Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ከሀኪ ኪ ህ ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች እና ሥነጽሁፍ አማርኛ ትምህርት ክፍል የኢትዮጵያ ሥነጽሑፍ ቅኝት ሀሃፀሃ ዐየ ከዐሀከ ከ ለ በ የኮርሱ መምህር ፍጹም ኩራባቸው ጋዜጣ በየባህል መድረክ አምድ ግጥም ምንድን ነው።
ከሀኪ ኪ ህ ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች እና ሥነጽሁፍ አማርኛ ትምህርት ክፍል የኢትዮጵያ ሥነጽሑፍ ቅኝት ሀሃፀሃ ዐየ ከዐሀከ ከ ለ በ የኮርሱ መምህር ፍጹም ኩራባቸው የኮርሱ መግቢያ የትምህርቱ መጠሪያ የኢትዮጵያ ሥነጽሑፍ ቅኝት ሀሃ ዐ ከሀልቢ ከ ይባላል መለያው ለ ነው የሥነጽሁፍ ህልውና በቃልም በጽሁፍም ነው። ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች እና ሥነጽሁፍ አማርኛ ትምህርት በዐዐፈዐዐሀ የኢትዮጵያ ሥነጽሑፍ ቅኝት ሀሃፀሃ ዐየ ከዐሀከ ከ ለ በ የኮርሱ መምህር ፍጹም ኩራባቸው ምዕራፍ አንድ የኢትዮጵያ ሥነጽሑፍ ልደት ሥነጽሁፍ ምንድን ነው። እውነት ነው ነገር ግንጸጾእነዚህ መፃህፍት የሥነጽሑፍ ስራ ናቸው ልንል አንችልም ብያኔው እንደ መጀመሪያው ብያኔ ሁሉ በአሁኑ ስዓት ተቀባይነት የሌለው ብያኔ ወይም ንድፈ ሀሳብ ነው ይህ ብያኔ ተቀባይነት እንዳይኖረው ያደረጉትን ንድፈ ሀሳቦችንም ከዚህ በታች መመልከት እንችላለን የሥነጽሁፍን መጠነ ርዕይ አጥብቦ መመልከቱ የዚህ ንድፈ ሀሳብ ተከታዮች አንድን ስራ ሥነጽሁፍ ነው ለማለት ስራው የሚያነሳውን ርዕሰ ጉዳይ የርዕሰ ጉዳዩ ክብደትና የአቀራረብ ጥበብ የተፃፈበትን የቦታና የጊዜ ድንበር አልፎ ተነባቢነት ወይም በሌላ አገላለፅ የዘመን ተሻጋሪነት ብቃት ያለው መፅሐፍ መሆን አለበት በማለት ነው እንደምሳሌ የሚያቀርቧቸውም የጥንታዊቷን ግሪክ ፀሐፍት እነሆሜርን ፕልቶን አርስቶትልንና የመሳሰሉትን ታላላቅ ፈላስፎች የፍልስፍናና የማኅበረሰብ ጥናቶችን የሚመለከቱ ስራዎችን ነው እውነትም የግሪካውያኑ ስራዎች የብዙ ሀያስያንን ቀልብ የሳቡ ያመራመሩና የማኅበረሰብን ርዕሰ ጉዳዮች በስፋት የዳሰሱ ስራዎች ናቸው ነገር ግን የንድፈ ሀሳቡ አቀንቃኞች እነዚህን ስራዎች ብቻ ሥነጽሁፍ ናቸው ብለው መቁጠራቸው የሥነ ጽሁፍን መጠነ ርዕይ ስለሚያጠበው በአሁኑ ስዓት ተቀባይነት እንዳያገኝ ሁኗል ምክንያቱም ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች እና ሥነጽሁፍ አማርኛ ትምህርት ክፍል የኢትዮጵያ ሥነጽሑፍ ቅኝት ሀሃፀሃ ዐየ ከዐሀከ ከ ለ በ የኮርሱ መምህር ፍጹም ኩራባቸው ቀሩ ሥነጽሁፍ የሚባለው የኪነጥበብ ስራ በውስጡ ስነቃልን ተውኔትን ልቦለዶችን እና ኢፒኮችን አካቶ ስለሚይዝ መጠነ ርዕይው በጣም ሰፊ የሆነ የኪነጥበብ ዘርፍ ነው ቀሩ ከዚህ በተጨማሪም ሥነጽሁፍ የሰው ልጅ ስሜት ፍላጎትና አመለካከት መግለጫ እና የዕለት ተዕለት ገጠመኝ ማንፀባረቂያ ነው ይህ የሰው ልጅ የተባለው ፍጥረት ደግሞ ለህልውናው ሲል ጎንበስ ቀና ማለቱን አይቋረጥም ይህ እስካልተቋረጠ ድረስ ደግሞ ሥነጽሁፍም በየጊዜው መከየኑ የማይቀር ጉዳይ ስለሆነ ታላላቅ ስራዎችን ዘመን ተሻጋሪ ስራዎችን ብቻ ሥነጽሁፍ ናቸው ብሎ መቁጠሩ አስቸጋሪ ነው ቀሩ በሌላ መልኩ ሁሌም የሥነጽሁፍ ስራ ዘመን ተሻጋሪ ሊሆን አይችልም ምክንያቱም ወቅታዊ ይዘት ያላቸው ሥነጽሁፎች ዘመን ላይሻገሩ ይችሳሉ ይህ የሚሆነውም ይዘቱ የሚያገለግለው ለዚያ ወቅትና ቦታ ብቻ ስለሆነ ድንበር ጥሰው የመሄድ ጉልበት የላቸውም ምን አልባትም በአንድ ዘመን እጅግ የተጨበጨበለትና ልሂቅ የተባለለት ስራ በዘመን ወይም በርዮተ ዓለም ለውጥ ታላቅነቱ ወይም ዘመን ተሻጋሪነቱ ሊያከትም ይችላል ለዚህ ትልቅ ምሳሌ የማሆነን የሥነጽሁፍ ዘርፍ ስነቃል ነው አንድ ስነቃል በአንድ ወቅት ከተከወነ በኋላ በሌላ ጊዜ በተመሳሳይ ሁኔታ ላይከወን ይችላል በተለይም የስነ ቃሉ የከዋኝ ስሜት ማኅበራዊ አጋጣሚና የተሳታፊ ብዛት እንደዘመኑ ማኅበረሰብ ስሜትና ፍላጎት ሊለያይ ይችላል ለምሳሌ በአፄቴዎድሮስ ዘመነ መንግስት አንዲት አልቃሽ ያወረደችውን ስነቃል ልስጣችሁና እንዴት ዘመን ሊሻገር እንደማይችል አብረን እንመልከተው አንድ እግር በርበሬ መንቀል አቅቷቸው አንድዶ አቃጥሎ ለብልቦ ፈጃቸው ይህ ስነቃል የአፄቴዎድሮስን ጨካኝነትና ህዝቡ ደግሞ እሱን ከስልጣን ማባረር ባለመቻሉ የደረሰበትን አስከፊ ነገር የገለፀችበት ነው ይህ ቃልግጥም በአሁኑ ስዓት ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች እና ሥነጽሁፍ አማርኛ ትምህርት ክፍል የኢትዮጵያ ሥነጽሑፍ ቅኝት ሀሃፀሃ ዐየ ከዐሀከ ከ ለ በ የኮርሱ መምህር ፍጹም ኩራባቸው ሲከወን አይሰማም ወይም አታይም ዘመንና የርዕተ ዓለም ለውጥ ቃል ግጥሙን ከክወና አስወጥቶታል ስለዚህ እንደ ንድፈ ሀሳቡ አቀንቃኞች ይህን ቃልግጥም ሥነጽሁፍ አይደለም ልንል ነው ማለት ነው ምንም እንኳ ሥነጽሁፎች ዘመን ተሻገረው አለመሄዳቸው ደረጃቸውን ዝቅ ሊያደርገው ቢችልም ከሥነጽሁፍነታቸው ግን ሊያወጣቸው አይችልም ዘሪሁን አስፋውም አንድ ሥነጽሁፍ ዘመን ባለመሻገሩ ምክንያት በደረጃው ዝቅ ያለ ሥነጽሁፍ ሊባል እንደሚችል እንዲህ ሲል ይገልፀዋል አንዳንድ ደራሲያን ዘላቂነትና ሁለንተናዊነት በሌላቸው ጭብጮች ላይ ያተኩራሉ እንዲህ ያሉት ጭብጦች ደራሲ በአንድ ወቅት በአንድ በተወሰነ አካባቢ ብቻ የተፈፀመ ጉዳይን ለማንፀባረቅ የሚያመጣቸው እውነትነታቸው ለወቅቱና ለቦታው ብቻ የሆኑ ጭብጦች ናቸው ወቅቱ ካለፈ የአንባቢን ልብ የማይሰርቁና ተረስተው ሊቀሩም የሚችሉ ናቸው በወቅታዊ ጭብጦች ላይ ያተኮረ ልቦለድ ዘላቂነት ያላቸውን ጭብጦች ከያዙት ጋር ሲወዳደር ደረጃቸው ዝቅ ያለ ነው ተብሎ ይገመታል የጽሁፍ ሀብት የሌላቸውን ማኅበረሰቦች ያገለለ መሆኑ ሌላኛውና ይህንን ብያኔ ውድቅ የሚያደርገው ነጥብ ሥነጽሁፍ ማለት ታላላቅ መፅሐፍት ብቻ ናቸው ማለቱ ነው ምክንያቱም ሥነጽሁፍ የሚባሉት ታላላቅ መፅሀፍት ብቻ ከሆኑ ስነቃል ድራማ ወይም ተውኔት የሥነጽሁፍ ዘርፍነታቸው ተረሳ ማለት ነው ይህ ደግሞ ከባድ ስህተት ነው የሰው ልጆች ሀሳባቸውን ከጽሁፍ ይልቅ በቃላዊ ሥነጽሁፍ በጨዋታና በቀልድ ለብዙ ሽህ ዘመናት ሲገልፁ ኖረዋል በሌላ አገላለፅ በሰው ልጅ የስልጣኔ ታሪክ ውስጥ የጽሁፍ ሀብት የተጀመረው እጅግ ዘግይቶ ሲሆን አሁንም ደረስ ይህን ጽሁፍ ጥበብ ያላገኙ ቋንቋዎች እጅግ ብዙ ናቸው ይህ በሆነበት ነባራዊ ዓለም ውስጥ የሥነጽሁፍን ብያኔ ለተፃፉና ታላላቅ ለሚባሉ ስራዎች በመስጠት ወርደ ጠባብ ካባ ማልበስ ዓለም ከምታስተናግደው ነባራዊ እውነታ ጋር ይጋጫል ለዚህ ነው ብያኔው ተቀባይነት ያጣው ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች እና ሥነጽሁፍ አማርኛ ትምህርት ክፍል የኢትዮጵያ ሥነጽሑፍ ቅኝት ሀሃፀሃ ዐየ ከዐሀከ ከ ለ በ የኮርሱ መምህር ፍጹም ኩራባቸው ሥነጽሁፍ ከተፃፈ ሥነጽሁፍ ያልፋል ወረደ ሰፊ የኪነጥበብ ዘርፍ ነው ለዚህም ነው ሥነጽሁፍ በተለያዩ ቅርጾች በቋንቋ አማካኝነት የሚከሰት ስለሰዎች በሰዎች ለሰዎች የሚዘጋጅ የገጠመኝ ማንፀባረቂያና ህይወትንና እውነትን ባንድ አጣምሮ የሚይዝ ህልውናው በቃልም በጽሁፍም የሆነ የፈጠራ ስራ ነው የሚባለው ይህ ብያኔ እንግዲህ በዋናነት ሥነቃልን ሥነግጥምን ተውኔትን ረጅምና አጭር ልቦለድን እንዲሁም ከነዚህ ጋር ኪነጥበባዊ ተቀራራቢነት ያላቸውን ጽሁፎች ማለትም ወጎችን የመነባንብ ጽሁፎችን ልዩ ልዩ የስነቃል ሀብቶችን ያጠቃልላል ማለት ነው ስለዚህ ሥነጽሁፍ የሚባለው የኪነጥበብ ዘርፍ ታላላቅ መፅሀፍትን ብቻ የሚያጠቃልል ሳይሆን በተለያየ ቅርፅና ፈጠራዊ በሆነ መንገድ የቀረቡትን ነገሮች በሙሉ የሚያካትት ነው በጥቅሉ እንዲህ አይነት ብያኔ ሩ በቀደምት ሥራዎች ላይ ብቻ የሚያተኩር በመሆኑ በየዘመኑ በአሁኑ ዘመን የሚፃፉ ሥነጽሁፋዊም ሆነ ሥነጽሁፋዊ ያልሆኑ ታላላቅ ሥራዎችን የሚዘነጋ ይመስላል በአብዛኛው ታላላቅ ሥራዎችአየተባሉ በተደጋጋሚ የሚዘከሩት ፀሐፍትና መፃህፍት የምዕራቡ ዓለም ውጤቶች በመሆናቸው የሌሎች ዓለማትን ሰዎች የአፅምሮ ፀጋ ታላላቅ መፃህፍት መዛፍ የሚችሉ በርካታ ከአምሮዎችን ማለት ነው የዘነጋ ነው ሥነጽሁፍን እንደ አንድ የጥናት መስክ አለመመልከቱ ይህ ብያኔ ፈጠራዊ አዕምሮን በእጅጉ የሚጋፋ ከመሆኑም በላይ ሁሉንም ሥራዎች ታላቅ የሚል መለያ ለጥፎ ከአንድ ምድብ ማጨቁ ነው ይህም ማለት ከሥነጽሁፍ ውጭ ያሉትን ሥራዎች በታላቅነታቸው ብቻ ከፈጠራ ሥራ ጋር አንድ ላይ በማካተት ለማወዳደር አስቸጋሪእና የማይሞከር የማይመከርም በመሆኑ ብያኔውን የተዋጣለትእንዳይሆን አድርጎታል ሥነጽሁፍ እንደ ምናብ የፈጠራ ስራዎች ዐበበከኪ በበከሃሮ ከሃ ኒነ ዐኽ ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች እና ሥነጽሁፍ አማርኛ ትምህርት ክፍል የኢትዮጵያ ሥነጽሑፍ ቅኝት ሀሃፀሃ ዐየ ከዐሀከ ከ ለ በ የኮርሱ መምህር ፍጹም ኩራባቸው ይህ ንድፈ ሀሳብ ከላይ ከጠቀስናቸው በተሻለ መልኩ በአሁኑ ስዓት ተቀባይነትን ያገኘ ንድፈ ሀሳብ ነው የዚህ ንድፈ ሀሳብ አቀንቃኞች የሚከተሉት ሀሳብ አንድ ስራ ተፅፎ ስለተገኘ ብቻ ሥነጽሁፍ ሊባል አይችልም ሥነጽሁፍ ለመባል በማንኛውም ቅርፅ ይቅረብ ወይም በቀረበበት መንገድ ማለትም በቃልም ሆነ በጽሁፍ ሲቀርብ እውናዊውን የሰው ልጅ ገጠመኝ ስሜትና ፍላጎት እምነትና አስተሳሰብ ፈጠራዊነት ተጨምሮበት ኪናዊ በሆነ መንገድ መቅረብ ሲችል ነው የሚል አስተሳሰብ አላቸው ምክንያቱም አንድ ስራ ኪናዊ በሆነ መንገድ መቅረብ ከቻለ ከሌሎች ጽሑፎች ከጋዜጣዎች ከታሪክ መፅሀፎች ከፍልስፋና መፅሐፎች ከደብዳቤዎችና ከመሳሰሉት በተሻለ መልኩ የሰውን ልጅ ስሜት የመንካት የመመሰጥ የመማረክ የማሳዘን የማስደሰትና የማስደነቅ ባህሪ ይኖረዋል ብለው በማሰብ ነው ይህ ሶስተኛው የሥነጽሑፍ ብያኔ ወይም አተያይሩ ሥነጽሑፍ የምናብ ወይም የፈጠራ ውጤት መሆኑን የሚገልጽ ነው ሥነጽሑፍ የማንኛውም የፈጠራ ውጤት መጠሪያ እና በፈጠራ ሥራ ላይ ለሚካሄድ ምርምሮች እንዲሁም የትምህርት መስኩም ስያሜ በመሆን የሚያገለግልበት ሲሆን የተሻለውና ተቀባይነት ያለው አተያይ ነው ሥነጽሑፍ በከያኒው በደራሲው የተፈጠረ ወይም ከያኔው የሚያበጀው የኪነጥበብ ሥራ ሲሆን በቋንቋ አማካይነት የሠው ልጅ የተለያዩ ገጠመኞች የሚንፀባረቅበት ህይወትን መእውነትንና ውበትን አጣምሮ የያዘ ጥበብ ነው ምንምመእንኬ ሥነጽሑፍ የሚለው ቃል በቁሙ ሲታይ ትኩረቱ ጽህፈት ጽሑፍ ከሚለው ጉዳይ ጋር በመያያዙ የተነሣ የጽሑፍ ጥበብ ከመጀመሩ በፊት የሠው ልጅ ይጠቀምበት የነበረውን ቃላዊ ጥበብ ያላካተተ ቢሆንም ቀደም ብለው ከቀረቡት ሁለት የሥነጽሑፍ ብያኔዎች ወይም አተያዮች በተሻለ መልኩ ተቀባይነት ያለው መሆኑ ግልጽ ነው በመሆኑም በዚህ ብያኔ መሠረት ሥነጽሑፍ ሥንል ህልውናቸው በቃል ሆኖ ውበትሩ ጥልቀትና ምጥቀት ያላቸውን የፈጠራ ውጤቶች ሥነቃል ጭምር መሆኑን ልንገነዘብ ይገባል የሥነጽሁፍ አጀማመር የግእዝ ሥነጽሁፍ ታሪክ ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች እና ሥነጽሁፍ አማርኛ ትምህርት ክፍል የኢትዮጵያ ሥነጽሑፍ ቅኝት ሀሃፀሃ ዐየ ከዐሀከ ከ ለ በ የኮርሱ መምህር ፍጹም ኩራባቸው የግዕዙን ሥነጽሁፍ ሁኔታ በቀጥታ ከማንሳት የጽህፈት አጀማመርን ማስቀደም ተገቢ ነው። የግሪክ ስልጣኔ አክሱም ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች እና ሥነጽሁፍ አማርኛ ትምህርት ክፍል የኢትዮጵያ ሥነጽሑፍ ቅኝት ሀሃፀሃ ዐየ ከዐሀከ ከ ለ በ የኮርሱ መምህር ፍጹም ኩራባቸው አካባቢ ሰፍኖ መኖሩን የሚያሳይ ነው። በተጨማሪም ከዕብራይስጥ ከሱርት እና ከግሪክ ቋንቋ በርካታ ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች እና ሥነጽሁፍ አማርኛ ትምህርት ክፍል የኢትዮጵያ ሥነጽሑፍ ቅኝት ሀሃፀሃ ዐየ ከዐሀከ ከ ለ በ የኮርሱ መምህር ፍጹም ኩራባቸው መንፈሳዊ መጻህፍትን ወደ ግእዝ ቋንቋ በማስተርጎም ለግእዙ ሥነጽሁፍ እድገት የበኩላቸውን ድርሻ የተወጡ የመጀመሪያው የኢትዮጵያ ጳጳስ ናቸው። ከመካከለኛው ዘመን የሥነጽሁፍ እድገት ጋር በርካታ ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች እና ሥነጽሁፍ አማርኛ ትምህርት ክፍል የኢትዮጵያ ሥነጽሑፍ ቅኝት ሀሃፀሃ ዐየ ከዐሀከ ከ ለ በ የኮርሱ መምህር ፍጹም ኩራባቸው መጻህፍት በመድረሳቸው የሚጠቀሱት ከነገስታቱ ዐጹ ዘርዓያዕቆብ እና ከመነኮሳቱ አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ ናቸው። እንዲያውም ከፈጠራ ይልቅ ለኢልቦለድ ጽሁፍ ተግባር በተለይ ለሃይማኖት ነክ ጉዳይ ጽሁፎች መከተቢያነት ይውል ነበር ማለት ይቻላል ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች እና ሥነጽሁፍ አማርኛ ትምህርት ክፍል የኢትዮጵያ ሥነጽሑፍ ቅኝት ሀሃፀሃ ዐየ ከዐሀከ ከ ለ በ የኮርሱ መምህር ፍጹም ኩራባቸው ምዕራፍ ሁለት የአማርኛ ሥነጽሑፍ ጉዞ ከኛው መክዘ ኛው አጋማሽ መግቢያ በዚህ ምዕራና ስር ከዎቹ አንስቶ እስከ ዎቹ ድረስ ባለው ዘመን የነበረው የአማርኛ ስነጽሁፍ ይዳሰሳል በዚህ ዘመን ሄሃይማኖትን ለማስፋፋት ሲባል በሚስዮናውያንና በኦርቶዶክስ ፃይማኖት ሊቃውንት በአማርኛ የቀረቡ ልዩ ልዩ ጽሁፎች የተዳሰሱበት እንዲሁም የዘመኑ የአማርኛ ሥነጽሁፍ የተቃኘበት ነው ሁለተኛው በአፄ ቴዎድሮስ ዘመነ መንግስት ጊዜ የነበረው የአማርኛ ሥነጽሁፍ ሁኔታ የዚያን ዘመን የአማርኛ ሥነጽሁፍ እንቅስቃሴ በነበረበት ሁኔታ ላይ እንዲገኝ ያደረጉ ምክንያቶች እና ለዘመኑ የአማርኛ ሥነጽሁፍ በዋቢነት የሚጠቀሱ ስራዎች የቀረቡበት ነው ሶስተኛው ደግሞ በአፄ ምኒልክ ዘመን የነበረው የአማርኛ ስነጽሁፍለዘመኑ ስነጽሁፍ አስተዋጽኦ ያደረጉ ስራዎቻቸው የተቃኙበት ነው ከኛው መክዘ ያለው ዘመን የሥነጽሁፍ ሁኔታ በኛው ምዕተ ዓመት የመጨረሻ እና የኛው የመጀመሪያው ዐሰርት ላይ በኢየሱሳዊያን እና በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን መካከል በተካሄደው ፍልሚያ አማርኛ ቋንቋ ለሃይማኖት ጽሁፎች መከተቢያነት እስራ ላይ በስፋት ውሎ ይገኛል በዘመኑ የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ሊቃውንትም በበኩላቸው ምዕመናኑ ወደ ሌላ ዛይማኖት እንዳይለወጥባቸው የተለየዩ ዛይማኖት ነክ ጉዳዮችን በአማርኛ ቋንቋ እየባፉ ማቅረብ ችለዋል ከዚህም የተነሳ ዘመኑ ጠንከር ያለ የዛይማኖት ክርክር የተካሄደበት የዛይማኖት መከራከሪያ ጽሁፎች በአማርኛ ቋንቋ የተፃፉበት እና ከግዕዝ ቋንቋ የተተረጎሙበት ዘመን ነበር ማለት ይቻላል በዘመኑ በተካሄደው የሃይማኖት ማስተማርና ማስፋፋት ጥረት በአማርኛ ቋንቋ ከቀረቡት ጽሁፎች ውስጥ ከአፍረንጅ የምንለይበት ከጀርመን ዛይማኖት ሚስጥረ ቁርባን አና ምስጢረ ትንሳኤ ሙታን የሚሉት በምሳሌነት ይጠቀሳሉ የዚህ ዘመን የአማርኛ ሥነጽሁፍ ሲነሳ አባ ጎርጎርዮስ የተባሉት ሊቅ ይጠቀሳሉ አባ ጎርጎርዮስ በዚያ ዘመን በተለይም በኛው መክዘ ለነበረው የአማርኛ ሥነጽሁፍ በምሳሌነት ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች እና ሥነጽሁፍ አማርኛ ትምህርት ክፍል የኢትዮጵያ ሥነጽሑፍ ቅኝት ሀሃፀሃ ዐየ ከዐሀከ ከ ለ በ የኮርሱ መምህር ፍጹም ኩራባቸው የሚጠቀሱ ጽሁፎችን እንዳቀረቡ ምሁራን ይገልፃሉ ዮናስና ሌሎች ምሁራኑ እንደሚሉት የአባ ጎርጎርዮስ ጽሁፎች ለኛው መክዘ የአማርኛ ሥነጽሁፍ ዓይነተኛ ማገናዘቢያ ናቸው አባ ጎርጎርዮስ በዘመኑ በአማርኛ ቋንቋ ከጻፏቸው ስራዎች ውስጥ የሚከተለው ግጥም ይጠቀሳል ግጥሙ ኢዮብ ሉዶልፍ በ አካባቢ ባሳተሙት የአማርኛ ሰዋሰው የሚል መጽሀፍ ውስጥ ተካትቶ እንደሚገኝ እነ ዮናስ ይጠቅሳሉ የአባ ጎረጎርዮስ ድርሰት በአምሀርኛ ስንቱን ተናግሬ አፈጅ የደረሰኝ አርዳታ ነገር አያገኘኝ ጹኑአ ከብዙኀ ቦታ ስአሊተ ምሕረት ማርያም ይፈጀው አንደሆን አንጅ ዝምታ ከጽውህት ጀምረሽ አስከ ማታኖ ስምሽን ጸርቼ ክጮህ ጉለ ጊዜ ሀንደ ጊዜ ሳትይኝ ቆይታ ወትሮ ስትፈጽሜ ግዳጄን በተርታ አጅጉን ይመስገን አምላክ አግዚአብፄር የጉሉ ጌታ ጠበቃ የሰጠኝ አንችን አብስሎ ጸላት ሲነሳብኝ ለፋታ ድካሜን አውቆ አንዳልረታኖ አንዳገለገልሽ አፄም በተቻለኝ ጾታ እመቤቴ ሰጠሁሽ ማኅታ አማርኛ ለኮሌጅ ደረጃ በዚህ ዘመን ለነበረው የአማርኛ ሥነጽሁፍ ከሚጠቀሱት ስራዎች ውስጥ መጻህፍተ ቅዱሳትም ይገኛሌሉ በዚህ ዘመን መጽሐፍ ቅዱስ ወደ አማርኛ ቋንቋ ተተርጉሟል አባ አብርፃም የሚባሉ ኢትዮጵያዊ መነኩሴና አስለን የሚባሉ ፈረንሳዊ በጋራ በመሆን በ እኤአከ መላውን መጽሐፍ ቅዱስ ወደ አማርኛ ቋንቋ ተርጉመው ማጠናቀቃቸውን ፒተር ፃዛይሊንግ የተባሉ ጀርመናዊ ሚስዮን ደግሞ በ እኤአ የዮሐንስ ወንጌልን ወደ አማርኛ ቋንቋ ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች እና ሥነጽሁፍ አማርኛ ትምህርት ክፍል የኢትዮጵያ ሥነጽሑፍ ቅኝት ሀሃፀሃ ዐየ ከዐሀከ ከ ለ በ የኮርሱ መምህር ፍጹም ኩራባቸው መተርጎማቸውን አምሳሉ አክሊሉ ይገልፃሉ በተለይም የአባ አብርፃምና የአስለን የመጽሐፍ ቅዱስ የአማርኛ ትርጉም ስራ አስር አመታትን የፈጀ በጥንቃቄ የተተረጎመና በጥሩ አማርኛ የቀረበ የተዋጣለትም እንደሆነ አምሳሉ ጠቅሰዋል በዘመኑ ሚስዮናውያን ወደ ኢትዮጵያ በመምጣት ሃይማኖታቸውን ለማስፋፋት ጥረት ያደረጉበት ነበር ሚስዮናውያን ለሃይማኖት ማስተማሪያነት የሚያገለግሉ የተለያዩ ሃይማኖታዊ ጽሁፎችን በአማርኛ ቋንቋ እየፃፉ ለማሰራጨት ሞክረዋል መጻሀፍት ቅዱሳትንም ወደ አማርኛ ቋንቋ ለመተርጎም ሞክረዋል የተወሰኑትንም አሳትመዋቸዋል ሆኖም ይህ ዘመን ከኛው መክዘመን እስከ ኛው መክዘ አጋማሽ ድረስ ከነበረው ዘመን ጋር ሲነጻጸር የአማርኛ ሥነጽሁፍ የተዳከመበት ዘመን ነበር በኛው መክዘ ለነገስታቱ ማወደሻ በአማርኛ ቋንቋ እንደ ተፃዓፉት በርከት ያሉ ግጥሞች አልተፃፉም በዘመኑ በአማርኛ ቋንቋ የቀረቡት ሀተተዊ ዝርዋዊ ጽሁፎችም ቢሆኑ ብዙ አልነበሩም ለዚህም በዋነኛ ምክንያትነት የሚጠቀሰው ዘመኑ የግዕዙ ሥነጽሁፍ ያደገበትና የበለፀገበት ስለነበረ አብዛኛው የሥነጽሁፍ ስራ በግዕዝ ቋንቋ ይቀርብ የነበረ መሆኑ ነው ይደያ ያላማርኛ ሥፉኑጵሃያታፍ ፅሳሄ መድሂንነ መፇ በአዔ ቴዎድሮስ ዘመነ መንግስት የነበረው የአማርኛ ሥነጽሁፍ ከቀደመው ዘመን ሥነጽሁፍ ጋር ሲወዳደር የተሻለ እንደሆነ በመስኩ ላይ የተለያዩ ጽሁፎችን ያቀረቡ ምሁራን ለምሳሌ አምሳሉ ዮናስና ሌሎች ይገልባሉ የዚህ ዘመን የአማርኛ ሥነጽሁፍ ከቀድሞው ዘመን የአማርኛ ሥነጽሁፍ ጋር ሲወዳደር በተሻለ ሁኔታ ላይ እንዲገኝ ካደረጉት ምክንያቶች ውስጥ የአፄ ቴዎድሮስ አስተዋጽዖ ሃይማኖታቸውን ለማስተማርና ለማስፋፋት ወደ ኢትዮጵያ የመጡ ሚስዮናውያን እና የማተሚያ መሳሪያዎች በመጠኑም ቢሆን ከቀድሞው በተሻለ መቋቋማቸው የሚሉት ይጠቀሳሉ አጹ ቴዎድሮስ ለአማርኛ ቋንቋ የነበራቸው በጎ አስተያየት በተግባር የተገለጸው ከውጭ መንግስታት ጋር በአማርኛ መጻጻፋቸው ለንግስት ቪክቶሪያ በጥቅምት ዓም እና የንጉሥ ታሪክ በአማርኛ ቋንቋ እንዲጻፍ ያደረጉ የመጀመሪያው ንግሥ በመሆናቸው ነው ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች እና ሥነጽሁፍ አማርኛ ትምህርት ክፍል የኢትዮጵያ ሥነጽሑፍ ቅኝት ሀሃፀሃ ዐየ ከዐሀከ ከ ለ በ የኮርሱ መምህር ፍጹም ኩራባቸው የንጉሥን ዜና መዋዕል በአማርኛ ቋንቋ የጸፉት መጽሐፈ ጨዋታ ስጋዊ ወመንፈሳዊ የተባለው መጽሐፍ ደራሲ ደብተራ ዘነብ ናቸው አምሳሉ ሑ በአጹ ቴዎድሮስ ዘመን ለነበረው የሥነጽሁፍ ሁኔታ አስተወጽዖ ካበረከቱ ነጥቦች ውስጥ ሌላው ደግሞ የሚስዮናውያን እንቅስቃሴ ነው በኢትዮጵያ የሥነጽሁፍ ታሪክ አማርኛ የጽሁፍ ቋንቋ እንዲሆን ከሆነ በኋላም የበለጠ እንዲጎለብት ሚስዮናውያን ያበረከቱት አስተዋጽኦ በጣም ከፍተኛ ነው ሚስዮናውያን ከኛው መክዘ አካባቢ አንስቶ አማርኛ የጽሁፍ ቋንቋ ለመሆን በሚፍጨረጨሩበት ወቅት ዛይማኖታቸውን ለማስፋፋት ሲሉ ያደረጉትን ጥረትና በቋንቋው የጻፏቸውን ስራዎች ተመልክተናል በአጹ ቴዎድሮስ ዘመነ መንግስትም ይህ የሚስዮናውያን ተግባር ቀጥሎ ነበር ሃዛሃይማኖታቸውን ለማስተማርና ለማስፋፋት የሚረዲቸውን የተለያዩ ጽሁፎችን በአማርኛ ቋንቋ እየዓፉ አሰራጭተዋል ከዚህ በተጨማሪም ሃይማኖታቸውን ለማስተማር የሚያግዚቸውን መጻህፍት ለማሳተም ሲሉ የተለያዩ ድርሳናት ያስረዱናል ከነዚህና ከመሳሰሉት ነጥቦችም ሚስዮናውያን የአማርኛ ቋንቋ የሥነጽሁፍ ቋንቋ እንዲሆን ያበረከቱት አስተዋጽኦ ከፍተኛ እንደሆነ እንገነዘባለን በአጹ ቴዎድሮስ ዘመነ መንግስት የአማርኛ ቋንቋ የሥነጽሁፍ ቋንቋ እንዲሆን አስተዋጽኦ ካደረጉት ነጥቦች ውስጥ የሚጠቀሰው ሌላው ነጥብ ደግሞ የጽሁፍ ማባዣ እና የማተሚያ መሳሪያዎች ከበፊቱ ወደ ሀገራችን መግባታቸው የሚለው ነው ሚስዮናውያኑ ሃይማኖታቸውን ለማስፋፋት የሚረዲቸውን መጻህፍት የሚያስገቡት ውጭ ሀገር እያጸፉና እያሳተሙ ነበርኖእየዋሉ እያደሩ ሲያዩት ግን መጻህፍቱን ለማጓጓዝ የሚወስደው ጊዜ መርዘምና የሚጠይቀው ወጭ ከፍተኛ መሆን ሁኔታውን አስቸጋሪ አደረገባቸው ለዚህም መፍትሄው የማተሚያ መሳሪያዎችን ወደ ኢትዮጵያ በማስገባት ማቋቋም እንደሆነ ስላመነበት በተለያዩ ጊዜያት የማተሚያ መሳሪያዎችን በማስገባት አቋቁመዋል እአኤ በ የመጀመሪያ የማተሚያ መሳሪያ ቢያንኬሪ በተባለው የላዛሪስት ቄስ በምፅዋ ላይ እንደተቋቋመ አምሳሉ ይገልፃባሉ የነዚህ ማተሚያ መሳሪያዎች መቋቋም ልዩ ልዩ ጽሁፎች በአማርኛ በብዛት እየተፃፉ ይቀርቡ ዘንድ በር ከፍቷል ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች እና ሥነጽሁፍ አማርኛ ትምህርት ክፍል የኢትዮጵያ ሥነጽሑፍ ቅኝት ሀሃፀሃ ዐየ ከዐሀከ ከ ለ በ የኮርሱ መምህር ፍጹም ኩራባቸው በዚህ ዘመን ለህይማኖት ማስፋፊያነትና ማስተማሪያነት የሚያገለግለሉ መጻህፍት ወደ አማርኛ ቋንቋ ተተርጉመው ተሰራጭተዋል እኤአ በ ከዐ በላይ መጻሀፍት ቅዱሳት በአማርኛ ቋንቋ ታትመዋል። በአጴጹ ምኒልክ ዘመን የተጠቀሱት የስልጣኔ አዝማሚያዎች ለሥነጽሁፍ ስራዎች ከፍተኛ ሚና ነበራቸው የምዕራቡን ዓለም የስልጣኔ ውጤቶች ወደ ሀገር ውስጥ ለማስገባትም ሆነ ከገቡ በኋላ ለመተግበር መጻፍ ያስፈልግ ነበር ለምሳሌ በወቅቱ የወጡት ልዩ ልዩ የመንግስት ማዘዣዎች አዋጆች ደንቦች ህጎች ወዘተ በአማርኛ ቋንቋ እየተፃፉ መሰራጨት ነበረባቸው በሀገራችን የጋዜጣ ስራ የተጀመረውም በዚሁ ዘመን ነው በ ዓም አዕምሮ የተባለው ጋዜጣ ታትሞ ወጣ ጋዜጣው ይቀርብ የነበረው በአማርኛ ቋንቋ ስለነበረ ለዘመኑ የአማርኛ ቋንቋ ሥነጽሁፍ ያበረከተው አስተዋጽኦ በጣም ከፍተኛ እንደሆነ አያጠያይቅም በአጴጹ ምኒሊክ ዘመን የሀገራችን አንዳንድ ደራሲያን ብቅ ብቅ ያሉበትና የተለያዩ የሥነ ጽሁፍ ስራዎችን የጀመሩበትም ነበር ዘመኑ ወጣት ኢትጵያውያንን ዘመናዊ ትምህርት ይከታተሉ ዘንድ ወደ ውጭ ሀገር መላክ የተጀመረበትም ዘመን ነበር በልዩ ልዩ መንገድ ለትምህርትም ሆነ ለሌላ ጉዳይ ወደ ውጭ ሀገር የሄዱ ኢትጵያውያን በውጭው ዓለም አድጎ ከነበረው ሥነጽሁፍ ጋር ተዋውቀዋል የተወሰኑትም ለሥነጽሁፍ ፍላጎት በማሳደር ወደ ሀገራቸው ከተመለሱ በኋላ የተለያዩ የሥነጽሁፍ ስራዎችን በአማርኛ ቋንቋ ጽፈዋል ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች እና ሥነጽሁፍ አማርኛ ትምህርት ክፍል የኢትዮጵያ ሥነጽሑፍ ቅኝት ሀሃፀሃ ዐየ ከዐሀከ ከ ለ በ የኮርሱ መምህር ፍጹም ኩራባቸው በዚህ ዘመን በአማርኛ ሥነጽሁፍ ከሚጠቀሱት ደራሲያን ውስጥ አለቃ ኪዳነወልድ ክፍሌ ብላታ ገብረ እግዚአብሄር ጊላ አፈወርቅ ገብረየሱስ ፊታውራሪ ተክለሃዋርያት ተክለማርያም እና ገብረህይወት ባይከዳኝ ይገኛሉ አምሳሉ ዮናስ እና ሌሎች ገብረ እግዚአብሄር ጊላ በኢትዮሏያ ሥነጽሁፍ ታሪክ የሚታወቁት በአማርኛ ቋንቋ ገጣሚነታቸው ነው አምሳሉ አክሊሉ እንደሚሉት የመጀመሪያው የአማርኛ ገጣሚ ናቸው በተለያዩ ጊዜያት አያሌ ግጥሞችን ጽፈዋል ግጥሞቻቸው የአንዲት ጠንካራና አንድነቷ የተጠበቀ ኢትዮጵያን መኖር ይመኛሉ አንድነት ሀይል አንድነት ጥንካሬ መሆኑን ይገልፃሉ አፈወርቅ ገብረየሱስ በዘመኑ ወደ ውጭ ሀገራት በመሄድ ዘመናዊ ትምህርት ቀስመው ከተመለሱ ኢትዮጵያውያን ውስጥ አንዱ ናቸው ከፍተኛ የሥነጽሁፍ ችሎታ የነበራቸው ስው መሆናቸውንም በዘመኑ በአማርኛ ቋንቋ ከጻፏቸው ስራዎቻቸው እንገነዘባለን በተለይም በዘመናቸው የነበሩ አብዛኞቹ ሊቃውንት በግዕዝ ቋንቋ መጻፋቸውን አጥብቀው ይቃወሙ ነበር ግዕዝ ሁሉም የማይሰማው ሁሉም የማይግባባበት አገልግሎቱ በሃይማኖት ዙሪያ ብቻ የተገደበ ነው በመሆኑም የሥነጽሁፍ ቋንቋ መሆኑን ማቆም አለበት የሥነጽሁፍ ቋንቋነቱን ሁሉም የሚሰማው ሁሉም የሚግባባበት አማርኛ መውሰድ አለበት የሜል ጠንካራ እምነት ነበራቸው ይህንን እምነታቸውንም በተለያዩ ጊዜያት በአማርኛ ቋንቋ በጻፏቸው ስራዎቻቸው በግልጽ አስፍረዋል ከአፈወርቅ ስራዎች ውስጥ አንዱ በ ዓም የታተመው ዳግማዊ ምኒልክ የሚለው ስራቸው ነው ስራው ከታሪክ መጽሐፍነቱ በላይ በሥነጽሁፋዊ ዋጋው ከሁሉም ስራዎቻቸው የላቀ ቦታ የሚሰጠው ነው ዮናስ እና ሌሎች ለማስረጃነት ያህልም ከመጽሐፉ ውስጥ የሚከተለው ቀርቧል ዳሩ ግን ማነው በመልካም አማርኛ አጣፍጦ አሳምሮ ለአንባቢው እንዲቀና ለሰሚው እንዲገባ ትንሽ ትልቁ ሴት ወንዱ እንዲያነበው አድርጎ የሚጥፈው የተማሩት ሊቃውንትም ቅዳሴ ምስጢረ ስላሴ ድጓ ቅኔ መዋሲት ዝማሬ ይመስል በጥንት ባሮጌው ቋንቋ በግዕዝ ብቻ ነው መጻፍ የሚወዱት ይሄን አሮጌ ቋንቋ ግን ለቤተክርስቲያን ትተው የቀረውን የአለሙን ነገር የአለሙን ስራ ግን ሁሉ በሚያውቀው ሁሉ በሚሰማው ሁሉ በሚናገረው ቋንቋ በአማርኛ ቢጽፉ ደግ ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች እና ሥነጽሁፍ አማርኛ ትምህርት ክፍል የኢትዮጵያ ሥነጽሑፍ ቅኝት ሀሃፀሃ ዐየ ከዐሀከ ከ ለ በ የኮርሱ መምህር ፍጹም ኩራባቸው ነበር ለንግድ ጥበብ ለመንግስት የሚጠቅመውን አማርኛውን ማረም ማሳመር ማስተማር ማስማማት ይሻላል ይገባልም አምሳሉ ተክለ ሃዋርያት ተክለ ማርያም በዘመኑ ወደ ውጭ ሀገር በመሄድ ትምህርታቸውን ተከታትለው ከተመለሱ ኢትዮጵያውያን ውስጥ አንዱ ናቸው በሩሲያ በፈረንሳይና በእንግሊዝ ሀገራት ተምረዋል ተክለ ሀዋርያት ተክለማርያም በኢትዮጵያ ሥነጽሁፍ ታሪክ ከፍተኛ ቦታ የሚሰጣቸው የመጀመሪያው ጸሀፊ ተውኔት በመሆናቸው ነው ገብረ ህይወት ባይከዳኝ በዘመኑ ወደ አውሮፓ በመሄድ ዘመናዊ ትምህርት ተከታትለዋል ከፃፏቸው ሁለት ጽሁፎች ውስጥ አንደኛው በ ዓም ብርሃን ይሁን በሚል መጽሄት ላይ የታተመ ደብዳቤ ሲሆን ሁለተኛው ምናልባትም ከዚያ በፊት በ ዓም ተጽፎ በ ዓም የታተመው የመንግስትና የሕዝብ አስተዳደር የሚለው የፖለቲካዊ ኢኮኖሟ መጽሐፋቸው ነው አጤ ምኒልክና ኢትዮጵያ በሚል ርዕስ ለወዳጃቸው ለአቶ ጳውሎስ መናመኖ የፃፉት ደብዳቤ አጠቃላይ ይዘት አፈወርቅ ገብረየሱስ አጴምኒሊክ በኢትዮጵያ አዲስ ስልጣኔን አስፋፍተዋል ለህዝባቸውም ፍትህ የሰፈነበት አስተዳደር መስርተዋል ንጉስ ከእሳቸው በላይ ላሳር በማለት ያራመዱትን ሀሳብ የሚቃወም ነው ጽሁፍ በዘመኑ የነበረውን ፖለቲካዊ እና ማህበራዊ ሁኔታ የሚተነትን ጥልቅ ምሁራዊ ጽሁፍ ነበር አምሳሌ በአፄ ምሂልክ ዘመነ መንግስት የተለያዩ አዋጆች ወጥተዋል ከእነዚህ አዋጆች እና ደንቦች ውስጥ ንጉሱ ለአገሪቱ ህዝብ ያስተላለፉት አዋጅ የሁለተኛው ደግሞ ንጉስ ስርቆትን ለመከላከል ሲሉ ያወጡት ይጠቀሳሉ ሀ እግዚአብሄር በቸርነቱ እስካሁን ጠላት አጥፍቶ አገር አስፍቶ አኖረኝ እኔም እስካሁን በእግዚአብሄር ቸርነት ገዛሁ እንዲህ ብሞትም ሞት የሁሉ ነውና ስለኔ ሞት አላዝንም ደግሞ እግዚአብሄር አሳፍሮኝ አያውቅም እንግዲህም ያሳፍረኛል ብዬ አልጠራጠርም አሁንም አገር የሚያጠፋ ሃይማኖት የሚለውጥ ጠላት እግዚአብሄር የወሰነልንን ባህር አልፎ መጥቷል እኔም ያግሬን ከብት ማለቅ የሰው መድከም አይቼ እስካሁን ዝም ብለው ደግሞ እያለፈ እንደ ፍልፈል መሬት ይቆፍር ጀመር አሁን ግን በእግዚአብሄር ረዳትነት አገሬን አሳልፌ አልሰጠውም ያገሬ ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች እና ሥነጽሁፍ አማርኛ ትምህርት ክፍል የኢትዮጵያ ሥነጽሑፍ ቅኝት ሀሃፀሃ ዐየ ከዐሀከ ከ ለ በ የኮርሱ መምህር ፍጹም ኩራባቸው ሰው ካሁን ቀደም የበደልኩህ አይመስለኝም አንተም እስካሁን አላስቀየምከኝም ጉልበት ያለህ በጉልበትህ እርዳኝ ጉልበትም የሌለህ ለልጅህ ለምሽትህ ለሃይማኖትህ ስትል በሃዘን እርዳኝ ወስልተህ የቀረህ ግን ኋላ ትጣላኛለህ አልተውህም ማርያምን ለዚህ አማላጅ የለኝም ዘመቻዬ በጥቅምት ነውና የሸዋ ሰው እስከ ጥቅምት እኩሌታ ድረስ ወረይሉ ከተህ ላግኝህ ለ የሌባ ነገር የተቀጣህልኝ መስሎኝ ከዚህ ቀደም እጅህንም እግርህንም ቆረጥኩሁ በጅራፍም ገረፍኩህ ግንባርህንም ተኮስኩ አንተ ግን መስረቅህን የማትተው ሆንክ አሁንም ስትሰርቅ የተገኘህ ሌባ ባሪያ ሆነህ ትገዛለህ ሌብነትክን ተወኝ እንግዲህ ግን በከተማም በባላገርም ሲሰርቅ ባሪያ ሲፈነግል ያገኘውን ሰው እጁን ይዘህ አምጣልኝ ግንባሩን እየተኮስኩ እስከ ልጅ ልጅህ ባሪያ አደርግህ እንድተገዛው መርቄ እሰጥሃለሁና እያሰርክ ታሰራዋለህ ዮናስ እና ሌሎች በአጹ ምንሊክ ዘመን በተለያዩ የጽሁፍ ዘርፎች ወጥ ስራዎች ታይተዋል የመጀመሪያው የአማርኛ ሀተታ ልቦለድ በኋላ ጦቢያ ተጽፏል ልቦለዱ ወጥ ስራ ነው ተብሎ ተቀባይነትን ያገኘ ሲሆን ዛሬ ዛሬ ግን ታሪኩ ከውጭ መጽሀፍ የተወሰደ ነው የሚሉ ወገኖች ብቅ ብቅ ብለዋል ዘመኑ በአማርኛ ቀርቶ በአንጋፋውና በነባሩ የግዕዝ ቋንቋ ከዚያ ቀድሞ ያልታየ የጽሑፍ ዘር ረጅም ልቦለድ የታየበት ነው ግጥም ተውኔት አና ተረት ተረት ከሰው ልጆች ጋር ተቆራኝተው የጽሁፍ ጥበብ ከመታየቱ በፊት ሁሉ የነበሩ ሲሆኑ ረጅም ልቦለድ ግን በውጪዎቹ በኛው ክዘመን ብቅ ያለ የሥነጽሁፍ ጥበብ ነው ኛው ክዘመን ላይ ህያውነቱን አበሰረ ኛው ክዘመን ጣራው ላይ የደረሰበትና ኛው መቶ ክዘመን መዳረሻ ደግሞ ቁልቁለቱን የተያያዘበት ዘመን ነው በዚህ ሂደት ውስጥ የዘመናዊ ልቦለድ አባት ተብሎ የሚጣወቀው ባልዛክ ነው ዲከንስም የፈረንሳይና የእንግሊዝን ሕይወት እና የልጆቹን ህይወት በልቦለዱ አሳየ ቶልስቶይ የራሽን ነገስታት ፍትህ አልባነት የሕዝብን ታላቅነት በተባ ብዕሩ አሳየ ዶስቶቭስኪ ደግሞ የተለየውን መንግድ ይዞ የገጸባህርያቱን ማንነት አብጠርጥሮ ለማሳየት ትግሉን ጀመረ ህይወትንም አሳየ ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች እና ሥነጽሁፍ አማርኛ ትምህርት ክፍል የኢትዮጵያ ሥነጽሑፍ ቅኝት ሀሃፀሃ ዐየ ከዐሀከ ከ ለ በ የኮርሱ መምህር ፍጹም ኩራባቸው በሀገራችን የልቦለድን መስክ ይዞ በመልካም አቀራረብ ለመጀመሪያ ጊዜ ብቅ ያለው የአፈወርቅ ገብረ ኢየሱስ ልበወለድ ታሪክ ነው እኛ ዛሬ ጦቢያ በሚል ስያሜ የምንጠራው ነው ጦቢያ የልቦለዱ ዐብይ ገጸባህርይ ናት በእሷ ስምም ስራውን መጥራት የተለመደ ሆኗል አፈወርቅ ገብረኢየሱስ ባንድ ወገናቸው ጎንደሬ ሲሆኑ በሌላው ጎጃሜ የዘጌ ተወላጅ ናቸው ስለዚህም ከስማቸው ቀጥለው ዘብሔረ ዘጌ የሚል ሐረግ ይጨምሩበታል አፈወርቅ በ ዓም ከሌሎች ሁለት ወጣቶች ጋር ስዊዝ ኖይቫቴል እንዲማሩ ተልከው ነበር ባልታወቀ ምክንያት ወደ ጣሊያን ቱሪን ሄደው ትምህርታቸውን ቀጠሉ ትምህርታቸውን ጨርሰው ወደ አገር እንደ ተመለሱ የሥጋ ዘመዳቸው የሆኑት እቴጌ ጣይቱ አዲስ ያሠሩተን የራጉኤልን ቤተክርስቲያን በሥዕላ ሥዕል እንዲያሰጌጡ አዘዚቸው ጫማ ሳያውልቁ በመግበታቸው እቴጌ ጣይቱ ተቆጡ እንደገና ወደ ጣላያን ሀገር ተመለሱ በ በዚያው በጣሊያን የፕሮፌሰር ፍራንቺስኮ ጋሊና ረዳት በመሆን በአማርኛ መምህርነት ተቀጠሩ አስር ዓመት ከሰሩ በኋላ ወደ አስመራ ተመልሰው በንግድ ስራ ተሰማርተው ነበር በ ዓም ወደ መሃል አገር ተጠርተው በነጋድራስነት ማዕረግ የድሬደዋ የጉምሩክ ዳሬክትር ሆነው ተሸመዋል ወደ ሥነጽሁፍ ስራው ሰንመለስ ከኢትዮጵያ አልፎ በጥቁር አፍሪካ ቋንቋዎች የመጀመሪያ ልቦለድ የሆነውን የጦቢያን ድርሰት አበርክተዋል አፈወርቅ እንደ አጴ ቴዎድሮስ አሮጌው የግዕዝ ቋንቋ የሃይማኖት ቋንቋ እንጅ የሥነጽሁፍ መሆኑ ማቆም እንዳለበት ያምኑ ነበር ጦቢያንም ሲጽፉ በሥነ ጽሁፍ ቋንቋውን ለማሳደግ ከማሰብ አንጻር ይመስላል አፈወርቅ ገብረ ኢየሱስ ለጣሊያን ባንዳ ሆነው ኢጣሊያኖች በጦር ኢትዮጵያን ሲፈጁ እሳቸው ደግሞ በብዕራቸው የአርበኞችን ወኔ ለማዳከም ያልሞከሩት መንገድ የለም እጅ መንሻ የሚለው ግጥማቸው የዚህ ማሳያ ነው በጦርነቱ ኢትዮጵያዊያን ድል ከተቀዳጁ በኋላ የእድሜ ልክ እስራት ተፈርዶባቸው ጅማ ውስጥ ድረት በሚባለው ቦታ ታስረው ከቆዩ በኋላ በመጀመሪያ አይናቸው ታውሮ በኋላ ጤናቸው እየተዳከመ ሄዶ በመስከረም ቀን ዓም በ ዓመታቸው ዓረፉ አፈወርቅ በውጫሌ የጣሊያነኛውን አንቀጽ ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች እና ሥነጽሁፍ አማርኛ ትምህርት ክፍል የኢትዮጵያ ሥነጽሑፍ ቅኝት ሀሃፀሃ ዐየ ከዐሀከ ከ ለ በ የኮርሱ መምህር ፍጹም ኩራባቸው ተርጉመው የተጫወቱት ሚና እና በጣሊያን የደረሰባቸው ፈተና እንዲሁ በቀላሉ የሚታለፍ አይደለም የመጀመሪያው ትያትርም የተፃፈው በዚሁ በአጹ ምንሊክ ዘመን ነው ፋቡሳላ የእንሰሳ ኮሜዲ ይባላል ጸሀፊው በጅሮንድ ተክለ ሀዋርያት ተክለማርያም ሰሲሆኑ የአፃፃፍ ስልቱም አሊጎርያዊ ነው አሊጎሪ ረቂቅ ነገሮችን ግዑዛንና እንስሳትን የሰው ባህሪ አላብሶ ሰዋዊ ድርጊት ሲፈጽሙ የሚታይበትና ጥምር ትርጉም ያዘለ ተምሳሌታዊ ጽሁፍ ነው ብዙ ጊዜ ሞራላዊ ሃይማኖታዊ እና ፖለቲካዊ ስራዎች ላይ ጎልቶ ይታያል የግጥም ባህልም ተዳክሞ ቢቆይም እዚህ ዘመን ላይ የተሻለ ብርታት አሳይቷል በወቅቱ ይጽፉ ከነበሩት ጸሀፊያን ውስጥም ብላታ ገብረእግዚአብሄር ጊላ ነጋድራስ ተሰማ እሸቴ በጅሮንድ ተክለሀዋርያት ተክለማርያም አለቃ ኪዳነ ወልድ ክፍሌ እና ነጋድራስ አፈወርቅ ገብረየሱስ ዋና ዋናዎቹ ናቸው በአፄ ምኒልክ ዘመን ከሚጠቀሱ ደራሲያን ስራዎች ውስጥ ጥቂቶቹ ከዚህ ቀጥሎ በማስረጃነት ቀርበዋል ሀ ከገብረ እግዚአብሄር ጊሳ አቶ አንድነት ነግሦ በኛ ላይ ቢገዛ ጠላትም አይጎዳ ምቀኛም አይበዛም እስቲ ይህን ነገር አታርጉት ዋዛ የሰው መጫወቻ እንዳይሆን ብዝበዛ ነቃነቃ በሉ አትሁኑ ፈዛዛ እውቀት አስተምሩ አማካሪም ይብዛ ኢችን የኔን ምክር አታድርጓት ፌዛ አምሳሌ ለ ከአፈወርቅ ገብረየሱስ ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች እና ሥነጽሁፍ አማርኛ ትምህርት ክፍል የኢትዮጵያ ሥነጽሑፍ ቅኝት ሀሃፀሃ ዐየ ከዐሀከ ከ ለ በ የኮርሱ መምህር ፍጹም ኩራባቸው እጅ መንሻ አስተርጓሚ ሆኖ ሰሀን ሲፈገፍግ አሁን ማን አገባው ከጨዋታ ከወግ ታዛባ ሳይለይ ወድቆ ሲያድር ተፍግ አክብረውህ ነበር ብለውህ ብላታ በግር ብረት ገባህ ስለሆንክ ወስላታ አርስት ጠርግ የነበር ስትደፋ ባሬታ ትሳደብ ጀመረ የብርሀንን ጌታ ሐ አለቃ ኪዳነ ወልድ ክፍሌ የማናውቀውን ፊደል ሩዝ ከሚስዮን ቤት ስንጋብዝ በትምህርት ወጭት በጥፈት ዳካ በምላስ በብርዕ የውጭ ቋንቋ ብንፈተፍት ከምሳ በቀር የለም እራት ያጠግባል እንጂ ለጊዜው ብቻ ሥንቅ አይሆነንም ለሩቅ ዘመቻ ለዘመቻውስ ስንቅ የሚኾን የዳቦ ቆሎ ግእዛችን በሩቅ ዘመን በቀን ብዛት የማይነቅዝ የማይሻግት ዐማርኛውም የንብ እንጀራ በላስቶች ቀፎ ቀድሞ ሲሰራ መ ከተሰማ እሸቴ ተፈታትኖት ነበር ቀድሞም አባትህን እንደ ምንም ታግለህ ጣሊያን ጠላትህን አባት ያቆየንን አድርጎ እጅ ከፍንጅ ዋቢ አናሳልፍም ሳንፈጣጠም ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች እና ሥነጽሁፍ አማርኛ ትምህርት ክፍል የኢትዮጵያ ሥነጽሑፍ ቅኝት ሀሃፀሃ ዐየ ከዐሀከ ከ ለ በ የኮርሱ መምህር ፍጹም ኩራባቸው የሽሸሽማግሌን እርቅ እሱ ከጠላው በካሳ አስፈጥመህ ሥዩም አሰኘው ጥቂት እንዳንመስለው ለባላጋራችን ተከዜ ብቅ ይበል አያሌው ጦራችን የመችኻልና ለመስራት ሰርዲን ዓሳ ባሳ ጣሊያን መረብሀን ኢጣሊያ ሥዩምን ስለምን ጠላው መረቡን አስጥሎ ዓሣ ባበላው ታውቀዋለህና ሥዩም መልካውን መረባረብ ጥለህ ተሸግረ ቆየን ሠ ከተክለ ሃዋርያት ተክለማርያም ፌንጣና ጉንዳን እመቲቱ ፌንጢት በበጋ ስትዘፍን እንኮዬ ጉንዳኒት አንድ ቀን ሳትቦዝን ቤቷን ስታደራጅ ቅርሷን ሰታከማች ለትዳር ስትቃትት ስትማስን ነበረች በጋም አለፈና ክረምቱ ገባና እመቲቱ ፌንጢት ቆፈን ያዛትና እንኳን የምትለብሰው የምትጎርሰው አጣች ኋላም ወደ ጉንዳን እንዲህ ስትል መጣች ክረምትና በጋ እንዴት ልዩ ናቸው ራብና ቆፈን አንድ ላይ ሆኑብኝ ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች እና ሥነጽሁፍ አማርኛ ትምህርት ክፍል የኢትዮጵያ ሥነጽሑፍ ቅኝት ሀሃፀሃ ዐየ ከዐሀከ ከ ለ በ የኮርሱ መምህር ፍጹም ኩራባቸው ጦሜን ራቁቴን እንዴት ልቻላቸው እንግዲህ ምን ይብጀኝ በምን ፈረደብኝ እንኮዬ ጉንዳት ከቤትሽ አግብተሸ የምድሩ ኃላፊ ነው የሰማዩን አይተሽ ሌላው ቢቀር አንኳ ብታሞቂኝ ጥቂት አስጠቅምሽ ነበር በላይኛው መንግስት እረገኝ እቴሆይ ይኽንን ይፈሯል ዝናም ሳያካፋ ክረምቱ ሳይከፋ የማንን ጎፈሬ ታበጥሪ ኖሯል አንቺ ለምን ቦዝነሽ እኛ ስንለፋ የሙቀቱ ጊዜያት ስዘፍን አለፈ ክረምት ሳላስበው ድንገት ደረሰብኝ አበባው ቅጠሎ በቶሎ ረገፈ እባክሽ ወዳጄ ወቀሳ አታድርጊብኝ አኸ እንግዲህ ነው ደግሞ ያሰርተሻል ታዲያስ አሁን አንቺ ምንድን ያስፈራሻል ብድርና ራብ እንጂ ምን ይመጣብቫል በጋወን ከዘፈንሽ አሁንም ጠንክሪ ክረምቱን ደግሞ ሂጂ እዚያው ጨፍሪ የጉንዳንን ነገር ልጆች ሆይ አዳምጡ ካልሰራ በስተቀር ለሰነፍ አትስጡ ለሚሰራ ሰው እውቀትን ፈልጉ ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች እና ሥነጽሁፍ አማርኛ ትምህርት ክፍል የኢትዮጵያ ሥነጽሑፍ ቅኝት ሀሃፀሃ ዐየ ከዐሀከ ከ ለ በ የኮርሱ መምህር ፍጹም ኩራባቸው የድካሙን ዋጋ ለሰው አትንፈጉ በአጴጹ ምኒልክ ዘመን የነበረው የአማርኛ ሥነጽሁፍ ከቀደመው ዘመን ጋር ሲወዳደር በዓይነትም ሆነ በብዛት ይልቃል የአጹ ምኒልክ ዘመን ከበፊቱ በተሻለ በርከት ያሉ የሥነጽሁፍ ስራዎች በአማርኛ ቋንቋ የቀረቡበት ብቻ ሳይሆን ዘመናዊ ትምህርትን በውጭ ሀገር የተከታተሉም ሆነ በሀገር ቤቱ ትምህርት የገፉ ሰዎች የተለያዩ የሥነጽሁፍ ስራዎችን በአማርኛ ቋንቋ ማቅረብ የጀመሩበት ዘመን ነበር በቋንቋቸው ሥነ ጽሁፋዊነትን የተላበሱ የታሪክ የህይወት ታሪክ ወዘተ ጽሁፎች የቀረቡበት ከመሆኑም በላይ ልዩ ልዩ የሥነጽሁፍ ዘርፎች የተጀመሩበት ዘመን ነው በዚህ ዘመን ከተጀመሩ የሥነጽሁፍ ስራዎች ውስጥም ግጥም ረጅም ልቦለድ እና ተውኔት ይጠቀሳሉ ለዘመኑ የሥነጽሁፍ እንቅስቃሴም በዘመኑ የታየው የስልጣኔ ፍንጭ ዋነኛ አስተዋጽዖ አድርጓል ዘመኑ በርከት ያሉ ግጥሞች የተጻፉበት ሁለትና ሶስት የሀተታ ልቦለድና የተውኔት ድርሰቶች ከመታተማቸው በላይ በአፃፃፍ ስልትና በይዘት ረገድ ፊት ከነበሩበት ይዞታ ራመድ ብለው የተገኙበት ነው በይዘት ረገድ የዚህ ዘመን ግጥሞች በውዳሴ ነገስታት ላይ የሚያተኩሩ ብቻ ሳይሆኑ የተለያዩ ማህበራዊ ሁኔታዎችንም የሚሜያነሱ ናቸው የትምህርት ጥቅም የህዝቦች አንድነት አርበኝነት የስራ ጠቀሜታ የመሳሰሉትና ሌሎች ሞራል ነክ ጉዳዮች ተዳሰዋል በቅርጽም ምንም እንኳን በሳድስ ድምጾች ቤት የሚመቱ ግጥሞች ያሉ ቢሆንም በአንድ ግጥም ውስጥ በተለያዩ ሆሄዎች ሁለትና ሶስት ስንኞች በአንድ ድምጽ ቤት እንዲመቱ ማድረግ የተለመደ ነው በነበጅሮንድ ተክለሃዋርያት ተክለማርያም ግጥሞች ውስጥ ከተለመደው ቤት አመታት ያፈነገጠ ስልት ተስተውሷል በዚህ ስልት አራት ስንኝ ግጥም ቢኖር አንደኛው ከሶስተኛው ሁለተኛው ከአራተኛው ወይም አንደኛው ከአራተኛው ሁለተኛው ከሶስተኛው ስንኝ ቤት እንዲመቱ ይደረጋል የሚከተለውን ግጥም ማየት ይቻላል አረገኝ እቴ ሆይ ይኸንን ይፈሯል ዝናም ሳያካፋ ክረምቱ ሳይከፋ ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች እና ሥነጽሁፍ አማርኛ ትምህርት ክፍል የኢትዮጵያ ሥነጽሑፍ ቅኝት ሀሃፀሃ ዐየ ከዐሀከ ከ ለ በ የኮርሱ መምህር ፍጹም ኩራባቸው የማንን ጎፈሬ ታበጥሪ ኖሯል አንቺ ለምን ቦዘንሽ እኛ ስንለፋ በግጥሙ ውስጥ ስንኝ አንድ ከሶስት ስንኝ ሁለት ከአራት ጋር ቤት ይመታሉ በግጥም ረገድ ያለው ለውጥ ይህ ብቻ አይደለም በመመራመር ሊደርስበት የማይችል ሌላም ሌላም ይኖራል ከ ዓም ያለው ዘመን የአማርኛ ሥነጽሁፍ ሁኔታ በዚህ ንዑስ ርዕስ ስር ከ ዓም እስከ ዓም ድረስ ያለውን የሥነጽሁፍ ሁኔታ እንመለከታለን ዘመኑ እንደ ማናቸውም ስርዓት የራሱ ተጨባጭ ማኅበራዊ ፖለቲካዊ ኢኮኖሚያዊ ገጽታ ነበረው ይህም በሥነጽሁፍ የተገለፀበት የራሱ ገፅታዎች አሉት በዚህም የተለያዩ የሥነጽሁፍ እንቅስቃሴዎች ታይተውበታል በመጀመሪያው ክፍል የምንመለከተው ከ እስከ ድረስ ያለውን የሥነጽሁፍ እንቅስቃሴ ነው በሁለተኛው ክፍል ደግሞ ከ እስከ ድረስ ያለውን በሶስተኛውም ክፍል ከ እስከ ያለው ዘመን ይዳሰሳል ከ ዓም ያለው የሥነጽሁፍ ሁኔታ በዚህ ዘመን ብቅ ወደሉት የሥነጽሁፍ ስራዎች ስናተኩር የአፈወርቅ ገብረኢየሱስን ጦቢያ እና የህሩይ ወልደስላሴን የልብ አሳብ የብርሃኔና የጽዮን ሞገስ ጋብቻ ዓም እና አዲስ ዓለም የቅኖችና ደግ አድራጊዎች መኖሪያ ዓም የተሰኙትን ልቦለዶች እናነሳለን ህሩይ የሚሰርሱ ቅጾች አሏቸው አብዛኞቹ ኢልቦለድ ስራዎች ናቸው ከአቀራረብ አንጻር በጦቢና ዘግይተው በተከተሉት ሁለት ልቦለዶች መካከል ትልቅ ልዩነት አለ ጦቢያ ረጅም ልቦለድ ነው ስንል አንድ ልቦለድ መያዝ ያለበትን ባህሪ ስለያዘ ነው አንድ ልቦለድ የሚባል ድርሰት መያዝ ከሚገባው አንጻር ማለትም በቅርጽ እና በይዘት ሰፊ ታሪክ አለው በዋናው ታሪክ ውስጥ ንዑሳን ታሪኮች አሉት በታሪክ ስፋት ብዙ ገጸባህርይ ይይዛል ገጸባህርያቱ የርስበርስ ግንኙነት ሊኖራቸው ይገባል የተወሳሰበ አብይና ንዑሳን ጭብጦች ይኖሩታል ሔዕ ኮከን ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች እና ሥነጽሁፍ አማርኛ ትምህርት ክፍል የኢትዮጵያ ሥነጽሑፍ ቅኝት ሀሃፀሃ ዐየ ከዐሀከ ከ ለ በ የኮርሱ መምህር ፍጹም ኩራባቸው ሰፊ የመቼት ገለጻ ይኖረዋል ታሪኩ በተለያየ ስልት እየተለዋወጠ ይተረካል የሚሉትን ባህርያት የጦቢያ ልቦለድ ከሞላ ጎደል ይዞ ተገኝቷል መድበለ ጉባኤ የጦቢያ ልቦለድ መልዕክት ክርስቲያን በሆኑና ባልሆኑ መካከል ለዘመናት ይደርግ የነበረ ጦርነት በፍቅር ሲፈታ የሚያሳይ ነው በባርያ ንግድ ዙሪያም ያጠነጥናል ምክንያት ከነምላሹ የሚያቀርብ የሰው ልጅ መማር እንዳለበት እና የእደ ጥበብ ሙያ መናቅ እንደሌለበት የሚያሳይ ልቦለድ ነው የልቦለዱ የመጀመሪያ ዐነገር ጭብጡን ይናገራል ደግ አድራጊ አበደረ ክፉ አድራጊ ተገደረ የሚለው ዐነገር ማዕከላዊ ጭብጡ መልካም ማድረግ ለራስ ነው ክፉ ማድረግም ለራስ ነው ዞሮ ይመጣል የሚል ይመስላል ስለዚህ በህይወት ውስጥ ጥሩ ለማግኘት ጥሩ መስራት ነው የሚለውን ከዚቹ ከመጀመሪያ ዐነገር እንመዛለን ብሌን ቀስ የልቦለዱ የቋንቋ አጠቃቀም ያማረ ምስል ከሳች ድንቅ ገለጻ የሞላው ነው መድበለ ጉባኤ ጦር ከፈታው ሴት የፈተው የሚል መልዕክትም አለው የተጠፋፉ ሰዎች ማገናኘትም ይታይበታል የልቦለዱ ድክመት ዘመኑና መቼቱ የመዘበራረቅ ሁኔታ ይታይበታል ልቦለዱ ታሪካዊ ልቦለድ ይሁን ወይም ከታሪክ ጋር ግንኙነት የሌለው ግልጽ አይደለም ምናልባት የአገራችንን ወረራ ወይም ሌሎች የአገር ውስጥ የሃይማኖት ጦርነቶችን እንደ መነሻ ተጠቅሞ ይሆናል ልቦለዱን የጣሊያን ቲያትር ነው የሚሉም አሉ ነገር ግን የሰው ልጅ የሚያመሳስለን ነገር ስላለ ለርከከዝፔዉ የልቦለዱ ጉዳይ በጣሊያን ተረት ተገኝቶ ሊሆን ይችላል እንጂ የራሳቸው የፈጠራ ስራ ነው የሚለው ደግሞ ሚዘን የሚደፋ ይመስላል ልብወለድ ታሪክ ከሚለው መጠሪያው ልብወለድ የሜለው ቃል በኋላ ዘመን ለተደረሱ እና ዛሬም ድረስ ለሜደረሱ የአማርኛ የፈጠራ ስራዎች አጠቃላይ ስያሜ ለመሆን በቅቷል ረጅም እና አጭር የሚሉትን ቅጽሎች በማስቀደም በእንግሊዘኛ ር እና ከቪ «ሀጪ ለሚለው አቻ ትርጉም ሆኖ እያገለገለ ነው አስፋው ደምጤ ረጅም ልቦለድን ዐቢይ ወግ አጭር ልሞለድን ደገሞ እንጎቻ ንዑስ ወግ ብለን ብንጠራው ጥሩ ነው የሚል ሀሳብ አላቸው ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች እና ሥነጽሁፍ አማርኛ ትምህርት ክፍል የኢትዮጵያ ሥነጽሑፍ ቅኝት ሀሃፀሃ ዐየ ከዐሀከ ከ ለ በ የኮርሱ መምህር ፍጹም ኩራባቸው የአፈወርቅ ልቦለድ ታሪክ በ ዓም በሮም ከተማ ከታተመ ወዲህ በራሱም ሆነ በሌላ ደራሲ ለለጠቁት ዓመታት በላይ መሰል ድርሰት አናገኘም ከአፈወርቅ ቀጥሎ ይኸን መሰል የፈጠራ ስራ በኋላ ጊዜ አቅርቦ የምናገኘው ህሩይ ወልደ ስላሴን ነው ህሩይ ወልደ ስላሴ በ ዓም ሰሜን ሸዋ መረኃ ቤቴ ተወለዱ የቤተ ክህነት ትምህርት የተማሩ ስለሆኑ አጴጹ ምኒሊክ በጽሁፋቸው ተደንቀው ወደ ስልጣን ያመጧቸው ናቸው አጹ ኃይለስላሴ ዘመንም የውጪ ጉዳይ ሚኒስተር ሆነው የሰሩ ናቸው ፋሽስት ሀገራችን ሲገባ ከኃይለስላሴ ጋር ውጪ ወጥተው እዛው የሞቱ ናቸው የህሩይ መጻህፍቶቻቸው ጥሩ ያደረገ መልካም ነገር ላይ እንደሚደርስ የሚናገሩ እና በባህላችን ጎጂ ሆነውን ማስቀረት እንዳለብን የሚመክሩ ናቸው ህሩይ ወደ ጽሁፍ ዓለም የገቡት ከ ዓም ጀምሮ ነው አብዛኛዎቹ ስራዎቻቸው ኢልቦለዶች ናቸው ወደጄ ልቤ በሚል የታተመው የፈጠራ ስራ መሆኑ ግልጽ ቢሆንም በረጅም ልቦለድነት ለመፈረጅ ያከራክራል በረጅም ልቦለድነት የሚቀርበው የህሩይ የመጀመሪያ ስራ በ ዓም የልብ ሀሳብ የብርሃኔና የጽዮን ሞገስ ጋብቻ የሚለው ስራ ነው እንደ አፈወርቅ ስራ ሁሉ በዓላማ ላይ ተመስርቶ የተጻፈ ነው የአፈወርቅ ገብረኢየሱስ መቅድም የለውም የህሩይ ዓላማ በመቅድማቸው ተገልጺል መድበለ ጉባኤ በልብ ሀሳብ ውስጥ ካነሷቸው ጭብጥ ውስጥ አንዱ ሴት ልጅ አደባባይ ወጥታ ትምህርት ትማር ከሜለው ሌላ ስታድግ የፈለገችውን መርጣ በባህሉ መሰረት ማግባት አለባት የሚል ነው በዚያ ዘመን በልቦለዱ ውስጥ ዘመናዊነት ይታይበታል ዋናዋ ገጸባህሪ እንጀራ ገዝቼ እበላለሁ ስትል እንሰማታለን በዚህም የተነሳ ይመስላል በወቅቱ ህሩይን አስመልክቶ አንዲህ የምትል የቃል ግጥም ተዘርፋ ነበር ንጉሥ ተፈሪ ጳጳሱ ህሩይ የዛይማኖት ነገር ቀርቶ የለወይ ዶር ዮናስ አድማሱ በዛሬው ቋንቋ ስለ ፌሚኒስት የጻፉ ደራሲ እንበላቸው ይሆን። ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች እና ሥነጽሁፍ አማርኛ ትምህርት ክፍል የኢትዮጵያ ሥነጽሑፍ ቅኝት ሀሃፀሃ ዐየ ከዐሀከ ከ ለ በ የኮርሱ መምህር ፍጹም ኩራባቸው ለ ገና በልጅነቴ ትምህርት ቤት ሳለሁ መጽሀፍ ልጽፍ በብዙ እመኝ ነበር በዚህም ምኛቴ የተነሳ ባነበብኳቸው በውጭ አገር መጻህፍት ውስጥ አልፎ አልፎ ደስ የሚያሰኝ ፍሬ ያለው ቃል ባገኘሁ ጊዜ በየብጣሹ ወረቀት ላይ ስጽፍ ከዚህ መካከል የሚበልጠው እየጠፋብኝ የተረፈውን ባማርኛው እየገለበጥኩ ካጠራቀምኩት በኋላ እያንዳንዱ ቃል በግጥም አድርጌ በእርሳስ እየፃፍኩ ለማስተካከልና ግጥሙን ለማሳመር የተቻለኝን ያህል አምስትና ስድስት ጊዜ እየለዋወጥኩ ስጽፍ ከዚህ በኋላ ደግሞ እንደገና መልሼ በሀሳቤ ውስጥ ሳይረሱኝ የቆዩትን ቃሎች ስጽፍ ሳጠፋ ሳርም ሳስተካክል ለቡዙ ጊዜ ይህንን መጽሀፍ ልጨርሰው በቃሁ እነዚህን ከላይ የተጠቀሱትን ዓላማዎች መመሪያቸው አድርገው ደራሲ ከበደ ሚካኤል በተለያዩ ጊዜያት የተለያዩ ግጥሞችን ጽፈዋል በተለያዩ ጊዜያት የፃፋቸውን ግጥሞችም የግጥም መሰረታዊ ባህሪያት አሟልተው የቀረቡ ለጥሩ ግጥም ሞዴሎች የማሆኑ ናቸው ከእነዚህ ከተለያዩ ግጥሞቻቸው ውስጥም የሚከተሉት ይጠቀሳሉ እናንተም የሚከተሉትን የደራሲ ከበደ ሚካኤል ግጥሞች በማንበብ ሂደት ስለግጥም አጻጻፍ ስልታቸው የርፅስ አመራረጣቸውን የግጥሞቻቸውን ሀሳብ የአሰነኛኘት ስልታቸውን ቤት አመታታቸው የቀለምና የሀረግ ምጣኔያቸው የቃላት አመራረጣቸው ለመልእክቱ አጽንዖት የሚሰጡበትን ባህሪ እና ሌሎች ጠቃሚ ነጥቦችን ከግንዛቤ ልታስገቡ ትችላላችሁ ሀ ቆንጆ ጎበዝ ሃብታም አዋቂ ተብሎ ያዳም ልጅ በመሬት እንደ አበባ በቅሎ አንድ እንኳን ሳይታይ ከመካከል ተርፎ ሁሉም ወዳቂ ነው እንደ አበባ ረግፎ ለሁሉም ጊዜ አለው ይላል ሰሎሞን እጠይቀው ነበር በተገናኘን ሞት የሚሞትበት ጊዜው መች ይሆን የበረዶ ፍሬ ናት የእኛ ህይወት ደመና ከሰማይ የወረወራት ስጋ ከለበሰ ሰው አለም ላይ መጥቶ ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች እና ሥነጽሁፍ አማርኛ ትምህርት ክፍል የኢትዮጵያ ሥነጽሑፍ ቅኝት ሀኛሃ ዐ ከአኪ ከኪ ላ የኮርሱ መምህር ፍጹም ኩራባቸው ወደ አፈር መግባቱ አይዛባም ከቶ ሰው ከናቱ ማህጸን ሲወለድ ተረግዞ በሞት ጎዳና ላይ ይጀምራል ጉዞ ፊት ለፊት እያየው ትልቁን አደጋ ልቡ ሲያፈገፍግ እድሜው ግን ሲጠጋ ሲያውቀው በመሞቱ በጣም ይጨነቃል መሸሻ በማጣት ቆሞ ይጠብቃል አደገ ከበረ ነገሰ ገነነ ተቀጨ ደኸየ ተሰዶ በነነ አጣ በለጠገ ቸገረ ተመቸው ሰው አመሰገነ አማጠ ላተመቸው ታደለ ዘበነ ተሾመ ታወቀ ታረዘ ተጋዘ ተራበ ተናቀ አንዱ ምን ጎዶሎነት አንዱ ምን ያተርፋል ችግርና ደዌ ሁሉም እኩል ያልፋል ሰው ሁሉ ትክክል ይሞታል ይረግፋል ለ ጽጌረዳና ደመና የፀሀይን ዳድ ያጠቃት በብዙ ጠውልጎ የሚታይ የቅጠልዋ ወዙ አንዲት ጽጌረዳ ቃልዋን አስተዛዝና እንዲህ ተናገረች ለሰማይ ደመና ድርቀት በጣም ጎድቶኝ እየኝ ስንገላታ እባክህ ጣልልኝ የዝናም ጠብታ ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች እና ሥነጽሁፍ አማርኛ ትምህርት ክፍል የኢትዮጵያ ሥነጽሑፍ ቅኝት ሀኛሃ ዐ ከአኪ ከኪ ላ የኮርሱ መምህር ፍጹም ኩራባቸው ቶሎ ካላራስከኝ ጉልበቴ እንዲጥናና ምንም ተስፋ የለኝ መሞቴ ነውና አሁን መሄዴ ነው ለትልቅ ጉዳይ ስመለስ መጥቼ ሳልፍ ባንች ላይ አዘንምልሻለሁ ጠብቂኝ እያለ ምንም ሳይጥልላት መንገዱን ቀጠለ ጉዳዩን ጨርሶ ቆይቶ ሲመጣ ያች ጽጌረዳ ስርዋ ውሃ ያጣ እንደዚ አስተዛዝና ጭንቋን ያዋየችው የፀሀዩ ንዳድ አድርቋት ቆየችው አስኪ ጎርፍ ድረስ የወንዝ ውሃ ሙላት ወዲያው እንደመጣ ዝናሙም ጣለላት ግን ደርቃለችና አልቻለም ሊያድናት ሳልደርስላት ቀረሁ አየጉድ እያለ ደመናም ጉዞውን ወደፊት ቀጠለ ሰውም እንደዚህ ጭንቁን እያዋየ በችግሩ ብዛት እየተሰቃየ ብዙ ጊዜ ኖሮ ቆይቶ ሲጉላላ የሚረዳው አጥቶ ከሞተ በኋላ ዘመድ ወዳጆቹም እንባ እያፈሰሱ ተዝካር ቢያወጡለት አርባ ቢደግሱ ይህ ሁሉ ከንቱ ነው አይጠቅመውም ለሱ እውነት ከወደደው ሲቸገር ሲጎዳ ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች እና ሥነጽሁፍ አማርኛ ትምህርት ክፍል የኢትዮጵያ ሥነጽሑፍ ቅኝት ሀሃፀሃ ዐየ ከዐሀከ ከ ለ በ የኮርሱ መምህር ፍጹም ኩራባቸው በሂወቱ ሳለ ሰው ወዳጁን ይርዳ ሆኖም ግን የከበደ ሚካኤል ግጥሞችም ሙሉ በሙሉ ከሃይማኖቱ ጉዳይ ጠርተዋል ብሎ መናገር አይቻልም ለምሳሌ ብርዛፃነ ህሊና በሚለው መድበል «አንድ አምላክኔ «የሰው አድል» «ዓለምና ጊዜ «የሀብት ትዕቢት» «የክፋት ተጋብኦት» የመሳሰሉት ግጥሞች ሁሉ ከሃይማኖት ጋር የተያያዙ ናቸው ለ ግርማቸው ተሃዋርያት ከ በኋላ ለአማርኛ ሥነጽሁፍ እድገት የበኩላቸውን አስተዋጽኦ አድርገዋል ተብለው ከሚታሰቡት ደራሲያን ውስጥ አንዱ ግርማቸው ተክለሃዋርያት ናቸው ግርማቸው የመጀመሪያው ተውኔት ጸሀፊ የበጅሮንድ ተክለሃዋያት ተክለማርያም ልጅ ሲሆኑ የሚታወቁት አርአያ በሚለው ረጅም ልቦለዳቸው እንዲሁም ቴዎድሮስ እና አድዋ በሚሉት ቲያትሮቻቸው ነው በአርአያ ውስጥ አንዳንድ ሃያሲያን እንደሚሉትና ከአባታቸው ታሪክም ማገናዘብ እንደሚቻለው የገለፁት የአባታቸውን የህይወት ታሪክ ገጽታ ነው በልቦለድ ዋናው ገጸባህሪ አርአያ ፈረንሳይ አገር እርሻ አጥንቶ ቢመለስም በሰለጠነበት መስክ ሊመደብ ባለመቻሉ ወደ ትውልድ ቀየው ተመልሶ በዘመናዊ እርሻ ሲተዳደር እናየዋለን ሐ መኮንን እንዳካቸው መኮንን እንዳልካቸው በርካታ ሀተታ ልቦለዶችና ንባበ ተውኔቶችን የፃፉ ሲሆን በተለይ የሚታወቁት አርሙኝ በሚለው የልቦለድ መድበላቸው ነው በሥነጽሁፍ ስራዎቻቸው የሚያነሷቸው ጭብጦች በአብዛኛው ሃይማኖትና ሞራል ናቸው በማህበራዊ ጉዳይ ዘርፍም የትምህርት ጠቀሜታ መሸተኝነት ሴተኛ አዳሪነት አርበኝነት ፍቅርና ጋብቻ ሰርቶ መበልፀግ የመሳሰሉትን አንስተዋል በልቦለድ ስራዎቻቸው ውስጥ በከፍተኛ ደረጃ የሃይማኖታዊ ጽሁፎች አፃፃፍ ስልት ገኖ ይታይባቸዋል ገጸባህሪያቱን በአንድ አቅጣጫ የመሳል ተራኪው አንባቢን በቀጥታ ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች እና ሥነጽሁፍ አማርኛ ትምህርት ክፍል የኢትዮጵያ ሥነጽሑፍ ቅኝት ሀሃፀሃ ዐየ ከዐሀከ ከ ለ በ የኮርሱ መምህር ፍጹም ኩራባቸው የማናገር ስልት በታሪኩና በገጸባህሪያቱ ድርጊት ላይ ተራኪው አስተያየት የመስጠት በርካታ የግዕዝ ቃላትንና ሀረጋትን የመጠቀም ከሃይማኖት መጻህፍት የማጣቀስ ተዓምራዊ ክንዋኔዎችን የመግለጽ ታሪኮችን ከአጋጣሚዎች ጋር የማያያዝ ታሪኩን ተፈጥሯዊ ባልሆነና ከታሪኩ ጋር ባልተያያዘ መንገድ የመፍታት ገፀባህሪያቱ እንደ ምግባራቸው መጨረሻቸው ጥሩ ወይም መጥፎ እንዲሆን የማድረግ ባህሪ ይንፀባረቅባቸዋል መኮንን እንዳልካቸው ብፁዕ ሆኖ መኖር የሚፈልጉ ለላይኛው ዓለም እንኑር የሚሉ የህሩይን ዘመን የሃይማኖት ነገር የሚጽፉ ራሮታዊ ጸሐፊ ናቸው የአሊጎሪያዊ የአጻጻፍ ስልትንም በብዙ ስራዎቻቸው ላይ ሲያዘወትሩ ይስተዋላል በጠቅላላው የሚደርሱ መጽሐፍትን ጽፈዋል መ የአጭር ልቦለድ ጸሀፍት ተመስገን ገብሬ እና ታደሰ ሊበን በአማርኛ አጭር ልቦለድ ታሪክ ውስጥ ስማቸው ከሚነሱ ጸሀፍት መካከል ተመስገን ገብሬ እና ታደሰ ሊበን ይጠቀሳሉ እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ ታደሰ ሊበን የመጀመሪያው የአማርኛ አጭር ልቦለድ ደራሲ ናቸው የሚል ሀሳብ ሲሰነዘር ቆይቷል በኢትዮጵያ የአጭር ልቦለድ አጀማመር አስመልክቶ ከአጭር ልቦለድ ባህሪያት አንፃር በመመልከት አቶ ዘሪሁን አስፋው በተመስገን ገብሬ የተፃፈውን የጉለሌው ሰካራም ብኩርናውን በመስጠት የመጀመሪያው ደራሲ ናቸው ይላሉ ይህም ሀሳብ በአሁኑ ወቅት ተቀባይነት አግኝቷል ተመስገን ገብሬ በ ዓም ከጻፈው የጉለሌው ሰካራም ልቦለድ በተጨማሪ የጻፈው ልቦለድ እስከአሁን አልተገኘም የጉለሌው ሰካራም የሚያነሳው ጉዳይ መሸተኛነት ወይም ስካር ነው የመጠጥ ተገዥ መሆን ለክፉ ችግር እንደሜዳርግና በህብረተሰቡም ዘንድ ተቀባይነት እንደሚያሳጣ የስነልቦና ችግር እንደሚፈጥር ይገልፀል በመጠኑም ሆነ በቅርፁ ከሞላ ጎደል የአጭር ልቦለድን ባህሪ ያሟላ ነው ልቦለዱ አጭር እና በአንድ ጊዜ ቁጭታ ሊነበብ የሚችል ነው ገጸባህሪያቱ ውሱን ናቸው የልቦለዱ ትኩረት ተበጀ ላይ ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች እና ሥነጽሁፍ አማርኛ ትምህርት ክፍል የኢትዮጵያ ሥነጽሑፍ ቅኝት ሀሃፀሃ ዐየ ከዐሀከ ከ ለ በ የኮርሱ መምህር ፍጹም ኩራባቸው ነው ተበጀ የዶሮ ነጋዴ ነው በእርግጥ የአቀራረብ ስልቱ እንደ ብዙዎቹ የቀድሞ ልቦለዶች ከማሳየት ይልቅ መንገር ነው መንገር ትዕይንታዊነት የጎደለውና ለገጸባህሪያቱ ዕድል የማይሰጥ ገጸባህርያቱ ድርጊት ሲፈጽሙ የሚታዩበት ሳይሆን እንዲህ አሉ እንዲህ ሠሩ እየተባለ በተራኪው ዘገባው የሚቀርብበት የተረት ተረት ዓይነት አቀራረብ ነው እድሉ ለገፀባህርያቱ በተሰጠ ቁጥር ግን ልቦለዱም ትዕይንታዊ እየሆነ ይሄዳል ገጸባህሪያቱን ድርጊት ሲፈጽሙ በዓይነ ህሊናችን እናያቸዋለንና ታደሰ ሊበን በሙያው የባንክ ባልደረባ የነበረ ሲሆን የመጀመሪያውን የአጭር ልቦለድ መድብል ያሳተመው በ ዓም መስከረምን ሲሆን በውስጡ አምስት አጫጭር ልቦለዶችን ይዚል በይዘት የተለያዩ ጉዳዮችን ነው ያነሳው ጅብነች በሚለው አጭር ልቦለዱ በማኅበረሰቡ ውስጥ ዛሬ ድረስ ስር ሰዶ ያለውን አጉል አመለካከት የቡዳ ኮንሰብት አንስቷል በሌሎቹም የተለያዩ ከትምህርትና ከአጉል ልማድ ጋር የተያያዙ ጉዳዮችን ይዳስሳል በቅርፁ ከሞላ ጎደል ከአጭር ልቦለድ የሚጠበቀውን ባህሪ ያሟላል በመጠን አጠር አጠር ያሉና በአንድ ቁጭታ የሚነበቡ ናቸው የገፀባህሪያቱ ቁጥር በየልቦለዱ የተመጠነና ተስፋፍተው ያልተገለፁ ናቸው በመቼት አገላለፅ ረገድም ቁጥብነት ይታይባቸዋል የልቦለዶቹ የታሪክ ሂደት አልፎ አልፎ የማጠማዘዝ እና አንባቢን ልብ የመስቀል ባህሪ ሲታይባቸው በአጨራረስ ስልትም ሊታመን በሚችልበት መልኩ አንባቢ ባልጠበቀው መንገድ ታሪኩ እልባት ላይ የሚደርስባቸው ናቸው ሁለተኛው የታደሰ ሊበን የአጭር ልቦለድ መድብል ሌላው መንገድ ሲሆን በውስጡ የተለያዩ አጫጭር ልቦለዶችን ይዛል ሠ በእምነት ገአምላክ እና ነጋሽ ገማርያም በእምነት ገአምላክ በይበልጥ የሚታወቅበት ልቦለድ ልጅነት ተመልሶ አይመጣም የማል ነው ልቦለዱ እንደ አሰፋ ገማርያም እንደወጣች ቀረች እንደ ግርማቸው ተክለሀዋርያት አርአያ እንደ አፈወርቅ ገብረየሱስ ጦቢያ ሁሉ በዚህ ዘመን ለአማርኛ ቋንቋ ማስተማሪያነት አገልግሏል ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች እና ሥነጽሁፍ አማርኛ ትምህርት ክፍል የኢትዮጵያ ሥነጽሑፍ ቅኝት ሀሃፀሃ ዐየ ከዐሀከ ከ ለ በ የኮርሱ መምህር ፍጹም ኩራባቸው ነጋሸ ገማርያም በተለምዶ ሴተኛ አዳሪ በሚለው ልቦለድ ይታወቅ እንጂ ሌሎች በአማርኛም ሆነ በአንግሊዘኛ የዓፋቸው ልቦለድ ታሪኮችና ቲያትሮች አሉት ሴተኛ አዳሪ እናኑ አጎናፍር» በሚል የብእር ስም የቀረበ ሲሆን ለብእር ስም የሴት ስም መምረጡ ምናልባት ታሪኩን የራስ የህይወት ታሪክ ደራሲዋ የራሷን ታሪክ እንደፃፈችን ለማስመሰልና ተጨባጭነትን ለማላበስ ሳይሆን እንዳልቀረ ይነገራል ልቦለዱ በይዘቱ ሴተኛ አዳሪነትን የሚያሳይ ሲሆን በአቀራረቡ ስልቱ እጀግ እውነታዊ ነው የሴተኛ አዳሪዎችን ህይወት ቁልጭ አድርጎ ያሳያል በተለይ ደግሞ በአንደኛ መደብ የትረካ አንፃር ገፀባህሪዋ የራሷ ታሪክ አራሷ አንዲህ ሰራሁ እንዲህ አሰብኩወዘተ እያለች ስትነግረን በአቀራረቡ ልቦለዱን ተዓማኒ ያደርገዋል ከላይ ከተነሱት ጸሐፍት በተጨማሪ ብዙ የስዋሰው መጻህፍትን በመጻፋቸው የሚታወቁት ተክለ ማርያም ፋንታዬዩ ጋዜጠኛ የነበሩት መዝገቡ አባተ ሣልጠን እንየው የሚለው ልቦለድ ደራሲ ቤካ ነሞ ኤርማየስ ከበደና በእምነት ገአምላክ ይጠቀሳሉ በዚህ ዘመን ታትመው ከተነበቡት ስራዎች መካከል እስከ ዛሬ ድረስ ተወዳዳሪ እንዳል ተገኘለት ስለሚነገርለት የትርጉም ስራን ማንሳት ይገባል ስራው የታዋቂው እንግሊዛዊ ሊቅ ዶር ሳሙኤል ጆንሰን ንሯዕፇሪ ሖሇቭ ራዕ ፊሬፅኃ ፕሪፅ ሖቭሇ ፊዉልሷዴጄፖ እእአ የሚለው ሲሆን ፕራዕ ፊዕፅ መፅዕፍ ጊዖሥሕፏዖ ታሪያ በሚል የተረጎመው ሲራክ ወልደስላሴ ነው በሁለት መቶ ዓመታት ደራሲውና ተርጓሚው ቢለያዩም ሁለቱም የተማሩት በዓለም ታዋቂ በሆነው በኦክስፎርድ ዩኒቨርሲቲ ነው የተማሩትም ታሪክ ሳይሆን የፍልስፍና ነገር ነው የትርጉም ስራው በ ዓም እንደ ገና ተተርጉሟል የበቀለ ተገኝ መኮንን ዮልዮስ ቄሳር አሳዛኝ አሟሟት የሚለው የትርጉም ስራ ሌላው ተጠቃሽ መጽሀፍ ነው ከ ባሉት አስርት ዓመታት ብቻ ታትመው የወጡት መጻህፍት ብዛት ከቀደሙት ዓመታት ጋር ሲነጻጸር በብዙ እጅ በቁጥር የበረከተ ነው መጻህፍቱ በፈጠራም ብዙ ጎላ ጎላ ያሉ ስራዎች ያገኙባቸዋል ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች እና ሥነጽሁፍ አማርኛ ትምህርት ክፍል የኢትዮጵያ ሥነጽሑፍ ቅኝት ሀኛሃ ዐ ከአኪ ከኪ ላ የኮርሱ መምህር ፍጹም ኩራባቸው ተ የደራሲው ስም የድርሰቱ ርዕስ የታተመበት የድርሰቱ ዓይነት ቁ ዓም ተመስገን ገብሬ የጉሌለው ሰካራም አጭር ልቦለድ ግርማቸው ተሐዋርያት አርአያ ረጅም ልቦለድ መኮንን እንዳልካቸው አሳብና ሰው ተውኔት መኮንን እንዳልካቸው የደም ዘመን ረጅም ልቦለድ ወጊዮርጊስ ወዮሐንስ አግዐዚ ረጅም ልቦለድ መዝገቡ አባተ የፍቅር ትዝታ ረጅም ልቦለድ አሰፋ ገማርያም እንደወጣች ቀረች ረጅም ልቦለድ መኮንን ዘውዴ የዓለምሰው እርምጃ ረጅም ልቦለድ መዝገቡ አባተ ጥበበ ሥላሴ ረጅም ልቦለድ ተክለምርያም ፋንታዬ እውነትም የእንጀራ እናት ረጅም ልቦለድ ሐዲስ ዓለማየሁ ተረት ተረት የመሰረት ተረት ተረት መኮንን እንዳልካቸው የፍቀር ጮራ ረጅም ልቦለድ በእምነት ገአምላክ ልጅነት ተመልሶ አይመጣም ረጅም ልቦለድ ታደሰ ሊበን መስከረም አጭር ልቦለድ ኤርምያስ ከበደ የመከራዬ ደስታ ዓለምን ረታ ረጅም ልቦለድ ግርማቸው ተሐዋርያት ቴዎድሮስ ተውኔት ከ እስከ ባሉት ጊዜያት ውሰጥ ተጽፈው በነበሩት ሀተታ ልቦለዶች ግጥሞች እና ቲያትሮች ውስጥ ገነው ይንፀባረቁ የነበሩ ጭብጦች ሞራልና ዛይማኖት ነክ ጉዳዮች ናቸው ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች እና ሥነጽሁፍ አማርኛ ትምህርት ክፍል የኢትዮጵያ ሥነጽሑፍ ቅኝት ሀሃፀሃ ዐየ ከዐሀከ ከ ለ በ የኮርሱ መምህር ፍጹም ኩራባቸው ከዚህም በተጨማሪ ዘመናዊ ትምህርት አንድነት አርበኝነት ሴተኛ አዳሪነት ፍቅር ወዘተ ተዘውትረው የተንጸባረቁ ይዘቶች ናቸው በሀተታ ልቦለድ ብዙዎች የመኮንን እንዳልካቸው ስራዎች ሞራልና ዛይማኖት የግርማቸው ተክለ ፃዋርያት አርአያ በትምህርትና አስተዳደር የወልደጊዮርጊስ ወልደ ዮህንስ አግዐዚ እና የአስፋ ገብረ ማርያም እንደወጣች ቀረች በእናት ዛገር ፍቅርና በአርበኝነት ላይ ያተኩራሉ በተጨማሪም በእንደወጣች ቀረች እና ሴተኛ አዳሪ ውስጥ የሴተኛ አዳሪነት ህይወት ተንፀባርቋል በተውኔት ረገድ የከበደ ሚካኤል የትንቢት ቀጠሮ የቅጣት ማዕበል አኒባልሮሚዮናጁሌት ትርጉም የዮፍታፄ ንጉሴ እያዩ ማዘን አፉጄሽን የግርማቸው ተሀዋርያት ቴዎድሮስ ኖእና አደዋ የተክለሀዋርያት ተክለማርያምን ፈለግ ተከትለው የተፃፉና የትያትር ጥበብ ያስተዋወቁ ስራ ች ናቸው ቲያትሮቹ በአብዛኛው የተፃፉት በግጥም ሲሆን የመቼትና አጠቃላይ የመድረክ ገጽታ እምብዛም አይስተዋልባቸውም በአጠቃላይ ከ ባላይ መጻህፍት ተጽፈዋል ከ ዓም ባለው ተውኔቶች ለእይታ በቅተዋል በአዲስ ዘመን ጋዜጣ መጽሐፍ ተመልከት በሚል ቋሚ አምድ ስር ክርቲክ በሚል የተለያዩ ሥነጽሁፋዊ ሂሶች ቀርበዋል መጽሐፍ ተመልከት በሚለው አምድ ስር በተደጋጋሚ ሲጽፉ ከነበሩ የብዕር ሰዎች መካከል ብርሃኑ ድንቄ አሰፋ ይርጉ ቦጋለ ዋለሌ በፍቃዱ ኪዳኔ ሰይፉ ወኪዳኔ ሞገስ ክፍሌ እና ወጊዮርጊስ ወዮሐንስ ተጠቃሽ ናቸው በረጅም ልቦለድ ረገድ የዚህ ዘመን ወካይ የሚሆኑት አርአያና እንደ ወጣች ቀረች ነው የግርማቸው ተክለ ሃዋርያት አርአያ በብዙዎች ዘንድ እንደሚታመነው የመጀመሪያው እውነተኛ ዘመናዊ የአማርኛ ልቦለድ ነው ዘመኑም የመጀመሪያ ገሃዳዊ ልቦለድ ብቅ ያለበት ወቅት ይባላል በተለይ ጦቢያን በሚያጣጥሉ ሰዎች ዘንድ የመጀመሪያው የልቦለድ መጽሐፍ ነው ዘመናዊውን የልቦለድ አተራረክ ያሳየ መጽሐፍ ነው በሚለው ሁሉም ይስማማበታል ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች እና ሥነጽሁፍ አማርኛ ትምህርት ክፍል የኢትዮጵያ ሥነጽሑፍ ቅኝት ሀሃፀሃ ዐየ ከዐሀከ ከ ለ በ የኮርሱ መምህር ፍጹም ኩራባቸው የድርሰት ስራ በመስፋፋቱና ጽሁፎች በሀገር ውስጥ በመራባታቸው መጠን የሕዝብ የአዕምሮ ሀብት እንደሚደረጅ እርግጠኛ ነገር መሆኑን የሚገልጸው ይህ ግርማቸው በራሱ መቅድም ይህን ልቦለድ ታሪክ ለመጽሀፍ የተማርሁበት ሐሳብ ግልጽ ነው መጀመሪያ አገራቸውን ለመጋልገል መልካም ፍቃድ ላላቸው ወጣቶች በየጊዜው ሊገጥማቸው የሚችሉትን ችግሮች ለማስገንዘብና አገርን ሲያገለግሉ ብዙ ፈተና መኖሩን አስቀድመው በማሰብ ትግል ጥንካሬ ትዕግስትና እምነት ማስፈለጉን አስቀድመው እንዲረዱት ነው ደግሞ አገርን ለመርዳት የራስ ፍቃድና ምኞት ከሆነ በማንኛውም ጊዜ በማንኛውም ቦታ የሚቻል ነገር መሆኑን ለማሳሰብ ነው ሁለተኛ ኢትዮጵያ በጠላት ተወራ በነበረችበት ጊዜ በብዙ ሺ የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን የደረሰባቸውን ፈተና ላልነበሩት ለማስጠናት ለነበሩትም ለማስታወስ ነው አርአያ ልቦለድ በመጠኑ ትልቅነት ብቻ ሳይሆን በሚስለው ሕይወት ተጨባጭነትና በአቀራረብ ስልቱም ከህሩይ አዲስ ዓለም በብዙ መልኩ እድገት የሚያሳይ ነው ለምሳሌ በገጸባሕርይ አሳሳል በአካባቢና ሁኔታዎች ገለጻ እንዲሁም በአቀራረብ እውናዊነት ልቀት ያሳያል እንደ አጋጣሚ የሁለቱም ልቦለዶች ዋና ገጸባህርያት ዐወቀ እና አርአያ አውሮፓ ብቻ ሳይሆን እዛው ፈረንሳይ አገር የተማሩ ናቸው ዓመታት ውጪ ቆይተዋል ነገር ግን ልዩነታቸው ብዙ ነው አንባቢ አወቀን የሚያገኘው እዚሁ ኢትዮጵያ ውስጥ እንጂ የፈረንሳይ ሀገር ሕይወቱ ግልጽ ሆኖ አይታየውም ትንሽ ወሬ ነው የሚሰማው ስለ አርአያ ግን በጣም ሻል ያለ መረጃ ያገኛል እንዲያውም ወደ ሀገሩ ከመመለስ ይልቅ አንዲት ፈረንሳዊት ኮረዳ ዘመዷን አግብቶ እንዲቀር በአሳዳጊው ፈረንሳዊት የቀረበለትን ሀሳብ ይቅርብኝ በማለት ነው የፋሽስት ወረረ ወደሚሜሚዘንብበት ሀገሩ ወደ ኢትዮጵያ ለመመለስ አርአያ የሚቆርጠው ወደዚያ ሀገር ሲሄድ የ ዓመት ገደማ ልጅ ነበር እንደ አዲስ ዓለሙ ዐወቀ ሁሉ አርአያም ሀገሩ ሲደርስ ብዙ ፈተና ይገጥመዋል አርአያን በመንግስት ሥራ ላይ ንጉሠ ነገሥቱ መድበውት ሳለ የቅርብ አለቃውን ተንኮልና አሻጥር ለመቋቋም አቅቶት ወይም አስመርሮት ሥራውን ይለቃል በገዛ ፍቃዱ ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች እና ሥነጽሁፍ አማርኛ ትምህርት ክፍል የኢትዮጵያ ሥነጽሑፍ ቅኝት ሀሃፀሃ ዐየ ከዐሀከ ከ ለ በ የኮርሱ መምህር ፍጹም ኩራባቸው ለቆ ወደ ግል እርሻ ሰማራል ቀሰመውን የእርሻ ዘመናዊ እውቀት እንደልቡ በስራ ለመሞከር እንደ ዐወቀ በቀጥተኛ ፍልሚያ ለመርታት አርአያ አይነሣም ሁኔታው የሚያመች አልነበረም በሌላ አማራጭ ለመጓዝ ይነሳል የግርማቸው አርአያ ልቦለድ በሚያቀርባቸው ሐሳቦች ተጨባጭነትም በአቀራረብ ስልትም ከቀደሙት ሥራዎች ብልጫ እንደሚያሳይ አከራካሪ አይመስለንም ግርማቸው በልበሎዱ ውስጥ የአካባቢ ገለጻን ጉዳይ ለመጀመሪያ ጊዜ ተገቢ ስፍራ ሰጥቶትም ይገኛል በመጠኑም ቢሆን ስለፓሪስና ማርሴ ከተሞች በባህር ጉዞው ወቅት ስለ ሁለቱ የኢጣልያ ደሴቶች በባቡር ወደ ጅቡቲ ሲጓዝ ያየውን አካባቢ ገለጻ ወዘተ መሳሰሉት ለአንባቢ ዐዲስ መረጃ በመስጠት አሳዋቂ ትረካና ገለጻዎች ናቸው በገጸባህርያት አሣሣልና የገጸባህርያትን ቀጥተና የሐሰብ ልውውጥ በማቅረብ ረገድ ከቀደሙት ልቦለዶች ዘገባዊ መሰል አቀራረብ የእመርታ ያህል እድገት ያሳል በአርአያ ውስጥ የማየጨው ዘመቻ ውጊና ከሽንፈት የመልሶ ጉዚውን ትረካና ገለጻ ያገኛሉ በዚህ ልቦለድ ውስጥ ያለው ዋና ሳንካ ብዙ የባዕድ ጽንሰ ሀሳቦች ስለሚስተናገዱበት ለአንባቢ ግር ሊሉ የሚችሉ የባዕድ የፈረንሳይኛ ስያሜዎች ያሉባቸው ዐነገሮች በተለይ በመጀመሪያዎቹ ምዕራፎች ውስጥ መግባታቸው ነው ሆኖም ሰፋ እና ረቀቅ ያሉ እሳቤዎችን ልቦለዱ ለአንባቢ ያስተዋውቃል በልቦለዱ የንግግር ልውውጥ አጠቃቀም ብልፃት ጎልቶ ይታይበታል ችግሩ ግን የገፀ ባህርያቱ ንግግር ረጅም በመሆኑ የመሰልቸት አደጋ ሊያስከትል መቻሉ ነው እንደወጣች ቀረች የፋሽስት ወረራ ካበቃ በኋላ እንኳ ትቶት በሔደው ችግር ላይ ነው ሙሉ ትኩረቱ በኢትዮጵያ ማኅበራዊ አኗኗር ላይ የተወውን የማይሻር ጠበሳ እና በማኅበራዊ እሴቶች ላይም ያስከተለውን ቀውስ በሚመስጥ ታሪክ አማካነት ቁልጭ አድርጎ ያሳያል በሁለት የገጠር ቤተሰቦችና በሁለት ግለሰቦች አባቻቸው ማዕከልነት ጦርነቱ በሀገሪቱ የግለሰብና የማኅበራዊ ህይወት ገጽታ ላ ያስከተለውን ዘለቄታዊና አስከፊ ውጤት ነው የታሪኩ እምብርት ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች እና ሥነጽሁፍ አማርኛ ትምህርት ክፍል የኢትዮጵያ ሥነጽሑፍ ቅኝት ሀሃፀሃ ዐየ ከዐሀከ ከ ለ በ የኮርሱ መምህር ፍጹም ኩራባቸው ከደራሲው ቃል ብንጀምር ከ ዓም በኢትዮጵያ ላይ የተፈጸመው የኢጣሊያ ወረራ በኢትዮጵያ ታሪክ ላይ አያሌ ነገር ለውጧል ለውጧል የምለው በወታደራዊ መልኩ በኩል ያለውን ሳይሆን በሕዝብ መንፈስ በሀገር ልማድና በኑሮ ጠባይ የደረሰውን ስለሆነ ነው ይሀች መጽሐፍ ምንም ልቦለድ ብትሆን ከኔ ለመጻፍ የበቃችበት ምክንያት በኢጣሊያ ወረራና ከዚያ በኋላ በኢትዮጵያ ሕዝብ ዘንድ የደረሰው የኑሮ ሸብር ሬቦሉሽን ከተገኘው የራሴ ጥበብ ትዝብት ነው ታሪኩ በፋሽስት ወረራ ዋዜማ ሲጀምር በእምነትም በአመለካከትም አንድ የሆኑ ሊባሉ የሚችሉትን ወጣት ባልና ሚስት ማለትም ዘለቀና የሺዓለም በወረራው ዋዜማ የተጋቡና አንድ አምሳል የነበሩ ወጣት ገጠሬ ባልና ሚስት ነበሩ በጦርነቱ ሳቢያ እሱ አርበኛ ይሆንና ለ ዓመት ከተለያዩ በኋላ በ ሲገናኙ ሐሳባቸውና ሕልማቸው የማይገጥም የሁለት ዓለማት ሰዎች የሚሆኑበትን ደራሲው ማለፊያ እድርጎ ተርክልናል ወይዘሮ አሳሳችን የመሰለች አይረሴ ገጸባህርይም ይስልልናል የሺዓለም አምባዬንና ዘለቀ ዝማነህን በሚያሳምን ውስብስብ ማኅበራዊ ህይወት ሂደት ውስጥ አሳልፎ ከ ዓመታት የታሪኩ ፍጻሜ በኋላ ፍጹም የተለያዩ የሁለት ዓለም ሰዎች ሲሆኑ ደራሲው ያሳየናል በእነርሱ አምሳያነትና ምሳሌነትም ጠቅላላው ማኅበረሰብ በተለይም በከተማ ነዋሪ የሆነው ወገን በአጭር ጊዜ ነውጥ ተመሰቃቅሎ እንዴት እንደ ተለወጠ ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ ዐብይ ወግ ነው የፋሸስት ወረራን ታሪክ ማኅበራዊ ውጤቱን ጉዳያቸው ያደረጉትን እነዚህን ሁለቱን ልቦለዶች ያነበበ ሰው ከታሪኩ መጽሐፍ ንባብ በመለስ ጥሩ ግንዛቤ እንደሚያገኝባቸው እሙን ነው በአማርኛ ጥበበ ቃላት በእውናዊ ልቦለድ ድርሰትነትም የመነሻዎቹ ይመስላሉ ይህንን አጠቃላይ የአማርኛ ልቦለድ እይታችንን ለመደምደም ወደ ጣይቱ ብጡል እንመለስ ይህ ከመኮንን እንዳልካቸው በርካታ አጭር አጭር ልቦለዶች አንዱ የሆነው የግርማቸው ተክለ ሐዋርያት ተውኔት ቴዎድሮስ ለባለ ታሪኩ የሰጠው አውንታዊ ገጽታ ነው የሚሉ አልጠፉም የቴዎድሮስ ጸሐፊ በመቅድሙ ይህ የአጴ ቴዎድሮስን ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች እና ሥነጽሁፍ አማርኛ ትምህርት ክፍል የኢትዮጵያ ሥነጽሑፍ ቅኝት ሀሃፀሃ ዐየ ከዐሀከ ከ ለ በ የኮርሱ መምህር ፍጹም ኩራባቸው ታሪክ የሚያሳይ ቲያትር ስለ ሀገር ፍቅርና ክብር ስለ አንድነት ጥቅም ለኢትዮጵያ ሁሉ ንጹህ የሆነውን ስሜት እንዲያስገኝ ዋና ምኞቴ ነው ዐጹ ቴዎድሮስ ሀሳባቸው ከዘመናቸው የቀደመ በመሆኑ ብዙ ተቀባይነትና ረዳት ባለማግኘት ከፍ ያሉ እንቅፋቶች ተፈጥረውባቸው በብርታትና በኃይል ሲታገሉ ዘመነ ንግስናቸው በምሬት ተፈጸመ የጣይቱ ብጡል ደራሲ በበኩሉ እንዲህ ይለናል ይህ ልቦለድ ታሪክ በእውነተኛው በዐጹ ቴዎድሮስና በእቴጌ ጣይቱ ታሪክ ላይ የተመሰረተ ነው ነገር ግን ታሪኩ በሙሉ ተከናውኖ ባለመገኘቱና ይልቁንም በዘመኑ በነበሩ ሽማግሌዎች በቃል እየተነገረ ታሪኩም ከሰዎች ጋር አብሮ እየሞተ ስለሚረሳ ከታሪኩም ከሸማግሌዎችም የተውጣጣውን አጭር ታሪክ በልብ ወለድ ታሪክ አጣፍጩ አቀርባለሁ በዚህ ልቦለድ አጫሪነት ከተጻፉት ልቦለዶች መካከል ግምባር ቀደሙ የቴዎድሮስ እንባ ሲሆን ከአቤ ጉበኛ ልቦለዶች በጣም ረዥሙ አንድ ለእናቱ ሙሉ ትኩረቱም ቴዎድሮስና ተጻራሪዎቹ ናቸው በተውኔት በኩል ጸጋዬ ገብረ መድህን በእንግሊዘኛም በአማርኛም በሥዕል ዘርፍ ከአንጋፋ ሰዓልያን መካከል እሼቱ ጥሩነህ የቴዎድሮስን ነገርጉዳያቸው አደርገው እናገኛለን በዚህ በዎቹ ወቅት በርከት ያሉ ልቦለዶች ታትመዋል ከአንድ ልቦለድ በላይ ያሰተሙ ደራስያንም አሉ ከእነዚህ መካከል መኮንን እንዳልካቸው አና መኮንን ዘውዴ በተለየ ተጠቃሽ ናቸው ይሁን እንጂ በሌሎቹም ጭምር ከቀረቡት ስራዎች ውሰጥ የየራሳቸውን አስተዋጽኦ ያላቸው እንዳሉባቸው እሙን ቢሆንም ከላይ ከጠቀስናቸው ከሁለቱ ጋር በአንድ ረድፍ ልናስቀምጣቸው አንችልም ሆኖም አግዐዚ የተሰኘውን ግን በብዙዎች ዘንድ ተወዳነጅ ሆኖ የቆየ በመሆኑ ለጥቅስ ይበቃል የተወዳጅነቱ ዋና ምንጭ የቋንቋው ጣፋጭነትና ብዙ ቦታ የገለጸው ሥዕላዊንት ነው አቀራረቡ ግን ጋዜጣዊና የስብከት ሀተታ ሆኖ ይገኛል ከጽሁፉ መነሻ እስከ መድረሻ የእውናዊነት ሳይሆን የተረት ትረካ ባህሪ የተላበሰ ነው አግዐዚ አለ አደረገ በስሞታ ነው ታሪኩን ነጋሪያችን የሚያቀርብልን ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች እና ሥነጽሁፍ አማርኛ ትምህርት ክፍል የኢትዮጵያ ሥነጽሑፍ ቅኝት ሀሃፀሃ ዐየ ከዐሀከ ከ ለ በ የኮርሱ መምህር ፍጹም ኩራባቸው ምዕራፍ ሦስት የአማርኛ ሥነጽሑፍ ጉዞ ከ ዓም በዚህ ዘመን ያለውን የአማርኛ ሥነጽሁፍ በሁለት ክፍል ከፍለን የምንመለከተው ይሆናል ይኸውም ከ ዓም ያለውን አስርት በአንድ ክፍል አድርግን እና ከ ዓም የአብዮት ለውጥ ድረስ በሁለተኛው ክፍል አድርገን እንመለከታልን ይሄንንም የምናደርገው በዘመኑ የነበረው የአማርኛ ሥነጽሁፍ ምን መልክ ነበረው። የሚሉ ጥያቄዎችን በመመለስ ነው ከ ዓም ያለው ዘመን የአማርኛ ሥነጽሁፍ ጉዞ ከዎቹ መነሻ አንስቶ እስከ ዎቹ መገባደጃ ድረስ ያለው ዘመን ቀድሞ የነበረው የአማርኛ ሥነጽሀፍ የበለጠ የጠነከረና እያደገ የሄደበት ዘመን ነው በዚህ ዘመን በሥነ ጽሁፋዊ ብቃታቸውና ደረጃቸው ከበፊቱ የተሻሉና የሥነጽሁፍ መመዘኛ መስፈርቶችን የሚያሞሉ የተለያዩ የሥነጽሁፍ ስራ ች በተለያዩ ደራሲያን ቀርበዋል በዚህ ዘመን በነዚህ ደራሲያን የተፃፉ የሥነጽሁፍ ስራዎች በአማርኛው ሥነጽሁፍ ታሪክ ከፍተኛ ቦታ እንዳላቸው ለአማርኛው ሥነጽሁፍ እድገትም ከፍተኛ ሚና እንደተጫወቱ በመስኩ ላይ ምርምር ያካፄዱ ምሁራን ይገልፃሉ በግንባር ቀደምትነት ከሚጠቀሱት ደራሲያን ውስጥ ሃዲስ ዓለማየሁ በተለያዩ የሥነጽሁፍ ስራዎቻቸው ይጠቀሳሉ በዚህ ዘመን ያሉትን ደራስያን ገጣምያን ጸሐፌ ተውኔት የሆኑትን እና የአማርኛን ሥነ ጽሁፍ ጉዞ በቅጡ ለመረዳት የዘመኑን ማኅበረ ባህላዊ እውነት መዳሰስ ግድ ነው ዎቹ በአጤ ምኒሊክ ዘመን ተጀመሮ በጠላት ወረራ የተጨናገፈው የዘመናዊነት እርምጃ እንደገና አንሰራርቶ ሃይልና ብርታት ያገኘበት ታላላቆቹ የኢትዮጵያ ከተሞች የተቆረቆሩበት ወይም ነባሮቹ መዘመንና ማበብ የጀመሩበት በልዩ ልዩ የኢትዮጵያ ከተሞች ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የተከፈቱበት ዘመናዊ ትምህርት የቀሰሙ በወር ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች እና ሥነጽሁፍ አማርኛ ትምህርት ክፍል የኢትዮጵያ ሥነጽሑፍ ቅኝት ሀሃፀሃ ዐየ ከዐሀከ ከ ለ በ የኮርሱ መምህር ፍጹም ኩራባቸው ደመወዝ የሚተዳደሩ ዜጎች በመንግስት ቢሮክራሲና መሰሪያቤቶች ተቀጥረው መስራት የጀመሩበት ከጠላት በሁዋላ በአገር ውስጥ ትምህርት የቀሰሙ ወጣቶች ባህር ማዶ ተምረው በመመለስ በማኅበራቸው ህይወትና ልማት ውስጥ ተሳትፎ ማድረግ የጀመሩበት ነው አዲስ ዘመን እና የዛሬይቱ ኢትዮጵያን የመሳሰሉ አንጻራ ሰፊ ስርጭት ያላቸው ያላቸው እለታዊ ሳምንታዊ ጋዜጦች የህዝብ መወያያ እና የአገራዊ አመለካከት መቅረጫ የሆኑበት በትውልዶች መካከል የተከሰተ የአስተሳሰብና የባህል ቅራኔ ያቆጠቆጠበት አንደም አዲስ ከተሜነት በጎሳዊና ክልላዊ ልማድ ላይ የበላይነትን ያመጣበት የማንነት ቀውስና የመነቀል ስሜት በከተሜ ግለሰቦች በተለይም በተማረው ወጣት ከተሜ ልብና ልቡና ውስጥ ነፍስ መዝራት የጀመሩበት ዘመን ነው በዚህ ዘመን ማኅበረ ባህላዊ አውድ የበቀሉት የሥነጽሁፍ ሰዎች ሥራዎቻቸው የዘመናቸው ወረራና መንፈስ ነጸብራቆች ናቸው መንጭ መደበለ ጉባኤ ዘመኑ በሥነጽሁፍ ብቻ ሳይሆን በሌሎች ማኅበረሰባዊ ገጽታዎች አዳዲስ ነገሮች የታዩባቸው አመታት ናቸው ምክንያቱም የኛ ሙሽራ ሹሩባ ስሪ ወሰዳት አስተማሪ ደመቅ ብሎ የተዘፈነበት አልማዝ ምን እዳ ነው ትዳር ምን እዳ ነው ጉልቻው ስሙኒ ምጣዱ ብር ነው ይበልጥ የተጠናከረበትና የዘመኑን ወጣት ህይወት እየነካ የመጣበት ጊዜ ነው አውሮፕላን ሲሄድ ሰማይ ለሰማይ የድሆች ጠበቃ መንግስቱ ንዋይ የተባለበት አበበ ቢቂላ ያገባሻል ጥላሁን ገሰሰ ይድርሻላ የተዜመበት በኦፔል መኪና መንሸርሸር ለምደሽ በኔዋ ኩርኩር መች ትሄጃለሽ የሚለው ዜማ ማኅበረሰባዊ አንድምታው ይበልጥ የታወቀበት ዘመን ነው የአንድ አገር ሥነጽሁፍ በአገር ውስጥ ከሚያደርጉት ኢኮኖሚያዊ ፖለቲካዊና ማኅበራዊ እንቅስቃሴዎች ተነጥሎ የሚታይ አይደለም ያንድ ዘመን ሥነጽሑፍም ከሚፈጸሙት ታሪካዊ ክስተቶች ውጭ አይጠናም በአንድ አገር በአንድ በተወሰነ ታሪካዊ ዘመን የሚያደርጉ እንቅስቃስዎች በሥነጽሁፍ እድገትም ሆነ ውድቀት ላይ ተጽዕኖ ማሳደራቸው አይቀርም ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች እና ሥነጽሁፍ አማርኛ ትምህርት ክፍል የኢትዮጵያ ሥነጽሑፍ ቅኝት ሀሃፀሃ ዐየ ከዐሀከ ከ ለ በ የኮርሱ መምህር ፍጹም ኩራባቸው የአንድን ሥነጽሁፍ ሁኔታ ይበልጥ ለማወቀና ለመረዳትም የበቀለበት የኖረበትንና ያለፈበትን ማኅበራዊ ታሪክ አበይት መልኮች ማጤን ያስፈልጋል ስለዚህ የዚህን ዘመን የሥነጽሑፍና የደራስያንን ሁኔታ ከመቃኘት በፊት የዘመኑን ማኅበራዊ ታሪክ ጉልህ መልኮች ማውሳት ተገቢ ነው ጦዎቹ ብዙ የአፍሪካ አገሮች ከቀኝ ግዛት የተለቀቁበት እና በኢትዮጵያም አዲስ የፖለቲካ መንፈስ እንዲፈጠር ያገዘበት ዘመን ነው የዘመኑ አብይ የለውጥ መንፈስ በቱ የመንግስቱና የግርማሜ ንዋይ መፈንቅለ መንግሰት መጫር ነው የኮሌጅ ተማሪዎች እየተሰበሰቡ በአገር ጉዳይ ላይ ሃሳብ መለዋወጥ የጀመሩበት ዘመን ነው ከ ዓም በኋላ የኮሌጅ የግጥም ውድድሮች የታዩበት ከ ጀምሮ ደግሞ የቀኃሥላሴ ዩሂቨርሲቲ ተማሪዎች ለአንድ ዓመት በ ደረጃ ትምህርት ቤቶች እየተመደቡ ማስተማር መጀመራቸው የኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲ አገልግሎት በመባል የሚታወቀው ፕሮግራም የዬሂርሲቲ ተማሪዎችንና ኑሮው መለወጥ አለበት እያሉ የሚከራከሩለትን ህዝብ የሚያገናኝ ድልድይ ሆነ በመላ አገሪቱ በየዓመቱ በኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች በሚሄዱት የዩነቨርቲው ተማሪዎች አማካይነት የዘመኑ ፖለቲካ መንፈስ በየክፍለ ሀገሩ ተዘራ በዚህ አስር የመጨረሻ ዓመታት የዩኒቨርስቲው ተማሪዎች መሬት ላራሹ የሚል መፈክር በማንሳት የነበረውን ስርዓት በግልጽ መቃወምና ለመንግስት አስቸጋሪ ሁኔታዎችን መፍጠር ጀመሩ በውጭ ተምረው የመጡ ወጣቶች በውጭ አገር የተመለከታቸውን ዘመናዊ አሰራሮች በአገራቸው መሞከር ያዙ በገጠርም የገበሬ አመጾች መከሰት አንዱ የዘመኑ ገጽታ ሆነ በአጠቃላይ በዎቹ መገባደጃ ላይ ኢኮኖሚያዊ ፖለቲካዊና ማኅበራዊ ሁኔታዎች መልካቸው እየተለወጠ ሄደ በተማረው ወገንም ዘንድ እንደ ፈረንጅ የመኖር ዘመናዊ ህይወት የመምራት ስሜት እየበረታ መጣ ሥነግጥም ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች እና ሥነጽሁፍ አማርኛ ትምህርት ክፍል የኢትዮጵያ ሥነጽሑፍ ቅኝት ሀሃፀሃ ዐየ ከዐሀከ ከ ለ በ የኮርሱ መምህር ፍጹም ኩራባቸው የዘመኑንን መንፈስ ከላይ ባነሳነው መልኩ ከገለጽነው በቀጥታ በዘመኑ ወደ ተገኙት ሥነ ጽሁፍ እናመራለን ከሥነጽሁፍ ዘውግ በቀዳሚነትም የሚሜነሳው ሥነግጥም ነው የዎቹ የሥነግጥም ስራ ስናነሳ የከበደ ሚካኤል ስራን ከሁሉ አስቀድመን እንጠራለን እንደ ብርሃኑ ገበየሁ ግጥም ዘመናዊ መልክን መያዝ የጀመረው ከከበደ ሚካኤል ነው የከበደን ግጥሞች እንደ ቀዳሚዎቹ ስራዎች ስነ ምግባርን ማስተማር እና ውዳሴ ነገስታት የበዛባቸዋል ሲሉ የሚተቿቸው ቢኖሩም እንኳን ገጣሚውም ስነ ምግባርንም ቢሰብክም በደረቁ ግን አይደለም እርቃኑን አቁሞ አላሳየንም በስራዎቹ ስነ ምግባር ያየለበት ምክንያት ከደራሲው የግል ፈቃድና ከማኅበሩ እውነት የመነጨ ነው ገጣሟው ስልቱ ካደረገው ኪናዊ ቅርጽ ነው የደራሲው የግል ፍቃድ ማኅበሩን ለማዘመን ካላ ፍቃድ የሚወለድ ነው ምክንያቱም ከበደ ወደ ገጣሚነት የመጣው ማኅበሩ ከሰብዓዊ ሥነልቦናዊ ታሪካዊ ቁሳዊ እና አዕምሯዊ ድቀት ለማንሰራረት በሚጣጣሙ እጅግ ፈተኛ ዘመን ነው እንደ ሃዲስ ዓለማየሁ የትምህርትና የተማሪ ቤት ትርጉም እንደ ግርማቸው ተክለ ሃዋርያት አርአያ ወዘተ ማኅበሩን የመምራት ኃላፊነት እና ምሁራዊ ግዴታ ነበረበት ከበደ ሚካኤል በአማርኛ ግጥም ዘልማድ ውስጥ አሊጎሪን እንደ አጻጻፍ ስልት መከተሉን የሚያሳዩን ሁለት አፍ ያለው ወፍ አዝማሪና ውኃ ሙለት ፋኖስና ብርጭቆ ጽጌረዳና ደመና አዳምና በሬው አጤ ቴዎድሮስ እና ሮሮ የሚሉትን ግጥሞች መጥቀስ ይቻላል አንጓዊ ቅርጽን ደጋግሞ የተገለገለበት ከበደ ሚካኤል ነው አቻ አንጓዊ ቅርጽን በአንድ ግጥሙ ለመጀመሪያ ጊዜ የተጠቀመው አፈወርቅ ገብረ ኢየሱስ በ ዓም የጻፈው የነቀፋና የስድብ ግጥሙ ላይ ነበር በአራት አንጓ ቀርጽ የተዋቀሩ የገጣሚ ከበደ ሜካኤል ስራዎች የደስታና የሀዘን ቅልቅለነት ነፋስ ያዞት ሄደ የማይለወጥ ነገሮች መስከረም ጠባ ዓለምና ጊዜ ወዘተ በአራቶ አንጓ ቅርጽ የተዋቀሩ ናቸው ይሄ ስልት በኋላ ለመጡ ገጣምን እየተዘወተረ መምጣት ጀመረ አንጓዊ መዋቅርን ለሁነኛ ኪናዊና ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች እና ሥነጽሁፍ አማርኛ ትምህርት ክፍል የኢትዮጵያ ሥነጽሑፍ ቅኝት ሀሃፀሃ ዐየ ከዐሀከ ከ ለ በ የኮርሱ መምህር ፍጹም ኩራባቸው ጭብጣዊ ፋይዳ ያዋሉ ሁለት ገጣምያን የሐንስ አድማሱ በተለይ ከወዴት ዘረፍሽው ግጥሙ መቅደስ ጀንበሩ በታቲሆያ ውስጥ ነው ከበደ ሚካኤል ለአማርኛ ሥነግጥም ሁነኛ የአገጣጠም ብልሃትን አንድ እየዘለሉ ቤት የሚመቱ ስንኞችንም አስተዋውቋል በርግጥ እየዘለሉ ቤት መምታት ከበደ የፈጠረው ሳይሆን በአማርኛ የቃል ግጥም ውስጥ በተለይ በአዲስ ዘመን ብስራት ዜማዎች በሄ በሉ እና በአበባዬ ሆይ የነበረ ነው ከበደን የሚያስመሰግነው ጆሮን በሚጠልዝ ተደጋጋሚና ዘላቂ አንድ ቀለም ከመምታት ልቅ ነባሩን ስልት ወደ ጡፍ ግጥም ማምጣት መስከረም ጠባ ነው የከበደ ሚካኤል ሌላው ላቅ ያለው ኪናዊ አስተዋጽኦኑ በአማርኛ ቃል ግጥም የሌለ ከዚያም በፊት በነበሩ የአማርኛ ገጣምያን ሥራዎች ውስጥ ያልታየ ባለ ቀለማት ስንኝ ለአማርኛ ሥነግጥም ከበደ ቤት የሚባልለትን የስተዋወቀ ነው ከከበደ በኋላ በአማርኛ ሥነግጥም ታሪክ ላቅ ያለ ሥነግጥማዊ አበርክቶ ያለቸው ገጣምያን በዎቹ የአንድ ትውልድ አባል ገጣምያን የነበሩ እነ መንግስቱ ለማ ጸጋዬ ገብረ መድህን እና ገብረክርስቶስ ደስታ ተጠቃሽ ናቸው በዚህ ዘመን አማርኛ ሥነግጥም ችላ ብሎዋቸው ኖሮ እንደ አዲስ ከተቀበላቸው ጭብጦች አንዱ ፍቅርና የፍቅር ስሜት ነው ምንም እንኳን አልፎ አልፎ በህብር የተነገሩ አንዳንደ ግጥሞች ለምሳሌ ዮፍታሄ ንጉሜ ባይታጡም የአማርኛ ገጣምያን በተለየ የፍቅር ግጥሞችን ሥጋዊ ፍቅር መግጠምና ማሳተም የጀመሩት ከዎቹ ጀምሮ ነው ማለት ይቻላል ይሄንን ነገር ለማስረገጥ ሩቅ ለመሄድ ሳያሰፈልግ የዘመናዊ የአማርኛ ሥነ ግጥም መስራች ከበደ ሚካኤል በግጥሞቻቸው ያላነሱት ሰብዓዊ ጉዳይ አለቢባል ስጋዊ ፍቅር ብቻ ነው ሥነግጥማችን ታላላቆቹን የፍቅር ግጥሞች የተዋወቀው ከመንግስቱ ለማ የግጥም ጉባኤ መታተም በሁዋላ ሲሆን ገጣሚው የዘመኑ ማህበረሰብ ለሥጋዊ ፍቅር ጭብጥ ያለውን አተያይ ስለሚያውቅ የአገራችን ሽማግሌዎችና በዕድሜያቸው ጠና ያሉ ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች እና ሥነጽሁፍ አማርኛ ትምህርት ክፍል የኢትዮጵያ ሥነጽሑፍ ቅኝት ሀሃፀሃ ዐየ ከዐሀከ ከ ለ በ የኮርሱ መምህር ፍጹም ኩራባቸው አዛውንት የፍቅር ግጥሞቹን አንብበው እንደ ዓይናፋርነት ያለ ነገር ሳይሰማቸው አይቀርም የነሼክስፒርን የነኾስኪንን የፍቅር ግጥሞች ያላነበቡ በመመሆናቸውና በሀገራችንም ሥጋዊ ፍቀር ስለሚባለው የተጻፈ ድርሰት እምብዛም አይደለምና የግጥም ጉባኤ በሣይክሉስታቲክከ በብርሃንና ሰላም ማተሚያ ታተመ መንግስቱ የጻፈው የፍቅር ግጥሙን ሲያቀርብ ስጋቱና ሰቀቀኑ ስላልቀው ግን የጻፈው የግል ታሪኩን ነው ቢሏችሁ አትመኑ ሼክስፒርና ቤርናንድ ሾን ስለ ቄሳርና ኪሊፓትራ እንደ ጻፉት ነው በማለት ለማስታባበል ሞክሯል ማኅበረ ባህሉን ለመጠበቅ ዋሽቷል በቲዎሪ ደረጃ የፍቅር ግጥሙ የገጣሚው የግል ህይወትና ስሜት ነጸብራቅ መሆኑን ያውቃል ድማሙ ብዕረኛ በተባለው ግለ ታሪኩ እንደ ተዘገበው ከህይወቱ ጋር ግንኙነት ያላቸው አሉ ለዚህም በጠራ ጨረቃ የሚለውን ግጥም ለምሳሌነት መጥቀስ ይቻላል በጠራ ጨረቃ በጠራ ጨረቃ በእኩለ ሌሊት አይኖቿ እያበሩ እንደ ከዋክብት ሳማት ሳማት አሉት እቀፍ እቀፋት አላወላወለም ወጣቱ ታዘዘ ወገቧን አንገቷን እጂን በእጁ ያዘ ከንፈሩ በረአድ ወደ አፏ ተጠጋ ምንም እንኳ ጡቷ እንደ ሾህ ቢዋጋ ጣቷ በመሆኑ የጉማሬ አለንጋ ጆሮ ግንዱን ሰማው በጥፊ ሲናጋ ዋ። ምክር መስማት ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች እና ሥነጽሁፍ አማርኛ ትምህርት ክፍል የኢትዮጵያ ሥነጽሑፍ ቅኝት ሀሃፀሃ ዐየ ከዐሀከ ከ ለ በ የኮርሱ መምህር ፍጹም ኩራባቸው እዚህ ዘመን ላይ የሚያስደንቀው ጉዳይ ግን የፍቅር ግጥሞች አለመዘውተር ሳይሆን በአንድ ሰሞኑን በአጭር ጊዜ ማበብ መስፋፋትና መዳበራቸው ነው ለዚህም ማስረጃ የሚሆነን መንግስቱ ለማ ጸጋዬ ገብረ መድኅን ሻምበል አፈወርቅ ዮሐንስ ገብረ ክርስቶስ ደስታ ሰለሞን ዴሬሳ ዮሐንስ አድማሱ ወዘተ በታተሙ መድብሎቻቸውና በልዩ ልዩ የዘመኑ የአማርኛ ጋዜጦች ያወጧቸው የፍቅር ግጥሞች ይሄንን ያስረግጣሉ የፍቅር ግጥሞች እጅጉን ስሜት ንክር በጣሙን ከጥልቅ ልቦና የሚፈሱ ናቸው የዚህ ዘመን ገጣምያን ለአማርኛ ሥነግጥም ካስተዋወቋቸው ኪናዊ የአቀራረብ ስልቶች መካከል አንዱ ተውኔታዊ ግሎግ ግለወግ ነው በቀደሙት በነከበደ ሚካኤል እና ያሬድ ገብረ ሚካኤል ስራዎች ውስጥ አልታየም በተከታዩ ትውል ገጣምያን በመንገስቱ ለማ በገብረ ክርስቶስ ደስታ በሰለሞን ዴሬሳ በጸጋዬ ገብረ መድኅን በዮሐንስ አድማሱ እና ሰይፉ መታፈሪያው ፍሬው ሥራዎች ውስጥ ግን ተውኔታዊ ግሎግ እንድ አንደ ሁነኛ የአጻጻፍ ቅርጽ እጅጉን ተዘውትሮ ይገኛል በፈቃደ አዘዘና ደበበ ሰይፉም ቀጥሏል የዎቹና በዎቹ የኢትዮጵያ ዘመናዊ ኪነጥበብ ታሪክ ታላቅ ቦታ ካላቸው ጠቢባን ገብረ ክርስቶስ ደስታ ሌላው ነው የአማርኛ ሥነግጥምን አዲስ አቅጣጫ ለማስያዝ ከታተሩትና ከተቻላቸው ገጣምያን ተርታ የሚመደብ ነው ገብረ ክርስቶስ ለአማርኛ ሥነ ግጥም ካስተዋወቋቸው አያሌ ኪናዊ ብልሃቶች መካከል አንዱ በስንኞች አቀማመጥና አደራደር ፍቺንና ስሜትን ማጉላት ፍቺንና ስሜትን ማጉላት ነው ይኸውም በጽሑፍ ላይ አገልግሎት ላይ በማይውል ረጅም ሰረዝ ወይም ዳሽ የጊዜን እርዝማኔ ለመግለጽ በቀረሽ እንደ ዋዛ ተግባራዊ አድርገዋል የተቆራረጡ ነጠብጣቦችን ለሃሳባዊ ጉዞና ለፍለጋ ወዘተ የሚያገለግል ቃል የሚሰፍንበትን ስሜትና ፍች በመስመራዊ ምልከትና በአደራደር ለመያዝ የተቻለው ታላቅ ጠቢብ ነው ቃል የማይገልጠውን ስዕልና ምስል ስሜትና ሁነት ለመያዝ የሚፈጥረው ድግግሞሽና ትይዩነት ወለለትና እጥረት ከእነዚህ መካከል ጥቂቶችና የሚዘወተሩ ብልሃቶች ናቸው የቋንቋው ቀላልነትና ዘወትራዊነት የአሰካኩ ቀጥተኛነት ከንግግሩ ድንገቴነት ከአገላለጹ ትባትና ቀለማማነት ነው እንደሱ ዘወትራዊ ቃል የሚጠቀም ቢኖር በኋላ ዘመን ላይ ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች እና ሥነጽሁፍ አማርኛ ትምህርት ክፍል የኢትዮጵያ ሥነጽሑፍ ቅኝት ሀሃፀሃ ዐየ ከዐሀከ ከ ለ በ የኮርሱ መምህር ፍጹም ኩራባቸው የሚመጣ ነብይ መኮንን ነው የፍቅር የትዘታና የሃዘን ስንኞች በመሰንዘር ረገድ ገብረክርስቶስን የሚተካከል የለም በዚህ ዘመን የቀዳማዊ ኃይለ ስላሴ ሽልማት ድርጅት መቋቋም ከዘመኑ አበይት ክንዋኔዎች አንዱ ነው ሐምሌ ቀን ዓም በእርሻ ልማት በበጎ አድራጎት በማስተማርና በኪነጥበብ የላቀ አስተዋጽኦ ላበረከቱ ሽልማት ተበርክቷል ከሥነጽሁፍ መስክ በ ከበደ ሚካኤል አፈወርቅ ተክሌ በሥዕል በ ማህተመ ስላሴ ወመስቀል ገብረ ክርስቶስ ደስታ በሥዕል እና በ ጸጋይ ገብረ መድህን ተሸላሚ ነበሩ ይሄ ዘመን በአጠቃለይ የግጥም መጽሐፍት ያገኘንበት ነው ከ ነበረውን ሥነጽሁፍ ስናጤን ከቀዳሚዎቹ አስርታት በአንዳንድ ገጽታዎች የተሸለ ሆኖ እናገኘዋለን በጊዜው በማኅበረሰቡ ውስጥ የታዩ ስለነበሩት ችግሮች የታዘቡትን የተሰማቸውንና ይበልጥ ስሜታቸውን የሳበውን በድርሰቶቻቸው እንደ አቅማቸው አሳይተዋል በዚህ ዘመን የታተሙ ልቦለዶች ተገኝተው ተመዝግበዋል እነዚህ በአብዛኛው ከ ገጽ በታች ያላቸው ኖቭሌቶች ናቸው በተውኔት በኩል ተውኔቶች እና በሥነግጥም መጻህፍት ይጠቀሳሉ የሥነግጥም ጸሐፊዎች ከ ዓም ተቁ የገጣምያን ስም የመድበሉ ስም የታተመበት ዘመን አስረስ አስፋወሰን የባለቅኔ አስማት ያሬድ ገሚካኤል የፍቅር ምርኮኛ አሸናፊ ክብርና ደስታ ለነጻነት ጌታ አበራ ሞልቶት የግጥም ድርሰት ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች እና ሥነጽሁፍ አማርኛ ትምህርት ክፍል የኢትዮጵያ ሥነጽሑፍ ቅኝት ሀኛሃ ዐ ከአኪ ከኪ ላ የኮርሱ መምህር ፍጹም ኩራባቸው ሃይሉ ልመንህ የአዕምሮ መክፈቻ ይገዙ ብስራት ውዲቷ ሙዚቃ ብርሃኔ ጉቻለወርቅ ፈላስፋው ቃኤል ወንድይራድ ይመር ዓለም ሞኝ ነው መንግሰቱ ለማ የግጥም ጉባኤ አቤ ጉበኛ የፍጡራን ኑሮ ከበደ ሚካኤል የቅኔ አዝመራ ጽጌ አዳፍሬ የፍቅር ጮራ የህብረት ከተማ ሚዝን ተፈሪ አፈወርቅ ዮሐንስ የእኔ ግጥሞች የማነብርሃን እጅጉ የመስቀል ወፍ ዮሐንስ አሻነው የወጣቶች ጉራማይሌ ቋንቋ ያሬድ ገሚካኤል የሰው ልጅ ስንክሳር ከላይ በሰንጠረዥ መልኩ ከቀረቡት ገጣሚዎች ጉዳዮችን ማንሳት አግባብነት አለው አስረስ አሰፋወሰን ስለ ጀግንነት ሞትና ህይወት ቢሆንም ልዩ የሚያደርገው የፍቀር ሜጋቶን አውቶማቲክ የሚሉ ቃላትን በማዘውተሩ ነው ምናልባትም ወታደር በመሆኑ የሚያነሱ ግጥሞችን በመጻፉ የሚታወስ ከሙያው አንጻር ተጋብተውበት አንዳልቀሩ ይገመታል ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች እና ሥነጽሁፍ አማርኛ ትምህርት ክፍል መካከል ስለተወሰኑት የኢትዮጵያ ሥነጽሑፍ ቅኝት ሀሃፀሃ ዐየ ከዐሀከ ከ ለ በ የኮርሱ መምህር ፍጹም ኩራባቸው ሀይሉ ልመንህ ግጥሞች የያዘ መጽሐፍ ነው ያቀረበው ስራ ትምህርት ሥልጣኔ እውነት እውቀት ሥነ ምግባር ተፈጥሮ ነጻነት ውዳሴ ጉዳዮቹ ናቸው ከመጽሐፍት ዓለምን ከጀመሩት ሰዎች አንዱ ነው ይገዙ ብስራት የትምህርት መጻህፍት ከሚያዘጋጁ ሰዎች የሚጠቀስ ነው ጽጌ አዳፍሬ በዚህ ዘመን ውስጥ የምትጠቀስ ሴት ገጣሚ ናት መጻፏ ስፍናን የሚያወግዝ ነገር ይንጸባረቅበታል አፈወርቅ ዮሐነስ ስሜታዊ ሌሪክ ግጥሞች በመጻፍ የሚታወቁ ናቸው በዘመኑ ለዘፈኞች በርካታ ግጥሞችን በመስጠት የሚታወቁ ድንቅ ጸሐፊ ናቸው በዎቹም ውስጥ እናገኛቸዋለን የዘመኑ ሁለተኛ አጋማሽ ከ ዓም በኋላ ጀምሮ ታዋቂ ሰዎች የመጡበት ነው ለዚህም ማስረጃ እነ መንግስቱ ለማን ከበደ ሚካኤልን እና አቤ ጉበኛን መጥቀስ ይቻላል የዎቹ ዋና የዘመኑ ገጣምያን ተብለው የሚጠቀሱት መንግስቱ ለማ አፈወርቅ ዮሐንስ ፅጌ አዳፍሬ ያሬድ ገሚካኤል እና ከበደ ሚካኤል ናቸው በግጥሞቹ የተነሱት ዋና ዋና ጉዳዮች ውዳሴ ግጥም በተወሰነ መልኩ ተፈጥሯዊ የሆነ ነገር አርበንነት እና ጀግንነት ከዎቹ በተለየ ሳይንስ ኢኮኖሚክስ ሀብት ሙዚቃ የመሳሰሉት ጉዳዮች ተነስተዋል የውን ህይወትና ኑሮ የሚጠቅሱ ሞትና ህይወት በፍልስፍና መልኩ ቀርበዋል በዎቹ በርካታ ረጅም ልቦለዶች ወጥተዋል ቤሳ ልቦለዶች የሚባሉትም የፈሉበት ዐሠርት ነው ከረጅም ልቦለዶች መካከል በዐሠርቱ አጋማሽ ላይ ብቅ ያሉት የአቤ ጉበኛ አልወለድም የብርርሃኑ ዘሪሁን የቴዎድሮስ እንባ በይዘትም በአቀራረብም ለየትና ላቅ ያሉ በመሆናቸው ተጠቃሽ ናቸው ነገር ግን በዎቹ ዐሠርት ከታተሙት የአማርኛ ልቦለዶች ሁሉ በቀደመው መስመር የጠቀስናቸውን ሁለቱንም ጨምሮ በወቅቱ ከወጡት መካከል ጎላ ብለውና ልቀው የሚገኙት የብርሃኑ ዘርይሁን ድል ከሞት በኋላ እና የሐዲስ ዓለማየሁ ፍቅር እስከ መቃብር ናቸው የብርሃኑ ልቦለድ መቼት የቀድሞዋ የአፓርታይዷ ደቡብ አፍሪካ ስትሆን የሐዲስ ልቦለድ መቼት ደግሞ ፊውዳሏ ኢትዮጵያ ናት ሁለቱም ደራስያን በፈጠሯቸው መድረኮች ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች እና ሥነጽሁፍ አማርኛ ትምህርት ክፍል የኢትዮጵያ ሥነጽሑፍ ቅኝት ሀሃፀሃ ዐየ ከዐሀከ ከ ለ በ የኮርሱ መምህር ፍጹም ኩራባቸው የነበረውን ህይወት አሳማኝና አውናዊ በሆነ አቀራረብ እየሳሉ ለአንባብያን የሚያሳዩባቸው ድንቅ የፈጠራ ስራዎች ናቸው የፍቅር እስከ መቃብርን ታሪክ በአጭሩ ግለጹ። በድል ከሞት በኋላ ደራሲው የሚያቀርቧቸው የአካባቢ ዝርዝር ገለጻዎች አንባቢን ቦታው ድረስ ወስደው የሚያሳዩ ዓይነት ናቸው ፍቅር እስከ መቃብርም እንደዛው ነው ፍቅር እስከ መቃብር ሰማይ አይታረስ ንጉሥ አይከሰስ የሚውን አፍርሶ ሰማይ በመብረቅ ይታረሳል ንጉሥም በነውሩ ይከሰሳል የሚል ይመስላል እንደ እስኪ ተጠየቁ እምቧ በሉ ሰዎች የመርገም በረክት ሁሉ ሃዲስ ዓለማየሁ ብለው ብለው ሲታክቱ ጉዱ ካሳ የሚባል ጉድ ፈጥረው ፊታውራሪ መሸሻ ከተባለ ሌላ ጉድ ጋር አጣምረው የታችኛው የላይኛውን ተሸክሞ እንዳይኖር ቢታወቅም ከጊዜ በኋላ ብዘት የታችኛው ማፈንገጡ አንደማይቀር ታትሞ ዓመት ሲሞላው የመጽሐፉ ትንቢት ደረሰ የዘመኑ ድርሰት አብዛኛው ትዛታ ፍቅር ጋብቻ ትምህርት ሥነምግባር በባህልና ማኅበራዊ ህይወት ላይ ነው ፍቀር በገንዘብ ላይ መመስረት የለበትም ወላጆች በልጆቻቸው የፍቅር ህወት ውስጥ ጣልቃ መግባት የለባቸውም ዘመኑ የሚፈቅደው ጋብቻ በወንድና በሴቷ መፈቃቀድ ላይ የተመሰረተ ነው አስቀድሞ ሳይተዋወቁ የሚመሰረት ጋብቻ ዘላቂነት የለውም የትዳር መሰረት እውነተኛ ፍቅር ነው ወሳጆች ልጆቻቸው ለጋብቻ ሲጠያየቁ ሀብትና ዘርን መለኪያ መድረግ የለበትም በሥነ ምግባር ረገድ ወጣቱ ትውለድ እናቱንና አባቱን ማክበር ስልጣንን ለግል ጥቅምና ዘመድን ለመርዳታ መዋል የለበትም በዚህ ዘመን ሲጽፉ የነበሩትን ደራስያን ሁሉንም መጥቀስ ባይቻልም ለዘመኑ ሥነጽሁፍ የአቅማቸውን ያህል ካበረከቱትና እጅግም ከማይታወቁት መሃል ሁለትና ከዚያ በላይ ድርሰት ያሳተሙትን ስማቸውን ብንጠቅስ የሴተኛ አዳሪ ልቦለድ ደራሲ የመጀመሪያው ጋዜጠኛና ብዙ ጽሁፎችን በጋዜጣ ላይ በመጻፉ የሚታወቀው ነጋሽ ገብረ ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች እና ሥነጽሁፍ አማርኛ ትምህርት ክፍል የኢትዮጵያ ሥነጽሑፍ ቅኝት ሀሃፀሃ ዐየ ከዐሀከ ከ ለ በ የኮርሱ መምህር ፍጹም ኩራባቸው ማርያም እናኑ አጎናፍር የእሬትና ማር ደራሲ ብርሃኔ ጉቻለ ወርቅ መኮንን ተክለአረጋዊ መኮንን ዘውዴ አስረስ አስፋወሰን አየለ ኪዳኔ ይልማ ማናዬ ሽቶ መዝገቡ አለማየሁ ጥላዬ ተጠቃሽ ናቸው በዘመኑ ልቦለዶች ውስጥ የታዩ ዋና ዋና ችግሮች ውስጥ የታሪክ ግጥምጥምነት አለመኖር የገጸባህርያት አምሳለ ሰብ አለመሆን የደራሲና የገጸባህርያት ቋንቋ እንድ መሆን በአንድ ልቦለድ ውስጥ ብዙ ታሪክና ነገር ማጨቅ በአጠቃላይ ኪነጥበባዊ ሳቢነትን አለመያዝ በአንድ ድርሰት ውስጥ ሥነግጥምን ተውኔትን እና የልቦለድ ትረካን ማስገባት ወዘተ ተጠቃሽ ናቸው ከዎቹ የሥነጽሁፍ ውጤቶች መካከል በ የታተመው የሃዲስ ዓለማየሁ ፍቅር እስከ ማቃብር ዋነኛ ነው በዚህ ስር የሥነጽሁፍ ሰዎች እንደ አረጋገጡት ሁለት ነገሮች ተከስተዋል አንደኛው የምዕራባውያን ዓይነት ስራ መገኘቱ ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ ለብዙ ዘመናት የቆየው ሥርዓት በተሸለና በአዲስ ስርዓት መተካት አለበት የሚለው ሀሳብ ኪነጥበባዊ ቀለም ተቀብቶ መቅረቡ ነው ቶማስ ልበርካኔ ከ የመጀመሪያው እውነተኛ ልቦለድ በማለት የስራውን ታላቅነት መስክሯል በተውኔት ረገድ የመንግስቱ ለማ ያላቻ ጋብቻ እና ጠልፎ በኪሴ የጸጋዬ ገብረመድኅን በልግ የእሾህ አክሊልና የከርሞ ሰው የዚህ ዘመን በረከቶች ናቸው የቱን መፈንቅለ መንግስትን ተከትሎ የፖለቲካ ድርሰቶች መታየት ጀመሩ በዚህ ረገድ ቀዳሚው አቤ ጉበኛ ነው አቤ አልወለድም እና መልክዓ ሰይፈ ነበልባል በተሰኙት ድርሰቶች ከነበረው ስርዓት ጋር የማይጣጣሙ ሀሰቦችን በመሰንዘሩና በተለይ ደግሞ በአልወለድም ያነሳቸው ጉዳዮች ከዘመኑ ፖለቲካ አንጻር ሲታዩ አደገኛ በመባለቸው ድርሰቱ እንዳይሰራጭ ሲታገድ ደራሲው በግዞት ተገልሎ እንዲኖር ተደርጓል በዚህ ዘመን ድርሰታቸውን ተቀብሎ አስተካክሎና ተገቢውን የአርትኦት ስራ ሰርቶ የሚያሳትምላቸውና የሚሸጥላቸው አሳታሚ ደርጅት ባለመኖሩ ራሳቸው አርታኢ አሳታሚ ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች እና ሥነጽሁፍ አማርኛ ትምህርት ክፍል የኢትዮጵያ ሥነጽሑፍ ቅኝት ሀሃፀሃ ዐየ ከዐሀከ ከ ለ በ የኮርሱ መምህር ፍጹም ኩራባቸው እና ሻጭ በመሆን ሲገሩ ኖሩ ብዙዎቹ የደራስያን የመንግሰት ሰራተኞች በመሆናቸው ለማሳተሚሜያ ይከፍሉ የነበረው ከደመወዛቸው በመቀነስ ነበር ትዳራቸውን እስከ መፍታት የደረሱ ነበሩ የደራስያኑ ጥረት የሚደነቅ ነበር በጊዜው የነበረው ሳንሱር ወይም በቅደመ ህትመት ምርመራ ብዙዎቹን ደራስያን ተስፋ ያስቂረጠና ቅስማቸውን የሰበረ ሁኔታ ነበር ሌላው የገጠማቸው ችግር የአንባቢ ማነስ ነው የዘመኑን የደራስያን ሁኔታ ስናጤን አንድ አብሮ ሊታይ የሚገባው ነገር የሥነጽሁፍ ሂስ ሁኔታ ነው ዮሐንስ አድማሱ ሂስ ለሥነጽሁፍ ሕይወት መጠበቂያ ዓይነተኛና ፍቱን መድኃኒት ነው በማለት ለአንድ ደራሲ ሥነጽሁፋዊ ሂስ ምን ያህል አስፈላጊ እንደሆነ ይገልጻሉ የዘመኑን የሂስ ሁኔታ የመረመረ አንድ ጥናት እንዳመለከተው በጋዜጦች ላይ ይወጡ የነበሩት በአብዛኛው ደራሲውን የሚያሞግሱ ወይም የሚነቅፉ የግል አስታየቶች እንጂ ስራውን ሚዛናዊ በሆነ አይን ተመልክተው ድክመት ጥንካሬውን የሚያሳዩ ኪነጥበባዊ ምዘናዎች አልነበሩም ከ ባሉት ዓመታት በአዲስ ዘመንና የዛሬይቱ ኢትዮጵያ ጋዜጦች በድምሩ የሚደርሱ ሰለመጽሐፍቱ የተሰጡ አስተያየቶች ተገኝተዋል ዘመኑ በሥነጽሁፍ የተሻለ ቅርጽ እንዲይዝ የረዱት ጋዜጦች ከሳምንት ወደ ዕለት መመጣታቸው በታተሙ ስራዎች ላይ ማስታወቂያዎች መሰራታቸው ታዋቂ ደራስያን ብርሃኑ ዘሪሁን አቤ ጉበኛ እና ሃዲስ ዓለማየሁ ብቅ ማለታቸው በብዕር ስሞች ጽሁፎች መጻፋቸው የሽልማት ድርጅቶች መቋቋማቸው እና የንባብ ባህል በዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች አማካይነት ወደ ገጠር መውረዳቸው ነው የዘመኑ ጭብጦች ስናይ የጣሊያን ወረራ ጠባሳ የዘመናዊ ትምህርት ጠቀሜታ የቤተሰብን ባህልና ወግ መጠበቅ ይገባል የትምህርት ስራና የትምህርት ቤት ግንባታ ዋና ዋናዎቹ ናቸው በዚህ ዘመን በስሜት ተነሳስተው የጻፉ ብዙ ጠንካራ ጎን የሌላቸው ስራዎችም የነመንግስቱ ገዳሙ መጻሕፍት ታይተዋል ከ ዓም አብዮት ለውጥ ያለው የአማርኛ ሥነጽሁፍ ጉዞ ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች እና ሥነጽሁፍ አማርኛ ትምህርት ክፍል የኢትዮጵያ ሥነጽሑፍ ቅኝት ሀሃፀሃ ዐየ ከዐሀከ ከ ለ በ የኮርሱ መምህር ፍጹም ኩራባቸው ዘመኑ የተማሪዎቹ አንቅስቃሴ በጣም የተጋገለበት ንጉሣዊ አገዛዙ ከተለያየ አቅጣጫ ከባሌ ከጎጃም ከፍተኛ ተቃውሞ የደረሰበት ህዝባዊ መንግስት ይቋቋም ዘንድ የተጠየቀበት አርሶ አደሩ ተማሪው ነጋዴው በልዩ ልዩ መልኩ የዘመኑን ንጉሳዊ አገዛዝ የተቃወመበት ነበር የኑሮ ልዩነት በደሃና ሀብታም መካከል እየሰፋ የሄደበት ነው ቢሮክራሲያዊ አሰራር ብዙሃንን ያስመረረበት የፈረንሳይ የጀርመንና የጃፓን አውቶሞቢሎች በአዲስ አበባ ጎዳና ላይ መፍሰስ ያዙ ቀደም ብሎ የተጀመረው የግብርና ስራ ፍሬ መስጠት በመጀመሩ የቢሮ ባለስልጣኖች የዘመኑ ወጣት ምሁራን ከዘመናዊ እርሻዎቻቸው ምርት ማፈስ ጀመሩ ቅዳሜና እሁድ ወደ አርሲ ወደ ሲዳሞና ወደ አዋሽ በዘመኑ መኪኖች መሮጥን የተያየዙበት ዘመን ነው አንዳንዶችን ያሸረው ዘመነ ቦሎቄ በዚህ ጊዜ ስሙ ገነነ አምባሻ በሚል መጠሪያ ሀላፊነቱ የተወሰነ የግል እርሻ ልማት ድርጅትን ያቋቋሙት የአለማያ እርሻ ኮሌጅ ምሩቃን እና ኃይለየሱስ ደፍላ የቀዳማዊ ኃይለሥላሴ ድርጅት ለእርሻ ልማት የሰጠውን ሽልማት የተቀበሉት በዚህ ጊዜ ነበር በሥነጽሁፍ ረገድ ሲጽፉ የነበሩት ደራስያን መንግስቱ ለማ በ ሃዲስ ዓለማየሁ በ መርስኤሀዘን ወቂርቆስ የቀኃ የሥነ ጽሁፍ ሽልማት ተሸልመዋል በስዕል እስክንድር በጊሲያን እና በማስተማር ሰይፉ ፈለቀ በ ዓም ተሸላሚ ነበሩ በዘመኑ ይቀርቡ የነበሩ ግጥሞችም የወቅቱን ጥያቄ የሚያንጸባረቁ የንጉሣዊ ስርዓቱን አገዛዝ የሚቃወሙ እና የህብረተሰቡን ብሶትና ሮሮ የሚገለጹ ነበሩ ፋኖ ተሰማራ ፋኖ ተሰማራ እንደ ሆሄሚሜንህ እንደቼኮቬራ በዱር በገደሉ ትግሉን ልትመራ የሚለው መዝሙር የተስተጋባበት ነው በሥነጽሁፍ መስክ በጊዜው በነበሩት የመነን የኪነጥበብ ዓምደ እና አዲስ ሪፖርተር አልፎ አልፎ በተለያዩ የውይይት መድረኮች ስለ ሥነጽሑፍ በሰል ያሉ ሀሳቦች መሰንዘር የተጀመረበት ጊዜ ነው በጊዜው በመጽሔትና ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች እና ሥነጽሁፍ አማርኛ ትምህርት ክፍል የኢትዮጵያ ሥነጽሑፍ ቅኝት ሀሃፀሃ ዐየ ከዐሀከ ከ ለ በ የኮርሱ መምህር ፍጹም ኩራባቸው በጋዜጣ ላይ ከሚጽፋት አብዛኞቹ የግጥም ሰዎች ዮሐንስ አድማሱ ጸጋዬ ገመድህን ሰለሞን ዴሬሳ መንግስቱ ለማ እና አቤ ጉበኛ ናቸው ጸጋዬ ገብረ መድኅን ቃላትን አከማችቶ በደብተር መልክ ያስጠረዘ ሁሉ ደራሲ እንደማይባል ሁሉ የሥነጽሑፍ ጣዕሙና እውቀቱ ያልደቀቀ ያልረቀቀ ተቺ ሁሉ ሂሰኛ ወይም አስተያየት ሰጪ ሊሆን አይችልም ብርሃኑ ዘሪሁን የደራሲያን ጦርነት በሚል ጽፎባቸዋል ከዎቹ የቀጠለው መንግስቱ ለማ የው የቀኃሸሽልማት ተሸላሚ ሆኗል በዚህ ዘመን የአማርኛ ሥነ ግጥም የተዋወቃቸውን ገጣምያን በስሜታቸው ፍልጎትን በግጥማዊ መንፈሳቸው በሁለት ጎራ መመደብ ይችላሉ አንደኛው በግጥሞቻቸው የተማሪዎችን እንቅስቃሴ የሚያጎሉ ሳይሆን ለሌሎች ፋይዳ የተጠቀሙ ናቸው ለዚህም የሰይፉ መታፈሪው ፍሬውንና የሰለሞን ደሬሳን ግጥሞች ማንሳት ይቻላል ሁለተኛው ደግሞ በግጥሞቻቸው አንደ ገጠሬው ሁሉ ዐመጽን የሚደግፉ ገጣምያን እንደ አቤ ጉበኛ ያለ ነበሩ በዚህ ዘመን የሥነግጥም መጻህፍት ታትመዋል በምሳሌነት የሚጠቀሱት የሰለሞን ደሬሳ ልጅነት የሰይፉ መታፈሪያ ዐፈር ያነሳ ሥጋ የግርማ ታደሰ ተናገር አንተ ሀውልት እና የጸጋዬ ገብረ መድህን እሳት ወይ አበባ ናቸው ገጣምያኑ ፍጹም ልዩ ልዩ ስልት ያላቸው ናቸው አቤ ጉበኛ የአማርኛ ግጥም ከነባሩ የግዕዝ ቅኔ ሊቀስማቸውና በራሱ ውስጥ ሊያሰልጥናቸው የሚችላቸው የአገጣጠም መንገዶች አሉ በማለት የሚሞግት እና ይህንንም መንገድ በራሱ ግጥሞች ምሳሌነት ለማስተዋወቅ የሚጣጣር ገጣሚ ነው ሰለሞን ደሬሳና ሰይፉ መታፈሪያ ፍሬው የምናብና የፈጠራ ነጻነትን በማሻት በነባሩ የአማርኛ ሥነግጥም ላይ ሸፍተዋል በተለይ ሰለሞን ዴሬሳ ከለግጥማዊ ዜማና ሙዚቃ ከመጥበብ ይልቅ ለገጣሚው የስሜት ግለትና ለግጥማዊ ንዝረት የሚያደላ በዘበትእለፊቱ ወለሎ በማለት የሰየማቸውን አይነት ስንኞች በአማርኛ ሥነ ግጥም ልማድ ላይ ተክሏል ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች እና ሥነጽሁፍ አማርኛ ትምህርት ክፍል የኢትዮጵያ ሥነጽሑፍ ቅኝት ሀሃፀሃ ዐየ ከዐሀከ ከ ለ በ የኮርሱ መምህር ፍጹም ኩራባቸው የሰለሞን ዴሬሳ የመጀመሪያ መድበሉ ልጅነት ታትሞ እንደወጣ ላቅ ያለ ውይይትና ንትርክ ያስከተለ እንደ ነበረ ይናገራል ለዚህም አቤ ጉበኛ መስኮት በተባለው መድበሉ በግቢያ የሰለሞን ስልት ነባር እንጂ አዲስ አለመሆኑንና የተሸሉ ስልቶች ያለውን አስነብቧል በተጨማሪም በጎብላንድ አጭበርባሪው ጦጣ ጽሁፍ የሰለሞንን ልጅነት እና የዳኛቸው ወርቁን አደፍርስ ልቦለድ ፎትቷል የሰለሞን ዴሬሳ ግጥም ከሰንኝ ምጣኔ መስተካከል ይልቅ የስሜትን ንዝረት የአገላለጽ ድምቀትና ውበት የሚያስቀድሙ ምጣኔያቸው እኩል ቀለማትን በስንኝ ከመደርደር ሳይሆን ከፍች ማመዛዘን ከምሰሎች ተለጣጣቂ መዋቅር እንዲሁም ከድምጸት አንደነት የሚሰርጽ ከምጥን ግን ዝርው ስንኞች መዋቅር የሚገነባ የግጥም ቅርጽ ለአማርኛ ሥነ ግጥም ያስተዋወቀ ገጣሚ ነው እንደ ፋና ዋጊ ገጣሚ ምርጫው ትክክልና ሥርዓታዊ በማወቅና በእውቀት ላይ የተመሰረተ ነው የሰለሞን ግጥሞች ወደ ግለሰባዊ ልምድና ገጠመኝ ያዘነብላሉ ሲባል ገጣሚው ገጣሚው ሰዋዊ ያልሆኑ በማይታወቁ እንገዳ ነገር ላይ ያተኩራሉ ማለት ሳይሆን ነባሮችን በራሱ አተያይ ያመለከታቸዋል አቀራረባቸው እየቅል ይሁን እንጂ ግጥሞችቹ ከጸጋዬ ገመድህን አሁን አንቺ እሷ ነሽ ይድረስ ለወንድሜ ለማላውቅህ እና ደንስ ጀግና ከመንግሰቱ ለማ መረሬ እና አገሩ ግቢ ዘመናዊነት እና ከተሜነት በትውልዶች መካከል የፈጠረውን የማኅበረሳባዊ እሴቶች ክፍተት የትውልድን ምናምንቴና ፍርቅነት በማሳየት ረገድ ይመሳሰላሉ ጉዳያቸው ድምጸታቸው አንድ ሆኖ ልዩነቱ ከመባያው ነው ከማቅረቢያው የቋንቋው አመራረጥ ነው ቋንቋ ላይ የሰለሞን ደሬሳ ምሳሌ እምቢ አሌ ወልዱ ትዝታ ትዝታት ፍጥረት በልጅነት እየቀናት ቅኔ እና እየገጥማት ግጥም እና ዳፊ ዳፊ ማሎ ማሎ ፈጠን ፈጠን ቶሎ ቶሎ በሚሉት ስንኞች የባህልና የቋንቋን ዝንቅነት ተወራራሽነትና ህብር ማመላከት ይቻል ይመስለናል የሚስደንቀው የገጣሚው ብልሃት አያዎ ነት ነው የገጣሚው ያልተለመደ የታቃራኒዎች ጽምረትና ዴያሌክተቲካዊ አገላለጽ ምርምርን ይሻል ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች እና ሥነጽሁፍ አማርኛ ትምህርት ክፍል የኢትዮጵያ ሥነጽሑፍ ቅኝት ሀሃፀሃ ዐየ ከዐሀከ ከ ለ በ የኮርሱ መምህር ፍጹም ኩራባቸው በአማርኛ ሥነግጥም ጉዞ ውስጥ የራሱ የግል አሻራ ያስቀመጠ ሌላው ገጣሚ ሰይፉ መታፈሪያ ፍሬው ነው ከታላላቅ ጭብጦች እና ሥነምግባራዊ ጉዳዮች ይልቅ አንባቢውን ለዘወትሩ ቁብ ለማይለው አብሮት ለሚኖረው ነገርና ጉዳይ ባይተዋር በማድረግ የነባረ አዲስን የሚፈጥር ገጣሚ ነው ሰይፉ ድምጸ ቀድን ትይዩነትን ድግግሞሽን ወለለትን የመሰሉ ግጥማዊ ብልሃቶችን በአማርኛ ግጥም ዘልማድ ለማሰልጠን የተቻለው ገጣሚ ነው በአንዳንድ ግጥሞቹ ካልሆነ በስተቀር ለማንኛውም የስንኝ ምጣኔ አይገዛም ፈሰሰሰሰሰሰ ትንስንስስንስን ኮረፈፈፍ ኮፈፈናካፌ ቡና ኮረፌሰ የሚታዩና የሚሰሙ ምስሎችን ይፈጥራል ሊያዙ የማይችሉ ስሜቶችንና እስቤዎችን ለማያዝ የሚያገለግሉ ቃላትን ሃረጎችን ማበጀቱ ነው ጸጋዬ ገመድህን ተውኔታዊ ግሎግ አዘውትረው ከሚጽፉ ኢትዮጵያውያን ገጣሚዎች አንዱ ነው ማነው ምንትስ ተወን እና ትዝታ በተሰኙ ግጥሞች ባለድምጸጾቹ ሴቶች ናቸው ጸጋይ የሴትነት ስሜት ያንጸባረቀው ምናብ እጅግ አስደናቂ ነው በዚህ ዘመን የአማርኛ ግጥም ከተዋወቃቸው የሥነግጥም ቅርጾች ሌላው ገጸምድራዊ ሥነ ግጥም ነው ይህንን ቅርጽ ለአማርኛ ያስተዋወቀው ጸጋዬ ነው ጸጋዬ ወደ አማርኛ ግጥም ያማጣቸው በርካታ ቅርጸች ቢኖሩም ከእነዚህ መካከል ሥነሰባዊ እና ገጸ ምድራዊ ግጥሞች ተጠቃሽ ናቸው ሥነሰባዊ አንድን ባህል መሰረት አድርገው የሚደረሱ የአንድን ህብረተስብ አኗኗር ልማድ እሴት የሚስሉ አቴቴ ዱብረ ኦሮሞን የመሳሰሉ ግጥሞች ናቸው ገጸምድራዊ ግጥም ወንዞችን ከተሞችን ተራሮችን የሚስሉ ግጥሞች ሆአዋሽ አይመርካቶገ ናቸው ጸጋዬ በቀደሙ ገጣምያን ያልታየ ባለ ቀለማት የስንኝ ቅርጽ አሳይቷል ጸጋዬ ቤት ይሌሉታል የጸጋዬ ቤት ከዘፈን ከእንጉርጉሮ ወይም ከመዝሙር ይልቅ ለንግግር ይቀርባል ለውስጠግሎግ ለተባው ተውኔታዊ አጻጻፍ ተገቢነት አለው የምጣኔ ስልትን ደበበ ሰይፉ ነቢይ መኮንን ጌትነት እንየውና ወንድዬ አሊ ተገልግለውበታል ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች እና ሥነጽሁፍ አማርኛ ትምህርት ክፍል የኢትዮጵያ ሥነጽሑፍ ቅኝት ሀሃፀሃ ዐየ ከዐሀከ ከ ለ በ የኮርሱ መምህር ፍጹም ኩራባቸው የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችንና ትውልዳቸውን ስንመለከት በዎቹ እና በዎቹ የመጀመሪያ ሩብ ዓመታት የዩነቨርሲቲ ተማሪዎች የነበሩ ገጣምያን መካከልም በገጣማያን የዘለቁት ዮሐንስ አድማሱ ኃይሉ ገብረ ዮሐንስ ዳኛቸው ወርቁንና ግርማ ታደስን የመሳሰሉት ይገኙበታል በረግጥ ለተውልድ ያስተዋወቁት ኪናዊ ቅርጽ አለ የሚያስብል መረጃ የለም በጉደይና ጭብጥ ረገድ አብዮታዊ የለውጥ መንፈሳቸውን ለማስተጋቢያ እንደ ተገለገሉበት መካድ አይቻለም ከዚህ ቡድን ገጣምያን መካከል በተለይ ዮሐንስ አድማሱና ኃይሉ ገብረ ዮሐነስ በአማርኛ ሥነግጥም ቅርጻዊና ጭብጣዊ አብዮት ውስጥ የራሳቸውን አሻራ አስቀምጠዋል ኃይሉ ገብረዮሐንስ በረከተ መርገም ውስጥ ነባሩን ባህላዊ አስተሰሰብ ደንብና ስርዓት ለመሻር የአማርኛን ግጥም ቅርጻዊ ደንብ ቨሸሯል ዮሐንስ አድማሱ በቅርጽና በጉዳይ የአማርኛን ግጥም ካራመዱት ገጣምያን አንዱ ነው ዮሐንስ ቤት በአማርኛ ግጥም ረጅም የስንኝ ምጣኔ ሲሆን ቀላማትን ይይዛል ስልቱ በቃል ግጥም እምብዛም የተለመደ አይደለም ከዎቹ በፊትም አልታየም የዮሐንስ ቤት የዜማ ስልቱ ከዝማሬ ይልቅ ወደ ተመስጦአዊ ንግግር ያደላል ከጥድፊያና ከስሜታዊነት ይልቅ ቃል እየመዘነ የሚናገር ገጸሰብ ምስል ይከስታል ለሀዘን ለመከፈት ልትከዛና አድናቆት ስልቱን ተጠቅሞበታል አደፍርስ በተባለው ልቦለዱ አድናቆትን የተቸረው ዳኛቸው ወርቁ በአማርኛ ሥነ ግጥም ባህል አድነት በልዩ ልዩ መንገዶች የሜገለጡ ሁነኛ ሚናዎች እንደተገኙ መናገር ተገቢ ነው ግጥሞቹ ይሄንን ይመሰክራሉ ልዩ የሚያደርገው ወደ ውጭ ከማየት ወደ ውስጥ ማየትን ያሳየን ነው በራሱና በትውልዱ ቀርነቶች ለመሳለቅ ያለው ድፍረት የወፍ ጫጩት ወጣት ወጣቱ ፈላስማ እምቧ በሉ ሰዎች አንጓረጉሪ እባክሽ በተባሉት ግጥሞቹ በምጸት ይጓዘዋል ቁጭትን ምሬትንና በደልን በወለለት የመግለጽ ነገር አለ የግርማ ታደሰም ተናገር አንተ ሐውልት በዚህ ዘመን የሚጠቀስ ነው በልቦለድ ረገድ አጭርም ረጅም ልቦለዶችም በዚህ ዘመን ተገኝተዋል ለዚህም ከአጭር ልቦለድ የዓለማየሁ ፈጠነን የስሜት መስታወት እና የፍቅሬ ቶሎሳን ወለላ ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች እና ሥነጽሁፍ አማርኛ ትምህርት ክፍል የኢትዮጵያ ሥነጽሑፍ ቅኝት ሀሃፀሃ ዐየ ከዐሀከ ከ ለ በ የኮርሱ መምህር ፍጹም ኩራባቸው ማንሳት ይቻላል በዚህ ዘመን ከተገኙት ረጅም ልቦለዶች በአጻጻፍ ጥበባቸው በሥነ ጽሁፋችን ውስጥ በዘመናዊ ልቦለድነት የሚጠቀሱት የዳኛቸው ወርቁ አደፍርስ የበዓሉ ግርማ ከአድማስ ባሻገር እና የህሊና ደወል እንዲሁም የአቤ ጉበኛ አንድ ለእናቱ ናቸው አንድ ለእናቱ ልቦለድ አቤ ጉበኛ ከደረሳቸው በዝርው ከቀረቡ ሥራዎች ሁሉ ረጅሙ ነው በያዘት በታሪክ አቀራረብም እድገት ያሳየበት ትልቅ ዐቢይ ወግ ሥራውም ነው ለት ይቻላል የቴዎድሮስንም የሕይወት ታሪክ ከልደት እስከ ሞት መሠረት አድርጎ የተጻፈ ልቦለድ ነው ከዐቢይ ወጎች ዘር ታሪካዊ ልቦለድ ከባድ ያለው ዘርፍ ነው ስለ ታሪካዊ ልቦለድ ለአንባቢ ለማስገንዘብ በቅጹ መጨረሻ አጭር ማብራሪያ ቀርቧል ከዎቹ ጀምሮ በውጭ አገርና ከዚያ ለጥቆ በሀገር ውስጥ ወደ ከፍተኛ የዘመናዊ ትምህርት ቤቶች እየገባ ይማር ከነበረው የወጣት ምሁራን ወገን የብዙው ወና ንባብ ትኩረት በውጭ ቋንቋዎችና መጽሐፍት ላይ የተመሰረተ ነበር ማለት ይቻላል በ ዓም ሁለት ዐበይት ልቦለዶች የበዓሉ ግርማ ከአድማስ ባሻገር እና የዳኛቸው ወርቁ አደፍርስ ታትመዋል የልቦለዶቹ ለንባብ መብቃት ውጪ ውጪ ይመለከት የነበረውን አንባቢ ይበልጥ ገታ አድርገዋል በእነ መንግስቱ ለማ ጸጋዬ ገብረ መድህን በአቤ ጉበኛ እና ብርሃኑ ዘሪሁን እና በሐዲስ ዓለማየሁ ፍቅር እስከ ቃብር የተጀመረውን ያገሩን ሰርዶ በገሩ በሬ ሊሰኝ የሚችለውን አዝማማያ አጎለበተው ከአድማስ ባሻገር ዘመናዊ ትት የቀሰመውን ወገን ቀልብ ወዲያው ሊይዝ የቻለ ሥራ ነው ለዚህ የበቃው በአቀራረቡና ባነሳው ርዕሰ ጉዳይ ነው ለዘመኑ አንባቢ የኑሮ ሂደትና ውስጣዊ ስሜት ቅርበት ያለው ሕይወት ነው በደራሲው ተስሎ የቀረበው አበራ ወርቁ የተባለው ዋናው ገጸባህርይ በከፍተኛ ትት ተቋም በወር ውስጥና በውጪ ሀገር የተማረ በመንግስት ቢሮክርሲ ውስጥ ያለ ውስጣዊ ፍላጎቱ የተዘፈቀ ዝም ብሎ ጊዜውን የሚገፋ እርካታ የሌለው ነው በአንድ በኩል ውስጣዊ የህይወት ጥሪ ነው ብሎ የሚያስበውን ሠዓሊ የመሆን ጥሪ በእርግጠኝነት ተማምኖ ሊገባበት አልቻለም በሌላ በኩል ታላቅ ወንድሙና እናቱ የአባቱን የፊታውራሪ ወርቁ ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች እና ሥነጽሁፍ አማርኛ ትምህርት ክፍል የኢትዮጵያ ሥነጽሑፍ ቅኝት ሀሃፀሃ ዐየ ከዐሀከ ከ ለ በ የኮርሱ መምህር ፍጹም ኩራባቸው ባንትይርጉን ጋሻ እንዲያነሳ ይወተውቱታል የፊታውራሪ ልጅነቱ እርሱን የማይበርደውም የማይሞቀውም ቢሆንም እነርሱ ሊያሸከሙት የፈለጉት መስቀል ነበር በዚህ መኃል ነፍሱ ትወጠራለች ስለዚህ እንሰ ብዙዎቹ የዘመነኞቹ ያለርሱ ምርጫ በመንግስት ቢሮክራሲ ውስጥ ገብቶ ይዳክራል አበራ ወርቁ ቀን በቢሮ ሲለፈልፍ ወይም ሲያዛጋ ውሎ ማታ በየማምሻው ቦታ እየተዝናና እድሜውን ይቆጥራል በሥራና በደሞዝ የተጎዳ አይደለም ዕድሜ ለወገን ነገር ግን ውስጣዊ እርጋታ እና መንፈሳዊ እርካታ ሊያስገኝለት የቻለ ነገር አልነበረም በአቀራረብ ረገድ ቋንቋው ቀለልና ግልጽ ዐነገሮቹ አጠር ያሉና ያልተወሳሰቡ የገጸባህርያቱ ህይወት አገላለጽ ምስል ከሳች ነው በአጠቃላይ ድምጸቱና የሁኔታዎቹ አገላለጹ እንደቀደምቶቹ ሽፈንፈን ያለ ሳይሆን ገለጥለጥ ደፈር ያለ ሆኖ በወቅቱ ታይቶ ነበር ስለ አበራ ወርቁና ሱዛን ሮስና የትርንጎ ትዝታ በምልሰት መልኩ ያቀረበው ይህ ዐቢዮግ እንደቀደሙት የኅበረተሰብ ጉዳዮችን ሳይሆን የግለሰብን ውስጣዊ ጥያቄ ነው ማእከላዊ ማንጠንጠኛ ያደረገው ዘመናዊነት በግልጽ አሳይቷል ጾታዊ ተራኮዎችን በግልጽ ጽፏል የዳኛቸው ወርቁ አደፍርስ ድርሰቱ በአጻጻፍ ቴክኒክ የተነሳ ለዘመኑ አንባቢ ራቅ ያለ ሆኖ ቢገኝም በጭሰኛና በባለርስት መካከል የነበረውን ግንኙነት እንዲሁም በምሁራን ጎራ የነበረውን ሁኔታ በአዲስ አይነት አቀራረብ አንጸባርቋል በቋንቋውና በአገላለጽ ከባድ ተደርጎ በመወሰድ በስፋትና ወዲያው ለመሰራጨት አልበቃም ጥንካሬው ገጸባህርያቱ ውይይቶች ላይ የሚነሥት ከበድ ያሉ ግን ማኅበራዊ ፋይዳ ያላቸው ጉዳዮች ናቸው ሆኖም የታሪክ ጭራ ይዞ መጓዝ ለለመደ አንባቢ አቀራረቡ የሚያመች አይደለም በዚህ ላይ የሚገለገልባቸው እንገዳ ጽንሰ ሀሳቦችና መግለጫ ስያሜያቸው ለአንባቢ ቀላል ሆነው የሚገኙ አይደለም ለምሳሌ ስለ ልቡሰ ጥላ አደፍርስ የሚያደርጋቸው ገለጻዎች የልቦለዱ ጣሪክ የሚከናወንበትን የሀገሪቱን ክፍል ለአጠቃላይ በተምሳሌትነት ድንቅ አድርጎና አጎልቶ ሥሎ ባንድ በኩል ሀገሪቱ ልጥ ብላ አንቅልፏን ስትለጥጥ በሌለ በኩል ደግሞ ከዚያ እንቅልፍ ለሚሜያነቃት የለውጥ ሐዋርያ ተምሳሌት የሆነው ዋና ገጸባሕርይ አደፍርስ አካባቢው ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች እና ሥነጽሁፍ አማርኛ ትምህርት ክፍል የኢትዮጵያ ሥነጽሑፍ ቅኝት ሀሃፀሃ ዐየ ከዐሀከ ከ ለ በ የኮርሱ መምህር ፍጹም ኩራባቸው ተገንጥሎ በራሱ ዓለመ ኅልዮ ሲንሳፈፈ ብዙም ሳይቆይ ፋይዳ ቢስሞት ሲሞት ነው ደራሲው የሚያሳየን ነው አጠቃላይ ርዕሰ ጉዳዩ የሚያደርገው ሀገሪቱን ባጠቃላይ ሲሆን ፍየል ወዲህ ቅዘምዝም ወዲያ ሲሆን ነው የሚያሳየን ነው ዐቢዮጉ የሰላ ስላቅ ነው ማለት ይቻላል ይሁን እንጂ በአዲስ አቀራረብ ብልሃተኛ በአጠቃላይ የቋንቋ ውበትና ለዛማነቱ በአማርኛ ጥበብ ቃላት ጎራ ሁነኛ ስፍራ ያለው ሆኗል ደራሲው በዚህ የሥነጽሁፍ ዘርፍ የመጀመሪያ ድግሪውን የተቀበለ ኛው ድግሪውንም በፈጠራ ልቦለድ ከውጪ የተቀበለ ነው ስለዚህም የተሻለ ሥነጽሁፋዊ ስራን አስነብቧል ከዚህም የተነሳ መጽሐፉ ተቀባይነት ያጣው ከሚገባው ከ ዓም ቀድሞ የመጣ ነው የሚሉ ምሁራን አሉ በእንግሊዘኛ ልቦለድ መጽሐፍብቻ ሳይሆን በአማርኛም ጥሩ ልቦለድ መጽሐፍ ማቅረብ እንደሚቻል ማሳየቱ ሌሎች ደራስያንን በዚህ ቋንቋ እንድጽፉ ምክንያት ሆኗል ለዚህም በፈረንሳይኛና በእንግሊዘኛ ቋንቋ ይጽፍ የነበረው ጋሽ ስብሃት የሱን የአማርኛ ስራ አንብቦ ነው ወደዚህ የተመለሰው የሚሉ ወገኖች አሉ ጋሽ ስብሃትንም ጨምሮ ማለት ነው ከበዓሉና ከዳኛቸው ልቦለዶች ሌላ ይህን ዘመን የሚያስጠሩት የሰለሞን ደሬሳ ልጅነት እና የጸጋዬ ገመድህን እሳት ወይ አበባ ናቸው ይሄ ጉዳይ ከላይ የተነሳ ነው በተውኔት ረገድም የጸጋዬ ገመድህን ጴጥሮስ ያቺን ሰዓት የመላኩ አሻግሬ አየ ሰው የስንዱ ገብሩ ምኞቱ የአዕምሮ ፈረደ ፍቅር መጨረሻው የተስፋዬ አበበ አብዶች በከተማ የነጋሽ ገብረ መድህን የድል አጥቢያ አርበኛ የማሞ ውድነህ አሉላ አባነጋ እና የጸጋዬ ገመድህን ሀሁ በወር ተጠቃሽ ነው በዚህ ጊዜ በነበሩት ጋዜጦችና መጽሔቶች በመነን በአዲስ ሪፖርተር አልፎ አልፎ በውይይት ስለ ሀገሪቱ ሥነጽሁፍ በሰልያሉ ሀሳቦች መሰንዘር ጀምረዋል በመነን ኪነጥበባት በሚለው አምድ ስር ይቀርቡ የነበሩት መጣጥፎችና ውይይቶች ሥነጽሁፍን የተሸለ አቅጣጫ እንዲይዝ በማድረግ ረገድ የተጫወቱት ሚና ቀላል አልነበረም በጊዜው ሂስ ይሰጡ ከነበሩት ዮሐንስ አድማሱ ሰለሞን ደሬሳ ጸጋዬ ገመድህን ተረፈ አስራት ተስፋዬ ገሰሰ ብርሃኑ ዘሪሁንና መብራቱ ዘሪሁን ይጠቀሳሉ በጋዜጦቹ ላይ ስለ ሥነ ጽሁፍ የተጻፉ ከ ባለው ጊዜ ውስጥ ብቻ ጽሁፎች ተገኝተዋል የሳንሱርና የአሳታሚ ችግር በዘመኑ ነበረ ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች እና ሥነጽሁፍ አማርኛ ትምህርት ክፍል የኢትዮጵያ ሥነጽሑፍ ቅኝት ሀሃፀሃ ዐየ ከዐሀከ ከ ለ በ የኮርሱ መምህር ፍጹም ኩራባቸው ምዕራፍ አራት የአማርኛ ሥነጽሑፍ ጉዞ ከ ዓም ምዕራፉ ከድህረ አብዮት እስከ የኢሃዲግ ዘመን መግቢያ ድረስ ባለው ጊዜ ውስጥ የታዩትን የአማርኛ ሥነጽሁፎች የምንቃኝበት ነው በሀገራችን አዲሱ የደርግ መንግስት የንጉሣዊውን ስርዓት በሀይል ሲተካ በጠቅላላው አዳዲስ የማህበራዊ የኢኮኖሚያዊ የባህላዊ እና የርእዮተ ዓለማዊ ዘርፈብዙ ለውጦች ተከስተዋል ከ የመንግስት ለውጥ አነስቶ እስከ ድረስ በነበረው ዘመን ከዚያ በፊቱ ያልታዩ አዳዲስ ክስተቶች ተፈጥረዋል ዘመኑ የእድገት በህበረት ዘመቻ የተዘመተበት ቀይና ነጭ ሽብር የተካሄደበት የሶሻሊዝም መንፈስ የረበበት በሶማሌና ኢትዮጵያ መካከል ጦርነት የተካሄደበት ፋኖ ተሰማራ የሚለው የተማሪዎቸ መዝሙር እወናዊነትን ያገኘበት በሰሜኑ የሀገራችን ክፍል ድርቅና ረሃብ የረበበት ገጠሬው ውሉስ ባይጣጣፍ ካናዳ ባይረዳ ወድቀን ቀርተን ነበር እንደ ጥር አገዳ ቀና ብዬ ሳየው ሰማዩ ቀለለኝ እሱንም ሰፈራ ወሰዱት መሰለኝ አላህም ሰፈራ ወረደ መሰለኝ የሚሉ ቃላዊ ግጥሞችን ያሰማበት በመሰረተ ትምህርት ዘመቻ ብዙ አንባቢዎች የተገኙበት የትምህርት ተቋማት ቁጥራቸው የጨመረበት ነው የማንኛውም ሀገር መንግስት በሚከተለው ፖለቲካዊ ማኅበራዊና አስተዳደራዊ አቅጣጫ በዚያች አገር ሥነጽሁፍ ላይ በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ ልዩ ልዩ ተፅዕኖዎች ያሳርፋል ከእዚህም ቀጥለው የተጠቀሱት በሀገራችን በደርግ ስልጣን መያዝ ማግስት የተከሰቱ እንቅስቃሴዎች ነበሩ እነዚህም ለአማርኛ ሥነፅሁፍ የየራሳቸው አስተዋፅኦ አበርክተዋል ሆኖም ከፊሎቹ ለሥነፅፉሁ አወንታዊ ሚና ሲኖራቸው ከፊሎቹ ደግሞ ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች እና ሥነጽሁፍ አማርኛ ትምህርት ክፍል የኢትዮጵያ ሥነጽሑፍ ቅኝት ሀሃፀሃ ዐየ ከዐሀከ ከ ለ በ የኮርሱ መምህር ፍጹም ኩራባቸው አሉታዊ ሚና ነበራቸው ከእነዚህ ለውጦች እና እንቅስቃሴዎች መካከል የሚከተሉት በአወንታዊና በአሉታዊ ሚናቸው ይጠቀሳሉ የንጉሳዊውን ስርአት ለመጣል ከፍተኛ የፖለቲካ ቅስቀሳ መካሄዱ ህዝቡ ከኋላ ቀር አስተሳሰብና ከጎጅ ባህል ይላቀቅ ዘንድ ጥረት መደረጉ ሀገርን ከውጭ ወራሪ ለመታደግ ሲባል ዘመቻ መካሄዱ የዚያ ዘመን የፖለቲካ ለውጥ አስፈላጊነት በተደጋጋሚ መገለጡ በማኅበራ በፖለቲካዊ በኢኮሚያዊ ዘርፎች ለውጥን ለማምጣት እንቅስቃሴ መካሄዱ የመሰረተ ትምህርት ዘመቻና የእድገት በህብረት ዘመቻ መካሄዱ በስልጠና አሸናፊነት በአንጃዎች መካከል የነበረውን ትግል በአሸናፊነት ለመወጣት ከፍተኛ ቅስቀሳ እና የደም መፋለስ መካሄዱ በርከት ያሉ አዋጆችና መግለጫዎች መውጣታቸው ማርኪዝም ሊኒንዝም የስርአቱ መመሪያ በመሆኑ በሰፊው መሰበኩ ወዘተ በዘመኑ የታዩ አዳዲስ ፖለቲካዊ ማኅበራዊ ባህላዊ ወዘተ እንቅስቃሴዎች በሥነፅሁፍ ላይ የየራሳቸውን ሚና ነበራቸው በዘመኑ የነበረው የአማርኛ ሥነፅሁፍ ገፅታም በዘመኑ ተጠቃሽ የመሆኑ የሥነፅሁፍ ደራሲያንና የሥነፅሁፍ ስራዎችም አሉ ከቱ የመንግስት ለውጥ ጋር በተያያዘ ከዎቹ መጨረሻ አካባቢ አንስቶ እስከ ድረስ በነበረው ዘመን ከዚያ በፊት ያልታዩ አዳዲስ ክስተቶች ተፈጥረዋል ብለናል በአወንታዊና በአሉታዊ ጎኑ በደርግ ዘመነ መንግስት በተለይም ከፇቹ መጨረሻ አካባቢ አንስቶ እስከ ዎቹ መጀመሪያ አካባቢ ድረስ ያለው ዘመን በሀገራችን የተለያዩ ፖለቲካዊ ማህበራዊ ኢኮኖሚያዊ ባህላዊ ወዘተ ለውጦች የተከሰቱበት ከፍተኛ የሀይል እርምጃ የተወሰደበት ዘመን እንደነበርም ይታወቃል እነዚህም የየራሳቸው ተፅዕኖ እና የየራሳቸው የመገለጫ መንገድ ነበራቸው ማለት ይቻላል ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች እና ሥነጽሁፍ አማርኛ ትምህርት ክፍል የኢትዮጵያ ሥነጽሑፍ ቅኝት ሀሃሃ ዐ ከኪ ከ ለከ የኮርሱ መምህር ፍጹም ኩራባቸው ለምሳሌ ቀጥሎ ከ የቀረቡትን ተፅዕኖች ነጥቦች እና ከሀሠ የቀረቡትን የመገለጫየማሳያ መንገዶችን በጥንቃቄ ለማጤን ሞክሩ ሳንሱር በስነጽሁፉ ላይ ከመቼውም ጊዜ በበለጠ ጠንካራ እጁን አሳርፎ ነበር የሚፃፉት የስነጽሁፍ ስራዎች ታትመው ወደ አንባቢያን ከመድረሳቸው በፊት በመንግስት ታይተው የዚያን ዘመን መንግስት ቢቻል የሚደግፉ ባይቻል ደግሞ የማይቃወሙ መሆናቸውን ይረጋገጥ ነበር የዚያን ዘመን አብዮት የማይደግፉ ወይም የሚቃወሙ ከሆኑ ለመታተምና አንባቢያን ዘንድ ለመድረስ አይፈቀድላቸውም ነበር ደራሲዎቹም ለክፉ አደጋ ይጋለጡ ነበር ሳንሱር የሚደረገው የቀረበው የስነጽሁፍ ስራ ለዚያ ዘመን አብዮት ምን ድጋፍ ያደርጋልከሚለው ረገድ ብቻ ስለ ነበር ደራሲያኑ በሚጽፏቸው የስነጽሁፍ ስራዎች የዚያን ዘመን አብዮት የማያሞካሹ ከሆነ የስነጽሁፍ ስራዎቸው ይታገዱባቸው ነበር እነሱም ጽረ አብዮተኛ በሟል በአይነ ቁራኛ ይታዩ ነበር ይህም ለስነጽሁፉ እንቅስቃሴ እና እድገት ከፍተኛ እንቅፋት ፈጥሮ ነበር አብዛኞቹ ሳንሱር አድራጊዎች የስነጽሁፍ እውቀት ያልነበራቸው ስነጽሁፋዊ ስራዎችን የሚተቿቸው በስነጽሁፍ መመዘኛ መስፈርቶ ከስነጽሁፋዊ ብቃታቸው ረገድ ሳይሆን ለዘመኑ ፖለቲካ ከነበራቸው ታማኝነት ረገድ ነበር ይህም ለስነጽሁፉ እንቅፋት ፈጥሮ ነበር ሀ በወቅቱ የመፃፍና የማንበብ ነጻነት ፈጽሞ አልነበረም ለደራሲያን የስነጽሁፍ ስራዎችን ያቀርቡ የነበረው ስሜታቸውን በኮረኮራቸው ጉዳይ ሳይሆን የዚያን በሚያወድስ ሁኔታ በሜያወድስ ሁኔታ እንዲሆን ከፍተኛ ጫና ይደረግባቸው ነበር ሐ ከ በፊት በነበረው ዘመን የተጻፉ በርካታ የስነጽሁፍ ስራዎች የአጹ ሀይለስላሴ መንግስት ይደግፋሉ ምክንያት ወድመዋል ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች እና ሥነጽሁፍ አማርኛ ትምህርት ክፍል የኢትዮጵያ ሥነጽሑፍ ቅኝት ሀሃሃ ዐ ከኪ ከ ለከ የኮርሱ መምህር ፍጹም ኩራባቸው መ ስነጽሁፉን ከፖለቲካ ረገድ ብቻ መመዘን ደራሱያን የሚጽፏቸው ርዕስ ፉዳዮች በአብዮቱ ላይ እንዲያተኩሩ አብዩት እንዲያሞግሱ አቢዮት እንዲሆኑ ተፅእኖ አድርጓል ሠ የፕሪስ ፈፅሞ አልነበረም በሌላ በኩል በደርግ ዘመን በተለይም በመጀመሪያዎቹ የስልጣን ዓመታት ለሥነ ጽሁፍ እንቅፋት የተፈጠረውን ያክል ለአማርኛ ሥነጽሑፍ መጠነኛ የሚባል አመች ሁኔታ ተፈጥሮ እንደነበር እንገነዘባለን አመች ሁኔታዎች ከሚባሉት ውስጥም በአጴ ሀስላሴ ዘመነ መንግስት ጊዜ በነበሩ የተለያዩ አንጋፋ ደራሲያን ተጽፈው ያነን ዘመን በመተቼታቸውና በዘመኑ የነበረውን እውነታ በማንፀባረቃቸው የተነሳ ከህትመት ታግደው የነበሩ የተለያዩ የስነጽሁፍ ስራዎች በደርግ ዘመን ላይ ለፖለቲካዊ ግብ ሲባል እንዲታተሙ መፈቀዱ የሚለው ይጠቀሳል ከዐዎቹ መጨረሻ አካባቢ አንስቶ እስከ ድረስ በነበረው ዘመን የተለያዩ የአጭር እና የረዥም ልብወለድ የግጥምና የተውኔት ስራዎች በወቅቱ አንጋፋና ወጣት ደራሲያን አማካይነት በአማርኛ ቋንቋ ታትመዋል አብዛኞቹ ስራዎች በዘመኑ በተካሄደው ለውጥ አስፈላጊነት ላይ ያተኮሩ ሲሆኑ የተወሰኑት ደግሞ በሌሎች ማህበራዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ ነበሩ ዘመኑ የሶሻሊስት እውነታዊነት የአጻጻፍ ስልት የተስፋፋበት ነበር የሶሻሊስት እውነታዊነት መርሆዎች ህዝባዊነት መደባዊነትና የፓርቲ ወገናዊነት ናቸው ስነጽሁፍ መደባዊና ወገናዊነት ባህሪ ያለው በመሆኑ የሶሻሊስት ስነጽሁፍም ህዝባዊነት ባህሪ ያለው ለሰፊው ህዝብና ለወዝ አደሩ መደብ የሚቆምና እንደ ወዝአደሩ ፓርቲ ልሣንም የሚቆጠር ነበር የህዝቡን የአኗኗር ዘይቤ ከማንጸባረቁም በላይ ሰፊውን ህዝብ ማስተማርና ለትግል ማነሳሳት ይውል ነበር ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች እና ሥነጽሁፍ አማርኛ ትምህርት ክፍል የኢትዮጵያ ሥነጽሑፍ ቅኝት ሀሃፀሃ ዐየ ከዐሀከ ከ ለ በ የኮርሱ መምህር ፍጹም ኩራባቸው በሥነጽሁፍ መስክ የተፈጠረውን ክስተት ስናልፍ በቀዳሚነት የሚነሳው ዘውግ ግጥም ነው በግጥም ረገድ ቀደም ባለው ዘመን የተጀመረውን የአገጣጠም ባህል ለውጥ አቅጣጫ በራሳቸው ኪናዊ ተውህቦ ለማስቀጠል የሚጣጣሩ ገጣምያን ናቸው በእነዚህ ገጣምያን ስራዎች ውስጥ ነባሩና ገናናው የወል ቤት የስንኝ ምጣኔ ወይም ልሙጥ ቤት አመታት ወይም መንቶ ግጥማዊ መዋቅር እምብዛም ተዛውታሪነት የላቸውም ስንኞቻቸው እንደ ግጥሙ ጭብጥና ስሜት በፍጥነት የሚቀያየር ቤት አመታት ስልት ይከተላሉ በዚህ ዘመን በአማርኛ ግጥም በቤት አመታት ስልትና በዜማ ከተራቀቁ ገጣምያን አንዱ ደበበ ሰይፉ ሲሆን በቋንቋ ችሎታው መላቅ በምናቡ ስፋትና በቃላት አመራረጥ ክሂሉ ከጸጋዬ ገብረ መድህንና ከዩሐንስ አድማሱ በስሜት ፍላትና በምስል አቀራረጽ ከገብረ ክርስቶስ ደስታ የሚተካከለው ይህ ገጣሚ በስነግጥማችን ታሪክ ውስጥ ታላቅና ወሳኝ ቦታ ያለው ነው ከአንድ ታላቅ አብዮታዊ ገጣሚ የሚያስመድበው ጉዳይ ግን በእኔ እምነት በአገራዊና ህዝባዊ ጉዳዮች መማረኩ ሳይሆን ኪናዊ ውበትን ሳያሻሽር ጎልተው እንዲታዩ ማድረጉ ከአንድ ዘመን እወነት ውስጥ ዘለዓለማዊ እውነትን ማርቀቁ ነው ይህ እውነትም አክሱም ጫፍ አቁማዳ ሐዘንሽ አመመኝ እና ለራስ የተጻፈ ደብዳቤ በተባሉት ሥራዎች ተመስክሯል በከበደ ሚካኤል አሊጎራዊ ትረካዎች የለመድነውን ልቦላዳዊ የትረካ ስልት በማርቀቅና ወደ ተወሳስቦ ተምሳሌታዊ ትረካ በማሳደግ ታሪክን ከዛሬ እውነታችን አንጻር መልሶ የተረጎመበት ከአክሱም ጫፍ አቁማዳ የሚለው ግጥም በኣለም ሥነጽሁፍ ታሪክ እጅግ ገናና ዝና ካላቸው ጥቂት ኤፒካዊ ግጥሞ የሚስተካከል ነው ቢባል የዋህ ቸርነት አይሆንም ለራስ የተጻፈ ደብዳቤ የሚለው ግጥምም በመንገስቱ ለማ ጸጋዬ ገመድደህን ገብረ ክርስቶስ ደስታና ዮሐንስ አድማሱ ለአማርኛ ሥነግጥም ባህል ያስተዋወቁትንና ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች እና ሥነጽሁፍ አማርኛ ትምህርት ክፍል የኢትዮጵያ ሥነጽሑፍ ቅኝት ሀሃፀሃ ዐየ ከዐሀከ ከ ለ በ የኮርሱ መምህር ፍጹም ኩራባቸው የተከተሉትን ተውኔታዊ ግሉሎግ በአንድ ኪናዊ እርምጃ እልፍ ያደረገ የፈጠራ የታየበት ስራ ነው በዚህ ግጥም አማርኛ የተዋወቀው አንድ ንዑስ ግን ከፍ ያለ ጥበባዊ ፋይዳ ያለው የአጻጻፍ ቅርጽ ጦምር ግጥም ልንለው ስንችል በተናገሪው ህሊና ልቡና ሲፈላ የምናዳምጠው ሃሳብ ለአንድ ለተወሰነ ነገር ግን በግንባር ለማናየው ተደራሽ በደብዳቤ የሚላክበት ነው ይህ ላራስበራስ ባይተዋርነት ለአማርኛ ሥነግጥም አዲስ ጭብጣዊ ጉዳይ ነው ከደበበ መንፈስና ጥበብን የሚጋራው ሌላው ገጣሚ የተማሪ ቤት ባልንጀራውና የሙያ ባልደረባው ፈቃደ አዘዘ ነው ፈቃደ እንደ ሰይፉ መታፈሪያ ፍሬው እና ሃይሉ ገዮሐንስ በርካታ መድበሎችን ለንባብ ያበቃ ገጣሚ ነው ጩዝኸት እየሄድኩ አልሄድም አያጎሽሜ ሃበሾች ይኑሩ እና አሻራ የተባሉ ግጥሞችን አበርክቷል የፈቃደ ግጥሞች የገጣሚው ግለሰባዊ ምልከታና የህይወት ልምድ ውጤቶች ናቸው የማኅበሩ የእለት ከእለት ማኅበረ ባህላዊ ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ መንፈሶች ግብሮች ያሰደሩበትን ትዝብትና ስሜት ለማቆያነትና ለመተንፈሻነት የሚያገለግል ገጣሚ ከስንኝ ምጣኔ እና ከዜማ ይልቅ ስሜቱንና መንፈሱን መከተል ይመርጣል በ አብዮት ዋዜማና በአብዮት ዘመን እንዲሁም ከዚያ ወዲህ በኢትዮጵያ ሥነ ጽሑፍ ውስጥ ገናና ስም ካላቸው ጸሐፍያነ ተውኔትና ገጣምያን ሌላው አያልነህ ሙላቱ ነው አያልህ በገጣሚነቱ ገኖ የወጣው በአውሮፓ የኢትዮጵያ ተማሪዎች እንቅስቃሴ ያዘጋጀው በነበረው ታገል በተባለው መጽሔት ላይ በየጊዜው በሚያሳትማቸው ግጥሞቹ ነበር ከእነዚህ ግጥሞች የተወሰኑት ከአብዮት በሁዋላ ከጻፋቸው ሌሎች ግጥሞች ጋር ጥገት ላም እና ማን ይሆን የበላ የሚሉ ሁለት የስነግጥም መድበሎችን አስገኝተዋል የአያልንህ ሙላቱ ገጣሚነት በተልዕኮና በግብ ከደበበ ሰይፉ ይወረሳል በወጣትነት ዘመኑ እንደ ብዙዎቹ የትውልዱ አባል ገጣምያንና ደራስያን ከግራ ዘመም ርዕዮተ ዓለም የመነጨ የማኅበረፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ለውጥ የሚሻው ይህ ገጣሚ ብዕሩን ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች እና ሥነጽሁፍ አማርኛ ትምህርት ክፍል የኢትዮጵያ ሥነጽሑፍ ቅኝት ሀሃፀሃ ዐየ ከዐሀከ ከ ለ በ የኮርሱ መምህር ፍጹም ኩራባቸው ልትግልና ለማታገያነት ተገልግሎበታል ጀማሪ ባይባልም ግጥሞቹ በባህላዊ ቃና በተራቀቁ ተምሳሌታዊ ውክልናዎችን በማበልጸግ ረገድ የገጣሚው ጥረት በአጽንኦት ሊነገር የሚገባው ኪናዊ አበርክቶ ነው ወጣቱ ገጣሚ አያልነህ የጓጓለትን የተመኘው ለውጥ ያፈራው ፍሬ ጣዕሙ መራራ ተስፋ ያደረገው ተስፋም በነፋስ የተበተነ የበጋ ጉም መሆኑን ሲገነዘብ ቁጭቱን ለማስታመም ስቃዩን ለመተንፈስ ግጥምን ዓይነተኛ ፈውስ አድርጎ መገልገሉን ነው ለዚህም ነው አእዋፍ በጥዋቱ ተነሳ እምትሉኝ ለምን ሆነ ከቶ ባመረ ድምጻችሁ መስኮቴ ተንኳኮቶ በሉ እኔስ ተነሳሁ ነቃሁኝ ታግየ አዎ በእርግጥ ነግቷል የፀሐይ እግር ታየ ግን ልጠይቃችሁ አፅዋፍ በያይነቱ ነጋጠባ ባዮች ስርክ በየጠዋቱ ያነጋችሁት ቀን በአማረው ዜማችሁ ለማን እንደ ጠባ ግን ታውቁታላችሁገ በማለት ራሱንና ትውልዱን የሚጠይቀው ስልቱ ስለምናዊ መጠይቅ ነው ከተደራሹ ምላሽ የማይጠብቅ እውነትን ለማጽደቅ ሐቅን ለማጽናት የሚነገር ነው የን ለውጥ ተከትሎ ለአጭር ጊዜ ላላ ብሎ የነበረው የሳንሱር ገደብ ብዙም ሳይቆይ ተመልሶ ሲቆለፍ የአማርኛ ሥነግጥምም ተመልሶ ወደማጀት ገባ በዚህም ምክንያት በዘመኑ በነበሩ ጋዜጦች የውይይት ክበብና የመንግስት መስሪያ ቤት መጽሔቶች ከሚወጡ የቅስቀሳ ስንኞች በሰተቀር ስለኪናዊ ፋይዳቸውና ውበታቸው ለመወያየት የሚያሳስቡ መድበሎች እስከ ዎቹ መጀመሪያ ላይ በኢትዮጵያ ሥነጽሁፍ አድገት ላይ ሁነኛ አወንታዊ አስተዋጽኦ ያለው ማኀበረ ባህላዊ ጉዳይ የኩራዝ አሳታሚ ድርጅት መቋቋም ነው ከቀደመው ዘመን በተለየ የሥነጽሁፍ እሳቤዎችን ዘሮችን ምንነትና እንደነት የአጻጻፍ ጥበቦች ሁኔታ የሚገልጹ ብዙ መጣጥፎች የታተሙበት ነው በአዲስ ዘመን ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች እና ሥነጽሁፍ አማርኛ ትምህርት ክፍል የኢትዮጵያ ሥነጽሑፍ ቅኝት ሀሃፀሃ ዐየ ከዐሀከ ከ ለ በ የኮርሱ መምህር ፍጹም ኩራባቸው ጋዜጣ በየባህል መድረክ አምድ ግጥም ምንድን ነው። ቆንጆዎቹ ግን ትኩረቱን በአህጉራዊ ጉዳዮች ላይ ሆኖ ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች እና ሥነጽሁፍ አማርኛ ትምህርት ክፍል የኢትዮጵያ ሥነጽሑፍ ቅኝት ሀሃፀሃ ዐየ ከዐሀከ ከ ለ በ የኮርሱ መምህር ፍጹም ኩራባቸው መውጣጡ ልዩ ያደርገዋል ከሙስና ጋር በተያያዘም አዳዲስ ስራዎች የታዩበት ነው ጥልፍልፍ ልቦለድን መጥቀስ ይቻላል የስብሃት ገብረ እግዚአብፄር ስራዎችም ትኩሳት ሰባተኛው መልዕክ እና ሌቱም አይነጋልኝ አዚህ ዘመን ላይ ባይጻፉም በዚሁ ዘመን የታተሙ ናቸው ስራዎቹ በአቀራረብም ሆነ በይዘት ለየት የማለት ባህሪ ይታይባቸዋል ደራሲው እንደ ተፈጥሯዊነት ፍልስፍና ተከታይነቱ ለብዙዎች ፃራም ወይም ነውር የሚመስለውን ህይወት በቀጥታ ገልፆታል ይህ ዘመን በግጥሙም መስክ ነባርና አዳዲስ ፀዛፃፊዎችን አፍርቷል ለምሳሌ እነ ወንድዬ አሊ ወፌ ቆመች ኑረዲን ኢሳ ኢሻራ እና በርካታ ወጣት ወንዶችና ሴቶች ገጣምያን ስራቸውን ያሳተመበት ነው የዮሐንስ አድማሱ የሰይፉ መታፈሪያ የአበራ ለማ የታገል ሰይፉና የፈቀደ አዘዘ ስራዎችም ታትመዋል በርካታ ስራዎችን ካስተሙት መሀከል ፈቀደ አዘዘ አንዱ ነው ደራሲው አያ ጎሽሜ አበሾች ይነሩ ጩኸት አሻራ እና እአየፄድኩ አልፄድኩም የመሳሰሉትን የግጥም መጻህፍት አሳትሟል በግጥሞችም የወቅቱን ፖለቲካዊና ማህበራዊ ህይወት ነካክቷል ብዙዎቹም ግጥሞች አቀራረባቸው ምጸታዊ ነው በቲያትሩም መስክ ብዙ ስራዎች ታትመው አይውጡ እንጂ በየመድረኩ የሚቀርቡ በይዘታቸው የተለያዩ በርካታ ወጥና ትርጉም ስራዎች አሉ በዚህ ዘመን በሴቶች በኩል ፀሐይ መላኩን የመሰሉ ደርሲያን ብቅ ያሉበትም ዘመን ነው ሴቶች በዚህ ዘመን የተጀመረ ሳይሆን ከ ዓም ጀምሮ የታዩ ስራዎች አሉ ሆኖም በአማርኛ ረጅም ልቦለድ ጸሐፊነት ዎቹ አስርት የመጀመሪያዋ ሴት ደራሲ ጸሐይ መላኩ ብቅ ያለችበት ዘመን ነው በ ቋሳ በ አንጉዝ የተባሉ ልቦለዶችን አሳትማለች እስከ ዓም ድረስ ሰድስት ልቦለዶችን ያሳተመች ብቸኛዋም ሴት ናት ቢስ ራሄል እመምኔት የንሰፃ ሸንጎ እና የጴጥሮስ ዋዜማ ከእንስት ፀዛፃፍት እንደ ፀጋ ዮሐንስ ዳነኝ ሰዓዳ መዛመድ አሾፃማ ወርቅ ሙሉወርቅ አስራት ምውት አለምፀፃይ ደሳለኝ መቅደስ ጀምበሩ አረጋሽ ሰይፉ እና የመሳሰሉት የተዋወቅንበት ዘመን ነው በተለይ ዎቹ አስርት የሴቶች እንቅስቃሴ ጎልቶ የታየበት ዘመነው ለዚህም አስተዋጽኦ ካደረጉ ጉየች መካከል አንዱ የሴቶች ማኅበራት መቋቋም ነው ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች እና ሥነጽሁፍ አማርኛ ትምህርት ክፍል የኢትዮጵያ ሥነጽሑፍ ቅኝት ሀኛሃ ዐ ከአኪ ከኪ ላ የኮርሱ መምህር ፍጹም ኩራባቸው አፍታን የመሳሰሉ መድበሎች ደግሞ ወጣትና ጀማሪ ደራሲያንን የማበረታታት ሚናቸው ከፍተኛ ነው እፍታ የተለያዩ ደራሲያንን የስነጽሁፍ ሙከራዎች ይዞ በየግዚው የሚታተም የስነጽሁፍ መድበል ነው በአጭር ልቦለድም የዘመናዊ አጭር ልቦለድ አባት ሊባል የሚችለውን በግራጫ ቃጭል ረጅም ልቦለዱ የምናቀው አዳም ረታ ማኅሌት የተሰኘውን አጭር ልቦለዱ በ ዓም ይዞ ብቅ ያለበት ዘመን ነው ሆኖም ከ ዓም ያለው ዘመን ምንም ዓይነት አጭር ልቦለድ ያልታተመበት ዘመን ነው ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች እና ሥነጽሁፍ አማርኛ ትምህርት ክፍል የኢትዮጵያ ሥነጽሑፍ ቅኝት ሀሃፀሃ ዐየ ከዐሀከ ከ ለ በ የኮርሱ መምህር ፍጹም ኩራባቸው ምዕራፍ ስድስት የአማርኛ ሥነጽሑፍ ጉዞ ከእስራ ምዕት ዓም ዘመኑ በእስራ ምዕት ሚሊኒየም ብዙ መነቃቃቶች የተፈጠሩበት ከፖለቲካ ገራ በተያያዘ ብዙ ውዝግቦች የተነሱበት በርካታ ባለሀብቶች የተፈጠሩበት በደሃውና በባለሀብቱ መካከል ያለው ርቀት አንደ ሰማይና ምድር የተራራቀበት የዓለማየሁ ገላጋይ አጥቢያ ዓም ልቦለድ ይመልከቱ የግንባታ ዘመንም የሚባል ነው ህጻናትን ዋና ገጸባህሪ አደርጎ የመጻፍ አዲስ አቅጣጫ የታየበት ለምሳሌ የዘነበ ዎላ ልጅነት ዓም ረጅም ልቦለድ ሊጠቀስ ይችላል በጀርባ በሚሰጥ አስተያየት በአንዴ የ ሰው አስተያየት ተጽፎበት የታተመው የሙልንጌታ አክሊሉ ትዕግስቱ ሌላው ልዩ መጻህፍ ነው ዘመኑ የግጥም ዘመን ቢሆንምተቋርጦ የነበረው የአጭር ልቦለድ ህትመትም እንደ ገና ያንሰራራበት ነው ለዚህም የእነ እንዳለጌታ ከበደን የመኝታ ቤት ምስጢሮች መጥቀስ ይቻላል ዘመነ በማኅበራ ሚዲያዎች የሰሉ አስተያዮች መስጠት የተለመደበት እና ብሎ ከፍቶ መጻፍ አዲስ አካፄድ ሆኖ የመጣበት ነው የዳንኤል ክብረትን የጥሞራ መድረክ መጥቀስ ይቻላል በተጨማሪም ከልቦለድ ይልቅ ጸሐፊዎች ወግ ወደ መጻፍ ያመዘነበት ዘመን ነው እንደ ልዩ ክስተት ከሚጠሱ ጉዳዮች መካከል አንዱ በአንድ ርዕሰ ጉዳይ አራት ተከታታይ ልቦልድም መጻፍ የተቻለበት ዘመን ነበር ይስማዕ ወርቁ ደረሲና ገጣሚ ነው በወንድ ምጥና የቀንድ አውጣ ኑሮ የግጥም መድበሎቹ እናቀዋልን በልቦለድ ደረጃ በርካታ ልቦለድ በዚህ አስርት ውስጥ ከባረኩትት ደራስያን አንዱ ቢሆነም በአንድ ርዕሰ ጉዳይ አራት ልቦለድ መጻፉ ልዩ ያደርገዋል እነዚህም ድርቶጋዳ ራህማቶሐራ ዣንቶዣራ አና ዮሮቶራድ ናቸው እስከ ዛሬ በሃገራችን ሥነ ጽሁፍ ያልተነካ አዲስ ጉዳይ ቅዱሱን ጽዋ ፍላጋ ርፅሰ ጉዳይ እድርጎ በቀላል ቋንቋ ልበ አንጠልጣይ በሆነ ትረካ ይፄንን የሥነ ጽሁፉን ዓለም በእመጓ እና ዝጎራ ልቦለዶቹ የተቀላቀለውን ዓለማየሁ ዋሴ እሼቴ ዶር ይጠቀሳሉ በአጠቃላይ በዚህ ዘመን በግጥም በልቦለድ አጭርም ረጅምም አና ወግ በመጻፍ በተደጋጋሚ የሚታዩትን በሥነ ጽሁፉ ስራ አንቱ ከሚባሉት እንዳለጌታ ከበደ በእውቀቱ ስዩም ጸሐይ መላኩ አዳም ረታ እና ይስማዕከ ወርቁ ተጠቃሽ ናቸው ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች እና ሥነጽሁፍ አማርኛ ትምህርት ክፍል የኢትዮጵያ ሥነጽሑፍ ቅኝት ሀሃፀሃ ዐየ ከዐሀከ ከ ለ በ የኮርሱ መምህር ፍጹም ኩራባቸው ምዕራፍ ሰባት የኢትዮጵያ ሥነጽሑፍ በሌሎች የሃገሪቱ ቋንቋዎች በዚህ ባለንበት ዘመን ብዙ ቋንቋዎች የጽሁፍ ቋንቋ መሆን ቢችሉም በሥነጽሁፍ ቋንቋነት ከአማርኛ ቋንቋ ቀጥለው የሚጠቀሱት የትግርኛ የኦሮምኛ እና የጉራግኛ ቋንቋ ናቸው ስለዚህ በሶስቱ ቋንቋዎች የተጻፉትን ስራዎች በአጭሩ እንቃኛለን የትግርኛ ቋንቋ ሥነጽሁፍ በትግርኛ ቋንቋ ተጽህፈው የምናገኛቸው ስራዎች ጥቂቶች ናቸው ዋናው የእድገቱ ዘመን ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ቢሆንም ከኛ መቶ ክፍለ ዘመን ጀምሮ እንቅስቃሴው እንደጀመረ ማሳያዎች አሉ ለዚህም አብነት የሚሆኑን ገድላት እና የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጓሜዎች ናቸው በትግርኛ ቋንቋ የስዋስው መጻህፍት መዝገበ ቃላት የቃል ግጥሞች ስብስብ እና የሥርዓት የህግን መጻህፍት ተጽፈዋል ብዙ የዳበረ ጥልቅ ጥናት ተደርጎባቸው ባይወጡም በፈጠራ ስራ ረገድ ስራዎች በዎቹ እና በዎቹ በሌላ መልኩ ደግሞ በዎቹ አና በዎቹ በድመሩ ልቦለዶች መታተማቸውን የሚዘግቡ አሉ ከእነዚህ ውስጥ የመጀሪያው የትግርኛ ረጅም ልቦለድ ደራሲ አባ ገብረየሱስ ሀይሉ ሲሆኑ የመጀመሪዋ ሴት ደራሲ ደግሞ አበባ ተክለጊዮርጊስ ናት የአፋን ኦሮሞ ሥነጽሁፍ የኦርምኛ ሥነጽሁፍ የተጻፉ ሁሉ በሚል ካየነው ወደ ኛው ኛው እና ኛው ሊወስደን ይችላል ምክንያቱም በደብዳቤ መልኩ የጽህፈት ማስተማሪያ እና የሥነ ቃል መጽሐፍት ታትተመዋል ለዚህም ቡዓ መጫፋ ቤኩ የመጽሐፍን ጥቅም ማወቅ አርፈን ቀሎግጥማዊ እና ከነ ቤክታ ጋዜጣ በኃይለ ስላሴ ዘመን የሚለውን መጠቀስ ይቻላልፎ የኦኖሲመስ ነሲቡ የመጀመሪያው የኦሮምኛ ቋንቋ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉም ሌላው ተጠቃሽ ስራ ነው የላቲን ፊደልን መሰረት የደረገ የስዋሰው መጽሀፍ በ ዓም ታትሟል ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች እና ሥነጽሁፍ አማርኛ ትምህርት ክፍል የኢትዮጵያ ሥነጽሑፍ ቅኝት ሀሃፀሃ ዐየ ከዐሀከ ከ ለ በ የኮርሱ መምህር ፍጹም ኩራባቸው ሥነጽሁፋዊ ስራዎችን ስንመለከት የመጀመሪያው የኦሮምኛ ልቦለድ ደራሲ ጋዲሳ ብሩ ሲሆን መጽሐፉም ኩሳ ገዶ የቂም ቋት የሚል ነው በ ዓም በላቲን ፈደል ተጽፎ የታተመ ነው ሌላም ዳምሳ አባ የሚል መጽሐፍ አሳትሟል በሌሎች ጸሀፍትም ጨምር ሀገራዊ መንፈስን የኦሮሞንት ስሜትን እናትነትን ፍቅርን ምኞትና ሳይንስን መሰረት ያደረጉ ልቦለዶች ተጽፈዋል ለዚህም የዳባ ወዬሳ ጎዳኒሳ ጠባሳው እና ጉራቻ አበያ የአባዩ ሻንቆ የኤላ ፊልም ደራሲ የአብርዛፃም ጃለታ ገላ ዲጋ የደም ስንቅ ጠቃሽ ናቸው በአጭር ልቦለድ ዳምሰ አባ ዶክሳ ጅሬኛ ማንሳት ይቻላል የጉራጊኛ ቋንቋ ሥነጽሁፍ በጉራግኛ ቋንቋ የታተሙ በርከት ያሉ ስራዎች ባይኖሩም ሁለት ልቦለዶች በገብረየሱስ ሀይለማርያም የተደረሱ የጫሙት ሺካ አና ተኬትነት አጂነት አገኪሽ ኢሳያስ ወርዶፋ በጉራግኛ ቋንቋ ለመጀመሪያ ጊዜ የታተመው ኬርጋት የግጥም መድበል በቋንቋው እንደ ተዘጋጁ መረጃዎች ያመለክታሉ በተጨማሪም በፕሮፌሰር ዎልፍ ሌስለው ወደ እንግሊዘኛ ቋንቋ የተተረጎመው የሺነጋ ቀዬ የጉራጉኛ ልቦለድ ተጠቃሽ ነው ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች እና ሥነጽሁፍ አማርኛ ትምህርት ክፍል የኢትዮጵያ ሥነጽሑፍ ቅኝት ሀኛሃ ዐ ከአኪ ከኪ ላ የኮርሱ መምህር ፍጹም ኩራባቸው ዋቢ ጽሑፎች ር ታሪኩ ፋንታዬ ማረፖኛ ታሐ ቻታ ገጽ አምሳሉ አክሊሉ የኢትዮጵያ ስነጽሑፍ ቅኝት ር ዮናስ አድማሱና ሌሎች አማርኛ ለኮሌጅ ደረጃ ያልታተመ ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች እና ሥነጽሁፍ አማርኛ ትምህርት ክፍል።