Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
የመጽሐፉ የፊት ሽፋን በሰነድ በትውፊት በአርኪኦሎጂ ዐሊንጉዊስ ቲክስና በፖሌኦንቶሎጂ መረጃዎች ሳይ በዘመናዊ የጥናት ሜቶዶሎጂ በአገርኛ ቋንቋ ያዘጋጀሁትና ባለፉት አምስትና ስድስት ምዕተ ዓመታት ውስጥ የተስፋፉት። ነገር ግን በጎሳ በቋንቋ በባህልና በዕድገት ደረጃ በተለያዩ የኢትዮጵያ ማኅበረሰቦች መካከል ለአገራዊና ለባሀላዊ መስተጋብርና መወራረስ ድርጅታዊ ኃይሎችና መሣሪያዎች በመሆን ታሪካዊ ሚና እንደ ተጫወቱ የማይካድ ሀቅ ነው። የመንግሥትና የሃይማኖት ግንኙነት ከላይ እንደተባለው በኢትዮጵያ ሦሰቱ መለኮታዊና እህዳዊ የክርስትና የኦሪትና የእስልምና ሃይማኖቶች የተስፋፉትና የኖሩት በኅብረተለቡ ዘንድ የመንግሥት የፖለቲካ ሙሣሪያዎችና አገልጋዮች ሆነው ነው። ሁለቱ ተከታታይና ተዛማጅ የ የኢማም አሕመድ ግራጁ የአመፅ ጦርነትና የ ታላቁ የሕዝቦች የፍለሳና የሰፈራ እንቅስቃሴ በሰሜን ኢትዮጵያ የክርስቲያን መንግሥትና ኅብረተሰብ ሀከበሺ ልክበ ርሃርክ ጅጀፎቨዝርከዐ ከ ከሸበህ ፖ ጸባዐኩ እሸበ ንርበኗበ ሊየ ባኪ ክሮጮ ላጵሶ ጌ ድሌቦ የሕዝብና የመንግሥት ታሪክዙ ገፅ ክ ሸ ከ ቂከ ተክለ ሥላሴ የአጁ ሱስንዮስ ታሪክ። ለምሳሌ በ የኢትዮጵያ የሕዝብና ቤት ቆጠራ ውጤት መሠረትቶ በ ክልሎች ከተቆጠረው ከአገሪቱ ሕዝብቶ የኦሮሞ ቋንቋ ማኅበረሰብ ነው። ዛሬ ግን ። እኔ ከተወለድኩ ፈጣሪዬ ከአመድ አንስቶ ኃይል ስጥቶ ባባቶቹ መንግሥት አቆመኝ።
ፐነሠይኢ እቲ ለ ላ መታሰቢያ ይህ የኢትዮጵያዊነት ታሪካዊ መሠረቶችና መሣሪያዎች የኢትዮ ጵያን ጥንታዊ የእስላም ሥልጣኔና የአገሪቱን ሕዝቦች የመስተጋብር እና የመወራረስ ታሪክ ከገዜና ከዘመን ጨለማ ወደ ብርሃን አውጥተው ለትው ልድና ለዓለም ላሳወቁ የሕዝብና የአገር ባለውለታዎች ማለትም በሐረር ከተሜ ኤሜሬት ሰነድ የኢትዮጵያን የሸዋ ሱልጣኔት ታሪክ ላቆየው የሐረሩ ጸሐፊ የሐርላና የሀዲያ እስላም ሕዝቦችንና መንግሥታትን ታሪክ በአጹ አምደ ጽዮን ዜና መዋዕል ለጻፈውና ሰሙ ለማይታወቅ ኢትዮጵያዊ ጸሐፈፊ በዎቹ የይፋት የሀዲያ የደዋሮ የአርባቢኒ የሸርካ የባሌና የደራ ሱልጣኔቶችን ታሪክ ለግብፁ ጸሐፊ አልዑመሪ ላስተማረው ኢትዮጵያዊ የሕግ ምሁርና ዲፕሎማት ሼክ ጀማሉዲን አብደላህ የይፋት የሀዲያ የደዋሮ የአርባቢኒ የሸርካ የባሌና የደራ ሱልጣኔ ቶችን ታሪክ ከሼክ ጀማሉዲን አብደሳህ ተምሮ በመጽሐፍ ለትውልድና ለዓለም ላቆየውና በ ለሞተው ግብፃዊ ጸሐፊ ለፈድለአላህ አልዑመሪ የኢትዮጵያ የሰለሞናዊ ክርስቲያን ዓዎችንና የሃሽማይት ዋላስማ እስ ላም ሱልጣኖችን የጦርነት ታሪክ ከስባቱ የይፋት የሀዲያ የደዋሮ የአርባቢኒ የሸርካ የባሌና የደራ ሱልጣኔቶች ታሪክ ጋር መዝግቦ ላቆየው ግብፃዊ ጸሐፊ አህመድ ማክሪዚ የኢማም አሕመድን የአመጽ ጦርነት ታሪክ ፉቱሕ አል ሐበሻ በተሰኘ መጽሐፍ ጽፎ ለትውልድና ለዓለም ላቆየው ለኢትዮ የመኑ የሕግ ምሁር ሸሃበዲን ቢን አብዱልቃድር የኢትዮጵያን የ ታላቁን የሕዝቦች እንቅስቃሴ ታሪክ በቅደም ተከተል በዜና ዘጋላ በሠረጸ ድንግል ዜና መዋፅዕፅል በሱሰንዮስ ዜና መዋዕልና በጋላ ታሪክ ጽፈው ላቆዩት ለኢትዮጵያ የቤተ መንግሥት ጸሐፊዎች ባሕሪይ ወልደሃይማኖት ተክለሥላሴና አጽመ ጊዮርጊስ ዘረኛ የውጭ አስተማሪዎች የኢትዮጵያን ጥንታዊ የደአማትአክሱም ሥልጣኔ ፈጣሪዎች ከአሲያ መጤ ሴማውያን ናቸው ብለው ለረጅም ዘመን ለዓለም ያስተማሩትን ተረት ውድቅ በማድረግ የሥልጣኔው ፈጣሪ ባለቤት ነባርና ሉአላዊ የኢትዮጵያ ሕዝቦች መሆናቸውን በአርኪኦሎጂ መረጃና ትምህርት በቅደም ተከተል ር በዩ ጄሀ ልክበህር እና ሚፍ ከህ ዐር ከሀር በተሰኙ ተከታታይ ጥናቶች ለዓለምና ለትውልድ ላረጋገጡ የኢፒግ ራፊ ምሁራን የደቹ ፕሮፌሰር አብራሃም ጆሃን ድሬዊስና የሉክሰምበርጉ ፕሮፌሰር ሮፔ ሽናይደር መታሰቢያ ነው። ከውጭ አገር ወደ አገሬ ከተመለስኩ በኋላ ከ እስከ በኢትዮጵያ ማስታወቂያ ሚኒስቴር በኢትዮጵያ ባህል ሚኒስቴር በኢትዮጵያ ብሔረሰቦች ጥናት ኢንስቲትዩት በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪቱኾብሊክ ኢፌድሪ ሕገ መንግሥት ኮሚሽንና በኢፌድሪ ፓርላመንት ዋና የታሪክ ኤክስፐርት በመሆን በድምሩ ለሀያ አንድ ዓመታት በዚህ የኢትዮጵያዊነት ታሪካዊ መሠረቶችና መሣሪያዎች ጥናት በስፋትና በዝርዝር የቀረበውን የራሴን የኢትዮጵያ ጥንታዊና በሀውርታዊ የብዙ ሕዝቦች ቋንቋዎች ሃይማኖቶችና ባህሎች ኅብረተሰብና መንግሥት ታሪክ ግንዛቤ ትምህርትና ትርጉም በሚመለከት የስድስት ጥናታዊ መጻሕፍት ሕትመትና ስርጭት ጨምሮ በልዩ ልዩ የትምህርት የባህልና የመገናኛ መንገዶች መድረ ኮችና መሣሪያዎች ማለትም በሕትመት ሥራ በስብሰባ በመጽሔ ቶችና በጋዜጦች በሕዝባዊና በመንግሥታዊ ጉባኤዎች በብሔራዊ አትላስ በሬዲዮና በቴሌቭዥን ሚዲያ በድምሩ በመቶ አምሳ የሚቆጠሩ ጥናታዊ ጽሑፎችንና ንግግሮችን በማቅረብ የራሴን አዲስ የኢትዮጵያ ታሪክ ትምህርትና ትርጉም ለኅብረተሰቡ በሕዝባዊ የአገር ቋንቋና ባህል አቅርቤአለሁ። በመሆኑም ዛሬ በድህረ አብዮት በኢትዮጵያ በአንድ በኩል በአገሪቱ የብዙ ሕዝቦች ቋንቋዎች ባህሎችና ሃይማኖቶች ሕብረ ተሰብና ታሪክ ላይ በውጭ አገር አስተማሪዎች ትምህርት የተፈጠ ኙጫ ኢትዮጵያዊነት ታሪካዊ መሠረቶችና መሣሪያዎች ረውን ግድፈት በባህላዊ ትምህርትና አብዮት ለማስወገድ በሌላ በኩል ደግሞ የኢትዮጵያን ረጅም የሕዝብና የመንግሥት ታሪከ በሳይንሳዊ ሥልተ ጥናትና ትርጉም እንደገና ለማጥናትና ለመጻፍ በሙያውና በመስኩ በተሰማሩ የአገሪቱ ምሁራን ፊት የማይታጠፍና የማይታለፍ ትውልዳዊ ግዴታና ኃላፊነት ተደቅኗል። የኢትዮጵያዊነት ታሪካዊ መሠረቶችና መሣሪያዎች ማውጫ ገጽ መቅድምና መግቢያ ቪጂህኛቪ የኢትዮጵያ የብዙ ሕዝቦች ኅብረተሰብና መንግሥት ክስተትና ፅድገት ጂነሽ የስሜንፈላሻና የሙስሊም ሕዝቦች ታሪክ ጥናትና ግንዛቤ ዝዥ ክፍል አንድ ልትኖጵያ ታሪክ ግምገማና ትንተና ኢትዮጵያና ኢትዮጵያውያን የኢትዮጵያ በሀውርታዊ ታሪክ መነሻና ዕድገት የኢትዮጵያ ታሪክ መነሻና የባለቤት ጥያቄ ሠ የኢትዮጵያ ሕዝቦች መጤዎች አይደሉም የኢትዮጵያ ቋንቋዎች ሀገር በቀል ናቸው የኢትዮጵያ ሥልጣኔ ጥንታዊ ነው አውሮፓውያን የማንነት ችግር አለባቸው የሰው ዘር መገኛ የአፍሪካ አህጉር ነው ዜ። ኔን የእፍሮእስሲያ ቋንቋዎች መነሻና ትምህርት የኢትዮጵያ ወንዞች የአፍሪካ ሥልጣኔ ምንጮች ናቸው የተማከለ ቋንቋ ወጣት ነው ሠ የጉራጌ አመጣጥ ታሪክ ተፊ ተኔ ዓዓ ህ ሄሄ ጨፊ» ዜሬ ዕፊ ሩ ነጮች የአፍሪካን ሥልጣኔ ክደዋል ዚህ ህ ነፊ ህህፊ ሠ» » ፊህ ለኢትዮጵያ ታሪክ በቂ ስፍራ አልተሰጠም የኢትዮጵያ የጂኦፖለቲካ ታሪክ ግንዛቤ የኢትዮጵያና የአረቦች ግንኙነት ታሪክ የኢትዮጵያ ጥንታዊ ሥልጣኔ ዕድገትና ዓለማቀፋዊ ይዘት የኢትዮጵያ የ የታሪክ መረጃ ያልተገኘበት ብ ጨለማ ዘመን ዜዜ የኢትዮጵያና የአረቦች የጂኦፖለቲካ ታሪክ ዢ ። ኔ በዘመነ እስልምና ዋዜማ በአካባቢው የዓለም ኃያላን መንግሥታት አሰላለፍ የኢትዮጵያ የአረቢያ ዝት ታሪካዊ መነሻ የኢትዮጵጵ ነገሥታትና ወታደሮች በአረቢያ ኢትዮጵያዊነት ታሪካዋ መሠረቶችና መሣሪያዎች የአይሁዶች ጦርነትና የኢትዮጵያ ግዛት በየመን አረቢያ የኢትዮጵያውያኑ የ የሂጃዝ አረቢያ ሰፈራና የእስልምና ክስተት በመካ የ የኢትዮአረብ ሙስሊም ስደተኞች በኢትዮጵያ ኢትዮጵያና እስልምና የጦርነት ተፅዕኖ በኢትዮጵያ ታሪክ ላይ የኃይለኛ መንግሥትና የደካዌ ኅብረተሰብ ግንኙነት ዢዜ የመንግሥትና የሃይማኖት ግጌኙነት የሕዝቦች እንቅስቃሴና ባህላዊ መወራረስ በኢትዮጵያ የሰብአዊ መብትና ነፃነት ጥያቄበኢትዮጵያ ታሪክ የጦርነትና የሰብአዊ መብት ቅራኔ የሰብአዊ መብትና ነፃነት ትምህርት ታሪካዊ መነሻና ዕድገት የሰብአዊ መብትና የነፃነት ሞዴሎች የተፈጥሮ ሕግ ሞዴል የማህበራዊ ሥርዓት ሞዴል የዲሞክራሲያዊ ሥርዓት ሞዴል የ የተባበሩት መንግሥታት የሰብአዊ መብቶችና ነፃነቶች ቻርተር ምሥረታ የተመድ የሰብአዊ መብቶችና ነሹቶች ታሪክ የኢትዮጵያ ታሪክ ድልና ትንሣኤ የሕዝብ የመብት ትግልና ድል የታሪክ ትንሣኤና ትምህርት በአዲሲቱ ኢትዮጵያ የእስልምና መነሻና ሚና በኢትዮጵያ ታሪክ ክፍል ሁለት የኢትዮጵያና የኢትዮጵያውያን የመነሻና የማንነት ግንዛቤ የታሪክ መረጃ ትርጉምና ትምህርት ጨጨ የቅድመታሪክና የዘመነታሪክ ልዩነትና ግንኙነት የታሪክ መረጃ ዓይነቶች የኢትዮጵያ የፖሌኦንቶሎጂ መረጃ የኢትዮጵያ ታሪክ የሰነድ መረጃ የኙንትኢትዮጵያ ታሪካዊ ክስተትና ዕድገት የኢትዮጵያ ረጅም የሰነድ መረጃ ታሪክ መቋቋጩቋቋይኦሯጩ የአርኪኦሎጂ ሳይንስና የኢትዮጵያ ታሪክ ግኝት የኢትዮጵያና የኢትዮጵያውያን የመነሻና የማንነት ግንዛቤ የኀኅብረተሰብና የሃይማኖት ግንኙነት የሃይማኖት ማኅበራዊ ትምህርትና ተግባር የሃይማኖት ድርጅትና ተግባር በጥንቱ አዋማዊ ግብፅ የሃይማኖት ምሥጢራዊ ባሕሪውና ግልጽ ማኅበራዊ ፋይዳ ክፍል ሦስት የኢትዮጵያ ሃይማኖቶች ዓይነትና ብዛት የአዋማዊ ሃይማኖት ቀዳሚ መነሻና ሚና አሰቢኑስ የትሮጅሎዳውያን የፀሐይ አምላክ የደአማታውያኑ አዋማዊ አማልክትና ሃይማኖት የአክሱማውያኑ አዋማዊ አማልክትና ሃይማኖት የደቡብ ኢትዮጵያ አዋማዊ ሃይማኖቶችና የታሪክ መረጃዎች የክርሰትና ሃይማኖት ታሪካዊ መነሻና ዕድገት የክብረ ነገሥቱ የኢትዮጵያና የኢትዮጵያውያን ትምህርት በኢትዮጵያ ከክርሰትና በፊት የኦሪት መገኘት ጥያቄ በአለቃ ታዬ የኢትዮጵያ ታሪክ ላይ የቀረበ ሂስ የክርስትና ታሪካዊ መነሻና ትምህርት በኢትዮጵያ የክርስትና አባት አሰተማሪዎች የኢትዮጵያ የ ጨለማ ዘመን የክርሰትና የዕድገትና የመስፋፋት ዘመን የሰሜንፈላሻ የኦሪት ሃይማኖት ታሪካዊ መነሻ ዕድገትና ውድቀት የሰሜንፈላሻ የጂኦፖለቲካ ታሪካዊ ፋይዳ ኦሪታዊ የሰሜንፈላሻና የክርስቲያን ነገሥታት የጂኦፖለቲካ ጦርነት የአክሱም ሥልጣኔ ውድቀትና የመንግሥቱ የመስፋፋት ታሪክ የክብረ ነገሥትና የፍትሐ ነገሥት ትምህርት መነሻና ሚና በኢትዮጵያ ታሪክ በአክሱም ሥልጣኔ ውድቀት የሰሜንፈላሻ ሚና ጥያቄ የጉዲት ተረትና የሰሜንፈላሻ ሕዝብ ቅጣት ጻ ኢትዮጵያዊነት ታሪካዊ መሠረቶችና መሣሪያዎች የትግሬ የሰሜንፈላሻ የእገውና የእማራ ሕዝቦች የጋራ መነሻና ዕድገት የሥርዓተ ኦሪት ታሪካዊ መነሻ በኢትዮጵያ የኢትዮጵያ መምህራን ተግባር በሰሜንፈላሻ አገር የእዎስጣጤዎሳውያኑ የ የኦሪት አመፅና ድል የ የሰሜንፈላሻና የክርስቲያን ነገሥታት ጦርነቶች የደቡብ ኢትዮጵያውያን ቆቁምፅ ተፅዕኖ በሰሜንፈላሻ ታሪክ ላይ በሰሜንፈላሻ አገር የጎንደር መንግሥት ታሪካዊ መነሻና ውጤት የሠርፀድንግልና የሰሜንፈላሻ ጦርነቶች የቱርክ ነፍጠኞችና መድፎች በሰሜንፈላሻ ተራሮች የ የካሌፍ አምባ የመድፍና የመርግ ጦርነት የ የረድኤት አምባ የመድፍና የመርግ ጦርነት የ የጉሸን ወርቅ አምባ የመድፍና የመርግ ጦርነት የሰሜንፈላሻ መንግሥት ውድቀት የ የሃይማኖት ጦርነት የካቶሊክሚሲዮናውያን ትምህርትና በኢትዮጵያ የ የዳግማዊ ጌዴኦን አመፅና የሰሜንፈላሻ መንግሥት ፍፃሜ የጦርነቱ ታሪካዊ መነሻና ውጤት የ የአገው አመፅና የኢትዮጵያ የካቶሊክ መንግሥት ውድቀት ጮ የቤተ እሥራኤልፈላሻ ሥቃይና የስደት ፍጻሜ የእስልምና ሃይማኖት ታሪካዊ መነሻና ዕድገት ከእስልምና በፊት የኢትዮጵያና የአረቦች ታሪካዊ ግንኙነት የኢትዮጵያና የሮማውያን የፖሊሲ ስምምነት በአረቢያ ኢትዮጵያ በአረቢያ ላይ የነበራት ፖሊሲ ታሪካዊ መነሻና ዕድገት የ የይሁዳውያኑ አመፅ በአረቧያ በእረቢያ የኦሪትና የክርስትና ሃይማኖቶች ጦርነትና ውድቀት የ የአረብ ስደተኞች በኢትዮጵያ የይሁዳውያኑ የአረቢያ አመፅና ውድቀት ጻሃ ። ሪ መሠ የኢትዮጵያ የ የደቡብ አረቢያ መንግሥት ፅድገትና ውድቀት ሠ የኢትዮጵያና የቁረይሽ አረብ ግንኙነት መነሻና ዕድገት ሪ የኢትዮጵያውያኑ የሂጃዝ አረቢያ ሰደትና ሰፈራ በእስልምና ክስተት ዋዜማ በሂጃዝ የኢትዮጵያና የቁረይሽ አረቦች ግንኙነት ብእስልምና ምሥረታና ግምባታ የኢትዮጵያውያን ተሳትፎና የድል ኣስተዋጽኦ ጨጨ የታሪክ መረጃ ምንጮች የእስልምና ዓለም አቀፋዊ ክስተትና ዕድገት በ የኢትዮጵያውያን ተሳትፎና የድል አስተዋጽኦ በእስልምና ምሥረታ ብቁረይሽ አሪቦች ጦርነት የኢትዮጵያ ሀበሾች ማንነትና ሚና የሀበሻ መንግሥት መነሻና ውድቀት በየመን አረቢያ ዜ በኢትዮጵያ ታሪክ ላይ የሙስሊሙ ዓለም ሚና ክፍል አራት የእስልምና ሃይማኖትና መንግሥት መነሻና ዕድገት በኢትዮጵያ በዘመነ እስልምና የኢትዮጵያ የቀይ ባሕር በሮችና መንገዶች የኢትዮጵያ እስላማዊ ሥልጣኔ ክስተትና ዕድገት የታሪክ መረጃ ምንጮች ነ የኢትዮጵያ የማኸዙማይትና የሃሽማይት ዋላስማ ሥርወ መንግሥታት ታሪካዊ መነሻ የኢትዮጵያ የሸዋ ቀዳሚ ሱልጣኔት ረጅም የኦፖ ፖለቲካ ቃሪክ ክፍል አምስት የኢትዮጵያ የሕዝብና የመንግሥት ረጅም የስያሜ ታሪክ የሀበሻና የአጋዓዚያን ነገዶች ጥያቄ በኢትዮጵያ ታሪክ የሀበሻ ታሪካዊ መነሻና ትርጉም በአረቡ ዓለም በኢትዮጵያ ታሪክ የሀበሻና የአጋዓዚያን ጥያቄ ማብራሪያ ጺዥ ኢትዮጵያዊነት ታሪካዊ መሠረቶችና መሣሪያዎች የአረቦቹ የአፍሪካውያን ግንዛቤና ስያሜ የኢትዮጵያ የአገርና የመንግሥት ስያሜ ረጅም ታሪክ መደምደሚያ የውጭ አገር አስተማሪዎች ትምህርት ተጽዕኖ በኢትዮጵያ ታሪክ ላይ የመረጃ ምንጮች ን እ ግ ንን ተ ተ ቫን ከ ቴን ሄሄ ዓፊ የመረጃና የማስረጃ ምንጮች ካርታና ቻርት ብ የዓለም ቋንቋዎች የመነሻና የሥርጭት ካርታና ቻርት የኢትዮጵያ ጥንታዊና በሀውርታዊ የ ዓመታት ታሪክ ካርታ በ ዘውዳዊ ምዕክልና በተጀመረ ጊዜ የኢትዮጵያ የነጸ ሕዝቦችና መንግሥታት ካርታ የኢትዮጵያ የ የኢማም አህመድ ጦርነት ካርታ የኢትዮጵያ የ ታላቁ የሕዝቦች እንቅስቃሴ ካርታ የኢትዮጵያ የ ታላቁ ምዕክልና ታሪክ ካርታ የውጭ ኃይሎች ግፊት የኢትዮጵያ የትግልና የድል ካርታ ሠንጠረዥ የኢትዮጵያ የቋንቋ ቤተሰቦችና ማህበረሰቦች ዝርዝር በ የሕዝብና ቤት ቆጠራ ከ በላይ የሰው ቁጥር ያላቸው የኢትዮጵያ የ ብሔረሰቦች ዝርዝር በ የሕዝብና ቤት ቆጠራ የኢትዮጵያ ሃይማኖቶች ዓይነትና ብዛት የኢትዮጵያ የፖሌኦንቶሎጂና የአርኪኦሎጂ መረጃዎች ግኝት በ የኢትዮጵያን የድንጋይ ላይ ጽሑፎች ያገኙ ምሁራን በ የኢትዮጵያ የድንጋይ ላይ ጽሑፎችን የተረጎሙ ምሁራን ፊ በኛው ምዕተ ዓመት በጀማለዲን ዑማሪ ግምት የኢትዮጵያ የሰባት ሁልጣኔቶች የመሬት ስፋትና የሠራዊት ዝዛት የዘር ሐረግ የኢትዮጵያ የማኸዙማይትና የሃሽማይት ዋላስማ ሥርወ መንግሥታት የነገደ ቁረይሽ ሐረግ ኢሃ ዱኢዑስያርት ታሪ መሠረቶችና መግሬያዎች መቅድምና መግቢያ የኢትዮጵያ የብዙ ሕዝቦች ኅብረተሰብና መንግሥት ክስተትና ዕድገት ያጴንኖቷሜኙታኦ ፖሪነዊዎ መሠረዶችና ሙሃሬፈዖዎቻ የተሰኘው ይህ መጽሐፍ የኢትዮጵያና የኢትዮጵያውያን የመነሻና የማንነት ጥናት ነው። መጽሐፉ በአዲስ ሳይንሳዊና ዘመናዊ የጥናት መረጃ ሥልትና ሚዛን በሕዝባዊ የአገር ቋንቋና ባህል እስከ ዛሬ ድረስ በተገኙና በታወቁ የጂኦ ፖለቲካ የትውፊት የሰነድ የሊንጉዊስ ቲክስ የቋንቋ ሳይንስ የአርኪኦሎጂ ከከርሰ ምድር የሚገኙ ጥንታዊ ጽሑፎች የፓሌኦንቶሎጂ ከከርስ ምድር የሚገኙ የቅድመ ታሪክ የአጥንትና የድንጋይ መሣሪያዎች እና የኢሾሉሽን ደታዊ የተፈጥሮ የሕይወትና የሰው ክስተትና ዕድገት ትምህርት መረጃዎች ማስረጃዎች ግኝቶችና ማብራሪያዎች ላይ የተመሠረተ የኢትዮጵያ ጥንታዊና በሀውርታዊ የብዙ ሕዝቦች ቋንቋዎች ሃይማኖቶችና ባህሎች ኅብረተሰብዙ መንግሥትና ታሪክ አዲስ ትምህርትና ጉም ነው። ቄ የግዕዝ ቋንቋ ፊደልና ጽሕፈት ጨምሮ የኢትዮጵያ ጥንታዊና አዋማዊ የደአማትአክሱም መንግሥትና ሥልጣኔ በግብፅ በአውሮፓና በኢትዮጵያ ክርስቲያን ጸሐፊዎችና አስተማሪዎች አንደ ተገመተው ከኢየሩሳሌምና ከአረቢያ የገቡ ሴማዊ የአይሁድና የአረብ ነገዶች ፈጠራ ሳይሆኑ የኢትዮጵያ ጥንታዊና ነባር ሕዝቦች ምርት አንደሆኑ በታሪክ መረጃና ትምህርት በትክክል ተረጋግጧል። በዚህ አጭርና አጠቃሳይ የተፈጥሮ የሰው የአእምሮታ የዕውቀት የሀሳብ የተግባር የቋንቋ የድርጅት የባህል የሥርዓትና የታሪክ ግንዛቤ ትምህርትና ትርጉም መሠረት የኢትዮጵያ ጥንታዊና በሀው ርታዊ የብዙ ሕዝቦች ቋንቋዎች ሃይማኖቶችና ባህሎች ኅብረ ተሰብና መንግሥት ምንጭና መነሻ የሰሜን ምስራቅ አፍሪካ ክፍለ እህጉር ነው። ከታሪክ አኳያ የዚህ የ የክፍለ አህጉሩ ነባርና አጎራባች ሕዝቦች የመስተጋብርና የመወራረስ ሁኔታ ሂደትና ውጤት ለኢትዮጵያ በሀውርታዊ ኅብረተሰብና ታሪክ ዕድገት አንድ ታላቅ መነሻና መሠረት እንደሆነ የታሪክ መረጃና ትምህርት ያስተ ምራል። በዚህ መሠረታዊና ዘላቂ በሆነ የቋንቋ ቤተሰቦችና ማኅበረ ሰቦች የመስተጋብርና የመወራረስ ሁኔታና ሂደት ማለትም የኢትዮጵያ ሕዝቦችን ብዛትና አንድነት ጉዳይ በሚመለከት በአገሪቱ ረጅም የሕዝብና የመንግሥት ታሪክ በአንድ ምዕተ ዓመት ጊዜ ውስጥ ብቻ የአዋማዊ ኦሮሞ የገዳ ሕዝባዊ ሥርዓትና እንቅስቃሴ ያደረገውን ታላቅ አስተዋጽዖ የአክሱም መንግሥትና ሥልጣኔ በ ዓመታት የክርስትና ሃይማኖት በ ዓመታት የእስልምና ሃይማ ኖት በ ዓመታት እንዲሁም ሰለሞናዊ የአማራ ሥርወ መንግሥት በ ዓመታት ዘመን አላደረገም። ስኢትዮጵያ በሀውርታዊ ኅብረተሰብና መንግሥት በቀድሞ ዘውዳዊ ሥርዓት ማዕከላዊ ርዕሰ ጉዳይ ሁለአቀፍ የመሬት የብሔረሰብ የቋንቋ የሃይማኖት የባህል የትምህርትና የመንግሥት ሥልጣን ችግር ነውየችግሩ ታሪካዊ መነሻና ዕድገት በርኛው ምዕተ ዓመት በሰሜን ምስራቅ አፍሪካ ክፍለ አሀጉር ከሁለቱ የደቡብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ተዛማጅና ተከታታይ የ የኢማም አሕመድ የአመጽ ጦርነትና የ ታሳቁ የሕዝቦች የፍለሳና የሰፈራ እንቅስቃሴ ጥምር ታሪክ ጋር በቅርብና በጥብቅ የተያያዘ የጭቆና ሥርዓት ነው። ነገር ግን በኢትዮጵያ በሀውርታዊ የብዙ ሕዝቦች ቋንቋ ዎች ሃይማኖቶችና ባህሎች ኅብረተሰብ በተጠቀሱ የጎንደር የትግ ራይና የሸዋ ክርስቲያን ነገሥታትና የጦር ኃይሎች ፖሊሲና ተግባር በጎብረተሰቡ ላይ የተማከለው ዘውዳዊ መንግሥትና ሥርዓት በአገሪቱ ለተዛማሣጅና ሁለአቀፍ የመሬት የብሔረሰብ የቋንቋ የሃይማኖት የባህል የሥርዓት የትምህርትና የመንግሥት ሥልጣን ችግሮች ጻ ኢትዮጵያዊነት ታሪካዊ መሠረቶችና መሣሪያዎች ታሪካዊ መነሻና ምክንያት በመሆን በአጭር ጊዜ ውስጥ በአንድ በኩል የራሱን የዘውዳዊ መንግሥትና የገዥ መደብ ውድቀት በሌሳ በኩል ደግሞ የኢትዮጵያ ሕዝቦች ቋንቋዎች ሃይማኖቶችና ባህሎች ነፃነትና አርነት እንዴት እንዳስከተለ ይህ የኢትዮጵያዊነት ታሪካዊ መሠረቶችና ጮሣሪያዎች የታሪክ ዕውነታ እውቀትና እው ነት ያስተምራል። በነዚህ ጽሑፎች መሠረት የግዕዝን ቋንቋ ፊደልና ጽሕፈት ጨምሮ የኢትዮጵያን ጥንታዊ የደአማትአክሱም መንግሥትና ሥልጣኔ የፈጠ ሩት በቅርቡ ዘመን የአውሮፓ ምሁራን እንደገመቱት ከእስያ ክፍለ አህጉር ወደ ኢትዮጵያ ገቡ የተባሉት የውጭ ኃይሎች ሳይሆኑ የአገሪቱ ነባርና ጥንታዊ የአፍሪካ ሕዝቦች ናቸው። ይህን የኢትዮጵያ ጥንታዊና በሀውርታዊ ታሪክ መነሻና ባለቤት በተመለከተ ከእፎይታ መጽሔት ዝግጅት ክፍል በቀረበው ጥያቄ መሠ ረት የሰጠሁት ማብራሪያ የዚህ ኢትዮጵያዊነት ታሪካዊ መሠረቶችና መሣሪያዎች ጥናት አካል ስለሆነ እንደሚከተለው ቀርቧል። የኢትዮጵያ ታሪክ ከመካከለኛው ምስራቅ ታሪክ ቅድሚያ አለው። የኢትዮጵያ ቋንቋዎች ሀገር በቀል ናቸው ከ ጀምሮ በኢትዮጵያ ከፍተኛ የአርኪዮሎጂ ጥናት ተካሄዷል። የኢትዮጵያ ሕዝብ ታሪክ ባሕር ነው። በዚህ መሠረት የኢትዮጵያ ጥንታዊና በሀውርታዊ የአክሱም የብዙ ሕዝቦች ቋንቋዎች ባህሎችና ሃይማኖቶች ኅብረተሰብ አንድ በተወሰነ ሥፍራና ታሪካዊ ወቅት የአንድ የተወሰነ መሬት ሕዝብና የፖለቲካ የበላይ ሥልጣን ሕጋዊ ቅንጅትና ድርጅት በመሆኑ አንድ ሉአላዊ መንግሥት ነው። የኢትዮጵያና የአረቦችን ታሪካዊ ግንኙነት በሚመለከት በመ ቀሌ ከተማ ኅዳር እና ቀን በ በተካሄደው «እስሐማ ነጃሺ ሲምፖዚየም» ላይ ከደራሲው በተሰጠው የጂኦፖለቲካና የታሪክ የኢትዮጵያዊነት ታሪካዊ መሠረቶችና መሣረያዎች ሌክቸር እንደተገለጸው የኢትዮጵያ ጥንታዊና በሀውርታዊ የአክሱም መንግሥትና ሥልጣኔ በአራቱ አጎራባች የሰሜን ምስራቅ አፍሪካ ክፍለ አህጉር የዓባይ ሸለቆ የቀይ ባሕርና የአረቢያ እስትራቴጂያዊ አካባቢዎች በሥፍራና በጊዜ አድጎና ተስፋፍቶ በሁለቱ ጥንታዊና አጎራባች የኢትዮጵያና የአረብ ሕዝቦች መካከል በሥፍራ በጊዜ በንግድ በቋንቋ በባህል በፖለቲካ በሃይማኖትና በታሪክ የጠበቀና የጠለቀ ግንኙነት እንዴት እንደፈጠረ ብሎም ከ ባሉት አምሳ ዓመታት በተፃራሪ የውስጥና የውጭ ኃይሎች ላይ ለአረቦቹ እስላማዊ ሃይማኖት መንግሥትና ሥልጣኔ ዓለም አቀፋዊ ትግልና ድል በኢትዮጵያ ሕዝብና መንግሥት የተደረገው ታሪካዊ የድል አስተዋፅኦ እንደሚከተለው ቀርቧል። ይሀ አስገራሚ ታሪክ በዘመነ ክርስትና በመጀመሪያ አምስትና ስድስት ምዕተ ዓመታት ውስጥ በቀይ ባሕርና በአረቢያ በኢትዮጵያና በአረብ ሕዝቦች መካከል የነበረው መልካም የጂኦፖለቲካ ግንኙነት ዓይነተኛ መግለጫ እንደሆነ በዚህ ጥናት በቀረበው የታሪክ መረጃና ትምህርት ሄ ኢተዯጵያዊነት ታሪካዊ መሠረቶችና መሣሪያዎች ተረጋግጧል። ጭ የኢትዮጵያ ጥንታዊና በሀውርታዊ የ ዓመታት ታሪክ ካርታ ጽ ምንጭ ላጌድ ኢትዮጵያ የታሪክ መነሻ ። ፖሥሪያጵ ፈድ የኃይለኛ መንግሥትና የደካማ ኅብረተሰብ ግንኙነት በኢትዮጵያ ጥንታዊና በሀውርታዊ ኅብረተሰብ በኛው ምዕተ ዓመት በአንድ በኩል የሰው ልጅን አጠቃላይ የመነሻ ታሪክ በሚመለከት ዘመናዊ የኢሾሉሽን የፖሌኦንቶሎጂ የሊንጉስቲክስና የአርኪኦ ሎጂ ሳይንስ የእውቀትና የትምህርት አብዮት አስገኝቷል። የኢትዮጵያ ጥንታዊና በሀውርታዊ የ ዓመታት ታሪክ ካርታ በል የኢትዮጵያዊነት ታሪካዊ መሠረቶችና መሣሪያዎች ፈ ቦደጦርንታ ፅዕኖ ዕዲ ቀዖምፏኖ ፖሪክጵ ይ የኃይለኛ መንግሥትና የደካማ ኅብረተሰብ ግንኙነት በኢትዮጵያ ጥንታዊና በሀውርታዊ ኀብረተሰብ በኛው ምዕተ ዓመት በአንድ በኩል የሰው ልጅን አጠቃላይ የመነሻ ታሪክ በሚመለከት ዘመናዊ የኢሾሉሽን የፖሌኦንቶሎጂ የሊንጉስቲክስና የአርኪኦ ሎጂ ሳይንስ የእውቀትና የትምህርት አብዮት አስገኝቷል። ከላይ እንደ ተባለው ሰሜን ምስራቅ አፍሪካ ክፍለ አህጉር የኢትዮጵያ ጥንታዊና በህውርታዊ የብዙ ሕዝቦች ቋንቋዎች ሃይማኖቶችና ባህሎች ኅብረ ተለብና መንግሥት የመነሻ ምድር ነው። ከሰፊው የኢትዮጵያ በሀውርታዊ ኅብረተሰብ ክስተትና ዕድገት አኳያ ሲታይ ደግሞ የብዙ ሕዝቦች ቋንቋዎች ሃይማኖቶችና ባህሎች ታሪክ ነው። ከሥርዓትና ከትምህርት አኳያ የተጠቀሰው የኢትዮጵያ ሕዝቦች ቋንቋዎች ሃይማኖቶችና ባህሎች ብዛትና አንድነት በአንድ በኩል የኅብረተሰቡን ጥንታዊነት ያሳያል በሌላ በኩል ደግሞ ለረጅም ዘመን ዕድገትና ለውጥ ያልተካሄደበት ኋላቀር ኅብረተሰብ መንግ ሥትና ሥርዓት መሆኑን በግልፅ ያስተምራል። በዚህ ረገድና ተግባር በጥንታዊ የደአማት የሳባ ጄ እብዚ ርጪ ሀዩ ሀፎ የኢ ትዮጵያዊነት ታሪካዊ መሠረቶችና መሣሪያዎች የግዕዝና የግሪክ ቋንቋዎች ተጽፈው ከከርሰ ምድር በቅርቡ በአርኪኦ ሎጂ ጥናት በተገኙ ጽሑፎች መሠረት በዎቹ ዓመተ ምህረት መለኮታዊና አሀዳዊ የክርስትና ሃይማኖት በግሪኮሮማውያን አስተማ ሪዎች አማካይነት ወደ አገሪቱ እሰኪገባ ድረስ የኢትዮጵያ ጥንታዊ ምድርቶ ሕዝብ መንግሥት ሃይማኖትና ሥልጣኔ አዋማዊ እንደ ነበር ተረጋግጧል። ባጭርና በጥቅል ለማስቀመጥ ከጎንደር ከትግራይና ከሸዋ ታሪካዊ የክርስቲያን ክልሎች ከላይ በተመለከተው የክርስቲያን ኃይሎች የፖለቲካ ትምህርት መሠረት በተከታታይ በተነሱ በአጁ ኺህከርበቢ ጄደ ከ የኢትዮጵያዊነት ታሪካዊ መሠረቶችና መሣሪያዎች ነገሥታት ቴዎድሮስ ዮሐንስና ምኒልክ የዘውዳዊ ምዕክልና ፖሊሲና ፖለቲካ በተፈጠረው የኢትዮጵያ በህውርታዊ የብዙ ሕዝቦች ቋንቋዎች ሃይማኖቶችና ባህሎች ኅብረተሰብና መንግሥት የተከስቱ የሥርዓት የፖለቲካ የአስተዳደር የኢኮኖሚ የባህል የትምህ ርት የብሔረ ስብና የመደብ ሁኔታዎችና ኃይሎች ቅራኔዎችና ግፊቶች በአንድነት ተደምረው ባጭር የታሪክ ዘመን ውስጥ የ የኢትዮጵያ ሕዝባዊ አብዮትን አስከተሉ።