Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • Convertir en PDF
  • Liste de lecture
  • Abrégé
  • Livre audio
  • Chercher
  • Télécharger
  • myzon
  • S'identifier
  • registre
English  አማርኛ  Français  العربية
Livre du jour

የኢትዮጵያ_5ሺ_አመት_ታሪክ_4_ከኖህ_እስከ_ኢሀዲግ_4.PDF


  • word cloud

የኢትዮጵያ_5ሺ_አመት_ታሪክ_4_ከኖህ_እስከ_ኢሀዲግ_4.PDF
  • Extraction Summary

ሲሏቸው ይህንን ጎሽ ለመውጋት ብለው መለሠ። እንኮይ በተባሉ ቆንጆ ሴት የተሰየመን ተዝካሮ በር የነጋሲያን ዘር ሲሞቱና ተዝካራቸው ሲወጣ ታዳሚዎች የሚወጡ የሚገቡበት ርግብ በር የዋፃን ደናግላን የሚገቡበት የሚወጡበት ናቸው በእያንዳንዱ በር ሳይም በደንብ የሰለጠኑ ወታደሮች ተመድበው ያለንጉሱ ትዕዛዝ ማንም እንዳይገባ የሚያግዱ ሆነው እንዲቆሙ ተደረገ በዚህም ካህናቱ ሁሉ በዘመናቸው እጅግ ይዐዳዲቸውና ያከብራቸው ነበርሺቪ አመት ያንገስህ እድሜህን ያርዝመው አንተ የካህናት ሁሉ ጌጥ የዘመናችን ተድላ የልቦናችንም ደስታ የዓለማትን ጸፃይ ነህና እያሉ ይጸልዩላቸውም ነበር። ከሸዋ ሊቃውንት መካከልም መርዕድ አዝማች ዘሚካኤል የተባሉት ባለቅኔ በግዕዝ ለአፄ እያሠ የተቀኙላቸው ቅኔ የአማርኛ ትርጉም እንዲህ የሜል ይዘት ነበረው ከወገነ የተወለደሎ አምላክ በደብረ ሲና በወረደ ጊዜ በሙሴና በአሮን ፊት ከእኔ በቀር ሌላ አምላክ አታምልኩ ብሎ በግልፅ ባይናገር ኖሮ አንተን አድያም ሠገድ እያሱን አምላክ አድርገን በሰገድንልህ ነበር አጴጹ እያሠ ኛ በሸዋ ውስጥ የግድምን የግሼንን የመሪቤቴን የተጉለትን ባላባቶች አስማምተው ለሁሉም የበላይ መስፍን አቤቶ ነጋሲን ሾመው ወደ ጎንደር ገብቶ ከፍተኛ ግፉን ከፈፀመ በኋላ ነበር ማለት አይደለም መፃፃፍ የጀመሩት ከ ዓም ጀምረው ነው ከአፄ ተክለጊዎርጊስ ጊዜ ጀምሮ ማለት ነው ንጉስ ምኒልክ አገረ ሸዋ ይድረስ ለንጉህ ነገስት ናፖሊዮን ዘሐገረ ፈረንሲስ እንዴት ነዎሥ እጆጀጉን የመልካም ሠውነትዎን ወሬ እየሠማሁ የእርስዎን ወዳጅነት እጅግ አፈልጋለሁ የፈረንሲስና የሸዋ ፍቅር የተጀመረው በአያቴ በሣህለ ስላሴ ነው ከሌሎች ክርስቲያን ነገስታት ወዳጆችዎ ጋር እንዲያስተዋውቁኝ ብለው ፅፈዋል በአዒ ዮፃንስ ዘመን ደግሞ በ ዓም ከሙሲንጀር ቀጥሉ በምዕዋ የፈረንሣይ ቆንሲል ለነበረው ዶሣርዘክ ሲዕፉ የተላክ ከንጉሠ ነገስት ምኒልክ። አዔ ምኒልክ የሚሜዝገውን ዐሮታ ያገነ ሲሆን በራሰ መንገሻ ስር የእንትጮ ወረዳ አሰተዳዳሪነትን አግኝቶ እድሜውን በደስታ ጨርሶ በ አመቱ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል የዓድዋ ድል በልዩ አንድነትና ቅንጅትበከፍተኛ ጥበባዊ የውጊያ ስልትና በታላቅ መስዋዕትነት በኢትዮጵያውያን ጀብደኞች የኢትዮጵያ ሆኗል የካቲት ዓም ይህ እለት ፐፎ ዚልዕዚ ዘዝብፐዕክሃ አዛክፐህ እየተባለ በዓለም አቀላ ደረጃ የሚከበር እለት ሆኗል የመላው ጥቁር ህዝቦች ድል ነበርና ጦርነት እንደመሆኑ መጠንም ብዙ ሺ ሠራዊቶች ተረፍርፈው የውጊያ ግንባሩ በሬሣ ክምር ተራራ እንደሠራ መገመት አይከብድም ድሉ የኢትዮጵያ መሆነ ሲረጋገጥ ገሚ የኢጣሊያ ጦር ሲማረክ የተረፉት ሽሹ እንደበርካቶች አገላለዕ በአድዋ ጦርነት የሞቱ የኢጣሊያ ወታደሮች ብዛት ሺ ጣልያናዊ ነጭ ወታደርች ሺ ከኤርትራ የተመለመሉ ወታደሮች ሲሞቱ ዐዐ የሚሆኑት ደግሞ ከዐ መድፍና ከብዙ ሽመናዊ መሳሪያ ጋር ሲማረኩ። የማል ነገር ከብዙዎች ይነሣል መነሣትም አለበት ወቀሣው ግን ተገቢ ሊሆን አይገባ ይሆናል ይቻል ነበር። የሚለውም አንድ ሊመልሱት የሚከብድ ጥያቂ ነው ሺ ጦር የመጣው ወዲያው ነው በአስድሃ ጦርነት ያለቀው ጦር ብዙ ነው ለረጅም አመት የተጠናከረ ምሽግ ያለበት ነው ወዘተ ኤርትራውያኑ ለባእድ ተላልፈን ተሠጥተን አያሉ ይቆጩ ነበር ከወንድሞቻቸው ጋር መቀላቀል ይፈልጉ ነበር። ማንኛውም ንጉስ ኤርትራን ግድ ካልሆነበት በቀር አሣልፎ ሊሠጥ አይችልም ቢነጥቁት እንኳ ተጋድሎ ማስመለስ ምርጫው ነው ነገር ግን ለምን ገፍተው ኤርትራ ድረስ አልሔዱም።

  • Cosine Similarity

ወደ ምፅዋም ማር ቅቤና ሌሎች ነገሮች እንዳያልፍ አዘዙ ናይብ ይህንን ማዕቀብ ሲሠማ በታላቅ ድንጋጤ ሙራድ የተባለውን ነጋዴ ፈትቶ ከወሰደበት ገንዘብ ሌላ ጨምሮ ሸኘዑው ከዚያም ነጋዴውን ተከትሎ ወደ ንጉሠ ነገስቱ በመምጣት እግራቸው ሥር ወድቆ ብዙ ወርቅ ሠጥቶ ይቅርታ ጠየቀ ንጉሱም ይቅርታውን ተቀብለው በሠላም ሸኙት ከዚህ በኋላ አፄ እያሀ በነጋዴዎች ላይ የሚደርሰውን ልዩ ልዩ ጫና በመረዳታቸው አንድ ህግ ደነገጉ ንጉሠነገስት ቀረጥ በፃገር ውስጥ በአንድ አውራጃ አንድ ኬላ ብቻ ሆኖ ከ በቅሎ የጨው ጭነት አንድ በቅሎ ጭነት ጨው ከአስር አህዮች ጭነት አንድ አህያ ጭነት በትከሻው የማሸከም እግረኛ እንዳይነካ ስንን ድ የፍየል ነጋዴዎች ቀረጥ እንዳይከፍሉ ይህንን ህግ የተላለፈ ቤቱ ይበርበር ንብረቱ ይዘረፍ ገንዘቡም ይቀማ የሚል ህግ ወጥቶ ተግባራዊ ሆነ ይህም ሀግ ተፅፎ በቤተመንግስት እንዲቀመጥ ተደረገ በቀይ ባህር በኩል ከየመንና ከህንድ ጋር ለሜደረጉ የንግድ ልውውጦች ግብፃዊው ሙራድ እንዲቆጣጠር ሲሾም ከግብፅና ከሱዳን ለሚመጣ ሸቀጥ ደግሞ ሐጂ አሊ የተባለ ሌላ ግብፃዊ ተሾሞ እህል ቅቤ ማር ቡና ቆዳ የቀንድ ከብት ወደ ውጭ እየላከ እንዲሸጥም ተፈቀደለት በጳጳሱ በአቡነ ማርቆስ አቡነ ሲኖዳን የተኳቸው ናቸውአማካይነት እስከ አለም መጨረሻ ይህንን ህግ ማንም እንዳያፈርስ ተወዝ ኢትዮጵያውያኑም ይህ ህግ ቀረጥን የሚመለከተውን መውጣቱን በሰሙ ጊዜ ንጉሥን እጅግ በማመስገን መረቋቸው በህዝቡ ደስታም አፄ እያሱ ተደሠቱ አፄ እያሱ ከዚህ በኋላ ያመሩት በቤተመንግስታቸው አጠገብ በአቡነ ተክለሐይማኖት ስም አደባባይ ተክለሐይማኖትን በአዛዥ ጥቁሬ በር በኩል አሰርተው ካህናትና መዘምራንን መመደብና በበለሣ ምድር በርስትነት ቦታ ወደ መስጠት ነበር ቀጥሎ ደግሞ አስደናቂውን ስራ ወደማሰራት ነበር ያመሩት የአድባራት ሁሉ ንግስት በማለት ደብረ ብርሐን ስላሴ ብለው የሠየሙትን ቤያን ለየት ባለ መልኩ አሳነፁ የህንፃ አዋቂ የሆኑ ታላላቅ ባለሙያዎችን መርጠው በማሰማራት በጥሩ ሁኔታ የተጠረቡ ድንጋዮችን ለረጅም ዘመናት በጥንካሬ የሚቆዩትን እንጨቶች እያስመጡ በጎንደር ከሚገኙት አብያተ ክርስቲያናት ውስጥ ተወዳዳሪ የሌለው ሆኖ እንዲታነፅ አስደረጉ የወርቅ ጉልላት በላዩ ላይ አሰርተው ከወርቅ የተሰራ መስቀልም እንዲኖረው አድርገው በቀን እንደ ጸሃይ በሌሊት እንደ ጨረቃ ያንፀባርቅ ነበር በማይነቅትዝ እንጨትም በአዋቂዎች እጅ አስጠርበው የታቦቱን መንበር አሰሩ በዝሆን ጥርስ አስጊጠውም አሳመሩት ከዚያም የቅድስተ ስላሴ ዕላት እንዲገባ አስደረጉ አባ ሐይለ መስቀል ወልዱ በተባሉ ሣዓሊ አማካይነትም ሁሉንም አይነት መንፈሳዊ ስፅሎች አንዲሳል ተደረገ ውስጡ በመንፈሳዊ ስእሎች ከማሸብረቁም በላይ ጣራው ሁሉ በተመሳሳላይ ስእል ያገጠ ነበር ከዚያም ጊቢውን በማስፋት አደ ኢያሪኮ ቅጥር ታላቅ እንዲሆን በጥሩ ኖራ ዙሪያው ረጅምና ሰፊ ሆኖ ታጠረ በፊት ለፊቱም መግቢያና መውጪያ በር አሰሩ በእነዚህ በሮች ላይ ትልቅ የአንበሳ ራስ ቅርፅ ያለው ባለግርማ ግንብም ተሥሠራ በዙሪያውም እንቁላል ግንቦች አሳነፁሁ ቀጥሎም ግዙፍና ታላላቅ የሆኑ ደውሎች በጠንካራ ገመድ ታስረው እንዲንጠለጠሉ ሆነ ከእነዚህ ደውሎች የሟወጣው ድምፅ ከጎንደር አልፎ ከአካባቢው ወጣ ብለው ወደሟገኙ ሌሎች ግዛቶች ሳይቀር ይሰሙ የነበረ ሲሆን አንዱ ደወል ከሮም ንጉስ በስጦታ የተበረከተ ነበር ይቺ የበርካታ ቱሪስቶች መናሃሪያ የሆነች ደብር ተሰርታ እንደተጠናቀቀች በዙሪያዋ ልዩ ልዩ አትክልቶች እንዲተከሉና ዛፎች እንዲከቧት ስለተደረገ ዛሬ ታላላቅ ዛፎች አጥረዋት ይገኛሉ በመጨረሻም አፄ እያ የቤተክርስቲያን ንዋዬ ቅድሳት ከቤተመንግስታቸው አዘጋጅተው ከወርቅ የተሠሩ ልዩ ልዩ መገልገያዎችንና መንፈሳዊ አልባሳትን አስይዘው በታላቅ ደስታ ከቤተመንግስቱ ሹማምንትና ሊቃውንት ጋር ተጓዙ ያን ጊዜ ታቦቱን ብፁእ አቡነ ማርቆስ ባርከውና ቀድሰው በሜሮን አክብረው እጨጌ ኣባ ጸጋ ክርስቶስ ለተባሉት ሰጧቸው እጨፄሄውም ተቀብለው ተሸከሙት መሰንቆ እምቢልታ እንዚራ እያሰሙ ከበሮ እየመ። ይህ ሁሉ ሲሆንም አፄ ኢያሥ በጣና ዛይቅ ደሴት ጨቅላ መንዝ በምትባል ቦታ ጸሎት ላይ ነበሩ ፀሎታቸውን ጨርሰው ሲወጡ ታላቅ ከዘን አደረባቸው ወዲያውም አስደንጋጭ መርዶዎች ሁሉ አልፈው ሰላም ወረደና ህዝቡም ንጉሱም ከዘናቸውን ረስተው በሰላምና በደስታ ኑራቸውን ቀጠሉበአፄ እያሥ ኛ ዘመነ መንግስት ጊዜም ሆነ በቀጣዮቹ የጎንደር ነገስታት ዘንድ ባጠቃላይ ከጎንደር ሊቃውንት ውስጥ ስሙ ገኖ በየታሪኩ ውስጥ ተካቶ የሚገኝ ክፍለ ዮሐንስ የተባለ ባለ ቅኔ ነበርይህ ሰው ቅኔ በመቀኘት ወደር ያልተገኘለት ሰው ነው አዔ እያሱ ባሰሩት ደብረ ብርሀን ውስጥም ያስተምር ነበር አንድ ቀን አፄ ኢያሱ የክፍለ ዮፃንስን ትት አሰጣጥ ለመታዘብ ይሐዳሉ በቅኔ ተመስጦ ስለነበር ደበሉውን ለብሶ አቀርቅር ስላላያቸው በሉሚሜ ትርዕ በተሠራ የወርቅ ሉል ወርውረው ሲመቱት ወዲያው ቅኔ ዘርፎ በብአስጢፋኖስ አእባን አመ ኅልቁ ዘበጠኒ እያሥ በወርቁ ሲል ተቀኘ ትርጓሜው የመጀመሪያ የክርስቲያን ሰማዕታት የሆነው አስጢፋናስ አይሁዶች በድንጋይ ደብድበው ሲገድሉት ድንጋዮቹ በእርሱ ገላ ላይ ስላላቁ አእያሥ የሚመታበት ቢያጣ በወርቅ ደበደበኝ ማለት ነው ቃል በቃል ሳይሆን በሰፊው ተተንትኖ ሲተረጎም ማለት ነው ሊቁ ክፍለ ዮሐንስ ነቢይ ፃዋርያ መምህር ወመገስፅ መናኝ ባህታዊ የቅኔና የመዕፃና መድብል ሃቱ ጉባኤ መምህር ነበር አድያም ሰገድ እያሥ ሹመትና ሽልማት በሚሰጡበት ጊዜ ለዚህ ሊቅ የወርቅ ካባ ቢስልሙት አልፈልግም ለቤን ይስጡት ለነና ለደቀመዛሙርቶቹ የሚሆን ገንዘብ ይስጡኝ ብሉ እህልና ልብስ ገዝቶ አከፋፍሎ ደብሎውን እንደለበሰ ነበር ማስተማሩን የቀጠለው ይህ ሰው እጅግ መንፈሳዊ ከመሆኑ የተነሳ ሰዋ የሚገኘው የደብረ ብርፃን ስላሴ ቤያን እና ጎንደር የሚገኘው ደብረ ብርሐን ስላሴ በአንድ ቀን በሚከበሩበት ጊዜ እየተመላለሰ ሁለቱም ጋርስለሚውል የሸዋና የጎንደር ካህናት እኛ ዘንድ ነው የዋለው እየተባባሉ ይከራከሩ ነበር ክፍለ ዮሐንስ በደመና አየተመላለስ ነበር ሁለቱም ጋር የሚውለው ይባላል ለዚህ ክርክር ሊቁ ሲመልስ አነ ወግብረ ቅኔ ዘበሆሳ እና እምዕፅደ ገፋኢ ወተገፋኢ ንትመስጥ በደመና በሆሣእና ያለን የቅኔ ጥበብና እኔ ከገፊውና ከተገፊው እጅ በደመና እንናጠቃለን እንደማለት ከደብረ ብርሐን ስላሴ ሌላ አፄ እያ በዘመናቸው በወገራ ኮረንኮ ማርያምን በቀላድባ ጉቢያ ኢየሱስንና በዳባት ዳቋ ኪዳነምህረትን አሳንፀዋል በአፄ አምደ ፅዮንና በአዔ ዳዊት ተሰርቶ የነበረውን ክብራን ቅዱስ ገብርኤል አሳድሰዋል በአፄ አምደ ፅዮን በመነመንግስት ለተሰራው ለባህር ዳር ፈለገ ገነት ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተከርስቲያንም ለእቃ ቤት የሚሆን ባለ ሁለት ፎቅ ግንብ እንዲሰራ አድርገዋል በጣና ሐይቅ በዘጌ በአራራት ተራራ አካባቢም ይጋንዳ ተክለሐይማናኖትን ያስሩት አኒሁ መንፈሳዌ ንጉሰነገስት አድያም ሰገድ አያቡ ናቸውእንደ አዲስ ባሰሩት ክብራን ቅዱስ ገብርኤል ግምጃ ቤት ውስጥም ዛሬ ድረስ በሐዋርያው በቅዱስ ሉቃስ የተሳለች የቅማርያም ስዕል ከብረት የተሰራ የአቡነ ዘ ዮፃንስ ልብስ የእኒሁ ንጉስ አልጋና ሰይፍ የንጉስ ተክለሃይማኖት አልጋና ሌሎችም ውድ ቅርኾች ይገኛሉ በአፄ እያሱ ኛ ዘመን ሸዋን ተከፋፍለው ይገዙ የነበሩ ባላባቶች እርስ በርሳቸው በግዛት ይጋጩ ነበርና አፄ አያሱ መጥተው እንዲያስማሟቸው መልፅክት ላኩንጉሱም ጎንደርንና አካባቢውን ለራስ ፋሬስ እዲጠብቁ በማዘዝ ወደ ሸዋ ተባጓኹ የሸዋ ካህናትና ህዝቡ ወታደሮችና ሹማምንቱ በታላቅ ደስታ ተቀብለው የእነ አዔፄ ቴዎድሮስ ኛን የእነ አፄ ይስሐቅን የአፄ ገላውዴዎስንና የአፄ ሚናስን መቃብር በተድባበ ማርያም ቤን እንዲጎበኙ አደረጉ ንጉሱም ለዚህ ደብር የለበሱትን የወርቅ ካባ አውልቀው በስጦታ ሰጡ። ቀጥሎም በጽኑ ታመሙና ግንቦት ቀን ዓም በእለተ እሁድ ህይወታቸው አለፈ ምዕራፍ ድ የአፄ በካፋ ዘመነ መንግስት ከ ዓም አዔ በካፋ ወይም መሲህ ሰገድ የልጅነት ቆይታቸውን ቅዱሳት መፃህፍትን በማጥናትና በመመርመር ነበር ያሳለፉት አፄ በካፋ የአድያም ሰገድ እያሱ ልጅ የአፄ ዳዊት ወንድም ናቸው ቀደም ሲል በወህኒ አምባ የነበሩትን የነጋሲ ልጆች አፄ ዮፃንስ ኛ እንዲለቀቁ አድርገው የነበረ ቢሆንም በቀጣይ ጊዜያቶች ተመሳሳዩ ልማድ ቀጥሎ ነበርና አጴ በካፋም እዚያው ወህኒ አምባ አያሉ ነበር የንጉሰ ነገስት ዘውድ እንዲጭኑ የተደረገው ከወህኒ አምባ ሲመጡም ጳጳሱ አቡነ ክርስቶዶሉና ሊቃውንቱ እንዲሁም ህዝቡ በታላቅ ደስታ ነበር ተቀብሎ ወደ ቤተመንግስቱ ያስገባቸው አፄ በካፋ ወዲያው እንደነገሱ አራሽ ይረስ ነጋዴ ይነግድ የእጅ ሙያተኛው በጥበቡ ይስራ ከዚህ ወልከፍ ያለ ግን ቤቱ ይቨዘረፍ ገንዘቡ ይቀማ የሚል አዋጅ አወሯ ሐሜተኛና አሉባልተኛ በዘመኔ በሕይወት አይኖርም አይነት አቋም መያዛቸውን ለህዝቡ ይፋ ከማድረግ አልፈው በቤተመንግስቱ ዙሪያ አሉባልታ ሲነዛ የተገኘን አንድ ሰው በአደባባይ እንዲሰቀል በማድረጋቸው ህዝቡ ሁሉ ወሬውን ትቶ ሥራውን ብቻ ይከውን ጀመር እንዳባቶቻቸው ሁሉ የራሳቸውን ቤተመንግስትም በጊቢው ውስጥ አስገነቡ። ወገኖቻቸውን በዙሪያቸው ካደረጉ በኋላ ግን የአዔ በካፋ ሞት ለሁሉም በይፋ ተገለፀ ምዕራፍ ድአ የአፄ እያሱ ኛ ዘመነ መንግስት ከ ዓም አፄ በካፋ ከሞቱ በኋላ ዙፋኑን የሚወርስ እድሜው የደረስ ልጅ አልነበረም ስለዚህም የአፄ በካፋ ባለቤት አቴጌ ምንትዋብ የወርቅ አክሊል ደፍተውና የወርቅ ጫማ ተጫምተው ንግስተ ነገስታት ለመባል ተነሱ ነገር ግን የነገስታት ዘር የለዎትም ተባሉና ከሹማምንቱና ከካህናቱ በኩል ተቃውሞ ገጠማቸው ስለዚህ የ ዓመት እድሜ የነበራቸውን እያሱን ንጉስ ነገስት አሰኝተው በሞግዚትነት ማስተዳደር ጀመሩ የአፄ እያሱ ኛ ስመ መንግስት ብርሐን ሰገድ ቋረኛ እያሱ ይባላል ቋረኛው እያሱ በእናታቸው አጋዥነት ስልጣን እንደያዙ ወዲያው ከአባታቸው ቤተመንግስት ፊት ለፊት ያለውን የተዋበ ቤተ መንግስት አስገነቡ ቀጥለውም በቅዱስ ፋሲለደስ ስም ተሰርቶ የነበረውን ቤተ መቅደስ አሳደሱ። በዘመናቸውም እንዳችም ስራ አላከናወኑም ምዕራፍ የአዔ ተክለሐይማኖት ኛ ዘመነ መንግስት ከዓም አጴ ዮፃንስ ኛ ከተገደሉ በሏላ ቀደም ባለው ጊዜ የወለዱት ልጅ አመት ሞልቶት ነበርና ራስ ስዑል ሚካኤል አምጥቶ በአባቱ ዙፋን እንዲቀመጥ አደረቱ የአጹ ዮሀንስ ኛ ልጅ ተክለሐይማኖት ሐያል ሰገድ ተብለው የንጉሠኝነገስተነቱን ስልጣን ይዘው ኢትዮጵያን ለ አመታት ቢያስተዳድሩም አጠቃላይ ፖለቲካዊ ጉዳዩ የሚከናወነው ግን በራስ ስዑል ሚካኤል አማካኝነት መሆኑነ አንደቀጠለ ነበር አጴጹ ተክለሕይማኖት በነገሱ በመጀመሪያው አመት ባዕታ ማርያም የተባለችውን ቤተክርስቲያን በጥሩ ሁኔታ አስገነቡ። ቭ የነገስታቱ ሰም እና በግንብ ጥበቃ የቀቆዩበት ጊዜ ያየነውን ሲመስል የተፈራረቁት መሳፍንት ደግሞ የበላይነቱን ይዘ የኖሩበተ ዘመን በሚከተለፀ መልኩ ይክረዘራል ተልቁ ራስ አሊ ከ ለ አመታት የጁ መኳንንተ ራስ አሊጋዝ ክ ለ አመታት ራስ አስራት እና ራስ ወልደ ገብርኤል ከ ለ አመታት የበጌ ምድር መኳንንት ራስ ጉግሣ ከ ለ አመታት የየጁ መኳንንገ የራስ ጉግሣ ልጅ ራስ ይማም ከ ለ አመታት የጁ የራስ ይሣም ልጅ ራስ ማርዬ ከ ለ አመታት ራስ ዱሪ ወር ገዝቶ ሲሞት በምትኩ የራስ ማርየ ልጅ ትንሹ ሩስ አሊ ተተካ ጉን ራስ አለ ከ ለ አመታት እንደገዛ እቪህ ዘመን ላይ የቨመነ መሳባንት ጊዜ ተገጋሠ ከ ዓም ያለው ጊዜ አፄ ቴዎድሮስ የየግዛቱን መሣፍንት እየተዋጉ ሲየሣምኑ ያለፈ ሲሆን በዚህም ስኬታማ ሆነው በ ዓም የንጉሀግገስትነት ኋጣንን ሊይዙ ችለዋል በመሳፍንቱ ዘመን ሁሉም የየራሱን ወታደር ይዞ ግዛቱን ሲያስተዳድር ሐይል የተሰማው ድንገት ተነስቶ ጦር ይገጥምና ካሸነፈ የሌላውን ግዛት በቅልሎ ይይዛል የበለጠ ተደጋጋሚ ድል ከገጠመውሃሦ የዋናውዙ መሳፍንት የበላይ ሆኖ ከተሺሚነት ወደ ሺሚነት ይሸጋገራል ባጠቃላይ በእነቪህ ዘመናት በእርስ በርስ ባጭታቸዐ በርካታ ቁጥር ያለ ወታደር ያለቀ ሲሆን ኢትዮጵያ ቅጥ ባጣ ሁኔታ ፍባልስልሷ ወጥቶና ሰላም እርቋት ያለፈችበት ዝመን ነበር ድፍን አመቱም ያለቀው ሙሉ ለመሉ በጦርነት ታጅቦ ነው በእዝዚህ ጊቤያቶች አንዲት ኢትዮጵያ የምትባል ገር ፈጽሞ አልነበረችም ን አስከ የኢትዮጵያ ገጽታ ለመለዐኮ ከባድ ስራ ይጠይቅ የነበረ ሲሆን አጴጹ ቴዎድርስ ኛ ብቻ እንጂ ማንም ሊያስበውና ሊተገብረው አልሞክከረም በነኑነታቸው ዘመነ መሳፍንት እንዲያበቃለት ያ«ረጉተን ታላት ኢትዮጵያዊ ጆግና ታሪክም በተከታዩ ምዕራባና ብቻ ለማጠናቀቱ ስክር ተር አያለኝ ነው ን መው ምዕራፍ ድ ቴዎ ኛ ዘመነ መንግስት ከ ዓም ካሳ ሐይሉ አዔ ቴዎድሮስ ዌግና እውነተኛ ታማኝ የማያወላውሉ ቀራጥ ደፋር የራሳቸውንና የአገራቸውን ክብር የማያስደፍሩ ማንንም የማይለማመጡ ይቅርታን ለሚጠይቅ ምህረት የሚያደርጉ ከዳተኞችን ናዳቸውን የሚያሳዩ ለነብሳቸው የሣይሰስቱ ቅንጦት የማይወዱ ራሳቸውን ከተራ ወታደር ለይተው የማያዩ ከሰው ፋም በአምላክ የሚተማመኑ ተብለው ተገልዐዋል ዋለልኝአምሩ ም በሌላ በኩልም ጠቢብ ዕነ ፈላስፋ ቆራጥ ጀግና ነብይ ደፋር ባለቅኔ ባለራዕይ የነገር መሪ የጦር መሪ ፊረሰኛ እግረኛ ሰላይ አይረጌ ዲነሉሎሉማት ሐቀኛ ፃገር ወዳድ ፋና ወጊ ሐይማኖተኛ ሩህሩህ ጨካኝ አይተጌ ናቸውም ተብሉላቸዋል ይህን ሁሉ ባህርይ አጣምረው መያዛትውም አስደናቲ ነው ስለ ታለቁ ንጉሰ ነገስት አገርና ህዝብ ጠዳድ ስለሆነትና አፍቃሪ ስለነበሩት ቴዎድሮስ ብዙዎች ብዙ ያሉላቸጡ ቢበሆንም አጠቃላይ አካላዊ አቋማቸውንና የውስጥ ማንነታቸውን አጠገባቸጡ ሆኖ በደንብ የተመለከተውን ሰው ገለፃ ከወዲሁ አይተን ወደ ታሪካቸው እናልፋለን። ና አዔ ቴዎድሮስም እጅግ ተቆጥተው ከሴቶች ጋር በስውር ሲዐወሰልት አይቸዋለሁ በማለት ራሳቸውን ምስክር አድርገው ቀረቡ በዚህ ጊዜ ጳጳሱ እጅግ ተበሳጭተው ልዑል እግዚአብሔር በሚያመጣው መቅሰፍት ይቅሰፍህ ከከዳተኛው ይሁዳ ጋር እድል ፈንታህ ይሁን ብለው ተራገሙ ይባላል እኒህን ጳጳስ በተመለከተ እንግሊዛዊው ሚስተር ሆርሙዝ ራሳም ሲገልፅ ጳጳሱ ተንኮለኛ አወናባጅ የከይማኖት ጉዳዮችን እየተወ በአገሪቱ የፓለቲካ ጉዳይ ጣልቃ እየገባ የሚያውክ ጠማማ ሰውና ለገንዘብ ሲል ተገዝቶ የመጣ ተራ ባሪያ ነበር ብሏል የሆነ ሆኖ አፄ ቴዎደሮስ በዚህ እርግማን እጅግ ተናደው አቡነ ሰላማን አሰሩና አድባራቱንና ገዳማቱን ማፍረስ ጀመሩ ካህናቱም አመፁን ሲያቀጣጥሉት በየግዛቱ ያሉና ስልጣናቸው የተገደበባቸው መኳንንቶች ደግሞ ምቹ ሁኔታ ተፈጠረላቸው ባጠቃላይ ንጉስ ነገስቱ ለአገርና ለህዝብ ብለው የቀየሱት ዘዴ ከየአቅጣጫዐ ተቃውሞ አስነሳባቸው የተረጋጉ የነበሩት ቴዎድሮስ ቁጡው ማንነታቸው ገንፍሎ ወጣ ካህናቱን እጣን ጠባሽ ሬሳ መሪ ራሱን ታጣቂ ወገቡን ሰባቂ እያሉ ይዘልፏትቸው ጀመር ብዙዎችንም ወደ እስር ወስደው አጎሪችው አንዳንዶችን ወደ ገደል አስወረወሩዋቸው ሩቅ እያሰቡ ቅርብ እንዲያድሩ የሚያስገድዲቸውን ሁሉ እሳት አንድደው ወደ እሳት ጨመራቸው የቀሩትን በጦር አስወጓቸጦ ካህናቱን አርሳችሁ ብሉ ብለው መወሰን በወቅቱ በእርግጥም ከባድ ነበርና ይህን ሁሉ በካህናቱ ላይ ፈዕመው አንኳ ከማመዕ ወደ ጊላ ያለ የለም ስለዚህም አዔ ቴዎድሮስ የካህናቱን አመዕ መቋቋም ተሳናቸጡና የጎንደርን መናገሻነት ትተው ደብረታቦርን አጠናከሩ ከአራት አመት በኋላም ወደ ጎንደር ተመልሰው የየቤተመቀቅደሱን ንዋየ ቅድሳትና መፃህፍቱን ሁሉ ጠቅልለው ወጠደ ደብረታቦር አጋዙት የደብረብርፃን ስላሴን ደወል ሳይቀር እያስጎተቱ ወሰዱት የጎንደርን ከተማ ጭር እንድትል አደረዓት ካህናቱንም ሁሉ ሰብስበው ከደብረታቦር ኪሎ ሜትር በምትርቀው መቅደላ በግዞት አስተመጡዋቸው ደጃገፃች ምኒልክም ከወገኖቻቸው ጋር ዐወደ መቅደላ ተዐስደው ነበርና በሌሊት ወጥተው አብረዋቸው ከነበሩት ከሸዋ መኳንንት ጋር በፈረስ አመለጡ ንጉሱ በዚህም አጀግ ተበሳዜጩና ምኒልክ አንዲያመልጥ ረድታችጊል ያሏቸውን የጦሉ መኳንንት ዐ ገደል ወርውረው ገደሏቸቦ ፋታ ባልነበረው ሁኔታ ከየአትጣጫው የቀድሞ ሹማምንት ሲሸፍቱም በየቦታው አየፄዱ መዋጋት የለት ተለት ተግባራቸው ሆነ ወደ ደቡብ ብሒድ በሰሜን ያለው ህዝብ ያምፃል ወደ ምዕራብ ብሔድ የምስራቁ ይስፍታል በየጊዜው ይቅርታ ባደርግላፐውም በአመፃቸው እየገፋ አሻፈረነ ይሉኛል አሁን ግን በየአቅጣጫው አያሳደድኩ ስጋቸውን ወደ መታብር ነብሳቸውን ወደ ሲኦል ለመላክ ቆርጫለሁ በማለት በየቦታቓውው እየተዘዋወሩ አመዐኞችን እየያዙ የግፍ አገዳደል ይፈዕመባቸው መር የህዝቡ የካህናቱና የሹማምንቱ አመለካከት ፈዕሞ ከአፄ ቴዎድሮስ ራዕይ ጋር ሊቀራረብ አልቻለም በርካቶችም ይዘውት የተነሱትን ዓላማ በውል ሲረዱላቸው አልቻሉም ይህ ሰፊ ክፍተትም ለቴዎድሮስ ከማበሳጨትም በላይ መሆኑን በቀላሉ መረዳት ይቻላል ሁኔታው በዚሁ ቀጥሎ በነበረበት ጊዜም የትግራዩ ባላባት ደጃዝማች ንጉሴ ወልደሚካኤል ከጣልያንና ከፈረንሳይ መንግስት ጋር አመታት የፈጀበትን አገር ቆርሶ የመሸጥ ውል ተዋውሎ ዐወደ ዛናዓሜ መድረሱን ሰመ አፄ ቴዎድሮስ በታላቅ ቁጣ ከደብረታቦር ተነስተው ሲገሰግሱ ደጃዝሦፃች ንጉሴ ለፈረንሳይ እውቅና ለመስጠት የፈረንሳይን ባንዲራ በአድዋ ከተማ ሲያውለበልብ ደረሰብት ውሉ የጣሊያን መልዕክተኞች በቀይ ባህር ዳርቻ ያለውን እንዳዳ የተባለውን ቦታ ኦንዲሰጣቸው የሚጠይቅ ሲሆን የፈረንሳይ መንግስት ዙላንና የዲሲን ደሴቶች ጨምሮ ክዊዓ እስከ ዘይላ ድረስ ያለውን የኢትዮጵያን የቀይ ባህር በር በመልፅክተኞቹ አማካይነት አንዲይዝ የሚል ነው በዚህ የውል ስምምነት አንቀዕ ላይ ይህ የሰጠንችሁ ስጦታ ለፈረንሳይ ንጉስ እስከ ልጅ ልጅ ድረስ ዐንቶ ይቀያል የሜል ነበር ነገር ግን ኢትዮጵያን ከራሳቸው በላይ የሚወዲት አፄ ቴዎድሮስ ቶሎ ደርሰው ደቫሻቫገፃ ንጉሴ ወልደሚካኤልን ከነጭፍሮቹ በመደምሰስ ውሉን አጨናግፈው ጣሊያንንና ፈረንሳይን የሕፍረት ሽማ አከናነቧቸው ሁሉን አረጋግተው ለመቀጠል መታተራቸውን ቢቀጥሉም በስተምዕራበ በኩል ደግሞ ግብፆች መጡባቸው ዕኑው ንጉስ ነገስት ዘጠንካራ ክንዳቸው ተፋልመው መለሱት ጥቂት ዘመናዊ መሳሪያም ለመማረክ ቻሉ አፄ ቴዎድሮስ ከበርካታ አገሮች ጋር ዲኘሎማሲያዊ ግንኙነታቸውን እንደቀጠሉ ነርር በዘመናቸውም ኢትዮጵያ ዑስጥ የተለያዩ አገሮች በሚስዮናዊነትና በቆንሲልነት የላኳቸው ዜጎች ይገኙ የነበረ ሲሆን ከእነዚህ ውስጥም እንግሊዛውያኑ ይበረክቱ ነበር የአፄ ቴዎድሮስ መሳት ደግሞ ስልጣኔ ነው ኢትዮጵያ አንድነት እኩልነት ሰላምና ስልጣኔ እንዲኖራት ብቻ በመመኘትና ምኛታቸውንም ተግባራዊ ለማድረግ ብዙ ድንጋይ ፈንቅለዋል ሆኖም እነዚህ ሚሲዮኖች ከፍላጎታቸው አንዱንም ሲፊፅሙላቸው የቻሉ አልነበሩምፁ በዚህም ተበሳጭተው ለአውሮፓውያኑ ያላቸው አመለካከት ተለወጠና የአውሮፓውያን ፃሳብ ስውር አይደለም አገር ለመያዝ ሲፈልጉ መጀመሪያ ወንጌላዊ ተብሎ ሰላይ ይላካል ሰላዩን ለመርዳት ቆንሲል ይሾማል ከዚያም የሰላይ ዘር ይበዛል ቆንሲሉንና ዝርያውን የሚጠብቅ ጦር ይክከተላል እንዲህ ያለ ነገር በአገሬ እንዲካሔድ አልፈቅድም አኔ የዚንዱስታን ራጃ አይደለሁም ቆንሲል ከሚላክብኝ ይልቅ ጦር ቢላክብኝ እመርጣለሁ እስከማለት ደረሱ ነገር ግን ከእንግሊዝ በኩል ጥሩ ተስፋ ጥለው ነበር ተደጋጋሚ ጉትጎታቸውም ዘመናዊ መሳሪያ ብቻ ሳይሆን አጠታላይ የእደ ጥበብ ባለሙያ ከሰለጠነው ዓለም እንዲመጣላቸው ነጦ ስለዚህም በወቅቱ የእንግሊዝ ንግስት ለነበሩት ለንግስት ቪክቶሪያ ደብዳቤ ፃፉ የወቅቱን ቁንሲል ዳንካን ካሜሩንን መርጠው ለመንገድ ስራ መሐንዲስ የጦር ሯሳሪያ እርዳታ እንዲሁም ለኢትዮጵያ ስልጣኔ የሚያገለግሉ የእደ ጥበብ ባለሙያዎች ይላኩልኝ በማለት በዲኘሎሉማሲያዊ ቃላት የታጀበ ደብዳቤ አስይዘው ላኩት አዔ ቴዎድሮስ የላኩት ሰው የውፃ ሽታ ሆነባቸው ምላሽ ሲጠፋ ምላሽ የነፈጉኝ ቢንቁኝ አይደል። ስለዚህ በህይወታችን እንደምንናር ቁጠሩት እንጅ ሳይሞቱ ከሞቱት ጋር ያለን እንዳይመስላችሁ የእኛ ሞት ለተከታዩ ትውልድ ክብር ነው ስለዚህ ሞታችን ጣፋጭ ማር እንጅ መራራ ሬት አይምሰላችሁ የጎንደር ታሪክ ዓም በማለት አንዲትም ተቆርጣ የምትጣል ቃል ሳያካትቱ የውስጣቸውን እውነት በሐቀኛ ኢትዮጵያዊ አንደበታቸው ተናገሩ እውነት ዘላለማዊ ናትና የአፄ ቴዎድሮስ ንግግር እስከመጨረሻው በሚኖረው ተከታታይ ትውልደ ኢትዮጵያዊ ሁሉ ሊሰጠው የሚገባው ልዩ ስፍራ እንዳለ ለማንም አይሰወርበትም ዘመን አይሽሬ ንግግርም ነው ከዚህ በኋላ አፄ ቴዎድሮስ ሁለ ነገራቸውን ሰብስበው በተራራ ወደ ተከበበችው ወደ መቅደላ አምባ አመሩ የእንግሊዝን ጦርም እንዲወጉ ሰራዊታቸውን አዘዙ በጀግናው ንጉስ ነገስት ስር የተሰባሰበው ጀግና ኢትዮጵያዊ ወታደር ሁሉ በከፍተኛ ወኔ ከመቅደላ አምባ ወርደው ተዋጉ የአንግሊዝ ጦር ወሳኝ ቦታዎችን በኢትዮጵያውያን ተባባሪዎቹ አማካይነት ይዞ በታጠቀው በሠናዊ መሳሪያ የቴዎድሮስን ጦር ፈጃቸጡ ሴባስቶፖሉም የረባ ውጤት ሳያስገኝ ቀረ ፊት አውራሪ ገብርየና ራስ አንግዳ እንዲሁም ሌሎች ታላላት መኳንንቶች ሁሉ ተራ ወታደርችን ጨምሮ በእንግሊዝ ወታደሮች ተገደሉባቸው በዚህ ጊዜ አፄ ቴዎድሮስ በጥልት ሐዘን አለቀሱ በተለይ የፊት አውራሪ ገብርየ ሞት ተስፋቸውን አጨለመባቸው በፉላና በሰላምጌ በኩል በተደረገው ጦርነትም ተመሳሳይ አጣ ገጠማቸው ድል እንጅ ሽንፈት ባጠገባቸው አልፎ የማያውቀው ታላቁ ንጉስ ነገስት ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ሙሉ በሙሉ ድል ሆኑ ይህንን ሲያውቁም እስረኛቹን ፈትተው ለቀቋቸው እንግሊዞችም ለመማረክ ሞክረው ሳይሳካላቸው ሲቀር እጅዎን በሰላም ይስጡና በምርኮ በክብር እንይዝዎታለን የሚል ቃል ተናገራችው። ዝዩልበአ ከሀከአፀከር አቤ ገብኛ አንድ ለናቱ ብርሐኑ ዘሪሁን የታንጉት ምስጢር ወዘተ ሲጠቀሱ ከገጣሚያንና ከፀፃፌ ተውኔቶች ውስጥም ሎሬት ዐጋየ ገብረመድህን ቴዎድሮስ ቴያትር ጌትነት እንየው የቴዎድሮስ ራፅይ ቴያትር ይገኙበታል ሙዚቀኞችና ሰዓሊያንም ደጋግመው ቴዎድሮስን አያወደሱ ዘፍነዋል ስለዋል ሌሎችም ያልተዘረዘሩ ስለቴዎድሮስ ታሪክ የሚያትቱ ሞልተዋል ምዕራፍ የአዔ ተክለጊዎርጊስ ዘመነ መንግስት ከ ዓም እንግሊዞች ጉዳያቸውን ሁሉ ፈፅመው ተስማምታችሁ ኑሩ ብለው ሔዱ በዚህ ጊዜ የቴዎድሮስን መውደቅ ይፈልጉ የነበሩ መሣፍንት ሁሉ ከያሉበት ተደራጅተው የንጉሰ ነገስቱን ስልጣን ለመያዝ ተዘጋጁ በወቅቱ ሺ ጦር ሠራዊት የነበራቸው የላስታው ተወላጅ ከአፄ ይትባረክ የዘር ሐረግ የወረዱት ዋግ ስዩም ጎበዜ ዋግ ሹም ጎበዜ በፍጥነት ተነሱና ለመንገስ ሲሉ ጳጳስ የለም አቡነ ሰላማ በቴዎድሮስ ጊዜ ሰለሞቱና የጳጳስ ማስመጫው ወደብ ምፅዋ በግብፆች ስለተያዘ ዋግ ስዩም ጎበዜ በኢትዮጵያዊው እጨጌ ገብረ ኢየሱስ እጅ ተቀብተው በሚያዝያ ወር ዓም ነገሠስማቸውም አፄ ተክለጊዎርጊስ ተባለና ንጉሠ ነገስት ዘኢትዮጵያ በማለት ስልጣኑን ያቡኩ በአፄ ቴዎድሮስ ጊዜ የፈራረሱትን አድባራት እያደሱ ለቤተክህነት ሠዎች የቀድሞውን ስርዓት ስለመለሱላቸው ወዲያው ተቀባይነትን አገኙ ወደ ፋሲለደስ ቤተመንግስት ገብተውም በህንዓው ማማር እየተደነቁ እድሣት የሚያስፈልገውን እያደሱ ጥቂት ወራት አንደቆዩ ደጃዝማች ገብዜ ሸፈተባቸውና በፋሲለደስ ሜዳ ውጊያ አድርገው በፍጥነት ድል አደረጉትያም ቢሆን በየግዛቱ ያሉት መሣፍንትም ለመንገስ ስለሚፈልጉ አፄ ተክለጊዎርጊስ የተረጋጋ መንግስት እንደማይኖራቸው ያውቁታል በተለይ የትግራዩ ደጃዝማች ካሣ ምርጫ የአንግሊዝ ልዩ ባለውለታ ነበሩና የመሣሪያ እርዳታ አግኝተው ድል ያደርጉኝ ይሆናል በሚል ስጋት አዔ ተክለጊዎርጊስ ከደጃዝማች ካሣ የበለጠ ተቀባይነትን ለማግኘት በርካታ ደብዳቤዎች ለእንግሊዝ ዕፈዋል ከዚህ በኋላ በሚኖሩት ታሪኮችም የወቅቱን ሁኔታ ቁልጭ አድርገው የሚያሣዩንና የነበረውን ፍትጊያ የሚያስረዱን በየነገስታቱ የተፃዓፋት ደብዳቤዎች ናቸውና እንዳስፈላጊነታቸው እንጠቀምባቸዋለን ተክለፃድቅ መኩሪያ ከነማህተማቸው እንደወረዱ በመፃህፎቻቸው አካተዋቸዋል የአፄ ተክለጊምዎርጊስን ስጋት እንመልከት ብ በስመ አብ መልዕክተ አፄ ተክለጊዎርጊስ ትብፃህ ሀበ ንግስተ እንግሊዝ አምናም እናንተ ብትመጡ ከሠው በፊት እኔ ተቀብየ መንገድ መርች አህልም ማርምቅቤም በግ ፍየል ይዘህ ከሠፈራቸው ግባ ብዬ አዋጅ ነገርሁ ሽፍታው ጥሶ ጎበዜ ከነገሠ በኋላ በፋሲለደስ ሜዳ ድል ያደረጉትን ደጃዝማች ገብዜን ማለታቸው ነው ስለተነሣብኝ ወደ አርሱ ሔድኩ እኔ ሰሜን የእንግሊዝ ጦር መቅደላ ሆኑ። ተዕህፈተ በ ቀን በመጋቢት ዓም አድመጎንቱ ላይ ይላል በዚህ ደብዳቤ ምላሽ ሲያጡም ከነገሠ በኋላ ተመሣሣይ ይዘት ያለው ደብዳቤ የፃፉ ሲሆን ይህንነ ደብዳቤም ከነገሠ በሏላ ባለው ታሪካቸው አናገኘዋለን ደጃዝማች ካሣ አሁንም የመንገስ ፍላጎታቸውን እውን ለማድረግ የሚጠበቅባቸውን ሁሉ እያከናወኑ ነው በ ዓም ለእንግሊዝ ውጭ ጉዳይ ሚር ለግራንቪልም እንዲህ ብሰው ፅዕፈዋል አእጀግ ደስ ብሉኛል አርስዎን ያህል ወኪል በለንደን አድርጌአለሁና የማምናቸውን ርዕሠ መማክርት ወርቄ ምርጫን ጭምር ልኬ ሠድሻለሁ ገፀ በረከት ለእንግሊዝ ንግስት ሊሠጡ በመልካም እንዲገቡ ቢያደርጉልኝ እጀግ ደስ ይለኛል የፍቅር ምልክት ነው ደግሞም የጥበብ ነገር ስራ የሚያስተምር ወደ ሐበሻ ቢመጣልኝ እወዳለሁ ይላል በዚህ መልፅክት ለንግስት ቪክቶሪያ የላኩት ገፀ በረከት አንድ የወርቅ ድሪ ጣምራ ጦር አንድ የወርቅ ኮርቻ አንድ የወርቅ ልባ ልባ አንድ በወርቅ የተከፈፈ በርኖስ አንድ የወርቅ ጫማ አና ሌሎች ውድ እቃዎች ይገኙበት እንደነባር በጥር ቀን ዓም የስጦታው ተቀባይ የሆኑት ንግስሷ በፃፉት ያምስጋና ደብዳቤ ተረጋግጧል እንዲህና አንዲያ እያሉ አገር ውስጥ እየተዘዋወሩ ለስልጣን የሚራኮቱትን መኳንንት ድል እያደረጉ ቆዩና በመጨረሻ ከአዔ ተክለጊዎርጊስ ጋር ያደረጉትን ውጊያ ድል ካደረጉ በኋላ የቀራቸው ነገር ጳጳስ ማስመጣት ብቻ ሆነ እናም ለግብፅ ገዥ ለከዲቭ ኢስማኤልና ለፓትሪያሪኩ ለአባ ዲሜጥሮስ ዐ ሺ የማር ትሬዛ ብር ገፀ በረከት ልከው አቡነ አትናቴዎስን ከግብፅ አስመጡ አፄ ተክለጊዎርጊስን ሐምሌ ቀን ዓም ነበርና ያሸነፉት በሐምሌ ቀን በድላቸው ማግስት ለንግስት ቪክቶሪያ እንዲህ ብለው ፅፈው ላኩ ይህንን ደብዳቤ ሲልኩት ገና ያልነገሠሥ ቢሆንም የቀራቸው ነገር ስለሌለ አርግጠኛ ሆነው ርዕሰ መኳንንት የሚለውን ንጉሠ ነገስት ብለው ነበር የዓፉትበስመ አብ መልእክት ዘ ስመ እግዚአብሔር ካሣ ንጉሠነገስት ዘኢትዮጵያ ይድረስ ከከበሩት ንግስት ቪክቶሪያ ዘ አገረ እንግልጣር እንግሊዝ በእርስዎ ምክር በእርስዎ ፍቅር ፀንቻለሁ እጅግ ደስ ብሉኛል አሁንም ጠላቴ ዋግሱም ጎበዜ አፄ ተክለጊዎርጊስ የተባለው ከአድዋ ከከተማየ መጥቶ ተዋጋና ድል አደረግሁት ከሠራዊቱ ጋር እርውሥንም ያዝኩት ከጠላቴ ሁሉ አንድ እንኳን ያመለጠ የለም ሁሉ ተለቅመው ከእአጀ ገቡ ከሸዋው ምኒልክ በቀር የኢትዮጵያን መንግስት ሁሉ በእግዚአብሔር ፃዛይል ከእጀ አደረግሁት እንደ ጥንት ፍቅራችን አይርሠኝ ይዘነልኝ እኔም የእንግሊዝን መንግስት ፍቅር አልረሣሁም እንደ ጥንቴ ነኝ አባቶቼና አባቶችዎ እኔና እርስዎ እንደተፋቀርን ከአውሮፓ ነገስታት ጋር ሁሉ እንዲያፋቅሩኝ እለምንዎታለሁ ተፅህፈ በ ቀን ሐምሌ ዓም በዓድዋ ከተማ በማለት ድላቸውን አበሠሩ ከዚያም ደጃዝማች ካሳ ምርጫ በዝብዝ ካሳ ጥር ቀን በ ዓም በአለተ እሁድ በአክሱም ዕዮን ቤተክርስቲያን በጳጳሱ አትናቴዎስ እጅ ተቀብተው ዮፃንስ ኛ ተብለው የኢትዮጵያ ንጉሰ ነገስት ሆኑ አፄ ዮፃንስ በዚህ በንግስና በዓላቸው ላይ ቀን ሙሉ ውሎ ያደረ ግብዣ ያደረጉ ሲሆንለዚህም ሺ የደለቡ ሠንጋዎች ሺ እንስራ ጠጅ ቀርቦ ተበላ ተጠጣ አፄ ዮፃንስ ኛ ከዚህ ጊዜ ጀምሮ ከተቻለ ኢትዮጵያን አንድ የማድረግና በአንድ ማዕከላዊ መንግስት ስር ተጠቅልላ የምትተዳደር አገር እንድትሆን ካልተቻለ የልዩ ልዩ ግዛቶች ንጉሶች እንዳሉ ሆነው እሣቸው ደግሞ የሁሉም ንጉሳ የበላይ ንጉሠነገስት ሆነው ለማስተዳደር መጣር ጀመሩ ስለዚህም ከስመው ሊቀሩ የማይችሉትን የየግዛቱን መኳንንት ከቦታ ቦታ እየተዘዋወሩ ማስገበርን የመጀመሪያ ስራቸው አደረጉት በዚህም ከሞላ ጐደል ስኬታማ መሆን ችለዋል። በዚህ ቦታ ውጊያው ተጀመረና የኢትዮጵያ ጦር በከፍተኛ ወኔ ምሽጉን አየጣሠ በመግባት ጦርነቱን አፋፋመው ሠዳኖችም በርትተው ተዋጉ አፄ ዮፃንስም ከፊት ቀድመው በጀኛግንነት ሲዋጉና ሲያዋጉ ውለው አመሻስ ላይ ድሉ የኢትዮጵያ ሊሆን በተቃረበበት ሁኔታ ድንገት አንዲት ተባራሪ ጥይት አፄ ዮሃንስ ደረት ውስጥ ገባች ሳያቋርጥ ደም ስለፈሠሣቸው ከውጊያው መገለል ግድ ሆነባቸው የንጉሠን መቁሠል የኢትዮጵያ ሠራዊት ሲሠማ የማረከውን እየያዘ መስሸ ጀመረየሱዳን መሐዲስቶች ይህን ሁኔታ ሲረዱ ከሚሸሹበት ተመልሠው ኢትዮጵያውያንን እየተከታተሉ ማጥቃት ጀመሩ አዔ ዮፃንስም በዚሁ ሁኔታ አረፉ ይህ የግንነት አሟሟታቸው እንዳለ ሆኖ በክብር የቀብር ስነ ስርዓታቸው ሳይፈፀም ሠዳኖች ተከታትለው በማጥቃት የአፄ ዮፃንስን ኛ ሬሳ በመማረክ አንገታቸውን ቆርጠው ወሀሠዱትኢትዮጵያውያኑ ንጉሣቸው እንደቆሠሉና እንደሞቱ ተረጋግተው መዋጋትና ድሉን ጨብጠው በጀግንነት ህይወታቸው ያለፈውን አፄ ዮፃንስን እንደመቅበር ወይም በጦርነቱ ላይ ቆስለው ሲዳከሙ የሚቀርቧቸው የጦር መኮንኖች ሁኔታውን ሽፋፍነው ሠራዊቱ እንዳይሠማ አድርገው ውጊያውን ማስቀጠል ሲገባቸው የንጉሠን የመሞት ወሬ በመንዛታቸው ኢትዮጵያ ለዚህ አስቆጭ ሽንፈት ተዳረገች ለመተማው ጦርነት ሽንፈት እንደምክንያት ከሚጠተሠኑት ውስጥ አንዱ ከላይ ያየነው ሲሆን ንጉሰ ሲቀስልና ሲሞት ሁሌም ወታደሩ ቅስሙ እንደተሠብረና ተስፋ እንደቁረጠ ነው ሌላኞቹ ደግም አፄ ዮፃንስ የሸዋውንና የጎጃሙን ንጉስ ከጎናቸው አድርገው አለመዝመታቸው ነው ይህን ሁኔታ በሚመለክት አንዳንድ ፀሃፍት ምኒልክ አብረው የመዝመት ፃሣብ አቅርበው ገዞ የመሩና በመሐል አፄ ዮዛፃንስ በሹማምንቶቻቸጡ ምክር ሳቢያ ስጋት ውስጥ ገብተው ከመንገድ አንዲመለ ማድረጋቸውን ፅፈዋል የሆነ ሆኖ አፄ ዮፃንስ ብቻቸውን ነበር የዘመቱት ለራስ አሉላ የነበራቸው አመለካከት በጥቂቱ ቀንሶ መታየቱንም እንደ አንድ ችግር የሚጠቅሠታት አልጠፉምራስ አሉላ በዚህ የመጀመሪያበ በሆነው ሽንፈቱ ምንም ማድረግ አልቻለም አፄ ዮፃንስ ከሞቱ በኋላም ጠደ ሃዛቱ ሲመለሰ ጣሊያኖች ዋና ከተማውን አስመራን ከዚያም አልፈው ሥላ ሐማሴንን በቁጥጥራቸው ስር አድርገው ጠበቁት አሁንም ምንም ማድረግ ባይችልም የአፄ ዮፃንስ አልጋ ጠራሽ ከነበረው ከራስ መንገሻ ጋር ሆኖ በትግራይ መረጋጋትና ስርዓት እንዲሠፍን አድርጓል ሣዛቱ የነበረችውን ኤርትራን የወሠዱበትን ጣሊያናካች ለመበቀል ሁሌም ያስብ የነበረ አሉላ ጣሊያኖች ከምኒልክ ጋር ጦርነት በጀመሩ ጊዜ ምቹ ሁኒታ ተፊጠረለሰትና የረጅም ጊዜ ጠላቱን አድዋ ላይ ከምኒልክ ጎን ሆኖ ድል በማድረሣ ተበቅሏቸዋል ከአድዋ ድል በኋላ አስመራን ከጣሊያኖች ማስሠለስ ባይችልም ራስ አሉላ አባነጋ እስከ ሽምግልናው ድረስ ጠላቶቹን ድል በማድረግ ለኢትዮጵያ አኩሪ ታሪክ አስመዝግቦ ያለፈ ጀግና ኢትዮጵያዊ ነው አፄ ዮፃንስ ኛ በዓም ባየነው ሥልኩ ናዓሜያቸው ሆነና የንግስና ዘመናቸፁ በ አመታት ብቻ ተወስኖ ቀረ አውሮፓውያኑም ከግራ ከተኝ አያዋከቡና አንዱን ባንዱ እያስወጉ የዜጎዞኩዙኩን ደም ሳያፊው ፍላጎታቸውን ለማሣካት ይሯሯራሯጡ ነበርና አቅዳቸፁፁ ሙሉ ለሙሉ አየሠመረ የሚሔድበትን መንገድ ጠርገው ጨረሠ አዔ ዮሃንስና አሉላ ደ መተማ ሲዘሥቱ ጊዜው ምቹ ነበርና በአንግሊዞች ተልካ የመጣችው ጣልያን ከላይ ባየነው መልኩ አስመራን ይዛ ተደላድላ ተቀመጠች ከመረብ ወዲያ ምድረ ባህሪ ተብላ የምትጠራው ግዛትም ከአዔ ዮዛንስ ሞት በኋላ በ ዓም ቀደምት ግሪካውያን ይጠረበት ዘነበረው ስም ኤርትራ የሚለውን ስያሜ በኢጣሊያኖች አማካይነት ያዘች ሰአ ዮንስ ከተዝክመላቸው የለቅሶ ግጥም ውስጥ የሚከተው ይገኘገበታል አፄ ዮሕንስ ሞኝ ናቸው እናም ሁላችን ናቅናቸው ጎጉስ ቢላቸው በመፃሉ ወሠነ ጠባቂ ልሁን አሉ አኒ ዮሃንስ ይዋሻሉ መጠጥ አልጠጣም እያሉ ሲጠጡ አይተናል በርግጥ ራስ የሚያዞር መጠጥ በጐንደር መተኮስስ በደንብያ መታረድ አዝና ዮሐንስ ደመንን አፈሠሠ እንደ ክርስቶስ እንዲያመረው ብሎ ደሕጠ ወዳጁን መተማ አፈሠሠው ዮሃንስ ጠዱን የጎንደር ሐይማኖት ቆማ ስታለቅስ አንገቱን ሠጠላት ደግማይ ዮነንስ አፄ ዮሐንስ ኛ ምዕራፍ የአፄ ምኒልክ ኛ ዘመነ መንግስት ከ ዓም ልጅ ምነልክ በ ዓም ነው የተወለዱት የአፄ ልብነድንግል ልጅ ከሆኑት ከአፄ ያዕቆብ ትውልድ ኛ የዘር ሐረግ ላይ ይቀመጣሉ አያታቸው ሣህለስላሴ የሸዋውን ንጉስ ሐይለመሰኮትን ይወልዳሉ ሐይለመስኮት ዐሮ እጅጋየሁን ያገቡና ልጅ ምኒልክን ይወልዳሉ ነሐሴ ቀን ዓም የተወለዱት ልጅ ምኒልክ በ አመታቸው አፄ ቴዎድሮስ ወደ ሸዋ በመጡ ጊዜ ይበዋቸው ወደ ጎንደር ሒደው ነበር በ ዓም ከወሎና ከሸዋ ባላባቶች ጋር ውስጥ ውስጡን ሲላላኩ ይተው ከመቅደላ አምልጠው ሽዋ ገቡ ዐ አመት በግዞት ነበሩ መጥተውም በአባታቸው ዙፋን ተቀምጠው ንጉስ ም እየተባሉ ሸዋን ብቻ ሲገኩ ቁዩ በግዞት በነበሩ ጊዜም ሸዋን ይገዛ የበረው አቶ በዛብህ አፍቅሬ የተባለ ሠጡ ነበርና ከተባባሪዎቻቸው ጋር ማርከው ዙፋነን አስለቀቁት ለ አመታታ ያህል እስከ ዐ ዓም ተቀናቃኝ ሣይኖርባቸው ሃይላቸውን ሲያጠናክሩ ነበርና አፄ ዮፃንስ ስጋት ገባቸው እናም ሽዋን ለማስገበር ወደ ደብረብርከን መጡ የፈሩት ሣይደርስ ቀረና ንጉስ ምኒልክ ለአዔ ዮዛንስ እገበራለሁ የሚል መልዕክታቸውን ላኩ ደብረሊባኖስ ሔደው በአካል ተገናኝተው ከተስማመ በላ አፄ ዮዛንስ የንጉስ ምኒልክን የሸዋ ንጉስነት ሙሉ እውትና ሠጡት አፄ ዮፃንስ በ ዓም ራስ አዳል የተባሉትን ንጉስ ምኒልክ ባሉበት አስተጠርተው ንጉስ ተክለሐይማኖት ብለው በመሠም የጎጃም ባላባት ንጉስ ተብሎ የማያውቀውን አዲስ ሹመት ሠጥተው አሠናበቱ ንጉስ ምኒልክ የሸዋ ግዛታቸውን ዐወደ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሲያሠፉ ንጉስ ተክለሐይማኖትም ከንጉስ ምኒልክ ተቀድመው ለማስፋፋት ሲሻሙ አለመግባባት ተፈጠረ በ ዓም የሁለቱ ወገኖች ጦርነት ተካሒዶ እምባቦ በተባለ ቦታ ላይ ንጉስ ምኒልክ አሸንፈው ንጉሰ ተክለሐይማኖት ቐስለው ተማረኩ በዚህ ጊዜ አፄ ዮፃንስ ጉዳዩን ሠምተው ምርኮኛውን ይዘው እንዲመጡ ሲልኩባቸው እንደተባሉት ንጉስ ተክለከይማኖትን ጠስደው ቦሩ ሜዳ ላይ ተገናኝተው አስረከቡ አፄ ዮፃንስ እንዴት ያለፈቃዴ በሚል ተቁጥተው የወሎን ግዛት ከምኒልክ ቀምተው ሁለት ቦታ በመክፈል አንዱን ለልጃቸው ለራስ አር አንዱን መሐመድ አሊ ሲባሉ ቁይተው በኋላ ሚካኤል አሠኝተው ክርስትና ላነሷቸው ለራስ ሚካኤል ሠጧቸቦቡ የወሎው ንጉስ ሜካኤል ተባሉ በዚህ ጊዜ ንጉስ ምኒልክ ቅር ተሠኙ አፄ ዮዛንስም የምነልክን ቅሬታና የጠነክረ ሐይላቸውን ስላልወደዱተ ዘላቂ ሠላም አንዲኖር በሚል ልጃቸውን ዘውዲቱን ለልጃቸው ለራሰ አርአያ እንዲድሩላቸው ለመፍኗቸው ንጉስ ምኒልክ በ ዓም በ አመታቸው ኛ ልጻፐፁን ክጠሮር አብችው ወልደው የነበረ ሲሆን ኛ ልጃቸው ዘውዲቱ ነበሩና የአፄ ዮሣንስን ጥያቄ ተቀብለው ለልጃቸው ለራሰ አርአያ ዳሩላቸው ጥቅምት ዓም ሠርጉ ተከናውኖ ዘውዲቱ በ አመታቸው ተዳሩ ከኪህ በቷላ የአዔ ዮፃንስና የንጉስ ምኒልክ ዝምድና ጠንክሮ አፄ ዮፃንስም ደቡቡንና ምዕራቡን ኢትዮጵያ እንደልባቸው ያሠፉ ዘንድ ፈቀዱላቸው ንጉስ ምኒልክ ከቦሩ ሜዳ መልስ ግዛት የማስፋፋት ስራሻውን ተያያዙት ከአባጅፋር ጋር ተላልከው አባ ጀፋርም እንደሚገብሩ ከገለዑ በኋላ ምኒልክ እነ ባሻህ አቦዬን ራሰ ጎበናን ራስ ወልደጊዎርጊስን ከነጦራቸው ጸየላኩ ጅማን አልፈው ጌራን ቀጥለው ከፋን እንደገናም በጊቤ ወንዝና በአዋሽ መካከል ያለውን አገር ሁሉ ከየግዛቱ ባላባት ጋር እየተዋጉ አስገበሩ ወሊሶን አመያንኖኖን ሌቃን ነቀምትንና የወለጋን አገር በሙሉ በራሰ ጎበና አማካኝነት አቀኑ ራሰ ወልደ ጊዎርጊስም ሊሙንና ጃንጃሮን ማስገበር ቻሉ። ከዚያም ራሣቸው ንጉስ ምኒልክ ሄደው የዐላይታን አገር አስገበሩ የጅማው አባጅፋርም ከፋንና አካባቢውን ሰማቅናት በተደረገው መቻ ተባብረዋል በዚህ አይነት ሁኔታ ንጉስ ምኒልክ የኢትዮጵያን ግዛት እያቀኑ እያስገበሩ ቀጠሉ በተመሣሣይም የሌሎች የገበሩ አገሮች ህገዞቦችንና ባላባቶችንም ወደ ሸዋ እየመጡ እንዲሠፍሩና እንዲኖሩ አደረጉ በዚህም ወጣ ባለና ባለተለመደ መልኩ የህዝቦችን አንድነት ማጠንከር መቻላቸው ብልህነታቸውን ለማስታወስ አንድ ማስረጃ ነው የሩቅ አገር ግዛት ህዝቦችን አምጥተው በክብር እያሣደጉ የተማረኩ ባላባቶችን ግዛትና ሹመት እየሠጡ በነገድ ተለያይቶ የነበረውን ሁሉ በጋብቻበባህልና በሐይማኖቱ ተሣስሮና ተቻችሎ በአንድነትና በፍቅር እንዲኖር አንዱ ያንዱን ጎሣና ዛይማኖት ሣይንቅ አክብሮና አስከብሮ በሠላም ተስማምቶ እንዲኖር አደረጉት የአንድነቱን ውጤትም ዐያደ በኋላ ላይ የድል ፍሬ ሰቅመውበታል ይህን ሁኔታ የበለጠ ግልዕ ለማድረግ ያህል ተክለሰዛድቅ መኩሪያ የኢትዮጵያ ታሪክ ከአፄ ቴዎድሮስ እስከ ቀዳማዊ ፃካይለስላሴ በሚለው መፅፃፋቸው ያካተቱትን እንይ በወጣትነታቸው ደጃዝማች ባልቻንና ፊት አውራሪ ሐብተጊዎርጊስን ንጉስ ምኒልክ አምጥተው ካሣደዓቸው በሏላ ሰታላቅ ማዕረግ አበቋቸው ከእለታት አንድ ቀን ሁለቱ መኳንንት መንገድ እየተዓቡ ሳለ የተማረኩበት ቦታ ላይ ሲደርሁ ደጃች ባልቻ ይሔውልዎ የተማረክንበት ቦታ ብለው ሙ ለፊት አውራሪ ሀብተ ጊዎርጊስ አስታወሷቸው ፊት አውራሪም ይህ ስፍራ የተማረክንበት ሣይሆን የተባረክንበት ነው አሏቸው ይባላል ንጉስ ምኒልክ ለአፄ ዮዛንስ ታዛዥ ሆነው ነገር ግን የዘር ሀረጋቸጥውጡም አከተዳማዊ ምሦነልክ ዘር ከወረደው ከልብነ ድንግል መሆኑን አያንሠላሠሉ ንግስናው የሚገባው ለሣቸው እንደሆነ እያሠቡ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጀትና የጦደፊት መንገዳቸውን በዘዴ ነበር የሚጠርጉት አናም ንጉስ ምኒልክ ገና ንጉሀነገስት ሣይባሉ ንጉሠ ነገስት የሚል ማህተም አሠርተው ማተም ጀምረው ነበር በ ዓም የአፄ ዮሃንስ ልጅ የዘውዲቱ ባል የነበሩት ራስ አርአያ ሞቱ ከቪሁ ጋር ተያይዞም የንጉስ ምኒልክና የንጉሠነገስት ዮፃንስ ወዳጅነት ተቋረበ ከዚህ ጊዜ ጀምሮ ንጉስ ምኒልክ ከውጭ አገር መንግስታት ጋር ሰንግድም ሆነ ለማንኛውም ነገር በቀጥታ እየተፃፃፉ ወዳጅነት ጀመሩ ይህም ሲባል ለመጀመሪያ ጊዜ ከአውሮፓ ነገስታት ጋር መፃፃፍ የጀመሩት ከ ዓም በኋላ ነበር ማለት አይደለም መፃፃፍ የጀመሩት ከ ዓም ጀምረው ነው ከአፄ ተክለጊዎርጊስ ጊዜ ጀምሮ ማለት ነው ንጉስ ምኒልክ አስቀርፀውት ነበር ያልነው ማህተም ሞአ አንበሣ ዘእምነገደ ይሁዳ ምኒልክ ንጉሠ ነገስት ይላል ንጉሠ ነገስት ብለው ዝኢትዮጵያን ያለጨመሩት ኛ ሙሉ ኢትዮጵያን አልጠቀለሉም ኛ በጳጳስ አልተቀቡም ይፄንን ግን ቀደም ብለው ለመፈሀም ና ከመቅደላ አምልጠው እንደመጡ ጀምሮ ፈልገው ነበር ከእስክንድሪያ ጳጳስ ለማስመጣትም እንደ አፄ ዮፃንስ ከከዲቭ ኢስማኤል ጋር ይፃፃፉ ነበር ከዚህም ባሻገር የእንግሊዝንና የፈረንሣይን ወዳጀነት ለማግኘት በደብዳቤ ከአፄ ዮፃንስ ጋር ይሻመ እንደነበር በፓሪስ በሮማና በለንደን የሚገኙት የቤተመፃህፍት ሠነዶች በግልፅ ያመለክታሉ በፊት በአፄ ተክለጊዎርጊስ ዘመን በ ዓም ለናፖሊዮን በፃፉት ደብዳቤ እንዲህ ብለው ነበር የተላከ ከንጉስ ምኒልክ አገረ ሸዋ ይድረስ ለንጉህ ነገስት ናፖሊዮን ዘሐገረ ፈረንሲስ እንዴት ነዎሥ እጆጀጉን የመልካም ሠውነትዎን ወሬ እየሠማሁ የእርስዎን ወዳጅነት እጅግ አፈልጋለሁ የፈረንሲስና የሸዋ ፍቅር የተጀመረው በአያቴ በሣህለ ስላሴ ነው ከሌሎች ክርስቲያን ነገስታት ወዳጆችዎ ጋር እንዲያስተዋውቁኝ ብለው ፅፈዋል በአዒ ዮፃንስ ዘመን ደግሞ በ ዓም ከሙሲንጀር ቀጥሉ በምዕዋ የፈረንሣይ ቆንሲል ለነበረው ዶሣርዘክ ሲዕፉ የተላክ ከንጉሠ ነገስት ምኒልክ። ንጉስ ምኒልክ ሶስት ሴቶች ልጆችን ከወለዱ በኋላ ወሮ ባፈናን ከመርሐቤቴ ባላባት የተወለዱትን አግብተው ነበር ሆኖም ወሮ ባፈና ፀባያቸው አስቸጋሪ ሆነባቸውና በ ዓም ፈትተው ከየጁ ባላባት የተወለዱትን ወሮ ጣይቱ ብጡልን በ ሚያቪያ ቀን እንደ ደንቡ ስጋወደጮ ተቀብለውበአቡነ ማቴዎስ እጀ አገቡዋቸጦ ንጉስ ምኒልክ ከዐዎቹ ጀምረው የተያያዙትን የግዛት ማስፋፋት ስራ አጠናክረው በመቀጠል በኢትዮጵያ ደቡብ ያለውን ግዛት እንዲሁም ታላቱን የሐረርን ግዛት ራሣቸው ዘምተው ከ ዓም ከግብዕ ጋር ጦርነቱ ከተካሔደ በላ አሜር አብዱላጢን አሸንፈው አጁን ስለሠጠ አገሩን በቅንና በትነህለኛ ፍርድ እንዲያስተዳድሩ በኋላ ላይ ራስ የተባሉትን የአክስታቸውን ልጀራስ መኮንንገ ደጃዘዝዘማትች ብለው ቦመውጡ ከረር ትተዋቸው ተመልሠገዋል ንጉስ ምኒልክ ከአጡር መንግስታት ጋር ጠዳጅነታቸውን እያጠናከሩ ጎን ለጎን ግዛት አያሠፉ ስለነበር ለውጭ አገር ሚስዮናጡያን የተመቹ ሆኙ ሠባኪዉው ሁሉ አንደ ልቡ መስበክ ጀመረ በወቅቱ አባ ማስያስ የተባሉ ሚሲዮናዊ ዐደ ስዋ ሥሃተው ከአገራቸው ከኢጣሊያ መንግስት ጋር ጥብቅ ወዳኞነት እንዲመሠርቱ ይገፋፉዋቸው ነበር በእርሣቸው አማካይነትም ከኢጣሊያ ጋር ቶሉ ተሉ ይፃፃፉ ነበርና በርከት ያሱ የኢጣሊያ ዜጎች ከአገራቸው መንግስት ተልከው በቆንሲልነት ጦደ ሸዋ መጡ ንጉስ ምኒልክ መብዛታቸው ስላልተዋጠላፐትሁ ለአባ ማስያስ ዐ አገራቸው እንዲመለሥ ይንገሩልኝ ሲሏቸው አባማስያስ ግን አውሮርፓሁያን ደግ መሆናቸውንና ክፋት እንደሌለባቸው የጥንቱን የፖርቹጋልን ወዳጅነት ወዘተ እየጠቀሥ እነቢህም ለግርማዊነትዎ ጥሩ ጥሩ መሣሪያ የሚሠጡ ናቸው እንጂ ተንኮል የለባቸውም እኔ ዋስ እሆናለሁ ብለው አሣመናቸጡጦ የኢጣሊያ እንግዶችም በአባ ማስያስ አስተርጓሜነት ወደ ንጉስ ምኒልክ ቀርበው እጅ ነስተው በአንኮበር ቦታ ተሠጥቷቸው በሠላም መኖር መሩ በ ዓም መሆኑ ነው ጥቂት ቆይቶ ኮንት ፒየትሮ አንቶሉኒ የተባለው የኢጣሊያ ልዩ መልዕክተኛ መጣ ይህ ሁሉ ሲሆን ዋናው ንጉሀጎግገስት አዔ ዮፃንስ ናቸው ነገር ግን ከሚሲዮኖችም ጋር ሆነ ከሌሎች የውጭ አገር መንግስታት ጋር የነበራቸው ግንኙነት ተበላሽቶ በራቸውን ዘግተው ስለነበር አውሮፓውያኑ ዐወደ ሸዋው ንጉስ ወደ ምኒልክ ትኩረታቸውን አደረጉ አዔ ዮፃንስ በመናገሻቸው በመቀሌ ሆነው ሸዋ ላይ ብዙ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነቶች ይከናወኑ ነበር ንጉስ ምኒልክ በመጀመሪያ በአባታቸው ከተማ በአንኮበርና በአካባቢው መኖሪያቸውን አድርገው ሽዋንና አካባቢውን ሲገዙ ቆይተው ለመቀመጫነት ተራራማ የሆነጡን ቦታ መረጡ ዋናውን ታሪክ ከመቀጠላችን በፊትም ንገነገስት ከመሆናቸው በፊት ስሰቀረቆሯት አዲስ አበባ ጥቂት እንይ ከ ዓሥ እስከ ዓም ድረስ ባሉት ጊዜያቶች ንጉስ ምኒልክ አንጦጦ ማርያምንና አጠገቧ የሚገኘውን ደብረሐይል ቅዱስ ራጉኤል አብያተክርስቲያናትን አሠሩ የመጀመሪያ ቤተመንግስታቸውን የሠሩትም እዚያው እንጦጦ ተራራ ላይ ነበር ከእቴሄፄ ጣይቱ ሠር መቀመጫቸውን እንጦጦ ካደረጉ በንላም ሱማምንቱን በአካባቢው እንዲሠሩ አደረጉ በ ዓም አዲሰ አበባ በይፋ ተቐረቁረች ከተማዋ ስትመሠረት በአማካይ ቦታ ላይ የተሠራው ታላቁ ቤተመንግስተቢ ነበር በኋላ ከፍል ውሐ ከፍ ብሎ በሚገኘው ኮረብታማ ስፍራ ትልቁ ጊቢ ተሠራ ዙሪያውን ዘበኞች እንዲሠፍሩ ተደረገ ኩሹማምንቱም ይህንን መንገድ ተከትለው መኖሪያ ቤታቸውን ገነቡ በኋላ ላይ ከአድዋ ዘመቻ መልስ ከተማዋ በአዲስ መልክ መስፋፋት ስትጀምር አዲስ አበባ አሏት። ንጉስ ምኒልክ ለባላባቱ ሁሉ በየቦታው አብያተክርስቲያናት እንዲያሣንዑ አዋጅ አስነግረዋል በዚህ መሠረትም በርከት ያሉ ቤተክርስቲያኖች ሊሠሩ ችለዋል ቀደም ባለው ጊዜ ግን በአያታቸው በሣህለ ስላሴ ጊዜ በ ዓም እንደ ቀራኒዮ መድሐኒያለም ያሉ ራቅ ባለ ቦታ የታነፁ አብያተክርስቲያናት ነበሩ ሆኖም አዲስ አበባ ቤት አልባ ዱር ነበረች ንጉስ ምኒልክ በ ዓም የካቲት ቀን ከእንጦጦ ተነስተው መጋቢት ቀን ደብረብርፃን ደርሀሀው ቀጥለውም ወሎ ሲገቡ በግሸን ሐይቅ የአፄ ዮፃንስን እቃ ይጠብቁ የነበሩት የንጉስ አቃ ለንጉስ ነውና ይረከቡን ብሰው ላኩ ንጉስ ምኒልክም መልክተኛ ልክው ተረከቡ የአፄ ዮፃንስ መተማ ላይ መሞት ተሠምቶ ነበርና ህዝቡ መኳንንቱ መሣፍንቱ የንጉስ ምኒልክን ተከታይነት ያለተቃውሞ ተቀተበለ የጎጃሙ ንጉስ ተክለሐይማኖት የላስታው ዋግ ስዩም ብሩ የሠጫሜነ ደጃዝማች ወልደ ስላሴ የአፄ ቴዎድርስ ልጅ ራስ መሽሻ ሁሉም አየመጡ ገቡላቸው ንጉስ ምኒልክም ለሁሉም ግዛት ላነሣቸው አየጨመሩ የቀድሞ ግዛታቸውንም እንዲረጋላቸው እያደረጉ ወደ እንጦጦ ሲመለሠ ወረኢሉ ቦሩ ሜዳ አካባቢ ውጫሌ በተባለው ስፍራ ላይ ሠፍረው ሳለ ሚያዝያ ቀን ዓም ከኢጣሊያ መንግስት ጋር ቀጥሎ ያለውን ውል ተዋዋሉ በግራዝማች ዮሴፍ አስተርጓሚነት የተዋዋሉትና የውጫሌ ውል ተብሎ የሚታወቀውን ታሪካዊ ውል ስናይ የኢጣሊያ ንጉስ ኡምቤርተና የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገስት ዳግማዊ ምኒልክ ለኢትዮጵያ መንግስትና ለኢጣሊያ መንግስት ለልጅ ልጅ የሚኖር ሠላምና እርቅ ለማድረግ የፍቅርና የንግድ ውል ተዋዋለ በኢጣሊያ ንጉስ ኮንት አንቶሎኒ ወደ ንጉሀ ነገስት ምኒልክ ጮሉ ስልጣን ተቀብሎ የተላክ ንጉሠ ነገስት ምኒልክ የኢትዮጵያን አልጋ የወረሥሠ እርስዎም ስለሆኑ ይህን ከዚህ ቀጥሎ የተፃፈውን ውል ከኢትዮጵያ ንጉሠ ነገስት ምኒልክ ጋር ተዋዋልን ቋና ሣይነግህ በፍጥነት ነበር ያስፈረሟቸው ኛ በኢጣሊያና በኢትዮጵያ ንጉሠ ነገስት መካከል በወራሾቻቸውም በህዝባጥውም እነዚህንም በተጠጉ ህዝብ መካከል ሠላምና ፍቅር ሣይጓደል ለዘወትር ለልጅ ልዩ ይኖራል ኛ እነዚህን ሁለቱ አሁን የተዋዋሉት ነገስታት በየአገራቸው በየምስለኔያቸጡ ታ አንዱ ከአንዱ አገር ቆንስልም የቆንስልም ወኪል መሾም ይቻላጥ አነቢህም ሹሞች እንደ አውሮፓ ነገስታት ስርዓት መታፈርና መክበር አይጓደልባቸሁም ኛ በእነዚህ በሁለቱ ነገስታት ወሠን ጠብና ክርክር እንዳይነሣ በእውቅ የተመረጡ ከሁለቱ ጠገኖች ሁለት ሁለት ሽማግሌዎች ልከው በማይጠፋ ምልክት የግዛቱን ድንበር ይወስናሉ ከድንበሩ ወዲህ የሚጨሥሩት አገሮች እነዚህ ናቸው የደጋው አፈር ከኢትዮጵያና ከኢጣሊያ መሐል ወሠን ይሆናል ከራፋሲ ጀምሮ ጢላይሠገነይቲአስመራሶስቱ የኢጣሊያ መንግስት መንደር ይሆናሉ ዳግመኛ በቦጎስ በኩል አዲነፋስ አዲሞገስ በኢጣሊያ ድንበር ውስጥ ይሆናሉ ከአዲሞገስ ጀምሮ ከምስራቅ ዐደ ምዕራብ ባቀና ይከፈላል ኛ የደብረ ቢዘን ገዳም ከእነ ጉልቱ ክከእነርስቱ የኢትዮጵያ መንግስት አንፍሆነ ይቀራል የጦር አምባ መሆን ግን አይቻለውም ኛ ከምዕዋ የሚመጣ የንግድ አቃ ከመቶ ስምንት በገቢ እቃ አየተገመገመ በገቢ አንድ ጊዜ ይከፍላሉ ኛ የጦር መሣሪያ ንግድ በምዕዋና በኢትዮጵያ መካከል የሚመላለሠው ለንጉሠነገስት ብቻ ይፈቀድልዎታል ሲያስመጡም ባለማህተም ደብዳቤዎን ለኢጣሲያ ሹማምንት እየላኩ ያስመጣሉ ነፍጡንም የያዘውን ሠፈር ከምዕዋ ጀምሮ እስከ ኢትዮጵያ ድንበር ድረስ የኢጣሊያ መንግስት ወታደሮች ዘበኛ ሆነው ይሸኛለ ኛ የእነቪህ የሁለቱ ውል ያደረጉ ነገስታት ዜጎች የንግድ እቃውን ይዘው አንዱ ካንድ አገር መቤሴድ መምጣት ይቻላቸዋል በየመንግስቱና በየወረዳው ባለው ሹም ጥግነት ድንበር ደስ ብሏቸው ይመላለሣሉ ነገር ግን ከሁለቱም ፀዛኛች የጦር መሣሪያ የያዝ ብዙ ሆኖ ካንዱ ድንበር ወደ አንዱ ድንበር መተላለፍ ተከልክሏል እንዲህም ማለት አንዱ ያንዱን ከብት አንዳይዘርፍ በሁሉም ነገር አንዳይነካካ ተክልክሏል ኛ የኢጣሊያ ሠዎች በኢትዮጵያ የኢትዮጵያ ሠዎት በኢጣሊያና የኢጣሊያ መንግስት በሚዝጠው አገር ቢሆን አንኣጻየአገሩ ልማድ መግዛት መስጥ መከሪየት ይቻላቸዋል ኛ የእነዚህ የሁለቱ ነገስታት ዜጎች አንዱ ካንዱ አገር ቢሔድ በሐይማኖታቸው ይኖራሉ ኛ የኢጣሊያ ሠውና የኢጣሊያ ሠው የተካሠህሠራ አንደሆነ ራሣቸው በመረጡት ዳኛ ለዚያም ተያይዘው ምዕዋ ወርደው ይዳኛሉ የኢጣሊያና የኢትዮጵያ ሀው የተጣሉ እንደሆነ ግን የኢትዮጵያ መንግስት ዐከኪልና የኢጣሊያ የምፅዋ ሹም በአንድነት ሆነው ይዳኛሉ ኛ የኢጣሊያ ሠው በኢትዮጵያ የሞት እንያሆነ የኢትዮጵያም ሀው በኢጣሊያ አገር የኢጣሊያ መንግስት በሚገዛው አገር የሞተ አንደሆነ ከሟቹ መንግስት ወገን ገንዘቡን የሚቀበለ ሠው እስኪመጣ ድረስ የሁለቱ ነገስታት ሹማምንት ገንዘቡን ጠብቀው ያስቀምጣሉ ኛ በማናቸውም ሐጢያት ተከሶ የተያዘው የኢጣሊያ ሀሠት በኢጣሊያ ሹማምንት ይዳናኛል ስለሆነ ግን ታላቅ ሐጢያት ሠርቶ የተገኘ የኢጣሊያን ሠው ፈጥነው ይዘው ለምጽዋ ሹማምንት መስጠት ነዐ ደግሞ በኢጣሊያ መንግስት ግዛት የኢትዮጵያ ሠው ታላቅ ሐጢያት ሠርቶ የተገኝ እንደሆነ በኢትዮጵያ ዳኛ ይዳኛሉ ኛ የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገስት የኢጣሊያ ንጉስ ብርቱ ፃዉያተ የሠራ ሠው ካንዱ ግዛት ወደ አንዱ ግዛት ሽሽቶ የፄደ እንደሆነ ሁለቱም እያሠሩ ይልካሉ ኛ የባሪያ ንግድ በክርስቲያን ሐይማናት የተከለከለ ስለሆነ የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገስት በሚቻላቸው ነገር ሁሉ ባገራቸው በባሪያ እንዳይነገድ ይከለክላሉ ኛ ይህ አሁን የተዓፈው ውል ለኢትዮጵያ መንግስት ሁሉ ውል ው ኛ ይህ ውል ከተደረገ ከ አመት በቷላ ከሁለቱ መንግስታት አንዳቸው ውል ለመጨመር ወይም ለመለወጥ ያስፈለጋቸው እንደሆነ ካመት በፊት አስቀድሞ መናገር ይገባቸዋል ነገር ግን የንግድ ውል ብቻ ማረም ማስጠንቀቅ ይገባቸዋል እንጅ ዛሬ የተለየውን የድንበር ወሠን ማፍረስ ቻላቸውም ድ የኢትዮጵያ ንጉሀሳገስት ከአውሮጋ ነገስታት ለሚፈልጉተ ጉዳይ ሁሉ በኢጣሊያ መንግስት አጋዥነት መላላክ ይቻላቸዋል ሽ ኛ የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገስት ከሌላ መንግስት ሠዎች ጋር የጥበብ የንግድ ነገር ለመዋዋል የፈለጉ እንደሆነ ከሁለቱ አማርጠው ሲያበቁ የሁለቱም ውል አንድ የሆነ እንደሆነ ለኢጣሲያ ሠው ይሠጡታል ኛ ይህ አሁን የተደረገው ውል በአማርኛና በኢጣሊያ ቋንቋ ትክክል ሆኖ ተገልብጦ ሲያበቃ የታምነ ምስክር ይሆናል ኛ ይህ አሁን የተባፈው ውል በሮማ ከተማ ፈጥኖ ይጠናቀቃልተግባራዊ ይሆናል ነገር ግን ይህን ውል ኮንት ፒየትሮ አንቶሎኒ በኢጣሊያ ንጉስ ስም ከንጉሠጎገስት ምኒልክ ጋር ተዋውለው አትመው ጨርሠዋል ሚያቪያ ቀን ዓም በውጫሌ ሠፈር ተፃራ ይላል ውሉ አይ ጣሊያን። ፅ ነ ሌሉች አንቀፆች ሁሉ የማናቸውም የተለያዩ አገራት ገዥዎች ሁሉ የሚዋዋሉዋቸው አይነት ውሎች ይመሰላሉ ነገር ግን አንቀፅ ላይ በአማርኛ ትርጉጮ የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገስት ከውጭ አገር መንግስታት ጋር የሚያደርገውን ግንኙነት ፈቃዱ ከሆነ በኢጣሊያ መንግስት በኩል ሊያደርግ ይቻለዋል የሚል ትርጉም የሚሠጠው ዓረፍተ ነገር በጣሊያንኛ አተረዓጎም የኢትዮጵያ መንግስት ከውጭ አገር መንግስታት ጋር የሚያደርገውን ግንኙነት በኢጣሊያ መንግስት አማካይነት ማድረግ ይገባዋል የሚል ጭብጥ ያለው ዓረፍተነገር ነበር ስለዚህ ንጉስ ምኒልክ ዘውድ መጫናቸውን ለውጭ አገር መንግስታት በቀጥታ ባስተላለፉ ጊዜ የፈቃዱን እንደ ግዴታ ቁጥሮ የኢጣሲያ መንግስት ክርክር ስላነሣና በቪህም ላይ የኢጣሊያና ያማርኛ ትርጉሙየሚሰጠው ስሜት ለየብቻ በመሆነ ለ አመት እንዲቀይ ተፃፅፈውት የነበረው ውል በጭራሽ ፈርሶ ነገሩም የአድዋን ጦርነት አስከተለ ዞር ዞር የኢጣሊያ መንግስት ወረራውን በይፋ ላለመፈዐምና ቀስ በቀስ ኢትዮጵያን ቅኝ ለማድረግ አስቦ የተነሣው ቀደም ባሉት ጊዜያቶች ነበርና የዚህ የውጫሌ ውል አንቀፅ ትንም አውቆ በአምታች ትርጉም አንደዛፈና እንዳስፈረማቸው ግልፅ ነው ንጉስ ምኒልክም በማንኛውም ጊዜ ቢነቁ ፈፅሞ ተቀበሉት ማለት አገራቸውን አሣልፈው ሠጡ ማለት እንደሆነ ግልፅ ነውና እቴጌ ጣይቱም ንጉሠም በዕኑ ተቃውመውታል ነገር ግን ዘግይተው ንጉሠ ነገስት ከተባሉ በኋላ ነበር የደረሠበት እናም ንጉስ ምኒልክ ከዚህ በኋላ ነበር ንጉሠነገስት የሆነኑት የትርጉም ስህተት መኖሩን ያወቁትም ንጉሰነገስት ሆነው ሲቀቡ የደስታቸውን መልዕክት በቀጥታ ለአውሮፓ መንግስታት በመልፅክት ሲያሣውቁ አይቻልም መልፅክትንም ቢሆን እኛ ነን መንገር ያለብን የሚለ አቋም ያዙባቸው ባጠቃላይ ኢጣሊያ ሞግዚት መሆን ፈለገች አንቀፅ ን መሠረት አድርጋ ንጉስ ምኒልክ ከቦሩ ሜዳከውጫሌ ተነስተው ሐምሌ ቀን ዓም እንጦጦ ገቡ በደረ በኛው ወር ጥቅምት ቀን ዓም በጳጳሱ በአቡነ ማቴዎስ እጅ ተቀብተው ዳግማዌ ምኒልክ ንጉህሀነገስት ዘኢትዮጵያ ተብለው በእንጦጦ ማርያም ቤተክርስቲያን ነገሥ ዳግማዊ ምነልክ ምኒልክ ኛ የተባሉበትም በዚህ ስም የንግስተ ሣባና የሠለሞን ልጅ ምኒልክ ቀድሞ ነግሶ ስለነበር ነው በሶስተኛውም ቀን ዐሃሮር ጣይቱ ብጡል በጳጳሱ በአቡነ ማቴዎስ እጅ የሚገባቸውን ዘውድ ደፍተው አቴጌ ተባሉ ከዚያ ቀን ጀምሮም ጣይቱ ብርሐን ዘኢትዮጵያ እየተባሉ መጠራት ጀመሩ አፄ ምኒልክ በ አመታቸው የመላዋ ኢትዮጵያ ንጉሀጓገስት ይሁኑ አንጂ ከ አመታቸው ጀምሮ ለሁለት አስርት ያህል ኢትዮጵያን ሲያቀኑ የቱዩ ንጉስ ነበሩ ስለዚህም የሩቁም የቅርቡም መሣፍንት ያለማንገራገር ተገዙላቸው ነገር ግን የአፄ ዮፃንስ ልጅና ወራጓቸው የነበረው ራስ መንገሻ ህዳር ቀን ዓም ከኢጣሊያ መንግስት ጋር በጀኔራል ጋንዶልፊ አማካይነት የወዳጅነት ውል ተፈራርሞ ነበር በኋላ ግን አፄ ምኒልክ ወደ አዲስ አበባ እንዲመጣ በላኩበት ጊዜ ጥቂት አመንትቶ በመጨረሻ ወደ አዲስ አበባ በ ዓም መሥጣ አዔ ምኒልክም ሌላ ግዛት ጨምረው ሠጥተው በሠላም አሀናበቱት በዚህ ጊዜ ጣሊያኖች አፄ ዮዛፃንስንና ንጉስ ምኒልክን ያጣሉ እንደነበሩት ሁሉ አሁንም ራሰ መንገሻን መጠቀሚያ ለማድረግ አስበው ግይሣካላቸው ቀረ ወዲያው የኢጣሊያ መንግስት በአፄ ዮፃንስ ጊዜ ይዞት ከነበረው አገር አልፎ ከነራስ አሉላ ጋር እየተጣሉ ከድተው ለጣሊያን በገቡት ሹማምንት አየተመራ ብዙ ግዛቶችን መያዝ ጀመረ ራስ መንገሻና ራስ አሉላ ከጠላተ ጦር ጋር ተዋግተው ድል አድርገፁ ኩዓቲትን አስለቀቁ በማጆር ቶዞሊ የሚመራው ጦር ድል ከሆነ በጊላ የጄኔራል አርሞንዲ ጦር ተተክቶ አደጋ አደረፀ። እኔ ሴት ነኝ ጦርነት አልወድም ግን አንዲህ መሣዩን ውል ከምቀበል ጦርነት አመርጣለሁ እኛ ለራሣችን እንበታለን የናንተን የበላይ ጠባቂነት አንፈልግም እናንተን አንፈራችሁምአቴጌ ጣይቱ ብርሕጠን ዘኢትዮጵያ የውጫሌን አንቀፅ ውል በተመሰከተ ቀደም ሲል የተናገሩት ጥቅምት ቀን ዓም ከአዲስ አበባ ሲነሠ እቴጌ ጣይቱም አብረጡ ተነሀ ራስ መኮንንየአፄ ሃይለስላሴ አባት የጦር አበጋዝ ሆነው ራስ ወዐሌን ራስ ሚካኤልን ራስ መንገሻ አቲከምን ይዘው ተጉበው ጣሊያኖች መሽገው በተቀመጡበት አምባላጌ ተራራ አጠገብ ሠፈሩ አሁንም የእርት መልፅክት ተላከ አልተሣካም ህዳር ቀን የተደረገው የአምባላጌ ጦርነት ሠአት ፈጅቶ ራስ መኮንን በመሩበት ክፍል የኢጣሊያ ጦር ሽሽ ከአምባላጌ ለቅ ጠደ መቀሌ ሔዶ ሲመሽጎግም የተላከ ከራስ መኮንን ይድረስ ከኮል ጁሴፔ ጋሊያኖ ይህን አሁን መሽገህ ያለህበትን ስፍራ ለቀህ ወደ ጊላ እንድትመለስ በወዳጅነት አሣስብሐለሁ አለቅም ያልህ እንደሆነ ግን የግድ ጦርነት አድርገን የማጆር ተዞሊ እድል አንዳያገኝህ በንጉሴ ታዝዝ የያዝኩትን አገር ለመልቀቅ አልችልም ጦርነትም ቢፈልጉ እኔ ዘንድ ብዙ መድፍና መሣሪያ እንዳለ ይወቁ ብሎ ላከ የአምባላጌውን ጦርነት ኢትዮጵያ ድል አደረገች የኢጣሊያ ጦር ከአምባላጌ ሸሽቶ መቀሌ ደረሠና የመቀሌውን ምሽግ አጠናዘ ለዳግም ጦርነት ተዝጋጀ ራስ መኮንን ጠደፊት እየገፉ መቀሌ ደረሀ የኢጣሊያ ጦር ከመሸገበት ሆኖ ረጀም ሠአት ቢዋጋም ተከቦ ነበርና በውዛ ጥም ሣቢያ ምስጉን ሊለቅ ተገደደ ይህም የሆነው መሣሪያውን ሁሉ አስረክበው በሀላም ምሽጉን እንዲለቁ ከራስ መኮንንና ከምኒልክ ጋር ተላልከው በመስማማት ነው በቢህም በርከት ያለ የጦር መሣሪያና መድና መማረክ ተቻለ ከአምባላጌና ከመቀሌ ጦርነት በኋላ ዋና የጦር አዝማቹ ባራቴሪ ቀረውን ሠራዊት በ ከፍሉ በአንደኛው ክፍል ጄል አርሞንዲን በኛው ክፍል ጄል ዳቦርሜዳንን በኛው ክፍል ጀል አልበርቶኒን በኛው ነነባል ጄል ኤሌናን አደራጅቶ የጦር ካርታ አዘጋጅቶ በአራቱም አቅጣጫ አሠለፋቸው አጠቃላይ የኢጣሊያ ጦር ከዐ ሺ በላይ የነበረ ሲሆን ሁሉም ዘመናዊ መሣሪያ ከበቂ ጥይቶች ጋር አንዲሁም ዐ መድፎችን ታጥቀው ነበር በዚህ በአድዋው ጦርነት የኢትዮጵያውያን የጦር አደረጃጀትና አሠላለፍም እንዲህ ይገለፃል እራሣቸው አፄ ምኒልክ አድዋ አጠገብ አዲማህለያ በተባለው ስፍራ ከ እኪ ጦር ሠራዊት ጋር እቴጌ ጣይቱ በዚሁ ስፍራ ከሲ ወታደር ጋር ፊታወራሪ ዝበየሁ ገቦ የአሠምን ወንዝ ሻገር ብለው በማይ ጓዓኣ ከ ሺ ወታደር ጋር ንጉስ ተክለሐይማኖት በቢቪሁ ወንዝ አቅራቢያ ከሺ ወታደር ጋር ንጉሰ ሜካኤል በሠናይ ዐባኦና በእንዳ ሚካኤል ከሺ ወታደር ጋር ልዑል ራስ መኮንን በአዲ አቡን ከሺ ሠራዊት ጋር ራስ መንገሻ ዮዛፃንስ ከራስ አሉላና ከራስ ሐጎስ ጋር በሸዊቶ በኩል ከሺ ሠራዊት ጋር ዋግስዩም ጓንጉል በዚሁ ስፍራ ከሺ ጦር ሠራዊት ጋር ራስ ዐሌ በማይ ደላአታ ከ ሺ ጦር ጋር ራስ መንገሻ አቲከም ከሺ ወታደር ጋር በድምሩ ሺ የጦር ሠራዌት ተሠልፏል የተለመደው ባህሳዊ መሣሪያና በደህና ጊዜ የተገዙ መድፎች በጥቂቱ ዘመናዊ መሣሪያም እንዲሁ ታጥቀዋል ኢትዮጵያውያኑ የዚህና የሌሎች ጦር ሠራዊቶች ጠቅላይ አዛዥ ጀግናው ፊት አውራሪ ገበየሁ ገቦ ሆነው የካቲት ቀን ዓም የአድዋው ጦርነት በኢትዮጵያውያኑ ጀግኖች በድል ተጠናቋል ሆኖም የአድዋውን የድል ታሪክ በድል ተጠናቋል ብለን የምንዘጋው ሣይሆን የድሉ ገፅታ ምን መልክ እንደነበረው አጠር አድርገን መታኘት ግድ ይሰናል የዓድዋ ድል ትልቅ ድል ነው የአፄ ምኒልክና የኢትዮጵያውያን የማንነት ገፅታ ተንዐባርቐበታል በተራቀቁት የአውሮፓ አገሮችና በቅኝ ግባት ስር ለሚማቅቁ ህዝቦች ሁለት ተቃራኒ የሆኑ ስሜቶችን ፈጥሯል ሀፍረትንና ድፍረትን ገሐድ የወጣው የኢትዮጵያውያኑ ዝና ለተጨቆኑ ጥቁር ህዝቦች አርአያ ሆኖ ድቅድቁን የጭቀና ዘመን የተስፋ ብርሐን የፈነጠቀበት ነው በምነልክ የንጉሠ ነገስትነት ዘመን በተለይ በአድዋ ጦርነት ዋዜማ ኢትዮጵያውያኑ ሙሉ ለሙሉ አንድነታቸውን ያረጋገጠበት ዐቅት ነበር ይህ አንድነቱን የጠበቀ ሠራዊት ምነልክ ዕያሠባሠቡትን ዘመናዊ የጦር መሣሪያ በመጠቀም በአድዋ ላይ ለዘዐትር ጥቁር ህዝቦችን ሊያኮራ የቻለና ሲያኮራ የሚኖር ድል ያስመዘገቡበት ወቅት ነበር ሠራዊቱ ለአገሩ ውድ ሕይዐሀን መስዋፅት ለማድረግ እየተሽቀዳደመ ይዋጋ የነበረው በምኒልክ ዘመን ተፈጥሮ በነበረው የህዝቦች ትስስርና ፍቅር ሃው ለማለት ይቻላል እርግጥ ነው አገር በህዝቦቿ ህዝቦቿም በአገር ይገለዛባሉና ሁሉም ኢትዮጵያዊ ለአድዋው ድል ብቻም ሣይሆን ለሙሉ ዘመን ነዛነቷ ተዋድቀዋል ቢሆንም ልዩ ጥበብ የታከለበትን ድል ያስገኙ ጀግኖች ልዩ ቦታ ይሀሠጣቸዋል የዓድዋ ድል መነሻው የአፄ ምኒልክ አስተዋይነት ነበር ወረራው እንደማይተር በማጤን ቀድመው መናዊ መሣሪያ ማከማቸታቸው ለጠላት የተሣሣተ መረጃ እንዲደርሆው ማድረጋቸው ሁሉንም በፍቅርና በነነነት ወዳጅ ማድረጋቸው ትልቅ አቅም ፈጥሮላቸዋል ምኒልክ ቀደም ብለው የሠበሀዛቡትን ከመናዊ መሣሪያ ራስ መንገሻ ዮፃንስ የምኒልክ ሐብት በማለት ይጠሩት ነበር ይባላል ይህም ሲባል የዓድዋ ድል በመሣሪያ ብዛት የተገኘ ነው ለማለት አይደለም ራሰ መንገሻ ዮፃንስ ስለቢህ የምኒልክ ሐበት ስለሚሉት ከአውሮፓ በየጊዜው እያስመሥጡ ስለሠበሠቡት ዘመናዊ መሣሪያ በተመሰከተ ምኒልክ ወደ ዘመቻው እየተጓዙ አላማጣ ሲደር ከራስ መንገሻ የተላከላቸው ደብዳቤ ይገልፃል ጃንሆይ ጦርነቱ አልታሠም ነበር ፊታውራሪ ገበየሁ ሄዶ ገጠመው እኔም በጀርባ መኳንንቱም በግንባር ገቡበት። እኔ እንዴት እንደምሞት ለንጉሠ ፄዳችሁ ንገሩ በማለት ፈረሠን በአለንጋ አስነስቶ በግልቢያ በሚዘንበው የመድፍ ጥይት መካከል ገባ አእህን ሲያይ ሁሉም እየሮጠ ተከትሎት ገብቶ ከመድፈኞቹ ጋር ተጨፋጭፎና ገድሎ መድፈኞቹን ማረክ የገበየሁ ሬሣ ከወደቀበት ቦታ የኛዎቹ ጀግኖች አብረው በመውደቅ የእርሠን አሬሣ አከበሩትፁ በማለት ገልፆታል በጥቁር ህዝቦች ታሪክ ውስጥ አንሀባራቂ ድል የተመዘገበበትን የአድዋን ድል ፊት አውሪሪ ገበየሁ ውበት ሠጥተውት እንዳለፉ ሁሉም የሚስማማበት ሆኗል ሌላኛው ለአድዋ ድል ከፍተኛ አስተዋፅኦ እንዳበረክተ የማተረክለት ባሻይ አውኣሎም ሐረጎት ነው በነገራችን ላይ የጥቂቶች ጀግንነት ያስገኘው ድል ነው እየተባለ አይለደም ተዘርዝረው የማያልቁ ጀግኖች ዋጋ ከፍለዋል ነገር ግን ስማቸው ጎልቶ ስለተስተጋባው ግለሠቦች ሲተረክ የሁሉም ትብብር አበሮ የሚታይ መሆኑ ግልፅ ስለሆነ ነው ባሻይ አውኣሉም ሐረጎት ዓድዋ ላይ ታአምር የሠራ ኢትዮጵያዊ ሠላይ ነው አፄ ምኒልክ ከአዲስ አበባ ተነስተው አድዋ እንደደረህ ጣሊያኖችን የሚሠሥልልላቸው ታማኝ ሠው በከፍተኛ ሚስጥር ሲያፈላልጉ በትግራዩ ገዥ በራስ መንገሻ በኩል የተገኘ ወጣት ነው ይህ ጠጣት አርበኛ ከአድሞ ድል በኋላ ለተጠየቀው ጥያቄ ምላሽ ሲሠጥና ከአፄ ምኒልክ ጋር የነበራቸውን ግንኙነትና ምክራቸውን ሲያበራራ ከተቀመጡበት በቅሎ ጎን ለጎን እየሄድን ፃሣብ ስሠጣቸው ጠላትን በሠላይ ልጓም ልንይዘው የሚያስፈልግ መሆኑነን ነገሩኝና ተረዳሁ የባራቴሪ ወዳጅና ታማኝ በመምሠል የበለጠ ታላቅ ጥቅም እንደምሠ አፄ ምኒልክ ነገሩኝ ይላል በዚህ ጊዜ አፄ ምኒልክ ባሳይ አውኣሉምን እንዴት አድርጎ የኢጣሊያን ጦር እንደሚሠልልላቸው መልሠው ሲጠይቁት የአባቴ አገር ሣፃዶ ሐማሴን ነው በዚያ ክመዶቼ ይኖራሉ እነርሀኑን የምጠይቅ መስዬ እሔዳለሁ ወደ ጣሊያን ጤጀ እተዋወዐትና የእርስሥን እቪህ መስፈርና የሠራዌትዎን ሁኔታ ልነግራቸው አንደምችል አስረዳቸዋለሁ የአገርን ሁኔታ አጣርቼ መጥቼ ለእርስዎ ደግሜ እነግርዎታለሁ የሚል አቅዱን አቀረበላቸው አፄ ምኒልክም ይስማሙና ስለላው ይጀመራል በዚህ ጊዜ የኢጣሊያው በጠቅላይ የጦር አዛዥ ጀኔራል ባራቴሪም የአፄ ምኒልክን ሠራዊት የሚሠልሉለት ሠዎች እየመረጠበርከት ያለ ገንዘብም እየሠጠ መላክ ጀምሮ ነበር ጣሊያናች ይልኳቸው የነበሩት ሠዎች ግን ሁሉም ተመልሠቡ አልፄዱላቸውም ነበርና በጣም ተቸግረው ሳለ ባሻይ አውኣሉም ወደ ጣለያን ሠፈር ይሄድና ስለ አፄ ምኒልክ ሠራዊት ሁኔታ ማጦጡራት ሲጀምር የኢጣሊያ ወታደሮች ሀደ ጀኔራሉ አቀረቡት የፃማሴን ተወላጅ መሆኑንና የአፄ ምኒልክን ሠራዊት ሊህልልላቸው እንደሚችል አረጋገጠ ለ ባራቴሪ ስለተጠራጠረው ከታማኝ የሐበሻ ሠላዮች ጋር መደበውዑ ሠላይ በሚያስፈልግበት ጉዳይ ላይ ሠላዩ የሚለውን መቀበል ግድ እንደሚል ሁሉ ሀሠካጓዩን የላከው ደግሞ በሠላዩ ላይ የአዛዥነት ስልጣን ይኖረዋል ይህንን የማዘዝና የመታዘዝ ሁኔታ ከጦርነቱ በጊላ ባሻይ አውኣሉም ሲገልዐው እኔ ለጠላት ሠራዊት ለባራቴሪ ስታከክገ አዔ ምኒልክ ደግሞ እኒን ሲያዙኝ በእኔ ውስጥ ደግሞ ባራቴሪን ያዙት ነበር ብሏል ስለ ንጉሠ ዐሀባይም አፄ ሚኒልክ ንገስ ብቻ አልነበሩም የጦር ስልት አዋቂ አንደ ጀኔራልም ነበሩ ይላቸዋል ስለራሠኑና ስለፈፀመው ጀብድ ሲናገር በዚያ በየካቲት ሌሊት የጠላትን ሠራዊት ይዢ ስገሠግስ አድሬ ንጋት ላይ በአፄ ምኒልክ ሠራዊት አቅፍ ውስጥ ያስተኛሁት እኔ ነኝ ማለቱን የዓለም ጀግኖች ታሪክ የሚለው መፅሃዛፍ ያትታል የባሻይ አውኣሎም የስለላ ውጤትናየአዔ ምኒሊክና በቡኩሪያቸው ያሉ የጦር መኮንኖች የጥበብ ስራ የሆነውን ጠላትን የሚያሣስቱበትን ብልሐት የፈጠሩት የአድዋ ጦርነት ከመፈንዳቱ አንድ ቀን ቀደም ብሎ ነበር ጄል ባራቴሪ ከሌሉች ሠላዮች ጋር ቀላቅሎ ልኮታል ባሻይ አውኣሉም ታዛቢዎችን ይዞ ወደ አድዋ ይገባና የኢጣሊያ ሠላዮች ሳያዩትና ሳይጠረጥሩት ወደ ራስ መንገሻና ወደ ራስ አሉላ ሔዶ ሁኔታውን ይናገራል ወሬውም ለአዔ ምኒልክ ይደርሣል በዚህ ጊዜ አፄ ምኒልክ እቴጌ ጣይቱና በዙሪያቸው የነበሩ አማካሪዎቻቸው ድንቅ ፃሣብ አፈለቁ። ዋናው አዝማች በራቴሪም ከጦርነቱ ፍፃሜ በጊላ የአገሩ መንግስት በወታደር ችሎት በቸልተኝነት ከሶት ከስልጣኑ ተነስቶ ወደ ኢጣሊያ ተመሶዞሠ የኢጣሊያ የተረፉ ወታደሮች ከአድዋ አየሸሹ ተበታትነው ወደ አዲ የዓለም ህዝብ ጉድ አለ ኢጣሊያም አንገቷን ደፋች አፄ ምነልክ ምርኮኛቸውን ይዘው ወደ አዲስ አበባ በድል አድራጊነት ገቡ ሚያዚያ ቀን ሲገቡ ህዝቡ በታላቅ ደስታና እልልታ ተቀበላቸው ከዚህ ድል በቷላ ነው ምኒልክ ተወልዶ ባያነሣ ጋሻ ግብሩ እንቁላል ነበር ይህን ጊዜ አበሻ እየተባለ የተገጠመው ከዚህ ድል በላ ነው ገበየሁ ቢሞት ተተካ ባልቻ መድፍ አገላባጭ ብቻ ለብቻ እየተባለ የተፎከረው ጂአፍኤ ባርክሌይ የተባለ እንግሊዛዊ ዐፀፃይ ስለአድዋ ድል የተሠማውን ስሜት ሲገልፅ ድሉ በአፍሪካ ውስጥ አዲስ ዛይል የመነሣቱ ምልክት ነው የዚያ ክፍለ አለም ህዝቦች ልናስታውሣቸው የሚገባን የወታደር ፃይል እንዳላቸው አሣውቆናል የሚታመን ነገር ባይመስልም እንህ የጨለማው ክፍለ ዓለም በሃይለኛው አውሮፓ ላይ የሚያደርገው ኘኻ የመጀመሪያው እንቅስቃሴ ምልክት ሆኗል በማለት ገልዷል ከዚህ ድል በኋላ ፍርድ ተከናወነ አገራቸውን ከድተው ለጠላት ወግነው ሲዋጉ የተማረኩትን እንደ ደንቡ እጅ እና እግራቸውን እየቆረጡ ጳጳሱ አቡነ ማቴዎሰ ጭምር በተገኙበት ቀጧቸው የኢጣሊያ ምርኮኞችንም የሮማው ጳጳስ ልዮን ኛ ለአፄ ምኒልክ በላኩት ልብ የሚነካ የተማፅኖ ደብዳቤ ሊለቋቸው ቻሉ ነገር ግን ቀድመው ስለ ወሠጓ አከላለል መደራደር ነበረባቸውና ምርኮኛቹን መያዣ ይዘው የውል ድርድር መሩ ህዳር ዓም ዶክተር ኔራስኒ የሚባል መልዕክተኛ ከኢጣሊያ መንግስት ተልኮ ሁለቱ አገሮች በተከታዩ ውል ተስማመ ኛ ከቪሀ ቀደም እንደተደረገው ያለ ጦርነት ቀርቶ በኢትዮጵያ መንግስትና በኢጣሊያ መንግስት መካከል ለልጅ ልጅ የሜቀይ የወዳጀትና የእርቅ ውል ተደርጓል ኛ ከዚህ ቀደም ውጫሌ ላይ ተደርጎ የነበረው ውል በፍሁም ቀርቷል ኛ የኢጣሊያ መንግስት የኢትዮጵያን ጮሉ ነፃነት ያውቃል አውቅና ይሠጣል ኛ ምንም እንኳን ከዚህ ተቀደም ስለወሠነ በንፃግሮር ቢስማሙ አሁንም ይህ ውል ከተደረገበት ቀን አንስቶ እስከ አንድ አመት ድረስ ሁለቱ መንግስታት የሚካለሉላቸውን ወኪሎቻቸውን አድርገው በስምምነት ይካለላሉ ይሁን እንጂ እስከዚያ ድረስ የመረብና የበለሣ ወሠን ይሁን ተበሎ ሰጊዜው የተወሠነው ከሁለቱም ወገን እንደተከበረ ይቆያል እንጂ አይሻርም ኛ የኢጣሊያ መንግስት ወሀሠጓን በደንበ ሣይካለሰል በኤርትራ የያዘውን አገር ወይም ከያዘው አገር ቆርጦ ለመስጠት የፈለገ እንደሆነ ለኢትዮጵያ መንግስት ይለታል እንጂ ለሌላ መንግስት አሣልፎ ለመስጠት አይችልም ይላል አይ ጣሊያን በሺህ ተስማምተው ሁሉንም ምርኮኞች ለቀቁ። የሚለውን ቁጭት አዘል ጥያቄ ስናነሣ አብረን የወቅቱን ሁኔታ ለማስታወስ መዘጋጀት ይኖርብናል ለማለት ነው ጥቂት ማለት ያስፈለገኝ አፄ ምኒልክ ከዚህ የስምምነት ውል በላ የኢጣሊያን እውቅና መስጠት መሠረት አድርገው ወዳጅ ለሚሏቸው ለፈረንሣይለሞስኮለእንግሊዝና ለሌሎች መንግስታት አስታወቁ ከዚህ ውል በኋላም ኢትዮጵያ ብቸኛዋ ነዓ የአፍሪካ አገር ሆና አገራቱ ባለሙሉ ስልጣን ወኪሎቻቸውንዲፕሎማቶቻቸውን መላክ ጀመሩ ሙሴ ሌዎንሰ ላጋርድ ከፈረንሣይ መንግስት ጀኔራል ከላሶውን ከሞስኮ መንግስት ሌተናል ኮሎኔል ጂን ላን ሕሪንግተን ከእንግሊዝ መንግስት ካፒቴን ፍሬደሪኮ ቺኮዲካላን ከኢጣሲያ መንግስት ተልከው መጥተው የሹመት ደብዳቤያቸውን ለአፄ ምኒልክ አቅርበው ሌጋሲዮናቸውን አየከፈቱ ተቀመጡ ከአድዋ ድል በኋላ ኢትዮጵያ በፍጥነት ወደ ዘመናዊ አገርነት መራመድ ጀመረች ኘሮፌሠር ላጵሶ ጌድሌቦ የኢትዮጵያ የገባር ስርዓትና ጀምር ካፒታሊዝም በሚለውና በ ዓም በታተመው መዕፃፋቸው ከአድዋ ጦርነት በሏላ በአዲስ አበባ መዲና ማእከላዊ መንግስቱን ለማጠናከር በከተማ ስሪት በንግድ በኢኮኖሚ በአስተዳደር በውጭ ግንኙነት የተካሄደው የካፒታሊዝም ግንባታ ጀምር ነቦ ይሉታል ሒደቱነ ቆ ከዚያ ዘመን ጀምሮ የተከናወኑት አዳዲስ ስራዎች ሁሉ በእርግጥም የዲኘሉማሲ ግንኙቱ ውጤቶች ናቸው ለዚህ ደግሞ ኢትዮጵያ ሉዓላዊ አገር መሆዒና እውቅና ማግኘቷ ጠቅሟታል ከአድዋ ድል በቷላ እንግሊዝ ፈረንሣይ ጣሊያን ሞስኮ ጀርመንና ሌሎች የዚያ ዘመን ፃያላን አገራት የኢትዮጵያን መንግስታዊ ሉአላዊነት በመቀበል ከአገራችን ጋር የዲኘሉማሲና የንግድ ግንኙነት ከመመስረታቸው ጋር በተያያበ ከአዲስ አበባ ጅቡቲ የምድር ባቡር ፃዲድ አማካይነት በኢትዮጵያና በውጭው ዓለም መካከል እያደገ የሚሔድ ንግዳዊና አለም አቀፋዊ የስልጣኔ ትስስር ተፈጥራሯል በነገራችን ላይ አፄ ምኒልክ ግንኙነቱን ከሁሉም መንግስታት ጋር ያድርጉ እንጂ በዋናነነት ፊታቸውን ያዞሩት ወደ ፈረንሣይ ነበር ፈረንሣዮችም እንደ ዋና አማካሪ ሆነው ብኩ ስራ ሠርተዋል ይህም ማለት ከወረራው አስቀድሞ የተጀመረ ልዩ ግነኙነት የነበረ ሲሆንከጦርነቱ በፊት በ ዓም ከስዊዙ ተወላጅ መሀንዲስ ከሙሴ አልፍሬድ ኢልግ ጋር ከጀቡቲ እስከ ሐረረ ከሐረር እስከ አንጦጦ ከእንጦጦ አስከ ከፋ ከዚያም እስከ ነጭ አባይ ድረስ የሕዲድ መንገድ እንዲዘረጋ በውል ፈቅደውለት እንደነበር በቪያው አመት የተዋዋሉት የመጀመሪያው ሠነድ ያስረዳል የዛሃዲድ ዝርጋታውም በፈረንሣይ የምድር ባቡር ኩባንያ ሊከናወን ታስቦ በማህበሩ ስር ሆነው ስራውን ለመምራት የስዊዙ ኢልግየፈረንሣዩ ሙሴ ሽፍኔ የሞስኮው ሊዎንቴፍየጀቡቲ አገረ ገኝ የነበረው ላጋርድ በፈረንሣይ መንግስት ስር ሆነው ተሣትፈዋል እቅዱ ሙሉ ለሙሉ ተግባራዊ ባይሆንም በቪህ ሐዲድ ከሚወጣውና ከሚገባው የሸቀጥ ቀረጥ ላይም ማህበሩ ከመቶ አስር እንዲያገኝ በአንቀፅ ዐ ተስማምተው ነበር ሆኖም ሙሴ ኢልግ ከማህበረተኞቹ ጋር ተመካክሮ ወደ ፈረንሣይ ሔዶ በቂ ገንዘብ ለማምጣት ሞክር ስላልተሣካለት ከጀቡቲ አዲስ አበባ ድረስ ብቻ ያለውን ለመስራት ተገደደ የውሉ አንቀዕ እንደሚለውም ውሉ ለ አመት ብቻ የሚቆይ ነበር ከ አመት በኋላ ማህበሩ ስላወጣው ገንዘብም ሆነ ስለሌሎች ቁሣቁሶች ጥያቄ ሣያቀርብ ጥሎ ሊሔድ ነው የተስማሙት ስራው በ ተጀምሮ በዐ ዓም ተጠናቀ ተመረቀ የሆነ ሆኖ ከዚያ ጊዜ በጌላ በአገር ውስጥ በንግድ አስተዳደርና በግብር በአዲስ አበባ ከተማና በክለ አገር ከተሞች መካከል እያደገ የሚሔድ አዲስ የገበያ ስርዓትና የባህል ግንኙነት ተፈጠረ በአዲስ አበባም ክመናዊ የመንገድ የመገናኛ የንግድ የገበያየገንዝብ የባንክየትምህርትየአስተዳደር ማአከላት ስራዎችና አገልግሎቶች ጅምር ታዬ በዘመናዊ የአስተዳዳር ስርዓትና የስራ ጀምርን በሚመለከት ክዐዐ ዓም በፊት በአገራችን ሀፃፌ ትዕካዝ አፈንጉስ የጊቢ ሊጋባና የጦር አበጋዝ የተባሉ አራት አማካሪዎችንና ረዳት ሹማምንቶችን ይዞ የመንግስትን ስልጣንና ስራ ማከናወን ነበር የተለመደው በአዔ ምኒልክ ጊዜ ግን የመንግስትን የስልጣን ስራ በንጉሠ ስም በውክልና የሚያከናውነ አዲስ የሚንስትሮች ምክር ቤት በፈረንሣይ አማካሪዎች ምክርና እርዳታ በአዋጅ ተቋቋመ በምክር ቤቱ የአገሪቱ የመጀመሪያ ቢሮክራሲያዊ የፍርድ የጦር የግቢ የፅህፈትየአገር ግዛት የገንዘብሾ የውጭ ጉዳይ የንግድ የአርሻ የፖስታየቴሌግራፍና የቴሌፎንየስራና የትምህርት መስሪያ ቤቶች ተዋቀሩ በተጨማሪም ለአስተዳደርና ለግብር ስራ በሚያመች መንገድ የአገሪቱ መላው ህዝብና መሬት በአዲስ አበባ በቤተመግስት ጊቢ ውስጥ በአዲሠ የፍርድ ሚንስቴር ስር በስድስት የህግ እና የፍርድ ጉባዔዎች ተዋቀሩ በስድስቱ የህግና የዳኝነት ጉባዔዎት ስር ዘጠና በሚደርሥ የአስተዳደር ክልሎች ተመደቡ በስድስቱ ጉባዔዎች ስር ክልሎች ለበላይ ውሣኔ በይግባኝ የሚመጡ የአስተዳደር ጉዳዮችን መርምረው የሚወስኑ ከፍተኛ ባለስልጣኖች ተሾመ በዐ ዓም በሚንስትሮች ምክር ቤት ምስረታና ሹመት የመንግስት ሹማምንቶች ተከታታይ የህግ አዋጆችን እያወጡ ተግባራዊ ማድረግ ጀመሩ ለምሣሌ የሚንስትሮች ምክር ቤት በተቋቋመ በአራተኛው ቀን በአገሪቱ ረጅም ታሪክ ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ በአዲስ አበባ የከተማ መሬት በግለሠዞቦችና በመንግስት የሚሸጥበትና የሚገዛበት አዲስ ህግ በአዋጀ ዐጣ ቀጥሎም በሐምሌ ወር ዐዐ ዓም የሚንስትሮች ምክር ቤት በመጀመሪያው ጉባዔው በአገሪቱ ታሪክ ለመጀመሪያ ገዜ አዲስ የፍርድ የዳኝነት የፍትሐብሔርየዐንጀል የግል መሬት ይዞታየመንግስት ሐብትየግል ሐብትና የውርስ ህጎችን ደነገገ በወንጀል እየተያዘ መሬቱን የሚነቀል ሠው ሁሉ ወንጀልም ቢገኝበት በከብቱ እና በሠውነቱ ይቀጣ አንጂ መሬቱን አይነቀል ነገር ግን ነፍስ ገድሎ የፄደ በመንግስት ክፉ ስራ የሠራ ይነቀል ርስትም ማለት ያባት የናት መሬት ደግሞ በወርቁ የገዛኑ መሬት ነው እንጂ የመንግስት መትከያ የሆነ አይደለም ደግሞ የመትከያም መሬት ቢሆን መጎገስት ርስት ያደረገለት ይረጋል« መካንም የሞተ እንደሆነ አባቱ እናቱ ገንዘቡንም ርስቱንም ይውሠዱ እንጂ ሹም አይውረስ አናትም አባትም የሌለው እንደሆነ ወንድሙ እህቱ ይውረሠ አናት አባት እህት ወንድም የሌለው እንደሆነ ግን አስከ አራት ትውልድ ላለ ለቅርብ ዘመዱ ይሁን ደግሞም ከዘመዶቹ ለይቶ ለእገሌ ይሁን ብሎ የተናዘዘ እንደሆነ የተናዘዘለት ይውሠድ ከአራት ተውልድ ወዲያ የሆነ ግን ውርሱ ለኩም ይሁን ተብሎ ተደነገገ ይህም ህግ በመህኳንንቱምበሠራዊቱም ተቀባይነት አግኝቶ በንጉሠ ፈቃድ በነጋሪት አዋጅ በአደባባይ ተነገረ ፖለተቲካዊ ኢኮኖሚያዊማህበራዊ የሚባሉት ቃላቶች በዚሁ ዘመን ነበር አዲስ መልክ ይዘው ብቅ ያሉት በጥቅሉ ከዚህ ምክር ቤት መቋቋም በጊላ የአስተዳደር ስርዓትን ተከትለው የሚመጡ መሠረታዊ ለውጦች መታየት ጀመሩ አፄ ምኒልክ እንደ አውሮፓውያን ደንብ በየክፍሉ የሾሟቸው ሜንስትሮች አፈ ንጉስ ነሲቡ መስቀሎ የፍርድ ሚር ፊት አውራሪ ሐብተ ጊዎርጊስ ዲነግዴ የጦር ሚር ሲቀ መኳስ ከተማ ያገር ግዛት ሚር ነጋ ድራስ ሃይለጊዎርጊስ ወልደሚካኤለ የውጭ ጉዳይና የንግድ ሚር በጅሮንድ ሙሉጌታ ይገዙ የገንዘብ ሚር ከንቲባ ወልደ ፃድቅ የእርሻና የመስሪያ ማር አለቃ ገብረ ስላሴ ወልደ አረጋይ የዕህፈት ሚር ሀሐፌ ትዕዛዝ አዛዥ መታፈሪያ የግቢ ሚር ቀኝ አዝማች መኮንን ተጠንድ በላይ የስራ ሚር ጥቂት ቀይቶ ልጅ በየነ ይመር የስልክ ሚር የትምህርት ሚር ስራው ብቻ ታውጆ የተማረ ስለሌለ ገና ሹም አልተደረገበትም ነበር ይህም ሲባል አፄ ምኒልክ የሚንስትሮች ምክር ቤትን በዐዐ ካቋቋሙ በኋላ የስርዓዩ ውጤት ወይም የፈረንሣይ ምክርን ተግባራዊ በማድረጋቸው የተገኙ ውጤቶች ብቻ ተደርገው መወሠድ የለባቸውም ቀጥለን የምናያቸው ነገርች እድገት መታየት የጀመረውም ሚንስትሮች ከተሾሙ በኋላ ብቻ አይደለም አፄ ምኒልክ ለሚሲዮነምለቁንሲሉም ለሁሉም አውሮፓዊ በራቸውን ክፍት ያደረጉና የተመቹ የሆኑት ከአድዋ ድል በፊት ደምሮ ነው የሐይማኖት ሀሠባኪያንን እንኳ አልከለከሏቸውም ለስልጣኔ የነበራቸውን ጉጉት ከአድዋ ጦርነት በፊት ባሠሯራቸው ስራዎች መገንዘብ ይቻላል እርግጥ ነው ተግባራቶች የተከናወኑት ከዐዐ ዓም ምሮ ነው ሆናም የምድር ሩ የፖስታ የቴሌግራምና ቴሌፎ ንን የመሣሠሉት ከ ዓም ምሮ ነው መሠረታቸው የተጣለው አፄ ልክ ክላይ ያየነውን ዘመናዊ የሚባል አንፃራ ዊ የአገዛዝ ስልትና አጠቃቀር ተግባራዊ ከማድረጋቸውም በላይ በኢትዮጵያ የሥጀመሪያ የሆኑ በርካታ ተግባራቶች በዘመናቸው አክናውነዋል መስርተዋል አቋቁመዋል አስመጥተዋል ወዘተ ከብዙ ቦጥቂቱ የሜከተሉት ናቸው ልይ ወመ ወዉሠ ለመጀመሪያ ጊዜ ዘመናዊ ትምህርት ቤት የተከፈተው በዐ ዓም ሲሆንይህ የመጀመሪያው የመንግስት ዘመናዊ ትቤት የዳግማዊ ምኒልክ ተማሪ ቤት ነው የመጀመሪያዎቹ መምህራኖችና የስራ መሪዎች የግብፅ ተወላጆች ነበሩ የትቤቱ ርፅሠ መምህር የግብፅ ዜጋ ሲሆን ሐና ሣሊብ ይባል ነበር ትቤቱ መቶ ተማሪዎች ተቀብሎ የነበረ ሲሆን በየጊዜው ቁጥሩ እያደገ ፄዲል።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

Commentaires:


memezon

Options de téléchargement | Convertir en PDF | Livre du jour

© dirzon | Conditions d'utilisation | Intimité | Sur | Services | Contact