Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • Convert to Pdf
  • Reading List
  • Summary
  • Audiobook
  • Search
  • Upload
  • myzon
  • Log in
  • Register
English  አማርኛ  Français  العربية
Book of the day

የኢትዮጵያ_ታሪካዊ_መሰረቶችና_መሣሪያዎች_ዶር_ላጵሶ_ጌ_ድሌቦ_2.pdf


  • word cloud

የኢትዮጵያ_ታሪካዊ_መሰረቶችና_መሣሪያዎች_ዶር_ላጵሶ_ጌ_ድሌቦ_2.pdf
  • Extraction Summary

መሠ ፀታተጀዱዊ መዝታቻና ቻ ሞሥ ዲንዋሕያ ፖሪክ የጦርነትና የሰብአዊ መብትና ነኞት መሠረተ ሀሳብና ትምህርት ሁለት ተዛማጅነት ያላቸው ትርጉሞችን ያዘለ ፅንሰ ህሳብ ነው።ጋ ሥራ አጠቃላይ ትምህርት ነው።ያፉ ሥልታ ቀም ዉይም ያፖፒፖርረ ሪዴ ነው። ከዚህ አኳያ ለምሳሌ በታኅሳስ በረድ ኤት አምባ ላይ «አሥራኤላውያን የተሰኙ የአማራ መሳፍንትን ከጎናቸው አሰልፈው አዲሱን የጎንደር መንግሥት ። በ አካባቢ በምርኮ ተወስዶ አንድ ቦኩ ለተባለ የቦረና ኦሮሞ የጉዲፈቻ ልጅ ተደረገ። ራስ ዘሥላሴ ራስ አትናቴዎስ ራስ ክፍለዋህድ ቶልዮስ ዮናኤል ክፍሎም ተክለ ጊዮርጊስ ሠርፀ ክርስቶስ የተባሉ የዘመኑና የሥርዓቱ ከፍተኛ የጦር አበጋዞችና አገረገዥዎች ቅ ተክለ ሥላሴ ሱስንዮስ ታሪክ ም።ተመጳሳዕው ሆ ደይማኖም ያቃና ጎሳጳሆና ሰ ጵሬ ፇጋታው ሐሟጠታኝ ን መምህራንና ገዳማት እንደተቀበለ ከዘመኑ የታሪክ መረጃና ትምህርት ለማንም አስተዋይ ግለሰብ ግልፅ ነገር ነው። አራተኛ በ የጦርነት ዘመን የሰሜንፈላሻ ሕዝብን ከኦሪት ሃይማኖት ጋር ከአጹ ሱስንዮስና ከኢየሱሳውያን የመጨረሻ ጥፋት ያዳነው ከላይ የተገለፀው የዳሞት የአገው የትግሬና የአማራ ክርስቲያን ሕዝቦች የአመፅ ትግልና ድል ነው። ይህም በዘመኑ በኢትዮጵያ ሕዝቦች መካከል በጎሳ በአካባቢ በፖለቲካና በሃይማ ኖት ልዩነት ምክንያቶች ጠላትነትና ጦርነት ላለመኖሩ አንድ ታሪካዊ ማስረጃና ምሳሌ ነው። በዚህ በታወቀ የሰለሞናውያኑ የአገዛዝ ሥርዓት ብዙ ኦሪታዊ ሰሜንፈላሾች ስማቸውን ሃይማኖታቸውንና ቋንቋቸውን በመለወጥ ከጊዜ በኋላ ክርስቲያን የጎንደር ሕዝብ ሆኑ። ሌሎች ደግሞ በመሬት በባህልና በሃይማኖት ከአገው ከትግሬና ከአማራ አጎራባችና ተዛማጅ የቋንቋ ማህበረሰቦች ጋር ተቀላቀሉ። ይህ ከዚህ በላይ ባጭርና በጥቅል የቀረበው የሰሜንፈላሻ ሕዝብ ረጅም የቁጡዙዙ ዓመታት የመከራና የጦርነት ታሪክ ትዮጵያ ዘውዳዊ የሥርዓት የሕዝቦች መከራ አንድ መግለጫ ብቻ ነው። እቴጌ ምንትዋብ ዳጃች ውቤ አጹ ቴዎድሮስና እቴጌ ጣይቱ የመሳሰሉ የኢትዮጵያ ታላላቅ የአገርና የመንግሥት መሪዎች የወለደ አንድ የአገሪቱ ነባር ዘርና ሕዝብ ነውና። ይሁን እንጂ በአካባቢው ከሦስቱ ተጠቃሽ መንግሥታት በእስትራቴጂያዊ የሰሜን ምስራቅ አፍሪካ ክፍለ አህጉር በደጋማው ክልል የሚገኘው የኢትዮጵያውያኑ መንግሥት በተጠቀሱት ሁኔታ ዎችና ሂደቶች ላይ ለዓባይ ሸለቆ ለቀይ ባሕርና ለኤደን ባሕረሰላጤ ጠረፍ ንግድ ሰላምና ፀጥታ ዋስትና ለመስጠት ብቃት ያለው ኃይል ። ጄዐኞከርከሃ ልነቧአቪቤ ሀ።

  • Cosine Similarity

መሠ በዚህ የኢትዮጵያ በሀውርታዊ የብዙ ሕዝቦች ቋንቋዎች ሃይማኖቶችና ባህሎች ኅብረተሰብና ታሪክ የጦርነትና የጥፋት ሥርዓ ታዊ ምንጭና መነሻ አሀዳዊ የመንግሥት ሥርዓት ነው። ነገር ግን ከዛሬ የኢትዮጵያ በህውርታዊ ኅብረተሰብና ታሪክ ክስተትና ዕድገት አኳያ በአጠቃላይጮንገድ ሲታይ የዛሬ በሥፍራና በጊዜ ያልተቋረጠ የሰሜን ምስራቅ አፍሪካ ክፍለ አህጉር ሕዝቦች ዘመናዊ ታሪክ የተከሰተው ቢያንስ ከ ዓመታት በፊት በኢትዮ ጵያ ሰሜን ደጋአምባ ምድር ላይ በየሀደአማት ነው። በሌላ በኩል በኢትዮጵያ በሀውርታዊ የብዙ ሕዝቦች ቋንቋ ዎችቶ ሃይማኖቶችና ባህሎች አገርና ኅብረተሰብ በግብፅና በአውሮፓ ክርስቲያን የሃይማኖት የቋንቋና የሥነጽሑፍ አስተማሪዎች እምነትና ትምሀርት የሚመሩ የቀድሞ ሰለሞናዊ ሥርወ መንግሥት ኃይሎች በግምት ከ እስከ ድረስ ለ ዓመታት የአገሪቱን አዋማዊ እስላማዊና ኦሪታዊ ሃይማኖቶችፍ ሕዝቦች በሙሉ ተቆጣጥረው የራሳቸውን አሀዳዊ የክርስቲያን ኀበረሰብ መንግሥት ቋንቋ ሃይማኖት ባህልና ታሪክ ለመገንሳት ባካሄዱት የጦርነትና የጭቆና ፖሊሲና ተግባር ሕዝቦችን በገዛ አገራቸውና መሬታቸው ላይ በባሪያ በገባር በባላባት በጢሰኛ በጉልተኛና በነፍጠኛ ሕጎችና ሥርዓቶች ለምዕተ ዓመታት ሲገዙ እንደኖሩና ይህም ረጅም የመከራ ዘመንና ሥርዓት በመጨራሻ በ ሕዝባዊ አብዮት ከዘውዳዊ መንግሥትና ኢትዮጵያዊነት ታሪካዊ መሠረቶችና መሣሪያዎች ሥርዓት ጋር እንዴት እንደተወገደ ይታወሳል። በዚህ አኳያ አንደኛቶ ከ እስከ ድረስ ለ ዓመታት በአንድ በኩል በኢትዮጵያ በሀውርታዊ የብዙ ሕዝቦች ቋንቋዎች። ክርስቲያን የሃይማኖት የቋንቋና የሥነጽሑፍ አስተማሪ ዎች ርዕዮተ ዓለማዊ ተጽዕኖ ሥር የነበሩ የቀደሞ ሰለሞናዊ ሥርወ መንግሥት ኃይሎችና ታሪክ ጸሐፊዎች ከራሳቸው አንድ ማኅበረሰብ ቋንቋ ሃይማኖት ታሪክና ባህል በስተቀር የተቀሩ የሰሜን ምሰራቅ አፍሪካ ክፍለ አህጉር ነባር አዋማዊ ኦሪታዊና እስላማዊ ሕዝቦችንና ሃይማኖቶችን በሙሉ በግዕዝና በአማርኛ ቋንቋዎች በተጻፉ ሰነዶች የእነርሱ ታሪካዊ ጠላቶች እንደሆኑ አድርገው በይፋ መዝግበዋል። ሁለተኛ በኛው ምዕተ ዓመት የጀርመኑ የቋንቋና የሥነ ጽሑፍ ምሁር ዶክተር ሉዶልፍ በአገሩ ሆኖ በኢትዮጵያ አዋማዊ ኦሪታዊና እስላማዊ ሕዝቦችና ሃይማኖቶች ጥላቻ ከታወቁና ኢየሱሳ ውያን ከተሰኙ የካቶሊክ ሚሲዮናውያንና ከአንድ ኢትዮጵያዊ መነኩሴ ተከታያቸው ያገኛቸውን የፖለቲካ የጦርነት የሃይማኖት የቋንቋ መረጃዎች አገናዝቦ በኢትዮጵያ ሕዝብና ታሪክ ስም የሰለሞናዊ ሥርወ መንግሥት ኃይሎችን ተረትና ታሪክ አስመልክቶ ባካሄደው ጅምር ጥናት በኢትዮጵያ ነባር አዋማዊ ኦሪታዊና እስላማዊ ሕዝቦችና በሰለሞናዊ ነገሥታት መካከል ለምዕተ ዓመታት የነበረውን የፖለቲካ የኢኮኖሚና የመሬት ጦርነት ከክርስቲያን ነገሥታቱ አኳያ በኅብረ ቀለም ቀርጾ በአውሮፓ የክርሰቲያን ዓለም አሰራጨ። በሌላ በኩል በዓመተ ዓለም በግምት ከ እስከ ዓመተ ምህረት ድረሰ በ ዓመታት በኢትዮጵያ በአረቢያ በሱዳንና በግብፅ አጎራባች አገሮች በደአማት በሳባ በግዕዝና በግሪክ ቋንቋዎች በድንጋይ ላይ ተጽፈው በተገኙና በኛው ምዕተ ዓመት ሁለተኛ አጋማሽ በደቹና በሉክሰበርጉ የጥንታዊ ጽሑፎችና ታሪክ ተመራማሪ ፕሮፌሰሮች ድሬዊስና ሽናይደር በተተረጎሙ የደአማትአክሱም ጽሑ ፎች መሠረች የግዕዝ ቋንቋ ፊደልና ጽሕፈት ጨምሮ የኢትዮጵያ ጥንታዊ መንግሥትና ሥልጣኔ በደአማትየሀ ደጋአምባ ምድር የተፈጠ ረው በአገሪቱ ሉአላዊ የደአማትአክሱም ሕዝብ ነው። በዚህ ረገድና ተግባር ከኢትዮጵያ ረጅምና ውስብስብ የእስሳም መንግሥታዊ ታሪክ አኳያ በተለይ ከኢትዮጵያ በሀውርታዊ የብዙ ሕዝቦች ቋንቋዎች ሃይማኖቶችና ባህሎች ኅብረተሰብና መንግሥት ታሪክ አኳያ በአጠቃላይ በምስራቅ ኢትዮጵያ ደጋአምባም አገር ሴማዊ እስላማዊ ጥንታዊ ስልጡንና አናሳ የሐረሪ ሕዝብና ከተሜ መንግሥት ኤሚሬት ራሳቸው በራሳቸው አንድ ሕያውና አንጸባራቂ የታሪክ ምንጭ መረጃቶ ማስረጃና ሐውልት ናቸው። ዐ ከታሪክ መረጃ አኳያ የቅድመታሪክ የመታወቂያ ገፅታዎች በዘመናዊ የአርኪኦሎጂ ሳይንስ ከከርስ ምድር በቁፋሮ የሚገኙ ሰብአዊና ጥንታዊ የአጥንትና የድንጋይ ሙሣሪያዎች ማለትም የፖሌኦንቶሎጂ መረጃዎች በሥፍራ በጊዜና በተግባር ቀመር ውስጥ እንደሚያ ስረዱት በዚህ ዓለም ላይ የሰው ልጅ ለመጀመሪያ ጊዜ በአካልና በአእምሮ ዳብሮ የተከሰተው ከዛሬ አራትና አምስት ሚሊዮን ዓመታት በፊት በሰሜን ምስራቅ አፍሪካ ክፍለ አህጉር በታላቁ የኢትዮጵያዊነት ታሪካዊ መሠረቶችና መሣሪያዎች የስምጥ ሸለቆ ውስጥ ነው። ሦስተኛ የደአማታውያን መንግሥትና ሥልጣኔ በዓመተ ዓለም በአምስተኛው ምዕተ ዓመት አካባቢ በዓለም አቀፍ ደረጃ ታውቆ በሰነድ መረጃ የተገኘበት ወቅትና ሁኔታ የመንግሥቱ ታሪካዊ መነሻ መቼና እንዴት እንደነበር በዝርዝር ስለማያመለክትና አንድ መንግሥት በባህ ላዊና በማህበራዊ ዕድገት በራሱ ፊደልና ጽሕፈት በከፍተኛ የዕድገት ደረጃ የታወቀበት ጊዜ ገና የተፈጠረበት ዘመን ነው ተብሎ በዘልማድ ስለማይታሰብ በታላቁ የሰሜን ምስራቅ ክፍለ አህጉር ረጅም ታሪክ የዘመነ ኙንት ፍጻሜና የዘመነ ደአማት መባቻ ቢያንስ ከ ዓመተ ዓለም አካባቢ ጀምሮ እንደሆነ መገመት ከአግባብ ውጭ አይሆንም። ዋና ዋናዎቹን ለመጥቀስ ከአገር ውስጥ በግምት ከ ዓመተ ዓለም እስከ ዓመተ ምህረት ድረስ በ ዓመታት ውስጥ በጥንታዊ የደአማት የሳባ የግዕዝና የግሪክ ቋንቋዎችና ፊደሎች የተጻፉ የኢትዮጵያ የድንጋይ ላይ ጽሑፎች እንዲሁም ከወርቅ ከነሐስና ከመዳብ የተሠሩ ጥንታዊ የአክሱማውያን ገንዘቦች ከአገር ውጭ ደግሞ በግምት ከ ዓዓ ድረስ በ ዓመታት ውስጥ የጥንታዊ ግብፃውያን ሥዕላዊ የሃይሮግሳፊክስ በርከኾክር ቋንቋና ጽሑፍ መረጃዎች እንዲሁም ብዙ ጥንታዊ የግሪክ የሮማው ያንና የኣረብ ጸሐፊዎች የቀረፁዋቸው የጽሑፍ መረጃዎች በቅርቡ ክፍለ ዘመን በግምት ከ እስከ ድረስ በኢትዮጵያ ቤተ መንግሥት ጸሐፊዎች በግዕዝ ቋንቋ በብራና የተጻፉ የክብረ ነ ሥት የፍትሐ ነገሥት የነገሥታት ዜና መዋዕሎችና የቅዱሳን ገድሎች ከአሥራ ስድስተኛው ምዕተ ዓመት ጀምሮ በየገዜው በአውሮፓ የዲፐሎማሲ መልእክተኞች ሚሲዮናውያን ኣገር ጎብኝዎችና ተመራማሪ ምሁራን ስለ ኢትዮጵያ ምድርና ሕዝብ በብዙ ዘመናዊ የአውሮፓ ቋንቋዎች የተጻፉ መጻሕፍት ከአዔጹ ቴዎድሮስ ዘመነ መንግሥት ጀምሮ በአማርኛ ቋንቋ የተጻፉ የነገሥታት ዜና መዋፅሎች የሕግ መዛግብት እንዲሁም የመሥርያ ቤት ስነዶች የትውፊትና ዘመናዊ የሊንጉዊስቲክስ መረጃዎች በድምር የኢትዮ ጵያ መሠረታዊ የታሪክ የትምህርት የባህልና የእውቀት ምን ጮችና መሣሪያዎች ናቸው። በዚህ ዓይነት ታሪካዊ ሁኔታና ሂደት በዓመተ ዓለም ከኛው ምዕተ ዓመት መጀመሪያ አንስቶ በዘመነ ክርስትና እስከ ኛው ምዕተ ሀቨበቨ ሠ ኬ ዐኸሳጣዐርዉ ር ሰፎ እር ህልከ ለ ህጩሬር ሀ ርዣፎ ር እተፎነብክርፎ ልጄ ፎ ለ ዝዛ ልቪሃ ዐያዐሀ ፎ ኗፎ በክበሸፎ ኢገዮጵያዊነት ታሪካዊ መሠረቶችና መሣሪያዎች ዓመት መጀመሪያ ድረስ በአንድ ሚሊኒየም ውስጥ ከ ዓዓ እስከ ዓም ግብፅን በተከታታይ ይዘው በድምሩ ለኖ ዓመታት የገዙ የአውሮፓ ግሪኮችና ሮማውያን በሰሜን ምስራቅ አፍሪካ ክፍለ አህጉር በቀይ ባሕር በአረቢያ በመካከለኛው ምስራቅ በግብፅና በሜዲትራኒያን ባሕር አገሮችና ሕዝቦች መካከል በንግድ በቋንቋ በባህልና በሃይማኖት መስኮችና መንገዶች የመጀመሪያውን ታሪካዊ የመስተጋብርና የመወራረስ ሥርዓትና ዘመን መሠረቱ። የደቡብ ኢትዮጵያ አዋማዊ ሃይማኖቶችና የታሪክ መረጃዎች በሰሜን ምስራቅ አፍሪካ ክፍለ ኣህጉር በጥንታዊ የግብፅ ሃይሮግላፊክስ የደአማት የሳባ የግዕዝ የግሪክ የላቲንና የአረብ ቋንቋዎችና ፊደሎች ተቀርፀው በተገኙ የሰነድ መረጃዎች መሠረት በተለይም በክፍለ አህጉሩ የምስራቅና የሰሜን ጠረፍና ደጋማ ክልሎች ጥንታዊ የኾንታውያንን የደአማታውያንን የትሮጅሎዳውያንን የበርበራውያንን የአክሱማውያንን አዋማዊ ሃይማኖቶች ታሪካዊ መነሻና ዕድገት በሚመለከት ከላይ የታሪክ መግቢያ ቢጋር ቀርቧል። ከእነዚህ ነባርና አዋማዊ የደቡብ ኢትዮጵያ ሕዝቦችና መንግሥታት በዘመነ ክርስትና በግምት ከመጀመሪያ ሚሊኒየም ፍጻሜ ጀምሮ ሁለቱ መለኮታዊና አሀዳዊ የእስልምናና የክርስትና ሃይማ ኖቶች ከምስራቅና ከሰሜን ወደ መሀል አገር ከመግባታቸው በፊት በተለይ በጎንጋ ማኀበረሰቦች ዘንድ የአዋማዊ ሃይማኖት ባህልና ሥርዓት በከፍተኛ የዕድገት ደረጃ ላይ እንደነበር በኛው ምዕተ ዓመት በዳሞቱ አዋማዊ ንጉሥ ሞተሎሚና በአማራ መነኩሴ አቡነ ተክለሃይማኖት መካከል ለረጅም ጊዜ የተካሄካደው ታላቅ የሃይማኖት ትግል አንድ ታሪካዊ ማስረጃ ነው። በዚህ የፖለቲካ እምነትና ትምህርት መሠረት የኢትዮጵያ አዋማዊ የአክሱም ሕዝብና ቤተ መንግሥት በዘመነ ክርስትና በ ዓም በአፄ ኢዛና መሪነት ወደ አዲሱ መለኮታዊና አሀዳዊ የክርስትና ሃይማኖት በገባ ጊዜ በዓመተ ዓለም ከ ጀምሮ በዘመነ ክርስትና እስከ ዓመተ ምህረት ድረስ ቢያንስ ለ ዓመታት በጥንቱ መለኮታዊ ኦሪት ወይም በፅላተ ሙሴ እየተመራ ይኖር ነበር ተብሏል። የክርስትና ታሪካዊ መነሻና ትምህርት ከዚህ በላይ በቀረቡ የጥናት ርዕሶችና ትችቶች በአንድ ብኩል በ የክርስትና ሃይማኖት ወደ አክሱማውያን አገርና ቤተ መንግሥት ከመግባቱ በፊት ለ ዓመታት በኢትዮጵያ መለኮታዊ የኦሪት ሃይማኖትና ሕግ ነበር የሚለው የክብረ ነገሥትና የእነአለቃ ታዬ ተዛማጅ መጻሕፍት ትምህርት ላለፉት ሰባት ምዕተ ዓመታት በዑ በአገርና በዓለም አቀፍ ደረጃ በእጅጉ ተስፋፍቷል። በሌላ በኩል በእስትራቴጂያዊ የሰሜን ምስራቅ አፍሪካ ክፍለ አህጉር የኙንትኢትዮጵያ ነባር ሕዝብና መንግሥት በዓመተ ዓለም ከ አካባቢ ጀምሮ እስከ ዓመተ ምህረት ድረስ በድምሩ ቢያንስ ለ ዓመታት ከሦስቱ ታላላቅና ተከታታይ የግብፅ የግሪክና የሮማ ውያን መንግሥታትና ሥልጣኔዎች ጋር በንግድ በባህልና በሃይማኖት በየዘመኑ የቀረበ መስተጋብርና መወራረስ እንደነበረው በዚህ ጥናት ከላይ በተጠቀሱ የሃይሮግላፊክስ የግሪክና የላቲን መረጃዎች በሥፍራ በጊዜና ተግባር ቀመር ውስጥ በትክክአእ ተረጋግጧል። የአገተዮጵያዋነት ታሪካዊ መሠረቶችና መሣሪያዎች አካባቢ የአክሱምን አዋማዊ ቤተ መንግሥት ወደ ክርስትና ሃይማኖት እንደለወጡና በኋላ ከሁለቱ ስደተኞች አንዱ ማለትም ፍሬምናጦስ በእስክንድርያ ከተማ በግብፁ ቤተ ክርስቲያን መሪ በፓትርያርክ አጥናቴዎስ የአክሱማውያን ቤተ ክርስቲያን አስተማሪና መሪ ተደርጎ እንደ ተሾመ በትክክል ጽፏል። ዘመን ኤ በግምት ከአክሱሙ ንጉሥ ገብረ መስቀል ዘመነ መንግሥት እስከ ሰለሞናዊ ንጉሥ አምደፅዮን ዘመነ መንግሥት ድረስ በስምንት ምዕተ ዓመታት ለሚቆጠር ዘመን በኢትዮጵያ ቤተ መንግሥት ሆነ ቤተ ክህነት በወቅቱ የተጻፉ የነገሥታት ዜና መዋዕሎችና የጻድቃን ገድሎች ማለትም የታሪክ መረጃዎች የማይገኙ በት ረጅም «የጨለማ ዘመን» ነው። አሁን ደግሞ ከላይ ከተመለከተው የጨለማ ምዕተ ዓመታት ዘመን በኋሳ በ በመሀል ሰሜን በምድረ አማራ በቤተ አማራ ማለትም በዛሬው የወሎ ክልል የአገውን የክርስቲያን መንግሥትና የገዢው መደብ አጥፍተው የመንግሥት ሥልጣን የያዙ ሰለሞናዊ ነገሥታትና ካህናት በብዙ አዳዲስ የወንጌል የድርጅት የፖለቲካፉ የትጥቅና የሥነጽሑፍ ሥራዎች በመሀል የሰሜን ምስራቅ አፍሪካ ክፍለ አህጉር የአዋማዊዝም የኦሪትና የእስልምና ሃይማኖቶችን ሠ ር የኢሳትዮጵያዋነት ታሪካዊዋ መሠረቶችና መሣሪያዎች ከሚከተሉ ብዙ ነባር ሕዝቦችና መንግሥታት ጋር ዘውትር እየተዋጉ በኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ታሪክ ሁለተኛውንና ታላቁን የዕድገትና የመስፋፋት ዘመን ፈጠሩ። ዚህ በላይ ባጭርና በጥቅል የቀረበውና ከዘመነ ጀምሮ በኛው ምዕተ ዓመት ስከ የ የኢማም አመድ ግራጁ የአመፅ ጦርነት ድረስ ለረጅም ዘመን በክፍለ አህጉሩ ከሰሜን ወደ ደቡብት ወደ ምዕራብና ወደ ምስራቅ አካባቢዎች የተካህደው የክርስቲያን ሃይማኖትና መንግሥት የዕድገትና የመስፋፋት እንቅስቃሴ በታሳቁ ሰሜን ምስራቅ አፍሪካ ክፍለ አህጉር ለዛሬው የኢትዮጵያ በሀውርታዊ የብዙ ሕዝቦች ቋንቋዎች ባህሎችና ሃይማኖቶች ኅብረ ተሰብና መንግሥት ዕድገት ታሪካዊ መነሻዎችና መሣሪያዎች ከሆኑ ብዙ ታላላቅ ሕዝባዊ የፍለሳ የጦርነት እና የሰፈራ አንዱና የመጀመሪያው ሆነ። ይህ በጥንቱ አጎራባች የአክሱም ሕዝብና ታሪክ ሰሜን በሚል የሕዝብና የአገር ስም የሚታወቅ አንድ ነባር ኩሻዊ መንግሥት ከጥንት ጀምሮ በኛው ምዕተ ዓመት እስከ አጹ ሱስንዮስ ዘመነ። በመሰረቱ ባለፈው ሚሊኒየም ማለትም በአንድ ሺህ ዓመታት ዘመን ውስጥ የሰሜንፈላሻ አካባቢ ታሪክን በተለይ የኢትዮጵያ ታሪክን በአጠቃላይ በእጅጉ ውስብስብና አስቸጋሪ ያደረጉ ነገሮች በሚሊኒየሙ መጀመሪያ ላይ የሁለቱን የአገውና የአማራ መንግሥታት ታሪካዊ መነሻና ሕጋዊነት በሚመለከት ከግብጽ ቤተ ክርስቲያን በአረብኛ ቋንቋ ተዘጋጅተው ወደ ኢትዮጵያ ቤተ መንግሥት የገቡ ይዕሪ ቶሯሥታሃና ፍፏኃ ታሯሥታ የተሰኙ የፖለቲካ ባሕረ መዛግብት ናቸው። በዚህ ረገድና ተግባር በኛው ምዕተ ዓመት መጀመሪያ አጋማሽ ላይ በግብፁ ቤተ ክርስቲያን ፓትሪያርክ በዳግማዊ ገብርኤል ዘመን የኢትዮጵያ የአገው አመጸኛ ንጉሥ ሀርቤ የአገሪቱን ቤተ ክርስቲያን ከግብፁ ቤተ ክርስቲያን ሞግዚትነት ነፃ ለማውጣት የወሰደውን የፖሊሲ እርምጃ ለማጥፋት የግብፁ ቤተ ክርሰቲያን ባለሥልጣኖችና ምሁራን ሁለቱንም የክብረ ነገሥትና የፍትሐ ነገሥት መዛግብት አሀጋጅተው ወደ ኢትዮጵያ እንዳሰገቡ አሁን በታሪክ መረጃና ጥናት በትክክል ተረጋግጧል። በመጨረሻም በኛው ምዕተ ዓመት በአ ዘርዓያዕቆብ ዘመነ መንግሥት ፍትሐ ነገሥት በግዕዝ ቋንቋ ትርጉም ወደ ኢትዮጵያ ገብቶ ከክብረ ነገሥት ጋር በኛው ምዕተ ዓመት መጀመሪያ እስከ የአዱ ኃይለ ሥላሴ የ ሕገ መንግሥት ድረስ ቢያንስ ለ ዓመታት ያህል በኢትዮጵያ መሠረታዊ የመንግሥትና የሃይማኖት ጥምር ሕግ ሆኖ ኖረ። ከጊዜና ከታሪክ አኳያ ከአንድ ሚሊኒየም በኋላ በዎቹ በግብፁ ጸሐፊ አሳል በፍትሐ ነገሥት ባሕረ ሕግ እንደተባለው አርዮስ ግብፃዊው የሃይማኖት ምሁር የክርስቶስን መለኮታዊና ሰብአዊ ጥምርና ረቂቅ ባሕርያት በሚመለከት የምሥጢረ ሥላሴ ጥያቄ ላይ ባስነሳው ታላቅ ክርክር ምክንያት ገና የክርስትና ሃይማኖት በ ዓመተ ምህረት ወደ ኢትዮጵያ ከመግባቱ አምስት ዓመታት አስቀድሞ በ በታላቁ የኒቅያ ጉባኤ ከሮማውያኑ አጁ ቆስጠንጢኖስ ጋር ለውሳኔ በተቀመጡ የዓለም አሀዳዊ ቤተ ክርስቲያን መሪዎችና መምህራን ከግብፃዊው አቡን በስተቀር ማንም የኢትዮጵያ ተወላጅ አ ተኪገዯጵያዊነት ታሪካዊ መሠረቶችና መሣሪያዎች በምንም ጊዜና መንገድ የአገሩ ቤተ ክርስቲያን የበላይ መሪና አስተማሪ ለመሆን አይችልም ተብሎ ተወስኗል ይላል። ከዚህ ከኛው ምዕተ ዓመት ጀጆምሮ ከላይ በቀረቡ የፖለቲካ ምክንያቶችና መንገዶች ከግብፅ ቤተ ክርስቲያን ወደ ኢትዮጵያ ቤተ መንግሥት በገባው የክብረ ነገሥት ባሕረ ሕግና ትምህርት መሠረት ባለፉት ሰባት ምዕተ ዓመታት የኢትዮጵያ የዘመኑ ነገሥታትና የቤተ መንግሥት ታሪክ ጸሐፊዎች የአገሪቱን ጥንታዊ ሉአሳዊና በሀውርታዊ ታሪክ ወስደው በመካከለኛው ምስራቅ የጥንቱ ይሁዳውያን የሃይማኖት ታሪክ አካል አድርገው አቅርበውታል። ታራም ሥሷኔ ውድፇ ይታሜጋፈጎያ ሟኖ ሜምማ በዚህ የኢትዮጵያና የኢትዮጵያውያን የመነሻና የማንነት ታሪክ ጥናት በኢትዮጵያ ምድርና ታሪክ በዘመነ ክርስትና በ በኛ ምዕተ ዓመታት ውስጥ የክርስትና ሃይምኖት ከመጽሐፍ ቅዱስ ጋር ወደ አገሪቱ ከመግባቱ በፊት የዴሁዳውያኑ የኦሪት ሃይማኖትና ሕግ በኢትዮጵያ አለመገኘቱን በኛ ምዕተ ዓመታት ከግብፅ ቤተ ክርስቲያን ሁለቱ የክብረ ነገሥትና የፍትሐ ነገሥት ባሕረ ሕግጋት ወደ ኢትዮጵያ ቤተ መንግሥት ከመግባታቸው በፊት ሰለሞናዊ የተሰኘው ሀ ። ኢትዮጵያዊነት ታሪካዊ መሠረቶችና መሣሬረያዎች የፖለቲካ ተረት ሆነ የሰሜንፈላሻ የኦሪት ሃይማኖት እንዳልነበረና በኛው ምዕተ ዓመት ዘጠኙ ግሪኮሮማዊ ጻድቃን ከግሪክ ቋንቋ ወደ ግዕዝ የተረጎሙት መጽሐፍ ቅዱስ በአክሱምና በአካባቢው አጠናክረው ከመሠረቱት የገዳም ሥርዓትና ከግዕዝ ቋንቋ ጋር በኋላ በሁለተኛው ሚሊኒየም መጀመሪያ ምዕተ ዓመታት በሰሜኑ ደጋማ ኢትዮጵያ በአራቱ የትግሬ የሰሜንፈላሻ የአገውና የአማራ አገሮች ለሁለቱም ተዛማጅ የክርስትናና የኦሪት ሃይማኖቶች ዕድገትና መስፋፋት የጋራ መነሻና መሣሪየ እንደሆነ የሚስከዝቡ አዳዲስ የውይይት ሀሳቦችና አስተያየቶች ወይም ቲሲሶች ቀርበዋል። ይህ ሁሉ ሲሆንና ሲባል በሌላ በኩልቶ በድህረ አክሱም ሥልጣኔ በሰሜኑ ደጋማ ኢትዮጵያ የአራቱን የትግሬ የሰሜንፈሳሻ የአገውና የአማራ ሕዝቦችን ታሪካዊ ክስተትና ዕድገት በተለይ በታላቁ የሰሜን ምስራቅ አፍሪካ ክፍለ እህጉር የኢትዮጵያን ሁለአቀፍ በሀውርታዊ የብዙ ሕዝቦች ቋንቋዎች ባህሎችና ሃይማኖቶች ኅብረተ ሰብ ክስተትና ዕድገት በአጠቃላይ አለቅራኔ የሚገለፁ ሁለቱ ታሪካዊ ኃይሎች በእርግጥ የኢትዮጵያ የመንግሥትና የቤተ ክርሰቲያን ድርጅ ታዊ ተቋማት ናቸው። በዚህ ረገድና ተግባር ከሁሉ በፊት በ የክርስትና ሃይማ ኖትና ትምህርት በሰላማዊ መንገድ ወደ አዋማዊ የአክሱም ምድርና ቤተ መንግሥት የገባው በአገሩ መንግሥትና ሕዝብ ነፃ ፍላጎትና ምርጫ ነው። በዚህ ረጅም የሚሊኒየም ዘመን ውስጥ በአንድ በኩል በግሪኮሮማውያን አማካይነት ከይሁዳውያኑ መጽሐፍ ቅዱስ ጋር ወደ ኢትዮጵያ የገባ ኢትዮጵያዊነት ታረካዊ መሠረቶችና መሣሪያዎች የክርስትና ሃይማኖት በሰሜኑ ደጋአምባ አካባቢ በተለይ በአራቱ ነባር አዋማዊ አጎራባችና ተዛማጅ የእክሱምትግሬ የሰሜን ፈላሻ የአገውና የአማራ ሕዝቦች ዘንድ በሃይማኖትና በባህል ታሪካዊ መስተጋብርና መወራረስ በማስከተሉ አራቱም ማኅበረሰቦች በተዛማጅ የክብረ ነገሥትና የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት መሠረት በመካከለኛው ምስራቅ የይሁዳውያኑን ሕዝብ ጥንታዊ ታሪክና ባህል ከኦሪት ሃይማኖት ጋር በእምነት ግፊት የራሳቸው አድርገው እንደወሰዱ ይታወሳል።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

Comments:


memezon

Download options | Convert to Pdf | Book of the day

© dirzon | Terms of Service | Privacy | About | Services | Contact