Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ለህዌክህ ዕ ከይ ከኢከዐበሔኢ እዝቋበርኡ በዐ ኮፎዐሀፎሬ ዐየ ከሁ ዐ።ቧቪሃፎአ ህይ ከኋሃኘይ በሀሃ ፎፎርፎዐ ዐ ከ በኪ ኩሃ በርሃ ሃ ከበ ከሃ።
የፌዴራሉ መንግሥት ከፍተኛ የሥልጣን አካል የፌዴራሉ መንግሥት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ነው። ፎ ገጽ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ነሐሴ ቀን ዓም አንቀጽ የፌዴራል መንግሥት ሥልጣንና ተግባር ሕገ መንግሥቱን ይጠብቃል ይከላከላል ። ምዕራፍ ስድስት ስለፌዴራሉ መንግሥት ምክር ቤቶች አንቀጽ የፌዴራል መንግሥት ምክር ቤቶች የፌዴራሉ መንግሥት ሁለት ምክር ቤቶች ይኖሩታል እነዚህም የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና የፌዴሬሽን ምክር ቤት ናቸው። ነው ሚ ክፍል አንድ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አንቀጽ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ሁሉ አቀፍ ነፃ ቀጥተኛ ትክክለኛ በሆነና ድምፅ በሚስጥር በሚሰጥበት ሥርዓት በየአምስት ዓመቱ በሕዝብ ይመረጣሉ ። አንቀጽ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሥልጣንና ተግባር የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በዚህ ሕገ መንግሥት መሰረት ለፌዴራሉ መንግሥት በተሰጠው የሥልጣን ክልል ሕጎችን ያወጣል ። ክፍል ሁለት የፌዴሬሽን ምክር ቤት አንቀጽ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አባላት የፌዴሬሽን ምክር ቤት በፌዴራሉ መንግሥት አባል ክልሎች የሚገኙት ብሔሮች ብሔረሰቦች ሕዝቦች የሚልኩዋቸው አባላት የሚወከሉበት ምክር ቤት ነው ። አንቀጽ የፌዴሬሽኑ ምክር ቤት ሥልጣንና ተግባር ምክር ቤቱ ሕገ መንግሥቱን የመተርጎም ሥልጣን ይኖረዋል። ከ በከበበ በ ከ ርክከክከ ፒዐበፎ ርዐሽ ዐሀ ከከፎዥ ቪሃ ኩቧፎበ ዐከ ሂከይ ከገሬርቧቧ ርዐከሌፎከ ቪ ከ ፀኗፎዩር ከፍ ክዐካር ርዐክርቪቨፐይክበሃ ዩከክከዝፎ በ ከ ህ ፎህ ጾርክቨቪሃ ቨከከሃ ክበብ ከ በሀ በበከበርበ በ ከ ከሃ ከፀክዛዕፎበ ኸ ከ ፎጠበበይ ከ በሃከ ፀሃፀበህ በርሃበ ክርክበ ኮዬሰ በ ፎ ጺ ህር በ ከፎ ከ ከይ ሃቪበክበበ በጴ ሀሃ ከ ከ በቨዌሠበይ ርሃቨ ቪ ሄከርከ ዩባህ ከይ በርከክርቨበ ዐቨ ከሃ ከ ህ ሾርዐ ቪይክፍክ ከኢሃ ኸከ ዐ ዬበ ወጀሃፎበክዐክ ሸ ከሃ ዘበ ነከ ከ ቪክህሀክ ፀክበደ ከ ርከቢ ከ ከ ዐርበበጳበከ ከ ሏ ከር ርዐክዐክርይጹ ከ ፎፎርሂ ከከፎ ፍዞፎጳፎቨ ጳበበ ሂከይ ንፎዐሀርሃ ፍሀርፎ ዐ ሂከይ ህ ከ ቪ ከ በ ዐ ዐመዐርፎበክር ከርከ ከከኪ ገጽ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ነሐሴ ቀን ኒ ዓም ር እዛቨ ፎ እ ልህደህ አንቀጽ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አባላት መብት ማንኛውም የፌዴሬሽኑ ምክር ቤት አባል በማናቸውም የምክር ቤቱ ስብሰባ ላይ በሚሰጠው አስተያየት ወይም ድምፅ ምክንያት አይከሰስም አስተዳደራዊ እርምጃም አይወሰድ በትም። አንቀጽ ስለ በጀት የፌዴሬሽኑ ምክር ቤት በጀቱን ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በማቅረብ ያስወስናል ። አንቀጽ በሁለቱም ምክር ቤቶች አባል መሆን የማይቻል ስለመሆኑ ማንኛውም ሰው በአንድ ጊዜ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና የፌዴሬሽኑ ምክር ቤት አባል ሊሆን አይችልም ። በዚህ ሕገ መንግሥት መሰረት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ያጸደቃቸውን ሕጎችና ዓለም አቀፍ ስምምነቶች በነጋሪት ጋዜጣ ያውጃል ። ጠቅላይ ሚኒስትሩና የሚኒስትሮች ምክር ቤት ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተጠሪዎች ናቸው ። በዚህ ሕገ መንግሥት መሰረት በሌላ አኳኋን ካልተወሰነ በስተቀር የጠቅላይ ሚኒስትሩ የሥራ ዘመን የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሥራ ዘመን ነው። ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሚኒስትሮች ምክር ቤት አባሎችን ከሁለቱ ምክር ቤቶች አባላት ወይም ለሥራው ብቃት ካላቸው ሌሎች ግለሰቦች መካከል ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በእጩነት አቅርቦ ሹመታቸውን ያስጸድቃል ። ርሀዐርሃ ዐእያሮፎ ከይ ሀከርቨ ዐ እበፎ ርዐ ከፎ ጅህበዬ እኪ አንቀጽ ከ ጭቼህሃ ቨጠዬ እብቨክበ እኪ ዐከፎ ከበፎክበከፎ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ጸ በጴሃ ከ በፎበክፎበ ከሃ ፕከ ዐህክር ዐ እከ ፎከከ ከይ በ ጽ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ጠቅላይ ሚኒስትር ምክትል እብበሠ ሽሽ ጠቅላይ ሚኒስትር ሚኒስትሮችና በሕግ በሚወሰን መሰረት ከ ዐህክርቭ ዐየ እየበፎ ከ ሌሎች አባሎች የሚገኙበት ምክር ቤት ነው ። ሀከ ዐ ፎዐርር ጻሀፎበከሃ ጁ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ተጠሪነቱ ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ነው ፈብጠርቬ ድ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ለሚወስነው ውሳኔ ለሕዝብ ተወካዮች ያዐ ዖህበርዐዐፀ« ዐያዕ ርዐሀበርቭ ዐያ እ ምክር ቤት ተጠሪ ነው። የፌዴራሉ መንግሥት ከፍተኛ የዳኝነት አካል የፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይሆናል ። የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የፌዴራሉን መንግሥት የዳኝነት አካል የሚያስተዳድርበትን በጀት ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አቅርቦ ያስወስናል ሲፈቀድም በጀቱን ያስተዳ ድራል። የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የፌዴራሉን የከፍተኛና የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤቶች የዳኝነት ሥልጣን ደርበው ለሚሠሩት የክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤቶችና የክልል ከፍተኛ ፍርድ ቤቶች የበጀት ማካካሻ ይሰጣል ። አንቀጽ የፍርድ ቤቶች ጣምራነትና ሥልጣን የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በፌዴራል ጉዳዮች ላይ የበላይና የመጨረሻ የዳኝነት ሥልጣን ይኖረዋል ። የክልል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በክልሉ ከሚኖረው የዳኝነት ሥልጣን በተጨማሪ የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የዳኝነት ሥልጣን ይኖረዋል ። የክልል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የዳኝነት ሥልጣኑ መሰረት በሚሰጠው ውሳኔ ላይ የሚቀርበው ይግባኝ በክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይታያል ። አንቀጽ ዙፅጳ ስለዳኞች አሺሺም የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንትና ምክትል ፕሬ ዚዳንት በፌዴራል መንግሥት ጠቅላይ ሚኒስትር አቅራቢነት በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ይሾማሉ ። ሌሎች የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኞችን በተመለከተ በፌዴራል የዳኞች አስተዳደር ጉባዔ የቀረቡለትን እጩዎች ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አቅርቦ ያሾማል ። የክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤትና የክልል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ዳኞች በክልሉ የዳኞች አስተዳደር ጉባዔ አቅራቢነት በክልሉ ምክር ቤት ይሾማሉ ። በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ሀ መሰረት የሚታወጅ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ሀ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በሥራ ላይ ባለ ጊዜ የታወጀ ከሆነ በታወጀ በአርባ ስምንት ሰዓታት ውስጥ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መቅረብ አለበት። ለ ከላይ በንዑስ አንቀጽ ሀ ስር የተጠቀሰው እንደተጠበቀ ሆኖ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በሥራ ላይ ባልሆነበት ወቅት የሚታወጅ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መቅረብ ያለበት አዋጁ በታወጀ በአሥራ አምስት ቀናት ውስጥ ነው ። ዐየ ከ በከ ከ ከፎ ከክበቨፎዐ ያ ጳኦሃጸ ከ ሀ ዐየ ፎሀ ጾዐፎክቪሃ ልከበከ ሀቨክ ርፎበ ከ ፎ ርዐክክርፎዐ ይሃነ ፎበ ሃፎ ከ ሀ ከ ሾዩዐርቪክክ ከ በፎ«ክበ ከር ከከ ዐ ርዐክህፎከር ዐክ ከዩ ከ የከ ርዩበህ ህቨቪ በ ቪከፎ ከ ህ ከሃ ከ እከከ ፎርከከ ከይ ኬ ከ ኩይ ጳርርህኬኞ ሂከ ህ ዐ ር ሀከቨና ከ ቨ የከ ህ ሀር ፎዐ ዐከ ሂከ ርክከክህርቪ ቪ ዐዐየበዝበ ርቨሃ ገጽ ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ ቁጥር ነሐሴ ቀን ዓም አንቀጽ ል የሕገ መንግሥት ማሻሻያ ሀሳብን ስለማመንጨት አንድ የሕገ መንግሥት ማሻሻያ ሀሳብ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በሁለት ሦስተኛ ድምፅ የደገፈው የፌዴሬሽኑ ምክር ቤት በሁለት ሦስተኛ ድምፅ የደገፈው ወይም ከፌዴሬሽኑ አባል ክልሎች ውስጥ አንድ ሦስተኛው የክልል ምክር ቤቶች በድምፅ ብልጫ የደገፉት ከሆነ ለውይይትና ለውሳኔ ለመላው ሕዝብና የሕገ መንግሥቱ መሻሻል ለሚመለከታቸው ክፍሎች ይቀርባል ። አንቀጽ ጸ ሕገ መንግሥቱን ስለማሻሻል በዚህ ሕገ መንግሥት ምዕራፍ ሦስት የተዘረዘሩት መብቶችና ነፃነቶች በሙሉ ይህ አንቀጽ እንዲሁም አንቀጽ ሊሻሻሉ የሚችሉት በሚከተለው አኳኋን ብቻ ይሆናል ሀ ሁሉም የክልል ምክር ቤቶች የቀረበውን ማሻሻያ በድምፅ ብልጫ ሲያጸድቁት ለ የፌዴራሉ መንግሥት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በሁለት ሦስተኛ ድምፅ የቀረበውን ማሻሻያ ሲያጸድቀው እና ሐ የፌዴሬሽኑ ምክር ቤት በሁለት ሦስተኛ ድምፅ ማሻሻ ያውን ሲያጸድቀው ነው ። በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ከተዘረዘሩት ውጭ ያሉት የሕገ መንግሥቱ ድንጋጌዎች ሊሻሻሉ የሚችሉት በሚከተለው አኳኋን ብቻ ይሆናል ሀ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤትና የፌዴሬሽኑ ምክር ቤት በጋራ ስብሰባ በሁለት ሦስተኛ ድምፅ የቀረበውን ማሻሻያ ሲያጸድቁት እና ለ ከፌዴሬሽኑ አባል ክልሎች ምክር ቤቶች ውስጥ የሁለት ሦስተኛ ክልሎች ምክር ቤቶች በድምፅ ብልጫ የቀረ በውን ማሻሻያ ሲያጸድቁት ነው ።