደኛ ለኢትዮጵያ ህዝቦች ዕድገትና ብልጽግና የበኩሉንሏን አስተዋጽኦ ያበረክታልታበረክታለች ተብሎ ከታመነ ቀጥሎ የተመለከቱትን በማሟላት የኢትዮጵያ ተወላጅነት መታወቂያ ካርድ ሊሰጠውሊሰጣት ይችላል መታወቂያውን ለማግኘት ዜግነት ከወሰደችበት ከወሰደበት አገር ነልአቪ ዕኗሕእል ፐ በመመሪያው አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሠረት የጣት አሻራ ሲሰጥ ጥያቄ የቀረበለት የኢፌዲሪ ሚሲዮን ወይም ኢሚግሬሽን ለጥያቄው ውሳኔ ከመስጠቱ በፊት አመልካቿአመልካቹ በዚህ መመሪያ አንቀጽ የተዘረዘሩት ሁኔታዎች የማይመለከቷት የማይመለከቱት መሆኑን ሲረጋገጥ ለ ዓመት የሚያገለግል የኢትዮጵያ ተወሳጅ የሆነ የውጭ አገር ዜጋ ሚስትባል መሆኑን ወይም መሆንዋን የሚገልጽ የመታወቂያ ካርድ እንድታገኝእንዲያገኝ ይፈቀዳል። የኢትያጵያ ተወላጅነት መታወቂያ በጊዜው ያላሳደሱ ተገልጋዩች በዚህ መመሪያ አንቀጽ የኢሚግሬሽን አገልግሎት ክፍያ መመሪያ ቁጥር የተመለከተው ስለ ኢትዮጵያ ተወላጆች የመታወቂያ ያለማደስ ቅጣት መክፈሉ እንደተጠበቀ ሁኖ በስድስት ወራት ጊዜ ውስጥ ያላሳደሱ እና ለማሳደቭ አሳማኝ እና በቂ ምክንያት ያላቸው ለሚሲዮኑ መሪ ወይም ለኢሚግሬሽን ዳይሬክተር አቅርበው ሊታይላቸው ይችላል አካለ መጠን ላሳሳደረሰ የኢትዮጵያ ተወሳጅ ልጅ በኢሚግሬሽን ደንብ መሠረት የተሰጠ የመታወቂያ ካርድ እድሳት በዚህ መመሪያ አንቀጽ የተገለሀው እንደተጠበቀ ሆኖ ማንኛውም ጅ ኗ ጅ ሣ ዙ ዕ ቭ ው በወላጅ አመልካችነት የእድሳት ማመልከቻ ቅፅ በሁለት ቅጅ ተሞልቶ ሲቀርብ ያራ የእድሳት ጥያቄ የቀረበለት የኢፌዲሪ ሚሲዮን ወይም ኢሚግሬሽን ውሳኔ ከመስጠቱ በፊት ልጁ በዚህ መመሪያ በአንቀጽ የተዘረዘሩት ሁኔታዎች የማይመለከቱት መሆኑን ሲረጋገጥ በኢሚግሬሽን ደንብ መሠረት የልዩ ልዩ መታወቂያ የአገልግሎት ክፍያ ሲፈፀም መታወቂያው እንዲታደስለት ይፈቀድለታል። የጠፋው ወይም የተበላሸው መታወቂያ ካርድ በአንቀፅ መሠረት የተሰጠ ከሆነ የሚተካው መታወቂያ ካርዱ የአገልግሎት ዘመን አመት ሲሆን የልጁ ዕድሜ ዓመት እስካልሞላው ድረስ ይሆናል አመልካች በአንቀጽ መሠረት የጠፋ ወይም የተበላሸ የኢትዮጵያ ተወላጅነት መታወቂያ ካርድ ሲተካ የሚጠየቀውን ክፍያ እንዲከፍል ይደረጋል። እርማት የተጠየቀው በጋብቻ ምክንያት በተሰጠ የኢትዮጵያ ተወላጅ በሆነ የውጭ አገር ዜጋ የትዳር ጓደኛ የመታወቂያ ካርድ ላይ ከሆነ ትዳሩ የፀና ለመሆኑ ጥንዶቹ የፈረሙት የቃለመሃላ ሰነድ ሁለት ቅጅ እንዲሁም አገልግሎቱ የፀና የባል ወይም የሚስት የኢትዮጵያ ተወላጅነት መታወቂያ ካርድ ዋናው ከሁለት ቅጅ ጋር ተያይዞ ሊቀርብ ይገባል። ሓእጀ ርእፈል ኢሚግሬሽን ያልተሟሉ መረጃዎች ሲደርሱት ሚሲዮኑ መረጃዎችን አሟልቶ እንዲልክ ጥያቄው በደረሰው በአምስት ይ የሥራ ቀናት ውስጥ ለሚሲዮኑ ምላሽ ይልካል ከሚሲዮኑ የተሟላ ማስረጃ ለቀረበሳቸው አመልካቾች ኢሜግሬሽን የኢትዮጵያ ተወላጅነት መታወቂያውን ካርዱን አዘጋጅቶ በአስር የሥራ ቀናት ውስጥ ለሚሲዮኑ ይልካል በተመሣሣይ ሁኔታ ሚሲዮኑ የደረሰውን የአመልካቾች መታወቂያ ካርድ በሰባት የሥራ ቀናት ውስጥ ለጠያቂው እንዲደርስ ያደርጋል በአገር ቤት የኢትዮጵያ ተወሳጅነት መታወቂያ ካርድ ጥያቄ ለኢሚግሬሽን ሲቀርብ አመልካቹ ተገቢ ማስረጃዎች አሟልቶ ሲቀርብ የመታወቂያ ካርዱ በሶስት የሥራ ቀናት ውስጥ ተዘጋጅቶ ይሰጠዋል ሚሲዮኑ ወይም ኢሚግሬሽን ማመልከቻ ከቀረበበት ጊዜ አንስቶ በ ቀናት ውስጥ የመታወቂያ ካርዱ ለአመልካቹ ሊሰጠው እንደሚገባ ወይም እንደማይገባ መወሰን ይኖርበታል የመታወቂያ ካርዱ እንዳይሰጥ የሚወሰን ከሆነ ምክንያቱ ለአመልካቹ በጹሑፍ ለገለጽ ይገባል ከኢትዮጵያ ሲወጣ እንዲሁም ማንኛውንም አገልግሎት ሲጠይቅ ዜግነት ያገኘበትን አገር አገልግሎቱ የፀኖ ፓስፖርት እና አገልግሎቱ የፀና የኢትዮጵያ ተወላጅነት መታወቂያ ካርድ ማሳየት ይጠበቅበታል የኢትዮጵያ ተወላጅነት መታወቂያ ካርድ የያዘ የውጭ ሀገር ዜጋ ወደ ኢትዮጵያ ሲገባና ከኢትዮጵያ ሲወጣ በመግቢያና በመውጫ በሮች በዜግነት ፖስፖርቱ ላይ የመግቢያና የመውጫ የቀን ማህተም ተመቶበት እንዲገባና እንዲወጣ ይደረጋል የኢትዮጵያ ተወሳጅነት መታወቂያ ካርድ የአገልግሎት ጊዜ ከማብቃቱ በፊት በውጭ ሀገር ከሆነ ለኢትዮጵያ ሚሲዮን በሀገር ውስጥ ከሆነ ለኢሚግሬሽን በማመልከት መታደስ ይኖርበታል የአገልግሎት ጊዜው ባበቃ ባለፈበት መታወቂያ ማንኛውም አገልግለሎት አይሰጥም። የመታወቂያ ካርድ ስለመመለስ የኢትዮጵያ ተወላጅነት መታወቂያ ካርድ የያዘ ሰው በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ መሰረት በማናቸውም ጊዜና ምክንያት መታወቂውን መመለስ መታወቂያ ካርዱን ተመላሽ ያደረገ የኢትዮጵያ ተወላጅ ፋይል ከላይ የተዘረዘሩት ሁኔታዎች መጠናቀቃቸው ከተረጋገጠና ውሳኔ ከተሰጠበት በኃላ መታወቂያ ካርዱ ተሰርዞ ገቢ ሲደረግ ፋይሌም ሙት መዝገብ ላይ ተመዝግቦ እንዲገለል ይደረጋል መታወቂያ ካርድ የተመለሰው ለሚሲዮን ከሆነ ሚሲዮኑ መታወቂያ ካርዱ የተመለሰ ለመሆኑ ለኢሚግሬሽን በደብዳቤ ከተገቢ መረጃዎች ጋር ያሳውቃል። ዲይ ሚኒስቴሩና አገልግሎቱ በጋራ ሲወስኑ የመታወቂያ ካርዱ ከሚከተሉት ኔኑልኢቲቭጀ እል በኢፌዲሪ የወንጀለኛ መቅጫ ህግ መሠረት ከሀገር እንዲወጣ በፍርድ ቤት የተወሰነበት ወይም በወንጀለኛ መቅጫ ህግ መሠረት ከአገር የሚያስወጣ ጥፋት የፈፀመ ለመሆኑ በበቂ ማስረጃ የተረጋገጠበት የውጭ አገር ሰው ከሆነ መታወቂያ ካርዱ የተሠረዘበት የኢትዮጵያ ተወሳጅ የሆነ የውጭ ሀገር ዜጋ የትዳር ጓደኛ የመታወቂያ ካርድ ሊሠረዝ ይችላል ሆኖም እንዳይሰረዝበት አሳማኝ እና በቂ ምክንያት ያለው አመልካች ጥያቄውን በሚሲዮኑ ወይም በኢሚግሬሽን በኩል ለቴክኒክ ኮሚቴው ቀርቦ በበላይ አካላት ውሳኔ ይሰጥበታል ጋብቻው በፍች ወይም በሞት ሲፈርስ በጋብቻ የተሰጠው የኢትዮጵያ ተወላጅነት መታወቂያ ካርድ ሊሰረዝ ይችላል። ጋብቻው በፍች ወይም በሞት ሲፈርስ የኢትዮጵያ ተወላጅነት መታወቂያ ካርዱን የያዘው ባለቤት በገባው ግዴታ መሠረት በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ ካላሳወቀ የኢትዮጵያ ተወላጅነት መታወቂያ ካርድ ሊሠረዝ ይችላል ሆኖም እንዳይሰረዝበት አሳማኝ እና በቂ ምክንያት ያለው አመልካች ጥያቄውን በሚሲዮኑ ወይም ጥያቄ አቅራቢው ተቋም እንዲሰረዝ ጥያቄ ያቀረበበትን የኢትዮጵያ ተወሳጅነት የመታወቂያ ካርድ ባለቤት ሙሉ ስም ከነአያት ዜግነቱን የኢትዮጵያ ተወላጅነት መታወቂያ ካርድ ቁጥር ሙሌ አድራሻ እንዲሁም የኢትዮጵያ ተወላጅነት መታወቂያ ካርዱን የሚያሰርዙ አሳማኝ ምክንያቶች መኖራቸውን የሚገልጹ ማስረጃዎችን ማቅረብ ይኖርበታል።