Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ሀሪ ያርሃሠዳ ዐቨከርበአበ ገብረወልድ እንግዳወርቅ የማይጨው ዘመቻና የጉዞው ታሪክ ድህክዐወ ሀጸዘያ ርዕዌክክ ዘሌከ ኣባ ከረ ጠጠሃፎሸቭሃ ኞሮ ክ ያልነፎፊ ር።ደ ርሀዛርሪያዐ ዲን ቃዘኦ ያር ሚሊዮን ነቅንቅ ዓም ፉሖሰያ ጴታዖዶቷ ዖጩፉ ቶሮይዳቻ ማህረታም ሆበቻፄነቬ ዐ ንቪቋቁ ቪፀሃንቦሮሄ ጋ ሃዐ ላ ከከ ኗበ ኛ ጓ።ህበ ክፎቪሃ ኮር ጽ ፕ ሀፍ መር ይሃ ዖዞሏኒሪጸ ህጠኀ ታ ተፈራ ኃይለ ሥላስሴ። ጩሬጩዖ ሀ ካውርከብ ልኪ ይመር ሪያ ሬያ ርሪ ደሪመፖዐዘያር ያነያርጽሰቫ ሀሁ ጸመ ለጠ ጩሀሪ ጽሪዐዘአሮኣ ሆሠሪደሮነ ፆሀዑያ አረርጩያዛነ ደህቓፀዎወ ሃቋ ለ ያዘዘ ክያዱ ሀ ጃሠህፅ ሃሠህ ፅ የኢትዮጵያ ታሪክ ከ እስከ ጌታቸው ናደውና የመቶ አለቃ ስለሺ በየነ በተባሉ ሁለት የደርግ አባሎች ወደ ትውልድ አገራቸው ጎጃም ሸሸተው እነሱን የሚያሳድድ ጦር ተልኮ ተይዘው ተገደሉ ከዚሁ ጋር በተያያክ የእድገት በኅብረት ዘመቻ አስተባባሪ የነበረው ሻለቃ ኪሮስ ዓለማየሁም ተይኮ በእስር ላይ እንዳለ ሕይወቱን እንዳጠፋ ይነገራል በተለመደው የማደናገር ባሕሪው ደርግ ከነዚህ ላይ ከተጠቀሱት ከፍተኛ የፖለቲካ ባላንጣዎች ጋር ደብለቅ በማድረግ ስድስት የሚሆኑ ነጋዴዎችንም በርበሬ ደብቀው ዋጋ በማስወደድ የኤኮኖሚ አሻጥር ፈፅመዋል ብሎ የረሸነውም በዚህ ወቅት ነበር የሲሳይ መረሸን የመንግሥቱን ሥልጣን በመሠረቱ ብዙም ፋይዳ ያልነበረውን የሚኒስትሮች ምክር ቤት በሊቀ መንበርነት ለሚመራው አባላት ሳሉበት የሕገ መንግሥት አርቃቂ ኮሚሽን ቢቀርብም ረቂቁን የመጨረሻ መልኩን እንዲይዝ ያደረትት መንግሥቱና የቅርብ አማካሪዎቹ ናቸው ከዚያም ረቂቁን በአገር ውስጥና ከአገር ውጭ ሕዝብ እንዲወያይበትና ማሻሻያ ሐሳቦቹን እንዲያቀርብ ከተጋበዘ በኋላ ጥር ቀን በሬፈረንደም ፀደቀ ሕገ መንግሥቱ በሚደነግገው መሠረትም የመንግሥት ከፍተኛው አካል ነው ለተባለው ብሔራዊ ሸንጎ አባልነት ብሔራዊ ምርጫ ተደረገ ብዙም ፉክክር ባልተደረገበት በዚህ ምርጫ በፓርቲው የተደገፉ እጩዎች አሸናፊነትን አገኙ የአሸናፊዎቹ የምርጫ ምልክት አይበገሬው ዝሆን የሆነው አለምክንያት አልነበረም።ሃርውንክ ወርና ጋቅህ ህቶህ ፈሬብዌህ ወኔ ቴላኻዜሁዞጾ ፅህቶተፅ ብጋመህ አፅቦሻ ሮሁወሩ ወመርቦህህሂ ዜህህ ቴሄጋሣጃ ሬ ቹህ«።ጋሀጻ ፇዐወጌ»ፅ ዛሠወ ቕዕኻሣ ወሆቬፔህ ያህንን ዛህሂ ህወወመፅ ሂሀ ጃሀ ቴሎፇፅ ብጩህፇወህ ቅቂዬ ፏጩሠልጋቶ ው ፋሬ ወይሦፍ ሩሬህ ህላተጉኃ ህሬዷፈቫ ፔፅዐየጋ ቅቓይፅይጋ ወሠሠፅ ሀና ቀህፅ ሪ።ህ ቴቲላይሄሂዛሮፅሴ።ፀ ካችህረ ህሀ ኻመሠ ሄህሠ ክሴ ፊሬቴፅ ህቼህ ዝዕ ህፈዛፅ ኔኛዛቫ ፊጫፌሪ ይካፖዩ ዐቅቂፈዕ ፉፇጠ«ጋፋ ፏወመ ዐሀሀህህካሄፅ ጄፌሪፇሌዬዑ ጉሀሀፔ ሸቅ ረ ቴችትዛፅህ ሣህቀ ፅሪልፇሀዘ ቐሀቴሪሀ ቴዝህሃጃ ኒጅምወዛ ግህ ፇሬቴ ሁፇፀሪህ ጋህፈሬ ጋኛ ፄሪወ ይህዚሣዌል ው«ጋሮጌ» ፈሣሬቴ ጋህ ህዜቼ ወግጠ ቂወቱሟልለ»ህ ዩ «ሕመ «ፅነወዌህ ይሀሂዬ ህህ አዕሠህቦዐ ሂፈኻሩዊ «ሪህሪ ህኘ «ሬሪበዝዛ ዛ።ሪ ዷርዜቄ «ወፊሂከ ቆቀቹህ ፊዴ ወሽጋቆፅተ ሪህሃፊዥ ቂህይዉ አራወህነፍሃና ቱየፃይ ውዞሃዬሩህሪና «እሪፏኣፋና ቴቴጋጆሥ ወቓዞቱሀሄሁሂ ህል» በ ።ጋቴ «ራኗ ሬ ኣሪካህ።ሬ።ቫ ዒ ረፀ «።መለለ ማሸ ኬ ኛ ፆኳቪን ዞጩባኘዥ «ፊፅ ሀክክርፕ ዝዐሃዐ ያ የሠ ዕፈያ ሀያ በ ኛ ሬ።ዐጆቨ በኘሃ ሃክ ዛ ፅለቨሀ ኘ ሂ ጾ። « ዛዩዉ። ረ ህሠባ።ህ «ቨ ፆሄሂ ያ ያ ዐ ጾ። ኛቨ ዐመዐ ሀ ፀጩ። ህና ህዓል» ህሪህፅጋ ሀዛ ነሃዥጋዛ ያህዌ» ሬ ሪዘቨ። ሁ ኤቴ ጋዜጋ ቴህቕዷህ ሩዜ ህጋዜ» ሬጀ ህ። ቻወፉ ህሄ ሬ ፀ ህፇ ቴይሬሃኦህቫፉ ሃሩ ሮ ሄሬ ዬቲ ጊህመሥ ህፍ ዩ ሪ ረ ጌሂ ህህመ ሦሆሩ «ህሁ ሄ »ሪጋሄ» ህዌዊ አ ሂፒፅሠዜኛ መ ኛዛዛካቬ።ዎ ፅህ » ዛ በህክህ ዛህሂ ሪሃቫ ዛሦ ፍራሂዛዕ ዩ ረሃቅቀቱ ዚኞኃ ፄዛ ኛ ሀጋሪ ሬህ ረ ጌወጀ ሬዓህ ፈጋ ሬሄ ፔሁዛ ሩቦካ ህህ ዐፅፅል»ህኔ ህጋቫ »ሪቀ ቻፇጻቭ ህሣና ህሪሌፅ ሪይቫጋቫ ቆቁ ቲጋህ ዜጥዛ ቅ ፒቲ ቅቆ ህዛ ህሇቭ በሪ ጄጋዜይ ጋጭሠሁዛዝሬሄ ሁይ ቷጃዝ ህኙ ኒሬሠቫ ዩሬይ ቫ ነፇጻቱ ሀፊ ሀዛ ሬ ፈዩጋዜጀዌ ል»ህቶ ህዛ በፁፇሂህ ረሪአሬርገዛ ይ ቴዛ ቅ ቱሪካ ዛ ዐ ዝህ በቐኞሆ ፌሬህዛ ረ ሂፈሣርዛ ረሪረረ ፌቫ ጋህዜዴ ቴዴጋና ዕጋሄ ጃ ዕፅ ቴጋሄ ይዝህፇዓዕኘሃ ሁዜዊ ጋና ቆ ቲጩጋና ረ ይጋዊ »ሠ ህቫፓጋና ቱ ዛቕይሄ ይዛኝ ሠና ዕ ሂ።ጀ ህህቂሩሂ አሪዜኻካፖዛ ፌር ፊሬ ልወ ር ዐ ህ። ፈ ሃ መ ዋቂኔ ህሪህ ህፇ ሬወ ዝህፖ ቂፊ ሬ ሂጀ ቴይቫዌ «ሪጋልጋ ሬ ዑወሂ ዐቅ ፌትጋፄ» ቲጋሣዣፅ ቴህምዎሄቨሃኙ ጋጊ ሁወሠሣፇ ረ ።» ኃይቓያዝጋይዛሣኝ ሂቲዐህ ሁ ዛፖ« ካትኙህሪፅ ቴፏልህሠፅ ይቴዞሄጳ «ትው ከቾሄቨህ ዴውጀሮዥዌቼሬ ወዢፇሪ ሪዷዐጠህ ፈናቱዋ ጋ ዝሁሀ እሄ ዛ«ወ ፈህያ በኙቴሂ ሃጄቲዩጀ ዞ«ሇኙቦ ቴህቨህያሀ ፈጦሂዛ ቴሠሄ ሣህጋ ዛሇ ያቼዕህሂቲዣያታ ከህሠዣና ወሀ ዝጌ ሪፅሟፇህ ቴፅያተህዛ ቴቭህፅ ሩፖቦጦሪ ቂቭወፃየ ዝጌፔ ቴሀጩሠዙዞሀ ሺይዝህሬዬሄሀ ያፇሠጃመ ን።
ዓዓ በልዬ የቱ ሕገ መንግሥት አርቃቂ በ የጎጃሙ ገዥ ራስ ኃይሉ ተክለ ሃይማኖት የትግሬው ገዥ ደጻች ኋላ ራስ ሥዩም መንንሻ የክብር ዝበኛ ጦር ስር ቹ በራስ ሙሉጌታ የሚመራው የኢትዮጵያ ጦር ከባድ ሽንፈ ያየበት የኣምባ አራዶም ኮረብታ አ ገፈት የጦር ሚኒስትሩ ራስ መሉጌታ ይገሹ ወደ ኦጋዴን ግንባር የሚዘምት ወታደር ዘመዶቹን ሲሰናበት ስመ ጥሩው አርበኛ ራስ አበበ አረጋይ የሽሬ የጦር ግንባር አዛዥና የጥቁር አንበሳ ጦር መሪ ራስ እምሩ ኃይለ ሥላሴ የደቡብ ጦር ግንባር አዛዥ ራስ ደስታ ዳምጠው ሥ በማርሻል ግራዚያኒ ላይ ቦምብ ከመጣሉ ከጥቂት ደቂቃዎች በማርሻል ግራዚያኒ ላይ ቦምብ ከተጣለ ከጥቋት ደቂቃዎች በኋላ አቃዓሓዓዕዓንአ ንና ዓን አዲስ ዓለም የነበረው የኢጣልያ ምሽግ እንዲሰበር ከፍተኛ ሚና የተጫወተችው ስመ ጥሩዋ የውስጥ አርበኛ ሸዋረገድ ገድሌ የጥቁር አንበሣ ድርጅት ፕሬዚዳንት ዶር ዓለመ ወርቅ በየነ የአሜሪካ የጦር ሠፈር በቃኘው አሥመራን አ የጭነት ከብቶችና የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዲሲ አውሮፕላን ሜዳውን ሲሻሙ በኝ ቀዳማዊ ዐዔ ኃይለ ሥሳሌሴ ፊሪ ከ እስከ ባለው ጊዜ ሥልጣኑ ገኖ የነበረው ፀሐፌ ትዕዛዝ ወልደ ጊዮርጊስ ወልደ ዮሐንስ ቦዘኅ ራስ ቢትወደድ መኩንን እንዳልካቸው ደራሲና ጠቅላይ ሜኒኒስትር ዜ ዚዜ ዜጨዜዜዜዔ ከ ባበቸበን በሽን ። በጊዜ ቀረብ እያልን ስንመጣ ደግሞ ሌሎች የቅድመ ታሪክ ከስተቶች አናገኛለን አነዚህም ከአዲስ አበባ በስተደቡብ ምፅራብ አምሳ ከሎ የሚንንብት ሥር አንጡሬ የበበበየ የቅርብ ጊዜ የድንጋይ ዘመን የሚገኙት የዋሻ ሥዕሎች ናቸው ራ በትግራይ በሊዳምና በሐረር የኪትዮጵያ ታሪክ ከፀ እስከ የዚህ ቅድመ ታሪክ ፅድገት አንዱና ዋና ገጽታ እንስሳትና ዕጸዋትን የማስገበሩ ሂደት ነው ይህ ሁኔታ የተፈጸመው የዛሬ ስድስት ሺ ዓመት ግድም ነው ተብሎ ይታመናል በደቡብ ኢትዮጵያ እንሰት መጋቢነቱ ታውቆ መኩትኩት ሲጀመር በሰሜን ኢትዮጵያ ደግሞ ጤፍ ከሣርነት ወደ ስብልነት ተሸጋግሯል ዳጉሳም በዚህ መልክ ጥቅም ሳይ መዋል ሲጀምር ዘግየት ብለው ደግሞ ስንዴና ገብስ ወደ አካባቢው ሊገቡ ችለዋል ከዚሁ ጋር ተያይዞ አንድ ታላቅ የእርሻ ቴክኖሎጂ ለውጥ ተካሂዷል ይኸም የደጋውን የአትዮጵያ ክፍል ከብዙ የአፍሪቃ አገሮች የለየውና እስካሁንም የሕዝቡ ሕይወት እምብርት የሆነው በሬ ጠምዶ የማረስ ዘዴ ነው እነዚህ ከላይ የተጠቀሱት ክስተቶች ናቸው በኢትዮጵያ ምድር ላይ ለመንግሥት ምሥረታ መነሻ የሆኑት የዚህ መንግሥት ምሥረታ ሂደት ማሳረጊያ የአክሱም መንግሥት ነው ይሁን አንጂ የመጀመሪያው ላለመሆኑ ማለትም እንደ አክሱም በዝርዝር ባይታወቁም ቅድመ አክሱም መንግሥታት ለመኖራቸው በቂ መረጃዎች ኣሉ በተለይ ከአክሱም በስተሰሜን የምትገኘው ዬፃ የነባር ባህልና ክከውጭ በተለይ ከደቡብ ዐረብ የመጣ የውጭ ተጽዕኖ ቅምር የሆነ የሥልጣኔ ማዕከል እንደነበረች የምርምር ግኝቶች ይጠቁማሉ አክሱም ራሏሷ የገነነችው ከክርስቶስ ልደት በኋላ ከአንደኛው እስከ ሰባተኛው መቶ ዓመት ነበር በተለይም ስመ ጥርነትን ያገኘችው ክፍተኛ የሕንፃ ቴክኖሎጂ ጥበብን በሚያንጸባርቁት ሐውልቶቿ ቤተ መንግሥቶቿና ቤተ መቅደሶቿ ነው በተጨማሪም የአክሱም ዘመን ከተሞች ያበቡበት ዘመን ነበር ከነዚህም ዋነኞቹ መናገሻ ከተማዋ አክሱምና በቀይ ባሕር ወደብነቷ ዓለም አቀፍ ዝናን ያተረፈችው አዱሊስ ነበሩ ንግድ የአገር ውስጥና የውጭ የአክሱም ደም ሥር ነበር ማለት ይቻላል በውጭ ንግድ አማካይነትም አክሱም የሜዲተራንያን አካባቢ ንግድና ባሀል አካል ከመሆን አልፋ ከሕንድና ከሩቅ ምሥራቅ ለመገናኘት በቅታ ነበር ተደጋግሞ እንደሚታየው በንግድ ዱካ ግዛት ማስፋፋት ይከተላል የአክሉም መንግሥት እንዲሁ እጅግ በገነነበት ወቅት አብዛኛውን የሰሜን ኢትዮጵያን የደቡብ ዐረብንና የቀይ ባሕር ዳርቻን በመግዛት የቀይ ባሕርን በሙሉ በቁጥጥር ስር ለማድረግ በቅቶ ነበር በኛው መቶ ዓመት መጀመሪያ አጋማሽ ላይ የአክሉሙ ንጉሥ ዔዛና የክርስትናን እምነት በመቀበል ለሀገሪቱ ታሪክ አዲስ ምዕራፍ ክፈተፅ ከዚያን ጊዜ ጆምሮ የክርስትና ፃዛይማኖት በተለይም የኦርቶዶክስ እምነት የአብዛኛው የደጋው ክፍል እምነት ከመሆኑም በላይ የባህሉ መለዮ ሊሆን በቅቷል የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን አቡን በእስክንድርያው ፖትርያርክ እንዲሾም መደንገጉም የሀገሪቱ መንግሥትና ቤተ ከህነት በዲፕሎማሲና በርእዮተ ዓለም ለዘመናት ከግብፅ ቤተ ክህነት ጋር ተሳስረው እንዲቆዩ አድርጓቸዋል የመጀመሪያዎቹ ኢትዮጵያውያን ጳጳሳት ሊሰየሙ የቻሉት በ ሲሆን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ራሷን ችላ በራሷ ፖትርያርክ መተዳደር የቻለችው ግን በ ነው ከስባተኛው መቶ ዓመት ገደማ ጀምሮ የአክሱም መንግሥት እየተዳከመ መጣ የአስልምና ፃይማኖት መነሣትና ይህም በቀይ ባሕር ንግድ ላይ ያስከተለው መዛባት የአክሱምን ሕይወት አጠወለገው ቀድሞ የአክሱም ነገሥታት ከክመቻዎች ዒላማ የነበሩት ቤጃዎች እየተጠናከሩ መጡ የአክሱም መንግሥት እየተሸማቀቀ ፊቱን ወጠደ ደቡብ ማዞር ነበረበት በዚህ ሁኔታ ነበር መግቢያ እስከዚያን ጊዜ ድረስ ለአክሱም ገብረው የነበ ሩት አገዎች የ ጨብጠው ስማቸውን መሰል የሆነውን የዛጉዌ ሥርወ መንግሥት ያናቋሙት መየ ዓመት ደሮ ር መኝ እለጋበት አ በረ ው ከመን ካበቃበት እስክ ላለው ዘመን አስተማማኝ የታሪክ መረጃዎች ይገኛሉ ለ ለዛቫጥዌ ነገሥታት እ ሆነው ሲያስጠሯቸው የኖሩትና የሚኖሩት በላሊበላ የሚገኙት ጽጥና ተፈልፍለው ናልፍለው የታነፁት አብያተ ክርስቲያናትም የዚህ ዘመን ዐቢይ ክንዋኔዎች በ ይኩኖ አምላክ የሚባል የአማራ ሠመሪ የ የዛጉዌን የመለው ዲስ ሥርወ መንግሥት ለማቋቋም ቻለ በዚያን ወቅት አማራ የነበረ ቀድሞ ለብጉዌ ከገበሩኑ ሕዝቦች ያንዱ መዝሪያ የገር ክን አምር መጠሪያ ነበር መ ም ስር ቀ የ ማች በየዳ ብስ ር የመረጡት ከቀዳማ የተወለዱት ቀች የኢትዮጵያ ባ ሥታት መሆናቸውንና ዊ ልጣናቸውም ሩም የዛጉዌ አገዛዝ ሕገ ወጥ እንደነ አክ ልክት ነው ሰሎሞናዊው ሥርወ መንግሥት አስካለንበት በመን ችጥሉ አ ላሴ በ ከሥልጣን ሲወርድ ፍጻሜውን አግኝቷል አፄ ይኩኖ ዐምደ ጽዮን በኛው መቶ ዓመት እና ኣፄ ዘርአ ያዕቆብ በኛው መጮቶ ዓመት ከዛጉዌ የወረሱትን ግዛት በማስፋፋት ከአክሱም መንግሥት የ ለማቋቋም በቅተዋል ንዲያውም የሚበልጥ ገናና መንግሥት በዚሁ ዘመን የክርስትና አምነት ወደ ደቡብ የዛሬው ሸዋ ሬብ ጎጃምና የጣና ሐይቅ አካባቢ ሊስፋፋ ችሏል ባንፃሩም በአክሌም ን ላይ ጠረፍ ጠረፉ ላይ መቆናጠጥ ጀምሮ የነበረው የእስልምና አ ንት ወዴ መ ል አገር እየዘለቀ መጥቶ በተለይ በደቡብ ምሥራቅ ኢትዮጵያ ቀም ለማግኘት በቅቶ ነበር። ይሁን እንጂ ይህ የከተማ ፅድገት የወቅቱን የንጉሠ ግነት ርሸር አላዳነውም በኛው መቶ ዓመት ሁለተኛ አጋማሽ ላይ አየያዳነሬ የነለት ያ ይና የታረክ ዘሃ ሰ ሰንት ያጡ ይታወቃል የቅርቡ ዘመን የኢትዮጵያ ታሪክ መቆድምም ይህ ን ው ምዕራፍ አንድ ቀደምት ሁኔታዎች የኢትዮጵያ የውስጥ ሁኔታ በኛው መቶ ዓመት መጀመሪያ አጋማሽ የሰሜን ኢትዮጵያ ግዛቶች የንጉሠ ነገሥቱ ሥልጣን እየተዳከመ ለመምጣቱ ጉልህ የሆነ ማስረጃ በ ታየ በዚያን ዓመት የትግሬው መስፍን ራስ ሚካኤል ስሑል እስከዚያን ጊዜ ድረስ ባልታየ ድፍረት የጐንደርን ነገሥታት እንደ ጉልቻ መለዋወጥ ጀመረ መጀመሪያ ያወኩትን የኦሮሞ ጭፍሮች እንዲከላከልለት ወደ ጎንደር የጋበዘውን አፄ ኢዮአስን ከዙፋን አውርዶ የራሱ ምርጫ የሆነውን ዳግማዊ ዮሐንስን አነገሠ ዓመት ሳይሞላ ደግሞ ዮሐንስን አውርዶ የራሱ ምርጫ የሆነውን ዳግማዊ ተክለ ሃይማኖትን ዙፋን ላይ አስቀመጠ ከዚህ በኋላ የንጉሠ ነገሥትነቱ ሥልጣን ከደረሰበት ቅሌት ሊያገግም አልቻለም የራስ ሚካኤል ስምባ ገነንነት ባጭሩ ቢቀጭም አሱ በቀደደው ገብቶ የየጁ ኦሮሞዎች መሪ የነበረው ዓሊ ጉዋንጉል የራሱን የመሳፍንት ሥርወ መንግሥት መሠረተቶ በዘመኑ የነበረው አዔ ተክለ ጊዮርጊስም «ፍጻሜ መንግሥት ተክለ ጊዮርእጊስ ተባለ ከዚያን ወቅት ጀምሮ የመጨረሻው የየጁ መስፍን ዳግማዊ ዓሊ ወይም ዓሊ ትንሹ በኣይሻል ጦርነት ላይ በደጃች ካሣ ኃይሉ የኋላው ዳግማዊ ቴዎድሮስ እስከተሸነፈበት እስክ ድረስ ያለው ዘመንም ዘመነ መሳፍንት» ተባለ በዘመነ መሳፍንት ነገሥታት በተከታታይ ለወግ ዙፋን ላይ ይውጡ እንጂ ሥልጣን አልባ ነበሩ ሥልጣን የነበረው በየጁ መሳፍንትና በሌሎች ግዛት መላፍንት ነበር ንጉሠ ነገሥቱ ይህ ነው የሚባል ሠራዊት የለውም ነበር ወደ ዘመኑ ማብቂያ አካባቢ የዓመት ገቢው ከሦስት መቶ ማርትሬዛ ብር አያልፍም ነበር ባንፃሩ የትግሬው መስፍን የራስ ወልደ ሥላሴ ሀብት በሰባ አምስት ሺ የሸዋው ንጉሥ ሣሀለ ሥላሴ በሰማንያ አምስት ሺ ይገመት ነበር ደብረታቦርን መዲናቸው ያደረጉት የየጁ መሳፍንት ከሥረ መሠረታቸው በብሔረ ሰብ ኦሮሞ በሃይማኖት ሙስሊም ይሁኑ እንጂ ሥልጣን በያዙበት ጊዜና ከዚያም በኋላ ከአማራው የገዢ መደብ ጋር የተዋሐዱና በእምነታቸው ክርስቲያን ነበሩ ከሌሎች መሳፍንት ለምሳሌ ከትግሬ የነበራቸው ቅራኔም ሥልጣንን የተመረኮዘ እንጂ ብፄረ ስባዊም ሆነ ሃይማኖታዊ አልነበረም ስሙ ያሳስት እንጂ ዳግማዊ ራስ ዓሊ ክከባላንጣው ከደጃች ውቤ ያላነሰ የክርስትና ዛይማኖት ተቆርቋሪ ነበር ከየጁ መሳፍንት ሁሉ ጎናና ተብሎ የሚታወቀው ራስ ጉግሣ መርፁ በፀራ ከትግሬው መስፍን ከራስ ወልደ ሥላሴ ጋር ይፋለሙ የነበሩት አንዱ ሙስሊም ሌላው ክርስቲያን ሆነው ሳይሆን ከኦርቶዶክስ ሃይማኖት ውስጥ እውነተኛው እምነት የትኛው ነው ሁለት ልደት ወይስ ሦስት ልደት በሚለው የዘመኑ አወዛጋቢ ክርክር ነበር የኢትዮጵያ ታሪክ ከ እስከ የኢትዮጵያ ታሪክ ከ እስከ መመመ ቡብ በሚገኙት የአስልምና ሃይማኖት ጠንክሮ የሚታየው ከበሽሉሎ በስተዴ የኦሮሞ ግዛቶች አካባቢ ነበር ቀደም ብሎ አማራ ከኦሮሞ ፈረሰት ብኋላ ን አስልምና የገባው ከ ያ ጦርነት እቀድም ነበር በፀኛው መቶ ዓመት አስልምና የገባው ክግራ ። ይሁን አንጂ እሱም ቢሆን ሳይሳካለት ቀርቶ ውዝግቡ እልባት ያገኘው በመጋቢት በቦሩ ሜዳ በአፄዔ ዮሐንስ ስብሳቢነት በተደረገው ጉባዔ ላይ የተዋሕዶ እምነት ብቸኛ ተቀባይነት ሲረጋገጥ ነው መላፍንት ሥልጣን ሲቀራመቱ ካሀናት ፀጉር ሲሰነጥቁ የሥርዓቱ ተሸካሚ የሆነው ገበሬ እነዚህን ሁሉ ለመመገብ ይዳክር ነበር የኅብረተሰቡ አምራች ክፍልም እሱው ብቻ ነበር ዜር ቆጥሮ በሚያገኘው ርስቱ ላይ በሬውን ጠምዶ እያረስና ከብቱን እያረባ ክረምት ከበጋ ሳይለይ ይለፋ ነበር ይሁንና በምርቱም ሆነ በጉልበቱ ላይ ሙሉ ቁጥጥር አልነበረውም መሳፍንቱና ካህናቱ ከነገሥታቱ በሚያገኙት ጉልት አማካይነት ከገበሬው ልኩ ያልተደነገገ ግብር ይስበስባሉ ይህ የሕይወቱ ዓይነተኛ ባሕሪ የሆነው የመገበር ሪፅጣም ነው ገበሬውን «ገባር የሚል መጠሪያ ያሰጠው ገበሬው ለባለጉልቱ እህል ከመስፈር አልፎ ሁዳድ በማረስ አህል በመፍጨት ቤትና ጎተራ በመስራት የጉልበት ሥራ እንዲያበረክት ይገደድ ነበር ይህ የጉልበት ሥራም ካለው ጠቅላላ የሥራ ጊዜ ከሦስት አንድ እጁን ይወስድበት ነበር ፕላውደን የተባለው የአንግሊዝ ተጓዥ ቆንስል የገበሬውን ጣጣ እንዲህ አድርጎ ያብራራዋል ግብሩ ስፍር ቁጥር የለው ከቀዬ ቀዬም ይለያል ገበሬው ለራስ ዓሲ ወይም ሰሴሳ ታላቅ ሹም እህል ይሰፍራል አንዳንዴም ግብሩን በገንዘብ ይከፍላል አልፎ ተርፎም ለመንግሥት ሁዳድ የእርሻ በሬ ይሰጣል የአካባቢው ሹም አምሾ ወይም ሌላ መጠን እህል ያሰፍረዋል ወታደሩንም በገበሬው ቤት ይመራል የሚያስፈልገውን ሁሉ እንደ በሬ በግ ፍየል ቅቤ ማርና ሌላም የሚያገኘው ከገበሬው ነው አገር በጎበኘ ጊዜ ቀልበው አስደስተው መሸኘት ይጠበቅባቸዋል በሰበብ ባስባቡም አስተዋፅዖ እንዲከፍሉ ይጠየቃሉ ለምላሌ ወይ ሹሙ ዝመቻ መሄዱ ይሆናል ወይ መመለሉ ወይ ፈረሱ ጠፍቶበት ይሆናል ወይ ትዳር መሥርቶ ወይ ደግሞ ንብረቱ በእሳት ጋይቶ ይሆናል ወይ ያለ የሌለ ሀብቱ በጦርነት ወድሞ ወይም ደግሞ ተዝካር ማውጣት ይኖርበታል ዕኣህፅኪ ጉልት ባብዛኛው የጦር አገልግሎት ዋጋ በመሆኑም ሥርዓቱ የጦረኝነትን ባህል የሚያዳብር ነበር አርሶ ከማደር ወታደር መሆን የሚመረጥበት ወቅት ነበር ገበሬው ተፈጥሮ በየጊዜው የምታመጣበት ፍዳ ግ ጭክሥሠተኛኞት ሁነታዎች የገበሬውን ተዚሰቆቃው ኑሮ ከሁሉም ይበልጥ የከፋ ያደረገው ወታደር በገበሬው ቤት እሰ መመራት የመሰራት ባህል ነበር በዘመኑ የወታደር ደሞዝም ሆነ ትነ ሦሎ ስላልነበረ ወደ ጦር ሜዳ የተሰማራ ወታደር ለራሱም ሆነ ለፊ እህል ሚያገኘው ከገበሬው ቤት ነበር ጦሩ ከመንደሩ እስከወጣ ድረስ ንብረት አንዳንዴም በሚስቱ የሚያዘው ወታደሩ ነበር በዘመኑ ይሁንና ገበሬው ባልሞት ባይ ተጋዳይነት ጠሳቶቹ ን ስም ፍማት ያደርግ ነበር አንደአንበጣ የወረረው የወታደር መንሀ እስኪያ ድረስ ባሳቻ ቦታ ጉድጓድ ቆፍሮ እህሉን ይቀብራል አንዳንዴም ናል በላው እሳት ይብላው ብሎ ጦር ከመምጣቴ በፊት እህሉን ወይም ከሳይ እንደጠቀስነው ላዱ መረኖ አድሮ ተራውን መርት ይለደዳል ድሮ ተራውን ይዘርፋል ኑ መሀል ባገር ሀብት የሚደርሰው ጥፋት እጆግ ከ በሚመለለት ባድ ሁለት ሚሲዮናውያን ስለ ዋግ አውራጃ የሚከተለውን ፈዋል የጫመጽት ዎን መአ ከ መን በ ሰ ት መው ከ ይ ም ረ መ ው ያ አ ላ በር ው ርር ሚውን መው ማውን የደቡብ ኢትዮጵያ መንግሥቶችና ሕዝቦች በኛው መቶ ዓመት የነበረው የኢትዮጵ ያ ሥዕል የተ ባብ ሑፋ ክፍል የነበሩት ሕዝቦችና ግዛቶች ታሪክም አብሮ ሲሌ ያበ የመቱ ሁለተኛ አጋማሽ ላይ አሁን የምናውቃትን ሊትዮጵያን መንግሥት ሳይጨምር ከዓባይ ወንዝ በለተደርብ ባር ታ የምንለው የሸዋን ኤ ው ከፍል ተው ዚህንም ግዛቶች አንድ ከሚያደርጋቸው የጂመግሪፈ ይከብር አለመ ርና በጎንደር ዙሪያ ይሽከረከር በነበረው የዘመነ መሳፍንት ፈራሽ ተፋቸው ነው የነዚህ የደቡብ ግዛቶች የፖለቲካ ሥርዓትም ር አ የጋ ኅብረተሰብ አንስቶ ከሰሜኑ ግዛቶች የማይተናነስ መ ርሽ የሚታይበት ነበር እንዲህ በጣም ከደረጁት መንግሥታት መ ህ መን ያታና የየም የጃንጀሮሮ መንግሥታትን መጥቀስ ኦሟዊ ዑሞቲክ መንግሥታት ተብለው ይታወቃሉ ከመገኘታቸው የተነግ የለየ የኢትዮጵያ ታሪክ ከ እስክ የከፋ መንግሥት የተመሠረተው በኛው መቶ ዓመት እንደሆነ መረጃዎች ይጠቁማሉ መንግሥቱን የተመለከተ የጽሑፍ መረጃ ለመጀመሪያ ጊዜ የሚገኘው በኛው መቶ ዓመት ሲሆን መንግሥቱ ከፍተኛ የእድገት ደረጃ የደረሰው በኛው መጨረሻና በኛው መጀመሪያ ላይ ነው አንደ ወላይታና የም እንዲሁም እንደ ብዙ የደቡብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ሁሉ ኤኮኖሚው የተመሠረተው በእንሰት ተክል ላይ ነበር የኅብረተሰቡ ዋና አምራች ክፍልም የመሬት ባለቤትነቱን ይኮ ጉልበቱን ለገዢው መደብ የሚገብር የገበሬ መደብ ነበር ክዚህም ሌላ በቨሽረፋም ሆነ በንግድ አንዳንዴም በእዳ ክፍያ የተገኙ ባሮች አገልግሎት እንዲሰጡ ይደሪግ ነበር የሥርዓቱ ቁንጮ «ታቶ ተብሎ የሚታወቀው ንጉሥ ሲሆን እሱም «ሚክሬቾ ተብለው በሚታወቁ አማካሪዎች ይታገዝ ነበር የገዥው መደብ የኦርቶዶክስ ክርስትና ፃይማኖትን የተቀበለ ሲሆን አብዛኛው ሕዝብ ግን «ኢቤዴ ጉዶ» ተብሎ የሚጠራው የባህላዊ እምነት መሪ ተከታይ ነበር የከፋ መንግሥታት በኛው መቶ ዓመት መገባደጃና በኛው መጀመሪያ ላይ ክተፈጠሩት የኦሮሞ መንግሥታት ጋር ይካሄድ ከነበረው የደራ ንግድ ግብር በመሰብሰብ የገቢ ምንጫቸውን ያዳብሩ ነበር የዚህ ንግድ ዓይነተኛ ሸቀጦችም ባሮች የዝሆን ጥርስ ቡናና ማር ነበሩ የወላይታ መንግሥት ሥረ መሠረት ከከፋም ይቀድም ይሆናል ተብሎ ይገመታል በኛው መቶ ዓመት መጨረሻ ወይም በኛው መቶ ዓመት መጀመሪያ ላይ በሸዋው መነኩሴ አቡነ ተክለ ሃይማኖት የተጠመቀው መተሎሚ የተባለው ገናና ንጉሥ የወላይታ ንጉሥ ነበር የሚል አፈ ታሪክም አለ «ወሳይታ መላ» የተባለውና ወላይታን እስከ ኛው መቶ ዓመት የገዛው ሥርወ መንግሥት የተመሠረተውም በዚሁ በመተሎሚ ነው ተብሎ ይታመናል ይህ ሥርወ መንግሥት ከትግራይ መጡ የሚባሉ ወራሪዎች በመሠረቱትና ግዛቱ ለአፄ ምኒልክ እንዲገብር እስከተደረገ ድረስ በቆየው በ«ትግሬ ሥርወ መንግሥት ተተካ ካዋ» በሚል የማዕረግ ስም የሚታወቀው የወላይታ ንጉሥ ሥልጣኑ በሕይወትም በንብረትም ላይ ፍጹማዊ የሆነ ነበር የመሬት ሁሉ ባለቤት እሱ ሲሆን «ጎቃ» ተብለው የሚታወቁት ጦረኞቹም የሚተዳደሩት እሱ በሚቸራቸው መሬት ነበር ይህን ፍጹማዊ አገዛዝ በመቃወም በኛው መቶ ዓመት አጋማሽ ላይ ሕዝባዊ አመፅ ከተነሣ በኋላ ግን የካዋው ሥልጣን በመማክርት ሸንጎ እንዲለዝብ ተደርጓል የየም ሕዝብ የጊቤ ወንዝን የምዕራብ ዳርቻ ይኮ የሠፈረ በእርሻ የሚተዳደር ሕዝብ ነበር በወላይታ እንደሆነው ሁሉ መንግሥቱ የሚመራው «ዲዳ ወይም ጋማ» ተብሎ በሚታወቀው ሥርወ መንግሥት ሲሆን ኋላ ከለሜን በመጣ «ሞዋ» ተብሎ በሚጠራ ሥርወ መንግሥት ተተክቷል የፖለቲካው ሥርዓት ቁንጮ አምኖ» ተብሎ ሲታወቅ እሱም መሰለኮታዊ ባሕሪ አለው ተብሎ የሚታመን ፖለቲካዊና ዛፃይማኖታዊ ሥልጣን አጣምሮ የያዘ ነበር ከሱ ስር ደግሞ «ዋሶ» በሚባለው ሊቀመንበርነት የሚመራ አስቴሶር» የሚባል የመንግሥት መማክርት ጉባኤ «ኤራሾ ተብለው የሚታወቁ የክፍለ ሀገር ገዢዎችና «ገና» ተብለው የሚታወቁ የአውራጃ ገዢዎች ይገኙ ነበር። ናፖሊዎምንና ወታደሮቹ በተባበረ ማን ጦር ቢባረሩም የቀረም ከምድረ ግብፅ ያባረረው ጦር ሁሉ ሲመለስ በኦቶማ ን ሠ የአልባኒያን ጦር መርቶ የመጣው ሙሐመድ ዓሊ የፖ ለቲካ እዝመራው ስሳጓንው እቪያው ከተመ በማምሉኩ መቃብር ላይም አዲስ ሥርወ መንግሥት መሠረተ ይህ ሥርወ መንግሥት በ ድረስ ግብፅን የገዛት ነው የዛ በጓማል ዐብደል ናስር እስኪወገድ ሙሐመድ አሊ ማምሉኮችን አስወግዶ ለሥልጣኑ ወታደራዊ መሠረት ካበጀ በኋላ ወደ ውጪ ማማተር ጀመረኀ መጀመሪያ ና መካክለኛው ምሥራቅ በተለይም ወደ ሦርያ መስፋፋት ጀመረ ይህ ከእንግሊዞች ሲቀጭበት ደግሞ ፊቱን ወደ ደቡብ አኮረ ያኔ ነው ለኢትዮጵያ አስጊ እየሆነ መምጣት የጀመረው በ መካከለኛ ሱዳንን ይገዛ የነበረውን ፉንጅ መንግሥት ድል በማድረግ በሱዳን ላይ ቢያንስ ስድሳ ዓመት የቆየውን የግብፅን የበላይነት መሠረተ ከዚህ በኋላ ነው የግብፅ ተስፋፊ ሠራዊትና የኢትዮጵያ ጠረፍ ገዢዎች ድንበር ላይ መጋጨት የጀመሩት ይህን ባዲስ ጉልበት እየገፋ የመጣውን የግብፅ ኃይል ለማገድ በወልቃይት ደጃች ውቤ ዜደምቢያ ደግሞ ደጃች ክንፉ ተሰለፉ የክንፉ ወንድም ባባት ወገ የሆነው ሃ ኃይሉም የኋላው ቴዎድሮስ ይህንኑ የድንበር ፍልሚሜያ ከወረሰ በኋላ ነው ጉልበቱም እየጠነከረ አጠቃላይ አመለካከቱም እየተለወጠ የመጣው የግብፅ አደጋ በምዕራብ ድንበር ብቻ ሳይወሰን በምሥራቁም የ በረ አንዣቦ ተበር ሙሐሙድ ዓሲ ዐረቢያን ሲይዝና ቀይ ባሕርን በሙሉ ይ ያምጠር በኢተዮጵያ ላይ አዲስ አደጋ ተአሰተ የኦቶማን ቱርኮች በ ት ከያዙ ጀምረው አካባቢውን ቢቆጣጠሩም በኛው መቆ ዓመት እጅግ አ ደመው ነበር ምፅዋንና አካባቢውን የአበሻ ግዛታችን ነው እያሉ ይመጸደቁ ነን ለይስሙላ መሆኑን ራሳቸውም ያውቁት ነበር እንኳን የሩቅ አገር ድህ ውን ሊቆጣጠሩ የቅርቡም ከቁጥጥራቸው እያፈተለከባቸው ነበር ዚህም ነበር በዘመኑ አባባል ቱርክ «የኣውሮጳው ሕሙም» ተብላ ትታወቅ የነበረው የምፅዋ ግዛትም የሚተዳደረው በቱርኮች ሳይሆን መጀመሪያ እነሱ ወኪል ባደረጓቸው ኋላ ግን ከቱርክ ነፃ ሆነው ከኢትዮጵያ የደጋ መሳፍንት ጋር በሰላምና አንዳንዴም ግብር በመክፈል ይኖሩ በነበሩት የአርቂቆ ናኢቦች ነበር የኢትዮጵያ ታሪክ ከ እስክ በ ግብፅ ምፅዋን ሙሉ በሙሉ ስትቆጣጠር ነገር መለወጥ ጀመረ በዛለው በኦቶማን ጉልበት እግር አዲስና ተስፋፊው የግብፅ ጉልበት ተተካ የሚገርመው ግን ኢትዮጵያውያን ሁለቱንም ባንድ ዓይን ነበር የሚያዩዋቸው ባንድ ስምም ነበር የሚጠሯቸው ኦቆማንም ሆነ ግብፅ ለኛው መቶ ዓመት ኢትዮጵያውያን «ቱርክ» ነበሩ ምፅራፍ ሁለት አንድነትና ነፃነት የመጀመያው ሙከራ ካሣ ቴዎድሮስ የውስጡንም ሆነ የውጪውን አደጋ የሚፋለሙትን መሳፍንትም ሆነ የ«ቱርኩ»ን ከበባ በቅጡ ተረድቶ ሰመቋቋም የመጀመሪያውን ሙክራ ያደረገው ካሣ ኃይሉ ነው በ «ዳግማዊ ቴዎድሮስ» ተብሎ ዙፋኑን ሲጨብጥ የዘመናዊት ኢትዮጵያን ልደት አበሰረ ተብሎ የሚገመተውም ለዚህ ነው ካሣ «ቴምሥድሮስ» ለመሆን የበቃው በነበሩት ልዩ የግል ባሕርያቱ ነበር ራሱን አንድ ፀቢይ ተልፅኮ ለመፈጸም የታጨ አድርጎ ማየቱ ወታደራዊ ችሉታውና ጀግንነቱ እንዲሁም ደፋርነቱና አዲስ ሐሳብ ተቀባይነቱ ነበሩ ራሱን በራሱ ከሽፍትነት ወደ ዐፄነት ለማሸጋገር የቻለ ሰው ነበር በዘመነ መሳፍንት ተወልዶ የዘመነ መሣፍንት ማርከሻ ለመሆን በቃ ይሁን እንጂ ቴዎድሮስ ከጨረቃ የመጣ ሰው አልነበረም ትውልዱና ዕድገቱ ለኋላው የፖለቲካ ሕይወቱ መጠነኛም ቢሆን አስተዋፅዖ አድርገዋል ለሥልጣኑ መቆናጠጫና ለዘመኑ ፖለቲካም መለማመጃ ትምህርት ቤት የሆነውን ቋራን ምንም እንኳ ኋላ በራሱ ኃይል ቢያደሳድለውም ከመነሻው ባለቤትነቱን ያወጀው የቤተ ዘመዱ ግዛት ስለሆነ ነበር በመቶኛው ዓመት መጀመሪያ ላይ ከነበሩት የዘመነ መሳፍንት ተዋንያን አንዱ የደምቢያው ገዥ ደጃች ማሩ የካሣ ዘመድ ሲሆን ቋራን ጨምሮ በየቦታው ተበታትነው የሚገኙት ግዛቶችም በጥቅል «የማሩ ቀመስ» ተብለው ይታወቁ ነበር ደጃች ማሩ በ በኮሶ በር ጦርነት» ላይ ሲወድቅ ግዛቱ ወደ ደጃች ክንፉ ተላለፈ። ግን እሱ በዚህ በቃኝ አላለም በደረስጌ ማግስት ግንባሩን ወደ ወሎና ወደ ሽዋ አዞረ በዚህ ድርጌቱም በስሜን የነበረውን የመነ መሳፍንት ፖሰቲካ የቴዎድሮስ የሸዋ ዘመቻ አንዱ ትልቅ ውጤት ያንን ከጐንደር ፖለቲካ ገሸሽ ብሎ የነበረን ግዛት በማያሻማ ሁኔታ ወደ ማዕከሉ ጎትቶ ማስገባቱ ነው ይህ ሂደት ቀጥሎና አድጎ ምኒልክ የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ሲሆን ሸዋ ከድንበር ግዛትነት ወደ ማዕከልነት ልትሸጋገር በቃች አ ምድ ከሸዋ በፊት ግን ቴዎድሮስ ወሎን ማስገበር ነበረበት በዘመኑ ከነበረው ክረምት አንፃር የቴዎድሮስ የወሎ ዘመቻ እጅግ የተራዘመ ነበር ኩዳዴና ያሳገደው ስድስት ወር ያህል የፈጀ ዘመቻ ነበር የወሎዬዎች የኢትዮጵያ ታሪክ ከ እስከ «ሴባስቶፖል» የተባለው የዐፄ ቴዎድሮስ መድፍ በመቅደላ አቀበት ላይ ሲጎተት በገሬነትና የቴዎድሮስም ጨካኝነት አፍጠው መውጣት የጀመሩት በዚሁ ክመቻ ነበር በፖለቲካዊም ሆነ በአካላዊ አነጋገር ወሎ የቴዎድሮስ መቀበሪያ ሆነች ጉድጓዱን መማስ የጀመረው ግን እሱ ራሱ ከዚሁ ከመጀመሪያው መት ጀምሮ ነው መቀጣጫ ይሆናል ብሎ የጀመረው እጅና እግር የመቁረጥ ፈ የማታ ማታ ሰፊ የሕዝብ አመፅ አስነሣበት በመቻው በመስከረም መጀመሪያ ላይ መቅደላ ሲያዝ ለጊዜው አበቃ ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ነው ጸላና የቴዎድሮስ ሕይወት መያያዝ የጀመሩት መቅደሳ የቴዎድሮስ የዘመ ሂ መንግሥት መፈተኛ ላቦራቶሪ ነበረች መቅደላ ቴዎድሮስ በግራ በቀኝ ከተዋከበና ድፍን ኢትዮጵያ ካመፀበት በኋላ ቁስሱን አንደሚልስ አንሳ ያፈገፈገባት ዋሻው ሆነች ከሁሉም በላይ መቅደሳ በ የእንግሊዝ ወታደሮ እጁን ለመያዝ ሲጣደፉ የተከታይ ትውልድን ስሜት በማረከና እስካሁንም በሚማርክ ድርጊት የገዛ ሕይወቱን ያሳለፈባት መድረክ ነች አንድነትና ነፃነት መ ው ዬ መረቨንድነትና ነፃነት አምስት ወር ያህል የፈጀው የሸዋው ዘመቻም እንደ ወሎው የተራዘመ ነበር መንዝ ግድምና ኤፍራታ አሜን ብለው ሲቀበሉ የቀሩት የሸዋ ግዛቶች ከሣህለ ሥላሴ ልጆች አንዱ በሆነው ሠይፉ እየተመሩ ተቃውሟቸውን ቀጠሉ በዚህ ሁሉ መሀል ንጉጮ ኃይለ መለኮት በድንገተኛ ሕመም ሲሞት የቴዎድሮስና የሸዋ መኳንንት ዓይን በንጉሥ ልጅ በምኒልክ ላይ አተኮረ ቴዎድሮስ ምኒልክን ለመያዝ ሲያባርር መኳንንቱ ሳለማስያዝ ሲሸሹ ቆይተው በኀዳር «በረከት» ላይ ቴዎድሮስ ድል አድርጎ ንጉሣዊ ምርኮውን ይዞ ተመለስ በሸዋም ላይ የኃይለ መለኮትን ወንድም ኃይለ ሚካኤልን በመርዕድ አዝማችነት ማዕረግ ሾመው ቴዎድሮስ የሸዋ መሳፍንት ከሣህለ ሥላሴ ጆምሮ የሚጠሩበትን የንጉሥነት ማዕረግ ሽሮ ቀድሞ ይጠሩበት የነበረውን ዝቅተኛውን የመርዕድ አዝማችነት ማዕረግ አንደገና ማደሱ የወደፊት ዓላማውን የሚጠቁም ነው «በኢትዮጵያ ምድር ካንድ በላይ ንጉሥ አይኖርም ያም ንጉሥ እኔ ነ ለማለት የፈለገ ይመስላል ይሁንና የቴዎድሮስ የሸዋ ድል ጊዜያዊ ነበር ገና ፊቱን መለስ ከማድረጉ ሠይፉ ሣህለ ሥላሴ አመፁን ቀጠለ በጎጃምና በስሜንም ቴዎድሮስን የጠበቀው ኣመፅ ነበር ስለሆነም የቴዎድሮስ የሸዋ ክመቻ የመጀመሪያው ምዕራፍ ወታደራዊ ድሎቹ ሁሉ ማሳረጊያ የሆነውን ያህል የውድቀቱም መጀመሪያ ነበር ማለት ይቻላል ታሪክ በእንዲህ ዓይነቱ እንቆቅልሽ የተመላች ናት ቴቱጆድሮስና ዘመናዊ ሥልጣኔ ፕሮፌሰር ዶናልድ ክራሚ የቴዎድሮስን ሕይወትና ገጸ ባሕርይ ሲገመግም «ማብራራቱና መተንተኑ ቢጎለውም የዘመናዊ ሥልጣኔ ሐሳብ የገባው የመጆመሪያው የኢትዮጵያ ንጉሥ ነበር» በማለት ጽፏል ይህ ማለት ከቴዎድሮስ በፊት የነበሩት ነገሥታትና መሳፍንት አንዳንድ የዘመናዊ አሠራር ሐሳቦች ሳይገለጽላቸው ቀርቶ ነው ማለት አይደለም እንደ ቴዎድሮስ ግን በስፋትና ያለመታክት ሐሳቡን ግብ ለማድረስ የጣረ ንጉሥ አልነበረም ይሁን እንጂ ቴዎድሮስ ሀገሪቷን በዘመናዊ መንገድ ለመምራት የሚያስችለውን ንድፍ በደንብ ካለመቅረፁም ሌሳ በሚወስዳቸው ተቃራኒ እርምጃዎች ምክንያት ከዓሳማው ሊደናቀፍ በቃ የሚያደርጋቸውም የለውጥ ሙከራዎች በዳበሳ እንጂ ሁለገብ የሆነ የለውጥ ፕሮግራም ተከትሎ አልነበረም ከዘመነ መሳፍንት የወረሰው ማህበራዊና ፖለቲካዊ መዋቅር ብዙም ሊያራምደው አልቻለም ስለሆነም የጀመራቸው ወታደራዊና አስተዳደራዊ ለውጦች የኤኮኖሚና የቴክኖሎጂ መሠረት ስላልነበራቸው አየር ላይ ተንጠልጥለው ቀሩ የአውሮጳውያንን የቴክኒክ እርዳታ ለማግኘት አጥብቆ ቢማፀንም የሚሰማው አሳገኘም በመጨረሻም ቴዎድሮስ ብቸኛና ግራ የቶጋባ የለውጥ ሐዋርያ ሆኖ ቀረ ቴዎድሮስ ይከተል የነበረውን የአስተዳደር ፖሊሲ ስንመረምር ባንድ በኩል የዘመነ መሳፍንት ማነቆ ምን ያህል ጠንካራ አንደነበርና በሌላ በኩል ትዮጵያ ታሪ እስከ ። ቴዎድሮስ ግዛታዊ ስሜትን ፊት ሰፊት ሲጋፈጥ ዮሐንስ ግን በዘዴ ለመያዝ ካስፈለገም ለመፍቀድ ዝግጁ ነበር ይህ የዮሐንስ ስልት ባንድ በኩል ነባራዊ ሁኔታ ከመገንዘብና አቅምን ከማወቅ የመነጨ በመሆኑ ብልኅነት የተመላበት ነበር በሌላ ወገን ግን የአካባቢ ስሜትን ሚያ በመሆኑ የማታ ማታ ለንጉሥ ለራሱ ጦስ እንዴሆነበት ንገነዘባለን ዮሐንስ ባንድ ወገን የተገራ ክልሳዊነትን ሲፈቅድ በሌላ ወገን ደግሞ በሁለቱ ዋነኛ ገባሪዎቹ በሸዋው ምኒልክና በጎጃሙ አዳል መካከል የተስተካከለ የኃይል ሚዛን ለመጠበቅ እጅግ ይጥር ነበር ይህንም የሚያደርገው የሱ የበላይነት በነሱ እኩልነት ላይ የተመሠረተ መሆኑን በውል ስለተገነዘበ ነው ይሁን እንጂ ለዐፄያዊ ሥልጣን ዋና ተቀናቃኝ ለመሆን አቅምና ዝንባሌም የነበረው ምኒልክ በመሆኑ ንጉሠ ነገሥቱ አብዛኛውን ጊዜ ወዴ ጎጃሙ ገዥ እንዲያዘነብል ይገደድ ነበር በመጀመሪያዎቹ ዓመታት ግን የዮሐንስና የአዳል ግንኙነት ይኸን ያህልም የሠመረ አልነበረም አዳል የቀድሞው ንጉሥ ተክለ ጊዮርጊስ ታማኝ ጭፍራ ነበር ስለዚህም ካሣ ሥልጣን እንደያዘ አዳልን ለማስገበር ከተተ አዳልም ወደፊት ደጋግሞ እንደሚያሳየው ፊት ለፊት መጋጠምን ትቶ በደፈጣ ወጊያ ንጉሠን አታከተፊ ስለዚህ ዮሐንስ አዳልን መሠረት ለማሳጣት ብሎ ከአዳል ጋር ተፎካካሪ የትውልድ ሐረግ ያለውን ደስታ ተድላን ቴዎድሮስን የጐን ውጋት ሆኖ ሲያውከው የኖረው የተድላ ጓሉን ልጅ ራስ አስኝቶ በጎጃም ላይ ሾመው ሆኖም በሐምሌ አዳል ደስታን ድል ሊመታ ዮሐንስ እንደገና በአዳል ላይ ለመዝመት ካንገራገረ በኋላ ሐቁን ተቀብሎ የአዳልን የበላይነት አጸደቀ አዳልም አምባጫራ ላይ በሥርዓት ታማኝነቱን ገልጾ ለንጉሠ አደረ የዮሐንስና የአዳል ወዳጅነት የጀመረው ከዚያ በኋላ ነው ዮሐንስ በሚያሳስብ ሁኔታ እያደገ የመጣውን ምኒልክን ለመቋቋም ያለው ትልቅ አጋር አዳል መሆኑን ስለተረዳ ከዐባይ በስተደቡብ ወደሚገኙት ወደ ኦሮሞ ግዛቶች ለሚያደርገው መስፋፋት ቡራኬውን ስጠው አዳልም በፊናው ዮሐንስ ከግብፆች ጋር በጉንደትና በጉራ በሚፋለምበት ወቅት በበጌምድርና በስሜን የተነሣውን አመፅ በማክሸፍ ወሮታውን መለሰ ከሁለት ዓመት በኋላ ደግሞ በ ንጉሠ ነገሥቱን አጅቦ ልቼ ላይ ባላጋራው ምኒልክ ታማኝነቱን ሲገልጽ ለማየት በቃ አዳል በዮሐንስ ዘንድ ከፍተኛውን ሞገስ ያገኘው በ ተክለ ፃይማኖት ተሰኝቶ አንድነትና ነዓነት ንጉሠ ጎጃም ወከፋ» ሲባል ነው እዚህ ላይ ሁለት ነገ ያስፈልጋል አንደኛ በዚያን ወቅት ከፋ ሲባል ሺክ ሰቶን መንግሥት ብቻ ሳይሆን የደቡብ ምፅራብ ኢትዮጵያን ግዛቶች በጠቅላላው ማለት መሆኑን ነው ሁለተኛ ዮሐንስ ተክለ ሃይማኖትን የከፋ ንጉሥ ብሎ በመሾም ምኒልክ ከዚያ አካባቢ እንዲታቀብ ግልጽ መልአክት ማስተሳለፉን ነው የዮሐንስ ሥጋት ምኒልክ ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያን መቆጣጠር ከቻለ ከዚያ በሚያገኘው ሀብት ዳብሮና ደርጅቶ የማይጋፉት ባላጋራ ይሆናል የሚል ነበር የፈራውም አልቀረ ካንድ ዓመት በኋላ እምባቦ ላይ የምኒልክ ጦር የተክለ ኣር ነይ ፈቅ የጐጃሙ ገዥ ንጉሥ ተክለ ሃይማኖት ሃይማኖትን ጦር ድል ሲያደርግ የዮሐንስ ስሌት ይዖ ። የንግሥት ሺክቶሪያ መልስ በተዝዋዋሪ መንገድ የጣልያኖችን ድርጊት ከመደገፉም በላይ ኢጣልያን ከመሰለ ኃያል መንግሥት ጋር መጋጨቱ ቢቀርበት የሚበጀው መሆኑን በመግለጽ ማስጠንቀቂያ አዘል ምክር ነበር የኢጣልያን መንገድ ለማመቻቹት ግን ኣሁንም እንግሊዞች አልተኙም ሰር ጀራልድ ፖርታል የተባለ መልእክተኛቸውን በመላክ ዶጋሊ የነሳቸውን በእርቅ ስም ሊያስገኙላቸው ሞክሩ አስታራቂ ተብሎ የተላከው ፖርታል ለድርድር ያቀረባቸው ነጥቦች ይህንኑ ሁኔታ በጉልህ የሚያሳዩ ነበሩ እነሱም ዮሐንስ ለዶጋሊ «አልቂት» ጣልያኖችን በይፋ ይቅርታ ሊጠይቅ በተጨማሪም ጣልያኖች ሰሓጢንዊያን ከረንንና የአሳውርታና የሐባብ ሕዝቦችን ሀገር እንዲይዙ ነበር እንዲህ ያለውን እርቅ አሉላም ዮሐንስም አልተቀበሉትም በዚህን ወቅት ነው አሉላ በታሪክ ሲታወስ የሚኖርበትን ቃላት ለፖርታል የተፍገረው «ጣልያኖች ኢትዮጵያ ምድር ላይ የሚሰፍሩት እኔ የሮማ አገር ገዥ መሆን የቻልኩ እንደሆነ ብቻ ነው» በዚህ የዲፕሎማቲክ ሽፋን ተጠቅመው ግን ጣልያኖች ከዶጋሊ በኋላ ባደረጉት ማፈግፈግ ትተውት የነበረውን ሰሓጢን እንደገና ያዙ ለዮሐንስ ይሄ የመጨረሻው ትንኮሳ ነበር የጣልያንን ነገር እስከወዲያኛው ለመቋጨት በመጋቢት ሺ ጦር አሰልፎ ወደ ሰሓጢ ዝመተ ባጭሩ አገኛለሁ ብሎ ተስፋ ያደረገበት ድል ግን እንደክከዳው ቀልረ ከምሽጋቸው አድፍጠው አለምንም ወሳኝ ውጊያ አታክተው እንዲመለስ አስገደዱት ከቀድሞ ምሁራን አንዱ ብላታ ገብረ እግዚአብሔር ጊላ ማርያም አንደጻፈው እንግዲስ የሰው አገር እንገዛለን ብለው መጥተው ከምሽግ መኸል ከተሸሸጉ እኔ ምን አደርጋለሁ ብለው ሳይዐጩጉ ተመለሱ» ገብረ እግዚአብሔር ብ ዮሐንስ ፈጥኖ እንዲመለስ የተገደደበት ሌላ ምክንያት ደጀኑም ባስተማማኝ ሁኔታ ላይ ስላልነበረ ነው ባንድ በኩል ማህዲስቶች አይለው ጐንደርን በመውረር ቤተ ክርስቲያን ያቃጠሉበትና ቀሳውስት የገደሉበት ዘመን ሲሆን በሌላ ወገን ደግሞ ምኒልክና ተክለ ሄይማኖት ተማምለው አፄውን ከድተዋል የሚል ወሬ በብርቱ ይነፍስ ነበር ያም ሆነ ይህ ሰሓጢ ዮሐንስ ከጣልያኖች ጋር ለመጨረሻ ጊዜ የተያየበት መድረክ ሆነ ዓመት ባልሞሳ ጊዜ ውስጥ መተማ ፄዶ ሲሞት ጣልያኖችም ይህንኑ ይጠባበቅ አንደነበር ሰው በፍጥነት የደጋውን ክፍል ወረው ኤርትራ ብለው የሰየሙትን የቅኝ ግዛት ከሰሜን ኢትዮጵያ ቀርፈው ለመፍጠር በቁ እዚህ ላይ ለንጉሠ ነገሥቱ ሞት ምክንያት የሆነውን የማህዲስት ንቅናቂ ትንሽ ዘርዝር አርገን እንመልከት ባንድ መልኩ የኢጣልያ ምፅዋን መያዝም ሆነ ብዙ ደም ያፋሰሰው የማህዲስቶችና የኢትዮጵያ ጦርነት ሁለቱም የግብፅ የመስፋፋት ፖሊሲ ቅሪቶች ናቸው ኢጣልያ በምፅዋ በእንግሊዝ አስተናባሪነት እንዴት የግብፅ አልጋ ወራሽ ለመሆን እንደበቃች አይተናል የማህዲስት ንቅናቄም ቢሆን ፊቱን ወደ ኢትዮጵያ ማዞር የጀመረው ቀንደኛ ጠላቱን ግብፅን የኢትዮጵያ ታሪክ ክ አስከ ምፅዋን በመያዛቸው ቢከፋም አዚያው ታግሠው ይቃመጣሉ የሚል ከንቱ ተስፋ አድሮበት ነበር አሁን ግን ነገሩ ተለወጠ የመረብ ምላሽ ገዥ ራስ አሉላ የያዙትን የኢትዮጵያ ምድር እንዲለቁ ለኢጣልያው አዛዥ ደጋግሞ ቢጽፍም ከቁም ነገር አልቆጠሩትም የደብዳቤው ልውውጥ ውጤተ አልባ መሆኑን ሲያይ አሉላ ፈረሱን ጭኖ በጥር ዐ ሰሓጢ ላይ መሽጎ በተቀመጠው የጣልያን ጦር ላይ ዘመተ ሆኖም መሽጎ የሚዋጋን ጦር ማጥቃቱ ቀላል ባለመሆኑ አሉላ ብዙ ሰው ካለቀበት በኋላ ለማፈግፈግ ተገደደ በማግስቱ ግን የስሰሓጢውን ጦር ለመርዳት ከምፅዋ የተላከ ዐዐ ገደማ ሠራዊት ያለበት የኢጣልያ ጦርን ዶጋሊ ላይ ገጥሞ ዶጋመድ አደረገው መመመ የምፅዋ ወደብ በኛው መቶ ዓመት ማብቂያ ላይ የዶጋሊ ጦርነት ዜና በኢጣልያ አገር በተሰማ ጊዜ ታላቅ ሽብር ፈጠረ የበቀል ጩኸት በኢጣልያ ጎዳናዎችና በመንግሥት መሥሪያ ቤቶች አካባቢ ተሰማ የኢጣልያ ፖርላማ ለምፅዋና ላካባቢዋ መከላከያና ማጠናከሪያ የሚውል የፃዛፃያ ሚሊዮን ሊሬ በጀት መደበ ነባሩን ጦር የሚያጠናክር ሠራዊት መንገዶችና ድልድዮችም ለወታደራዊ እንቅስቃሴዎች እንዲያመቹ ተብለው ተሠሩ ተጠገኑ ምኒልክን በዮሐንስ ላይ ያለበት ልዩ ኃይል ተደራጀ የማሸፈቱንም ተግባር በተጠናከረ ሁኔታ ቀጠሉበት አንድነትና ነፃነት ጠቡን በሰላማዊ መንገድ ለመፍ ኔ ታት ዮሐንስም ጣል እርር የረ ዮሐቴ የሂወት ውል ተሽሮ ጣልያኖች ምዕዋን እናደይሺ ውን ቅሬታ ገለጸ የንግሥት ቪክቶሪያ መልስ በተዘዋዋሪ እንግሊዞች አልተኙም ሰር ጄራልድ ፖርታል አስ ሆሰ ር በእርቅ ስም ሊያስገኙላቸው ሞከር እስቃሪክ ገባ የሚያሳዩ ነበሩ እነ ከን ያቀረባቸው ነጥቦች ይህንኑ ሁኔታ በጉልህ ዳድቋመሠመሠ ዮሐንስ ሰዶጋሊ «እልቂት» ጣልያኖችን በይፋ ይቅርታ ክር ልግ። የመጨረሻው ወሳኝ ውጊያ አዙሌ በተባለ ሥፍራ በመስከረም ተካሄደ በንጉሥ አጎት በራስ ዳርጌ የሚመራው የሸዋ ጦር ባንድ ወገን የአርሲዎችን መከፋፈል ተጠቅሞ በሌላ በኩል ደግሞ የአርሲን ተዋጊዎች እያዋዛ የሽዋ ጦር በደንብ ወዴ መሸገበት ቦታ አምጥቶ ወሳኝ ድል ለማግኘት በቃ የኢትዮጵያ ታሪክ ከ እስከ ር ር ው መ መ የወላይታ ንጉሥ ካዎ ጦና ጥ ንደ ተፎካከሩትም ግንቦት የጠራ ሜዳ ፈልገው ሆሮ ጉድሩ ውስ ከምባ ላይ ተዋጉ ብርቱ ጦርነት ከተካሄደ በኋላ የጎጃም ነፍጥና መድፍ በሸዋ ፈረሰኛ በተለይም በሰላሌና በወሎ ጦረኞች ተንዶ ምኒልክ ለድል ተክለ ዛፃይማኖት ለምርኮ በቁ ቦ ድል ለምኒልክ ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ መግቢያ ፓስፖርቱ ነበር ያላ ብሉ ተቃውሞ የኦሮሞ ግዛቶች አንድ ባንድ ለምኒልክ ገበሩ ከእምባቦ ድል በኋላ በሚከተሉት አራት ዓመታት የሌቃ ነቀምቴው ኩምሳ ንን ከገበረና ክርስትና ከተነሣ በኋላ ደጃዝማች ገብረ እግዚአብሔር የተሰኘው የጂማው አባ ጂፋርና ሌሎቹ የጊቤ ነገሥታት እና የኢሉባቦር መሪዎች በሙሉ የምኒልክን የበላይነት ተቀበሉ የእነዚህ ግዛቶች መገበር ለምኒልክ የማያቋርጥ አንድነትና ነት የገቢ ምንጭ በመፍጠር ፖለቲካዊና ወታደራዊ አቋሙን አደርጅቶ ለአፄያዊ ዙፋን ዋነኛ ተፎካካሪ ለመሆን አበቃው ስለዚህ እምባቦ ለምኒልክ ተጨማሪ ግዛት ብቻ ሳይሆን ማዕከላዊውንም ሥልጣን ነው ያስጨበጠው ማለት ይቻሳላል ምኒልክ የሩቁ እንደዚህ ሲሠምርለት የቅርቡ ግን በጣም አስጨንቆት ነበር ገናና የነበሩት የወለጋና የጊቤ ኦሮሞ ነገሥታት በሰላም ሲገቡለት ያን ያህል ያልደረጁት የአርሲ ኦሮሞዎች ከባድ ሥጋት ላይ ጣሉት በመጨረሻ ሊገብሩ የቻሉትም ከአራት ዓመታትና ከስድስት ዘመቻዎች በኋላ ነው ዳግማዊ ዐፄ ምኒልክና ከዘመኑ መኪንንት ጥቂቶቹ እንደተለመደው መጀመሪያ ምኒልክ የሱን የበላይነት አስካወቁ ድረስ በውስጥ አስተዳደራቸው እንደማይገባ አረጋግጦ ለአርሲ አውራዎች ልኮ ነበር ከነዚህ ውስጥ ሱፋ ኩሶና ዳሙ ኡሱ የተባሉት ባላባቶች ሐሳቡን ቢቀበሉትም ሌሎቹን አውራዎችና የሀገር ሽማግሌዎች ማሳመን አልቻሉም ከዚያ በኋላ አርሲዎች የጦርነቱን ጎዳና መርጠው ከየጎሳው ሠራዊት እየተውጣጣ መጠነኛ ጦር አሠልፈው የሰሜኑን ግፊት ለመቋቋም ቆረጡ ነፍጥ ታጥቆ የመጣውን የምኒልክ ሠራዊት በጦር መመከቱ ብዙ ቢያስጠቃቸውም የደፈጣ ውጊያ በማድረግ የሸዋን ጦር አዋከቡት ጉዳዩ ስላሳሰበው ምኒቶ ሩ ባንዳንዶቹ ዘመቻዎች ተሳትፎ ነበር እንዲያውም ባንደኛው ሕይወቱ ለጥቂት ነው የተረፈችው የመጨረሻው ወሳኝ ውጊያ አዙሌ በተባለ ሥፍራ በመስከረም ተካሄደ በንጉሥ አጎት በራስ ዳርጌ የሚመራው የሸዋ ጦር ባንድ ወገን የአርሲዎችን መከፋፈል ተጠቅሞ በሌላ በኩል ደግሞ የአርሲን ተዋጌዎች አያዋዛ የሸዋ ጦር በደንብ ወደ መሸገበት ቦታ አምጥቶ ወሳኝ ድል ለማግኘት የኢትዮጵያ ታሪክ ከ እስክ አርሲ ለምኒልክ ወደ ሐረር መሸጋገሪያ መሰላል ሆነች ግብፆች ይቺን የምሥራቅ ኢትዮጵያን የንግድና የባህል መዲና ከዐሥር ዓመታት አገዛዝ በኋላ በ ትተው ሲወጡ የአሚሩን ሥልጣን መልሰው ነበር የመጨረሻው አሚር ለመሆን አጣው የሆነው አሜር ዐብዱላሂ ባጭር ዘመን አስልምናን የማጠናከርና የአካባቢውን ኦሮሞዎች የማስገበር ፖሊሲ ጀመረ ምኒልክ የግብፆችን መውጣት ያየው የሐረር ነፃነት ከመመሰሱ አኳያ አልነበረም ነፃነቱን ይቨክልቃል ብሎ ስለማያምን የሱ ሥጋት ከዛሬ ነገ ዳር ከሚያንጃብቡበት የአውሮጳ ቅኝ ገዥዎች አንዱ ወደ መሀል አገር ሰርጎ መግቢያ ቀዳዳ ያደርገዋል የሚል ነበር በዐብዱላሂ ዝመን የነበረው ጠቅላላ አለመረጋጋትና በተለይም በሚያዝያ አንድ የኢጣልያኖች ቡድን ጀልዴሳ ላይ አደጋ ተጥሎበት አባላቱ ማለቃቸው አካባቢውን በቁጥጥሩ ስር ለማድረግ አውሮጳውያንን የሚያሳምንበት ጥሩ አጋጣሜ ሆኖ ታየው ከዘመቻው በፊት ለኢጣልያው ንጉሥ ኡምቤርቶ የጻፈው ደብዳቤም ይህንኑ የተመረኮዘ ነበር ምኒልክ ዲፕሎማሲያዊ ትቅድመ ዝግጅቱን ካጠናቀቀ በኋላ በሐረር ላይ ዘመተ በደጃች ወልደ ገብርኤል ይመራ የነበረው ቀዳሚ የሸዋ ጦር ግን ወታደሮቹ እየከዱ ስላስቸገሩት ብዙም አልተሳካለትም ነገር ግን መጨረሻ ታኀሣሥ በዕለተ ገና ዋናው ጦርነት ጨለንቆ ላይ ተደረገ የሐረር ጦር በመሣሪያ በስው ኃይልና በጦር ስልት ተበልጦ ተሸነፈ አሚሩ ወደ ጅጅጋ ሲሸሽ ምኒልክ በድል አድራጊነት ሐረር ከተማ ገባ ክዚያም የአክስቱን ልጅ ደጃች ኋሳ ራስ መኩንን ወልደ ሚካኤልን የሐረር ገዥ አድርጎ ሹሞ ተመለሰ ከሐረር ዘመቻ በኋላ ለሰባት ዓመት ያህል የምኒልክ ግዛት የማስፋፋት ፖሊሲ ጋብ አለ ይህም የሆነበት ምክንያት ምኒልክ ሙሉ ሐሳቡን በሁለት ዋና ነገሮች ላይ ማሳረፍ ስለነበረበት ይመስላል እነሱም አፄዔያዊውን ፋን መውረስና የኢጣልያን ኢትዮጵያን ቅኝ የማድረግ ጥረት መቋቋም ነበሩ የመስፋፋቱ ሂደት እንደገና የቀጠለው በ ከዘመቻዎቹ ሁሉ ኸአሰቃቁነቱ ምናልባት ወደር በሌለው በወላይታ ዘመቻ ነው የወላይታው ንጉሥ ጦና ከሱ በፊት የነገሠው ካዋ በሰላም ለምኒልክ ለመገበር የጀመረውን እርምጃ ተቃውሞ በሕዝብ ድጋፍ ሥልጣን ላይ ከወጣ በኋሳ ሕዝቡን ለጦርነት አንቀሳቀሰ ወላይታ በለምለምነቷ የታወቀች ግዛት በመሆኗ ክፉ ቀን እየተባለ በሚታወቀውና አራት ዓመት ያሀል በቆየው ታላቅ ረፃብ ለስለለው የምኒልክ ጦር የተለየ ማራኪነት ነበራት ስለሆነም ከግብሩ ለመቋደስ ያልዘመተ ስመጥር የምኒልክ ጄኔራል አልነበረም ማለት ይቻላል ምኒልክ ራሱ በሚመራው ትልቅ ጦር ውስጥ ክሁለት ዓመት በኋላ ዐድዋ ላይ ስማቸውን የሚያስጠሩት እነ ራስ ማሜካኤል ፊታውራሪ ገበየሁ ሊቀ መኳስ አባተ እና ደጃች ባልቻ ተሠልፈው ነበር በተጨማሪም ራስ ወልደ ጊዮርጊስና የጅማው አባ ጅፋርም ተሳትፈው ነበር የወላይታ ሕዝብ ይህን የመሰለ የኃይል ቅንጅት ለረጅም ጊዜ የሚቋቋምበት አቅም አልነበረውም የተከተለውም ጦርነት ሳይሆን እልቂት ነበር ማለት ይቻላል አልቂቱ ያባራውም አሻፈረኝ ብሉ መዋጋቱን የቀጠለው ጦና ቆስሎ ሲማረክ ነው አንድነትና ነናነት ን ከሦስት ዓመት በኋላ ክፋን ለማስገበር የተደረገው ዘመቻም ተመሳሳይ አልቂት የታየበት ነበር ለአሥር ዓመት ያህል ኩሩው የከፋ ንጉሥ መጀመረያ የጎሄምን ኃኋላ የሸዋን የበላይነት አልቀበልም ብሎ በነፃነት ይኖር ነበር ካንዴም ሁለቴም ለማስገበር የተላኩ ዘመቻዎችም አከፋ የማይበገር የመከላከያ አጥር ላይ ነጥረው ተመልስዋል የቁርጡ ቀን በ መጣ ገና ከጅምሩ የክፋ ገዥ ተብሎ በተሾመው በራስ ወልደ ጊዮርጊስ የሚመራ ጦር በአካባቢው ገዥዎች በእነ ደጃች ተሰማ ኢለባቦር ደጃች ደምስ ጠለጋ። ምንም እንኳ ድሉ የጣልያኖች ቢሆንም በመንገሻና በጣልያኖች መካክል የተደረጉት የሰናፌና የኩአቲት ጦርነቶች የታሳቁ የዐድዋ ጦርነት ማሟሻ ነበሩ በዐድዋ ዘመቻ ወቅት ራስ ስብሐት አረጋዊና ደጃች ሐጎስ ተፈሪ የመንገሻን አርአያ ተከትለው ወደ ምኒልክ ወገን ሲዞሩ የጣልያኖች የቡርቦራ ፖሊሲ እርቃኑን ቀረ የዐድዋ ዘመቻ እንግዲህ ዲፕሉማሲም ቡርቦራም እንዳልሠራላቸው ሲገነዘቡ ጣልያኖች የቀራቸው አማራጭ ጦርነት ሆነ በመስከረም ያን አማራጭ ወስደው መረብን ተሻግረው ትግራይን ወረሩ በሚከተሉት ሳምንታትም ምኒልክ የክተት ዐዋጅ ዐውጆ መቶ ሺ የሚያህል ሠራዊት ከባለቤቱ ከእቴጌ ጣይቱ ጋር አየመራ ወደ ሰሜን ዘመተፁ የምኒልክ ጦር በቁጥሩ ብዛት ብቻ ሳይሆን ድፍን ኢትዮጵያን የወከለ በመሆኑም ልዩ ትኩረት የሚሰጠው ነበር ለንጉሠ ነገሥቱ ነፃነትና የአገር ድንበርን የማስከበር ጥሪ ጦር ያልላሳክ የአገሪቱ ክፍል አልነበረም በኢጣልያና በኢትዮጵያ ጦር መካከል የመጀመሪያው ውጊያ አምባ አላጌ ላይ በኅዳር ሆነ ይህን የተፈጥሮ ምሽግ በሻለቃ ቶዜሊ የሚመራ የኢጣልያ ጦር ቀደም ብሎ ተቆጣጥሮት ነበር የኢትዮጵያ ጦር ጠቅላይ አዛዥ ራስ መኩንን ጣልያኖቹ የያዙትን ቦታ በሰላም ለቀው እንዲወጡ በመደራደር ላይ አያለ የግንባር ቀደሙ ጦር መሪ ፊታውራሪ ገበየሁ የራሱ ሕመም ሳይገታው ሠራዊቱን ሊታሰብ በማይችል ድፍረትና ወኔ እየመራ የኣምባ አሳጌን አቀበት እየተዋጋ ወጥቶ የኢጣልያን ጦር ድል ለማድረግ በቃ ቶዜሊ ከሞቱት መሀል አንዱ ሲሆን የቀረው የኢጣልያ ጦር ተበተነ አምባ አላጌ አጭርና ድራማ የበዛበት ውጊያ የሆነውን ያህል የዘመቻው ሁለተኛ ምዕራፍ የሆነው የመቀሌ ክበባ ደግሞ የተንዛዛና ብዙም ውጤት ያልታየበት ነበር ከአምባ አሳጌ ሸሽተው ያመለጡትን ጨምሮ ትልቅ የኢጣልያ ጦር አዲስ በተሠራው የእንዳ ኢየሱስ ምሽግ ከትሞ ነበር በንጉሠ ነገሥቱ የሚመራው የኢትዮጵያ ጦር በቦታው እንደደረሰ ምሽጉን ለማጥቃት ሞክሮ የኢትዮጵያ ታሪክ ክየሪ እስክ የማይበገር መሆኑን ከተረዳ በኋላ የጠላትን ጦር ክቦ ስንቅና የድጋፍ ጦር እንዳይደርስ በማገዱ ቆረጠ በተለይም ጣልያኖች ቀድሞ ውሀ ያገኙበት የነበረው ምንጭ በእቴጌ ጣይቱ ጦር ክተዘጋባቸው በኋሳ በጥም ተሠቃዩ የኢጣሊያን ። ህቀህቀዬቶታ »ህህ። መሎሠ ወህተዛጌፀሀ ቴኘህመሠ ዝክሩ ህፔዛ ፊበዝፅ ሂ ህዛጋህ ጋጃ ወፅህያጌጋዕ ቲላይዕወ ቼዬ ህሠዣህ ህከክንቲ ቴቲጳጋህ ይፊዐህ ሃሄቤዬዛ ኃአሪወፔፌሂ ዝሂ ሩወሕክፎቐቐና ቴወሣር ፌበ ሪሂወፇሠ ካጉህሪዕ ሬራፊያሩዛሬሪ ቸ ቦዝህ ቴቶህዛቫ ሃያ ህቼሩሂ ዕቀ ቴሀቱቶዛቫ ቃሬጃ ቲሂ ርሕርፅ ኛበ ቴዐወህህቆ «ኦሪህቂ ፊፏጩወጩሕሬ ሏቄቂፅ ሁቦ ሓብመዝሀሩኒሂ ቴቬጋ ቂሎቅቲ ና » ፈዜክርዛቫ ኢቂዕ ዞሬቻያ ሁህጳ»ጋ ፏታቬጋጋ ህህ ሬኔዜ ሌቀዛ «ሪህ ቕችፅቲቫህ ነህህ ፊጋዐ ቨሩ ሁወ ዘሦ ቴመክ ሁጋቂሀ ህ ወህ ዛሃሀ ቐፍ ፊዌ ወዒፍቓሣፅ» ዛህሂ ፊጋዐዛ ቴህሪ ፇሪ የኢትዮጵያ ታሪክ ከ እስክ ተቋቋሙ ይህንንም ሂደት በጉልህ ሊያስረዳ የሚችለው አንዱ ንቅናቄ «የአቢሲኒያ ኮፕቲክ ኢትዮጵያዊ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን» ተብሎ ይታወቅ የነበረው ነው በፖለቲካው መልክም የፋሽስትን ወረራ በመቃወም በዓለም መድረክ ይሟገቱ ከነበሩት ውስጥ እንደነ ጆሞ ኬንያታና ክዋሜ ንክሩማህ የመሳለሉትን ወጣት አፍሪቃዊ መሪዎች መጥቀስ ይቻሳላል በነዚህ መሪዎች አማካይነትም ነው መላ ጥቆሮችን ለማስተባበር የተነሣሣው የ«ፓን አፍሪካኒዝም» እንቅስቃሴ ከአሜሪካ አህጉር ወደ አፍሪቃ ሊሸጋገር የበቃው ቆይቶም በ ይህ በከፊል በዐድዋ ድል የተቀሰቀሰው እንቅስቃሴ ድሉ በተገኘበት አገር የአፍሪቃ አንድነት ድርጅት ሲመሠረት ታሪካዊ ድምዳሜው ላይ ደረስ ማለት ይቻላል መቼም ታሪክ በቅራኔ የተሞሳች ናትና ለዓለም ጥቁርች የነፃነት ፋና ያበራው የዐድዋ ድል ጎረቤት ለሆነችው ጥቁር አገር ሱዳን ከነፃነት ይልቅ ቅኝ አገዛዝን ያስከተለ ሂደት መንሥኤ ሆነ የዐድዋ ድል የኢጣልያን ቅስም የሰበረውን ያህል በእንግሊዝ ካምፕም ከባድ ሽብር ነበር የፈጠረው ምክንያቱም የእንግሊዝ ስሌት ኢጣልያ ኢትዮጵያን ተቆጣጥራ ፈረንሳይን ወደ ፈለገ ዐባይ ድርሽ እንዳትል ትከላከልልኛለች የሚል ስሰነበረ ነው ዐድዋ ይህን ስሌት አቃወስው የዐባይ ጥያቄም እንደገና ተቀስሰቀስ ባንድ ወገን ሱዳን በማህዲስቶች እጅ ነች በሴላ ወገን ደግሞ ኢትዮጵያ ከኢጣልያን ነፃ በመሆኗ በእንግሊዞች ግምት ለፈረንሳይ ወደ ዐባይ የመስፋፋት ፖሊሲ አመቺ ሆና ተገኘች በዚህ ሁሉ መህል የግብፅ ባለቤት የሆነችው አንግሊዝ ወና ቤት ታቅፋ ልትቀር ሆነ ይኸኔ ነው የማህዲስት ንቅናቄ በራሱ የውስጥ ቅራኔ ተተብትቦ ይወድቃል ብለው ተስፋ ሲያደርጉ የቆዩት እንግሊዞች ጊዜ ሳያጠፉ በሱዳን ላይ የክመቱት በመጋቢት የተጀመረው ወረራም ከሁለት ዓመት በኋላ የማህዲስቶች ዋና መዲና የሆነችው ኦምዱርማን በእንግሊዝ መድፍ ተደብድባ ስትወድቅ ተደመደመ ሱዳንም ለይስሙላ የእንግሊዝና የግብፅ ጥምር ግዛት አንግሎ ኢጅፕሽያን ሕንዶሚኒየምን እንደ እውነቱ ከሆነ ግን የእንግሊዝ ቅኝ ግዛት ለመሆን በቃት በሌላ ወገን በዚሁ በዐባይ ጥያቄ ላይ ነው የምኒልክ ዲፕሎማሲያዊ ብስለትና ዓለም አቀፋዊ የፖለቲካ ስብእና ገዛድ ሊወጣ የቻለው እንግሲኮች ፈረንሳይ ባዲሱ ሁኔታ ተጠቅማ ወደ ዐባይ ትስፋፋለች ብለው መሥጋታቸው መሠረተ ቢስ አልነበረም በዐድዋ ማግስት ከምፅራብ እስከ ምሥራቅ አፍሪቃ የተንሰራፋ ግዛት ለመመሥረት የነበራቸውን ሰፊ ዕቅድ እውን ለማድረግ ፈረንሳዮች በሁለቱም አቅጣጫ ሠራዊቶቻቸውን አዘመቱ ዕቅዱ ሁለቱ ጦሮች ነጭ ዐባይ ላይ እንዲገናች ለማድረግ ሲሆን ከምዕራብ አፍሪቃ የተነሣውን ዘማች ጦር የመራው ዣን ባፕቲስት ማርሻ ሲሆን ከጅቡቲ የተነሣው ደግሞ የሚመራው በማርክዊዝ ደ ቦንሻም ነበር ቀደም ሲል ፈረንሳዮች ከምኒልክ ጋር በተዋዋሉት ስምምነት መሠረት ምኒልክ የጅቡቲው ጦር የኢትዮጵያን ግዛት በሚያቋርጥበት ጊዜ በስንቅ አቅርቦቱ በኩል ሊተባበር ቃል ገብቶ ነበር ይሁን እንጂ ይህን ቃል ለማክበር ብዙም አልተጨነቀም የራሱንም ሆነ ያገሪቱን እድል ካንድ መንግሥት ጋር የማስተሳሰር ፍላጎት አልነበረውም የሱ ዋና ዓላማ አትዮጵያን ለሚፈታተኑት ሦስት ኃይሎች እንግሊዝ ፈረንሳይና ማህዲስት ሱዳን ለሁሉም ወዳጅ በመምሰል አንዳቸውንም ሳያስቀይም በመሀሉ የግዛት ማስፋፋት ተግባሩን ለመቀጠል ነው ክዐድዋ እስከ ማይጨው በዚህም መሠረት ምኒልክ ለሱዳኑ መ በዱላና ሪ የአፍሪቃውያን ወንድማማችነትን የሚያስተጋቡ የወዳነት ደብዳዜዎች ት አፍተ የሚያመጣ መተሳሰር ውስጥ ከመግባት ታቅቦ ነበር ይህ አ ረታዊ ሜትም በግንቦት ከእንግሊዞች ጋር ባደረገው አመሥነት በ ሱዳን ሳይ የጦር መሣሪያ ማዕቀብ ከመጣል አላገደውም ን ሥልጣን መዳከም አይቶም እንደሚባለውም የኸሊፋውም ቡራኬ ዞሮ ዞሮ ግን ዐድዋ ከፍተኛውን አሻራ ት ው ቶ አንሚመች በተለይም በኢትዮጵያ ላይ ነው በጣልያን አ የሸቲ ወረ ማ የተፈጠረው ስሜት ድብልቅ ነበር ባንድ በኩል የኢጣልያ ቅኝ አገዛዝ ፖሊሲ ቅስሙን በመሰበሩ ደስታና ፈንጠዝያ ያስተጋባ ነበር «ቪቫ ምኒልክ የሚለው ጩኽት በሮማና በሌሉችም ዋና ዋና የኢጣልያ ከተማዎች ዝ ተለማ መቶ ሺ የሚያሀሉ ሰዎች የፈረሙበት ማመልከቻ ኢጣልያ እስከናካቴው የአፍሪቃን ምድር ለቃ እንድትወጣ ጠየቀ በኢጣልያ ሽንፈት ኸ አንጆቱ የራሰው ቀድሞውኑም ቢሆን የኢጣልያን የቅኝ ግዛት መስፋፋት በጽኑ ሲቃወም የነበረው ወገን ነው የዚህ ፀ ። ህ ህህ። ህህ ሂኒሪ ሕተቱቲሪዛ «ሪርሪ ዝሂሄ ቦን ጋህ ህዛ ቲመሴዬ። ህዕሬ ሦኛዛሀ ህህ ፊርህ ሀሀዛ ህዛ ሀ ህህዛፅ ፔ ወጥጅጋል» ዛህሂ ፊጋዐዛ ቴኔቓህዛዐየሴ። ጋህ ሀና ፈእ። መዬ ዐሀ ህህ ፍዛህ ህ ወጳ ፏዝሃሄፈዷመሠ ሪህ ቴሦቦህ ሪቦዌ ። ህህ ቴጋጨሔሪ ቅመዘዝ ጋርጳዛ ጋህ ። ህህ ቴጠሬቴ። ጻሂ ህህ። ጣሩዛ «ሪህ ቴላጋህ ህህ ዛህሂ ጋህ ብፇመፓሂ ቂቐዌ ቂጋዛሂ ቴፇበሬፅቭቨ ወኘጋቶፅ «ፈህህዝ ፈቴሂ ዜመ ሀዛ ህፔዥቫ ሄና ፇመጃ። ፊና ሪ ቴላጋህ ህህ ዛህሂ ። ሀ ጋህ ከሃ። ለህ ዐዓ«ወሰ ህቫ ዓቂኔይሠ በዝህህ ቀ ቼዌሄሥፖ ዐጋፋዜፊ ወ ብርዝ ጋ ነ ጃበሩሄህ ቴፇሀ ቦዝዛ ጨሇሂ ሃፅይዑውህ በ ሁሆነሂዞጀያቬሪፅ ህዛ ፅወሆ ጋህ ይቶኙህፅወሃ ኛ ህሀለዌ ቴ ኢሪህህዊ» ሀዛ ህህ ይ ህሂ። ዜ ፅሀህ ቲልጋዘዜጀጃ ህች ህህ ያኾኙፇህልጋ ህህ «ራህያሣዣ ሄ ቴጃቋሬዜህ ዬሄልሠህ ፊሀሃዚሠ ህ ህህ ዛህሂ ቱቋዛ ዛሃቱ ቹራርናሪዕ ኑ ኃህሇ ጋሠሠቫፈሻና «ሪጀ ዩ የኢትዮጵያ ታሪክ ከ እስከ የ ው መ በ ጩሁ መ መ ት መመመ ሊቀመንበርነትን ለታዳጊውና ለኢያሱ ባለው ቅርበት ለቢትወደድነት ማዕረግ ለበቃው ለነጋድራስ ኃይለ ጊዮርጊስ መልቀቅ ነበረበት ደጃች ተፈሪ መኩንንም ትልቅ የገቢ ምንጩ የነበረውን የሐረርና ድሬዳዋ ጉምሩክ የኢያሱ ወዳጅ ለነበረው ይድልቢ መተው ነበረበት ይድልቢ በዚህም አላበቃም። ፊህፅ ቕዓመሠሬፊ ህህ«። ቴቲሆሂሂ ፊ ጋህ ወሬሀፅ ኛሄቹ ያፇመሄሠፅ በ ቀሄወ ዌሄ ኹወ «ራህይፌፊኛ ህህ ሎቅ ሃመ ወሬህፅ ህዝህ ጋህ ሣወፅ ሩጋ ፊ ቂቲ«ዕቂህ ህ ዛሆ ያኹወ ወመጃመፅ ሀኣ ዛ ጋህ ህጋቨኸጋፅ ዐዐዐዐ ዜቅ ሪሦሁዛህ ቁህሀ ሠዘ ሣህ ፊቃህህ ሠመፅሄሂ ጋህ ዐዐዐዐፀ ሣሁ ጊጧርቱቀዛ ቴቨኛሃ ህፅ ብጻ ኛሣዛካኸጋ ፊዛ ሀሂህዛ ሩጠብህ ሇዝያዣቫ ብህዜወፅኔ ኣሁወቐ ፊሬ ፄሎ«ህ ወሀሀና ሂዥዛህ ወቆሀህሄሩሂ ። ጋህ ጋህ ሂጳ ጠቂፌዕፅ ቂወዞፔኸወፅ ህህፅዕሂ «ህ ጋዜ» ፌጸክሁቫዛ ጋህ ሪህፅ ፅ። ቴቴቴያ ሮ ህቫዛ ዛ ሣቬሄቀ ሀሄ ህፇዛ ያፇፀጋጃጀመ ዐህሁ «ፅጋክቨህዛ ዝሬ ፈዬፌቲቱመላኣ ጡቼዬፅ ቲወሣሣ ቴኒጋሇ ቫነያሃጊሬሪፅ ህሪ ሪ ሁ ሦፖወዞግላዌቕፌዛሂ ነህ አሪጃቀ «አፅበዝዘዛ ዐጳ ገሬፊ ሬሪቲጉቱ ጋሁ ወህ ህኘሬመ ሪፃዐ ዛሣሃኣሪህ ሩፊሐብቨዌህ ሄሁ ኃማሌቨ ቲቕጄወዘ ቴሬ ጫሬ ኦሪሼህፅ ዖሃህ ዙኙወዘ ቴሬፅ ህወ ክፌቴ ህፇ ፒ ዘ ዐናሙጅጋሬ» ዛሆሂ ሐጋዐዛ «ይህ ጋህ ፇፇፋህ ቐሄዜቀ ህሄኞህ ቴክዜኔ ዕፅቕጩሩሩቲ ጡ ጨፊዛ ቴብቐህ ቋሁ ቴወጋቋዛሀ ቴጋሁዛሄና ጋቂፅ ዐህያ ቫህጊሬሪህ ህህ ወላ ኢርህህ ፌቲጻጳቕዕሬ ችይኗ ጡዜህ ወፅሂ ኘላህሂ ሃሬቴሀ ቲጀሃሣ ቴህቹሀቬጋፅ ኸዑጃሂህ ወህጪሬፊ «ሪህ ኛዌሄቂዕፅ ፖፇፇኘህሂና ቴብወላብዕፅ ያፇህዐጋ ይፊ ህቀሀ ህቀ ወቃወ ሀዛ ወይ ቴሠሬሩመ ህ ዛሃጊሬሪህ ወዐ ኃሁ ዐወ ሀና ፏሄጀሃ ህና ፏልህሀዞህ ዝዜፅ ወላሇኘፋፅ ዬህቐመ ፇሃኘፋፅ ፌብህክፀጋፅ ኗያሂ ሣቬቴቀ ወህህ ወህሬፅሄ ቱዞህሄ ህህ ዜታራዩህ ዐዚህ ፊቂጋወ ፈ ፋኛዐሃ ፊቦሃሇ ቴክዬ ፌትሁቦህህ ፇሃ ህሄህ ወዬ ቴህሪዛ ህ ዝጌህ «ውህ «ራኃሁ ፏጀኘዕ ጋሀጳ ቴህህሠ ቋሂ ጭጋሪ ዐቀፅ ቀ ቴኔፇጦ ህ ሪህ ቴህሄቹቂመዛ ። ጋህ ሁኛ ህህ ቲጻጋህ ሬሪፈዷናኛዛ ሪዛ ብርሂሬሪ ፇኔሬወዚዛ ፌፌዕ ዓፄ ሇሜፍብ ቴቦዝ ሣዛ ህህ ሠፀህ ህሀቄዛሻ ቲላጋህ ብኒህና ዐህህሁ ማኦ ኦ ዓብህህሂ ቂቀ ወላ ወይፇሪወሃኛ ነ ቀሆህወ። ህህ ሩሓብመ ጋፀ ሣህ ጋህ ብጋሄኸ»ፅ ቴርቨ«። ጋህ ቴያሣሠኻቫ ። ፍወ ሄዕ ህህ። አስተላልፏል ራስ ኃይሉ ተክለ ሣዛይማኖት እላይ እንዳየነው ለእስራት ሲበቃ ጎጃም ላይ ሌላ የንጉሠ ነገሥቱ የቅርብ ዘመድና ወዳጅ የሆነው ራስ አምሩ ኃይ ሥላሴ ተሾመባት ከዚህም ባሻገር የድኅረ ቱን ሁኔታ የሚያበስር የጠቅላይ ግዛና አወቃቀር በሙክራ ላይ ነበር ይኸውም «ሞዴል አውራጃዎች» ተብለው በታወቁት አንደ ጨርጨር ባሉ ሥፍራዎች የተጀመረው ነው ጨርጨር በተከታታይ ተራማጅ ተብለው ለሚታወቁ አስተዳዳሪዎች ራስ እምሩ ሐኪም ወርቅነህና በጅሮንድ ተክለ ሐዋርያት ተሰጥታ የዘመናዊ አስተዳደር ላቦራቶሪ ርዮ አስከ ማይጨው ለመሆን በቅታለች ከ በኋላ በመላ ሀገሪቱ ለተዋቀረው የጠቅላይ ግዛት አስተዳደር ስልትም ፈር ቀዳለች በዚህ ሁሉ መሀል ከማዕከላዊው መንግሥት ቀጥተኛ ቁጥጥር ውጪ ሆኖ ለመቆየት የቻለው የትግራይ ግዛጐ ብቻ ነው ሁለቱም የአፄ ዮሐንስ የልጅ ልጅ የሆኑት ራስ ሥዩም መንገሻና ሁስ ጉግሣ አርአያ አንደኛው ምዕራብ ሁለተኛው ምሥራቅ ትግራይን ተከፋፍለው ከሞላ ጎደል በውስጣዊ ገው የተሞክረው ሲያገባልጁ ኃይለ ሥላሴ ደግሞ የንጉሠ ነገሥቱን ልጅ ዘነበወርቅን አግብቶ ነበር በሌላ በኩል ደግሞ የንጉሠ ነገሥቱ የበኩር ልጅና ኋላም አልጋ ወራሻ እ ነው የአስፋ ወሰን የመጀመሪያ ሚስት የራስ ሥዩም ልጅ ወለተ እሥራኤል በረች መንግሥት በግዛቶች ላይ ያለው ፖለቲካዊና አስተዳደራዊ ቁጥጥር በወታደራዊ አቅሙ ላይ ቀጥተኛ ተጽዕኖ ነበረው ስለሆነም የተፈሪ የፖለቲካ የበላይነት እያደገ በመጣ ቁጥር የማዕከሉም ወታደራዊ ኃይል እንደዚሁ ያድግ መርፈ ወታደራዊ ድርጅት አሁንም ግዛታዊ ወይም ክልላዊ ባሕሪውን ያልለቀቀ ቢሆንም ንጉሠ ነገሥቱ በሹሞቹ አማካይነት በክልላዊ ሠራዊት ላይ ማዘዝ ይችትላል ይሁን እንጂ ይህ ሁኔታ በተለይም የሰሜን ግዛቶችን በተመለከተ አለቅጥም ተጋኖ መቅረብ የለበትም የኢጣልያ ወረራ እንደሚያሳየው ማዕከላዊው መንግሥት በነዚህ ግዛቶች ላይ የነበረው ወታደራዊ ሥልጣን ውሱን ነበር ሰምሳሌ ዘመዱን ጉግሣ ወሴን ከድቶ ለተፈሪ ያደረው የስሜኑ ደጃች አያሌው ብሩ የተመኝውን የጉግሣን ግዛት አለማግኘቱን ካወቀ በኋላ ልቡ በማዕከላዊው መንግሥት ላይ ሽፍቷል ስለዚህም ጣልያኖችን የተቋቋመው በግማሻ ልብ ነበር በመጨረሻም ወዴነሱው ገብቷል ጣልያኖችም የራስነት ማፅረግ ሰጥተው አዲስ በከለሉት የአማራ ግዛት ላይ ገዥ አድርገው ሾመውታል ራስ ሥዩም መንገሻም የሰሜኑ ግንባር ጦርነት ለኢትዮጵያ እንዳልሠመረላት ካየ በኋላ ለጣልያኖች አድሯል ከሁሉም በላይ ብዙ ጊዜ ይ ተሰው የደጃች ኃይለ ሥላሴ ጉግሣ በመጀመሪያው አጋጣሚ መክዳት ው የወደፊቱን ወታደራዊ ሥርዓት በመጠቆም በኩልም ሲጠቀሱ የሚገባቸው ክንውኖች ነበሩ በውጭ አገር ኤክስፐርቶች የሠለጠኑና በቀጥታ በማዕከላዊው መንግሥት የሚታዘዙ ወታደራዊ ክፍሎች ተመሥርተዋል ከነዚህም መካከል ዋነኛው በጦርነቱ። ህፅ ካ ሆ ጋህ ህ ውፇፀወኸ»ፀፅ ጭፍ ይጣ ሆፇሀ ህሂያፊ«ወ ሪ ቲንቃሃቶሆሂጌ»ፅ ቴሣዜውዐህ ጳጉፅ ሂጳነካ እ ዜቅ ዕፇሃቶህና ቕፖሬኤዬመዛ ፇጋወ ያሠዣጃፅ ሆህዛ ፈዘ ቫ ዛፇፉ ችዱቫዕ ሂ የኢትዮጵያ ታሪክ ከ እስክ በራስ ሙሉጌታ የሚመራው የኢትዮጵያ ጦር ከባድ ሽንፈት ያየበት የአምባ አራዶም ኮረብታ አይደለም በተለይም የጎጃም አለቃዎችና የሰሜኑ መሪ ደጃች አያሌው ብሩ ለጦርነቱ ያላቸው የቀዘቀዘ ስሜት የጦሩን የመዋጋት ችሎታ አዳክሞታል ያም ሆኖ በጦሩ ላይ የደረሰው ኪሳራ ከመካከለኛውና ከምሥራቁ ግንባር ጋር ሲነፃፀር አነስተኛ መሆነ የእምሩን የተሻለ የጦር አመራር የሚያስመሰክር ነው በሁለቱ በተጠቀሱት ግንባሮች የተሰለፈው የኢትዮጵያ ጦር ሲበታተን ዐሥር ሺ የሚያህለው በሽሬ ግንባር የተስለፈው ጦር ግን በሥርዓት አፈግፍጎ ተከዜን ለመሻገር በቅቷል ጣልያኖች አዲስ አበባ ከገቡ በኋላም እምሩ ችግር ሊፈጥርባቸው የቻለበት ኣንዱ ምክንያት ይኸው ነው የቱ ጦርነት በተለምዶ አነጋገር የማይጨው ጦርነት ይባላል እንደ እውነቱ ከሆነ ግን ማይጨው በሰሜኑ ግንባር ከተደረጉት ውጊያዎች አንዱና የመጨረሻው ሲሆን ከዚያ በፊት ነገር ዓለሙ ያለቀ በመሆኑም ከማሳረጊያነት የተሻሰ ሚና አልነበረውም የእምሩ ጦር ከቶም አልተሳተፈበትም የሙሉጌታ ጦር እንደሁ ቀደም ብሎ አምባ አራዶም ላይ ተጠናቋል ከካሣና ሥዩም ጦር የተረፉትም ቀደም ባሉት ውጊያዎች ባካልም በሞራልም ደቀው ማይጨው ላይ ብዙ ትርጉም ያለው ሥራ ሊሠሩ አይችሉም ነበር ማይጨው ላይ የታየው አዲስ ጉልበት የዘመናዊው የክብር ዘበኛ ጦር ብቻ ነው እዚያ ሠራዊት ውስጥ ለተመለመሉት ወጣት ኢትዮጵያውያንም ሆነ ለዘመናይቱ ኢትዮጵያ ማይጨው የመፈተኛቸው አውድማ ሆነች ውጊያው ሳይጀምር ያለቀለት መሆኑ ቢታወቅም የሠራዊቱ ሬኮርድ የሚያሳፍር አልሆነም የኢጣልያ ወረራ ጹ የጦር ሚኒስትሩ ራስ ሙሉጌታ ይገዙ ጣልያኖች በማይበገር ምሽግ ውስጥ ተቀምጠው ሰማዩን ያላንዳች ተቀናቃኝ ኃይል ተቆጣጥረው ይሸነፋሉ ብሎ መገመት ዘበት ነበር ይህ አልበቃ ብሎ በኢትዮጵያ አመራር በኩል የታየው ዳተኝነት ችግሩን አባባሰጡ የኢትዮጵያ ጦር ለማሸነፍ ጠባብ ዕድል እንኳ የሚኖረው ቶሎ ቢያጠቃ ነበር ነገር ግን ንጉሠ ነገሥቱ የማጥቂያውን ጊዜ ካንዴም ሁለቴ ሲያስተላልፍ ይህም ዕድል እስክናካቴው ጨለመ በመጨረሻ ውጊያው መጋቢት ተካሄደ አሥራ ሦስት ሰዓት በፈጀው ውጊያ በመጀመሪያ የኢትዮጵያ ጦር ቢያጠቃም የማታ ማታ ድሉ የጣልያኖች ሆነ የኢትዮጵያ ጦር ተበተነ በጦጽና ሜዳ ካለቀው ሠራዊት የበለጠ ሰውም በተዝረክከረከው ሽሽት አለቀ ከጥቂት ዓመታት በፊት በተደረገበት ዘመቻ ቂም ቋጥሮ የነበረው የራያና አዘቦ ሕዝብ ይህን ኣጋጣሚ ተጠቅሞ የሚሸሸውን ሠራዊት በመዝረፍና በመስሰብ የበቀል እርምጃ ወሰደ ሠራዊቱን በዚህም በቃ ቢለው አንድ ነበር የመጨረሻው አሳዛኝ ድራማ በአሸንጌ ሐይቅ ዳርቻ ላይ ታየ መግቢያ ያጣው ሠራዊት የጣልያን የጦር አውሮፕላኖች መለማመጃ ዒላማ ሆነ ቦምብና የመርዝ ጋዝ እየዘነበበት ከፊሉ በየሜዳው ወደቀ ከፊሉ ሲብስበት የሚያበርድለት እየመሰለው ሐይቁ ውስጥ ገብቶ አለቀ ከዚህ በኋላ የደሴ መንገድ ለጣልያኖች ክፍት ሆነ ሠራዊታቸውም ስተት ብሎ በመጋቢት ደሴ ከዚያም በወሩ በሚያዝያ አዲስ አበባ ገባ ብዉወኗርኺሠለ ብጻ ወቄዣሮቆፊመሠ በያ ዬያ ሩጠቋህ ህንጻህወ ፊራሠያትውለኻዣ ፋቴህቄ«ጻዝ ዜር ዜዚጋሠፅ ቲኃዘፀሃዕ ቋህ ቦዝህ ኣሪዕቃህጻነና ህሬህርያዝሠዕ ፀጉወህ ዝዛ ቴጻጭህ ወልዞሁዛኝ «ሪቦገዘዜሂ ቭዝዜ ሄጀሁ ቲይሪህሙውወሻ ብቲር«ሪህ ብፏህሄፅ ህህፅ» ጭቲቫዣ ህሠሁቀህ ፊፅ። »ህህ ፏኃያፓህህ ቲሪፌቲዛሬሪ ፈሪቦዝሀ ዐወፀሀህዜ ሄሁወቶ ችትኃሁፁ ጋህ ጋህሁህቫፅዕ ወውፇወጌጋዛ ወቷቂካኛቸቹሄፌሂ ርመ ፏጀዝህ ህህ ሪህኒብሃና ህቃ ብወዙ ብወይህ ሠኛሁ አሪቴክሁ ብወህህ «ሪቫሂቫዱህ ህህ ቴሪኛክዕ ሽሂ »ሪሖ ሩፌ ጋዜ ። ህሃ ረ በዩቴርበቴያዕ ፇወ ያሠኻዕ ጋህ ሩችታዣፅዕ ህህ «ራዘያዛ ዩኹፇታቃ ። ህ ፇወእ»ዕፊ ጋህ ሩያህዞክቫዕ ጋሬ ወልቦዝሀ ጋህላ «ኦዕቂፇሬሪ ሀህሀ ሁህቨህ ዓሩሠህ ዝፔሬሂቫ ቴቦ ዲዒህወ ጋዚ ዳፄዩህፅ ቂሀዕኔህዝህ ቴፏሃሠመህ ጋ«ወ ቴቲ«ሪዘቬጋፅ ህዜሬ ር ሄወ ዩን ዛህላ ሃፀቫ ዛፖ ችራቲተዣሪዕ የኢትዮጵያ ታሪክ ከ እስክ ወደ ኦጋዴን ግንባር የሚዘምት ጠታደር ዘመዶቹን ሲሰናበት የሰሜኑ ግንባር ወሳኙ ይሁን እንጂ ጦርነቱ በደቡብና በደቡብ ምሥራቅም ነበር በዚህኛው ግንባር የኢጣልያን ጦር የሚመራው ስመ የፋሺስት አገዛዝ ዕልመታዊ ምስል የሆነው ማርሻል ሮዶልፎ ግራዚያኒ ነበር እሱም ለጌታው ለሙሶሊኒ «ኢትዮጵያን ሲሆን ከኢትዮጵያውያን ጋር አለዚያም ያለነሱ አስረክብፃለሁ ብሎ መዛቱ ይነገርለት ነበር መጀመሪያ የተሰጠው ተልእኮ ሊያጋጥም የሚችል የኢትዮጵያን የአጸፋ ጥቃት መከላከል ቢሆንም ለድል ዘንባባ የተቅበጠበጠው ግራዚያኒ የመከላከል ተግባሩን ጠ ማጥቃት ዘመቻ ለወጠው የኢትዮጵያ ጦር የሚመራው በደቡብ በሲዳሞ ገዥ በራስ ደስታ ዳምጠው በደቡብ ምሥራቅ ደግሞ በደጃች ነሲቡ ዛማኑኤል የሐረር ገዥ ነበር ክሰሜኑ ግንባር ጋር ሲነፃፀር የደቡቡ በመሣሪያ አቅርቦትም ሆነ በአመራሩ የውጊያ ስሜት የተሻለ ነበር ማለት ይቻላል በኦጋዴን ግንባር ለተደረገው ጦርነት ቁልፉ ቆራሄ ነበር አስትራቴጂካዊ ስፍራ ላለማስወሰድ ሲክላከል የሞተው ስመጥር ግራዝማች ከሞተ በኋላ ደጃዝማች አፈወርቅ እንዳለው «ጣልያኖች ከያዙ መሳ ኦጋዴንን እንደያዙ ይቆጠራል የአፈወርቅና የሠራዊቱ ቆራጥ መከሳከል ቆራሄን በጥቅምት ወር መጨረሻ ሳያ በጣልያኖች እጅ ከመውደቅ አላዳነም ቆራሄን ከያዙም በኋላ የኢትዮጵያን ጦር የኢጣልያ ወረራ ለማሸበር ጂጂጋና ሐረር ድረስ ርቀው ሄደው በቦምብ እየደበደቡ ኦጋዴንን በሦስት አቅጣጫ ወረሩት ነገር ግን ምንም እንኳ የጣልያን ጦር በቴክኒክም በሰው ብዛትም ብልጫ ቢኖረው ጉዞው ቀሳል አልሆነለትም በተለይም በደጃች መኩንን እንዳልካቸው ከሚመራው የኢሉባቦር ጦር ብርቱ ተቃውሞ ገጠመው በዚህም ምክንያት ጣልያኖች በስሜን ከደረሰባቸው የበለጠ ጉዳት በዚህኛው ግንባር ደርሶባቸዋል ግራዚያኒም በፈለገው ፍጥነት ወደፊት መገስገስ ባለመቻሉ አንጀቱ እያረረ ባዶልዮ አዲስ አበባ ሲገባ እሱ ገና የሐረርን በር ማንኳኳት ነበረበት በደቡብ ግንባር ራስ ደስታ በጣልያኖች ላይ ድፍረት የተሞላበት ጥቃት ሰንዝሮ ነበር ቆራሄ ላይ ለጥቂት ጊዜ ደርሶባቸው የነበረውን መዋከብ በመጠቀም ሠራዊቱን ድንበር ላይ በምትገኘው በዶሎ አዘመተ ነገር ግን የጉዞው ረጅምነትና አድካሚነት የስንቅ አጥረትና የበሽታ መዛመት ተዳምረው ሠራዊቱን የጣልያኖች ጭዳ አደረገው ገናሌ ዶርያ ላይ ከጥር እስከ የተደረገው ውጊያ ጦርነት ሳይሆን ለኢትዮጵያውያን እልቂት ሆነ የግራዚያኒን የድል ፈንጠዝያ ያደፈረሰው ነገር ቢኖር ዘጠኝ መቶ የሚደርሱ ኤርትራውያን አስካሪዎች የኢጣልያን ጦር ከድተው ወደ ራስ ደስታ ጦር መግባታቸው ነው ይህ የኤርትራውያን ጣልያንን እየክዱ መፄድ በሌላ ጊዜና በሌሎችም የጦር ግንባሮች የታየ ክስተት ነው የነሱ በራስ ደስታ ጦር ውስጥ መገኘትም ነው ጦሩን ከእንደዚያ ያለ ሽንፈት በኋላ አገግሞ መሪያቸው በየካቲት ተይዞ እስከተገደለ ድረስ ለጣልያኖች የእግር እሳት ለመሆን ያበቃው ኤርትራውያኑ መማረክ ወይም እጅ መስጠት ማለት ሞት መሆኑን ስላወቁ ጣልያኖቹን የሚወተት በታላቅ ቆራጥነት ነበር በቱ የኢትዮጵያና የኢጣልያ ጦርነት ላይ የዐድዋ ትዝታ ያንዣብብ ነበር ማለት ይቻላል ጣልያኖች የጐደፈ ስማቸውን ለማደስ ኢትዮጵያውያን ያባቶቻቸውን ገድል ለመድገም ነበር የሚዋጉት ይሁን እንጂ በዚህም ሆነ በዚያ ዐድዋ ሊደገም አልቻለም ለዚህም ብዙ ምክንያቶች አሉ ከሁሉም ግልጽ ሆኖ የሚታየው ጣልያኖች የነበራቸው ግዙፍ የሆነ የጦር መሣሪያ የበላይነት ነው ዐድዋ ላይ በሁለቱ ተፋላሚዎች በኩል የነበረው የጦር መሣሪያ ልዩነት በዓይነትም ሆነ በብዛት ይህን ያህል የጎላ አልነበረም ከአርባ ዓመት በኋላ ሲመጡ ግን ጣልያኖች ዘመናዊ ሚሊታሪ ቴክኖሎጂ ያፈራውን በሙሉ አስካፍጢማቸው ታጥቀው ነው ባንፃሩ ኢትዮጵያ ለብዙ ዓመታት በተጣለባት የጦር መሣሪያ ማዕቀብ የተነሣ ባላጋራዋን ልትተካከል ቀርቶ ጫፏም አትደርስ ነበር በጠቅላላው በኢትዮጵያውያን ዘንድ የነበረው የጠመንጃ ብዛት እሱም አሮጌ ጠመንጃ ነው ከኅምሣና ስድሳ ሺ አይበልጥም ነበር የኢትዩጵያ ትልቁ ጉዳት ግን በጠመንጃው ሳይሆን በጥይቱ ነበር እንደሚባለው በአትዮጵያውያን ዘንድ የነበረው ጠቅላላ የጥይቱ ብዛት ጣልያኖች በሁለት ውጊያ የሚጨርሱትን ያህል ብቻ ነበር በመትረየስና በመድፍ አቅም ያለውም ልዩነት ከዚህ ቢጎላ እንጂ አያንስም ከሁሉም ለኢትዮጵያ መቅሠፍት የሆነው ግን የኢጣልያ አየር ኃይል ነው ጣልያኖች በሰሜን ሦስት መቶ በደቡብ አንድ መቶ የጦር አወሮፕላን አሰልፈው መላ ሰማዩን ሲቆጣጠሩ ኢትዮጵያ ማሰለፍ የቻለችው ስምንት አውሮፕላኖች ብቻ ነበር እነዚህም አብዛኛዎቹ ለጭነት እንጂ ለውጊያ የሚያገለግሉ አልነበሩም በዚህ ላይ የጣልያኖች የመርዝ ጋዝ ሲጨመርበት ኢትዮጵያውያን መሸነፋቸው ሳይሆን ያን ያህል መዋጋታቸው ነው የሚገርመው ዬሬፊህ ፊፄ። ህህ። ርርተፅ ሬቴ ፏልህጋዛዕ ሮዛ ሀሆዛ ሦፇ ይህጋና ወ»ፊ መህ ቅቱ ካዛህሂ ረየ ዛሃ ዙሉርኻዣለ ትረ የኢትዮጵያ ታሪክ ከ እስከ ስመ ጥሩው አርበኛ ራስ አበበ አረጋይ የአርበኞች ትግል የኢጣልያ አገዛዝ ምንም እንኳ ከላይ የጠቀስናቸውን አንዳንድ አሻራዎች ትቶ ቢያልፍም በሌሎች የአፍሪቃ አገሮች የነበረው መደበኛ የቅኝ አገዛዝ ባሕርይ አልነበረውም ባንድ በኩል የዘመኑ አጭርነት በሌላ በኩል የተደላደለና የተረጋጋ መልክ ለመያዝ አለመቻሉ ሲጤን ረጅሙን የኢትዮጵያ ታሪክ ሂደት ለጊዜው አቋረጠው እንጂ ወሳኝ በሆነ መልኩ አለወጠውም እንደዚህ ዘላቂነት ከነሱት ድርጊቶች ዋነኛው በመላ አገሪቱ የተቀጣጠለው የአርነት ተጋድሎ ነው በመጨረሻም ዕለተ ሞቱን ያቀረበው ሙሶሊኒ ሂትለርን ደግፎ ሁለተኛው ዓለም ጦርነት ውስጥ በመግባቱ የተጫወተው የፖለቲካ ቁማር ነው ሙሶሊኒ ወረራውን እያካሄደ እያለም ሆነ ወረራው ከተሳካለት በኋላ ያተኩረበት አንድ ነጥብ ለወታደራዊ እርምጃው ሕጋዊ ዕውቅና ማስገኘት ነበር የዓለም መንግሥታት ማኅበር ሲያስፈራራው የነበረውን የነዳጅ ዘይት ማዕቀብ እንዳይጥልበትም የአንግሊዝና የፈረንሳይ መንግሥታት የተቻላቸውን ያህል የኢጣልያ ወረራ ደክመውለታል ጦርነቱ በተጀመረ በሁለት ወሩ የእንግሊዝ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰር ሳሙኤል ሆርና የፈረንሳይ ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ፒዬር ሳቫል በስማቸው የሚጠራውን የሆር ላቫል የሰላም ዕፅቅድ አወጡ ይህ ዕቅድ ኢጣልያ በጦር ሜዳ ያገኘችውን ድል በማጽደቅ ኦጋዴንን በከፊል የትግራይን ግዛት ከአክሱም በስተቀር በአብዛኛው የኢጣልያ የኢኮኖሚ ጥገኛ የሚያደርግ ነበር በዐጸፋው ለኢትዮጵያ የታሰበላት በአሰብ በኩል ነዛ የባሕር ግንኙነት ለማግኘት መቻል ብቻ ነበር ኃይለ ሥላሴ ግን ይህን ዕቅድ አልተቀበለውም ዕቅዱ በአውሮፓ ይፋ ሲወጣም ብዙ ተቃውሞ ክማስነሣቴ የተነሣ ሁለቱ ሚኒስትሮች ከሥራቸው ለመሰናበት ተገደዋል ጦርነቱ አየገፋ ሲሄድ በኢትዮጵያና በኢጣልያ መካከል አንዳንድ የምስጢር ግንኙነቶች ተደርገዋል በዚህም ረገድ አገናኝ ሆነው የሚያገለግሉት ኪትዮጵያውያንም የውጭ አገር ሰዎችም ነበሩ ኢትዮጵያውያት ጦርነቱ ሲጀምር በሮማ የኢትዮጵያ መንግሥት ሚኒስትር የነበረው አፈወርቅ ገብረ ኢየሱስና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ኅሩይ ወልደ ሥላሴ ሲሆኑ የውጭ አገር ዜጎቹ ደግሞ ጻሲር ቤይ የሚባል ፍልስጤማዊ ኢጣልያዊው ምሁርና ኋላ ምክትል እንደራሴ የሆነው ኤንሪኮ ቼሩሊ እና የኃይለ ሥላሴ የግል ሐኪም የነበረው ግሪኩ አድርያን ዜርሾስ ነበሩ በጣልያኖች በኩል የጦር ሜዳው ፍልሚያ እየሠመረሳቸው ስለሄደ ይመስላል በሆር ላቫል ዕቅድ ከተተለመላቸው የበለጠ እንጂ ያነሰ ለመቀበል ዝግጁ አልነበሩምሱ በአዲሱ የአርቅ ሐሳብ የኃይለ ሥላሴ ሥልጣን ከሻዋ እንዳያልፍ ተክልሎ ነበር ከጭንቀት ይመስሳል የኢጣልያን አገዛዝ ለማምለጥ ኃይለ ሥላሴ የእንግሊዝን ሞግዚትነት እስከመጠየቅም ደርሶ ነበር ይባላል በተመሳሳይ መንገድ ማለቂያ ላይ የወለጋ ባላባቶች «የምፅራብ ጋላ ኮንፌዴሬሽን የሚባል ኅብረት በመፍጠር የእንግሊዝን ሞግዚታዊ አስተዳደር ጠይቀው ነበር ጣልያኖች የመጨረሻውን ድል አግኝተው ንጉሠ ነገሥቱም ከተሰደደ በኋላ እነዚህ የምስጢር ግንኙነቶች ቀጥለው ነበር በዚህን ወቅት አገናኝ ሆኖ የሚያገለግለው ግብፃዊው ልዑል መሐመድ ኤክነም ሪዛ ነበር ጣልያኖች ያቀረቡት አንዱ ሐሳብ የገንዘብ ካሣ ተደርጎለት ኃይለ ሥላሴ የንጉሠ ነገሥትነት ሥልጣኑን በይፋ እንዲለቅ ነው የገንዘብ አቅሙ ከጊዜ ጠደጊዜ እየደቀቀ ለመጣው ንጉሠ ነገሥት ይህ አጅግ የሚፈታተን ሐሳብ ነበር ሆኖም ሐሳቡን ሰመቀበል ስለተቸገረ ድርድሩ ፍሬ አላገኘም ንጉሠ ነገሥቱም ከገንዘብ ክብርን መርጦ የኢጣልያ ወደ ሁለተኛው ዓለም ጦርነት መግባት እንደገና ወደ ማዕከላጀሂው መድረክ እስካወጣው ድረስ ባዝ በምትባለው በምዕራብ እንግሊዝ በምትገኝ አነስተኛ ከተማ በስደት ኖረ ጣልያኖች በተመሳሳይ መንገድ ከአልጋ ወራሹ ከአስፋ ወሰን ኃይለ ሥላሴ ጋር ያደረጉት ድርድርም ፍሬ አልባ ነበር ኢትዮጵያ ውስጥም ጣልያኖች በመጀመሪያ በገበሩላቸው መሳፍንት አማካይነት አገሪቱን ለመግዛት አስበው ነበር ኋላ ግን ባንድ በኩል ጥቁር ለመገዛት እንጂ ለመግዛት ብቁ አይደለም ከሚል አስተሳሰብ በሌላ በኩል ደግሞ አሠራሩ ፍጹማዊ የፋሽስት አገዛዝን የሚፃረር በመሆኑ ይህን ፖሊሲ ወደ ጎን ተዉት መሳፍንቱም ማዕረጋቸውንና ወርዛፃዊ አበላቸውን ይዘው እንዲቀመጡ ተደረጉ በዚህም መሠረት ለምሳሌ ለራስ ኃይሉ ተክለ ሃይማኖት ዐዐዐዐ ሊሬ ለራስ አባተ ቧያለው ልጅና በተከታታይ ሚኒስትር አምባሳደርና አገረ ገዥ ለነበረው ራስ ጌታቸው አባተ ገዐዐዐ ሊሬ ሲቆረጥላቸው ሌሎች መሳፍንት ሠ ቹሠ ጳላፅህ ቷቲጀዝሄህ ብመሠጸደመ ህህሀ «ቦዝሀ ሪዕህቅሆዛና ቴፋጹፌመ ፈቷሪፀሃኤ ህቕሹህ ህህ«ጋዛ ቀፅሬፀህፉ ቴህማህዛ ፈሂ ቴዋፍዚዜቴጋፅ ቱ ብዘላህ ህ ሇህ ህ ህህ ህፇፅ ቹብቲዣ ሁህህ ። ሁ ፈጀህ ህህ ቀጋቨወዛ ጃሂ ቲሪዢዝህህ ብህፅህ ህቨ ህፇ ጪዘክዛ ሀፌ ጋህ ሁህ ኙ ዛህሂ ሬዛ ዛፇሇ ጭራዣፅ ሬ የኢትዮጵያ ታሪክ ክ እስክ የደቡብ ጦር ግንባር አዛዥ ራስ ደስታ ዳምጠው በጣሊያኖች እጅ ከወደቀ በኋላ በደጃች ገብረ ማርያም ጋሪ ጦር ይታገዝ ነበር ጣልያኖች ባደረጉት ራስ ደስታን የማደን ዘመቻዎች ግራዚያኒ ራሱም ተሳትፎ ነበር በራስ ደስታ በኩል የታየው አንድ ድክመት ተቃውሞውን በመቀጠልና እጅ በመስጠት መካከል ማጠላወሰሉ ነው እንደሚባለውም በትግሉ እንዲገፋበት ያስገደደው ጠደሱ ጦር የገቡት ኤርትራውያን አስካሪዎች የነበራቸው የማያወላውል አቋም ነው በነሱ ግምት እጅ መስጠት ማለት እርግጠኛ ሞት ስለነበር ጦርነቱን ከመቀጠል ሴላ አማራጭ አይታያቸውም ነበር ይሁን እንጂ የደስታ ማወላወል ዞሮ ዞሮ የሌሎት ተከታዮቹን ሞራል ማዳከሙ አልቀረም ስለዚህም መጀመሪያ የነበረው የሰው ኃይል እየመነመነ ሄዶ እሱም ከቦታ ቦታ ሲባረር በመጨረሻ በየካቲቲ በጉራጌ አገር ጎጌቲ በተባለ ስፍራ ተሸንፎ ተያዘ ጣልያኖችም አንደ አደገኛ ጠላት የሚያዩትን ምርኮኛቸውን ሳይውል ሳያድር ረሸሽኑት እንዳጋጣሚ ይ ሁሉ የሆነው አዲስ አበባ የግራዚያኒ እልቂት በሚካሄድበት ወቀት ነው የመጀመሪያውን ምፅራፍ ተቃውሞ ቁልጭ አድርጎ የሚያሳየው በ ማለቂያ ላይ የተደረገው በቅጡም ያልተቀናጀው አዲስ አበባን የማጥቃት እርምጃ ነው በአቅዱ መሠረት ከገጠር የአርበኞቹ ኃይል በተለያየ አቅጣጫ ሲያጥ። ህህ ጋርዛ ብፊነጹብ። ህመ ህህ። ሀጳፅ ህህ። ህህ። ኹ ህቱቶፅዊ ህህ ህህ። ህህ ዛህሂ ረሃዛቫ ዛፖቱ ጭራዕሩኻዣዕ ቅሂ ጋቀ ይልፉዛ ህ ፏህቄቀህ ፇካካጋተ ዝዜጌወህ «ብዐቫ ህህ«። ጁዕዣሪዕ የኢትዮጵያ ታሪክ ከ እስከ ሸብ ሰ ያ ረ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ የሆነውን ኃይለ ሥላሴን ከታሪክ ገጽ ለመፋቅ ሞክሯል አሁን ደግሞ እንደ ሰዓት ፔንዱለም የሰው አስተያየት ወደሌላው ጫፍ ሄዶ የቀድሞውን ንጉሠ ነገሥት ለብፅዕና የማጨት አዝማሚያ ይታያል ከነፃነት አስከ አብዮት ሐቁ ግን እንደ ብዙ የሕይወት አጋጣሚዎችቹ መሀል ቤት ነጡ ማለትም ኃይለ ሥላሴ ጋኔንም ቅዱስም አይደለም በተወሰነ የታሪክ ጠቅት ትክክል ጎው ብሉ ባመነበት አቅጣጫ አገሩን ለመምራት የሞክረ ሰጡ ነው አስከተወሰነ ደረጃ ድረስም ዘመነ መንግሥቱ ተራማጅ ባሕሪያት እንደነበሩት የታሪክ ምርምሮች ያረጋገጡት ነገር ነው በተለይም በአልጋ ወራሽነቱ ዘመን ከጣልያን ወረራ በፊት በነበረው አጭር የንግሥ ዘመኑና ከነፃነት በኋላም በመጀመሪያዎቹ ዐሥርና ዐሥራ አምስት ዓመታት ዘመነ መንግሥቱ በጎ አዝማሚያና ማኅበረሰባዊ እርባና ነበረው ማዕከላዊ አስተዳደር የተመሠረተው የትምህርት እድል የተከፈተው የመገናኛ አውታሮች የተዘረጉት በነዚህ ዓመታት ነጡ ለዚህም ነው ከዘር ሲወርድ ሲዋረድ በመጣ የፖለቲካ ሥልጣን አገሪቱን ከፋፍለው ሲገዙ የነበሩትን መሳፍንት ለማንበርከክ ያደረገውን ትግል እንደ ፀረ ፊውዳል ትግል አድርጎ የቆጠረው የፊውዳል ሥርዓት ቁንጮ ተብሎ አንዳልተወገዘ ሁሉ እሱ ራሱን ፀረ ፊውዳል አድርጎ ማየቱ ፊውዳሊዝምን በኤኮኖሚ ሳይሆን በፖለቲካ ይዘቱ ብቻ ስለተመለከተው ነው ይህን መሳፍንቱን የማንበርክኩንና ማሪፅዕከላዊ መንግሥቱን የማጠናከሩን ተልእኮ ከፈጸመ በኋላ ግን የኃይለ ሥላሴ እርባና ያከተመ ይመስላል ከዚያ በኋላ ሥልጣን የእድገት መሣሪያ መሆኑ ይቀርና የሕይወት መነሻም መድረሻም አልፋና ኦሜጋ ሆነ በታሪክ ተደጋግሞ እንደታየው እንዲህ ዓይነት አዝማሚያ ደግሞ ፍጻሜው ራስን መውደድንና ከኔ በላይ ለአሳር የሚለውን አመለካከት መጡለድ ነው አላፊ ነኝ ብሎ ማሰብ ይቀርና ራስን ከማታልፈው አገር ጋር አቆራኝቶ ማየት ይመጣል የአፄ ኃይለ ሥላሴም አመለካክት እኔ ኢትዮጵያ ነኝ ኢትዮጵያም እኔ ነች ወደሚለው አቅጣጫ አዘነበለ ረጀም ዘመን በንጉሠ ነገሥትነት በመግዛቱ ዘላቂ ሕያውነትን የተጐናፀፈ መስሎ ታየጡ ስለሆነም ከኔ በኋላ አገሪቱ በቀና መንገድ እንድትሄድ ሥልጣን የሚሸጋገርበትን መንገድ ላሰናዳ ብሎ ለማሰብ አልቃጣውም ይህም ምናልባት ከሁሉም በላይ ኃይለ ሥላሴ በታሪክ የሚጠየቅበት ግድፈት ነው ማለት ይቻላል ከ የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ በኋላም ሆነ የስንብት በዓል ይመስል ከነበረው ከኛው ልደት በዓሉ በኋላም ሥልጣኑን የመልቀቅ ቀርቶ በወጉ የማጋራት ዝንባሌም አላሳየ የንጉሠ ነገሥቱ መላ ጥረትና ጉልበት ያረፈው ሥልጣንን ሳይቸረቸፍና ሳይበረዙ ማቆየትና ይህን ተቀናቃኝ የሆነውን ማናቸጡንም ኃይል ማጥፋቱ ላይ ነው ስለዚህም ነው ደኅንነት ፀጥታ በሥልጣን አወቃቀሩ ቅድሚያ የተሰጠው ባገሪቱ ላይ የስለላ መረብ ዘርግቶ ዜጎቹን ከመቼውም ይበልጥ ለመቆጣጠር በቃ የዚህ የስለላ መዋቅር ቁንጮ በ የተቋቋመው «ልዩ ካቢኔ» የተባለው ድርጅት ነው ይህ ተቋም የተመሠረተው እንደ ንጉሠ ነገሥቱ ክፍተኛ የአማካሪ ቡድን ሲሆን ዋና ሥራው ሰላዮቹን እንኳ ሳይቀር በመሰለል ለንጉሠ ነገሥቱ የነጠረ መረጃ ማቅረብ ነበር ሌላው የአፄ ኃይለ ሥላሴ ፍጹማዊ ሥልጣን ነፀብራቅ ደግሞ ንጉሠ ነገሥቱን ከሰብአዊው ዓለም አውጥቶ መሰኮታዊ ባሕርይ የሰጠው የውዳሴ ባህል ነው ይህ ባህል ኃይለ ሥላሴ ከሥልጣን ከጠረደ በኋላም ኢትዮጵያን እንደተጠናወተ ቀርቷል እንዲያውም ባንዳንድ መልኩ ብሷል ማለት ይቻላል መንግሥቱ ኃይለማርያም ቆራጡ አብዮታዊው ከመባሉም በሳይ የኤኮኖሚክስም የታሪክም ምሁር ለመሆን ይቃጣው ነበር በዘመናዊት ኢትዮጵያ የዚህን ዓይነት የኢትዮጵያ ታሪክ ከ እስከ መሪን የማወደስ ባህል መስፋፋት የጀመረው በአፄ ኃይለ ሥላሴ ዝመን ነው በዚሁ ዝመን የመገናኛ ዘዴዎች ራዲዮጋዜጣ ወዘተ መስፋፋት ለዚህ ሁኔታ ከፍተኛ አስተዋፅኦ አድርጓል የትምህርትም ሥርዓት ቢሆን የኃይለ ሥላሴን ገናናነት በሜያንፀባርቅ መልኩ የታነፀ ነበር ተማሪዎች ንጉሠ ነገሥቱን የሚያወድሱና ለሱም የማቱሳሳን እድሜ የሚመኙ ግጥሞች እያነበነቡ ነበር የሚያድጉት ንጉሠ ነገሥቱም ለተማሪዎቹ እንደ ሁለተኛ አባት በመሆን በተለይ በገና ዕለት የብስኩት የብርቱካንና የሹራብ ስጦታ ያበረክትላቸው ነበር እንደ ተፈሪ መኩንን እንደ ኮተቤና እንደ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ ያሉ ልዩ ትኩረት የሚሰጣቸው የትምህርት ሥፍራዎችም በየሳምንቱ በንጉሠ ነገሥቱ ይጎበኙ ነበር በዋና ከተማው ውስጥ በሱ ስም ያልተስየመ የሕዝብ መገልገያ ለማግኘት ያዳግት ነበር። የላዝስት ጦር ድል ከተቀዳጀ በኋላም አምስቱን ዓመት በስደት አሳልፎ ነበር ዝንባሌው ከፖለቲካ ይልቅ ወደ ሥነ ጽሑፍ በመሆኑ ጠቅላይ ሚኒስትርነቱ እንዲያው ለይስሙላ ነበር ማለት ይቻላል እንደ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆኖ ከፍተኛ ሥልጣን የጨበጠው ጸሐፌ ትእዛዝ ወልደ ጊዮርጊስ ወልደ ዮሐንስ ነበር ወልደ ጊዮርጊስ አንድም ከዝቅተኛ ቤተሰብ በመምጣቱ አንድም ደግሞ በስደት ዘመን የንጉሠ ነገሥቱ ልዩ ጸሐፊ በመሆኑ ከፍተና ሥልጣን ተቀዳጅቶ ነበር ለቤተ መንግሥቱ የቀረበውን የጽሕፈት ሚኒስቴር ለረጅም ጊዜ በመያዙና በፖለቲካ ሽኩቻም የተካነ በመሆኑ ለአሥራ አምስት ዓመታት ያህል ከንጉሠ ነገሥቱ ቀጥሎ እጀግ የተፈራና የተከበረ ሰው ነበር በዚሁ ዘመኑ ጸሐፌ ትእዛዝ ከመሆኑም በላይ በተለያዩ ጊዜያት የአገር አገዛዝንና የፍርድ ሚኒስትርነትንም ይኮ ነበር በመጨረሻ የወልደ ጊዮርጊስን ውድቀት ለማምጣት ተግተው ከሠሩት መካከል ከሱ ቀጥሎ በድኅረ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ከፍተኛ ሚና ከነፃነት እስክ አብዮት ራስ ቢትወደድ መኩንን እንዳልካቸው ጻዕ ጸሐፌ ትእዛዝ አክሊሉ ሀብተ ወልድ ደራሲና ጠቅላይ ሚኒስትር ጠቅላይ ሚኒስትር የተጫወተው መኩንን ሀብተ ወልድ ይገኝበታል የቄስ ልጅ የነበረው መኩንን የፖለቲካ ሕይወቱ የጆመረው እንደ ወልደ ጊዮርጊስ ከ በፊት ሲሆን በአምስቱ ዓመት የፋሽስት ኢጣልያ አገዛዝ ወቅትም ፈረንሳይ አገር በስደት ቆቁየ ነፃነት ከተመለሰ በኋላ የንግድና ቀጥሎም የእርሻ ሚኒስትር ሆኖ ካገለገለ በኋላ ለረጅም ጊዜ ከስሙ ጋር የተቆራኘውንና ከፍተኛ አስተዋፅኦም ያደረገበትን የገንዘብ ሚኒስትርነት ያዘ ሰዎችን በማቅረብና በመርዳት ብዙ ተከታዮች ከማፍራቱም በላይ የግሉ የሆነ የስለላ መረብ በመዘርጋት በንጉሠ ነገሥቱ ዘንድም ቅርበት ለማግኘትና ብሎም ወልደ ጊዮርጊስን ለመፈንገል ቻለ በመጨረሻ በ በነመንግሥቱ ንዋይ የመፈንቅለ መንግሥት ሙክራ ወቅት ከሌሎች መሳፍንትና መኳንንት ጋር ከታገተ በኋላ ተረሸነ ታናሽ ወንድሙ አክሊሉ ሀብተወልድ ወደ ፖለቲካ መድረክ ሊወጣ የቻለው በመኩንን ጥላ ሥር ነው የኋሳ ኋላ በጠቅላይ ሚኒስትርነት ረጅም ዘመን ሊያገለግል የበቃው አክሊሉ የፖለቲካ ሕይወቱን የጀመረው በውጭ ጉዳይ መስክ ነው በተለይም የኤርትራ ጥያቄ ለተባበሩት መንግሥታት ቀርቦ በነበረበት ወቅት የኢትዮጵያን የይገባኛል ክርክር በመምራት ከፍተኛ ሚና ተጫውቷል በዐ በራስ ቢትወደድ መኩንን እንዳልካቸው እግር ተተክቶ አስክ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርነት ከዚያም እስከ አብዮቱ በጠቅሳይ የኢትዮጵያ ታሪክ ከ እስከ ሚኒስትርነት ሠርቷል። ከዚህ ግምገማ ትንሽ ለየት የሚለው የንጉሠ ነገሥቱ አማች የነበረው ልጅ ኋላ ጀኔራል ዓቢይ አበበ ነው በዐዐዎቹና በዎሥቹ ዓመታት የጦር ሚኒስትር ከመሆኑም ሌላ የፍርድና የአገር ግዛት ሚኒስትርም ሆኖ ሠርቷል እሱም ቢሆን ግን በንጉሠ ነገሥቱ ዝመን የፖለቲካ ሕይወቱን ያሳረገው የሕግን መወሰኛ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት በመሆን ነው ሌላው ከመሳፍንቱ ወገን ለማዕከላዊ ፖለቲካ ሥልጣን የበቃው ደግሞ የወለጋው መስፍን ይልማ ዴሬሳ ነወ ለረጅም ጊዜ የገንዘብ ሚኒስትር በመሆን ከመኩንን ሀብተወልድ ቀጥሎ ባገሪቱ የገንዘብ አስተዳደር ላይ አሻራውን ትቶ ለመሄድ ችሏል ነገር ግን ከዚህ በላይ ከተደረገው ግምገማ ተነሥቶ መሳፍንቱ ወደ ፖለቲካ ግዑዝነት ተሸጋግረው ነበር ማለት የተሳሳተ ይሆናል የዘውድ ምክር ቤት ተብሎ በተቋቋመው አካል አማካይነት የንጉሠ ነገሥቱን ጆሮ ለማግኘት ችለው ነበር እንደ ራስ ካሣ ኃይሉ ራስ ሥዩም መንገሻ ራስ መስፍን ስለሺ ራስ ኃይሉ በለው ራስ እምሩ ኃይለ ሥላሴ ያሉ መሳፍንትና አቡኑም በተለያየ ወቅት የምክር ቤቱ አባል ሆነዋል አንዳንድ የንጉሣዊ ቤተሰብ አባላትም በፖለቲካ ሂደቱ የማይናቅ ሚና ነበራቸው በቪህ ረገድ በተለይ ልትጠቀስ የሚገባት የንጉሠ ነገሥቱ አንጋፋ ልጅ ልፅልት ተናኘ ወርቅ ናት ባጠቃላይ ሁኔታውን ስንገመግም አፄ ኃይለ ሥላሴ በተለመደ የፖለቲካ ጥበቡ መሳፍንቱንና መኳንንቱን በማፋጠጥ የራሱን የፖለቲካ የበላይነት ይበልጥ ለማጠናከር አንደሚረዳው የተገነዘበ ይመስላል የተሻሻለው የ ሕገ መንግሥት በ አዒ ኃይለ ሥላሴ የዘውድ በዓሉን የብር ኢዮቤልዩ ሲያከብር የቱን ሕገ መንግሥት የሚያሻሽል አዲስ ሕገ መንግሥት ዐወዉጀ ይህም አዲስ ሕገ መንግሥት ያስፈለገበት በሁለት ምክንያቶች ነው አንደኛው ኢትዮጳያን በዓለም ፊት የዘመናዊነት ካባ ለማሰጠት ነው ሁለተኛው ምክንያት ደግሞ በ ኤርትራ ክኢትዮጵያ ጋር በፌዴሬሽን ከተቀላቀለች በኋሳ ገዛድ የወጣውን ከነፃነት እስከ አብዮት የኢትዮጵያ የፖለቲካ ሥርዓት ኋላቀርነት ከኤርትራው ሕገ መንግሥት ጋር የሚቀራረብ ሕገ መንግሥት በማውጣት ለማደብዘዝ ተብሎ ነው ይህንን አዲሱን ሕገ መንግሥት እንዲያረቁ የተሰየሙት ሦስት አሜሪካዊ አማካሪዎችና ሁለቱ የሥርዓቱ ዋና ተጠሪዎች ወልደ ጊዮርጊስ ወልደ ዮሐንስና አክሊሉ ሀብተ ወጠልድ ነበሩ የዘውዱም ምክር ቤት የኮሚቴውን ሥራ በቅርብ በመከታተል በተሰይም የሹኹፋኑ ሥልጣን እንዳይበረዝ ተግቶ ጠብቋል ይህም ስለሆነ ይመስላል ሕፃ መንግሥቱ የሚጀምረው ዙፋኑን በሚመለከቱ ጉዳዮች ከመሆኑም በላይ ከጠቅላላ ድንጋጌው ሩብ ያህል ያተኮረው በወራሴ መንግሥትና በንጉሠ ነገሥቱ ሥልጣን ላይ ነው። የእዙን አወቃቀር የተመለክትን እንደሆነ እንደ እንግሊዞች ሥርዓት ኮንስታብል ሱፐርኢንቴንደንት እና ኮሚሽነር በሚሉ ስያሜዎች የታወቀ ነበር ከጊዜ በኋላ ሠራዊቱ ዋናውን ድጋፍ ከእንግሊዞች ይልቅ ከጀርመንና ከእሥራኤል ማግኘት ጀመረ ከፖሊስ ሠራዊት ጋር የሀገር ውስጥ ፀጥታ በመጠበቅ ቁልፍ ሚና ይጫወት የነበረው የሕዝብ ፀጥታ መሥሪያ ቤት ሆነ የዲሞክራሲ መበቶች በተነፈጉባቸው አገሮች እንደሚሆነው ሁሉ አዚህም የፖለቲካ ተቃውሞን ለማኮላሸትና ለማስወገድ ይህ መሥሪያ ቤት የመንግሥቱ ዋና አለኝታ ሆነ ክፖሊስ ሠራዊቱ ባሻገር የውጭ ጠላትን ለመከላከል ብቻ ሳይሆን የውስጥ ተቃውሞንም ለመደምሰስ ታስቦ የጦር ሠራዊት መጀመሪያ በእንግሊዞች ኋላ ደግሞ ባሜሪካኖች ኣጋዥነት ተቋቋመ ሌላው የጦር ኃይሎች አካል ደግሞ በነፃነት ማግሥት ጠላትን ሲዋጉ የነበሩትን አርበኞች ለመቆጣጠር እንዲያመች ተቋቁሞ ኋላ ብሔራዊ ጦር በመባል የታወቀው የገጠር ሚሊሽያ ነው ይህ ወታደራዊ መዋቅር ምን ያህል የመንግሥቱን ልዩ ትኩረት እንደሳበ የሚታወቀው በተመደበለት በጀት ነው ከመንግሥት በጀት ውስጥ በተከታታይ ከፍተኛውን ድርሻ የሚይዙት የመከላከያና ያገር ግዛት ሚኒስቴሮች ነበሩ ለምሳሌ በ ከተመደበው ሚሊዮን ብር በጀት ውስጥ ሚሊዮን ያህሉ ለአገር ግዛት ሲሆን ከዚህም ውስጥ ሚሊዮን ለፀጥታ ነበር የጦር ሚኒስቴር በዚያን ጊዜ አጠራሩ ድርሻ ደግሞ ሚሊዮን ገደማ ነበር በዐ ደግሞ ከጠቅላላው ዐዐ ሚሊዮን ብር የሚሆን በጀት ከዐ ሚሊዮን በላይ ለመከላከያ ሚኒስቴር ዐ ሚሊዮን ያህል ደግሞ ለአገር ግዛት የተመደበ ነበር ያም ሆኖ ግን መንግሥት እንዲህ የተንከባከባቸው የጦር ኃይሎች ናቸው በ በመንግሥት ላይ መሣሪያቸውን ያዞሩት ሕዝብ እንዲያስገብሩ የተመለመሉት ወታደሮች ከሕዝብ ጋር ሆነው በመንግሥት ላይ አመፁ ይህ አዝማሚያ ከነኝነት እስከ አብዮት ሪሪ ዲ ሜጀር ጄኔራል ሙሉጌታ ቡሊ የክብር ዘበኛ ጠቅላይ አዛዥ መጀመሪያ የታየው በ ነበር የፖለቲካ አስተያየቶች በተደራጀ መንገድ እንዲገለጹ ያልፈቀዴ መንግሥት ዕጣው ከዚህ የተለየ ሊሆን አይችልም ነበር የሕዝብ ቁጣ እንደ ማዕበል ሲነሣ የጦር ኃይሎቹም ዞሮ ዞሮ የሕዝብ አካል ናቸውና ወደዚያው መሳባቸው አልቀረም ይህ ማዕበል በ ድንገተኛ ይምሰል አንጂ ለረጅም ጊዜ ሥር የሰደደና ሲብላላ የቆየ ነው በሚቀጥሉት ገጾች የዚህን የፖለቲካ ተቃውሞ አመጣጥ በተለያየ ፈርጅ እንቃኛለን ተቃውሞ እንደ ዐቱ ሕገ መንግሥት ቢሆን ኖሮ ከአፄ ኃይለ ሥላሴ በኋላ ኢትዮጵያን ማን እንደሚገዛ መቼም ታይቶ ባልታወቀ ዝርዝርና ጥንቃቄ ተደንግጎ ነበር ነገር ግን በ የተቀጣጠለው አብዮት በረጅምነቱ በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ ብዙም ተወዳዳሪ የማይገኝለትን ዘመነ መንግሥት ብቻ ሳይሆን የሕይወት ዘመኑን በምእት ሳይሆን በሽህ ዓመታት የሚቆጥረውንም ሥርወ መንግሥት የኢትዮጵያ ታሪክ ከ እስከ የጭቆና አውታር ተሻሻለ የተባለው ሕገ መንግሥት ለይስሙላ ሲሆን የንጉሠ ነገሥቱ መንግሥት እንደዋዛ የማያየው ነገር ቢኖር ሕዝቡ ሰጥ ለጥ ብሎ እንዲገዛ የሚያስችለውን የጭቆና መዋቅር መዘርጋቱን ነው ንፉሠ ነገሥቱ ከስደት እንደተመለሰ መጀጆመሪያ ካተኮረባቸው ነገሮች አንዱ የኢጣልያ ወረራ ያቋረጠውን ዘመናዊ ጦር የማደራጀቱን ተግባር እንደገና መቀጠል ነው ቀደም ተብሉ እንደተጠቀሰው የንጉሠ ነገሥቱ የክብር ዘብ በስዊድኖች እርዳታ እንደገና ተቋቁሞ ከቱ የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ በኋላ እስከተበተነ ድረስ የመንግሥቱ ምርጥ ሠራዊት ሆኖ ቆየ የታሪክ አንቆቅልሽ ሆኖ ንጉሠ ነገሥቱንና ሥርዓቱን አንዲጠብቅ ባንደኛ ደረጃ የተዋቀረው ሠራዊት የሥርዓቱ ዋና ጠላት ሆኖ ተገኘ ይህን ሠራዊት ለዐሥራ አምስት ዓመታት የመራው በጦር ኃይሎች ዘንድ ከፍተኛ ተወዳጅነትን ያፈራው ሜጀር ጄኔራል መሉጌታ ቡሊ ነው ከጠላት በፊት በሆለታ የጦር ትቤት እጩ መኩንንና ኋላም አስተማሪ የነበረው ይህ መኩንን ምናልባትም የግብፁን የገማል ዐብደል ናስርን ፈለግ በመከተል አንድ ቀን መንግሥት ይገለብጥ ይሆናል የሚል ግምት በብዙ ሰዎች ዘንድ አድሮ ነበር ይህ ሳይሆን ቀረና በ ኣብሮት ካዴት በነበረውና ኋላም በሱ እግር የክብር ዘበኛ አዛዥ ሆኖ በተተካው በብርጋዴር ጀኔራል መንግሥቱ ንዋይ የተመራው መፈንቅለ መንግሥት ሰላባ ለመሆን በቃ በ ዘመናዊው የኢትዮጵያ ፖሊስ ሠራዊት በአንግሊኮዞች አምሳ ተፈጠረ የእዙን ኣወቃቀር የተመለከትን እንደሆነ እንደ እንግሊዞች ሥርዓት ኮንስታብል ሱፐርኢንቴንደንት እና ኮሚሽነር በሚሉ ስያሜዎች የታወቀ ነበር ከጊዜ በኋላ ሠራዊቱ ዋናውን ድጋፍ ከእንግሊዞች ይልቅ ከጀርመንና ከአሥራኤል ማግኘት ጀመረ ከፖሊስ ሠራዊት ጋር የሀገር ውስጥ ፀጥታ በመጠበቅ ቁልባ ሚና ይጫወት የነበረው የሕዝብ ፀጥታ መሥሪያ ቤት ሆነ የዲሞክራሲ መብቶች በተነፈጉባቸው አገሮች እንደሚሆነው ሁሉ እዚህም የፖለቲካ ተቃውሞን ለማኮላሸትና ለማስወገድ ይህ መሥሪያ ቤት የመንግሥቱ ዋና አለኝታ ሆነ ከፖሊስ ሠራዊቱ ባሻገር የውጭ ጠላትን ሰመከላከል ብቻ ሳይሆ የውስጥ ተቃውሞንም ለመደምሰስ ታስቦ የጦር ሠራዊት መጀመሪያ በእንግሊዞት ኋላ ደግሞ ባሜሪካኖች አጋዥነት ተቋቋመ ሌላው የጦር ኃይሎች አካል ደግሞ በነፃነት ማግሥት ጠላትን ሲዋጉ የነበሩትን አርበኞች ለመቆጣጠር እንዲያመት ተቋቁሞ ኋላ ብሔራዊ ጦር በመባል የታወቀው የገጠር ሚሊሲሸያ ነው ይህ ወታደራዊ መዋቅር ምን ያህል የመንግሥቱን ልዩ ትኩረት እንደሳበ የሚታወቀው በተመደበለት በጀት ነው ከመንግሥት በጀት ውስጥ በተከታታያ ከፍተኛውን ድርሻ የሚይዙት የመከላከያና ያገር ግዛት ሚኒስቴሮች ነበሩ ለምሳሌ በ ከተመደበው ሚሊዮን ብር በጀት ውስጥ ሚሊዮን ያህሉ ለአገር ግዛት ሲሆን ከዚህም ውስጥ ሚሊዮን ለፀጥታ ነበር የጦር ሚኒስቴር በዚያን ጊዜ አጠራሩ ድርሻ ደግሞ ሚሊዮን ገደማ ነበር በ ደግሞ ከጠቅላላው ዐዐ ሚሊዮን ብር የሚሆን በጀት ከ ሚሊዮን በሳያ ለመክላከያ ሚኒስቴር ፅዐ ሚሊዮን ያህል ደግሞ ለአገር ግዛት የተመደበ ነበር ያም ሆኖ ግን መንግሥት እንዲህ የተንከባከባቸው የጦር ኃይሎች ናቸው በ በመንግሥት ላይ መሣሪያቸውን ያኮዞሩት ሕዝብ እንዲያስገብሩ የተመፅመት ወታደሮች ከሕዝብ ጋር ሆነው በመንግሥት ላይ ኣመፁፁ ይህ አዝማሚያ ከነፃነት እስከ አብዮት ሜጀር ጄኔራል ሙሉጌታ ቡሊ የክብር ዘበኛ ጠቅላይ አዛዥ መጀመሪያ የታየው በ ነበር የፖለቲካ አስተያየቶች በተደራጀ መንገድ እንዲገለጹ ያልፈቀደ መንግሥት ዕጣው ክዚህ የተለየ ሊሆን አይችልም ነበር የሕዝብ ቁጣ እንደ ማዕበል ሲነሣ የጦር ኃይሎቹም ዞሮ ዞሮ የሕዝብ አካል ናቸውና ወደዚያው መሳባቸው አልቀረም ይህ ማዕበል በ ድንገተኛ ይምሰል እንጂ ለረጅም ጊዜ ሥር የስደደና ሲብላላ የቆየ ነው በሚቀጥሉት ገጾች የዚህን የፖለቲካ ተቃውሞ አመጣጥ በተለያየ ፈርጅ አንቃኛለን ተቃውሞ እንደ ቱ ሕገ መንግሥት ቢሆን ኖሮ ከአፄ ኃይለ ሥላሴ በኋሳ ኢትዮጵያን ማን እንደሚገዛ መቼም ታይቶ ባልታወቀ ዝርዝርና ጥንቃቄ ተደንግጎ ነበር ነገር ግን በ« የተቀጣጠለው አብዮት በረጅምነቱ በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ ብዙም ተወዳዳሪ የማይገኝሰትን ዘመነ መንግሥት ብቻ ሳይሆን የሕይወት ዘመነን በምእት ሳይሆን ባሻህ ዓመታት የሚቆጥረውንም ሥርወ መንግሥት የኢትዮጵያ ታሪክ ከ እስከ ል ን መ ጭምር ነው ያስወዐገደው የኃይለ ሥላሴ ኃጢአት የዘመነ መንግሥቱ ያለቅጥ መንዛዛት ነው ቢባል ማጋነን አይሆንም። ከማንም ይበልጥ በመሪ ተዋናይነት የፈጠረው የዳበረ የፊውዳል ሥርዓት በውስጡ ያዘላቸውን የለውጥ ኃይሎች አፍኖ ሊያቆይ አልቻለም ውጤቱም አብዮት ሆነ የዚህ አብዮት መቅድም በግልጽም በኅቡዕም ሲካሄድ የቆየ የብዙ ዓመታት የፖለቲካ ተቃውሞ ነው አዲስ ሕይወት ይዕሀዘዕ ያሃዐ ፀዐሠዐጩሠዐወ መሄዘዐዘ በሚል ርእስ በጻፈው መጽሐፍ በትክክል እንደገለጸው የቱ የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ በድኅረ ነፃነት ኢትዮጵያ የፖለቲካ ተቃውሞ ታሪክ ያንድ ምፅራፍ መጨረሻና የሌላው መጀመሪያ ሆነ ከሙከራው በፊት ተቃውሞ ብዙውን ጊዜ የአድማ መልክ ሲኖረው የተወሰነውም በመኳንንቱ ክልል ነበር ከዚያ በኋላ ግን አደባባይ ከመውጣቱም በላይ ሰፊ መሠረት ያበ ይህም ተቃውሞ የተለያዩ ገጽታዎች ነበሩት ገበሬዎች ለኤኮኖሚያዊ ፍትሕ ብሔረሰቦች ለዲሞክራሲያዊ መብት ብረት አነሠ ምሁራን ፍትሕና እኩልነት ለሰፈነበት አዲስ ሥርዓት ታገሉ አንዳንድ የገገርው መደብ አባላት ሳይቀሩ ሥርዓቱን ከሚጠብቀው መዓት ለማዳን ሲባል የሥርዓቱ መሻሻል ወይም የኃይለ ሥላሴ መወገድ የማይቀር መሆኑን በመገንዘብ መጪውን ፍርድ ለማለዝቨብ የፊናቸውን እንቅስቃሴ ጀመሩ አድማዎች በአፄ ኃይለ ሥላሴ ላይ መጀመሪያ የተነሣው ተቃውሞ የአምስቱ ዓመት የአርበኞች ትግል ተቀጽላነት ባሕርይ አለው ይህም በተለያየ መንገድ ሊተረጎም ይችላል ባንድ መልኩ ንጉሠ ነገሥቱ በ አገር ጥሎ በመሄዱ ዘግይቶ የመጣ የቅሬታ መግለጫ ነው ሊባል ይችላል ቀረብ ስንል ደግሞ አርበኞቹ አምስቱን ዓመት በመከራና በሥጋት አሳልፈው እሱ ባንፃሩ ከተደላደለ የስደት ትሮ ተመልሶ ሥልጣን ሳይ ቁጢጥ በማለቱ ቅሬታን መግለጫ መንገድ ነው ሊባል ይቸላል በተለይም ቅሬታውን ያባባሰው ባዲሱ ሥርዓት ባንዳዎች ያገኙት ሹመትና ማዕረግ ነው በዚህ ረገድ በኃይለ ሥላሴ ላይ ያመፁ ሦስት የቀድሞ አርበኞች ደጃዝማች በላይ ዘለቀ ቢትወደድ ነጋሽ በዛብህና ብላታ ታክለ ወልደ ሐዋርያት ናቸው በላይ ዘለቀ ምናልባትም ከኣምስቱ ዓመት የአርነት ትግል መሪዎች በጣም ተወዳጅ የነበረ ነው መሠረቱን በምሥራቅ ጎጃም በብቸና አድርጎ ጣልያኖችን ያርበደበደ ተዋጊ ነበር ይህ በሕዝብ ዘንድ የነበረው ተወዳጅነት ግን ሥልጣኑ ላይ ተመልሶ ለመደሳደል በሚሞክረው ንጉሠ ነገሥት ፊት ሳያስወጋው አልቀረም ኃይሉ ከገነነበት አካባቢ ለማራቅ ይመስላል ንጉሠ ነገሥቱ ራስ አሰኝቶ በደቡብ ኢትዮጵያ አገረ ገዥ እንዲሆንም ሰይሞት ነበር ሆኖም በላይ ተንኩሉን ስለደረሰበት ይመስላል እምቢ አለ በሌላ በኩል ደግሞ ለሌሎች የጎጃም የአርበኞች መሪዎች የተሰጠው ከፍተኛ ክብርና ማዕረግ ሳያስኩርፈው አልቀረም ልጅ ኃይሉ በለው በራስነት ማዕረግ የጎጃም ጠቅላይ አገረ ገዥ ደጃች መንገሻ ጀምበሬ ደግሞ በቢትጠደድነት ማዕረግ ምክትል ከነፃነት እስክ አብዮት አኤ ጠነዓነት እስከ አብዮት ጠቅላይ አገረ ገዥ ሆነው ነበር እሱ ያዝባቸው የነበሩትን የሞጣንና በከፊል የደብረ ማርቆስን አውራጃ ማጣቱም የበለጠ ሳያበግነው አልቀረም ቅሬታውንም ከአዲስ አበባና ከደብረ ማርቆስ የሚመጡትን ትእዛዞች አሻፈረኝ ብሎ ባለመቀበል ገለጸ በመጨረሻም በሚያዝያ ከጎጃምና ከአዲስ አበባ የተውጣጣ ጦር ግዛቱን ወረረው ሦስት ወር ከተዋጋ በኋላ ተሸንፎ እጁን ሰጥቶ አዲስ አበባ በእስር ቆየ ከጥቂት ጠራት በኋላ ከአስር ቤት አምልጦ ጠደ ጎጃም ሲያመራ ተያዘና እንደገና ወደ አዲስ አበባ እንዲመለስ ተደርጎ በአደባባይ ተሰቀለ የንጉሥ ተክለ ፃይማኖት የልጅ ልጅ የነበረው ቢትወደድ ነጋሽ በዛብህም እንደ በላይ በጎጃም የአርበኞች መሪ ነበርፊ ከነፃነት በኋላ መጀመሪያ በምክትል ሚኒስትርነት ቀጥሎም በሕግ መወሰኛ ምክር ቤት ኘኝሬዚዳንትነት ሠርቷል በ በንጉሠ ነገሥቱ ላይ አደመ በአድማው አንዳንድ ወታደራዊ መኩንኖችና በተለይም ዋና አቀናባሪው ነበር ተብሎ የሚነገርለት በቀለ አናሲሞስ የተሳተፉበት ሲሆን። ን ነው እንደ አሜሪካ ያሉትን የቃል ኪዳን ጓደኞች ለማረጋጋትም ይመስላል በውጡጭ ግንኙነት በኩል ያደረገችውን ስምምነቶች እንደሚያከብሩና የአፄው መንግሥት የኢትዮጵያ ታሪክ ከ እስከ ድራማ ተጫወተ በሰበታ መንገድ ንጉሠን በቦምብ ለመግደል ያጠመደው ወጥመድ ሲከሽፍበት ቤቱ መሽጎ ከፖሊሶች ጋር ተታኩሶ ሞተ የቱ የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ ከ አብዮት በፊት ዙፋኑን ክፉኛ ያናጋ ተቃውሞ ቢኖር የቱ የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ ነው ሙከራው ባይሳካም ከፍ ብለን እንደጠቀስነ በፖለቲካ ተቃውሞ ታሪክ ውስጥ ወሳኝ የሆነ ምዕራፍ መክፈቻ ነበር ሙከራውን ያቀነባበሩት ሁለት ወንድማማቾች መንግሥቱና ገርማሜ ንዋይ ከ በፊትም ሆነ በኋላ የታየውን የተቃውሞውን ሁለት ገጽታዎች ማለትም ወታደራዊና ሲቪላዌዊ የሚያንጸባርቁ ናቸው ብርጋዲዬር ጀኔራል መንግሥቱ ንዋይ ከ በፊት በካዴትነት ይሰለጥኑ የነበሩትና ከጦርነቱ በኋላም የጥቁር አንበሳን ድርጅቶች አቋቁመወ ጠላትን የተፋለሙት የወጣት አርበኞች ትውልድ አባል ነው ይህ ማለት ግን እነዚያ ካዴቶች ሁሉ በኋላ በፀረ ኃይለ ሥላሴ የተቃውሞ ጎራ ተሰለፉ ማለተ አይደለም እንዲያውም ከጠላት ጥይት የተረፉት ሌሎች ጓደኞቹ በ ፍጥጫ መንግሥቱን ተቃውመው ከመስለፋቸውም በላይ ሰሙከራው መክስና ከፍተኛ አስተዋፅዖ አድርገዋል በዚህም ረገድ ሲጠቀሱ የሚገባቸው ጄኔራሎትፕ ዓቢይ አበበ አሰፋ አያና ኢሳይያስ ገብረ ሥላሴ እና ከበደ ገብሬ ናቸው የነሱም አቋም እምብዛም የሚያስገርም አልነበረም ለኃይለ ሥላሴ ታማኝ ሆነዐ መጽናት በወጣትነት ዘመናቸው የገቡት ቃለ መሐላ ከመሆኑም በላይ በድገረ ቱ ሥርዓት የተሾሙና የተሸለሙ ነበሩ የመንግሥቱ የተቃውሞ አቋምም ወደ መጨረሻው ብቅ ያለ እንጂ ሥር የሰደደ ነበር ለማለት የዳግታል የተቃውሞ ሪከርዱ ብዙም የማያጠያይቀው ወንድሙ ገርማጫ ነው በብዙ መንገድ ገርማሜ በቅድመ ቱ ተራማጅ ምሁራንና በዎፖ ዓመታት ብቅ ባሉት ሥር ነቀል ለውጥ ፈላጊ ተማሪዎች መካከል የነበረ ድልድይ ነው ማለት ይቻላል የአገር ቤት ትምህርቱን በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ኮተቤ ካጠናቀቀ በኋላ ወደ አሜሪካ ተጉኮ ከዊስኮንሰ ዩኒቨርሴቲ በቢኤ ዲግሪ ቀጥሎ ከኮሎምቢያ ዩኒቨርሲቲ በኤም ኡ ዲግሪ ተመረቀ ገርማሜ ቀደም ካሉት ምሁራን የሚለየው በሁለት ነገሮች ነው አንደኛ ውጭ አገር ቆይቶ አንዳንድ ነገሮች ቀስሞ መመለስ ብቻ ሳይሆን መደበ ትምህርት ተክታትሎ ለዚህም ምስክርነት ዲግሪውን ይዞ በመመለሱ ነጡ በዚህም የወደፊቱን አቅጣጫ የሚተልም ነበር ሁለተኛው ደግሞ ከቀድሞም ምሁራን የላቀ የድርጅት ስሜት ማሳየቱ ነው አሜሪካ በነበረበት ጊዘ የኢትዮጵያ ተማሪዎች ማኅበር ኘሬዚዳንት ከመሆኑም በላይ ከተመለሰም በኋሳ የኮተቤን ምሩቃን በስውር አሰባስቦ ማኅበር በማቋቋም የዚሁ ማኅበር ኘሬዚዳን ሆኖ ተመርጣጧል ዞሮ ዞሮ ግን የቀድሞዎቹ ምሁራን ለውጥ ለማምጣተ የተራማጅ መስፍንን ተገን እንደፈለጉ ሁሉ ገርማሜም የወንድሙን ሠራዊተ ለዚሁ ተግባር ማዋል ነበረበት የመፈንቅለ መንግሥቱ ፅንሰ ሐላብ በመሠረቱ ከመንግሥቱ ይልተ የገርማሜ ለመሆኑ ብዙ ጠቋሚ መረጃዎች አሉ ትምህርቱን ጨርሶ ከነፃነት እስከ አብዮት ን የቱ የመፈንቅለ መንግሥት ጮከራ መሪዎች ከግራ ወደቀ ጄኔራል መንግሥቱ ንዋይና ገርማሜ ንዋይ ል በመንግሥት ሥራ ከተሰማራበት ጊዜ ጀምሮ ዓይነተኛ ባሕርዩ ከፍተኛ የኃላፊነት ስሜትና መቆርቆር ነው መንግሥት ይህን አዝማሚያውን እስ ስለዚህም በተከታታይ በስውር ግዞት የሩቅ ግዛቶች አስተዳዳሪ አየተደረገ ተሾመ መጀመሪያ ወላይታ ኋላ ጅጅጋ እሱ ግን እነዚህን የግዞት ቦታዎች የዓናትሓዊ አስተዳደር ሙከራ ጣቢያዎች አደረጋቸው የወላይታ አስተዳዳሪ በነበረበት ጊዜ የሰፈራ ኘሮግራም በመጀመርና የጭሰኝነት ውልም በጽሑፍ እንዲሆን በመደንገግ የጭሰኛውን መከራ ከፈለለት በጅጀጋም የሶማሌዎቹን ሕይወት ለማሻሻል በወሰዳቸው እርምጃዎች ከፍተኛ ተወዳጅነትን አገኘ ሆኖም መንግሥት በዚህ በጠረፍ አስተዳደሩም ጣልቃ እየገባበት ያደናቅፈው ገባ ያኔ ነው ማዕከሉን መለወጥ አማራጭ የሌለው ተግባር መሆነን ተረድቶ ወንድሙን ለዚህ ዓላማ ማነሣሣት የጀመረው ይሁን እንጂ ምንም እንኳ የገርማሜ ለውጥ ፈላጊነት ሽል ዘጋም ርም የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ በዓላማ ረጃጀት ብቃት ብዙ የነ ። ሁለቱ ክሥተቶች ተደጋጋፊ ናቐው ማለ የትምህርት ፋኩልቲዎች በ ከአራት ኪሎ ወደ ጊዜ ድረስ የተማሪምቹ ዋና ድርጆት የዩኒቨርሲ የዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ ማኀበር ሃተባለው ነበር አዲስ የተዘዋወሩት ተማሪዎች ኣዚያው ከነበሩት የማኅበራዊ አገልግሎትና የንግድ አስተዳደር ተማሪዎች ጋር ሲደመሩ በርክት ያሳ ማኅበረ ሰብ በመፍጠራቸው አዲስ ማኅበር ማቋቋም ኣስፈልጎ «የዋናው ግቢ ተማሪዎች ማኅበር» የተባለው ተቋቋመ ዓመቱ ሳያልቅ የተማሪው አክራሪ ክገፍ የከተማው ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በሙሉ ባንድ ማኅበር ተጠቃለው መደራደት አለባቸው የሚል ቅስቀሳ ካሄድ ጀመረ በ የተቋቋመው አገር አቀፉ ብሔራዊ የኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች መኅበር ተማሪውን በትግል በማሰለፉ ረገድ ዳተኛ ነው ተብሎ ተነቀፈ ከተጧሟጧፈ ልምድ ነበራቸው ተማሪዎች ሥርዓቱን ለመገርስስ ቆርጠው የተነጮትና ክርክር በኋላ የተማሪውን ትግል ጥንካሬና ስለት ለመስጠት ያለው ብቸኛ የማርክሲዝም ፅንሰ ሐሳብ መስረግ የጀመረውም በነሱ ከመካይነት ነው አማራጭ የዋናው ከተማይቱን ተማሪዎች ባንድ ድርጅት ጥላ ሥር ማለባሰብ የተማሪዎች ንቅናቄ አኩሪ ገድሎችም ሆነ መዘዛቸው እስካሁን ያሕጠፋወ ስሕተቶች ዞሮ ዞሮ ከነሱ አያልፍም ዲ ተማሪዎች የአፄ ኃይለ ሥላሴን መንግሥት በመቃወም ሰላማዊ ሳልፍ ሲያደርጉ የኢትዮጵያ ታሪክ ክ እስከ ነው የሚለው ቡድን አይሎ በመምጣቱ የአዲስ አበባ ዩኒበርሲቲ ተማሪዎች ማኅበር ተመሠረተ በእንግሊዝኛ ምኅጻረ ቃሉ ይበልጥ የሚታወቀው ኡዙዋ»ና መጽሔቱ ሀዝሀሄቋዐ ታገል በኢትዮጵያ ተማሪዎች ፖለቲካ ውስጥ የግራ ክንፉን ድርጅታዊና ርእዮተ ዓሰማዊ የበላይነት አረጋገጡ የኢትዮጵያ ተማሪዎች ንቅናቄ ባገር ውስጥ ብቻ ሳይወስን በውጭ ሀገርም ጠንካራ ዝርፍ ነበረው በሰሜን አሜሪካ የኢትዮጵያ ተማሪዎች ማኅበር ርኤዙና» እና በአውሮጳ የኢትዮጵያ ተማሪዎች ማኅበር ርኤዙዌ የዚህ ዘርዓ አስተባባሪዎች ነበሩ በውጭ ያሉት ተማሪዎች ካገር ከመራቃቸውም ሌላ አብዮታዊ ሥነ ጽሑፍ ያላንዳች ገደብና ሳንሱር ማግኘት በመቻላቸው ከዕለት ፅለት የፖለቲካ ትግሉ ይልቅ በቲዎሪና ርእዮተ ዓለሙ የመራቀቅ ዝንባሌ ይታይባቸው ነበር በተለይም የሁለቱ ዐበይት ማኅበራት ልሳኖች ማለትም የ«ኤዙና «ቻሌንጅ» እና የ«ኤዙዌ» «ታጠቅ» የጠቅላላ የተማሪው ንቅናቄ የቲዎሪ መጽሔት ለመሆን በቁ ይሁን እንጂ በውጭው የቲዎሪ ርቀትና ባገር ቤቱ የፖለቲካ ትግል መካከል የነበረው ቅንብር አነስተኛ ነበር አብዮቱ መዳረሻ ላይም ውጭ ያለው ተማሪ ሁለት ቦታ ተከፍሉ የከረረና የመረረ የቃላት ጦርነት ያካሄድ ነበር ከአብዮቱ በኋላ ይኸው ክፍፍል ወዳገር ቤት ተዛምቶ ከፍተኛ እልቂት አስከተለ የኢትዮጵያ ተማሪዎች ንቅናቄ ለለውጥ ባለው ጽናትና በመሥዋዕትነት ስሜቱ ብዙም ወደር የሚገኝለት አይደለም የኢትዮጵያ ተማሪዎች ግልጽ የፖለቲካ ተቃውሞ በታገተበት ሥርዓት ውስጥ የተቃውሞን ሰንደቅ በኩራትና በጀግንነት አነጮ ዳሩ ግን ያገራቸው የፖለቲካ ባህል ለዚህ ከባድ ተግባር በቅጡ ያዘጋጃቸው አልነበረም ዲሞክራሲያዊና የነዛ አመለካከት ባህል ላገሪቱ አንግዳ በመሆኑ ይኸው ችግር የተማሪዎቹን ንቅናቄ ተጠናወተው ንቅናቄው ለተቃዋሚ ሐሳብ ስፍራ የለውም ነበር የርእዮተ ዓለም ክርክሮች እንደ ዘመነ መሳፍንቱ የዛይማኖት ክርክሮች ከፀጉር የሰለሉና ደም የሚያቃቡ ሆኑ ማርክሳዊ ሌኒናዊ ርእዮት የአስተሳሰብ ዘይቤ መሆኑ ቀረና እንደ እምነት ተወሰደ መፈክሮች የቴዎሪን ስፍራ ያኩ የከረረ የተቃውሞ አቋም መያዝ በአግባብ ነው ወይስ አለአግባብ ብሎ ከመመዘን ይልቅ በራሱ የሚፈለግ ሁኔታ ሆነ የሁሉም ፉክክር ከንራም በላይ ግራ ሰመሆን ነበር ለዚህ ዓይነት አክራሪ የፖለቲካ ባህል አንድ ትልቅ አስተዋፅኦ ያደረገው መንግሥት ራሱ የወሰደው ያፈና አቋም ነው መንግሥት በተማሪዎች ላይ የሚወስደው አርምጃ መሪዎችን ሳጭር ጊዜ በፖሊስ ጣቢያ በማስር ይጀምርና ወደ ኋላ በገፍ ተማሪዎችን ወደ በረዛ ማጋዝ ይደርሳል ተማሪዎችም ባንፃሩ በስልፍና መፈክር በማነብነብ የጀመሩትን ተቃውሞ ወደ አውሮኘላን ጠለፋ አሸጋገሩት በተለይም አብዮቱ መዳረሻ ላይ የመንግሥት አፈና እየከፋ ሲሄድ አያሌ ተማሪዎች ስደትን መረጡ ይህም ሁኔታ በተለይ በስሜን አሜሪካ የነበረውን የተማሪዎች ንቅናቄ በማጠናክር ጉልህ ለውጥ አመጣ የሆነው ሆና የተማሪና የመንግሥት ፍጥጫ እየከረረ ይምጣ እንጂ የቱ አብዮት ሁለቱም ባልጠበቁት ሰዓትና ሁኔታ ነበር የፈነዳው ሥርዓቱም የፍጻሜውን መቃረብ አልተረዳም ነበር ለዓመታት የታገሉት ተማሪዎችም ያን የጠሉትን ሥርዓት በምን እንደሚተኩት ገና አውጠንጥነው አልጨረሱም ነበር ምዕራፍ ስድስት አብዮትና መዘዙ መኝንቢያ የ አብዮት ለሁሉም ዱብ ዕዳ ነበር ለአሥር ዓመታት ያህል የታገሉለትን ተማሪዎችም ሳይቀር አብዮቱ እንደ ማፅበል ነው የመታቸው። አብዮቱ በመንግሥትም ሆነ በጠሳቶቹ ጎራ መደናበርና መደናገርን አስከተለ ስለሆነም አብዮቱን መምራት ይቅርና ሰልፍን ከሂደቱ ጋር ማስተካከሉ ብርቱ ፈተና ሆኖ የማታ ማታ አገሪቱን ለፍፁማዊ ወታደራዊ አገዛዝ አሳልፎ ሰጠ ይሁንና የኢትዮጵያ አብዮት ድንገተኛነት እንግዳ ነገር አይደለም የዓለምን ታላላቅ አብዮቶች ያጠናው አሜሪካዊው ታሪክ ተመራማሪ ክሬን ብሪንቲን እንዳለው «አብዮት ምንጊዜም ቢሆን ድንገተኛ ነው ነገር ግን የኢትዮጵያ አብዮት ከሌሎች ታሪካዊ አብዮቶች ጋር የሚጋራው ድንንነተኝነትን ብቻ አይደለም እንደነሱ ሁሉ ፈጣን ግዙፍና አመፅ የተሞላበት ማኅበራዊ ለውጥ የታየበት ላይ የነበረው ወደታችና ታች የነበረው ወደ ላይ የተሸጋገረበት ክስተት ነው ዝነኛውን የሴኒንን የአብዮታዊ ወቅት አገላለፅ ተከትሎ ገዥዎች እንደ ጥንቱ መግዛት የተሳናቸው ተገዥዎችም እንደ ቀድሞው አልገዛም አሻፈረኝ ያሉበት ወቅት ነው የኢትዮጵያ አብዮት ከቀደምት አብዮቶች ጋር የሚጋራው ሌላ ነጥብ ደግሞ ብሩህ ሕልምን ያለመ አብዮታዊ ትውልድ ቀዓከን ሊያት ያህል ደግሞ አብዮቱን ያቀጣጠለው ወገን ኣብዮቱን ለመቆጣጠር የገጠሩን ሕይወት በማያሻማ መንገድ የለወጠ ምጡቅ የመሬት ድልድልን በማወጁ ደግሞ የኢትዮጵያ ኣብዮት ከቻይናው አብዮት ጋር በእጅጉ ይመሳሰላል ይሁን እንጂ የኢትዮጵያ አብዮት ይበልጥ የሚቀራረበው ከፈረንሣይና ከሩሲያ አብዮቶች ጋር ነው ቢባል እምብዛም ውል የሳተ አይሆንም እንደነሱ ሁሉ የኢትዮጵያ አብዮትም ለዘመናት የቆየ ሥርወ መንግሥትን ገርስሷል ምንም እንኳ የፈረንሣዩ ሥርወ መንግሥት በኛው መቶ ዓመት ለጥቂት አሠርት ዓመታት እንደገና ለማንሰራራት ቢችልም በሦስቱም አገሮች በብሩህ ተስፋ የጀመረው አብዮት ብዙም ሳይቆይ ወደ ሽብርና ፅልመት ተሸጋገረ ሕዝባዊ ሥልጣንና ዳኝነትም በአምባገነናዊ አገዛዝ ተተካ የፈረንሣይ አብዮት ናፖሊዎንን የሩሲያ አብዮት ስታሊንን የኢትዮጵያ አብዮት ደግሞ መንግሥቱ ኃይለ ማርያምን ወለደ አንግሊዛዊው ደራሲ ጆርጅ ኦርዌል «አኒማል ፋርም» በተሰኘው ምጸታዊ ልብ ወለዱ እንዳስቀመጠው አብዮት የኢትዮጵያ ታሪክ ከ አስከ መጀመርያ ሁሉንም እኩል አደረገች ብዙም ሳይቆይ ግን አንዳንዶቹ «ይበልጥ እኩል» መሆናቸውን ኣወጁ በብዙ ለዎች ኀሊና የኢትዮጵያ አብዮትና የመንግሥቱ ስብዕና የማይነጣጠሉ ሆነው ቆይተዋል በተለይም ለምዕራቡ ዓለም ከ እስክ ያሉት የአብዮት ዓመታት አንዳችም ማርከሻ የሌለው ዝመነ ጥፋት ነው አያሌ ኢትዮጵያውያንም ቢሆኑ ሽብርና የርስ በርስ ጦርነት ካስከተሉት ደምና ዕንባ ባሻገር የአብዮቱን በጎ ገፅታዎች ለማየት ይቸገራሉ በሰከነ መንፈስ ሁኔታዎችን ለማጤን ለሚሞክር ተመራማሪም ቢሆን ከሁለት አሠርት ዓመታት ያህል ማኀበራዊና ኤኮኖሚያዊ ለውጦች በኋላ ሀገሪቷ ይህን በጎ ነገር አገኘች ብሎ አፍ ሞልቶ ለመናገር ያዳግታል ምናልባት የዘመናትን ብዝበዛ ያስወገደው የመሬት ዐዋጅ እንደ አንድ ዘላቂና በጎያዊ ክንዋኔ ሊታይ ይችል ይሆናል ያም ሆኖ ወረድ ብለን አንደምናየው የአርሶ አደሩን ሕይወት አልጋ በአልጋ አደረገለት ለማለት የሚቃጣው ሰው ጥቂት ነው ይህ ሁሉ ግን የኢትዮጵያ አብዮት በፈነዳበት ወቅት የነበረውን ሕዝባዊ ድጋፍ መካድ አለብን ማለት አይደለም ስለሆነም ይህን ሕዝባዊ ገፅታውን ዘርክር አርጎ ማየቱ ሚዛናዊ ፍርድ ለማስተላለፍ ጠቀሜታ ይኖረዋል ሕዝባዊ አመፅ በየካቲት ገንፍሎ የወጣው ሕዝባዊ አመፅ በመሠረቱ የከተሜ ንቅናቄ ነበር አልፎ አልፎ አንዳንድ ጉምጉምታ ቢሰማም ገጠሬው ባብዛኛው ድምፁን አጥፎቶ ቁጭ ብሎ ነበር በከተሞች ግን የተለያዩ የኅብረተሰብ ክፍሎች ተማሪዎች መምህራን የመንግሥት ሠራተኞች ወታደሮች እና ሥራአጥ ወጣቶች ሥርዓቱን አሻፈረኝ ብለው ተነሱ ብዙ ጥናቶች እንደሚያመለክቱት ይሀ ሕዝባዊ አመፅ መጀመርያ የተለኩሰው በነገሌ ቦረና የሠፈሩት የኛ ክፍለ ጦር ወታደሮች በጥር ወር መጀመርያ ላይ ባነሱት አድማ ነው የነገሌ ወታደሮች ጥያቄ በመሠረቱ ፖለቲካዊ ሳይሆን የኑሮ ሁኔታቸውን የተመለከተ ነበር። ከጊዜ በኋላ የአየር ወለድ ብሪጌድ አዛዥና የእንዳልካቸው ሽመድ የሆነው ኮሎኔል ዓለም ዘውድ ተሰማ በዚህ ኮሚቴ ውስጥ የመሪነት ሥፍራ ለማግኘት ችሉ ነበር የሠራዊቱን ንቅናቄ ለመቆጣጠር ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህ ምቹ አጋጣሚ ሆነለት ባንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ እንዲሉ ባንድ በኩል የሠራዌቱን ቁጣ ለማስታገስ በሌላ ጩገን ደግሞ ተቀናቃኞቹን ከአደባባይ ለማራቅ በሚያዝያ ወር ሁለተኛ አጋማሽ ውስጥ በዓለም ዝውድ አማካይነት ስያሌ የቀድሞው ካቢኔ ሚኒስትሮችንና ሌሎች ከፍተኛ የመንግሥት ሹማምንትን በቁጥጥር ስር አዋላቸው እንዳልካቸው ይህን እርምጃ እንዲወስድ ዓለም ዘውድን ሲጠይቅና ንጉሠ ነገሥቱም ሲፈቅድ ጠቅሳይ ሚኒስትሩ የቀድሞ ባልደረቦቹን ንጉሠ ነገሥቱም የቀድሞ አገልጋዮቹን በመሰዋት ራሳቸውን ለማዳን ያሰቡ ይመስላል ከጥቂት ወራት በኋላ እንዲህ እንደዋዛ አሳልፈው የሰጧቸውን ሹማምንት እንደሚቀላቀሉ ከቶም አልታሰባቸው አዝጋሚው መፈንቅለ መንግሥት እንዲህ ከሥሩ የተናጋው ሥርዓት በመስከረም የሥርዓቱ ቁንጮ የነበረው ገጉሠ ነገሥት ከሥልጣን ሲወርድ ግብዓተ መሬቱ ተፈጸወ ያ እስከሆነ ድረስ ግን በተለይም በመጨረሻው ሁለት ወራት ሥርዓቱ ስልታዊ ቡርቦራና ሽርሸራ ተካፄደበት የዚህ ሽርሸራ ግንባር ቀደም ተዋናይም በታሪክ «ደርግ» እየተባለ ሲታወቅ የኖረው ከሠራዊቱ ልዩ ልዩ ክፍሎች የተውጣጣው የኢጎትዮቡጵያ ታሪክ ከ እስከ አብቶትዓ መዘዙ መንበርነቱን ሥፍራ የሐረሩን ሦስተኛ ክፍለ ጦር ወክሎ ለመጣው ሻለቃ መንግሥቱ ኃይለ ማርያም በመልቀቅ እሱ የምክትል ሊቀ መንበርነቱን ሥፍራ የያዘ ይመስላል ኋላ ግን ደርግ አደባባይ የሚወጣበት ግርማ ሞገስ ያለው የከፍተኛ መኩንን ስም አስፈልጎት ሌተና ጀኔራል አማን አንዶምን ሊቀ መንበር አድርጎ መንግሥቱንና አጥናፉን በማሸጋሸግ ተቀዳሚና ሁለተኛ ሊቀ መንበር ለማድረግ ተገዷል በተለምዶ ሁሉም ይጠቀምበት ለነበረው ነገር ግን ባፅድ ለሆነው ኮሚቴ ሊሚለው ቃል ሀገራዊ ምትክ እንዲሆን ታስቦ ጥቅም ላይ የዋለው «ደርግ» ልክ እንደ «አብዮት ዘመኑ የወለደው ቃል ነው ሁለቱም የጥንታዊውን የግዕዝ ቋንቋ በማጣቀስ የተቀመሙ ናቸው «ደርግ የሚለው ቃል አዲስ ይሁን እንጂ ወታደሮች በፖለቲካ ጣልቃ በመግባት ሁኔታዎችን ለመለወጥ መሞክራቸው አንዳንዴም መቻላቸው ግን አዲስ አልነበረም በተለይም ቤተ መንግሥት አካባቢ የሚገኙ ወታደራዊ ኃይሎች ነገሥታትን በማንገሥና ከዙፋን በማውረድ ወሳኝ ሚና ከመጫወትም አልፈው በየጁ መሳፍንት እንዳየነው የራሳቸውን ሥርወ መንግሥት እስከ መመስረት ደርሰዋል በሃያኛው መቶ ዓመት መጀመርያ አሠርት ዓመታትም መሓል ሰፋሪ በመባለ የሚታወቀው ክቤተ መንግሥቱ ጋር በጥብቅ የተሳሰረ ጦር ካንዴም ሦስቴ ጸ በዐፀ እና በ የፖለቲካ ም ሽር በማምጣት ግንባር ቀደም ንደተጫወተ ቀደም ተመልክተናል ከሁሉም በላይ ደግሞ ደርግ ልደቱን ያገኘበት አራተኛ ክፍለ ጦር ውስጥ የሚገኘው ሕንፃ የቅርብ ጊዜ ትዝታ የነበረው በክብር ዘበኛ ዋና አዛዥ በብርጋዲዬር ጀኔራል መንግሥቱ ንዋይ የተመራውና የከሸፈው የን መፈንቅለ መንግሥት ነበር ኮሚቴ ነው የዚህ ኮሚቴ ቅድመ ታሪክ እምብዛም ጠርቶ የወጣ ባይሆንም አጠቃላይ ገዕታው ግን የሚከተለውን ይመስላል ከየካቲት እስከ ሰነ አ ው ል ም ለሎት ሕሊና ወስጥ ጉልህ ሥፍራ መጨረሻ ባለው ጊዜ ውስጥ ይህ ወታደራዊ ኮሚቴ በሦስት መልክ እንደተከሰተ መሠረታዊ ለውጥ ላይ ባነጣጠረው ሕዝባዊ ንቅናቶና አግና አርትን ይነገራል የመጀመርያው በየካቲት ወር መጨረሻ ላይ ከደሞዝ ጭማሪ አንስቶ ማስፈን በሚጣጣሩት ች መካከል የነ « ሥ ትና እስከ አጠቃላይ ፖለቲካዊና ማኅበራዊ ለውጥ ድረስ ይጠይቁ የነበሩትን ሰጋት የዳንቱ ለውዯ ፈላጊዎች አጣ እንዳይደርስሰት ድ ነበር ስሆነም የሠራዊቱ የተለያዩ ክፍሎች ትግል ለማስተባበር የተቋቋመው ኮሚቴ ነው የማይገሰስና የማ ልምን ሰ አ ሁለተኛው የዚሀ ኮሚቴ የታሪክ ምዕራፍ ደግሞ በኮሎኔል ዓለም ዘውድ መዳፍ ይ ይደፈር ይመስል የነበረውን ዐፄያዊ ሥልጣን ለመናድ በዘዴና በጥንቃቄ መራመድ ነበረበት በበትረ መንግሥቱ ላይ ቁጥጥራቸውን ከጊዜ ወደ ስር ወድቆ ሕዝባዊ ዓላማ የነበረው ንቅናቄ የእንዳልካቸውን ካቢፄ ዕድሜ ዓዜ እያጠበቁ በፄዱ መጠን ለንጉሠ ነገሥቱ ያላቸውን ፅኑ ታማኝነት መ ነንም ለማደላደል እንዲያገለግል የተደረገውን ሙክራ በሚያማልል ቋንቋ ይገልፁ ነበር ለዚህም ነው ንጉሠ ነገሥቱን ከሥልጣን ለማውረድ ለተጠቀሙበት ዝግ ያለ ግን ስልት የተሞላበት አካሄድ «አዝጋሚው ከነዚህ ሁሉ ዘላቂ ውጤት ለማምጣትና የማታ ማታም ሥልጣን ላይ መፈንቅለ መንግሥት» የሚል ስያሜ የተሰጠው ለመደላደል የቻለው ግን በሰኔ ቀን የተመሠረተውና « ች የፖሊስና የሕዝባዊ ጦር አስተባባሪ ኮሚቴ» በሚል ስያሜ ይፋ የወጣው ሦስተኛ ከተማዬ ሩ ቅ ንት እንደሚጠቁ ደርግ በምት ረ በዋን ው ኮሚቴ ነው ይህ ቡድን ይበልጥ በታሪክ የታወቀው ግን «ደርግ» በሚሰው ኣካባቢዋ የሚ በስት እንል መኩንኖች ያቋቋሙ መጠርያ ነው ቢያንስ የዚሀ የሦስተኛው ኮሚቴ ሐሳብ በሚብላላበት ወቅት ኮሚቴ ነበር ኋላ ግን አገር አቀፍ ይዘት እንዲኖረው በመፈለጉ በሀገሪቱ ሻለቃ ተፈራ ተክለአብ የሚባል የጦር ሠራዊት መሐንዲስ መምሪያ መኩገን የሚገኙ አርባ የጦር ክፍሎች ሦስት ሦስት ተወካዮች አንዲልኩ ተደርጎ እንዲህ ማር ሃር አ ን ከ ም ያ መ ት ከ ረ አ ከሌሎች ጓዶቹ አመለካከት እየተስፈነጠረ ስላስቸገራቸው ያገለሉት ይመስላል ቁጥራቸው ከመቶ አሥር በልጦ አያውቅም ይህም የ ዓር ንጂ እውነተኛ ከመጀመርያው ኮሚቴ አንስቶ አስከ ሦስተኛው ኮሚቴ ልደት ድረስ ተዋናይ የጦር ክፍሉች ተወቀዮች አሟል ተው ባለ ምካ ም መል እንያ አንን የነበረው ሌላ መኩንን ደግሞ አራተኛ ክፍለ ጦርን ወክሉ የቀረበው ሻለቃ ይ ዲ ርጫ መሰል ሂደት የተዋቀረ በመሆኑም ደርግ የወታደራዊ ፓርላማ ባሕሪ ነበረው አጥናፉ አባተ ነበር ምናልባትም መጀመርያ ላይ አጥናፉ የደርግ ሊቀ መገበር ሆኖ ሊመራ ቆይቶ ሰኔ ደርጉ ተሟልቶ በተቋቋመበት ወቅት የሊቀ ከመደበኛ ፓርላማ የሚለየው ግን ወታደሮቹ አንዴ ወኪሎቻቸውን ከመረጡ ቨጥጸ ቁ ይሾሻዝቻፅቴፁ ጣጥ ቆለ የዛ የነ ሁት ቫት ዓሃ ። ሼሠዘብዚእቨብዘ የኢትዮጵያ ታሪክ ከ እስክ ደርግ ልደቱን ያገኘበት አራተኛ ክፍለ ጦር ውስጥ የሚገኘው ሕንፃ ኮሚቴ ነው የዚህ ኮሚቴ ቅድመ ታሪክ አምብዛም ጠርቶ የወጣ ባይሆንም አጠቃላይ ገፅታው ግን የሚከተለውን ይመስላል ከየካቲት እስከ ሰኔ መጨረሻ ባለው ጊዜ ውስጥ ይህ ወታደራዊ ኮሚቴ በሦስት መልክ እንደተከሰተ ይነገራል የመጀመርያው በየካቲት ወር መጨረሻ ላይ ከደሞዝ ጭማሪ አንስቶ አስከ አጠቃላይ ፖለቲካዊና ማኅበራዊ ለውጥ ድረስ ይጠይቁ የነበሩትን የሠራዊቱ የተለያዩ ክፍሎች ትግል ለማስተባበር የተቋቋመው ኮሚቴ ነው ሁለተኛው የዚህ ኮሚቴ የታሪክ ምዕራፍ ደግሞ በኮሎኔል ዓለም ዘውድ መዳና ስር ወድቆ ሕዝባዊ ዓላማ የነበረው ንቅናቄ የአንዳልካቸውን ካቢኔ ዕድሜ ለማራዘምና ሥልጣኑንም ለማደላደል አንዲያገለግል የተደረገውን ሙከራ ያመለክታል ከነዚህ ሁሉ ዘላቂ ውጤት ለማምጣትና የማታ ማታም ሥልጣን ላይ ለመደላደል የቻለው ግን በሰኔ ቀን የተመሠረተውና «የጦር ኃይሎች የፖሊስና የሕዝባዊ ጦር አስተባባሪ ኮሚቴ» በሚል ስያሜ ይፋ የወጣው ሦስተኛ ው ኮሚቴ ነው ይህ ቡድን ይበልጥ በታሪክ የታወቀው ግን ደርግ» በሚሰው መጠርያ ነው ቢያንስ የዚህ የሦስተኛው ኮሚቴ ሐሳብ በሚብላላበት ወቅት ሻለቃ ተፈራ ተክለአብ የሚባል የጦር ሠራዊት መሐንዲስ መምሪያ መኩንን ግንባር ቀደም ሚና እንደተጫወተ ይነገርለታል የኋላ ኋላ ግን አስተሳሰቡ ከሌሎች ጓዶቹ አመለካከት እየተስፈነጠረ ስላስቸገራቸው ያገለሉት ይመስላል ከመጀመርያው ኮሚቴ አንስቶ አስከ ሦስተኛው ኮሚቴ ልደት ድረስ ተዋናይ የነበረው ሌላ መኩንን ደግሞ አራተኛ ክፍለ ጦርን ወክሎ የቀረበው ሻለታ አጥናፉ አባተ ነበር ምናልባትም መጀመርያ ላይ አጥናፉ የደርግ ሊቀ መንበር ሆኖ ሲመራ ቆይቶ ሰኔ ደርጉ ተሟልቶ በተቋቋመበት ወቀት የሊተ አብዮትና መዘዙ መንበርነቱን ሥፍራ የሐረሩን ሦስተኛ ክፍለ ጦር ወክሎ ላመጣው ሻለቃ መንግሥቱ ኃይለ ማርያም በመልቀቅ እሱ የምክትል ሊቀ መንበርነቱን ሥፍራ የያዘ ይመስላል ኋለ ግን ደርግ አደባባይ የሚወጣበት ግርማ ሞገስ ያለው የክፍተኛ መኩንን ስም አስፈልጎት ሌተና ጀኔራል አማን አንዶምን ሊቀ መንበር አድርጎ መንግሥቱንና አጥናፉን በማሸጋሸግ ተቀዳሚና ሁለተኛ ሊቀ መንበር ለማድረግ ተገዷል በተለምዶ ሁሉም ይጠቀምበት ለነበረው ነገር ግን ባዕድ ለሆነው ኮሚቴ» ሊሚለው ቃል ሀገራዊ ምትክ እንዲሆን ታስቦ ጥቅም ላይ የዋለው ደርግ» ልክ እንደ አብዮት» ዘመኑ የወለደው ቃል ነው ሁለቱም የጥንታዊውን የግዕዝ ቋንቋ በማጣቀስ የተቀመሙ ናቸው «ደርግ» የሚለው ቃል አዲስ ይሁን እንጂ ወታደሮች በፖለቲካ ጣልቃ በመግባት ሁኔታዎችን ለመለወጥ መሞከራቸው ኣንዳንዴም መቻላቸው ግን አዲስ ኣልነበረም በተለይም ቤተ መንግሥት አካባቢ የሚገኙ ወታደራዊ ኃይሎች ነገሥታትን በማንገሥና ከዙፋን በማውረድ ወሳኝ ሚና ከመጫወትም ኣልፈው በየጁ መሳፍንት እንዳየነው የራሳቸውን ሥርወ መንግሥት እስከ መመስረት ደርሰዋል በሃያኛው መቶ ዓመት መጀመርያ አሠርት ዓመታትም መሓል ሰፋሪ በመባል የሚታወቀው ከቤተ መንግሥቱ ጋር በጥብቅ የተሳሰረ ጦር ካንዴም ሦስቴ በ በዐ እና በዐ የፖለቲካ ሹም ሸር በማምጣት ግንባር ቀደም ሚና እንደተጫወተ ቀደም ሲል ተመልክተናል ከሁሉም በላይ ደግሞ የቅርብ ጊዜ ትዝታ የነበረው በክብር ዘበኛ ዋና አዛዥ በብርጋዲዬር ጄኔራል መንግሥቱ ንዋይ የተመራውና የክሸፈው የ መፈንቅለ መንግሥት ነበር ምናልባትም ከሁሉም በላይ በደርግ አባላቱ ሕሊና ውስጥ ጉልህ ሥፍራ የነበረው ይኸው የቱ የመንግሥት ለውጥ ሙከራ ሳይሆን አይቀርም መሠረታዊ ለውጥ ላይ ባነጣጠረው ሕዝባዊ ንቅናቄና «ሕግና ሥርዓትን» ለማስፈን በሚጣጣሩት ኃይሎች መካከል ተወጥሮ የነበረው ደርግ ዐቢይ ጥረትና ስጋት የቱ ለውጥ ፈላጊዎች ፅጣ እንዳይደርስበት ነበር ስለሆነም የማይገሰስና የማይደፈር ይመስል የነበረውን ዐፄያዊ ሥልጣን ለመናድ በዘዴና በጥንቃቄ መራመድ ነበረበት በበትረ መንግሥቱ ላይ ቁጥጥራቸውን ከጊዜ ወደ ጊዜ እያጠበቁ በፄዱ መጠን ለንጉሠ ነገሥቱ ያላቸውን ፅኑ ታማኝነት በሚያማልል ቋንቋ ይገልፁ ነበር ለዚህም ነው ንጉሠ ነገሥቱን ከሥልጣን ለማውረድ ለተጠቀሙበት ዝግ ያለ ግን ስልት የተሞላበት አካሄድ አዝጋሚው መፈንቅለ መንግሥት» የሚል ስያሜ የተሰጠው የተለያዩ ምንጮች እንደሚጠቁሙት ደርግ በመጀመርያ በዋና ከተማዩቱና አካባቢዋ የሚገኙ መለዮ ለባሾችን የወከሉ መኩንኖች ያቋቋሙት ኮሚቴ ነበር ኋላ ግን አገር አቀፍ ይዘት እንዲኖረው በመፈለጉ በሀገሪቱ የሚገኙ አርባ የጦር ክፍሎች ሦስት ሦስት ተወካዮች እንዲልኩ ተደርጎ እንዲህ ተስፋፍቶ የተዋቀረው ኮሚቴ ሥራውን ሰኔ ቀን ጀመረ ይህንኑ ስሌት ተከትሎ በተለምዶ መቶ ያ የደርግ አባላት እየተባለ ይነገር እንጂ እውነተኛ ቁጥራቸው ከመቶ አሥር በልጦ አያውቅም ይህም የሆነበት ምክንያት አንዳንድ የጦር ክፍሎች ተወካዮች አሟልተው ባለመላካቸው ይመስላል እንዲህ በምርጫ መሰል ሂደት የተዋቀረ በመሆኑም ደርግ የወታደራዊ ፓርላማ ባሕሪ ነበረጡ ከመደበኛ ፓርላማ የሚለየው ግን ወታደሮቹ አንዴ ወኪሎቻቸውን ከመረጠ የኢትዮጵያ ታሪክ ከ እስክ ሽ አብዮትና መዘዙ አስተዳደር ደርግ ብሎ የሰየመው መንግሥት መጀመርያ የወሰደው እርምጃ አዲሱን ሕገ መንግሥት ማገድ ፓርላማን መበተንና ማናቸውንም ዓይነት ሰላማዊ ሰልፍና የሥራ ማቆም አድማን መክልከል ነበር ዓላማ ጠቋሚ የነበረው «ኢትዮጵያ ትቅደም» የሚለው መፈክርም ወደ እምነትነት ተሸጋጋገረ እሱን መቃወምም ታላቅ ወንጀል ሆኖ ተፈረጀ አብዮታዊው ንቅናቄ የወለደው ደርግ ሥልጣኑን ለማደላደል ሲል ወላጁን ካደ በዚህም በየካቲት ቱ ሕዝባዊ አመፅ ውስጥ ግንባር ቀደም ሚና ከነበራቸው ተማሪዎችና መምህራን ጋር የክረረ ቅራኔ ውስጥ ገባ ደርግና ደጋፊዎቹ መስከረም ሁለትን የሕዝባዊው ንቅናቄ ማሳረጊያ ብለው በየዓመቱ ሲያከብሩት ተቃዋሚዎቹ ግን አብዮቱ ሀዲዱን የሳተበት ቀን ብለው ዝከሩት የጊዜያዊ ወታደራዊ አስተዳደር ደርግን መቋቋም ከሲቪሉ ወገን በብርቱ የተቃወሙት ተማሪዎች «ፎረም» በመባል የሚታወቀው ግራ ዘመም የሆነው የዩኒቨርሲቲ መምህራን ቡድን የኢትዮጵያ ሠራተኞች ማኅበራት ኮንፌዴሬሽን ዴምክራሲያና የሰፊው ሕዝብ ድምፁ በሚባሉት መጽሔቶች ዙሪያ የተሰባሰቡት ኅቡፅ የግራ ክንፍ ድርጅቶች ሲሆኑ ከወታደሩ ክፍል ደግሞ የመሐንዲስ ክፍል ክቡር ዘበኛና የወታደር የበረራ ክፍል አርሚ አቪየሸን ይገኙበታል እነዚህ ተቃዋሚዎች እንደ አማራጭ ያቀረቡትም የጊዜያዊ ሕዝባዊ ወንግሥት» መቋቋምን ነበር ፅ አፄ ኃይለ ሥላሴ ከሥልጣን ከወረደ በኋላ ወደ አራተኛ ክፍለ ጦር እስር ቤት ወደ ጠሰደችው ታሪካዊ ሾልስ ቫገን መኪና ሲያመራ ይህ ሁለት ዓመት ያህል ገኖ የቆየ መፈክር መጀመርያ የተወረወረው የእንዳልካቸው ካቢኔ በተቋቋመበት ወቅት ነበር በዚያን ወቅት ግራ ክንፍ ኃይሎች ሕዝቡ የሚፈልገውና የሚጠብቀው የካቢኔ ሹም ሽር ወይም «ጉልቻ የታስበ ነበር በተለይም «የምንወደውና የሚወደን ሕዝባችን የሚለውን ንጉሣዊ መቀያየር ሳይሆን መሠረታዊ ለውጥ ነው በማለት «ሕዝባዊ መንግሥት ዘይቤ ለመናድ የታለመ ነበር እንደታስበውም የፕሮፓጋንዳው ቅንብር ግቡን ይቋቋም» የሚለውን መፈክር ባማራጭነት አቀረቡ ሆኖም እነዚሁ ኃይሎች ስለመታ ለንጉሠ ነገሥቱ የሚያዝንለት ጠፍቶ «ይውረድ። የሜለው በረከተ እውነተኛ ሕዝባዊ መንግሥት ማቋቋም ምን ያሀል ከባድ እንደሆነ ስለተረዱ ይመስላል በወቅቱ ተፈፃሚነት ሊኖረው የሚችለው «ጊዜያዊ ሕዝባዊ መስከረም ጠዋትም የደርግ ተወካዮች ብሔራዊ ቤተ መንግሥት» ነው በማለት መፈክራቸውን አስተካከሉ መፈክሩን በመሰንዘር ብቻ መንግሥት በመሄድ ንጉሠ ነገሥቱን ከዙፋን እንዲወርድ መወሰኑን አርድተው ሳይገታ ይዝቱንም በሐምሌ ወር ለደርግ በዛፈው ደብዳቤ አብራርቶ ያቀረበው ወደተሰናዳለት ሥፍራ እንዲሄድ ጋበዙት የውርደቱን ልክ ለማላየት ይሁን የ«ፎረም» ቡድን ነበር ይሁን እንጂ የመፈክሩ ደጋፊዎች ስለይዘቱ ሙሉ ወይ ከሕዝብ ቁጣ ለመስወር እንደሆነ አይታወቅም በሾልስዋገን መኪና ስምምነት ነበራቸው ብሎ ለመናገር ያዳግታል አንዳንዴ ከሠራተኞች አክንፈው የደርጉ መካነ ልደት ወደሆነው ወደ አራተኛ ክፍለ ጦር ወሰዱት ተማሪዎች መምህራንና ገበሬዎች የሚውጣጣ መንግሥት ሆኖ ሲቀርብ ሌላ ያቺ ቅፅበት በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ በርዝመቱም ሆነ ሀገሪቱ ባየችው ሰውጥ ጊዜ ደግሞ የየካቲት ሕዝባዊ ንቅናቄ በወለዳቸው ኮሚቴዎችና ድርጅቶች ላይ ብዙም ወደር የማይገኝለትን የንጉሥ ዘመን ማክተም ብቻ የምታመላክት ሳይሆን የሚመሠረት ሆኖ ይቀርብ ነበር ሥረ መሠረቱን ክንጉሥ ሰለሞንና ንግሥተ ሳባ ጋር የሚያጣቅሰውን «ሰለሞናዊ» ሥርወ መንግሥትን ፍጻሜም ጭምር ነው ውሎ አድሮ ይህ የ«ጊዜያዊ ሕዝባዊ መንንሥት መፈክር የሁለቱ ግንባር ቀደም የግራ ክንፍ ቡድኖች ማለትም «ዴሞክራሲያ እና «የሠፊው ሕዝብ ድምፅ በተሰኙት ህቡዕ ጋዜጦች ዛርያ የተለዶ የኢትዮጵያ ሕዝብ ወ ብዮታዊ ፓርቲ ኢሕአፓ እና የመላ ኢትዮጵያ ሶ ንቅናቄ መኢሶን ታደራዊ አገዛዝና ባላንጣዎቹ ዋነኛ የፍልሚያ ክንያት እንደሆነ ይታወቃል ይሁን እንጂ በመጀመርያዎቹ የአብዮቱ ተ ው ወራቶች ሁለቱም ቡድኖች የመፈክሩ ኣራማጆች ነበሩ እንዲያውም ንጉሠ ነበሩት በው ይትን ጭፍ ስርም አለን ት ነዳ ያባ ታች ነገሥቱ ከዙፋን ከመውረዱ ከሁለት ቀናት በፊት የወጣው የሠፊው ሕዝብ በሌላ ወገን ደግሞ አዲስና ከፊተኛው ያልተናነሰ አምባገነን አገዛዝ በሕዝቡ ድምፁ በወታደር የሚመራ መንግሥት የፈለገውን ያህል ቅን ልቦና ቢኖረው ላይ ተጫነበት በዕለቱ ሥልጣን የጨበጠውና ራሱን የጊዜያዊ ወታደራዊ ንንተና አርን ሰንድ አምባገነን መሪ መዳፍ ሥር ይጥላታል ሲል ትንቢታዊ የኢትዮጵያ ታሪክ ከ እስከ አፄ ኃይሰ ሥላሴ ከሥልጣን ከወረደ በኋላ ወደ አራተኛ ክፍለ ጦር እስር ቤት ወደ ወሰደችው ታሪካዊ ሾልስ ቫገን መኪና ሲያመራ የታሰበ ነበር በተለይም «የምንወደውና የሚወደን ሕዝባችን የሚለውን ንጉሣዊ ዘይቤ ለመናድ የታለመ ነበር እንደታሰበውም የፕሮፓጋንዳው ቅንብር ግቡን ስለመታ ለንጉሠ ነገሥቱ የሚያዝንለት ጠፍቶ «ይውረድ። ነጭ ጋ የዮዮ አብዮትና መዘዙ ኃይል ስለቆጠረው የለውጥ ጥቆማዎች ደርግ ለዚሁ ብሎ ያስቀመጣቸውን የሐሳብ መስጫ ሳጥኖች ሞሏቸው ደርግም በነሐሴ መጨረሻ ላይ አንድም ይህንኑ ጡንቻ ለማሳየት አንድም የሕዝቡን ስሜት ለመፈተሽ «ኢትዮጵያ ትቅደም» የሚለውን አርማውን እያመላክተ በአዲስ አበባ ዋና ዋና ጎዳናዎች ላይ በወታደር መኪና ሰልፍ አደረገ በቢህ ሁኔታ የመንግሥት ሥልጣን የእንዳልካቸው ካቢኔና ደርግ የሚጋሩት የመንትዮሽ ባህሪ ያላት ሆና አንድ ወር ግድም ቆየች የጋርዮሽ አስተዳደሩን የተቀናጀ መልክ እንዲሰጠው ታስቦ ክሁለቱም ወገን የተውጣጣው አራት አባላት የነበሩት አገናኝ ኮሚቴ ግን ተግባሩን በሚገባ ሲወጣ አልቻለም ሥልጣን ቀስ በቀስ ከእንዳልካቸው እጅ እያፈተለከች ደርግ መዳፍ ውስጥ ገባች በዚሁም አላበቃ ሐምሌ ቀን እንዳልካቸው ከጠቅላይ ሚኒስትርነት ሥልጣኑ እንዲወርድ ተደርጎ ከጥቂት ቀናት በኋሳ እሱው ራሱ ያሳሰራቸውን ጓዶቹን ተቀሳቀለ በቦታውም ተራማጅ ነው ተብሉ ይገመት የነበረው የልዑል ራስ እምሩ ኃይለ ሥሳሴ ልጅ ሚካኤል እምሩ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆኖ ተሾመ እንዲያ ተጠቦና ተጨንቆ የፈጠረው የፖለቲካ ሥርዓት እየሟሸሸ ሲፄድ ንጉሠ ነገሥቱ የአፍዝ አደንግዝ እንደያዘው ሰው ዝም ብሎ ይመለከት ነበር የንንናቂው የመጨረሻ ዒላም መሆኑን ከቶም የተገነዘበው አይመስልም ነበር ለውጡ የማታ ማታ ማን ላይ ያነጣጠረ እንደነበር ግን ሳይውል ሳያድር ገሀድ እኛሆነ መጣ ደርግ «ትልቁን ግንድ ለመቁረጥ መጀመርያ ቅርንጫፎቹን መልምል» የሚለውን ስልት በመከተል በመጀመርያ የንጉሣዊ ሥልጣን አውታሮች የነበሩትን እንደ ዙፋን ችሎት ፍርድ አጣሪ ጉባዔ ልዩ ካቢኔ የግቢ ሚኒስቴርና የዘውድ ምክር ቤት ያሉትን ተቋሞች አፈረሳቸው ብዙም ላይቆይ ደግሞ ንጉሠ ነገሥቱ በከፍተኛ ባለአክሲዮንነት ይቆጣጠረው የነበረውን የአንበሳ አውቶቡስና የቅዱስ ጊዮርጊስ ቢራ ፋብሪካን ወረሳቸው በተለይ በቢራ ፋብሪካው ንጉሠ ነገሥቱ ተጠቃሚ እንደነበር የሚያውቀው በጣም ጥቂት ሰው ስለነበር እርምጃው በንጉሠ ነገሥቱ ካደረሰበት የገንዘብ ኪሣራ ይልቅ ክብሩንና ሞገሱን በብርቱ አቀለለው መሳ ዘመነ መንግሥቱን ለሕዝቡ አሳቢ መስሎ ይታይ የነበረው መሪ አሁን ትርፍ ለማግበስበስ የሚሯሯጥ ተራ ነጋዴ ሆኖ ታየ በመጨረሻም ንጉሠ ነገሥቱ ያለ አጋዥና አዛኝ እንደቀረ ካረጋገጠ በኋላ ደርግ ጳጉሜ ቀን ባደረገው ስብሰባ በድምፅ ብልጫ ንጉሠ ነገሥቱን ከዙፋኑ ለማውረድ ወሰነ ከማውረዱ በፊት ግን አሁንም አስተማማኝ የሆነ የሕዝብ ድጋፍ ለማግኘት ሲል የመጨረሻውን ድራማ ቀምሞ አቀረበ አዲሱን ዓመት ለማክበር ለተዘጋጀው የአዲስ አበባና የአካባቢዋ ሕዝብም ጳጉሜ ቀን ምሽት በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን የቱን የወሎ ሕዝብ የረሀብ እልቂት የሚያሳይ ፊልም ኣቀረበ ፊልሙ መሠረት ያደረገው በእንግሊዛዊው ሪፖርትር ጆናታን ዲምቢልቢ ተዘጋጅቶ አንግሊዝ አገር በቴሌቪዥን የታየውን ቢሆንም ከንጉሠ ነገሥቱ የምቾትና የቅንጦት ኑሮ ጋር ተቀነባብሮ የቀረበ በመሆኑ ተመልካቹ ሕዝባዊ ሰቆቃን ከንጉሣዊ ፈንጠዚያ ጋር እያነፃፀረ ቁጣው ገንፍሎ እንዲወጣ የኢትዮጵያ ታሪክ ከ እስከ ነገር ግን ይህ የአገር ቤቱ መኢሶን አመለካከት ከአገር ውጭ ካለው የመኢሶን አመራር ጋር የሚጣጣም ሆኖ አኣልተገኝም ምክንያቱም የጊዜያዊ ሕዝባዊ መንግሥት» መፈክር ግራው ክንፍ ሰፊውን ሕዝብ ለማደራጀት ካለበት ዋነኛ ተግባር የሚያዘናጋ ነው የሚል ጠንካራ አቋም አመራሩ ስለነበረው ነው የመኢሶን የውጭ ክንፍ አገር ቤት ከገባ በኋላም የሱ አቋም አይሎ ድርጅቱ መፈክሩን ለመተውና ኋላም አምርሮ ሊታገለው በቃ በመፈክሩ ዙርያ በኢሕአፓና በመኢሶን መካከል የነበረው የጦፈ ክርክር በማርክሳዊ ቃላት ተሸልሞ ሲቀርብ መሠረታዊ የርዕዮተ ዓለም ክርክር ይምሰል እንጂ ዞሮ ዞሮ የሥልጣን ሽኩቻ ነበር ማለት ይቻላል ይኸውም ባንድ ወገን ኢሕአፓ በብዙኃን ድርጅቶች የመምሀራን ተማሪዎችና ሠራተኞች ውስጥ በስፋት ሰርጎ የገባ በመሆኑ የሚቋቋመውን ጊዜያዊ ሕዝባዊ መንግሥት እቆጣጠራለሁ የሚል እምነት ነበረው ባንዓሩ ደግሞ መኢሶን በዚህ ረገድ ገና ብዙ የሚቀረው ስለነበር እሉ ድርጅቱን አፈርጥሞ እስከሚረከበው ድረስ ሥልጣን በደርግ እጅ መቆየቱን እምብዛም አልጠላውም ነበር ስሰዚህም ነው ወደ አጋማሽ ገደማ መኢሶን የትግል ስልት ለውጥ በማድረግ ደርግን ሙሉ በሙሉ ከመቃወም ወደ ሂሳዊ ድጋፍ የተሸጋገረው ያም ሆነ ይህ ግን ደርግ ሥልጣን አስረክቦ ወደ ካምፕ የመመለስ አንዳችም ፍንጭ አላሳየም ወራት በዓመታት አየተተኩ በፄዱ ቁጥር እራሱን የአብዮቱ ዋና ጠባቂና አለኝታ ማድረግ ያዘ ወደ ካምፐ መመለስ ማለት አብዮቱን መክዳት ሆኖ ታየው «ያለምንም ደም» ብሎ የተነሳው ደርግ ደም ማፍስስ ከጀመረ በኋላ ከሥልጣን መውረድ ማለት ራስን ለፍርድ ወይ ለበቀል አሳልፎ መስጠት ሆኖ አገኘጡው ስለሆነም ከሕዝብ የሚመጣውን የሥልጣን ጥያቄ ሲሆን በዘዴ ማለዘብ ካልሆነም በኃይል መቅጨት ነበረበት እራሱን ጌዜያዊ ወታደራዊ አስተዳደር ደርግ ያስኘውም ከሕዝብ የቀረበውን የሽግግር ስልት ለራሱ በሚስማማ መንገድ ለመተርጎም ነው የሕዝባዊ ውክልና ጥያቄንም ለማስታገስ መንግሥታዊና ሃይማኖታዊ ተቋሞችን አሥራ አራቱን ክፍላተ ሀገርና ሕዝባዊና የሙያ ድርጅቶችን የሚወክሉ አባላት ያሉበት ብሔራዊ የመማክርት ሸንጉ ሰየመ ይህ የመሸንገያው ስልት ሲሆን በዚህ በማይመለሱት ላይ ደግሞ ጠንካራ በትሩን አሳረፈባቸው በመጀመርያ የተቃዋሚ ሕዝባዊና የሙያ ድርጅቶች መሪዎችን አሰረ ወዝአደሩ የመሪዎቹን መታሰር ተቃውሞ ሲነሳ ደግሞ ያለ ርኀራቴ መታቸው ፍጥጫው ወደ ሠራዊቱም ጎራ ተዛምቶ የሕይወት መጥፋትን አስክተለ የደርግ በሥልጣን ላይ መደላደልን ከተቃወሙት ወገን ክቡር ዘበኛና የአርሚ አቪየሽን መሪዎቻቸውን አሳልፈው ለመስጠት ሲገደዱ። ነ ፇሠሪፔሠፅ ኛ ሀህህ ወሀ ህህ ር ሀ። እስከ ዕለተ ሞቱም በቪህ ማርክሳዊ ማንነቱ ራሉን ሲያሞካሽ ቆየ ይሁን እንጂ መቶ አሥር ግድም የሆኑት የደርግ አባላት በ አጋማሽ ላይ ኣራተኛ ክፍለ ጦር መሻገው አብዮትና መዘዙ የሀገሪቱ የወደፊት ፅጣ ፈንታ ምን ይሁን ብለው ሲመክሩ ሳይንሳዊ ሶሻሊዝምን በኢትዮጵያ ውስጥ ሰርጎ የማስገባቱ ጉዳይ ከአብዛኛዎቹ ኅሊና እጅግ የራቀ ነበር መመሪያቸው ያደረጉት «ኢትዮጵያ ትቅደም» የሚለው መፈክር ግፋ ቢል አገር ወዳድነትን የሚጠቁም ነበር በታኅሣሥ ወር ባብዛኛው የአድገት በኅብረት ዘማቾችን ለማስደሰት ሲባል ወደ «ኀብረተሰብዓዊነት» ሲጎለምስም ዓላማው «ኢትዮጵያዊ ሶሻሊዝም»ን እንጂ ሳይንሳዊ ሶሻሊዝምን ለማስረፅ አልነበረም ይሁንና ደርግ ፈራ ተባ ሲል የያዘው የሶሻሊስት ፈር ወደፊት የሚከተለውን የርዕዮተ ዓለም አቅጣጫ ኣመልካች ነበር ያንን ፈር መልቀቁ እያደር አስቸጋሪ ብቻ ሳይሆን የማይታሰብ እየሆነ መጣ የዚህንም ዋነኛ ምክንያት ለመረዳት ተማሪዎች በኢትዮጵያ አብዮት አመጣጥና ሂደት ላይ የነበራቸውን ወሳኝ ሚና ማጤን ያስፈልጋል እንደ እውነቱ ከሆነ መለዮ ለባሹ በየካቲት ሕዝባዊ አመፅ ውስጥ ብቅ ያለው ባመዛኙ ከሙያው ጋር የተያያዙ ብሶቶችን ይዞ ነው የደመወዝ ጭማሪ የኑሮ ሁኔታ መሻሻል ወዘተ ጥቅማቸውን አስከብረው ወደ ካምፓቸው ለመመለስ ሲያስቡ ወቴ ደሞዚን አስጨምራ ወደ ካምፕ ተመሰሰች» የሚለው የተማሪዎችና የሌሎች ሲቪል ወገኖች ጉንተላና ወቀሳ ነው መለዮ ሰባሹን ወደ ፖለቲካው መድረክ የገፋፋው እያደርም ደርግ ሥልጣን ለመያዝ ብቻ ሳይሆን በሥልጣን ላይ ለመቆየት ከፈለገ እየገነነ ከመጣው ማርክሳዊ ርዕዮት ውጭ አማራጭ አንደሌለው እየተገነዘበ መጣ ከ እስከ ድረስ ባሉት ሁለት ዓመታት ደርግ ከዚህ ርዕዮት ጋር ለመተዋወቅ ብቻ ሳይሆን ከማንም ያሳነሰ ክህሎት አለኝ ለማለት ያላሰለሰ ጥረት ማድረግ ነበረበት ሁልጊዜ አንድ እርምጃ ወደፊት ቀድሞ ከሚገኘው የግራ ክንፍ ኃይል ጋር ለመስተካከልና ብሎም ለማለፍ የነበረው ትግልና ጥረት ቀላል አልነበረም ጥረቱም ተሳክቶ በሚያዝያ ደርግ የመጨረሻውን ርዕዮተ ዓለማዊ እመርታ በማድረግ የብሔራዊ ዴሞክራሲያዊ አብዮትን በመመሪያነት አወጀ በዚህ ድርጊቱም እየቀደመ ሲያስቸግረው ከነበረው የግራ ክንፍ የፖለቲካ ቡድን ጋር ተስተካከለ ማለት ይቻላል ከዚያ የሚቀጥለው እርምጃ ራሱን የሠፊውንና የጭቁኑን ሕዝብ ትግል በግንባር ቀደምነት ለመምራት በታሪክ የታጨ ብቸኛ የፖለቲካ ኃይል አርጎ ማየቱ ነው ይህን አስደዴናቂ የደርግ የርዕዮተ ዓለም ጉዞ ያሰመረለት አንዱ የግራ ክንፉ ተከፋፍሎ ወደ አብዮቱ መድረክ መውጣት ነው በተለይም ከሀገር ውጭ የሚገኘው የተማሪው ንቅናቄ አካል አብዮቱ ሲፈነዳ በሁለት አክራሪ ጎራዎች ተስልፎ ነበር ኋሳ ገሀድ እንደ ወጣው እነዚህ ሁለት ጎራዎች የኢሕአፓና የመኢሶን ድርጅቶች ተከታዮች ነበሩ አነዚህ ሁለት አንጋፋ የግራ ክንፍ ኅቡዕ ድርጅቶች በተማራ ድርጅቶች ሽፋን ደጋፊዎቻቸውን ማብዛትና ማጠናከር ተያይዘው ነበር በአብዮቱ ዋዜማ ሁለቱ ጎራዎች በዓለም አቀፉ የተማሪዎች ድርጅት አወቃቀር ላይ ሳንጁቀረሽ ክርክር እያደረጉ ነበር የኢሕአፓ ወገኖች በአዲስ መልክ የተዋቀረውን ዓለም አቀፍ የኢትዮጵያ ተማሪዎች ፊዴሬጃሃ ሲደግፉ የመኢሶን ተከታዮች ደግሞ በቁጥጥራቸው ስር የነበረው ዓለም አቀፍ የኢትዮጵያ ተማሪዎች ማገፅረር እንዲቀጥል ይሟንቱ ነበር በሰሜን አሜሪካ የኢትዮጵያ ተማሪዎች ማኅበር ባብዛኛው የፌዴሬሽንና የኢሕአፓ ደጋፊ ሲሆን በአውሮፓ የኢትዮጵያ ተማሪዎች ማኅበር ደግሞ ሁለት ተከፍሎ ነበር የኢትዮጵያ ታሪክ ከ እስከ ከአብዮቱ መፈንዳት በፊት እነዚህ ልዩነቶች ከሀገር ውጭ በመሆናቸውና በተማሪ ድርጅቶች የተወሰኑ በመሆናቸው ብዙም እርባና አልነበራቸውም አብዮቱ በየካቲት ከፈነዳ በኋላ ግን ስለ አብዮቱ ባሕሪና ሄደት ቡድኖቹ ካላቸው አመለካከት ጋር ተቆራኙ በተከታዮቹ ዓመታትም ልዩነቶቹ በሀገራዊ መድረክ እየጎሉ መጥተው ቀስ በቀስ ከርዕዮተ ዓለማዊ ክርክር ወደ እርስ በርስ መጠፋፋት ዘመቻ ተሽጋገሩ የውጭው ሁኔታ ይኽን ሲመስል በሀገር ቤት ደግሞ በዎቹ መጀመርያ ዓመታት ማርክሳዊሌኒናዊ የጥናት ቡድኖች በኅቡዕ መደራጀት ጀምረው ነበር አብዮቱ ሲፈነዳም በኀቡዕ በሚሰራጩት ልሳኖቻቸው አማካይነት ከሕዝቡ ጋር መተዋጠቅ ጀመሩ ከነዚህም ልሳኖች ወዲያውኑ ግንባር ቀደም ሥፍራ የያዙት ዴምዕራፈያ እና ይነፊው ሐ ድምዕ የተሰኙት ነበሩ ውሎ አድሮም የኢሕአፓና የመኢሶን ልሳን መሆናቸው ይፋ ሆነ ክነዚህ ሌላም የተለያዩ የግራ ክንፍ ድርጅቶች በየወቅቱ ብቅ ማለት ያዙ የኢትዮጵያ ጭቁን ሕዝቦች አብዮታዊ ትግል ኢጭአት በተለይ የደቡባዊ ኢትዮጵያን ሕዝቦች እወክላለሁ ሲል ወዝሊግ የተባለውና ቀድሞ በሰሜን አሜሪካ የኢትዮጵያ ተማሪዎች ማኅበር ፕሬዚዳንት በነበረው በዶር ሠናይ ልኬ የሚመራው ድርጅት ደግሞ ከሠራዊቱ መሓል በተለይም በአየር ኃይል አካባቢ አባሳት መመልመል ችሎ ነበር በመጨረሻም ከኢሕአፓ ያፈነገጡ አባላት ከሌላ አገር ውስጥ ከነበረ ኅቡዕ ድርጅት ጋር በመቀናጀት ማርክሲስት ሌኒኒስት ሪኮሉሽናሪ ድርጅት ማሌሪድ የተባለውን ቡድን አቋቋሙ በመጀመርያ የነዚህ የግራ ክንፍ ቡድኖች መበራከት ደርግን ግር ማሰኘ ቱ አልቀረም ነገር ግን ብዙም ሳይቆይ ወደ ርዕዮተ ዓለማዊው ፍልሚያ ውስጥ ገባ በዚህ ረገድ ነገሩን ያሥመረለትም አንዳንዶቹ የግራ ክንፍ ቡድኖች ለደርግ የነበራቸው ቀና አመለካክት ነው በተለይም መኢሶንና ወዝሊግ ደርግን ለመወዳጀት ፉክክር ይዘው ነበር ማለት ይታላል አንዳንዶቹ የደርግ መሪዎች የማርክሲዝም ሌኒኒዝምን ሀ «ሁ የቀሰሙትም ከሁለቱ ድርጅቶች መሪ አባላት ነበር ይባላል ይሁንና እነዚህ የደርግ መሪዎች እስክ ወዲያኛው በኛ ጥላ ስር ይቆያሉ ብለው አስበው ከሆነ ተሳስተዋል በተለይም ለፖለቲካ ሥልጣን ያለውን ቀናኢነት ከመጀመርያው የፈነጠቀው የደርጉ አንደኛ ሊቀ መንበር ሌተና ኮሎኔል መንግሥቱ ኃይለ ማርያም የራሉ ድርጅታዊ ትልም አንዳለው ሳይውል ሳያድር ግልፅ እየሆነ መጣ። ሦስቱ ከፍተኛ የደርግ ሹማምንት ከግራ ወደ ቀኝ መንግሥቱ አጥናፉና ሲሣይ በመማር ደርግ በምትኩ የሚያስቀምጠውን ሰው ለመምረጥ ከፍተኛ ጥንቃቄ ከማድረጉም በላይ በመጨረሻም ለሊቀ መንበርነት የመረጠውን የሌተና ጄኔራል ተፈሪ ባንቴን ሥልጣን የተገደበ አደረገው የጀኔራል አማን መወገድ በኤርትራ ጉዳይም ላይ አሉታዊ እንደምታ ነበረው በጥያቄው ላይ የነበረው ለዘብተኛና ሰላማዊ አቀራረብ ከጄኔራሉ ጋር ተወግዶ በምትኩ በኤርትራውያን ሸማቂዎቹ በኩል «ነፃነት ወይም ሞት» በደርግ በኩል ደግሞ «አንድነት ወይም ሞት የሚሉ ተፃራሪ አቋሞች ነግሠው ኤርትራን የጦርነት አውድማ አደረጓት ከጄኔራል አማን መገደል በኋላ ለሁለት ዓመት ያሀል ይህ ነው የሚባ የፖለቲካ ግድያ አልነበረም ምናልባትም በነዚህ ዓመታት ደርግ ሙሉ ትኩረቱን እንደ መሬት አዋጅ ያሉትን ሥርነቀል እርምጃዎች በመውለድ ላይ አድርጎ ስለነበር ይሆናል በነዚህ እርምጃዎች ዙርያ ደርግ ውስጥ ሙሉ ስምምነት ነበረ ባይባልም አደባባይ የወጣ ግልፅ የሆነ መከፋፈል አልነበረም በ መጨረሻ ላይ ግን የደርግ የግድያ አባዜ አንደገና አገረሸ የዚህም ዋነኛ ሰለባ የደርጉ የፖለቲካና የውጭ ጉዳይ ኮሚቴ ሊቀ መግበር የነበረው የአየር ኃይሉ ሻለቃ ሲሳይ ሀብቴ ነበር በምሕንድስና የማስትሬት ዲግሪ የነበረውንና አንደበተ ርቱዑን ሻለቃ መንግሥቱ የፖለቲካ ተቀናቃኙ አርጎ ይገምተው ስለነበር በጥርጣሬ ዐይን ነበር የሚመለከተው ስለሆነም በአብዮቱ ላይ አሲሯል በሚል ክስ የጦር ፍርድ ቤት ቀርቦ እንዲረሸን አደረገው የሚቀጥለው ዘመቻ የሻለቃ ሲሳይ ሀብቴ ግብረ አበሮች ናቸው በተባሉት ኤርትራ የሚገኘው የሁለተኛ ክፍለ ጦር አዛዥ ብሪጋዴር ጀኔራል ላሁሃኳሄጃ ጋርፇሁ ቪዜክዛ ህ ህቫ ዳተሆሦብዐፅ ጴኸጌ»ፅ ፇፋጋሣዣ ቴህህቶህ ወዌ ቲጋሀሄ ፇሁዬ ትሁ ዝህህዝ ህህፅ ፊመዘ ዐህዜቀጌወፅ ፇጃሂ ቴህፇፔዬሂ ሀጋቀ ቴዝ ጋህፅ ህዛ ነሃዝ»ሀ ሃሯዝህዛ ህ ዙሁዛሀ «ሪኒብህህ ወዛህመጌጋፅ ጋሀ ፈፓዐ ሠጋፊሀ ሀጳህህ ጉሬሪዕ ጋኛ ፌቐይቀ ካቕችህሪፅ ዬፌመ ሂህህ ዐችጋ ሀሄፌዛ ዖዬብሀላፅ ፇሬዥ ቲፖቲህይ»ፅ ህሣዌፌሣሪህ ሀ ዱሁቦ ህዝ ህህ ሣሇዌሩ ጋዛፅ ሀጻፅ ጋሀዜሠ ቀዝ ዱዝጋዛ ዝሎ ጭወፅ ካትህረፅ ቴጋሄፅ ህህ ጩላቃ «ሀሪቦዝፅ ህዛ ይይዬሂ ዝሀዛ ሃሬፅ ፌጋሃፅ ፈሬ ዌነሄ ሂዓቭ። በዚያድ ባሬ ከሚመራው የሶማሌ መንግሥት ጋር እየተቀራረበች መጣች በሌላ ወገን ደግሞ ሶቪየቶች ወደኢትዮጵያ ግዛት የመስፋፋት ዓላማውን አላጥፍ ያላቸውን ዚያድ ባሬን ገሼሸሽ አድርገው ዕድላቸውን ከኢትዮጵያ ጋር ማስተሳስሩን መረጡ ወደ ማብቂያ ላይ ካስትሮ አናፍሶት የነበረው የአካባቢው መንግሥታት ኮንፌዴሬሽንም በኢትዮጵያና ሶማሊያ መካከል በተቀሰቀሰው ጦርነት የመድፍ ግባት እንደ ጉም ተኖ ጠፋ ጦርነቱ ራሱ መጀመርያ የምዕራብ ሶማሊያ አርነት ግንባር ተብሎ የሚታወቀው ድርጅት ታጣቂዎች ወደ ኦጋዴን ሰርገጨ በመግባት በሚያደርጉት ጥቃት ተከፈተ የነሱን ዱካ ተክትሎ የመጣው መደበኛ የሶማሌ መንግሥት ጦር ባጭር ጊዜ ውስጥ ቁልፍ ቦታዎችንና ከተማዎችን ለመቆጣጠር በቃ ይሁንና ይህ የሶማሌ ጦር ድል ከጥቂት ወራት በኋላ ሙሉ በሙሉ ተቀለበሰ ለዚህ መቀልበስም ትልቅ አስተዋፅኦ ያደረጉት ሁለት ዐቢይ ነገሮች ናቸው ባንድ ወገን በኢትዮጵያ በኩል ባጭር ጊዜ ውስጥ ወደ ጋዐዐዐዐዐ የሚገመት የሚሊሺያ ጦር አሠልጥኖ ለማዝመት መቻሉና በሌላ በኩል ደግሞ በሶቪየት የጦር አዛች የሚመራ ከኩባና ከደቡብ የመን የተውጣጣ ጦር ያደረገው ፈጣንና ወሳኝ የጦር እርዳታ የሶማሌ ጦር ድል ተመትቶ ሲበተን የሶማሌ የመስፋፋት ፖሊሲ መቼም አይቶ የማያውቀውንና አሻራው እስካሁን ያልጠፋውን ከባድ ሽንፈት ተከናነበ ባንዳሩ ሁለት ወታደራዊ ሥፍራዎች በኢትዮጵያ ወታደራዊ ታሪክ ውስጥ ጉልህ ሥፍራ ለማግኘት በቁ እነሱም ሜሊሺያ ጦሩ የሰለጠነበት ከአዲስ አበባ ወጣ ብሎ የሚገኘው ታጠቅ የተሰኘው የጦር ማሠልጠኛ ጣቢያና በኦጋዴን ጦርነት ወሳኝ ፍልሚያ የተካሄደባት ካራ ማራ ናቸው የኢትዮጵያ ጦር በኦጋዴን ጦር ግንባር ያገኘው ድል በአገር ውስጥ በነበረው የሥልጣን ትግልም ላይ ትልቅ እንደምታ ነበረውፁ ወራሪውን ጦር ተረባርቦ ለማስወጣት ዴርግ «የእናት አገር ጥሪ ባወጀበት ወቅት ዘመቻውን የተቃወመው ኢሕአፓ በዚሀ አቋሙ ውድቀቱን አፋጠነ በተቃራኒው መንግሥቱ ኃይለ ማርያም የወታደራዊ ድሉ አንደኛ ተጠቃሚ ሆኖ በመውጣት የሥልጣን ኮርቻውን አደላደሰ «ሺሻ መንግሥቱ። ህ ወኸጋፅ ጋህ ህዛ ህወ ጋዛሀ ጋህላ ህጅፅ ኙጻል። ህህ ።