Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
የገጠሩ ሕዝብ ሁኔታና የአስርበኝነት አጀማመር በኢትዮጵያ የታሪክ ጉዞ ወሳኙ ሕዝብ የገጠሩ ነው። የመሣፍንቱ የመኳንንቱ ክህደት አስደነቀው ከዘመቻ የተመለሰው ሰው ጥቂት ነው። ትምህርት ቤት እንዲገባ የተደረገው ጠባዩን ለማረም ይችላሉ በሚል አስተያየት ጭምር ነበር። አንዱ መኩንን ደግሞ ታውቁዋለሽ። መጠጡ ለገና መቆያ ጄነራል ፍራንኮ የላከላት ነበር። ሠ አባሪ የፋሽስት ፓርቲ መና የቀረው ግብሩ ብቻ ሳይሆን አነሳሱም ጭምር እንደዚህ መናኛ ስለነበር ሳይሆን አልቀረም ፋሸዝምን በተመለከተ የመጨረሻጡና ዋናው ጥያቂ ለመሆኑ ርፅዮተ ዓለሙ ምን ነበር። ኛ ሥራን በአንድ ወጥ አመራር ማካሄድ ኛ የዘርን ንጽሕና መጠበቅና የበላይ ገዥነትን ማራመድ ኛ ዓለም አቀፍ ህግጋትንና ሥርዓቶችን መዋጋት ነበሩ የእነዚህ መርዛማ ሰባት ቃሳት ውጤት የኢጣልያን ሕዝብ በአምልኮተ እግዚአብሔር ከጸኑ ሥርዓቶች ውጭ አደረገው አምባገነኑ መሪ ማለትም ሙሶሊኒ ምንገዜም ትክክል ነው የሜል አስተሳሰብ ቀርጸ የሰውን የተፈጥሮ እኩልነት ደመለለ የዘር መበላሰጥን አሰፈነ እንኳን ወታደሮ ለመሆን ወጣቶቹን ለወታደርነት ሥራ ለማዘጋጀት አይችሉም በሚል አመለካከት ሴቶቹን ከማንኛውም ሥራ ከአስተማሪነት ጭምር አገዳቸው የኃይልና የውሸት ሥራን አነገሠ የሕዝቡን የዕለት ኑር ከአዋቂዎች ነን ባዮች ቅዥት ውስጥ ከተተው። መ ማጣቀሻ ዕሑፎች ዉበሃ ዐከበ ዳ ለ ኮዩ የኢትዮጵያ ገበሬዎች የመሬት ግምት አከፋፈል ርልዘክሰ ሃ ርዐዐ ይህል ሀኮ ሩ ነጠ ዐ ፀሀ ፍ በመንግሥት ላይ ለደረሰው ጉዳት ካሣ ሳይጠየቅ የቀረ በኢትዮጵያ ስደተኞች ከሀገር የወጣ በኢጣልያኖች የተወሰደ በእንግሊዞች የተወሰዱ የጣልያን ወታደር የዘረፈው ሕዝብ የተዘራረፈው ለገበሬ ሊከፈል ተፈቅዶ ሳይከፈል የቀረ ከ ሺህ እሥረኛ የባከነ የሥራ ጊዜ ሜ ዐ ዐ ለ የመንገድ ሠራተኞች ሳይከፈል ለ ባንዳ አገልግሎት የቀረ ለ ሥራ የፈታበት ለአካለ ጐደሎ የ ሚሊዮን አራዊት ዋጋ ድምር የኢጣልያኖች ከሕዝብ የገፈፉት መሣሪያ ከአዲስ አበባ እስከ ኮረም የተሠራውን መንገድ በኢትዮጵያ ላይ ደየረስ የቁ ድምር ጠቅላላ ድምር የፀሐፊው አጭር የሕይወት ታሪክ ባጭሩ ከዚህ እንደሚከተለው ነው የልደት ቦታ ሙንገሬ ዛለ ቡልጋ ሸዋ የአምስት ዓመት አርበኛ። ለ በዘመናዊ ትምህርት ቢኤ ከቀዳማዊ ኃይለሥላሴ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጋ ፀሀዐልለ ዐሀለሸዐ ቁ ዎ ሁሇ ፍ ኢንተርናሽናል ሊደርሺፕ ኢንስትቲዩት ህትመት ሥራ።
የከምባታ ጦር ጥቅምት ቀን ዓም አዲስ አበባ ገባ። እሱም በመቶ አለቃ ሞርጋንቲኒ የተመራው የኢጣልያ ጦር ዳውሮ ተክሌ በተባለው ቦታ በኢትዮጵያ ጦር ላይ አደጋ በጣለ ጊዜ በይፋ ተክፈተ ኢጣልያ ከመስከረም ቀን ምሮ በአይሮፕላን የአድዋን ከተማና አካባቢውን ስትደበድብ ሰንብታ ስሰነበር ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴም መስከረም ቀን አዋጅ ስለ አስነገሩ ሁኔታው ግልጽ ሆኖ ነበር ተጠንቅቆ ይጠባበቅ የነበረው የኢጣልያ ጦር በየግንባሩ በፍጥነት ተንቀሳቀሰ መስከረም ቀን አዲግራትን ይዞ ወደ እንቲጮና አድዋ የሜያደርሰውን የመኪና መንገድ መሥራት ጀመረ። በደጃዝማች መኩንን ወሰኔ መሪነት የወላይታና ከአዲስ አበባ የዘመተው ጦር ድኑን ላይ እንዲመክት በድምፅ ብልጫ ተዐወሰነኑ ነገር ግን የደጃዝማች ገብረማርያም ከቆቦ ድረስ መጥቼ እንዴት ዕድል አይስጠኝም ስለአሉ ውሣኔው ፈረሰ ሁስቱ ደጃዝማቾች አብረው እንዲዘምቱ ማድረግ የማይቻል ሆነ ራስ ደስታ ዳምጠው ራሳቸው እንዳይሄዱ ሠራዊታቸው በደሎ በረፃ ከደረሰበት ጉዳት ገና ስላአላገገመ የማይመች ሆነ ከብዙ ንትርክ በጊላ የድኑን ጐራ በዕጣ ለደጃዝማች ገብረማርያም ደረሳቸው ሻለቃ በቀለ ወያ ደግሞ በሰሜን ጦር ግንባር በአስረከቡት መሣሪያ ልክ ከአዲስ አበባ አራት መድፍ አንድ ሺህ አንድ መቶ ቤልጅግ መውዜር ጠመንጃ ከብዙ ጥይት ጋር ይዘው ሚያዝያ ቀን ዓም ዋደራ ደረሱ ይህም ለኢትዮጵያ ጦር የልብ ልብ ሰጠው የቦረናው ጦር ግንባር በዚህ ሁኔታ ላይ እንዳለ ንጉሠ ነገሥቱ ሀገር ጥለው ሄዱ። ጥቂትም ቢኖር ምሥጢር ወደ ጠላት ከማሸጋገር በስተቀር ለኢትዮጵያ የሰጠው ጥቅም አምብዛም ነው ሁኔታው አንዲህ ሳለ ንጉሠ ነገሥቱ ከደሴ በመኪናና በበቅሎ ተገብው መጋቢት ቀን ዓም ፃያ ከተባለው ቦታ ደረሱ ራስ ካሣና ራስ ስዩም ከተንቤን ጦርነት የተረፈውን ሠራዊታቸውን ይዘው ቀደም ብለው መጋቢት ቀን ከንጉሠ ነገሥቱ ተገናኝተው ስለነበር ስለ ጦርነቱ ልዩ ልዩ ምክር ተደረገሄ ዋና ዋናዎቹ የጦር አማካሪዎች ነጮች ነበሩ የንጉሠ ነገሥቱም አመለካከት የሚያዘነብለው ወደ እነሱ ነበር ንጉሠ ነገሥቱ ምክሩን በትዕግስት ያዙት። ከጦር መሪዎች አንዱም ወደ ጦርነቱ ሜዳ ስለአልተመለሱ መሪ አልነበረውም ስለዚህም ሁሉም በየፊናው መንገዱን ወደ ባዕታዩ ቀጠለ መሸሽ ጀምሮ የነበረው የጠላት ጦር ለቅቆአቸው የነበረውን ምሽጐች መልሶ ያዘ ያም ሆና ግን ወደኋላችን እንመለስ ካሉት ለጠላታችን ግንባራችንን እንጂ ጀርባችንን አናሳይም ያሉ ቆራጥ የኢትዮጵያ ጀግኖች ፍልሚያውን ቀጠሉ እስከ መጋቢት ቀን ዓርብ ድረስ ተኩስ ይሰማ ነበር በንጉሠ ነገሥቱ ሠፈር ምክር ተደረገ መኳንንቱና የጦር አለቆች ሐሳባቸውን ተጠየቁ ከቀረቡት ሐሳቦች አንደኛው ወደ ባዕታዩ ተመልሰን ጦሩን እንደገና አዘጋጅተን እንዋጋ የሚል በመሆኑ ንጉሠ ነገሥቱ ስጋት አደረባቸው ሥጋታቸውም ከማይጨው እግር ከነቀልን ዳግመኛ ጦርነት ለመግጠም የማይቻል ይሆናል የሚል ስለነበር ያለነው ተዋግተን ብንምት ይሻላል አሉ የንጉሠ ነገሥቱን ሐሳብ መኳንንቱ ስሳአልትቀበሉ ከብዙ ጎጎግር በቷላ መጀመሪያ ራስ ከበደ ወደ ነበሩበት ዋሻ ከዚያም ወደ ባዕታዩ መልስ ሆነ ንጉሠ ነገሥቱ መጋቢት ቀን ከሌሊቱ በ ሰዓት ባዕታዩ ደረሱ በባዕታዩ አዲስ የጦር ዕቅድ ተሠራ። የኢጣልያ ጦር በበኩሉ ንጉሠ ነገሥቱ የነበሩበትን መሐን የተባለውን ቦታ መጋቢት ቀን ያዘ። የንጉሰ ነገሥቱ ጉዞ ከማይጨው ወደ አዲስ አበባ ጉዞ ተቀጥሎ ሚያዝያ ቀን ተንታ ገቡ በማግስቱ ደግሞ አበደ ቤት መሮ ከሚባል ቦታ ከዚያም ሚያዝያ ቀን ሰጋምቦ ደረሱ በዚሁ ቀን የጣልያን ጦር ወረኢሉ መግባቱ ተስማ ከዚህ በኋላ ደግመን እንዋጋለን የሚለው ሐሳብ አከተመ በቀጥታ ወደ አዲስ አበባ ጉዞ እንዲደረግ ተወሰነ የአዲስ አበባው ጉዞ ቀጥሉ በለገሂዳ ጀማ በደብረ ግል አድርገው ዜማ ወንዝን ተሻግረው ሚያዝያ ቀን ፍቼ ከተማ ገቡ ከፍቼ ከተማ በዚሁ ሌሊት በ ሰዓት ተነስተው በአውቶሞቢል በመጓዝ ሚያዝያ ቀን ከጥዋቱ በ ሰዓት አዲስ አበባ ገቡ። የኢትዮጵያ መንግሥት የሚኒስሮች ምክር ቤትም በዘዙሉ ንጉሠ ነገሥቱ ወደ ጀኔሻ ፄደው ለዓክም መንግሥታት ማህበር ምክንያት የውስልትና ብቻ ሳይሆን በልጅ ኢያሱ ከምዋምዋት ሕዝባዊ ስሜትም ነበረበት ቤት መሮ ከሚባል ቦታ ከዚያም ሚያዝያ ቀን ለጋምቦ ደረሱ በዚሁ ቀን የጣልያን ጦር ወረኢሉ መግባቱ ተሰማ ከዚህ በኋላ ደግመን እንዋጋለን የሚለው ሐሳብ አከተመ በቀጥታ ወደ አዲስ አበባ ገ እንዲደረግ ተወሰነ የአዲስ አበባው ጉዞ ቀጥሎ በለገሂዳ ጀማ በደብረ ግል አድርገው ዜማ ወንዝን ተሻግረው ሚያዝያ ቀን ፍቼ ከተማ ገቡ የንጉስ ነገሥቱ ጉዞ ከማይጨው ወደ አዲስ አበባ ጉዞ ተቀጥሉ ሚያዝያ ቀን ተንታ ገቡ የተነሳ በማግስቱ ደግሞ አበ ከፍቼ ከተማ በዚሁ ሌሊት በ ስዓት ተነስተው በአውቶሞቢል በመጓዝ ሚያዝያ ቀን ከጥዋቱ በ ሰዓት አዲስ አበባ ገቡ ወ ወሖ ሠጩ ጩህ ማጣቀሻ ፅሑፎች ጳውሎስ ኛኞ ይሏሃምጂቷያና ያሏጣሷየያ ጋጦረንሦ ገጽ ገብረወልድ እንግዳወርቅ ሟፀጨው ገጽ ታደሰ ዘወልዴ ይላፃጎያኝ መቻ ገጽ ገብረወልድ እንግዳወርቅ ገጽ ጳውሎስ ኛኛ ገጽ ገብረወልድ እንግዳወርቅገጽ ምዕራፍ አሥራ አምስት የንጉሠ ነገሥቱ ስደትና የሠራዊቱ ም። ከሕዝብ ስለተነጠሉ አንዳች ማድረግ ተሳናቸው ጣልያን የጦርነቱን ጊዜ በማፋጠን ያገኘውን ጥቅም ሽፍቶች የጦርነቱን ቦታ በማብዛትና ጊዜውን በማራዘም አጠፉበት ግራ አጋቡት ሥራቸውም በሕብረተሰቡ ዘንድ ግንዛቤ እያገኘ ሲሄፄድ ከሽፍትነት ዐወደ አርበኝነት ተሸጋገረ አርበኞች የፈፀሙትን ሥራ ለመገንዘብ የጦርነት የአርበኝነት የታጋይነት የሽፍትነት ልዩነት ምን ላይ እንደሆነ ለይቶ ማወቅ ይገባል ሁለት መንግሥታት የሚያካሂዱት ውጊያ ጦርነት ይባላል አርበኝነት ደግሞ አንድ ሕዝብ በሌላ አገር ሕዝብ ተወርሮ ነፃነቱን በተገፈፈ ጊዜ መንግሥት በሌለበት ሁኔታ የሚያካሂደው ትግል ነው ታጋይነት አንድ ግለሰብ ብቻውን ጦይም ከጥቂቶች ጋር ስለሀገር የሚያካሂደው ተጋድሎ ነው ሽፍትነት ግን በግል ጉዳይ በመንግሥት ላይ አመፅ ማካሄድ ነው የኢጣልያ ወረራና የኢትዮጵያን የተጋድሎ ስልት ስንመለከት ከእነዚህ ሦስት የውጊያ ስልቶች በሁለቱ ማለትም በጦርነትና በአርበኝነት የተካሄደ ሆኖ እናገኘዋለን ዝርዝር ሁኔታውንም ከዚህ ቀጥሉ እንመለከታሰን ኛ የወልወል ግጭት ከተከሰተበት ከህዳር ቀን ዓም እስክ ሚያዝያ ቀን ዓ ም ድረስ የተካሄደው ውጊያ ቀዳማዊ ኃይለሥላሴና ቤኒቶ ሞሶሎኒ በርዕሣነ ብሔርነት የቆሙበት የሁለት መንግሥታት ጦርነት ነበር ኛ ንጉሠ ነገሥቱ ሀገር ጥለው ከፄዱበት ከሚያዝያ ቀን ዓም አንስቶ ተመልሰው በኦሜድላ በኩል የኢትዮጵያን መሬት እስከረገጡበት እስክ ጥር ቀን ዓም ድረስ ኢትዮጵያውያን ያካሄዱት ጦርነት ለሀገር የመከላከል የአርበኝነት ተጋድሎ ነው ኛ ጥር ቀን ዓም የጐንደር ጦርነት ተፈጽሞ ጀነራል ናዚ እስከተማረክበት እስከ ህዳር ዓ ም ድረስ ያለው ደግሞ ዘኢትዮጵያና በኢጣልያ መንግሥታት መካከል የተካሄደ ጦርነት ነው። ጠላቱንም ድል አድርጐ አባረረው አሥራ ስባት ኢጣልያውያንና ብዙ የሶማሌ ወታደር ተገደለ ሰባት ድግን መትረየስ ሦስት መቶ ጠመንጃ ሁለት ታንከ ተማረከ ነገር ግን በታንኮቹ ሲጠቀምባቸው ኣልቻለም ኦልፎ አልፎ ጦርነት ቢያደርግም የኢትዮጵያ ጦር ጀባ ሜራን ሳይሰቅ ምሽጉን አጥብቆ እስከ መስከረም ወር ዓም መጨረሻ ተቀመጠ ጠላት በበርጉዲ በኩል አዲስ መንገድ እያስመነጠረ መምጣቱ ተስማ በኢትዮጵያ በኩል ዝግጅት ተደረገ አንድ ቡድን ወደ አማሮ ተሻገረና በሀገረ ማርያም ጀርባ በፊንጭ ውፃ በኩል ቦታ ያበ የኢትዮጵያ ልጆች መፎካከርና ሰሥልጣን መዓጓታቸውን ትተው በአንድ ልብ ቆሙ በመተባበር አያሌ ጦርነት አካሂደው አያሌ ድል በማግኘት ከዘጠና ቀን ላላነሰ ጊዜ የባ ሜራን በር ተከሳከሉ ይሀ ጐራ የማይበገርሰለት ስለሆነ የጠላት ጦር ከሀገረ ማርያም አንስቶ እስከ ጀባ ጫራ ጋራ ጥግ ሥር ያለውን ቦታ ያዘ። ከዚያም ጥቅምት ቀን ቡሌ ከሚባለው ቦታ ደርስው ከሰው ተቀላቀሉ ከዚያ ደግሞ ጥቅምት ቀን ሀገረ ሰላም ከተማ ገቡ ዋደራ በተባለው ቦታ መቀመጥ የማያዋጣ ሆኖ ስለተገኘ ራስ ደስታ ዳምጠው ከ ወር ቆይታ በኋላ የጦር ሠፈራቸውን ነቅሰው ወደ አለታ ወንዶ ህዳር ቀን ተነስተው ህዳር ቀን በመድረስ ተፈሪ ኬላ የተባለውን ቦታ ያዙ ደጃዝማች ገብረ ማርያም ጥቅምት ቀን ከዚሁ ቦታ ደርሰው ስሰነበር የሁለቱ ጦር ለመቀላቀል ቻለ ጥቅምት ቀን ዓም አካባቢውን ይደበድቡ ከነበሩ አይሮፕላኖች አንዱ ልኩ ከተባለው ቦታ ተሰናክሎ ወደቀ በአካባቢው የነበሩ አርበኞች በውስጡ የነበሩትን ሁለት ኢጣልያውያን ቆራርጠው ጣሉአቸው ሌሎች ጣልያኖች ደግሞ ገሚሱ ይርጋ ዓለም ሚካኤል ሌሎች መናፈሻ ተክለ ፃይማኖት በየዛፉ ላይ ተቆራርጠው ተሰቅለው ተገኙ። በባሌ የዘመተው የኢትዮጵያ ጦር በኦጋዴንና በቦረና ግንባር በኩል የመጣውን የጠላት ጦር ከሁለት ፈልቅቆ በመሀሉ በመቆም የሚቻለውን ያህል ተከሳከለ በተሸነፈም ጊዜ በኦጋዴን ምዕራባዊ ግዛት የተመለሰውን የኢትዮጵያ ጦር ጨምሮ በአርሲ በኩል ወደ መሀል ሀገር ገባ ከሲዳሞ ጦር ውስጥ ሶርፌታ ዶዶላ እረና ከሚባለው አካባቢ የመጣው የሕዝብ ሠራዊት ጥር ቀን ዓም አርሲ ሲገባ ከባሌ ጦር ጋር ተቀላቅሎ ዳበረ የዚህ ጦር ሐሳብ አዲስ አበባ ገብቶ የልቡን ሠርቶ ሕይወቱን ማሳለፍ እንዲሆን በምክር ተመርጦም ነበር ነገር ግን እንደታሰበው አልተፈፀመም። ጉዞው በአዳሚቱሉ በኩል ቀጠለ ጠላትም በአይሮፕላን እየተከታተለ በየቀኑ ድብደባ አካሄደ የአርሲን ኅብረተሰብ በጀሌነት እያሰለፈ አዋጋው ጉዞው በቪህ ዓይነት ቀጥሉ የካቲት ቀን ዓም ታላቅ ጦርነት ተደረገ የሞተው ሙቶ የተረፈው አርበኛ ጉዞውን ቀጥሎ የካቲት ቀን ከሞጆ ወፈ ሻሸመኔ ከሚወስደው መንገድ ላይ ደረሰ በዛም አድናጦ ይጠብቅ የነበረው የጠላት ጦር ደፍጥጦ መንገዱን ለማለፍ ቻለ የካቲት ቀን መ ከተባለው ቦታ እንደደረሱ ጠላት ተከታትሎ ደረሰና ውጊያ ተካሄደ ሰማን ያህል ጣልያኖች ሞቱ የኢትዮጵያም ጦር በዱግዳ በኩል አድርጐ የካቲት ቀን ዓም ማረቆ ለመግባት ወደ ጉራጌ አገር ተሻገረ በዚህ ግንባር የነበረው ትግል በእንዲህ ተፈፀመ ማጣቀሻ ፅሑፎች ሰይፉ አባ ወሎ ያታሪያ ፃኗኃ ገፅ በጉሪጌ አገር የተካሄ ከኦጋዴንና ከዚና የጦር ግንዢ በባሌ። በደጃዝማች ዘውዴ አስፋው የሚመራው አርበኛ መንገዱን በጦርነት እየጠረገ ተጓዘ ሰባት ያህል የጠላት ወታደር ንደለ በሻለቃ ራስ መሥፍን የሚመራው ጦር ከሊሙ ደጃዝማች ዘውዴ ይግሞ ከኢባንቱ መጥተው ጀርቲ ከተባለው ቦታ ላይ ተገናኙ ጠላት ይህንን ሲሰማ ስለዘመተባቸው ታህሣሥ ቀን ዓም ጦርነት ተደረገ ጥር ቀን ዓም መንፍሬጉ ላይ መጠነኛ ውጊያ ተካሄደ። ማጣቀሻ ፅሑፎች ታደስ ሜጫ ዋኣሮ ሪ ገጽ ጩሼፀበሸ ከርዐጪ ሀ ታደሰ ዘወልዴ ፇሪ ሪመው ገጽ ሙሉሰው ምትኩ ነዎ ጳፅፅ ታ ጠረፍ ገጽ ታደስ ዘወልዴ ገጽ ከበደ ተሰማ ዖታሪ ማዕታወቾቹ ገጽ ምዕራፍ ፃያ አምስት ግንደ በረትና ሜጫ የተካፄደው ትግል ንጉሠ ነገሥቱ ወደ ውጭ አገር መሄዳቸው ሲረጋገጥ አዲስ አበባ ውስጥ የነበረው የኢትዮጵያ ጦር እጁን ማውጣት ነበረበት የጠሳት አመጣጥ በደብሪ ብርፃንና በናዝሬት በኩል መሆኑ ታውቆአል የሲዳሞው ጦር ለብዙ ጊዜ እንደሚመክት ስለአልታወቀ የጂማ በር አላስተማመነም ስለዚህ ከአዲስ አበባ ለመውጫ የተመረጠው በር የወሰጋ በር ሆነ ጥቂቶች ች ደግሞ ወደ ቡልጋ ገቡ ው ለጋ በር ከወጣው ጦር በመቶ አለቃ ወልደ ዮሐንስ የሚመራው አንዱ ቡድን ሚያዝያ ቀን ዓም ገፈርሣ ሳይ ከባንዳ ጋር ግጭት አጋጠመው ቢሆንም ጉዳት ሳይደርስበት ጥሉት አለፈ የኢትዮጵያ የጦር መሪዎች ከአዲስ አበባ ወጥተው በወጨጫ በመናገሻ ጫካዎች አድፍጠው መጠና መኑ ጦር ወደ ወለጋ ለመሄድ ሲጓዝ በግንቦት ወር መጀመሪያ ወልመራ ላይ በሻለቃ ራስ መስፍን የሚመራው የኢትዮጵያ ጦር ግንባር ለግንባር ገጠመው ምንም ጠንክሮ ቢዋጋ የኢትዮጵያ ሠራዊት የጠላትን ጦር ሊመልሰውና ጉዞውን ሊያስቆመው አልቻለም አንድ ጄነራልና ብዙ ወታደሮች ግን ገደሉበት የጄነራሉ ሐውልት እስከ ዓም ድረስ ገፈርሣ በመንገድ በስተሰሜን ቆሞ ይታይ ነበር ከማይጨው በኋላ ደፍሮ ንግንባር ለግንባር የገጠማቸው ስው አልነበረምና ጣልያኖች ይህንን ቦታ ሁለተኛ ች መወ የአካባቢውን ሕዝብ በስብከትና በትዕዛዝ ተፅዕኖ አድርገብት ስለነበር በያለበት የባንዳ ኃይል ተንቀሳቀስ ሰኔ ቀን አዳበርጋ ስኔ ቀን ደግሞ ሜታ ዋዩ ግጭት ተደረገ ነገር ግን በአርበኛው እምብዛም ጉዳት አ መ ቀጠል አርበኛው ሙሌ ከሣንድ ፎርድ ቤት የሠፈረውን የጣልያን ወታደር ለማጥቃት ዕቅድ አዘጋጀ ነገር ግን እቅዳቸውን አስቀድሞ በመስማት ጠላት ወደ አዲስ አበባ ሽሸ እነሱም ተከታትለው ሐምሌ ቀን ዓም ፅለተ እሑድ ወግዲ ከምትባል ቦታ ገጠሙት ከጥዋት እስከ ምሽት የቆየ ውጊያ ተካሄደ። አርበኞቹም በሦስት ረድፍ የመጣባቸውን የጠላት ጦር ተጋጥመው ሀዳር ቀን ዓም ወተት የጠላት ኃይል ስለአየለ ህዳር ቀን ወደ ስሳሌ ተሻገሩ አርበኞች ባይበገሩለትም ጠላት ማጥቃቱን አልተወም ታህሣሥ ቀን አዲስ ጦር ሠርቶ መጣ አርበኞችም ግንባር ለግንባር ገጥመው ወጉት አርባ ስባት ባንዶች ማምለጥ ሲሳናቸው እየሸሹ ከአንድ ታላቅ ዋሻ ውስጥ ተደበቁ። ከሰላሌ አርበኞች ጋር እየተተናነቀ የሙገርን ወንዝ ተሻግሮ ሜጫ ክልል ሲገባ የዚያ አካባቢ አርበኞች በፋንታቸው ይጠዘጥዙት ጀመር በአንድ ኩሎኔል የሚመራ ጦር ክገብረ ጉራቻ በሐሮ በኩል አድርጐ አደሞጃ ደረሰ አርበኞቹም የካቲት ቀን ግንባር ለግንባር ገጠሙት የማያሳልፉት ሆነ ወደ ተፍኪ ለመጓዝ የነበረውን ሐሳብ ለውጦ ወደ አዳስ አበባ ተጓዘ ያለቀው አልቆ የተረፈው አዲስ አበባ ገባ አርበኞች የካቲት ቀን አድአ በርጋ የኪዳነ ምሕረትን በዓል በፈንጠዝያ ከአከበሩ በኋላ በማግስቱ የካቲት ቀን ከጐጃም የመጣውን ጦር እየተከታተሉ ሲወጉት ዋሉ የካቲት ቀን ደግሞ ሌላ አዲስ ጦር ከጐዳም የካ ከተባለው ቦታ ደረሰ። አርበኞቹ ከየካቲት ቀን እስከ ቀን ድረስ ያለ ዕረፍት ወጉት ጠላት ወደ ጂማ ለመሄድ የነበረውን ሐሳብ ለውጦ የካቲት ቀን ዓም በበዲና በሙሉ በኩል ወደ አዲስ አበባ አመራ መጋቢት ቀን ከዚያው ከጐጃም ሌላ ፈረሰኛ ጦር መጣ አርበኞቹም ሞጆ ላይ ገጥመው ብዙ ሰውም ፈጃበት። ጠላትም ወደ ኋላው ተመለሰ ልጅ ጃገማ ኬሉከመፃል ከአርበኞች ጓዶቻቸው ጋር ፈረስ የያዘ የፋሽስት ጦር ቀደም ብሎ ወደ አምቦ ሄዶ ነበር በርጋ ከተባለው ወንዝ ሲገባ በባላምባራስ ደጃዝማች ዘውዴ የሚመሩት አርበኞች ገጠሙት ጦርነቱ ከመጋቢት ፋ እስከ ቀን ዓም ድረስ ቀጠለ በመዓልትና በሌሊት በተካሄደው ጦርነት ያለቀው አልቆ የተረፈው የጣልያን ጦር አዲስ ዓለም ገባ። እሱም ተዘጋጅቶ የመጣበት ጉዳይ ነበርና አርበኞቹን ለመፍጀት ከበባ አደረገ አርበኞቹ ሦስት መቶ ስድሣ የጠላት ወታደር ገድለው ከበባውን ሰብረው በሙውጣት ከሰላሌ ወደ አዳበርጋ መሬት ሲሻገሩ የጦር መሣሪያ ምርኮ መሰብሰቡ ሥራ እስከ አሥራ አምስት ቀን ዝለቀ የካቲት ቀን ኖሌ ከሚባለው ቦታ ጠላት አደጋ ጥሎ ብዙ ስው ገደለ ብዙም ማረከ። ወይዘሮ ከበደችም ጠላት ሰመታረቅ ያቀረበሳቸውን ጥያቄ ረግጠው አአርበኞች ጋር ሰኔ ቀን ንዞ ጀመሩ ይኸ በአንዲህ እንዳሰ ሌላ የጠላት ጦር ቤቱንና ቤተክርስቲያኑን አያቃጠለ የራያ ሠራዊት አስከትሉ ወንዱን ቭያሰለበና የሴቱን ጡት አያስቆረጠ መጣ አርበኞችም ኢዲዋ ከተባለው ቦታ ግንቦት ቀን ዓም ግንባር ለግንባር ገጥመው ወጉት በጦርነቱም ሳይ አራት ከጠላት ወገን በኩል የዘመቱ ከነስበን ጠመንጃዎቻቸው ተማረኩ ምርኮኞቹም በጠላት ተገድደው ከመዝመት በስተቀር ሌላ በደል ፈጽመው ስሰአልተገኙ መሣሪያቸውን አስረክበውና ምክር ተቀብለው በሰላም ተሰተቀቁ በዚሁ ጊዜ የጠላት ጦር በሌላ ግንባር በባሳምባራስ ራስ አበባ ሳይ ዘመተ። በዚህ ጊዜ አጋፋሪ ፊታውራሪ ሞላልኝ በጥርጣሬ በመከታተል ከቦታው ደርሰው በጠላት ላይ አደጋ በመጣልለ ምርኮኞቹን አስለቀቁ በተካፄደው ውጊያ አጋፋሪ ፊታውሪሪ ሞላለኝ ራላቸው ቆሰሉ አርበኞች ጓደኞቻቸው ደርሰው የተጧጧፈ ጦርነት ተካሄደ ጠላት ድል ሆኖ ሲሸሽ አሥራ ሁለት ወታደሮች ክከነመሣሪያቸው ተማረኩ ነ እንደዚሁም ሌላ አሥራ ሁለት ጣቃ ካኪ ተማረክከ ለባንዳ መ ር ነበር ምርኮኞቹ መሣሪያቸውን አስረክበውና ምክር ተተብለፁ ተ ሣ ጠላት ከመርሐ ቤቴ ወደ ግንደ በረት የሚሻገረውን አርበኛ ለመደምሰስ ገሠገሠ በመቶ አለቃ ደጃዝማች ገለታ ቆርቹ የሚመራው አርበኛ የጀማና የወንጭት ወንዞች ከሚገናኙበት ቦታ ሰኔ ቀን ዓም ደርሶ አደጋ በመጣል ወጋው ከጠላትም ከአርበኞችም ብዙ ሰው ሞተ ዘዚህ ውጊያ ላይ ብዙ አርበኞች በጠላት እጅ ቢማረኩም ጠላት እነባላምባራስ ሪስ አበበን የመከታተልና የማጥፋት ዓላማውን ለማደናቀፍ ተቻለ ቀን ዓም ጠላት አርበኞችን ለማጥቃት አርበኞች ጸሉታ ከተባለው ቦታ ሊገጥሙት ተዘጋጁ ነር ግን ጠላት ሁኔታውን በመገምገም ተኩስ ሳይከፍት ወደ ኋላው ተመለሰ ይህ ሁኔታ ከታሪክ ውስጥ የሚጠቀስበት ሌላ ምክንያት ስለአለ እንጂ የጠላትን ፍርሐት ለማሳየት ብቻ አይደለም በቪሁ ቀን አርበኞች የሠፈሩት ወይዘሮ አዩ አንበሳ ዜት ነበር። በነሐሴ ወር ዓም የተፈጠረበትን ቀን እስኪረግም ድረስ አስጨንቀው ወጉት ይህንን ቂም ለመበቀል ጠላት ወረጎ በተባሰው ቦታ በነበረው በአርበኞች ቡድን ላይ ነሐሴ ቀን ዓም ከንጋቱ ሰዓት አደጋ ጣለ አደጋ የተጣለበት ቡድን ራሱን ለማዳን በርትቶ ተከላከለ አገሪት በተባለው ቦታ የነበረው ሴላው የአርበኛ ቡድን ፈጥኖ በመድረስ አዳነው በአጥቂው የጠላት ጦርና በረዳቱ መካክል ጣልቃ ገብቶ በማጥቃት ረዳቱን ጦር ወደመጣበት በመመሰስ አስለቀቀው ሴላው የአርበኛ ቡድን ደግሞ ነሐሴ ቀን ዓም ፌጥራ ሳይ የነበረውን ምሽግ አልፎ ቡዮና እረመሸት ከሚባሰው ቦታ የጠላትን ወታደሮች ገድሎ የተረፉትን በማባረር አካባቢውን ከጠላት ነፃ አደረገ በመርሃቤቴ አውራጃ ወረሞ በተባለ ቦታ በነበረ ደምሴ ስሜ በተባለ የባንዶች መሪ ላይ አርምጃ መውሰድ አስፈለገ እርምጃ እንዲወሰድ ያስፈለገው የመርሃ ቤቴንና የሚዳን ሕዝብ በሙሉ እየዘረፈ ለጠላት መሪ በመሆን በአርበኞች ላይ ጉዳት እያደረሰ ሰለአስቸገረ ነበር። የተከበበውን አርበኛ አዳነ ሰኑ ቀን ዓም ጠላት መርሐቤቴ ቁምአምባ ከተባለው ቦታ መጣ አርበኞቹም ግንባር ለግንባር ገጠሙት ወያው ከሌሊቱ ሰዓት ጀምሮ እስከ ቀኑ ሰዓት ድረስ ቆየ ሁለት ጣልያናውያን የጦር መኮንኖች ቆስለው በቃሬዛ ተወሰዱ ዛምሣ ሦስት ባንዳ ሞተ ሌላ አርባ ሦስት ባንዳ ቆስለ አርባ ሰባት ጠመንጃ ተነሳ ጥቂት አርበኞች ሞቱ ሌሎችም ቆሰሉ የ ዓም ዘመን በዚህ ዓይነት ተፈጽሞ የ ዓም ትግል ቀጠለ ጦርነቱ ውሉም ሳያድር በመስከረም ወር ተጀመረ። በዚሁ ቀን አንድ ሌላ የአርበኛ ቡድን ከቀኑ በ ሰዓት ሞጆ አካባቢ በሌላ ባቡር ላይ አደጋ ጥሎ ጉዳት አደረሰበት አርበኞች አዋሽ አርባ ቦርደዲ በተባለው ቦታ በባቡር ላይ አደጋ ጥለው በዚያ ከነበረው የጠላት ጦር ጋር ተዋጉ ነሐሴ ቀን ዓም ደግሞ አዋሽ ባቡር ጣቢያ በሠፈረው በአንድ ጄነራል በሚመራ ጦር ላይ አደጋ ጣሉበት። ቀደም ብሎ በተደረገ ጦርነት ቀኝ እጃቸውን ቆስለው ነበርና ችግሩ ቀላል አልነበረም ነገር ግን ህዳር ቀን ዓም ስለተገኙ ደስታ ሆነ ባላምባራስ ራስ አበበ አረጋይ በጠፉበት ጊዜ ሠራዊታቸው ይፈልጋቸው ነበር ሠራዊቱ እሳቸውን ይፈልግ በነበረ ጊዜ ወደዳማ ከተባለ ቦታ ከቀኛዝማች ከክውዴ ተክለጊዮርጊስ ቤት አንድ ባለወርቅ መርገፍ የኢትዮጵያ ሠንደቅ ዓላማ ህዳር ቀን አገኘ በዚህም ታላት ደስታ ሆነ ያም የሰንደቅ ዓላማ በጦርነት ጊዜ ሁሉ የአርበኛው አርማ ሆኖ ኖረ አሁንም አዲስ አበባ በጥንታዊ ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማህበር ጽቤት ለታሪክ መዘክርነት ተቀምጦ ይገኛል ባላምባራስ ራስ አበበ ከሥራዊታቸው ጋር በተለዩበት ጊዜ ክበሻ አላየ ጋር መስዳ አቶ ተስማ የተባለ ገበሬ ደብቆ አቆያቸው አላቸው ከሠራዊታቸው ጋር ተመልስው እንደተቀላቀሉ ጦርነቱ ቀጠለ በተለይ ራሣ በተባለው ቦታ ላይ ያካሄዱት ጦርነት በቡልጋ ሕዝብ ዘንድ ሲታወስላቸው የሚኖር ነው በሀገር ላይ የጨፈረውን የጣልያን ጦር በዚያ ቦታ ራሣ በሬሣ አደረጉት የአዘቦም ኦሮሞ የሸዋን ቁሳ እንደተሸከመ በየጫካው ተራገፈ በዚህ ወቅት ንጉሥ መልአክ ፀሐይ ኢያሱ ጌልጌላ ነበሩሪ ከዚያም ዐደ ሙገሬ ዛላ መጥተው ጭንቂት ማርያም አቶ ተክለ ወልድ ቤት ሠፈሩ። ሌሳው ቡድን ደግሞ ገባሮች ከሌላ አምባ ተዋግቶ አሸነፈ አንድ አልቤን መትረየስና ስንቅ ማረከ ሀገሩ በመጎዳቱ ምክንያት ምግብ እንደልብ አይገኝም ነበርና ስንቅና ከብት መማረኩ ረዳው በጉንቢንሣ በኩል አንድ በጄነራል የሚመራ የጠላት ጦር መጣ አርበኛውም በጠነክረ መንፈስ ሰኔ ቀን ዓም ገጥመውት ወጉት የጠላት ጦር በሶማሌና በሊቢያ ወታደር የተሞሳ ነበር እሱንም ድል አድርገው የጀነራሉን የማዕረግ ልብስ አስጥለው አባረሩት የጠላት ጦር ማሣሪያውን ከማሸላ ጉድጓድ እየጨመረ ሬሣውን እያቃጠለ ሸሽቶ በጮባ በኩል ወደ ምንጃር ተሻገረ በፊታውራሪ ወልደፃድቅ ዘውዴ የሚመራው አርበኛ ከመዝ በመንቀሳቀስ ሸላ ገበያ ጉርፍ ሐምሌ ቀን ዓም ከጠላት ጋር ጦርነት አደረገ አንድ መድፍ ከነጥይቱ ጋር ማረክ የዚህ መድፍ ጉዳይ ምስጢር እንደሆነ ቀረ። በራስ አበበ አረጋይ ከሚመራው የአርበኛ ሠራዊት ጋር የካቲት ቀን ዓም ዱቤ ላይ የካቲት ቀን ዓም እምቡር ሥላሴ ላይ ጦርነት ተደርጐ ዘጠላት ላይ ጉዳት ደረስሰ አርበኞች እምብዛም ሳይጎዱ ወደ በረከት መሲል ሄፋ ሙገሬ አካባቢ ባሉት አርበኞች ላይ የካቲት እና ቀን ዓም ጠላት ዝመቻ አደረገ በተለይ የየካቲት ቀኑ ውጊያ ከባድ ነበር አርበኞች በጉርባ አገር በምስለኔ አገር በቅጭንፍር በጭንቂት በአሰከሴ በጥይትና በአጅ ቦምብ ደበደቡት ጠሳት ቢሸሽም አላመለጠ በየቀኑ የጦርነት ንዝንዝ ያሰለቸውና የነፃነት አየር የሸተተው የአርበኛ ሠራዊት ሴት ወንዱ ልጅ አዋቂው ወጥቶ ቀጠቀጠው በዚህ ግንባር ይህ ጦርነት የመጨረሻው ሆነ ከመስከረም ቀን ዓም ጀምሮ ጊዜ የሸበመተው የጠላት ጦር ሌላ እንቅስቃሴ አላደረገም። ይህንን መንገድ መቆጣጠር ጠቅላላውን የጠላት ወረራ መግታት መሆኑን ስለተረዳ ትግሉን በይበልጥ አጠናከረ ከግንቦት እስከ ቀን ዓም በዚሁ ቦታ ግንባር ለግንባር ገጥመው ወጉት ጉዞውንም አገዱት የይፋት አርበኛ ሲያይልበት ጠላት ከደብረ ብርሃን አንድ ባታሊዎን ጦር ወደ አንኮበር ሳከ ክይፋት እስከ ቡልጋ የተቀጣጠለውን እንቅስቃሴ ሽንጥ ለመቁረጥ ጦሩ በፍጥነት ተንቀሳቀለ የአንኮበር ጀግኖች እነባላምባራስ ይልማ ወልደኢየሱስ በጀግንነት ተከላከሉ ነገር ግን ከተማይቱን ማዳን አልተቻላቸውም ብዙዎች ጠሳታቸውን እየጨፈጨፉ ወደቁ ጠላት ግንቦት ቀን ዓም የጎረቤላን ከተማ ያዘ አርበኞች በዙሪያው ባሉት ተራሮች ተሰማርተው ከደረሰባቸው ጉዳት ጥቂት ከአንሠራሩ በቷላ ሰኔ ቀን ከዚያም ስኔ ቀን ጀምረው ለአምስት ቀን ያለማቋረጥ ወጉት አዝማች ሆኖ የመጣውን ጣልያናዊ ሻለቃ ገደሉት ቢሆንም ጎረቤሳን ማስለቀቅ አልቻሉም። የሚመራውም በባላምባራስ ይልማ ወልደኢየሱስ ነበር ይህ ቡድን ከተማረክ በኋላ በደብረ ብርሃን ዞሮ ጥር ቀን ዓም አንኮበር ገባ ይህ ሁኔታ ሰጣልያን ታላቅ ዕፅድል ሆነለት ተይዘው የመጡትን አርበኞች በሙሉ ጥር ቀን ዓም የጥምቀትን በዓል ሰማክበር ሕዝብ ከተሰበሰበበት በአደባባይ በመትረየስ ረሸናቸውዙ ይህ ድርጊት ለሰአንኮበር ሕዝብ የማይረሳ ትምሀርት ስጠው ዴ ጣልያን በአንድ ወገን ጦር እያቀረበ በሌላ ወገን ወደ እሱ እንዲገቡለት ያባብል ጀመር አርበኞቹ ግን አልተታለሉለትም ተዘጋጅተው በር በር ይዘው ጠበቁት እሱም በአንድ ጄነራል የሚመራ የሶማሌ ጦር በደብረ ሲና አንድ ባታሊዮን በቡሎፋርዳ ሌላ ባታሊዮን በጉቨር አንድ ባታሊዮን በቁንዲ ከደብረ ብርፃን ደግሞ በጄነራል ማሊቲ የሚመራ ጦር አመጣ አርበኞቹ በየበሩ በጥይት ጠዘጠዙት በቡሎፋርዳ በኩል የመጣውን ድል አድርገው አባረሩት። ከዚያ ቁጥሩ አነስተኛ ሠራዊት መካከል ይህንን ያሀል ሰው በአንድ ጊዜ መውደቁ ቀላል አልነበረም በተለይም የተማረኩትና የቆሰሉት ዕድል መጥፎ ሆነ የጠሳት ጦር እየቀለለ ሲሄድ አርበኞች ማጥቃት ያኩ በፍጥነት ተንቀሳቅሰው መጋቢት ቀን ማጭዴ ከተባለው አገር ጠጥተው ሠፈሩ መጋቢት ቀን ሳለ ጀናሞሬን ከዚያም መጋቢት ቀን አምባ ላይ የነበረውን የጠላት ጦር አባረሩ ወዲያው ዕለቱ ዱዋይ ሜዳ የነበረውን የጠላት ጦር አባረው ምሽጉን በመያዝ የኢትዮጵያን ሰንደቅ ዓላማ ሰቅለው ሠፈሩ መጋቢት ቀን ዓም ንጉሠ ነገሥቱ ደብረ ማርቆስ መግባታቸውንና የኢትዮጵያ ረዳት ጦር አዲስ አበባ መድረሱን የሚያበስር ደብዳቤ ከውስጥ አርበኞች ተላከላቸው ይህንን ሰምተው ወደ ደብረ ብርፃን ሲወጡ በለድ ላይ የጠላት ጦር ገጠማቸው አሱን አብርረው ከዚያው ሠፍረው አደሩ ሚያዝያ ቀን ዓም ደብረ ብርሃን ገቡ ከዚያም ። የተግደረደረ መስሎት ጠሳት ከመሐል ቦታ ድንኳን አስጥሎ መዝናናት ያዘ አርበኞች በሰሳይ ክአጠሩ በኋሳ በመነፅር ተመልክተው ማን ማንን እንደሚመታ ተከፋፍለው ከሩቅ በማነጣጠር አንድ ላይ ሮምታ በመተኮስ ሲዝናኑ የነበሩትን ከፍተኛ የጠላት የጦር መኩንኖች በአንድ ጊዜ ጨረሱአቸው በመንዝና በተጉለት በ ዓም የተካሄደው ጦርነት ከሞላ ጐደል ይህንን ይመስል ነበር ጠላት ይቀዘቅዘልኛል አርበኞችም ይደክማሉ የሚል ሐሳብ አድሮበት ነበር ነገር ግን የ ዓም ሁኔታ የባሰ ሆነ በዚሀ ጊዜ ከቡልጋ ወን መልአከ ፀሐይ ኢያሱ ስለመንገሁ በመንዝና በተጉለት አዲስ ወሬ ተሰማ በዚሁ ሰሞን ቀደም ብለው በድንገት ተማርከው የነበሩት ፊታውራሪ ወንድምነህ ጓደኞቼን አባብዬ አመጣልሀለሁ የሚል ቃል ሰጣልያንበመስጠት ከተለቀቁ በኋሳ እንኳንስ ሌላ ሊያመጡለት እሳቸው ራሳቸው የአርበኝነት ትግላቸውን ቀጠሉ በሰላይ አማካይነት ከሚያገኙት መረጃ አንዳንድ እየሳተ ስለአስቸገራቸው አርበኞች ራሳቸው ወደ ምሽግ እየቀረቡ ማጥናት ያዙ በተጉለት አካባቢ የነበሩ አርበኞች በደብረ ብርፃን አካባቢ የነበረውን ሁኔታ እየቀረቡ አጠነ መስከረም ቀን ዓም እስክ ዘንዶ ጉር ድረስ ተጠግተው አጠኑ አንደኛው ጥቅም በአንድ የባንዳ መሪ ቤት የተደበቁ ሠላሣ አፈድስት መውዜር ከነጥይቶቻቸውና ሌላም ለአርበኛው የሚያገለግሉ ፕሪቶች ማግኘታቸው ሲሆን ሁለተኛው ጥቅም ደግሞ የጠላትን ሁኔታ በቅርብ ማወቃቸው ነበር አርበኛው ከዚህ ጥናት በኋሳ ወደ ዘንዶ ጉር አመራ ገጦ ከተባለ ቦታ ጣልያንን ግንባር ለግንባር ገጠመው። ጥቅምት ቀን ዓም ቀያ ከተባለው ቦታ ገጥመው ደበደቡት ጠላትም ወታደሩን አስፈጅቶ ሽሸቱን ቀጠለ ህዳር ቀን ዓም ደንገዜ ቆሎ ማርገፊያ ከጠላት ጋር ከፍተኛ ጦርነት ተደረገ በልጅ ግዛቸው ኃይሌ የሚመሩት አርበኞች የጠላት ጦር ወደፊት እንዳይገፋ ወደ ጊኋላውም እንዳይመለስ ሰግጠው በመያዝ ከህዳር እስክ ቀን ድረስ አራት ቀን ወጉት። በማንስቱ በልጅ ግዛቸው ኃይሌ የሚመራው አርበኛ ሰእርዳታ ደረሰ በጠላት ላይ ተከነበለበት የጠላት ወታደርም እንዳይተኩስ ቆፈን እንዳይሸሸ ብርክ ያዘው ሁለት ነጮች ከጥቂት ወታደር ጋር ሲያመልጡ አብዛኛው በጥይትና በጉራዴ አነከቱት ጣልያንም የተረፈውን ር ወደኋላው ተመለስ የመ እልቂት በአካባቢው ሕዝብ ዘንድ ሲታወስ ጣልያን ተደጋግሞ በደረሰበት ውርደት ተቆጨ በቂ ጦር ለ ት ጊዜ ፈጀበት ስለዚህ በየካቲት በመጋቢትና በሚያዝያ በዚህ አካባቢ ርዓት ማካፄድ አልቻለም አርበኞች እረፍት አደረጉ የቆሰለው አገገመ ጠላትም አስተማማኝ የመሰለውን ጦር አዘጋጅቶ የወሎን ጦር በስፌድ ሜዳ የራያንና የጥሙጋን በምችግ የጀሌንና የወረይሉን ባይገም አሳልፎ በአፍቅራ ላይ ሲያዘምት ተንቀሳቀሰ የአርበኛው ቁጥሩ እጅግ ብዙ ስሰነበር ባለመተዋወቅ እርስበርሱ እንዳይጐዳዳ በበኩሉ ጥንቃቂ አደረገ ጠላት አስቀድሞ መጥቶ ከላውን ምችግን ከወደኋላም የዱገምን በሮች እንዳይዝበት ተሽቀዳደመ ከመድረሱም ገጥመው ግንቦት ቀን ዓም ታላቅ ጦርነት ተደረገ ጣልያን የአርበኛውን መጠንከር ሲያይ ከምድር በመድፍ ከሰማይ በአይርግላን በቦምብ ደበደበው አርበኛው ተጠግቶ የጨበጣ ውንያ ተካሄደ ሰነ ፍልሚያ በኋላ የጠላት ራወብ ከሁለት ን ኋላ የጠላት ጦር ከወዲያ ወዲህ ተራወጠ ድሉ በዚህ ጦርነት በጠላት ላይ ብዙ ጉዳት ደረሰ ከአርበኞችም ወገን ብዙ ሰው ሞተ ሴሳም ብዙ ቆሰለ ቢሆንም ድል የእነሱ በመሆኑና ብኹ ምርኮ በማግኘታቸው ተጽናኑ የምርኮን ነገር ስንመለከት በዚህ ጦርነት ላይ ከተከናወኑት ሥራዎች የአንድ የአርበኛንና የአንድ ባንዳን ጉዳይ ማውሳት ይገባናል አንድ ወጣት አርበኛ ከአንድ ባሳገር ቤት ገብቶ ባካሄደው ዝርፊያ ተከስሶ ጥፋቱ ከተመረመረ በኋላ ይቀጣል መሣሪያውንም ይገፈፋል ጀሌውን እንዳሰ ይህ ከላይ የተገለፀው ጦርነት ይካሄዳል። የቀዳማዌ ኃይለ ሥላሴንም ሥልት አርበኛው መልሶ እንዲቀበል በማድረግ ረድቶአል ስለዚህ ማህበሩን ያቋቋሙ አርበኞች በታሪክ ክብርም ምስጋናም ይገባቸዋል ምንም እንኳን በተደጋጋሚ በተካሄዱት ጦርነቶች ጉዳት ቢደርስበት ጣልያን አርበኞችን ለማጥቃት የሰነዘረውን ክንዱን ሳያጥፍ እርምጃውን ቀጠሰ በራስ አበበ የሚመራው ሠራዊት ህዳር ቀን ዓም ምሑይ ላይ ለሦስት ቀን ውጊያ አካፄደበት አንድ ኢጣልያዊ ከፍተኛ መኮንን ሞተ ከበባው ጠንካራ ስለነበር ጣልያን ለወታደሩ ጥይትና ስንቅ በአይሮፕላን አምጥቶ ጣሰለ ነፋስ አቅጣጫውን ለውጦ ነበርና ስንቁ ለአርበኞች ደረሰ በውጊያው ላይ ብዙ የጠላት ወታደር አለቀ ከአርበኞችም ጀግናች ወደቁ አርበኞች ብዙ መሣሪያ ማረኩ የሸዋ አርበኞች ሐሳብ ከፍ ሲል በተጠቀሰው ዓይነት ተጠቃሎ እያለ የጠላት ጦር መጣ አርበኛው ህዳር ቀን ዓም ዲርማ ከተባሰው ቦታ ገጠመው ከሁለቱም ወገን ብኹ ሰው ወደቀ። ከቪያም መጋቢት ቀን ዓም ድርገሚት አቦ በሜደረገው ክብረ በዓል ሳይ አደጋ ለመጣል ተንቀሳቀሰ ነገር ግን አቶ አጥናፌ ቀርቹ የተባሉ ስው በመሳክ አርበኞች ወደ ክብረ በዓል እንዳይመጡ አደረጉ ዕቅዱ ፈረሰ በዕቅዱ መፍረስ የተናደደው ጠላት ወደ ምሽጉ ሲመለስ አርበኞቹ መሣቆ አዋጅ ከተባለው ቦታ ላይ አደጋ ጥለው ክፉኛ አጐሳቆሉት የመንዝና የተጉለት አርበኝነት በእንዲህ እንዳለ በቡልጋ ወገን እርቅ ፈረስ ወሬውም ወዲያው ተሰማ አርበኞች ጠላት በተከታታይ ለሚወስደው እርምጃ ተዘጋጁ የእርቅ ንንግር ይደረግ በነበረበት ወትት በጄነራል ናዚ ትዕዛዝ አንዳንድ ምሽጐች ለአርበኞች በተሰቆቁ ጊቬ የላሎ ምድርን ምሸግ ልጅ ተፈሪ ዳጌ በየካቲት ወር ዓም ተረክበው ነበር እርቅ ከፈረስም በኋላ አልለቀቁም ነበርና ጣልያን አዘናግቶ ግንቦት ቀን ዓም ያዛቸው እሳቸው በሰላም እንደተቀመጡ መያዛቸውን ምክንያት በማድረግ ስለተከራከሩ ቀወት እንዲቀመጡ ተወሰነ የአያበርን ምሸግ እና መሣሪያ የተቀመጠበትን ቦታ ሲያጠኑ ከቆዩ በጌላ በአንድ ጠመንጃና በጥቂት እጅ ቦምብ አደጋ ጥለው አንድ ካፒቴንና አንድ መቶ አለቃ ከብዙ ሐማሴንና ባንዳ ዶር ገደሉ አንድ ባለውፃ መትረየስና ብዙ ጠመንጃ ማረኩ ከዚያም በዝማሞ ባይሞድ አድርገው ጥሞናጌ ገብተው አርበኝነታቸውን ቀጠሉ እርቅ በፈረሰ ጊዜ ባልተመቸ ሁኔታ ላይ ከነበሩት አርበኞች ቡድን አንደኛው በፊታውራሪ ወንድሜነህ ይመራ የነበረው ነው እሱም አደጋውን ለማሳለፍ ፈንጣጣ ዋሻ ገባ። ሰኔ ቀን ዓም በዚሁ በተጠቀሰው ቦታ ጣልያንን ግንባር ለግንባር ገጥመው ወጉት ባለቤታቸው ወይዘሮ ስብለ ወንጌል ኃይሉም ባላቸው የአባታቸውን የራስ ኃይሉን ዓላማ አእንደማይከተሉ ቁርጡን አወቁት ጠላት ሕዝቡ አንዳልተገዛለት ባወቀ ገዜ ቤቱን ማቃጠል ከብቱን መዝረፍ ያዝበ በደጃዝማች ቢትወድድ መንገሻ ጀምበሬ የሚመራው አርበኛ መልካና ዴንሣ ደድቤ በተባሰው ቀበሌ በሰኔ ወር ዓም ጠላትን ግንባር ለግንባር ገጦሞ ተዋጋው አንድ የአርበኞች ቡድን ከጐንደር ከሰማዳ ወደ ጐጃም ተሻግሮ በዚያ ከነበሩ አርበኞች ጋር ተቀላቆለ ከዚያም ነሐሴ ቀን ዓም ሾተል ማጠቢያ ከተባለው ቦታ ከጠላት ጋር ተዋግቶ ጠላትን ወደ መጣበት ወደ መርጦለማርያም አባረረው ነሐሴ ቀን ዓም ጐምት በተባለው ቦታ አርበኞች ከጠላት ጋር ጦርነት አካሂደው ብዙ ጉዳት አደረሱበት በእነሱም ሳይ ግን ጉዳት ደረስ ብዙ ጀግኖች ወደቁ አርበኝነትን ለማጠናከር ከሚረዱት ዘዴዎች ዋነኛው በየቤተክርስቲያኑ ክብረ በዓል በሚደረግበት ጊዜ ለሕዝብ ንግግር በማድረግ ምክር መስጠት ነበር። ወንድና ሴት ሳይሰይ ሰዉን እየፈጀ መሆኑ ቀደም ብሎ በፈፀመው ግብር ተረጋግጦ ነበርና ዝም ብሎ መጠበቅ ሀገሩን ማስጠፋት ሆነ ስለዚኒ ወሬው እንደተሰማ አርበኛው ከቡሬ ተነስቶ የካቲት ር ቀን ዓም በግስጋሴ ከአንጀባራ ምሽግ ጥግ ድረስ ወጥቶ ከወዲያ ወዲህ በመዘዋወር ተጠባበቀው ጣልያንም የአርበኛውን ጥንካሬና ቁርጠኝነት ሲረዳ ተመልሶ ወደ ምሽጉ ገባ ጣልያን ከሸዋ ከጐንደር ከባህር ዳርና ክዳንግላ ጦር ወደ ሰከላ አዘመተ አርበኛውም ከግምጃ ቤት ገስግሶ በመሄድ አድም ከተባለ ቦታ ሆኖ ጠበቀው መጋቢት ቀን ዓም በደጃዝማች ነጋሽ የታዘዘ ቡድን ፄዶ ገጠመው በዚህ ውጊያ የጠላት ጦር ሲያመዝን የሸዋው ጦር ደርሶ ከጠላት ጦር የሚያህለውን በቅጽበት አረገፈው ጠላት አይሮፕላን አስመጥቶ ቢያስደበድብም አርበኛው አልተበገረም በፃምሣ ሺህ የሚገመት ጠላቱን በ ቤልጅግ ጠመንጃና በ መትረየስ አባረረው በተከታታይ የመጣውን የጠላት ጦር መጋቢት እና ቀን ዓም ሜጫና አቸፈር ላይ ወግቶ ጉዳትም አደረሰበት ይህ በእንዲህ እንዳለ በደጃዝማች ነጋሽና በወይዘሮ ሰብለ ወንጌል መካከል ቅያሜ ተፈጠረ እነ ደጃዝማች ገሠሠ ክድተው ከጦር ግንባር በተመለሱ ጊዜ የሸዋ ጦር እንደወጋቸው እየተደረገ ተነገረ የራስ ኃይሉም ተፅዕኖ በረታ በዚህ ምክንያት አርበኛው በጦር ላይ ነገር ተጨመረበት። በአባ ኮስትር በላይ ዘለቀ የሚመራው አርበኛ በዚሁ በነሐሴ ወር ዓም ደብረ ወርቅ ጨጩ አያልፉሽ ከሚባል ቦታ በጣልያን ላይ አደጋ ጣለ ከማታው አስከ ንጋቱ ሰዓት በተደረገው ትንቅንቅ አንድ መቶ አለቃና ሠላሣ ሦስት ጣልያናዊያን ወታደሮች ከብዙ ባንዳ ጋር ተደመሰሱ አንድ ቢዘንቲ የውሃ መትረየስ ፃያ ሁለት አልመን መትረየስና ሰማንያ ሁለት ጠመንጃ ከእነጥይቱ ተማረከ የአርበኛውን ቡድን እናወድማለን በማለት እየፎከረ ከደብረ ማርቆስ አንድ ክፍለ ጦር ተንቀላቀስ በበላይ ዘለቀ የሚመራው ሠራዊት እነብሴ ከተባለው ቦታ አንጥፎ ጠብቆ አመድ አደረገዉጪ የተረፈው የጠላት ጦር ቅስሙ ተሰበረ ፎክሮ ከወጣበት ከፋማ ተሾልኮ ገባ የሆነለት መስሎት ጣልያን ወደ ኮስታራው ወደ በላይ ዘለቀ መልዕክተኞች ላከ። ሕዝብም አበረሳቸው ከሳስታም አልፈው ከበጌምድር ጋር የነበራቸውን ግንችነት ለማጠናክር ፈለጉ ደጃዝማች ነጋሽ ወርቅነህ እንዲያገኙአቸው አደረጉት ሁለቱም የአርበኛ አስተባባሪዎች ሠራዊታቸውን ይዘው መሸሓ ክተባለው ቦታ ላይ ነሐሴ ቀን ዓም ተገናኙ የሁለቱ መሪዎች መገናኘትና መመካከር በየሠራዊታቸው መካካል አዲስ ስሜት ፈጠሪ አንክዳም ለህገራችን ነፃነት አንሞታለን አያለ አንድ በአንድ ከመሪዎቹ ራት እየቀረበ መስቀል እየመታ ማለ አርበኛው አንድ ልብ ሆነ ይህ ሁኔታ ጠላትን ስላሰጋው በእንጭጩ ለመቅጨት ሞከረ ብዙ ባንዳ ቆጥሮ በወስከንቢት አካባቢ ያለውን ገበሬ አስከትሉ ታላቅ ጦር ሠርቶ መጣ አርበኞችም ከያሉበት ተሰብስበው መሸሐ አይጠጠር ከተባለው ቦታ ነሐሴ ቀን ዓም ግንባር ለግንባር ገጠሙትና ከባድ ውጊያ ተካሄደ ፊታውራሪ ደምስ የተባለው ቀንደኛ ባንዳ ከ ግብረ አበሮቹ ከነመሣሪያቸው ተማረኩ ልጅ ወሰንም ምርኮአቸውን ይዘው ወደ ጦር ሠፈራቸው ወደ ቋሊሣ ተመለሱ ፊታውራሪ ኃይሉ ክብረት የደጃዝማች ኃይሉ ከበደ የቅርብ ወዳጅ ሲሆነኑ በማይጨው ጦርነት ደርሶባቸው የነበረው ቁስል እንደ ጠገገላሳቸው የጦር አዛዥ ለመሆን ቻሉ ፊታውራሪ ኃይሉ ኔስከ ካርቱም ድረስ እየፄዱ መልዕክት ወደ ንጉሠ ነገሥቱ ያዕስተሳልፉ ነበር ከዚህም በስተቀር የንጉሠ ነገሥቱን ፎቶግራፍ በኢትዮጵያ ስንደቅ ዓላማ ጠቅልለው ይዘው እንደኖሩ ይነገርላቸዋል ሁኔታዎች በዚህ ዓይነት በመልካም ሁኔታ በመካሄድ ላይ እንደአሉ መሸሐ ላይ የተደረገው ስምምነት እየላላ ሄደ ውሎ አድሮም በልጅ ወሰን ኃይሉና በደጃዝማች ነጋሽ ወርቅነህ መካከል መቃቃር ደረሰና ግንኙታቸው ተቋረጠ ሁለቱም እየትውልዳቸው ተመሰከቱ ደጃዝማች ነጋሽ ወደ ሀገር ነባነት ተመለከቱ ልጅ ወሰን ሥልጣንን የበላይነትን ተመኙ ሰሰሜን አርበኞች የበላይ ለመሆን ከጀሉ ጥር ቀን ዓም ከልጅ ወሰን ለደጃዝማች ነጋሽ ወርቅነህ አንድ ደብዳቤ ተፃፈ። የደጃዝማች ዮሐንስ ኢያሱ ምኒልክ ወደ ወሎ ሰመሻገር መክጀል ደግሞ ሌላ ችግር ስለሆነ ከንጉሠ ነገሥቱ ለአዛዥ ዩጃዝማች ከበደ ተሰማ ሀዳር ቀን ዓም መመሪያ ተሰጠ መመሪያውም ደጃዝማች መንገሻ አበያየተገኘውን ያህል መሣሪያ ተቀብሎ በቶሉሎ እንዲሄድ ወደ ወሎ ዮሐንስ ወደ ወሎ ለመፄድ አስቀድሞ ወደ እኛ መጥቶ እንዲነጋገር የሚል ነበር የካቲት ቀን በፃፉት በሌላ ደብዳቤ ደግሞ ወደ ጐጃም አንዲመጣ እንደፃፉለት ገልፀዋል የወሎ አርበኛ ይህንን ድጋፍ ሲያገኝ ስለተበራታ ጠላትን ከየምሽጉ እያስወጣ አባረረው በወሎ ከነበረው የጣልያን ጦር ጥቂቱ ወደ ጐንደር ሲሻገር የበዛው ወደ ደሴ ወልድያ ኮረም እየተጠቃሰለ ወደ ሰሜን ገሠገሠ ከጐጃም ወደ ሽዋ ከመጣው ደግሞ አንዱ ክፍል በሰሳሴና በመርሐ ቤቴ አድርጐ ደሴ በመግባት ተጠቃልሎ ጉዞውን ጀመረ ይህ እንደታወቀ ከምሥራቅ በሐረርጌ በኩል አዲስ አበባ ከገባው የእንግሊዝ ጦር አንዱ ክፍል አዲስ አበባ ሲጠብቅ ሌሳው ክፍል ወደ ሰሜን የወጣውን ጣልያንን እያባረረ ገሠገሠ ደሴን አስለቀቀ ከዚያም ዋናውን መንገድ ተከትሎ ወደ ትግራይ ወጣ የወሎ አርበኛ ጠላቱን ከየተደበቀበት ጉጥ ከየመሸገበት ምሽግ እያስወጣ በተንቃ በደላንታ በዋድላ በሣይንት የነበረውን ጠሳት በማባረር ጣልያንን ከማህሉ አገር ለማስወጣት በተደረገው ትግል ዋና ሚና ተጫወተ ማጣቀሻ ፅሑፎች ቫጄከልቦ ከሸ ድሀ ለወ ሥዐህር ሃ ዐ ዘውገ ዘገየ ያ ሶፅረ ገጽ በሀ ሀሀ ገሪማ ታፈረ ሦሯሪ ፈጋው ገጽ እና ከበደ ተሰማ ዖታሪክ ማዕታወቹ ገጽ እና ገጽ ምዕራፍ ሠላሳ ሶስት የትግራይ ተጋድሎ በ ዓም ጦርነቱ የተከፈተው ትግራይ ላይ ነው በዚህ የተነሣ የጦርነቱ የመጀመሪያው ገፈት ቀማሽ እሱ ሆነ የማሐል አገሩ ጦር በግሥጋሴ ቢዘምትም ለጥቃት አልደረስለትም። ከዚህ ውጭ ለጎንደር ከጠሳት የቀረበለትም ሽንገሳ ቀሳል አልነበረም ጐንደር በእነዚህና በሴሎችም ጉዳዮች የተሰማውን ቅሬታ ጠጥቶ ጣልያን ጉራ ሰብሮ በገባ ጊዜ የሀገር መከሳከል ሥራውን ቀጠለ የጣልያን ጦር መጋቢት ቀን ዓም ጐንደር ከተማ ገባ የማይጨው ጦርነት ማግስት ማለት ነው የገባው አንዱ ክፍል በጄነራል እስትራችኔ መሪነት ከአሥመራ ተነስቶ የመረብን ወንዝ ተሻግሮ ኡምሐጀር ከገባ በኋላ በሸጺጽ በኩል ቀጥታውን መሥመር ይዞ በእግር በመጓዝ ነበር ይህ በር በኢትዮጵያ በኩል ተከሳካይ ስለአልቆመበት ያለአንዳች ችግር ሰተት ብሎ ገባ ገብቶም ሠፈሩን ቀድሞ የጣልያን ቆንሲል ከነበረበት ቸቸላ ከተባለው ቦታ አደረገ ሌላው ክፍል ደግሞ በጄነራል ገቤቶ መሪነት ከሽሬ ተነስቶ የተከዜን ወንዝ በመሻገር በዳባት አድርጐ በዚሁ ቀን ከቀትር በኋሳ በክተማይቱ ገባ ሠፈሩን ደብረ ብርፃን አጠገብ ሐዋርያት ከተባለው ቦታ አደረገ ጐንደር ደነገጠ ቀደም ብሎ በተላለፈ ትዕዛዝ መሠረት ለተሰበሰበው ሕዝብ ንግግር ያደረገው ጥዋት የገባው ጄነራል እስትራችኒ ነበር እሱም ብዙ ፎከረ በስማይም በምድርም በባህርም ያለው ሥልጣን ሁሉ ለኛ ተሰጥቶናል አለና ሕዝቡ በቀጥታ ለጣልያን መንግሥት መገዛት እንደአለበት አስታወቀ። ጣልያን በዚህ ቂም ይዞ ከገዳሙ ገብቶ በየመካነ ፀሎታቸው እየቦረ መናንያት በጥይት ንገደለ ከዚህም በስተቀር ቤተክርስቲያኑን ባቃጠለ ጊዜ ሁለት መነኮሳት በፈቃዳቸው አብረው ተቃጥለዋል የአክርበኛችን እንቅስቃሴ በእንጭጩ ለመቅጨት የጠላት ጦር በየቦታው ተፍጨረጨረ አርበኛውም እንደ አመጣጡ ይቋቋመው ጀመር ነሐሴ ቀን ዓም ጥናፋ ከተባለው ቦታ ላይ ግንባር ለግንባር ገጠመው ከጥዋቱ ስዓት እስከ ቀኑ ሰዓት ቀጥ አድርጐ ወጋው ጣልያንም ተመልሶ ደብረ ታቦር ገባ በዚህ ቀን በተደረገው ጦርነት ሼህ አሊ የተባለው ቀንደኛ ባንዳ ተማርኮ ነበር ነገር ግን እሱ መሆኑ ባለመታወቁ ተለቀቀ ቢሆንም ተስቀጠጠ ጳጉሜ ቀን ዓም በልጅ አያናያ የሚመሩ አርበኞች ጫንቃ ከተባለው ቦታ ጦርነት ገጠሙት ሠላሳ ሁለት የጠላት ወታደር በመግደልና መግሪያ በመማረክ ደስ የሚያስኝ ሥራ ሠሩ ከእነሱ ግን እንኳን የሞተ የቆሰለም አልነበረም የ ዓም የጐንደር ትግል በዚህ ዓይነት ተፈፀመ። ቀረ ጥር ቀን ዓም አርበኞች ቋራ ጋውላ ከተባለው ቦታ ጦርነት አድርገው አሥራ አምስት የጠላት ወታደር ገደሱራ መሣሪያም ማረኩ ጥር ቀን ዓም ወደ መተማ በሚወስደው መንገድ ማብሰጌ በነበረው ምሸግ ላይ የጭልጋ አርበኞች አደጋ ጥለው ከንጋት እስከ ስድስት ሰዓት ተዋግተው ብዙ ወታደር ገድለው ሠሳሳ ጠመንጃ ማረኩ ከእነሱም ብዙ ሰው ሞተ ብዙም ደግሞ ሰሰለ ከልጅ ዳኘው ጦርነት ሸሸቶ ያመለጠውን አንድ ክፍል በቀኛዝማች ቢትወደድ አዳነ መኩንን የሚመራው የጠገዴ አርበኛ ተቀብሎ እያጣደፈ ታህሣሥ ቀን ዓም መሥፈንቶ ላይ ከነበረው የጦር ሠፈር ከተተው። ሆቴል ቤትና ሲኒማ ቤት ሀበሻ እንዳይገባ ተከለከለ ጣልያን የአርበኞችን ኃይል መቋቋም የማይቻለው ሆነ አጀ ከተባለው ቦታ የነበረው አገረ ገዥ በመልዛ በመቅጠዋ በመና በቋሊሣና በእበናት የሚኖረው ሕዝብ ኛ በእጅ የሚገኘውን መሣሪያ እንዲያስረክብ ኛ አንድ ሺህ አምስት መቶ ወጣቶች መልምሎ እንዲሰጥ አዘዘ ግንቦት ቀን ዓም ከምሽቱ አራት ሰዓት ሲሆን አቶ ይግዛው የተባለ ሰው ጦር በላህ እያለ ለፈፈ ሕዝቡም በየሸንተረሩ እሳት በማንደድ እርችት አሳየ ጣልያን ይህንን ሸሽቶ ደብረ ታቦር ገባ ከዚያም አዛዝ ወደ ጐንደር በመሄድ ከአማራ አገር መሪ መመሪያ ተቀበለ አዲሱን መመሪያ ይዞ አጀ ሰኔ ወይ በመሖይሠየ ቀን ዓም ገባ እንደገባም ምህረት ተደርጐሳችኋልና ግቡ የሚል ቃል አስነገረ ሕዝቡ የተካፄደ ጦርነት ስለአልነበረ በመዘናጋት በብዛት ገባ እሱ ግን ትእዛዝ የተሰጠው በምህረት አስመስሎ ክሰበሰበ በኋላ ሕዝቡን እንዲፈጅ ነበረና ከሰኔ አስከ ቀን ድረስ ከሰበሰበ በኋላ ሴት ወንድ ልጅ አዋቂ ሳይል በመትረየስ ፈጀው እስከ አምስት መቶ የሚገመት ሰው አለቀ በወቅቱ አካባቢውን አንበጣ ስለበላው አርበኛውን በጦር ላይ ረፃብ ተደረበበት ጠላት ይህንን በማወቅ ነጋዴ እንዳይተሳለፍ ከሰከለ ስለዚህ አርበኛው የሚመገበው ሴንሣ ሣዳ ሜብሴ የሚባሉትንና የመሳሰሉትን ሥራ ሥሮች ሆነ ወንዱ ለጦር ሲወጣ ሴቱና ልጁ ሥርችን እየፈለገ አየማሰ ይለቅማል ፋታ ሲገኝ ወንዱም ይፈልጋል አርበኛው በዚህ ሁኔታ ላይ እንደአስለ ጣልያን ወደ አርማጭሆ መውረድ ጀመረ ሻለቃ ካሶሎኒ በተባለ መኩንን የሚመራ ባታልዮን ጦር ተንቀሳቅሶ ጩግ ውፃ ላይ ሠፈረ። ኩ ጠሳቱን ከብቦ እንደ ንብ ጠዘጠዘው ውጊያው ለአራት መዓልትና ለአራት ሌሊት ያለማቋረጥ ቀጠለ ጦርነቱ ከጠላት ወገን ከአይሮፕላን በሚጣል ቦምብና በሚተኮስ መትረየስ በምድር ደግሞ በመድፍና በመትረየስ ቁጥሩ እጆግ በበዛ ወታደር ሲሆን በአርበኞች ወገን በጥቂት ጥሩ ጠመንጃና በጐራዴ በጦር በዱላና በድንጋይ ነበር በአምስተኛው ቀን ጠላት በሻምበል ብራንዲኒ የሚመራ አዲስ ጦር በመላክ የተከበበውን ጦሩን አወጣ በዚህ ጦርነት ሠላሣ ሦስት እውቅ አርበኞች ወደቁ በጠላት ወገን ሁለት ሻምበሎች አምስት መቶ አለቆች ሞቱ ብዙ ወታደር አለቀ ጣልያን በሚሸሽበት መንገድ ላይ በአጋጣሚ አጁ የገቡትን ዛያ ስምንት ሰዎች በመትረየስ ፈጅቶ ሽሽቱን ቀጠለ ሻለቃ ፋሊቲ ታላቅ ጦር ይዞ ከደብረ ታቦር በመነሳት በመና በመቀጠዋ አድርጐ ጉዞውን ቀጠለ ፃሳቡ ከቋሊሣ ቆላ አንስቶ እስከ ደጋው ድረስ ያለውን አገር ለማጥፋትና ሕዝቡን ለመፍጀት ነበርፊ ሁኔታውን አርበኞች ደርሰወበታል ነገር ግን የአቅማቸውን ማነስና የጠሳትን መበርታት እያመዛዘኑ ማመንታት አበዙ። ሁለቱም ጦር ተቀላቅሎ እየተዋጋ ጥቅምት ቀን ዓም ደብረ ታቦር ገባ በልጅ አበራ ረዳ የሚመሩ አርበኞች ጥቅምት ቀን ዓም ጭልጋ መቀነት ኪዳነ ምህረት በጠላት ላይ አደጋ ጥለው ፃያ ጠመንጃ ከነጥይቱ ማረኩ ከጐንደር ወደ ደብረ ታቦር የሚወስደውን የመኪና መንገድ ዓለም ሥጋ ላይ አርበኞች መስከረም ቀን ዓም ቆቁርጠውት ስለነበር ጣልያን እሱን አልሶ ለመሥራት መጣ ህገሩን ለማሳመን አላምን ካለም ሰማጥፋት የሚያስችለው ከፍተኛ ጦር አምጥቶ መደብና ውዶ ከሚባሉት ቦታዎች ላይ አሠፈረ አርበኛው ኮካ የተባለውን በር ይዞ ሲቻለው እያጠቃ ሳይቻለው እያፈገፈገ ተከላከለ ጥቅምት ቀን ዓም ከጥዋቱ አንድ ሰዓት ጀምሮ ሙሉ ቀን ተዋጋ አሞራ ገደል አልጋ ጭንጫ ከተባለው ቦታ ለመገናኘት ተቃጥሮ መደብና ውዶ አከተባሱት ሁለት ቦታዎች የተንቀሳቀሰው የጠላት ጦር ከተቃጠረበት ቦታ ሳይደርስ መሸበት። በዚህ ቀን ብቻ አርበኞች ሞቱ። ታይተዋል የተረፉት ጣልያኖች በመኪና ጐራውን ሰብረው ቀብትያ ገቡ ጥር ቀን ዓም ደንቢያ ላይ እንደዚሁ ጦርነት ተደረገ አርበኞች ደንቢያ ቸንከል ከተባለው ቦታ የነበረውን የጣልያን ምሸግ በዚህ ዕለት አጥቅተው ሽበር ለቀቁበት በጦርነቱም ጥቂት ከብትና አሥር ጠመንጃ ከጥይት ጋር ማረኩ ቭ ስርበኞች ከቀብትያ ወደ ኤርትራ የሚወስደውን መንገድ ለመቁረጥ ድልድዩን መሥበር ጀመሩ ጣልያን በድብቅ መጥቶ ጥር ቀን ዓም እጣን እብኒ ላይ አደጋ ስለጣለባቸው በድንገት ጦርነት ተከፈተ አርበኛች በፍጥነት ተበትነው በየሥርቻው በመግባት ተከሳከሉ ጣልያን ያሰበው በሥራ ላይ እንደአሉ ለመፍጀት ነበርና እንዳመለጡት ሲያይ ተመልሶ ቀብትያ ገባ በዚሁ በጥር ቀን ሌላው የአርበኞች ቡድን ጭልጋ በነበረው የጠላት ምሽን ላይ አደጋ ጥሎ አካባቢውን አሸበረ ጥር ቀን ዓም በግራዝማች ረዳ ተሰማ የሚመራው የጭልጋ አርበኛ አንጓባ ላይ መሽ የነበረውን ጣልያን ከብቦ በብዙ አስጨነቀው ይኸው የአርበኞች ቡድን የአይክልን ምሽግ ከብቦ ሲዋጋ ሰንብቶ ሠብሮ ለመግባት እንደ አልተቻለው ሲገነዘብ ወደ ይዛ ተመለሰ። አርበኞች ጀሆ ላይ ጠብቀው መጋቢት ቀን ዓም ገጠሙት ከቀኑ ስድስት ሰዓት እስከ ምሽቱ ሰዓት ወግተው መልስው ወደ መጣበት አባረሩት ጠላት ይህንን ጥቃት ለመመሰስ ሌላ አዲስ ጦር ይዞ መጣ በደጃዝማች አያና ቸኮስ የሚመራው አርበኛ አዲስ የመጣውን ጦር ሠራቆ አባዩ ከተባለው ቦታ ላይ ገጠመው። ይህንን የመሰለው አገር የማጥፋት ዘመቻ መቆም ስለነበረበት ሰባት አርበኞች በደጃዝማች ደስታ ማሩ መሪነት ግንቦት ቀን ዕጋ ዓም ኦዲ ገርትየ ከተባለው ቦታ ገጠሙት ምንም ቦታው ምቹ ቢሆንሳቸው አርበኞች የመጣውን ጦር ማንገድ አልቻሉም ስለዚህም አያፈገፈጉ እርምጃ በእርምጃ በመከላከል የሁለት ሰዓት መንገድ ሦስት ቀን እንዲወስድበት አደረጉ የአካባቢው አርበኛ እየተባበራቸው ቁጥራቸው እስከ አርባ አምስት ደረሰ አርበኛው በትንንቅ አንድ መትረየስ ማረከ ያለማቋረጥ ከአፋፍ ላይ የሚተኮሱት የጣልያን መድፎች አንዳች ፍንዋት አላስገኙም በዚህ ታላቅ ትንቅንቅ ስሰተጠመደ ጠላት ከአሰበበት መድረስ ሳይቻለው ቀረ ወደኋሳው ተመልሶ አድ ረመጥ ገባ። ጣልያን ሸሸቶ ከምሽጉ ገባ ምርኮው ያማረ ሆነ መስከረም ቀን ዓም ቤዛሆ ላይ ጦርነት ተደረገ ነገር ግን ምንም ያህል ሳይዋጋ ጠላት ዐወደ ኋላው ተመልሶ አይከል ከተማ ገባ በአማራ አገረ ገዥ በጄነራል ማዜቲ የሚመራ ጦር ጥቅምት ቀን ዓም ጀምር ተንቀሳቀሰ ስምንት ቀን ሙሉ ሳያቋርጥ ተጉዞ አምባ ጊዮርጊስ ሠፈረ። ክርስቲያናት ተቃጥለዋል አርበኞች ጣልያንን የውሂ ከተባለው ቦታ በህዳር ወር ዓም ገጥመው በመውጋት ድል አድርገው ወደ መጣበት መሰሱት በዚህ ጦርነት ላይ የታየው አንድ አስደናቂ ነገር ግራዝማች ረታ የተባሉት አርበኛ አትኩሮ ይመሰከታቸው የነበረውን አሥራቴ ጥሩነህ የተባለውን ባንዳ ተንተርሰውት መውደቃቸው ነው በዚሁ በ ዓም ጠላት በደጃዝማች ዳኘው የሚመራው አርበኛ ላይ አደጋ ጥሎ ለመደምሰስ ከደጎማ ተንቀሳቀሰ አላጌ በር የነበረው አርበኛ ምሥጢሩን ቀደም ብሎ ደርሶበት ነበርና ጉሉ ምሽግ ላይ ሳያስበው ገጠመው ጦርነቱ ከጥዋት ሦስት እስከ ቀኑ ዘጠኝ ሰዓት ወሰደ ከሩቅ የነበሩ አርበኞች ተኩሱን በመስማት ሰእርዳታ እየመጡ ተሳተፉ ከጠላት ወገን ወታደር ሞተ ሰባት ቆሰለ ከአርበኞች ወገን ግን ሁለት ሞቱ አንድ ቆሰለ በህዳር ወር ዓም አጠቃላይ ስብሰባ ተጠራ። የመደመሪያውን ጦር አዛዥ የነበረውን ጣልያን ገድለው ከወታደሩ የሚበዛውን ገድለው ሲያባርሩት ሌላ አዲስ የጠላት ጦር ደረሰ እሱንም ከ ሰዓት በላይ ወግተው አባረሩት የሞተውን ጣልያን ሬሣ ገደል ስለለቀቁት የዳባቱ ገዥ መጥቶ ቢፈልግ አጣው እንደገና ጥቁት የጠገዴ አርበኞች ተቃጥረው በመሄድ ዝዋ በተባለው ቦታ በነበረው የጠላት ጦር ላይ አደጋ በመጣል የተከናወነ ሥራ ሠሩ ከሣንጃ ጦርነት ሸሽቶ የተመለሰውን የጠላት ጦር አርበኛው አጋም ዱና ከተባለው ቦታ ገጠመው። አርበኛው ደሪገ ከተባለው በር ላይ ገጠመው ውጊያው ከተኑ ስድስት እስከ ምሽቱ አሥራ ሁለት ሰዓት ድረስ ቆየ አርበኛው በጠላት ላይ ጉዳት አድርሶ ብዙ ምርኮ አገኘኙ በጄነራል ጉሲቲ የሚመራ ጦር እንደ ልማዱ ከጉንደር ከተማ ከደብረ ታቦር አንደዚሁም ከዋግና ከላስታ ብዙ ጦር አሠልፎ ተንቀሳቀሰ እንቅስቃሴው በሦስት ረድፍ ስለነበር ቀላል አልነበረም አርበኛው የእንቅስቃሴውን ክብደት የጦሩን ብዛት መጥኖ በየቦታው እየከፋፈለ እየነጣጠለ ጠዘጠዘው ከየካቲት እስከ ቀን ዓም ድረስ ያለማቋረጥ ሌት ተቀን ወጋው ብዙ ጉዳትም አደረሰበት በዚህ ግንባር የነበረው ጦርነት በአንዲህ እንደ ኣለ በመተማ በኩል አርበኞች ሌላ ጦርነት ከፈቱ ከካርቱም ወገን ለሚደረገው እንቅስቃሴ የመተማ በር መከፈት እጅግ አስፈላጊ ስለሆነ በዚያ ያሉ ኢትዮጵያውያን አጥብቀው ያሰቡበት ጉዳይ ነበር ይህ ሁኔታ ለጣልያኖችም ታውቆኣቸው ስለነበር በሐሙስ ወንዝ በአተክና በአጤ ጫማ ይዘውት የነበረውን ጦርነት ትተው ወደ መተማ ዝመቱ ይህም ለአርበኞች ፋታ ሰጣቸው ሣህለ በሚባለው ቦታ የነበሩ አርበኞችን ለመደምሰስ ጣልያን ከደርጌ ምሽግ ተነሣግ በደጃዝማች ነጋሽ ወርቅነህ የሚመራው አርበኛ ሻ ከተባለው ወንዝ ላይ ገጠመው ጦር ከጠላት ወገን አየለ ስለዚህ ለማሸነፍና ተቃርቦ የነበረው አርበኛ ሽሽት ጀመረ የደጃዝማች ነጋሽ ትዕዛዝ መምህር ፋንታዬ የተባሉት የፊንዝራራ ተክለኃይማኖት ቄስ ግዝት የማይመልሰው ሆኖ ተበተነ። ጣልያኖች ብዙ ፀረ አይርፕላን መሣሪያ ቢተኩሱም አንዳች መፈየድ አልቻሉም አይሮፕላኖቹ ሥራቸውን አከናውነው በደህና ወደ መጡበት ተመለሱ ከባንዳ በስተቀር ሕዝብ በደስታ ልቡ ተነካ በወቅቱ ባንዳ ራሱን ከማዳን በተረፈ ሌላ አልተመኘም የአይሮፕላን ማረፊያው የሴሊት ድብደባ ለብዙ ጊዜ ቀጠሰለ በጐንደር የነበሩትን ጣልያኖች ሰብስቦ አሳልፎ ወደ መተማ አዘመታቸው ነገር ግን ጭልጋ ሲደርሱ እምቢ ብለውት ወደ ጐንደር ተመሰሱ ጣልያን ደጃዝማች ተድላ አበጋዝን ከገደሰ በኋላ በአፈረዋናት በኩል ያለውን ኃይሉን ማጠዓከር ያ በደጃዝማች ካሣ ገብሬ የሚመራው አርበኛ ነሐሴ ቀን ዓም ደብረ ሲና ላይ ገጠመው የጠላት ጦር የተሰልፈው በአምስት ረድፍ ነበር አርበኞችም እንደእርሱ በአምስት ረድና ገጠሙት አዝማቹ ደጃች ካሣ ከጥቂት ባልደረቦቻቸው ጋር ደጀን ሆነው ይጠባበቁ ሳሉ በደጃዝማች እጅጉ አያሌው የሚመራ የጠላት አንድ ክፍል ጦር ባልተጠበቀ ቦታ ተጠግቶ ገጠማቸው እሳቸውም በጀግንነት የጦሩ ማሕል ገብተው ተዋጉ ከጦሩ ሜዳ በመግባታቸው ሰይተው አወቁአቸውና በሮምታ ተኩስ መቱአቸው በአርበኝነት ሥራ በቆዩበት ዘመን ሁሉ ተሸንፈው የማያውቁት ደጃዝማች ገብሬ ካሣ ለመጀመሪያ ጊዜ ድል ሆነዉ በጦር ሜዳ ላይ ሞቱ አሥራ ሁለት አውቅ አርበኞች ሞቱ ሌሎች አምስት ቆስሉ። በዚያ ውጊያ ግራዝማች አሥማረ ዘረፉ የተባለ ባንዳ ለጣልያን ረድቶ የመጣውን ረዳት የአርበኛ ጦር አላሳልፍም ባይል ኖሮ ድል የአርበኞች በሆነ ነበር በዚያ ሰሞን አርበኞች ፈንጠዝያ አብዝተው ነበርና የአማራ አገር የምዕራብ ጦር አዛዥ የነበረው ኩሎኔል አስፖዳ ለትንሣኤ በዓል እንደተሰበሰቡ አደጋ ጥሉ ለመፍጀደትና ለመማረክ አሰበ ደጃዝማች በዛብህ ግብር እንደሚያበሉ በሰላዮች አማካኝነት አጠና እንደአሰበውም ሚያዝያ ቀን ዓም የማዕዶት ፅለት ተንከል ከተባለው ቦታ ላይ በማለዳ በተንኮል አደጋ ጣለባቸው ተሳክቶለት ቢሆን እንግሊዞችንም ይማርክ ነበር ደግነቱ ግን እንደዚያ አልሆነም አደጋ ሲጣልበት አርበኛው በቅፅበት ተበተነ ትጉጣጉጡን ተጠግቶ በጥይት ጠዘጠዘው አዲስ በሆነ ብልሀት በጠመንጃው አፈሙዝ ላይ የእጅ ቦምብ እያሠረ በመተኮስ ቦምቡን ከጥይት ኃይል ጋር እየወነጨፈ ደበደበው ጦርነቱ ከጥዋቱ እስከ ምሸቱ ሰዓት ቆይቶ በአርበኞች ድል አድራጊነት ተፈፀመ የዳባትን ምሽግ ለማስለቀቅ ከሚያዝያ ቀን ዓም ጀምሮ ለአምስት ቀን ጦርነት ተካሄደ ብዙ አርበኞች ቢወደቁም ባንዳውን ጨምሮ ከጠላት ወገን ያለቀው ይበልጣል በመጨረሻው ጠሳት ተሸንፎ ከፊሉ ደባርት ከፊሉ ደግሞ አምባ ጊዮርጊስ ገባ። በሌሎች ምሽጐች የነበረው ጣልያን ሁሉ ምሽጉን እየለቀቀ ሲሄድ ጥላዩ በተባሰው ቦታ የነበረው ዝም ብሎ ተቀመጠ እጅህን ስጥ ተብሎ ቢጠየቅ አልሰጥም አለ አርበኛው ተሰብስቦ በዚሁ በሚያዝያ ወር ዓም በምሽጉ ላይ ጦርነት ከፈተ ጣልያንም ዕርዳታ ስለጠየቀ በኮሎኒል ቶሬሊ የሚመራ አዲስ ጦር መጣለት አኩሉ አርበኛ የጥላዬን ምሽግ ከብቦ ሲያስጨንቅ ሌላው ቡድን ከጐንደር የመጣውን የጠሳት ጦር ሣንቅ ጥቅም ከተባለው ቦታ ገጠመው ታላቅ ውጊያ ተካሂዶ ደጃዝማች ጫኔ መሸሻ ሞቱ የጥላዬ ምሽግ ጦርነት ቀጥሉ ከጠሳት ጦር ብዙው አልቆ የተረፈው ለአርበኞች እጁን መስጠት ጀመረ። ጣልያን በኢትዮጵያ ላይ ያገኘችውን ይዞታ ለማወቅ መንግሥታት የያዙትን እሽቅድድም ይገታል የጣልያንን ጦር ያዳክማል ነገር ግን ይህንን የመስሰው ታሳቅ ሥራ በተናጠል በአንድ ቡድን ለማከናወን የሚቻል አይደለም ስለዚሀ በአዲስ አበባ ሹሪያ የነበሩ ኃይሎችን በኀብረት በአንድ ጊዜ ለማንቀሳቀስ ተሞከረ አዲስ አበባ የሚገባበት ጊዜ ለሐምሌ ማርያም ማለትም በሐምሌ ቀን ዓም እንዲሆን ተወሰነ የቡልጋ ጦር በደጃዝማች ፍቅረማርያም አስተባባሪነት በሾላ በር የመርሐ ቤቴ ጦር በደጃዝማች አበራ ካሣ አዛዥነት በእንጦጦ በር የገነት ጦር መኩሎንኖች በአዛዥቻቸው መሪነት በጉለሌ በር የደጃዝማች ባልቻ ጦር በስበታ አንዲገቡ ተመደቡ የእነቢህ ኃይሎች መገናኛ ታሳቁ ቤተ መንግሥት ላይ እንዲሆን ተወሰነ መልዕክተኞች በያለበት ተላኩ አዲስ አበባን መልሶ ሰመያዝ የወጣውን ዕቅድ በሥራ ላይ ለማዋል ታላቅ ሙከራ ተደረገ በደጃዝማች ፍቅረ ማርያም የተመራው ጦር ከሸንኮራ ተንቀሳቅሶ የረርን ወደ ደቡብ በመተው ተጠጋ። በበሮቹም ላይ ከባድ ቁጥጥር ያለይለፍ የፈቃድ ወረቀት ሰው መውጣት መግባት ቀሪረ የሰማዕቱ የአቡነ ጴጥርስ ሓውልት በዘማሕል አገር የነበረው አርበኛ አዲስ አበባን ለመያዝ ያደረገው አንደ አልተቃና በታወቀ ጊዜ በወቅቱ አንደ ንጉሠ ነገሥቱ አንደራሴ በጐፊ ከተማ የነበሩት ራስ አእምሩ ተንቀሳተቀስሱ በራስ አምሩ ጦር ዓላማ በጐሬ በወለጋና በአምቦ በኩል ተወርውር አዲስ ከ ለማጥቃት ነበር እሱም ሳይቻል ቀረ ደጃዝማች ፍቅረ ማርያምም የቁ አዲስ አበባን መልሶ የመያዝ ጉዳይ ሕልም ሆኖ ቀረ ከተማይቱን ከውጭ አገር ያላትን ግንኙነት ለማስቀረት በሰሜኑ ሥሥኮ ሠሥንገድና በምሥራቁ የባቡር ሐዲድ ላይ ይካሄድ የነበረው ትግል ሾልኩ ቀጠለ በተለይ በባቡሩ ላይ በተከታታይ የተጣለው አደጋ ብዙ የጣልያን ወታደሮች ጨረሰ የጦር ሹማምንቱንም ግራ አጋባ የጣልያን መንግሥት ለዚህ ችግር ማቃለያ መስለው የታዩትን እርምጃዎች ወሰደ ማርሻል ባዶሊዮ ዐወደ ህገሩ እንዲመለስና በቦታው ጀነራል ግራዚያኒ እንዲተካ ግንቦት ቀን ዓም ጁን ቀን ተሰጥቶ የነበረው ውሣኔ ተግባራዊ ሆነ እንደሚታወቀው ግራዚያኒ በሊቢያ ሕዝብ ላይ ታላቅ ጭፍጨፋ በማካሄድ በዚያ ሀገር ይካሄድ የነበረውን የነዓነት ንቅናቄ በማጥፋቱ በጣልያን መንግሥት ዝንድ አመኒታን ያገኘ ጨካኝ ሰው ነበር በወቅቱ ለፍላጐቱ ማሳኪያ እንዲረዳው መግፍንቱንና መኳንንቱን የተማሩ ። ታህሣሥ ቀን ዓም ዲሰምበር ቀን አዲስ አበባ ገባ። ቡደት የሚመራው በውጭ ጉዳይ ሚነስትሩ በሰር አንቶኒ ኤደን ሆና ሰር አርቺቫልድን ፊልድ ማርቫል ስመትሰን ሚስተር ሜካኤል ራይትን ከፖለቲካ ሰዎች እንደቢሁም ከከፍተኛ የጦር መኩንኖች ለፍተናንት ጄነራል ደኮንሰንን ሌፍተናንት ጄነራል ካኒንግሐምንና ሌሎችንም የጨመረ ነበር በሦስት ተከታታይ ቀን ጉባዔ ለጦርነቱ አስፈላጊ የሆኑ ነገሮች ከተመረመሩ በኋላ ከበጐ ውሣኔ ላይ ተደረስ ውሣኔውም ኛ በጄነራል ፕላት የሚመራው ጦር በሰሜን በኩል ኤርትራ አንዲገባ ኛ በጀነራል ካኒንግሐም የሚመራው ከደቡብ ኢትዮጵያ እንዲዘምት ኛ በንጉሠ ነገሥቱ የሚመራው አነስተኛ ጦር በኢትዮጵያ አርበኞችና ስደተኞች እየታገዘ በፍም እንዲገባ ነበር የአንግሊዝ ባለሥልጣኖች ለንጉሠ ነገሥቱ ከፍተኛ ዕርዳታ እንደሚደረግላቸው ቃል ገቡ ከዚህ ላይ መጠቀስ የሚገባው ጉዳይ ሰር አንቶኒ ኤደን ኢትዮጵያ በተወረረች ጊዜ እንግሊዝ ሳትረዳት በመቅረትዋ ከሚስተር ማክሚላን ጋር የረዳት ሜኒስትርነት ሥራቸውን ለቅቀው የነበሩ የኢትዮጵያ ወዳጅ መሆናቸው ነው ወደ ካርቱም የመጡትም ቀደም ብለው ጥቅምት ቀን ዓም ኦክቶበር ቀን የቀዳማዊ ኃይለሥሳሴን መሪነት ማወቃቸውን ይፋ አድርገው ነበር በዚህ ስምምነት መሠረት ሌላው የኢትዮጵያ ወዳጅ ሻለቃ አርዴ ዊንጊት ጆቿነራል የንጉሠ ነገሥቱ የፖለቲካና የጦር አማካሪ ሆነው በጥቅምት ወር መጨረሻ ካርቱም ገቡ ውስጠ አዋቂ በመምሰል ራሳቸውን የእንግሊዝ የጦር አዛዥ እንጂ የኢትዮጵያ አማካሪ አድርገው መመልከት የተጠየፉት የኮሎኔል ሳንድፎርድ ጉዳይ በዚህ አከተመ ወታደር የማሠልጠኑ ሥራ ሰባ በተባለ ቦታ በዚያው በጥቅምት ወር ተጀመረ ከሞት የተረፉት እንደ እነ ሻለቃ ጁነራል ዓቢይ አበበ ሻሰቃ ጁነራል መርዕድ መንገሻ ሻለቃ ጂነራል ነጋ ኃይለሥላሴ ያሉት የኢትዮጵያ የጦር መኩንናች በማሠልጠኑ ረገድ ጥሩ ሚና ተጫወቱ የተሰጠውም ሥልጠና በጐጃም በኩል ሠብሮ ለመግባት የተዘጋጀውን ዕቅድ ከግብ ለማድረስ አስቻለ ሁኔታዎች መፍታታትና መሻሻል ሲጀምሩ ክእንግሊዞች ወገን ሌላ የነገር አሸክላ ተዘረጋ እሱም የበሮክለሀርስት ዕቅድ ነበር የዚህ ኩሎኔል ፃሳብ ከእንግሊዝ ጐን ቆማችሁ ጣልያንን ከወጋችሁ ከኢትዮጵያ ገዥዎች ነፃ እናደርጋችሁአለን በሚል የመደሰያ ቃል በደቡብ የኢትዮጵያን ብሔራዊ አንድነት ለመበታተን የተዘጋጀ ፅቅድ ነበር። የሜል ጥያቄ ያዘለ ነበር ጠቅላይ ሚኒስትሩ ጉዳዩን በጥያቄ ብቻ አልተውትም በኢትዮጵያ ምክንያት የተነሳው ጠብ በመካከሳችን ለተቀጣጠለው እሳት በቂ ምክንያት ያለመሆኑንና የማይደገፍ መሆኑን እገልፃለሁ ቃሌም የሚቆይ ነው ከሚል ድምዳሜ ላይ አደረሱት ነገር ግን ጣልያን ክከተሸጐጠችበት ከጀርመን ብብት ውስጥ መውጣት ስሰአልቻለች የተጠበቀውና የተጠየቀው እርቅ ሳይገኝ ቀርቶ የኢትዮጵያን ነፃነት ያዘዘው ጦርነት ቀጠለ ከእንግሊዝ ባለሥልጣኖች ክእነ ሰር አንቶኒ ኤደን ጋር በተደረገው ስምምነት መሠረት ጦርነቱ በሦስት ገጽ በአንድ ጊዜ በጥር ወር ዓም ተከፈተ ዓላማው የጣልያን ጦር በሁሉም ቦታ ቀስፎ በመያዝ መደምሰስ ነበር ሙሶሊኒ በ ዓም በኢትዮጵያ የሠራው የጦር ሥልት ዙሮ በአሱ በራሱ ሳይ መጣበት በዚህ ምዕራፍ በተሰይ በንጉሠ ነገሥቱ በሚመራው የጦር ግንባር የተደረገውን እንመለክታሰለን በሰባ የኢትዮጵያ ጊቤያዊ የጦር ትምህርት ቤት የተሰጠው አስቸኳይ ሥልጠና እንደተጠናቀቀ ሠራዊቱ በየጦር ግንባሩ ተደለደለ ዋናው የጦር ግንባር ንጉሠ ነገሥቱ የሚሰለፉበት የጐጃም ንግንባር ነበር ሌላው ግንባር የጐንደሩ ሲሆን ሌላ ሦስተኛ አነስተኛ ግንባር በአሶሣ በኩል ሆነ ድልድሉ በፍጥነት ተጠናቀቀ ጦሩም በንጉሠ ነገሥቱ ፊት በሰልፍ እያለፈ እንቅስቃሴ አደረገ በተገኘው ዓይነት ትራንስፖርት ወደ ኢትዮጵያ ከተጠጋ በቷላ በእግር ተጓኮ የበረፃው ጉዞ ከባድ ነበር። ቀደም ብሎ በታሰበው መሠረት ፊታውራሪ ራስ ብሩ ወልደ ገብርኤል ክፊል ጦር ይዘው በባህር ዳር በኩል ወደ በጌምድር ተሻገሩ ዋናው ጦር ከአርበኛው ጋር ተቀላቅሉ ወደ ደብረ ማርቆስ የሚጓዘውን የጣልያን ጦር ማባረር ቀጠለ ከዚያ በኋላ ጠንካራ ጦርነት የተደረገው ጨረቃ በተባለው ቦታ ነው ከጨረቃ ውጊያ በቷላ ሴላ ከባድ ውጊያ ሳያጋጥም ጦሩ ደብረ ማርቆስ አካባቢ ደረሰ ጣልያኖች ከተማይቱን ለራስ ኃይሉ ትተው ሽዋ ተሻገሩ እሳቸውም ሳያንገራግሩ ከተማይቱን ለአዛዥ ደጃዝማች ከበደ ስሰአስረክቡ ንጉሠ ነገሥቱ በሰላም መጋቢት ቀን ዓም ወደ ማታ ደብረ ማርቁስ ገቡ በኢትዮጵያና በእንግሊዝ ወታደሮች መካከል የነበረው ትብብር በጣም ጥሩ ነበር መተባበር ብቻ ሳይሆን ከመተማመንም ደርሰው ነበር። ከቪህም በስተቀር ቀደም ብሎ የካቲት ቀን ዓም ተጀምረው ሲታስብባቸው የቆዩ ሁለት ጉዳዮች ላይ ተመከረ ከአነዚህም አንደኛው የባንዳን አስተዳደር ጉዳይ የሚመሰከት ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ ከእንግሊዝ መንግሥት ስለሚጠየቀው ዕርዳታ ነበር ስስ ባንዶች የተደረገው ምክር ባንዶቹ ከሹመት ከማዕረግ እንዳይወርዱ ይመኛሉ በሚለው ጥያቄ ላይ አተኮረ ባንዶችን መማርና መተዳደሪያ ደንብ መስጠት ይሻላል የሚል ፃሳብ በአንድ ወገን አስታራቂ ፃላብ እስከሚቀርብ ወደ አርበኞች ይላክ የሚል ዛሳብ በሁለተኛ ወገን መንግስት ተረጋግጦ እስኪቆም ዝም ማስት ይሻሳል የሚል በሦስተኛ ወገን ቀረበ በአዋጅ የገባ ጣልያኖች ቢክዱት የገባ በተለይ ተጽፎለት የገባና ደም የተቃባ ባንዳ ተለይቶ እንዲታወቅ ተወስኖ እንደነበር ይታወሳል ንጉሠ ነገሥቱ ደብረ ማርቆስ በቆዩበት ጊዜ ይህ ነጥብ አንድ የምክር ጉዳይ ሆነ እስከ ጦርነቱ ፍፃሜ ድረስ የሚያገለግል ጊዜያዊ መተዳደሪያ ተበጀ ስለሆነም ከእንግሊዞች ስለሚጠየቀው ፅርዳታ በዚህ ጦቅት ከአንድ ውሣኔ ላይ ለመድረስ ሁኔታው አመች አልነበረም ንጉሠ አዲስ አበባ የሚገቡት ሚያዝያ ቀን ዓም እንዲሆን ተወሰነ ከዚህ ውሣኔ ላይ የተደረስው የኢትዮጵያ ሞትም ትንሣዔም በአንድ ቀን በተከታዩ ትውልድ እንዲከበር ታስቦ እንደነበር ማጤን ይገባል ይህንን የመስለ ዝግጅት ከተደረገ በኋላ ንጉሠ ነገሥቱ ከደብረ ማርቆስ ወደ አዲስ አበባ ሚያዝያ ቀን ዓም ተንቀሳቀሱ እንግሊዞች ደብረ ማርቆስ እንዲቆዩ ያደረጉት ለጤና አለመሆኑን ተገንዝበውት ነበርና ጉዞአቸው በጥቃቅን ምክንያት የሚታገድ አልሆነም ኩሎኒል ዊንጌትም ከእንግሊዝ የጦር አለቆች ይልቅ የንጉሠ ነገሥቱን ፃሳብ ደገፈ። ባንዳው ራሱ እየከዳ ይጠዘጥዘው ጀመር ሌላው ቀርቶ እስከ መጨረሻው ድረስ በታማኝነት ይቆሙልናል ብለው ተማምነውባቸው የነበሩት ኤርትራውያንም እየከዱ ጣልያኖችን መልሰው ደበደቡአቸው በጥይትና በቦምብ የሚያወርዱባቸው ውርጅብኝ ጣልያኖችን በእግር እንጂ በከብት መንቀሳቀስ ከለከሉአቸው ጣልያናውያን ወታደሮች ተሸበሩ ቢሆንም እሳት ከተባለው ቦታ ለሕይወታቸው ሲሉ በርትተው ሙሉ ቀን ተዋጉ ያም ሆኖ መመክት አልቻሉም በዚህ ዓይነት ጥሶ የእንግሊዝ ጦር መጋቢት ቀን ዓም ማርች ቀን ህ ሐረር ከተማ ገባ ከዚያም መጋቢት ቀን ድሬዳዋን ያዘ ነገር ግን የፈረንሳይ መንግሥት ስሰአልፈቀደ በጀቡቲ ወደብ መጠቀም አልተቻለም ከኬንያ በጋሞ ጎፋ በኩል የገባው የእንግሊዝ ጦር በኢትዮጵያ ስደተኞች እየታገዘ ጨንቻ ገባ ከዚያም ዐወደ ጅማ ተገቱ ከአዲስ አበባ ከወረደው የኢትዮጵያ ጦር ጋር ተቀላቅሉ በምዕራብ ኢትዮጵያ ተስራጭቶ የነበረውን የጣልያን ጦር መመንጠር ያዘ በኬንያ ከነበሩት ስደተኞች መካከል ተመልምለው ወደ ሱዳን ያልፄዱት ጦር ተሰርቶ በፊታውራሪ ደጃዝማች ወልደማርያም በፊታውራሪ ደጃዝማች ታደመ ዘለቀና በፊታውራሪደጃዝማች በቀሰ ሀብተሚካኤል መሪነት በሞያሌ በኩል ወደ ። ጄነራል ዊዘሮል ከቀትር በኋላ ወደ ታላቁ ቤተ መንግሥት ቼ ፄደው የኢጣልያን ሰንደቅ ዓሳማ አውርደው ከላዩ ላይ ቆመው የኢትዮጵያን ሰንደቅ ዓላማ ሰቀሉ ሰንደቅ ዓላማይቱን ከሰቀሉ በቷላ በአቶ ብሳታ ዳዊት ዑቁበእግዜአብሔር አስተርዓሚነት ንግግር አደረጉ ባደረጉትም ንግግር ያቺ ቀን በመላ ሕይወታቸው ስትታወስ የምትኖር ታላቅ ቀን መሆንዋን ገልጸው ንጉሠ ነገሥቱ በቅርብ ቀን ከመናገሻ ከተማፐው አዲስ አበባ እንደሚገቡ አረጋገጡ ታላቅ ደስታ ሆነ ከኬንያ በጄነራል ካኒንግሐም እየተመራ የተንቀሳቀሰው ጦር በዚህ ዓይነት ደቡብና ሰሜን ሶማሊያን በተለይም ኢትዮጵያን ነባ አወጣ አሁን ደግሞ በጄነራል ፕላት መሪነት ከካርቱም በሰሜን በኩል የተንቀሳቀሰው ምን እንደ አደረገ አንመለከታለንገ በሰሜን የነበረው የኢጣልያ ጦር ከረን ላይ ሊሟሟት ተዘጋጅቶ ነበር ከረን በሦስት ታላላቅ ተራሮች የተከበበች በመሆኗ ለመክላከል ምቹ ናት ከዚያም አልፎ በአቆርዳትና በተሰነይ በተለይም በከሰላ አካባቢ የመከላክያ ዝግጅት አደረገ በእንግሊዞችም በኩል ለማጥቃት ዝግጅት ተደርጉ ጦርነቱ በጥር ዓም ተከፈተ ንጉሠ ነገሥቱ ቀደም አድርገው ሐምሌ ቀን ዓም በትግርኛ ቋንቋ አዋጅ ነግረው ነበር። የኢትዮጵያ እውነተኛ ታሪክ መዝገብ የሚገለጽበት ቀን ተቃረበ ግንቦት ቀን በተካሄደው ስሴት ምሽጉ በሠላሳ ሺህ ጥይት መደብደቡ ተረጋገጠ በራሱ በዱካ ደ አዎስታ አገላለጽ እልኩ ማለትም እዶቃው ደረሰ የዕርቅ ንግግር እንዲጀመር ወሰነ ግንቦት ቀን በጄነራል ትሬሣኒ አማካይነት የዕርቅ ድርድር ተጀመረ አብረውት የነበሩት ሁሉ ከወጡ በላ ዱካ ደ አዎስታ ወጥቶ አርበኞች በገሐድ በተቀመጡበት አደባባይ ለእንግሊዝ ጦር እጁን ሰጠ ከዚህ በኋላ ግንቦት ቀን ለቁስለኞች እርዳታ ተደረገ ግንቦት ቀን ክብረ በዓል ተደርጐ አንድ ቡድን የጥቁር ኢትዮጵያ አንድ ቡድን የነጭ እንግሊዝ አንድ ቡድን የቀይ ሕንድ ወታደር ሰልፍ አላየ ጣልያን በመጋቢት ወር ዓም ያለ አንዳች ችግር የያዘውን የአምባለጌን ተራራ ዱካ ደ አዎስታ ግንቦት ቀን አሣሩን አይቶ ለቅቆ ወጣ ዱካ ደ አዎስታም አንድ የወርቅ ኒሻን ማበቻ ጥብጣብ በእንግሊዙ ጦር አዛዥ በጄነራል ሜይን በአንገቱ ተጠልቆለት የምርኮኝነት ሥራ ጀመረ። በፊታውራሪ ራስ መሥፍን ስለሽ ከሚመራው ጦር ጋር በግንቦት ወር ዓም ገጥሞ አሥራ አራት ቀን ተዋጋ ያለቀው አልቆ የተረፈው ወደ ነቀምቱ ከዚያም ወደ አርጆ ሸሸ ከዚያም የወዲሣን ድልድይ አፍርሶ ለሁሰተኛ ዙር ጦርነት ተዘጋጀ አባራሪው ጦር ደርሶ ሰኔ ቀን ገጠመው አስከ ሰኔ ቀን ድረስ ከተዋጋ በኋላ ድል ሆኖ ወደ በደሌ በመፄድ እጁን ለኢትዮጵያ ጦር ሰጠ በደሌ ሳይ እጁን የሰጠው የጠላት ጦር ብዛት ከአንድ ሺህ አያንስም ነበር። በመክራ ጉሬ ከተማ ገባ የኢትዮጵያም ጦር ወዲያው ተከታትሉ ደረሰ ጦርነቱ ሰኔ ቀን ዓም ከጥዋቱ ለሁለት ሰዓት ሩብ ጉዳይ ተከፈተ ከሁለቱም ወገን ከባድ ውጊያ ተደረገ እልቂቱ እጅግ ከባድ ነበር ከአርበኞች ወገን ከአምስት መቶ ሰው በላይ ሞተ ብዙ ቆስለ ከጠላት ወገን ተሰልፎ ከነበረው ወታደር መካከል ከአዛዝ በተሰጠው መግለጫ መሠረት ተርፎ በሕይወት የተማረከው ብቻ ነበር። የጦርነቱ ዝግጅት የተቀነባበረው በምስጢር ነበር ነገር ግን ምሥጢሩ ለጠላት ቀድሞ ደርሶ ኖሮ ሙከራው ሳይሳዛ ቀረ ብዙ ስውም አለቀ ይህንንም ተከትሎ መልዓከ ፀሐይ ኢያሱ ምኒልክ መስከረም ቀን ዓም የስው ብልፃትና የሰው ተንኮል አሰበት በሚያሰኝ አጠያያቂ ሁኔታ ሞቱ መሞታቸውም በወክፈሴ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ወዲያውኑ ዜናው ደርሶ ሊነገር ችሏል አባሪ የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች ማሕበር አመሠራረት የጣልያን ወራሪ ጦር በሚያዝያ ቀን ዓም አዲስ አበባ ገብቶ ኢትዮጵያን መያዙን ለዓለም አስታወቀ አርበኝነት ሳይውል ሳያድር በየቦታው ተጀመረ በቡልጋ አርበኝነት የተጀመረው በየአካባቢው የጎበዝ አለቃ በመምረጥ በአፄ ምኒልክ ቀደም ሲል ማይጨው ኋላ ላይ ደግሞ አዛውረው ኮረማሽ በተባለው ሥፍራ በሚገኝ ዋሻ ተቀምጦ የነበረውን ዳር ድንበር ማስከበሪያ የጦር መሣሪያ በመከፋፈል እና በእጅ የነበረውን እንደ ናስማሰር የመሳሰሉ ኋላ ቀር መሣሪያዎች በማንገብ ጦር በመያዝና ጩቤ በመታጠቅ ነበር እንዲሁም አንድ መሣሪያ ለሦስት ተጃጅቦ በመያዝ የጠላት ወታደርን ገድሎ መሣሪያውን በመቀማት ነበር የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች ማኅበር ጥር ቀን ዓም ተጉለት አንቂፊኝ በተባለ ቦታ ተመሰረተ ሌሎች ደግሞ አንቀላፊት በምትባል ሌላ ሥፍራ ላይ እኛም ቀደም ብስን ጥቅምት ቀን ማኅበር አቁቁመን ነበር የሚል ድምፅ በየካቲት ወር ቢያሰሙም ጉዳዩ ለታሪክ ቅሚያ ተብሎ የተቀነባበረ ተንኮል እንጂ እውነተኛ መሠረት ስላልነበረው አልሠራም ጥር ቀን የተመሠረተው ትክከለኛው የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች ማኅበር የተመሠረተበት ኛ ዓሳማ አርበኞች እርስበርሳቸው እየተረዳዱና እየተደጋገፉ በየቆሙበቅ ግንባር የወራሪ ጣልያንን ጦር በአቅማቸው ሁሉ እንዲክሳከሉ በአንዱ ላይ ጥቃት ቢደርስ በጋራ እንዲክላከሉ የሚገኙ ማስረጃዎችን እና መረጃዎችን በምስጢር እንዴዲላላኩ ሲሆን ከዚህ በተጨማሪ ኛ ዓላማ አርበኞችን እንዲመሩ በአርበኞች ስምምነት ትንሽ ቀደም ሲል የነገጮት መልአከ ፀሐይ ኢያሱ ምኒልክ የተባሉት የ ዓመቱ ወጣት ንጉሥ መስከረም ቀን ዓም ድንገተኛና አስገራሚ በሆነ ሁኔታ ስለሞቱ አርበኛው እንዳይላላ ስጋት ስሰተፈጠረ የንጉሠ ነገሥት መልአከ ፀሐይን ሞት ተከትሎ ሙሴ ቀስተቾ በተባለ አንድ የስዊስ ተወላጅ በሆነ ሰው በተቀሰቀሰ ፅርቅ ምክንያት በኅዳር ወር ዓም ሮርች በተባለ ቦታ የዕርቅ ነጥቦች በመቅረባቸው ምክንያት ብዙ አርበኞች ወደ ግል ኑሯቸው በመመለሳቸው የአርበኛው ክንድ እንዳይላላ ን ስላሰጋ ነበር ማኅበሩ የተመሠረተው ዕርቁም ሚያዝያ ቀን ዓም « ፈረሰ አርበኞችም ትግላቸውን በማሕበራቸው አማካኝነት አጠናክረው ቀጠሉ በአንዳንድ የአርበኛ መሪዎች መካከል በተነሱ ጥቃቅን ግጭቶች ምክንያት ጉዳት ስለደረሰ ለምሳሌም ፊታውራሪ ዝቅአርጌ እና ፊታውራሪ ሞገፄ መኩሪያ እርስበርሳቸው ተዋግተው ስለሞቱና ሠራዊታቸውም ስለተፈታ በፊታውራሪ ወልደፃድቅ ዘውዴና በፊታውራሪ ደባልቄ ተክሴ የሚመሩ አርበኞች የቀረበላቸውን ፅርቅ ሊቀበሉ ከቻሉበት ቅድመ ሁኔታ ዋና ዋናዎቹ ሞቃዲሾ ደናኔ ሶማሊያ ግዛት ውስጥ እንዲሁም በኤርትራ ናኩራ ወደ ተሰኙ ቦታዎች ተወስደው የታሰሩ ኢትዮጵያውያን ሁሉ እንዲፈቱ ኢትዮጵያዊ ያለ ፍርድ እንዳይገደል የኢትዮጵያውያን ጉዳይ በኢትዮጵያውያን ዳኞች ብቻ እንዲታይ በምግብ እጦት ሲጎሳቆል ለነበረው አርበኛ ጣልያን ልብስ እና ምግብ አንዲሰጥ የሚሉ ነበሩ በተለይ የታሰሩ ኢትዮጵያውያን እንዲፈቱ ተብሎ በተጠቀሰው ቅድመ ሁኔታ መሠረት ብዙዎች ለፈቱ በቅትተዋል አባሪ የሙሶሊኒ አጭር የሕይወት ታሪክ ቢኒቶ ሙሶሊኒ በኢትዮጵያም በኢጣልያም ታሪክ ውስጥ ስሙ ሲጠቀስ ይኖራል በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ የሚጠቀሰው በጨካኝነቱ ነው በኢጣልያ ታሪክ ውስጥ ግን ኢትዮጵያን የኢጣልያ ቅኝ ግዛት ለማድረግ በአካሄደው የጦር ሥራና በፋሽስት ፓርቲ መሥራችነቱ ይታወሣል መጥፎ ዕድሉ ሆና ሁለቱም በእሱ በራሱ ግብር ተበላሹበት ሙሶሊኒ አሌዘንድሮ ሙሶሊኒና ወይዘሮ ሮዛ ከተባሱ ባልና ሚስት ሐምሌ ቀን ዓም ጁላይ ቀን ሻራኖ ዲ ኮስታ በተባለች ቦታ ተወለደ።