Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • Convert to Pdf
  • Reading List
  • Summary
  • Audiobook
  • Search
  • Upload
  • myzon
  • Log in
  • Register
English  አማርኛ  Français  العربية
Book of the day

የኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር- 2.PDF


  • word cloud

የኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር- 2.PDF
  • Extraction Summary

ኛ ዩሐ ፅ ምእራፍ ስምንት ያሄታቅቻ ይመድሐኒታቻፇ ይሏዲያታዕ ረርጎዶዕ ልደታና ዖሄሮድዕ መነሦ በመፅሀፍ ቅዱስ ውስጥ በተደጋጋሚ እንደተገለፀው ጌታችን ሲወለድ ሄሮድስ ገሊላን አና ይሁዳን ጨምሮ ትራኮኒታስ ቢታንያ እና የፃራንን አውራጃዎች ይገዛ ነበር ይህ ሄሮድስ በጌታ በሥቅለት ጊዜ ገሊላን ከገዛው ከልጄ ከፄሮድስ አንቲጳ የተለየ ነው ስሙም ፄሄሮድስ ወልደ ሐንዴፌር አንቲጳተር በፎር ልበርህመጩ በመባል ይታወቃል ማቴኮ የሉቃ ሉቃ የገሊላን አውራጃም ከይሁዳ ጨምሮ እንዲገዛ በሮሜ ነገስታት በኦክቴቪያንናአንቶኒ የተወደደ ስለነበረ ተፈቅዶለታል በታሪክ እንደተዘገበው ይኽኛው ሄሮድስ የሮሜ ስራዊት የይሁዳ ወይም ምድረ እስራኤልን በቅኝ አንድትገዛ ወሳኝ የሆነ እርዳታን በፓርቲያውያን ጦርነት ጊዜ በማድረጉ ለዚህ ሥልጣን እንደበቃ ይታወቃል ፄሮድስ ታላቁም በመባል እንዲሞካሸም ምክንያት ሆነውለታል ይህ ሰው የቤተልሔምን ፈዐዐዐ ህፃናትን ብቻ ሳይሆን የስልጣኔ ባሰንጣ ናቸው ያላቸውን የራሱን ሚስት እና ልጅ ማርያሚን እና አንቲጳተር ያስገደለ ነበር በማቴዎስ ወንጌል በማቴ ቁጥር እንደተፃፈው ጌታችን ፄሮድስ በሚያስተዳድርበት ዘመን መወለዱን እንረዳለን ይህንንም መንፈሳዊ ጉዳይ ሄሮድስ ሊረዳ የቻለው በሰብአ ስገል መምጣት ምክንያት ነበር ። ዉር ስለ መሆኑ በደንብ አንድናጤን ተፈልጎ ነው። በወንጌል ደግሞ እንደምናነበው ፄሮድስ የቤተልሔምን ህፃናት ያስፈጀው ከሞተ በኋላ አመት ቆይቶ ተነስቶ ሳይሆን አልቀረም ማለት ነው እነዚህ መረጃዎች ሁሉ በቀላሉ እንደሚያመለክቱት የኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር አስመልክቶ የጋለ ክርክር ተካፄዶ ነበር ክርክሩ በሁለት አንጃዎች መካከል ሲሆን አንዱ ቡድን ዘመን መቁጠሪያው የመቀጠል ወይም ያለመቀጠል አጣ የተከራከሩት ኢትጵያውያን ከሌሎች ኢትዮጵያውያን ጋር ብቻ መሆኑ ከማሳዘን አልፎ ያስተክዛል ከሌሎች ሀገሮች ተሞክርና ልማድ በወጣ ሁኔታ በእኛ ሀገር ላይ ብቻ ያለው የራስን ባህል ተቃዋሚ ኢትዮጵያዊ ማንነት አገር በቀልን ሁሉ አንጓጣጭ የነጮች የበላይነትን እና የባህል ታላቅነት መስካሪና አድናቂ ሰው መፈጠሩ ሰነገረው ሰሀገሪቱ መጭ አጣ ተስፋ አስቆራጭ መንፈሳዊ ጦርነት ሆኖ በህይወታችን እና በህይወቴ ታዝቤዋለሁ ምንም እንኳን በአብዛኛው እኛ ኢትዮጵያውያን በባዶ ሜዳ ላይ ኩራት ቢኖረንም ኩሩ ሕዝብ ብንሆንም ቅሉ ዛሬ ዛሬ ይህ እንኳን ብርቅ ሆኖ የተፈጠረው ትውልድ ስለአገሩ እና ስለ ሕዝቡ ታላቅነት ለመመስከር እንደ ትልቅ ሞት ቆጥሮ ሲብከነከን ሲንገሸገሽ እናየዋለን ይህ ታዲያ ሁል ጊዜ በለመድናት የቅኝ ገዢዎች ቅስም ሰባሪኔ የምትለውን ሐረግ በቅጡ እንድንመረምር ሊያስገድደን የሚገባ ጉዳይ ስለመሆኑ አያከራክርም ብሉም በገሀድ ቅኝ ከተገዙ አፍሪካውያን ወንድሞቻችን ይልቅ ዛሬ እኛ መንፈሳችንን ለነጮች ባህልና አስተሳሰብ ተንበርካኪ መሆኑ ከየት የመጣ ነው። ድህነት እስከ አጥንቱ ዘልቆ የገባ ማህበረሰብ በጭካኔ አየተረገጠ የሚኖር ገበሬ የጭቃ ሹሞችና የመንደር ባለስልጣኖች መጫወቻ እንዲሆን የተፈረደበት በሚመስል ሂደት ለዘመናት ስንንፏቀቅ ከርመናል በዚህ ዘመን ደግሞ አድገት ማምጣት ሩጫው የሚደናቀፈው ከአገር ውስጥ አኛው በእኛው በምናደርገው ሹኩቻ ብቻ የሚፈፀም ሳይሆን ከአለም አቀፍ የምጣኔ ሀብትና የባህል እንዲሁም የፖለቲካ የበላይነትን ለማረጋገጥ በሚዳክሩ ሃይሎች የተንኮል መራወጥ ጭምር መሆኑ አሌ አይባልም በአንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ» እንዲሉ ይህን አለም አቀፋዊ ተጽእኖ በመቋቋም «ድሀ ሆናችሁ ባርነታችሁን አምናችሁ ባህላችሁን ጥላችሁ ማንነታችሁን ክዳችሁ ኑሩልን ለሚሉን ሁሉ ምላሽ ሊሆን የሚገባው እንደነ ቻይና እና ሀንድ እነርሱን የሚቀናቀን አና የሚፎካከር የሀገር ልማት በማምጣት ሊሆን ሲገባ የባሰውኑ አብዛኛውን ጥፋት ፍዓሚዎቹ እኛው ለእኛው መሆናችን ከማሣዝዘን አልፎ ያንገበግባል ዛሬ የእያንዳንዱ ሰው ህይወት በውጥረት የተሞላ ነው። ከላይ ስታዩ የጠቆሩ ውስጣቸው ግን በለምጽ ነዶ ክገረጡ ክአፍሪካዊያንና ኢትዮጵያውያን ፈረንጆች እግዚአብሔር በምህረቱ ይሰውረን አባቶች «የወረት ፍቅር ለጊዜው ይደምቅ» እንዲሉ ነጮቹ ለጊዜው የብርና የወርቅ ገፀ በረክት ቢያዥጐደጉዱ የድለላና የሽንገላ ቃላቶቻቸውን ቢዘሩ የጭብጨባና የሀሰት ከበሬታን ቢቸሩን ምን ይረባናል በዚህ ምድር ሆነ በወዲያኛው ሰውን መልካም ሥራው ብቻ ይከተለዋል ሕሊናው ደግሞ በስራው ሥራ እንዲዳኝ ያስገድደዋል ታዲያ ነገሩ ይህ ሆኖ ሳለ ነጫጮቹ አታሞአቸውን ቢደልቁ በአጃቸው ቢያጨበጭቡ እሪታቸውን እያቀለጡ ዶላር ቢሸልሙን ምን ይጠቅመናል እንደ ሀምሌ ነጐድጓድ በምድሪቱ ላይ ያልፋል የኢትዮጵያም ድንኳኖች ሲጨነቁ ይኖራሉ ጨለማና መቅሰፍት እረሀብ እና ጐርፍ ጭንቀት እና ድህነት እርዛት አና ጦርነት ያመሰው ማንነታችን ሁሉ ተወግዶ ኢትዮጵያ አረንጓዴ ምንጣፍ የተነጠፈባት የሰላም እና የአድገት የብልጽግና እና የበረከት የሥራ እና የፍቅር ሀገር አንድትሆን ሁሉም ሰው ።

  • Cosine Similarity

ከላይ ባየነው ሁናቴ ፄሮድስ ሞተ ብለው የሚናገሩትን አመት ያገኙት ከፍላቪየሰ ጆሴፈስ ከተባለ የአይሁድ የታሪክ ፀሀፊ ስራ ሲሆን ጆሴፈስ ፄሮድስ የሞተው እንደጥንታውያኑ የሮማውያን አቆጣጠር ሮሜ ከተመሰረተች በ ዐ አመት በኋላ ነው ሲል ያስቀመጠውን በመያዝ በሉቃስ ወንጌል ላይ ም ሳይ ጌታቸን ስብከቱን ሲጀምር ጢባርዬስ ከነገሰ በአስራ አምስተኛይቱ አመት ነበር ሲል ገልፆ የጌታን እድሜ በማድረጉ ይህንን ይዘው በመንደርደር ጢባርዬስ እንደ ጥንታውያኑ የሮሜ አቆጣጠር የነገስው በ ላይ ሲሆን አስራ አምስት አመት ተደምሮበት ወደ ዐ ሲገባ ያም ላይ ዐ አመት ሲቀነስ ዐ ስለሚመጣ ዲዮናሲዮስ ኤክሲጀስ የጌታን እድሜ በጥናቴ ደረስኩበት ካለዉ ከ አንድ አመተ እግዚአ የሚቀጠረው ዐ ጀምሮ እስከ ላይ የአራት አመት ልዩነቶችን ያሳያል በሚል ነው በዚህም ጥንታውያኑ የሮሜዎቸ ዘመን አቆጣጠር አፈታት ላይ እራሱ ችግር እንደለ መረዳት ቀላል ነው እንዴት ነው የጌታ እድሜና የፄሮድስ ሞት የተገጣጠመው በማለት ጌታ ሲወለድ ፄሮድስ ሞተ ማለት አይሆንም ዐይ ። ከ አመት ከ ወር በኋላ ሔሮድስ ስለሞተ የጌታችን መላእክ ዐወደ እስራኤል ምድር ይመልሳቸው ዘንድ ተገልፆ ዮሴፍን አዘዘው ማቴ የጌታ የልደት ዘመን አመት ከ ወር ነው የሚባለው በዮሐንስ እራኢ ጀምሮ ያስውን ገፀ ንባብ ሚስጢር በአንድምታ በተፈታበት መሠረት መሆኑን ባለፉት ክፍሎቸ አይተናል በዚህ ሁናቴ ወር ከ አመት ከ ወር ላይ ሲደመር የጌታን እድሜ በሞተ ሄሮድስ ጊዜ ላይ አራት አመት የደረገዋል በዚህ ላይ ፄሮድስ ሲሞት በአንድ ቀን ከጣና ደሴት ተነስተው ምድረ አስራኤል መግባት ቢቻላቸውም ለጌታ ተድላ ሥጋ የለበትምና ለተከታዮቹ ስደትን ይባርክ ዘንድ አምላክ እራሱ የሥጋን ፈተና ይቀበላልና ምድረ እስራኤል ድረስ በእግር ተጉዘዋል የጌታን ሥደት ታሪክ እያብራራ የሚገልጻው ተአምረ ኢየሱስ ጌታ ከስደት መልስ ናዝሬት ሲገባ እድሜው አመት መሆኑን ይገልዓል ተአምረ ኢየሱስ አስራ አራተኛ ተአምር ገጽ ጌታ ወፎችን ከጭቃ ፈጠረ የሚለውን ተመልከት ከላይ ባየነው ድምር ሞተ ፄሮድስ የጌታ እድሜ አመት ሲሆን የመጣ መሆኑን እንረዳለን እንጠነቅቅማለን ምአራባውያኑ የፄሮድስን ሞት ካገኙበት ወይም አገኘነው ካሉት ከጆሴፈስ አይሁዳዊ ዘመን ጥቆማ በመነሳት እና መመርመር መልካም ነውያ ደግሞ የሄሮድስን ሞት በ ቅል ያደርግባቸዋል ይፄ ደግሞ ለኛ ወሳኝ የሆነ መረጃቸን ነው በወንጌል እንደተፃፈውና አሁን አለሙ ሁሉ አንደሚሰማማው ሔሮድስ ከጌታ ልደት በፊት የሞተ ሳይሆን ጌታ አድሜው ዓመት ሲሆን የሞተ መሆኑን ከላይ አንዳየነው ተረጋግጦአል አቆጣጠሩንም ከላይ አይተነዋል። ይህ ደግሞ ሲተነተን አውሮፓውያኑ አንድ አእ ወይም ለፀክ ዐበበ ብለው መቁጠር የጀመሩት ጌታ አድሜው ሰምንት አመቱ ሲሆን ነው ለማለት ያስችላቸዋል እነርሱም ይህንን መረጃ ይዘው በቅጡ ሳይመረምሩት ሊታበዩ ይፈልጋሉ ነገሩ ግን ከዚያ በጣም የተለየ መሆኑን አንመልክከት ይህ በንፅፅር ሲታይ ይህን ይመስላል ፄሮድስ ከሞተ በኋላ ያልተቆጠረ ሞተ ፄሮድስ አመት ኢ መ ው ው መመ መ ው ከሁ ቅልክ የጎርጎሪያን ዘመን አቆጣጠር አመተ አግዚአ አመት አመተ ምህረት አመተ ምህረት የኢትዮጴያ ዘመን አቶጣጠር መግለጫ ክርስቲያናዊውና ጎርጎሪያዊው ዘመን አቆጣጠር ልዩነት ይህ ማለት ጌታችን ፄሮድስ እስኪሞት አራት አመት የነበረ ሲሆን ፄሮድስ ከሞተ በኋላ በጐርጐርያውያኑ ዘመን መቁጠሪያ አራት አመት ድረስ ቅድመ ልደት ክርስቶስ ሆኖ የሰነበተበት ዘመን አለ እነዚህን የጌታ እድሜ ፄሮድስ ከሞተ በኋላ ያለው ያልተቆጠረ አመት ሲደመሩ የ አመት ልዩነት ያመጣሉ አንደ ዲዮናሲዮስ ስህተታዊ ግምት ጌታ ተወልዶአል ሲል ያስቀመጠው አመት ከእውነተኛው ልደት በ አመት የቀደመ ሲሆን በ አመት ወደ ኃላ ቢያወርደው ሞተ ፄሮድስን እንደገና ቆአለመት ወደ ኃላ ቢያወርደው የጌታን ልደት ይደርስበት እንደነበረ ማወቅ ያስፈልጋል ዲዮናሲዮስ በ ዓእ ላይ የጌታ ልደት ከሆነ ዛሬ አመት ነው ያለበት ጊዜ ላይ አመት የግድ ሊቀነስ አንደሚገባው ከላይ አይተናል ስለሆነም እርሱም ያለው አመት በእርግጥ ነበር የ አመቱ ጭማሪ ስህተት ተጠያቂ ዲዮናሲዮስ ሲሆን ባለማረም ያላስተካከሉት ደግሞ የአሁኑ ዘመን ምዕራባያውያን ናቸው። ምክንያቱም እኛ ስንቆጥር ፄሮድስ ከጌታ ልደት በፊት ሞቶአል አላልንምና በዚህም ስሌት ይህችን ስምንት አመት ስንመለከት የአፊ ታሪኩን የሮሜ ግንባታ አቆጣጠር እና የዲዮናስዮስ ስሌት ምን ያህል የተሳሳቱ መሆናቸውን እንረዳለን ስለ ሆነም የኛ ዘመን ዐዐዐ ሲል የፈረንጆች ዐዐ በማለት ይህቸን የ አመት ልዩነት በግልጽ ወጥታ ስትመጣ እንመለከታታለን የእኛ ዘመን አቆጣጠር በማስረጃ ሲታይ ይህን ይመስላል ም ዓም ታህሳስ ልደት ሞተ ሄሮድስ የፄታ ቤተ መቅደስ ወግባት ማመልከቻ ክርስቲያናዊው የዘመን መስመር በጌታ እድሜ ከላይ ያየነው የ አመት እና የ አመት ጭፍን መደመር የነጮችን የየጐርጉሪዮስና የዲዮናስዮስና ድርሰት አፈ ታሪካዊው የሮሜ ግንባታ ወደ ኋላ የሚቆጥር በማስመሰል ትክክለኛ አመዘጋገብና ስህተት የሌለው የአመታት ምዝገባ ነው ከሚል መደምደሚያ የሚነሳ በመሆኑ በራሱ ውድቅ ፃሳብ እንዲሆን የደርገዋል ይህንንም በዝርዝር ቀጥሉ እናየዋለን ለክርስትናው ዛይማኖትና ባህል በጣም ቅርብ ትስስር ያለው የግብዕና የኢትዮጵያ ህዝብ ስለ ጌታ ልደት አመታቱን ከኦሪት ጋር እያጣመሩ ለመቁጠር ይቀድሙ እንጂ አያንሱም ስለዚህ መላ የሌለውን የህፃናት ተረት ላይ የተመሰረተ የዘመን መነሻ አድርገው ከሚቆጥሩ የዘመን መቁጠሪያዎች ይልቅ የኛው ዘመን መቁጠሪያ ስለሚበልጥ ነገሩን በጥንቃቂ መርምሮ አመት ከምዕራባውያኑ ማንሳት የግድ ይላል ይህ ማለት ደግሞ ከምራባውያኑ ዐዐ ላይ አመት ሲቀነስ ዓም ይሰጠናልነፁ ይህንን በይበልጥ የሚያጠናክር መረጃ በሚቀጥለው ምእራፍ አናያለን ከዚህ ላይ ግን በአስተውሎ ሊመረመሩ የሚገቡ ብዙ የተወዛገቡና የተሳከሩ ታሪኮች እና የመፅሀፍ ቅዱስን መረጃ የማያስታርቁ አመቶች በምዕራባውያን አቆጣጠር ዘንድ አሉ እነዚህም ኛ በሉቃስ ወንጌል ሳይ ያለው የጌታቸን መጠመቅና እድሜው ሰላሳ አመት ሲሆን ጢባሪዮስ ከነገስ ተኛይቱ አመት የመሆንዋ ጉዳይ ኛ በጥንታዊው የሮሜ አቆጣጠር መሠረት ጢባረዮስ በ ነግሶአል ሰለሚባለው አቆጣጠር ኛ ሄሮድስ በ አመት ነው የሞተው የሚለውን ጥንታዊው የሮሜ አቆጣጠር ከግሪጐሪያውያኑ ጋር እንደገና ሲመሳከር የሚያሳዩት ይህ ነው የማይባል ግራ የተጋባ እና የተመሳቀለ ልዩነት ነው በመጀመሪያ ነጥብ ብንጀምር በዘመን መሰመር ላይ ሀሳቡ ሲቀመጥ ይህንን ይመስላል ሯ ኢአ አእ እወ ኢአ አአ ኦሦ እአ ማመልከቻ አመተ እግዚእ እና ጥንታዊው የሮሜ አቆጣጠር ሲመሳከር ከላይ እንዳየነው በአሁኑ ሰአት ጌታቸን ከ እስከ አመት በፊት ተወልዶአል ወደሚል ድምዳሜ ላይ ተደርሷል የሄሮድስ ሞት ዐ ላይ የመሆን ምክንያት ወደ አዚህ ድምደሜ መድረሳቸው ዋና ምክንያት መሆኑም ይታወቃል በዚህ ስሌት መሠረትም ዐ እስከ ሰላሳ ዓመት እንደሚሆን መመልከት አያዳግትም ብሎም የጢባርዬስ ንግስናን ከሆነ ደግሞ አስራ አምስት አመት አላዩ ላይ ሲጨመሩ ዐ የመምጣቱንም ነገር ማወቅ ቀላል ነው ይህ ግን ከአመተ እግዚእ ለ አቆጣጠር ጋር ሲቀመጥ ጭራሹኑ አእየተሳከረ የሚሄድ መሆኑን መገንዘብ ይገባል በተለየያዥም ሁለተኛውንም ነጥብ የሚነካ ስለሆነ አብሮ መተንተን ተገቢ ፃው ጢባርዮስ በታሪክ አመዘጋገብ ነገስ ተብሎ የሚታወቀው በ አመተ እግዚእ ስለሆነ በቀጥታ በሮሜ አቆጣጠር በ ዓመት በመሆን ይተረጐማል ይህ ማለት ደግሞ ከ ላይ ሲደምሩ እንጂ ሌሳ ቁጥር አይሰጥም በአጭሩ ለመናገር የጌታን ልደት በ በሞተ ሄሮድስ ዘመን ነው ካልን የጢባሪዮስን ዘመነ ነግስና ነው ካልን የጌታ እድሜ በጥምቀቱ ጊዜ ልናደርገው ነው ይህ ደግሞ ወንጌሉን የሚቃረን ስለ ሆነ ስህተቱ ያለው በጢባርዬስ የንግስና ዘመን መሆኑን ብዙዎቹ ወደ ማመን ይመጣሉ ይሀንንም የሚያብራሩበት መንገድ አለ አኒህም ሰዎች ጢባሪዮስ ከ አመተ እግዚአ ጀምሮ እንደገዛና ሙሉ ባለ ሰልጣን በመሆኑ የንግስናው ዘመኑ አስራ አራት ይባል አንጂ በአስራ አራት ኢእ የአውጉጦስ ሞት በመሆኑ እንዳሁ በቀድሞው ስልጣኑ ቀጥሉብትል ይህ አስራ አራት አመተ አግዚእ ስለዚህ የሚዘግበው የአወግስጦስን ሞት እንጂ የጢባሪዮስ ንግስና በ አመተ አግዚአ ነው የሚል ፃሳብ ነው ነገር ግን በዚሁ ሀሳብ ላይ ደግሞ ብዙ ስህተቶች አሉ እነኝህም የሚከተሉት ማመሳክሪያዎች ናቸው ጢባሪዮስ በነገሰ በኛይቱ አመት ጌታችን እድሜው ሰላሳ ከነበረ ጢባሪዮስ ሲነግስ ጌታ አድሜው አኩሉን ወይም አመት ነበር ማለት ነውፊ ይህ ደግሞ ከ ላይ ሲቀነስ በ አመት ወደ ዐ ያመጣናልቂ ይህ ደግሞ ጌታ ሲወለድ ሄሮድስ ሞተ ማለት ነው ቅድም በዘመነ እግዚእ ላይ ጢባሪዮስ በ ቢሉ በ አመተ እግዚአ ነገሰ የሚለው ላይ የግድ አመት ጨምሮ ከ የተነሳውን የዲዮናስዮስ አቆጣጠር ወደ ዐ መመለስ መደመር ግድ ይላል ሊደረግም በዘመን መስመር ላይ ይህንን ይመስላል አአ ልደት ድልክ ድልክ ድልክ ድልክ ማመልከቻ የጥሮአ ከአመተ እግዚእ ጋር ከጌታ ልደት ካሉት ዘመን ሲነሳ ድልክማለት ድህረ ልደተ ክርስቶስ በዚህም ሞተ ፄሮድስነ ወይም የጌታ ልደት ዐ የተባለው ተፍልሶ ይሆናልፁ የለም ዐ የተወለደበት ስለሆነ አንድ ብለህ ቁጠር ለሚል ደግሞ የጢባሪዮስ ንግስና በ ጥንታዊ የሮሜ አቆጣጠር ጥርአ ላይ ይመጣል ይህ ደግሞ የጢባርዮስ ዘመነ ንግስና የተባለው ጋር ችግር አንዳለበት አመላካች ነው ምክንያቱም ከሙሉ ቁጥር ጀምሮ እስከ በየትም ዘመን አቆጣጠር ላይ ተነስቶ ሲቆጠር አስር አመት መሆኑን ከመረዳት ጋር ተያይዞ ጌታ በ ዐ ጥሮአ ከተወለደ አንድ አመት ተብሎ የሚጠራ በመሆኑ ነው ይፄ ደግሞ የጌታን እድሜ በ አመቱ ላይ በጥንታዊው የሮሜ አቆጣጠር ወደ ያመጣዋል በመጨረሻም እነዚህን አቆጣጠሮች ማለትም በዐ የጌታ ልደት ነው ብሎ በሚያስበው ጥንታዊው የሮሜ አቆጣጠርና ዘመነ አግዚአ ወይም ጐርጎሪያዊው ዘመን አቆጣጠር በዘመን መሰመር ላይ አብረው በተነፃዛሪ ሁኔታ ሲቀመጡ ይህን ይመስላሉ ቅልክ አመታ አግዚእ አአእ አእ ሞተ ፄሮድስ የዲዮናሲዮስ መነ የጢባርዩስ ንግስና የጌታቹን ጥምቀች ጐርጐሪያዊው ዘመን አቆጣጠር ዐ የጥንታዊ የሮሜ አቀጣጠር ዐ ዐ ከዐ የሚነሳው አመት ኛአመት ኛአመት አቁጣጠር ። ይህንንም አመት እስካላወቁ ድረስ ብሎም የጥንታዊ ሮሜ አቆጣጠር ቀርቶ ዩልዮስ የተካው እና የተሰራበትን ዘመን ካልተረዳን ወደ ድምዳሜና ግልፅ አቆጣጠር መምጣት አይቻልም እንደ አንድምታ ወንጌል ዘሉቃስ ም ቁጥር ሌላ ልዩ የሆነ የጌታ ልደት ማመልከቻ ተቀምጦአል ይኸውም አንደ አቡሻከር አጉስጦስ ኢክቴቪያን በነገሰ በኛው አመት ጌታ ተወለደ ሲል የአውግስጦሰ ንግስና በ የነበረው ሁለተኛው ትሪውምቪራ ሶስትዮሽ ግዛት የሚጠቀም ይመስላል ከዚህ አቆጣጠር ጋር አያይዞ አውግስጦስ ንጉሰ ነገስትነቱን ደርቦ በያዘ ጊዜ ማለትም ተቀናቃኝ ወይም ግዛት ከፍሎ የሚገዛ እንደ ማርክ አንቷን ያለው በጠፋለት ጊዜ ይህም በ ቅልክ ላይ አስራ ስምንት አመት ሲደምሩ ሲቆጥሩ የጌታ ልደት አመት ነው ይላል ጉ እ ቅልክ አመት ጐ ሕልክ ኡ ማመልከቻ ዐ ከላይ የተጠቀሰው ዘመን ከጎርጎርዮስ አቆጣጠር ጋር ሲነፃፀር ከ ቅልክ ላይ አመት ሲቀንሱ ቅልክ ስለሚቀንስ ቅልክ ትመጣለች ይህችን የሰምንት አመት መዘግየት ተመልከት ነገር ግን ይህ ምልከታ አመት ከምአራባዊው አቆጣጠር የተለየ ሆኖ ሲያሳየን ወደ ኋላ የዘገየበት የራሱ የሆነ ምስጢር ያለው በመሆኑ ወደ አንድ ድምዳሜ ለመድረስ አስቸግሮአል እንደ ፄሮድስ ሞት ወደ ኋላ አመት የሚያመለክት ይሆንን። በእርግጥም ከላይ ያየናቸው ሁሉ ይህንን የሚያወሱ ከሆነ ይህም ተመሳሳይ የሆነ ትርጓሜ ያለው ይመስላል ነገሩን ግን በጥልቅ በመመርመር አቡነ ቄርሎስ ይህን ያሉበትን ምስጢር በደንብ ማጥናት ይጠይቃል ይህ ማመልከቻ በዘመን መስመር ሲቀመጥ የሚከተለውን ይመስላል ጥምቀት የአውግስጦስ አውጉሰጦስ ልደት ሞተ አጉስጦስ ጥም ንግስና ንጉስ ነገሰትነት ነገስ ጢባሪዮስ ኢኩ ኢኩ ፀ ዓም ዓም ማመልክቻ ጠቅላላ የአንድምታው የጌታ ልደት ማመልከቻ በአንድምታው ላይ በንፅፅር የተቀመጡ ሶስት ማመልከቻዎች አሉ እነሆም የመጀመሪያው በሉቃስ ወንጌል ላይ ያለው ጌታ በጥምቀቱ ዘመን ሲሞላው ዮሐንስ መጥምቅ ዝመት አመት ከመንፈቅ ሲሆን ያለው ጋር አያይዞ ጢባሪዮስ በነገሰ በኛይቱ አመት የምትለውን ይዞ «ጌታ ከአውጉስጦስ ዘመነ ንግስና አመት ከጢባሪዮስ ዘመነ ንግስና አመት ያመጣል ይላል ይህም በዘመን መስመር ሲታይ ይህን ይመስላል ሙቨመነ አውጉስጦስ ዓም ዓቻሁ ልደት የጢባርዮስ ጥምቀት ዓም ንግስና ምእራባውያኑ ጢባርዮስን በ ኢእ ነገሰ ሲሉ አውጉስጦስ በ « ኢእ ሞተ ይላሉ ሁለተኛው ማመልክቻ የአውጉስጦስ ዘመነ ንግስና በጠቅላላው አመት ነው ከዚያም ዘመን ውስጥ እርሱ አውጉስጦስ በነገሰ በኛይቱ አመች ላይ ጌታ ተወለደ የሜል ነው ይህም « አመት ሲሆን እርሱ ከነገሰ በኋላ ያለውን አንድ ሁለት አያሉ ሲቆጥሩ ይገኛል ማለት ነው አመት ንግስና ለአውጉስጦስ ማመልከቻሀ አውጉስጦስ የገዛበት ዘመን ከጌታ ልደት ጋር ማነፃፀሪያ ሶስተኛው ማነፃፀሪያ ቅዱስ ቄርሎስ የተናገረው ሲሆን እርሱም ብፁእ ቅዱስ የሆነ የክርስትናን ሀይማኖት ጠባቂ የተዋህዶ አርበኛ የትሩፍትና የገድል መምህር ሊቀጳጳስ ዘ እስክንድርያ ነው አቡነ ቄርሎስ እንዳስተማረው አውጉስጦስ ንጉሰ ነገስት ከተባለ በኋላ አስራ ስምንት አመት ይህም ንጉሰ ነገስት የተባለበት አመት ተቆጥሮ ነው ሲቆጥሩ የሚያገኙት ነው ይላል በዘመን መስመር ላይ ይህ ሲቀመጥ ይህንን ይመስላል አመተ ነግስና ንጉስ ነገሰትነት ሀ ዓም ለአውጉስጦስ ልደት ማመልከቻ የቅዱስ ቄርሎስ ማመልከቻ ምእራባውያን በ ቅልክ አውጉስጦስ ትሪውምቪራ በሚል ሶስትዮሽ ከማርክ አንቷንና ጋር ነገሰ ሲሉ በ ቅልክ ላይ ደግሞ ተቀናቃኞቹ ጠፍተው ንጉስ ነገስት ወይም አምባገነን ተባለ በማለት የሚቀጥለውን ዘመን መስመር ያስቀምጣሉ ቅልክ ንጉሰ ነገስትነት ር ትሪውምቪራ ትሪውምቪ ሞተ አውጉስጦስ ማመልከቻ የግሪጎርያን አቆጣጠርና የአውጉስጦስ ህይወት በዚህ አዲስ ማመልከቻ ከጎርጎርያውያት ጋር ያለው ልዩነትን በአግባቡ ለመረዳት አቡሻከርንና የቅዱስ ቄርሎስን ድርሰት በሚገባ ማጥናት ያስፈልጋል ስለሆነም ለወደፊት ምርምር እንዲደረግበት የማመለከት ሥራን ይህ ፅሁፍ በማሳየት ለወደፊት የምርምር መንደርደሪያ ሊሆን ይችላል ምዕራፍ ዘጠኝ የቅዱስ ሉቃስ ወንጌል ታሪካዊ ማመልከቻና አይሁዳዊው ጆሴፈስ የፃፈው የአይሁድ ታሪክ በመፀሀፍ ቅዱስ ውስጥ ስለ ጌታችን ልደት በጥልቀት ከፃፉት መካከል ቅዱስ ማቴዎስና ቅዱስ ሉቃስ ተጠቃሽ ናቸው ቅዱስ ሉቃስ በወንጌሉ ምዕራፍ ቁጥር ጀምሮ እንደተፃፈው በሮሜ አውግስጦስ ቄሳር ነግሶ ሳለ በሶሪያ ቄሬኔዎስ ደጃዝማቹ ገዢ በተባለበት ጊዜ ከቄሳር ትዕዛዝ ወጣ ይህም የእስራኤል ሰው ሁሉ ይቆጠር ዘንድ የሚያዝ ነበር ይላል በዚህ ገፀ ንባብ ዋና ተጠቃሽ የታሪክ ማመላከቻ ቄሬኔዎስ በሶሪያ ደጃዝማች በሆነ ጊዜ የሚለውና ከቄሳር ሰው ሁሉ ይቆጠር ይፃፍ ዘንድ ትዕዛዝ ዐወጣ ይህችም የመጀመሪያይቱ መቆጠር መፃፍ ናት የሚሉት ሀረጐች ናቸው ጀጄሴፈስ የሚባል በ አመተ አግዚእ እስክ ዐዐ አመተ እግዚእ እንደኖረ የሚነገር አይሁዳዊ ሰው ነው መ ው ው የጥያቄ ምልክት መኖሩ የምእአረባውያኑን አቆጣጠር ስህተተኛነት የሚያሳይ መሆኑን እና አመታቱ በትክክል የተመዘገቡ እንደይደሉ ያመለክታል ይህ ሰው በመጀመሪያው አመተ ምህረት ላይ ስለነበረው ሁናቴ ስለ አይሁድ ጠቅላላ ታሪክ ብሎም ስለ ጌፄጌታችን ስለ የመጀመሪያው ህዝብ ቆጠራ እና ስለ ፄሮድስ ሞት የዘገበ የታሪክ ፀሀፊ ነበር ጄሴፈስ በዐ። እርሱም ክርስቶስ ነበር ጴላጦስም ከኛ ሰዎች አይሁዳውያን መካክል ታላላቆቹ ፃና እና ቀያፋ በመክሩት ምክንያት በመስቀል ይሞት ዘንድ አዘዘ የሚወዱትም የሞተ መሰሏቸው ነበር ደቀ መዛመርት በሦስተኛው ቀን ግን ህያው ሆኖ ታያቸው ይህም ነብያት አስቀድሞ እንደ ተነበዩት ሆነ ከዚህ ውጭ አስር ሺህ የሚያህሉ ታምራቶችን እንደስራና በርሱም የተጠሩ ክርስቲያን የሚባሉ ቡድኖች መመሰረታቸው እስከዛሬ ይታወቃል ይላል ምንም አንኳን አንዳንዶቹ ይህ መጽሐፍና ጽሁፍ በክርስቲያኖች የተደረሰ ነው ለማለት ቢደፍሩም ቅሉ ግን ማንም ምንም ቢያደርግ ሊያዛባው የማይችል እንደ ብረት የጠነክረ ማስረጃያ ስለመሆኑ ግልጽ ነው አስር ሺህ ታምራቶች ከተባሉት ውስጥ በወንጌል ተአምረ ኢየሱስ እና ተአምረ ማርያምን ጨምሮ ስንቆጥር የተጠቀሰውን ያህል አእንደሚመላ መረዳት እንትሳላለን ከነዚህም አንዳንዶቹ ከባድ ከመሆናቸው የተነሣ ፍፁም እምነት የሌለው ሰው እንዳይደናቀፍ አና ሰውም ደግሞ ጎዶሎ ነውና እንዳይስት ቅዱስ ዮሐንስ እንዲህ እያለ መፃፉን ማስተዋል አለብን «ከዚህ መጽሐፍ ውጭ ደግሞ ያልተፃፉ ኢየሱስ ያደረጋቸው ብዙ ተአምራቶች አሉ» ዮሐ ዐ ኢየሱስ ያደረጋቸው ተዓምራቶች በሙሉ ተዘርዝረው ይፃፉ ቢባል ሰማይ እንደ ብራና ባህርም እንደ ቀለም ቢሆን ባልበቃ ነበር ዮሐ ከላይኛው ጥቅስ ላይ ወንጌሉን «አንድ መጽሐፍ» ብሎ ሌላ መጽሐፍ አለ ያለው ተአምረ ኢየሱስን ሲሆን አርሱንም ቅዱስ ዮሐንስ ደግሞ ጽፎታልና ሌላ መጽሐፍ አለ ሊል ቅዱስ ዮሐንስ ችሏል ጆሴፈስ ይሀንንም መረጃም በማቅረቡ ስለ እውነተኛው ዘመን አቆጣጠር ዋነኛው ምንጭ በመሆን ለአለም ባለውለተኛ ያደርገዋል ስለሆነም እርሱ ያስቀመጠው መረጃ ከኢትዮጵያውያኑ ዘመን አቆጣጠር ጋር የሚጣጣም አና የሚገናኝ እንጂ ለሌላ ለማንኛውም ዘመን አቆጣጠር አመላካች ሊሆን እንደማይችል በቀላሉ መገንዘብ እንችላለን ምዕራፍ አስር አቡነ አውሳቤዎስ ስለ ጌታችን ልደት የገለፀው ማስረጃ አውሳቤዎስ የቤተክርስትያን ታሪክ አባት ይባላል ይህም ስለ ወንጌልና ስለ ቤተክርስትያን ከክርስትና በአለም ሁሉ መሰበክ በኋላ አስፍቶና አጉልቶ ለመፃፍ ቀዳሚ ስለነበረ ነው አርሱም እንደ አንድምታ ወንጌል ትርጓሜ መግቢያ መጽሐፍ ቅዱስን በዘር በአንቀጽና በምዕራፍ እንደቆጠረም ተጽፏል ትሩፋቱም ብዙ ከመሆኑም የተነሣ ርእሰ ሊቃውንት ሊባል ይገባዋል ዛሬ ድረስ በእርሱ ተጋድሎ መጽሐፍት እንዳይበረዝ ዝንጋኤ ታሪክን ከማወቅ ወደ ኋላ እንዳያስቀረን አድርጓልና አውሳቤዎስ ስለ ጌታችን ልደት ያሰፈረልን መረጃ አለ ይህም መረጃ ስለ ጌታ ልደት ዘመን በሦስት ወገን ሲመሳከር ወደ አንድ አይነት አመት የሚያመላክት አድርጎ አስቀምጦታል አውሳቤዎስ እንደፃፈው ስለ ጌታችን የልደት ዘመን ይህንን ብሎአል « ጌታችን የተወለደው በአርባ ሁለተኛው አመተ ንግስና ለአውጉስጦስ አንዲሁም ግብጽ በገበረችበት እና አንቶኒ እንደሁም ኪሊዮፓትራ ከሞቱ በሀያ ስምንተኛው አመት ሲሆን የተሎሜ ስርወ መንግስት ያበቃበት ቄሬኔዎስ ደግሞ በሶሪያ ደጅአዝማች ሆኖ የመጀመሪያው ጽህፈት በተቆጠረችበት ዘመን ነው ይሳል አውሳቤዎስ ያስቀመጠው መረጃ ከቀድሞ ምዕራፍ ጋር እንደታየው ቄሬኔዎስ በሶርያ ደጀአዝማች ሲባል የመጀመሪያው ጽህፈት ቆጠራ ሆነ ብሎ ያስቀመጠውን ሰባት አመተ እግዚእን ያካትታል በማስቀጠልም በአርባ ሁለተኛው አመት አውግስጦስ ከነገሰ ሲል ሌላ ወደ አዚሁ አመት የሚያመላክት አቆጣጠር ያስቀምጣል ብዙዎቹ አንደሚስማሙት አውግስጦስ በ ቅልክ ነገሰ ብለው ይናገራሉ ነገር ግን ከዚህ በአጥፉ በራቀ ሁኔታ ታሪክ ሲያስረዳ በዚያን አመት የሮሜ ምክር ቤት አውግስጦስ ላህክ የሚለውን የክብር ማዕረግ እንጂ ሌላ እንዳላደረገለት ግልጽ ይሆናል አውግስጦስም ማለት የከበረው»ሄ የሚል ማዕረግ እንጂ ከስልጣን ጋር የተያያዘ አይደለም በአላይኛው አመት ቅልክ ሳይ ተነስቶ ቢቆጠር አርባ ሁለት አመት የጌታ ልደት በ ዓመተ አግዚእ ላይ ያደርገዋል ይህ ደግሞ ከመጀመሪያው ጽህፈት በ ዓመት የቀደመ ነው በ ዓመት መቅደሙን ልብ በል የሰባት አመት ልዩነቶች መኖራቸውን ካስተዋልን አንዲሁም ወደ ፊት ዓመት የተሻገሩ ቅድመ ልደት ር ሳይሆን በዓመተ አግዝእ ለሀ መሆናቸው ተያይዞ በኢትዮጵያዊያንና በግሪጎሪያውያን መካከል ያሉትን የቀደሙት ሰባት ዓመት ልዩነቶች እንድናስተውል ያስገድደናል አውግስጦስ በመጀመሪያ ጊዜ በሮሜ ሀገር ልማድ እንደነበረው የምክር ቤቱ መሪ ተናጋሪ ሆኖና ንግስና በሚመስል ሁኔታ ታላቅ ሹመት የተሾመው ኮንሱል ርዐ በመባል በጥር ል«ህልነ አዲስ አመት ከመግባቱ ጀምሮ በ ቅልክ ጀምሮ ነበር ። እዚህ አመት ላይ ስንጨምርበት ስምንት አመተ እግዚእን እናገኛ ለን ይህም ከላይኛው መረጃ ወይም ከመጀመሪያው ጽህፈት በሰባት አመት እግዚእ መሆን ጋር ይጣጣማል የኢትዮጵያውያንና የምፅራባውያን አቆጣጠር ልዩነቱ እና ዓመቶች መሆናቸው ዋነኛው ምክንያት እነርሱ ቀድመው ከታህሳስ አንድ ብለው ጀምረው እዚያ ሲመለሱ አመት ሲያደርጉ አመት ሲሞላላቸውን እኛ ደግሞ መስከረም አንድን እየጠበቅን አንድ አመት የማለታችን ጉዳይ ነው በዚህም አኛ ወይም እነርሱ ቀደሙ ለማለት አአ ላይ የተወሰነው አመትን ከእኛ ጋር አብሮ ማየት ያስፈልጋል ሁለቱ አመቶች ማለትም የኛ ዓመተ ምህረትና በዲዮናሲዮስ የተወሰነው አመትን አይቶ አመት ወይም አመት ልዩነት አለ ማለት ይቻላል አሊያ ግን በደፈናው የጠራው ልዩነት አመት ወይም ነው ለማለት ያስችግራል ከከ ዐርከኮ ርያ ሀ ከ ፎ ል ርርቤቨ ፒህበር ከኗ ከሃ ከዩ ዛሰ «« ክ ፍ ሦአሠፎሪ ከፎ ዕይ ፍበርሃርርሀርጸ ነ ለህዌዌሌከ ዞ ሶስተኛው የአውሳቤዎስ መረጃ የጌታችን ልደት ሮማውያን ግብጽን ሙሉ በሙሉ ከተቆጣጠሩ በኋላ እና የክሊዮፓትራና የማርክ አንቶኒ ሞት በኋላ ዓመቶች ሲደመሩበት የጌታ ልደት ዘመን ነው ብሉአል በአክቴቪያንና በአንቶኒ መካከል በተደረገው የባህር ላይ ውጊያ የግብጽ ሀይል የነበረው የአንቶኒና የኪሊዮፓትራ ጦር ተሸንፏል ይህ እንግዲህ የአክቲዮም ጦርነት በመባል ሲታወቅ በ ቅልክ እንደተደረገ ይነገራል በአመቱ በተደረገ የግብፅ ወረራ በዐ ቅል አንቶኒና ኪሊዮፓትራ በመሞታቸው ግብፅን የመቆጣጠሩ ስራን አክቴቪያን ይያያዘዋል በሂደቱ ግን በራሱ አጐት ከኪሊዮፓትራ የተወለደው ቄሳርዮን የተሰኘው ልጅ የስልጣኑ ባላንጣ እንደሆነ በመረዳት ከተደበቀበት ስፍራ አድኖ ለመያዝ ፍለጋውን አጧጧፈው በዚህም ድርጊቱ ላይ ጥያቄ ላነሱበት ሰዎች ሁለት ቄሳሮች ለአለም ብዙ ናቸው አንድ ብቻ ይበቃል» በሚል ሽሙጥ የተቀመመ ነበር በአመት ወይም በሁለት አመት ውስጥ ገና ልጅ የነበረውን ቄሳርዮንን በመያዝ ሊገድለው ችሏል ይህ እንግዲህ ወደ እና ቅልክ ያደርሰናል ነገር ግን ግብዕ የተረጋጋች ሀገርና ሮማውያን ሙሉ በሙሉ የተቆጣጠሩዋት ለመሆን ብዙ ዘመን እንደሚፈጅ ግልጽ ነው ካለፉት ማስረጃዎች ላይ ስንነሣ የሚመጡት ዘመኖች በየቦታው የማስገበር ትግል ቢካሄድበት የግብፅ መገበረ ወደ ዐ ቅልክ ሊጠጋ ነው ማለት ነው ይህ እንግዲህ ጥልቅ የሆነ የጥናት ክፍል ሲሆን «ግብፅ ሙሉ በሙሉ የተያዘችበት ዓመት ይህ ነውሁ የሚል ድምዳሜ እስካልተደረሰ ድረስ መረጃውን በቅጡ ለመተርጐም ይቸግራል ነገር ግን ወደ ታች እየወረደ ከ በታች መሄዱ ግን አያጠራጥርም ስለሆነም ከዚሁ ላይ ዓመት ሲቀንሱበት ኛውን አመተ እግዚእን ያለፈ አመት እንደሚያሳይ እርግጥ ነው በመሆኑም የጐርጐርያውያኑ ዘመን አቆጣጠር ወደፊት የቀደመ ነው ለማለት ያስችላል በቀላሉ በሂሳብ አቀማመጥ ግብፅ በላይኛው ማመላከቻ ሲገመት በ።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

Comments:


memezon

Download options | Convert to Pdf | Book of the day

© dirzon | Terms of Service | Privacy | About | Services | Contact