Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ከዚህም በዘለለ ጠሪያና ዓም ማመን የደጠሪያውን ትክክለኛነት ል ው ኢትዮጵያውያን መበራከታቸው አሌ በ ይህንን በመያዝ የዩልዮስን ዘመን አቆጣጠርን በግብፃዊው ሊቅ በሶሴጅነስ ፎበጺዷዑ አማካኝነት የተሰራላቸው በመሆኑ ወደ ተለያየ የአለም ክፍል ይህንኑ የዘመን መቁጠሪያ እንዳለ ቢወርሱም የጥንት የባዕድና የጣዖት አምልኮ ኋላቀር ዘመን አቆጣጠራቸውን አሾልከው ያገቡበት በመሆኑ ዛሬ ላይ ቆመን ስንመረምር በተጨባጭ ማስረጃ እናረጋግጣለን ለምሳሌ ያህል የአንግሊዝ አንግሎሳክስን ጐሳዎች ጦረኛ አማልክቶች ነበሩዋቸው በእነዚህም የያንዳንዲን ቀን ለእነርሱ ግብር የሰጡ በመሆኑ ቀኖቹ ሁሉ በስማቸው ተሰይሞአል ለምሳሌ ዐበ ሰኞ በጨረቃ ዉክ ዐ ቀን ሬጨ መ አስመልክቶ ለጨረቃ ጣኦት የተሰጠ ነበር ሀ ጺነ ማክስኞ ፐጻ ለሚባል ጣኦት ሃ አርቡ ለተሳኘ የጦር ጣአት ከህሆ ነ ደፃግሞ ሀሙስ ሆኖ ገከዐ ለሚባል ጠኦት የተለየ ሲሆን ቹቨር በመባል የሚታወቀው አርብ ለዚሁ በተለየ ቀን መስዋት የሚስሰውላት የሴት አማልክት መክበሪያ ሲሉ የለዩት በመሆን አገልግሏል ለኮከቡ አለመ ሰማይ ወይምሀበር ቅዳሜ ሲስየም የፀሀይ አምልኮን ደግሞ ለማመልከት ህሃ ዐ የሚለውን የህዚ መግለጫ ትርጉም ያለው ሆኖ የባፅድ አምልኮ የእምነት ታሪክ እንዳላቸው ፍንጭ ይሰጣል ይህንን ሁሉ ላስተዋለው የዛሬው ምዕራባዊ ዘመን አቆጣጠር ምን ያህል በስልጣኔ ያልበሰለ ማህበረሰብ የፈለቀና የተሰራ እንዲሁም ኢክርስቲያናዊ መሆኑን ማረጋገጥ አያዳግትም ኣዐበሰ ከበ ሃር ህለ እሀበበፎበ የርከርይ ህኪሄፎ ኳአ ዩ ምንም እንኪን ይህ የተረጋገጠ ቢሆንም አንደንድ ፀሀፊዎች ኦውሮፓውያኑ ታህሳስ ተከትለው ጌታ ከተወለደበት አመት ጀምሮ አዲስ አመት አደረጉት የሚሉት ሀሳብ አለ ነገሩ ግን እስከ ዐዐ ኢኢድረስ በአስኮትለንድ እንዱሁም በእንግሊዝ እስከ ኢእ ድረስ አዲስ ዘመን በመጋቢት እብኗርከ ላይ ይውል ነበር።
» ሥአል ሰአል የዲዮቅልጢያኖስ ሐውልት ን ስእል ሊቀ ሰማእታት ፍጡነ ረዲኤት ብፁእ ቅዱስ ጊዮርጊስ ስአል በአራተኛው መቶ ክዘመን የክርስቲያናች ለአናብስት መጣል ሰአል የሮሜ መሰራቾች ሮሙለስ እና ሮሙስ በተኩላዋ ሲያድጉ ስእል ቅዱስ ቆስጠንጢኖስ የተመለከተውን ራአይ የሚያሳይ ማመልከቻ ማመልከቻ በዘመን መስመር የተመሰረተ የኦርቶዶክሳውያኑን ዘመን አቆጣጠር ልዩ ትምህርት አንፃር የሚያሳይ ማመልከቻ ክርስቲያናዊው የዘመን መሰመር ማመልከቻ ጌታችን ከቤተልሔም ተነስቶ ግብፅ የሄደበት ስደት የወሰደው ጊዜ የምእራቡን እና ነት ከሥነ መለከት ማመልከቻ የምእራባውያኑ የዘመን አቆጣጠር ከጌታ ልደት ጋር ሲነፃፀሩ ማመልክቻ በፄሮድስ ሞት ላይ ያለው ክርስቲያናዊውና ጎርጎሪያዊው የዘመን አቆጣጠር ልዩነት ሩጫ ማመልክቻ ክርስቲያናዊው የዘመን መሰመር በታ እ የ ማመልክቻ አመተ አግዚእሕ እና ጥንታዊው የሮሜ አቆጣርዐ ሊመሳከር ማመልከቻ የጥሮሶ ከአመተ እግዚእ ጋር የጌታ ልደገ ካሉት ዝመን ሲነሳ ማመልከቻ የሶስት አይነት ዘመን አቆጣጠርች አንድ ላይ ሲመሳከሩ ማመልከቻ ዐ ሶስቱ የጌታን ልደት ዘመን አንዲሁም የታሪክ ማመልክቻዎች ማመልከቻ ጠቅላላ የአንድምታው የጌታ ልደት ማመልክቻ ማመልከቻ አውጉስጦስ የገዛበት ዘመን ከጌታ ልደት ጋር ማነፃፀሪያ ማመልከቻ የቅዱስ ቄርሎስ ማመልከቻ ማመልክቻ ፉቱ የግሪጎርያን አቆጣጠርና የአውጉስጦስ ህይወት ምስጋና በቅድሚያ ምስጢር ገላጭ ለሆነው ለእግዚአብሔር ምስጋና ይግባ ይህ ሥራ አልቆ እንዲታተም ብዙ ሰዎች እርዳታቸውን ለግሰውኛል የፅሁፉ መነሸሾ ማህበረ ቅዱሳን የአሥራ ምአት በአልን አሰመልክቶ ባወጣው የምክረ ሃሰብ ማስታወቂያ ምክንያትነት ተክትሎ ነበር ምንም እንኪን ያቀረብኩት ምክረ ሃሰብ ወደ ጥናታዊ ፅሁፍነት እንዲሸጋገር ምላሸ ባያገኝም የእዚሁ በአል አስተባበሪ ኮሚቴ የነበረው አቶ ጳውሎስ በሥራው እንድቀጥልበት ስለ አነሳሳኝ ለዚህ መጨረሻ ውጤት አይነተኛ ምክንያት ሆኖአል አመሰግንሀለሆ ሥራውን ወጠደ መፀሀፍ ለማሳደግ ሀሳቡን ያቀረበልኝ መር ደረጀ ጀማንም በዚሁ አጋጣሚ ሳላመሰግነው አላልፍም እንዲሁም በዚህ ፅሁፍ ወቅት የተለያዩ ፀሁፎችን በማቅረብ በሐሳብና ለምጠይቀው ጥያቄዎች ምላሽ በመፈለግ ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይል ላገለገለኝ ለውድ ክርስቲያናዊው ወንድሜ ብዙአየሁ ደምሴ እግዚአብሔር ይሰጥልኝ ማለት አፈልጋለሁ መፀሀፉ አንዲጐለብት ያደረገው አስተዋጽኦ ይህ ነው አይባልም በዚህ አጋጣሚ ለሥራ ባልደረባዬ ለመር አሻግሬ አምጤ አንዲሁም ህንዳ ምስጋናዬን አቀርባለሁ በማለት በማናቸውም ጊዜ ለሜረዳኝ ለተከሰተ አርአያም እግዚአብሔር በሃሳብህ ሁሉ ይርዳህ አላለሁ በመጨረሻም ይህ ነው የማይባል ምሥጢራትን በዚህ ሰልፍ በሆነ ህይወት ውስጥ ተጋድለው በረከታቸውን አስጨናቂ አለም እና ለዚህ ትውልድ ታላላቅ ቅርሶችን ላወረሱን ፕሁን ለለገሱን አምሮን የሚያበራ መንፈሳዊ ድርስትን ላ ቀ ለግብፅና ለኢትዮጵያ ሀዋርያት አበው ህህ ተቅገ ው ገዳማውያን መነኮሳት አባቶቼን እያመሰገንኩ ለምወ ቃ የኢትዮጵያ ህዝብ ይህን ልዩና ትክክለኛ ዘመን መ ቅርሳችንን እንድንጠብቅ እንድናስጠብቅ ልም አላለሁ እንድናወርስ አደራ እያልኩ ይህችን ሥራ እነሆአት ኀሩይ ስሜ የጥናታዊው ፅሑፍ መንደርደሪያ ሆኖ የቀረበ አጠቃሎ ላከክኩር ለዚህ መጸሐፍ ጥናት ማዘጋጅያ አርእስት ትክክለኛው የኢትዮጵያ ዘመን አቀጣጠር አለሙ የተሳሳተውን የጎርጎርዮስን ዘመን አቆጣጠር መከተልና ዛሬ ከጌታቸን ልደት በኃላ ዐዐዐ ዓም መሆን የሚል ሲሆን በዚህ ጥናት በጠቅላላ የኢትዮጵያ አኦተቤክ አባቶች በመንፈስ ቅዱስ ገላጭነት ትክክለኛ ክርስቲያናዊ የዘመን መቁጠሪያን እንዳስረከቡን የሚያሳዩ የተለያዩ ናንጮችን ከጥንታዊ የታሪክ ማስረጃዎች ጋር በማጣቀስና ጠቅለል ባለ መልኩ የጎርጎሪዮሳውያኑን ስህተት አጉልቶ የሚያሳይ ተደርጓል ብሎም በህዝብ ዘንድ ስለ ዘመን መቁጠሪያው ያለውን ሃሳብ ድጋፍና ተቃውሞን ጨምሮ የሚያሳይ ይሆናል ኢትዮጵያ ያላት ልዩ የዘመን መቁጠሪያ ከጎርጎሪያዊው ጋር ሲነፃፀር በይበልጥ የተሻለ ክርስቲያናዊ ዘመን መቁጠሪያ የሆነ ሲሆን በዚህም የጌታን ልደት ዘመን በአግባቡ ያገናዘበና የዘገበ መሆኑን የሚያሳዩ ታሪካዊ ምንጮች ይጠቀሳሉ በዋናነት ትኩረት የሚሰጠው ክፍል በሀዲስ ኪዳን ወይም በክርስትና ዘመን ባለው የኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር ነው በተቃራኒው ደግሞ የዩልዮስና ጎርጎርዮስ ዘመን መቁጠሪያ ብሉያትንና ሐዲስን በከፈለው በጌታ ልደት ቀንና ዓም ላይ የተዛባና አንድ ወጥ ያልሆነ መሆኑን ለማሳየት የሚያስችል ስራ የያዘ ክፍል ይኖረዋል እውነታው ይህ ሆኖ ሳለ ብዙ ኢትዮጵያውያን ደፍረው ይህንን ለመግለፅ ሲበረቱ አይታዩም በምአራቡ አለም ደግሞ ሀቁን የማወቅ ችሎታና መረጃም ቢኖራቸው እንኳን የምእራባውያንን ስልጣኔ ብሉም የካቶሊክና የፐሮቴስታንት ፃይማናትን የበላይነት የሚያስደፍር ስለሚመስላቸው ባገኙት አጋጣሚ ሁሉ ሰመሸፋፈንና ለማደናገር ሲጥሩ እናስተውላለን በዚህም ከራሳቸው ተርፈው ሌላውን አለም የተሳሳተ የዘመን መቁጠሪያ ተጠቃሚ እንዲሆን አድርገውታል ስለምን ይህ እንደሆነ ጥናቱ የሚዳስሰው ክፍል ሲኖረው በተያያዥ የኢትዮጵያን የዘመን አቆጣጠር አስመልክቶ ህዝቡ የሚያነሳው አስተያየት ጥያቄ ድጋፍና ተቃውሞ ሊዳሰስ የሚያሻው ክፍል ነው በጠቅላላው በጥናቱ ዙሪያ ትክክለኛው የዘመን መቁጠሪያ የትኛው እንደሆነ ለማሳየት የሚያስችል ክፍል ሲኖረው በይበልጥም የጥናቱ ውጤት የኢትዮጵያ አስራ ምእት የአለም አስራ ምእት ነው» ወደ የሚያስብልበት መንገድ የሚያሸጋግረን ነው የሚል ግኝት አለው ምእራፍ አንድ መግቢያ የሰው ልጅ ባሳለፈው ረዥም ታሪክ ውስጥ አያሌ ክስተቶች የየራሳቸውን ጥላና አሻራ ጥለው አልፈዋል በዚህ ረዥም ዘመን ውስጥ ሰው የታዘበውንና የገጠመውን አካባቢያዊና ማህበራዊ ችግሮች እንዲሁም ደስታዎች በትዝታ ማህደር ውስጥ አትቦ ለትውልድ ያወርስ ዘንድ በማንኛውም አጋጣሚ ሲጥር ኖሮአል ይህንን ተከትሎ ይመስላል እንግዲህ የዘመን መቁጠሪያ ር እና የዘመን አቆጣጠር ለመጀመሪያ ጊዜ ለመመስረት የቻለው በሌላኛውና በመንፈሳዊው ገፅታ ደግሞ የዘመን አቆጣጠር መፅሀፍ ዘመንን ባስገኘው በእግዚአብሔር የአለምን መፍጠር ወይም ፍጥረተ አለምን ተከትሎ ከመጀመሪያው ጥንተ እለት የተነሳ መሆኑን ያስረዳል በዚሀ መልኩ የዘመን ስቆጣጠርን የሚገልፀውና የሚያስተምረው የቤተክርስቲያን መፅሀፍና ትምህርት ባሕረ ሐሳብ የሐሳብ ባህር ወይም የቁጥር አንዲሁም አውርን የሚመራ ወዘተ በመባል ይገለፃል አስራት እና ገብረሕይወት ኢ ከዘመን አቆጣጠር አጀማማር ጋር የተያያዘው ገለፃ እንደሚጠቁመው ህዝቦች የታሪክና የተፈጥሮ ክስተቶች ጋር ትስስር ያለውን ማህበራዊ ህይወት ሰመመዝገብ ብሉም ሰመጠበቅና አስቀድሞ ለመወሰን ይቻላቸው ዘንድ የተመሰረተ ስለ መሆኑ ብዙዎች ይናገራሉፊ የዘመን አቆጣጠር የየትኛ ውም ስልጣኔ ውስጥ ጉልህ ቦታ ያለውና ለዚህም በአለም ውስጥ የተነሱት የግብፅ የባቢሎን የቻይና የቀይ ህንድ የኢንካና አዝቴክ እንዲሁም የማያ ስልጣኔዎች ለዚህ ህያው ምስክሮች ናቸው ነኣበ ሃ የዘመን አቆጣጠር ዋነኛ ጥቅሙ ለእርሻ ስራ የወራቶች የወቅቶች ዑደትን አስቀድሞ ለመተንበይና ለማወቅ እንዲሁም አስፈላጊውን ዝግጅት ለመከወን ለንግድና ስጦርነት ተዛማጅ ጥንቃቄዎችና ጉዞና ዘመቻ ለማድረግ ለአስተዳደርና ለሃይማኖት መደበኛ ቀኖችንና በአሎችን ለመወሰን እንዲሁም ክመናዊ አስራርንና ቁጥጥርን ለመጾመር ሕሒበበሀ የግድ የሚያስፈልግ ጥበብ መሆኑን ለመረዳት አያዳግትም በአለም ስልጣኔ ውስጥ ቀደምት የሆነውና ዘመናዊው የዘመን አቆጣጠር በግብፃውያን ከጌታችን ልደት በፊት በ ዓመት ግድም የተጀመረ ሲሆን በ የፀሀይ ቀንና በ ወር ከ ቀን የተዘጋጀ ነበር ክ እንደ ባህረ ሀሳብ ዋነኛ አዘጋጅ ሊቅ አቡሻከር ደግሞ የባህረ ዛፃሳብ ቀመር አና ትምህርት ስለ ዘመን አቆጣጠር መጀመሪያ የሚነሳው በመጀመሪያ ከሙሴ ከዚያም ከሐዋርያት በማስከተልም ከየግብፅ ሊቀ ጳጳስ ቅዱስ ዲሜጥሮስ በመንፈስ ቅዱስ ገላጭነት የተሰጠ ጥበብ መሆኑን ነው ለማንኛውም ወደ ኢትዮጵያ የዘመን አቆጣጠር ስንመጣ በየትኛው የጥንት ዘመ ንና በማ መ ሃራ ዘመን ይቆጠር እንደነበር ሙሉ ማስረጃው አር ታወቅም ነገር ግን ክርስቲያናዊው የዘመን ተፈጠር ባን አዱስ ድሜጥሮስ የባህረ ዛሳብን ትምሀርት መዝሙሩ የአቡሻክር ቅ ንብር ስለ ተላችን ብዙና ግልፅ ማስረጃዎች አሉ ኔታቸው ፃን ከዚህ አዘ ካ ጋር የክርስቶስ ልደትን በተመለክተ ለመላው የያን ስቲያን ዘመን ወይም አመተ ምህረት መሰጠት አ እንደሚታወቀው በኢትዮጵያዊው ጃንደረባ ወደ ብ ዞና ሀገራችን ካላት ቀደምት የብሉይና ኦሪት ጋር ትክክለኛውን የጌታን ልደት ንብ እንደረዳ ይታመናል ጠመ በመሆኑም የኢትዮጵያውያን የዘ የበሽ መን አ ተስ በመና ዘመን ከሀከሀክ እንዴት አንደሚመምር ል ና ክቡ ዘንድ ያለውን ግንዛቤና አውቀት ምን አ ጤን እና የፅሁፍ ማስረጃ መተው ለወደፊት ም ወልደ አስፈላጊና ወሳኝ ነው መፍ በዘመን አቆጣጠሩ ዙሪያ ባለው ለቅጠል ጥዴ ሞም የተጠቃሚውን ሀሳብ ከወዲሁ ፈን ተፈ ውንና አመለካክቱን መገምገም ከባህል መ ን ከመንከባከብ ጋር ተያይዞ ሊታይ ህህ ርገዋል ስለሆነም ዘመን አቆጣጠራችን ኪና ልዩ ብሎም ጥልቅ ቅርስነት አኳያ በዙሪያው ከሚያውጠነጥኑ ጥያቄዎች እና አስተያየቶች ላይ ስፊ ምርምር ማካፄድ እንዳለብን ጊዜው ጠቋሚ ያደርገዋል የጥናታዊው ፅሁፍ መነሾ ከ ከህሩራጪ የኢትዮጵያ የዘመን አቆጣጠር ቀመር ከቅድ አበር ጀምሮ የነበረና ፍፁም የጠነከረ ልዩ አሴት ህን አ ደግሞ በተደላደለው መሰረት ላይ የፀናና ቁ ቸስ አስተዋጽኦ አበርክቷል ነገር ግን ብዙ ከ ኢትዮጵያውያን ከል መ ቻለም። ዋቢ መረጃዎች ህፐርር ሽ ከድህረ ገጽና በተለያዩ ጊዜዎች በዘመን መቁጠሪያው ክ ዙሪያ የተደረጉ ክርክሮች የታሪክ መፅሀፎችና የቤተ ክርስቲያናችን አዋልድ መፃህፍት በማገናዘብና በማመልከት በዋቢነት በማጣቀስ ግልጽ የሆነ መረጃ ሰሳማቅረብ ይሞከራል ከዚህ ውጭ የሦጐርጐሪያዊውን ሀሳብ ለማረጋገጥ የተፀፉ በማሰባሰብ አንድ ወጥ የሆነ ታስቧል ይህም ጐርጐሪያውያኑ መጋ በይይሽች ተ ተለያዩ ሰን ከዚህ በተጨማሪ ደግሞ ስለ አቆጣጠሩ የተፃፉ የ አለን መፀሀፍትንም ለመዳሰስ ጥረት ይደረጋል ምእራፍ ሁለት የኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር ታሪካዊ ፍንጮች ዘመንን የሰው ልጅ መቁጠር የጀመረበትን ጊዜ በታሪክ መርምሮ ለመድረስና መረጃ የሚሆኑ ግኝቶችን ለማቅረብ እጅግ ያስቸግራ ዘመኑ ተጨባጭ ሳይንሳዊ ል ይህ የሆነበት ምክንያት እጅን ሩቅ ከመሆኑ የተነሳ ነው ነገር ግን በጥቂቱ ያህል የሰው ልጅ ጊ ዘመንን ለመቁጠር ከሚጠቀምባቸው ዘዴዎች መካከል ዋነኛው በአመት ውስጥ የተከሰተን ታላቅ ክስተትና የሳደረውን ተጽእኖ ክዘመን አቆጣጠሩ ውስጥ በመጨመር አንድ ወጠጥ አቆጣጠርን ለመመስረት ሥአእላዊ መግለጫ የመፍጠሩ ሁናቴ አንዱ ዘዴው ሆኖ ተንገኝቶአል ይህን መሰል ጥንታዊና ቅድጩ ታሪካዊ የዘገባና የዘመን አቆጣጠር በጥንት ጊዜ በአሜሪካ ይኖሩ የነበሩ የዳኩታ ቀይ ህንዶች ይጠቀመበት የነበረ ዘዴና ሰው የሚወክል ሂደት ያረጋግጣል ጥንታዊውን መሆኑን ማህበረሰባዊ ታሪክ ይህን ካልን ዘንድ አለማችን ካስተናገደቸው ብዙ ታሪካዊ ክንውኖች መፃል የጌታችን የመድሐኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ወንጌልና የክርስትና ሐይማኖት ያሳረፈውን የሚያህል በጐ ተጽእኖን የሚወዳደር ምንም ነገር አልተገኘም ይህ አለማቀፋዊ እውነታነቱ ከሥኑ መሰኮት ትምህርት ብቻ የሚመነጭ ሳይሆን በታሪክም ተአማኒነት ያለው ስለ መሆ ብዙ አያነጋግርም ስለሆነም የጌታችን ልደት ውሎ እያደር አዲስ ዘመን ከፋች ጾ የዘመን መቁጠሪያ ድንበርና የ አለም አቀና ሆኑን በበ ከበህ ው ያን መለካውያን ምስራቃውያት በ አንዲሁም በኛ ዘንድ ያለው ዘመን መቀጠሪያ ህያው ም ፃነው ስለሆነም የጌታችንን የልደት ዘመንን በቅጡ በፍና ዘመነ ሐዲስን ወይም ዘመነ ክርስትናን ርከበቦ በጥል ለማወቅ እንዲሁም የበመን መቁጠሪያን ለመመስረት በጣሙን ውስኝና ያለ እርሱ የማይቻል መሆኑን እንድንገነዘብ ል እወነታ ደግሞ የኢትዮጵያ ዝመን መቁጠሪያና የምእራቡ ዓለም የሰባት ወይም ሰምንት አመታት ሰ እያሳየ አንዲገኝ ዋናው ምክንያት ሆኖአል ወደ ሰ ተዘዋውረን ታሪካዊ ዳሰሳን ከመስጠት በፊት ስለ የራ ሆኑ የዘመን አቆጣጠር አመጣጥ ምንነትና ትውፊት ወሳኝ ታሪካዊ ምልከታዎችን ማየት እንዳለብን ግልጽ ው የክርስትና ሐይማኖት ከአምላካችን ከክርስቶስ ጀምር አዛሬ ኦርቶዶክስ ርትእት እስክትባል ድረስ ቅዱሳን ሐዋርያ ብሎም ሐዋርያነ አበው ከዚያም ጳጳሳት አባቶች አያለ ተያይ መምጣቱን በብዙ የመጽሐፍ ቅዱስ እና አዋልዳት ንባብ ላይ ተጠቅሶአል ይልቁንም በፊት አሰቀድሞ በጌታ ልደት ክዘመን በግብፅ ሰሜናዊ ሱዳን አና ኢትዮጵያ አምላክ በሰደት መኖሩ በኋላም በዘመነ ሐዋርያት በግብፅና በሰሜን አፍሪካ በሶርያ እና በአረብ ሀገር ድረስ ወንጌል መነገሩ ስለ አምላክ መወለድ መበሰሩ ብሉም ይህ ሁሉ መቼ እንደሆነ ከዘመኑ ጋር መሰበኩ ተዘግቦበአል ኢትዮጵያውያንም የአዚህ እፃ ተቋዳሾች እንደሆኑ በመፅሀፍ ቅዱስ ላይ በግልጽ እንደተፃፈው ኢትዮጵያዊው ጃንደረባ በ ዓም የክርስትናን ጥምቀት በረድኡ በቅዱስ ፊሊደስ ተጠምቆ ወደ ሀገሩ ደስ እያለው እንደገባ ይገልፀልናል የሐሥራጸ በዚህም ስለ ጌታ ልደት የዘመነ ፍዳ ህልፈት የአመተ ምህረት መሰጠትን በጥልቅ ከሚያወሳው ከረድኡ ፍሊልስ ተረድቶ ለትውልድ እስከ ትውልድ አንዲተላለፍ አድርጓል ይህ ሲባል የጌታ ልደት ዘመን በትክክል ተዘግቦ እኛ ጋር ስለ መድረሱ በሌላም ወገን ማረጋገጥ ይቻላል ይኽውም የግብጽ የመጀመሪያ ሊቀ ጳጳስ የነበረው እና የክርስትናዋ መንበር መስራቸ ቅዱስ ማርቆስ ከወንጌሉ ጋር የጌታን የልደት ዘመኑን ከልደቱ ታሪክ ጋር አስተምሮ ለቅዱሳኑ ሐዋርያነ አበው ያወረሰው እስክ ቅዱስ ድሜጥሮስ ዐ ዓም ሊቀ ጳጳስ እና የባሕረ ሐሳብ መስራች ቀጥሎ ሲወርድ በኛው ክዘመን ላይ በአባ አቡሻክር ማብራሪያ የሚሻገረው የኛው የባሕረ ሐሳብ ትምህርትና ዘመን መቁጠሪያ የጌታችንን የልደት ዓመት እና ቀን በትክክለኛው እና በአውነታኛው ቀንና ዓመት ላይ ዘግበው እንዳወረሱን አመላካች ነው ይህንን ተከትሎ በትውፊት እንደሚነገረው «ከጌታችን እግር ስር በልደቱ ጊዜ ከስገዱት የጥበብ ስዎች አንዱ ኢትዮጵያዊ ነው» የሚባለውንም ማጤን የስፈልጋልስሰ በአንድምታ ወንጌል ዘ ማቴዎስ ምእራፍ ቁጥር ጀምሮ ስለ ሰብአ ሠገል የጥበብ ስዎች በሚገልጸው ክፍሉ ይህንን ማንበብ ይቻላል « የፋርስ ሰዎች ለሰብአ ሰገል ደርሳቸሁ መጣቸሁን አሏቸው። ቸወበሼመደመቸዛሪተ መፀሀፈ ሄናክ መጨረሻ ስለ ፀሀይ ኡደት ቁጥር ላይ ፀሀይ የሚወጣባቸውን ስድስት መስኮቶችን አየሁ ፀሐይ ከሚገባባቸው ቦታዎች ፅ መስኮቶችንም አየሁ ጨረቃም በነዚያ መስኮቶች ይወጣል ይገባል ቁጥር ላይ በዚያም መስኮት በግራና በቀኝ ብዙ መስኮቶች አሉ ሚያዝያ ነው ቁጥር ላይ በነዚያም ወራት እስከ ሠላሳ ቀን ድረስ ቀኒቱ ከቀን ትረዝማለች ሌሊቱም ከሌሲቱ ታጥራለች በቁጥር ላይ በዚያችም ቀን ቀኒቱ ክለሊቱ ሁለት እጅ ትበልጣለች ጠንቅቀው ቢቆጥሯት ቀኒቱ አሥር ክፍል ትሆናለች ሌሊቱም ስምንት ክፍል ትሆናልች ቁጥር ላይ «ፀሀይም ወደ ምሥራቅ ይመለሳል ወደ ስዬስተኛይቱም ደጃፍ ይገባል የጳጉሜ ቀን ከሷ ጋር ስለ ኖረች በስድስተኛይቱ ደጃፍ ሠላሳ አንድ ቀን ይወጣል ይገባል በዚያችም ቀን ቀኒቱ ከሌሊቱ ትረዝማለች ቀኒቱም የሌሊቱ አጥፋ ትሆናለች ቀኒቱም አሥራ ሁለት ክፍልን ትሆናለች ሌሊቲቱም አስራ ስድስት ክፍልን ትሆናልች» ስኔነ ምእራፍ ቁጥር «የዚህን የፀሀይ ሥርአት ካየሁ በኋላ ስሙ ጨረቃ የሚባል የታናሹን ብርዛን ሌላ ስርአት አየሁ ሁለተኛ መፄጃውን ሁለተኛ ትአዛዙንም አየሁለት» ይላል ምእራፍ ቁጥር «በፍጥረቶቹ ሁሉ ላይ በኮክቦቸም ሁሉ የተሾሙ የሺህ አለቆች የሚመሯቸው የወር መጋቢዎችን የሚመሩ የ መጋቢዋች በዚያ ይወጣሉ እያለ ጥልቅ የሆኑትን ሚስጢራትን ይዘረዝራል ይህ መፀሀፍና ትምህርቱ እጅግ ጥንታዊ ከመሆኑ የተነሳ የተፃፈው በዚህ ጊዜ ነው ለማለት ያሰቸግራል በመሆኑም የመጽሀፉ ኢትዮጵያ ውስጥ መገኘትና ስለ የከዋክብት ሂደት አና የወቅቶች የጊዜና የወር ቀመር ስለአለው የቤተ ክርስቲያን ዘመን አቆጣጠር ሥርአትን በማጥናት የመጀመሪያው ጥንታዊና ልዩ ኢትዮጵያዊ ዘመን ማቁጠሪያ ዘዴና ትምህርት እንዲሁም መንደርደሪያ መሆኑ በቤተ ክርስታያን አበው ዘንድ እና በአፋአዊ ትውፊት ይነገራልሱ ከዚህ የምንረዳው ነገር ቢኖር ስለ ኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር ሰው ለማስረዳት ከተነሳ ዘመን አቆጣጠሩን በሁለት ታላላቅ ክፍሎች መክፈል ያስፈልጋል ይህንንም በብሉይ ኪዳን ጊዜ እና በሀዲስ ኪዳን በማለት በሁለት ታላላቅ ክፍሎች መክፈል ያስፈልጋል በዚህም የኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር ምንጩ መፀሀፍ ቅዱሳዊ ነው ለማለት እንችላለን ከላይ ያየናቸው ክፍሉች ሥርአት ባለው መልክ ስንተነትናቸው ዘመን አቆጣጠሩ ጥንታዊነት ከመፀሀፈ ሄኖክ ሲነሳ ኪዳነ አደምን ያጠቃልላል ከዚህ ጋር መፀሀፈ ኩፋሌ እንዲሁም ኦሪት ዘፍጥረትን ከእስራኤላውያን ጋር እኩል እየቆጠርን በዐዐ ዘመን የመጣበትን ሂደት ማስተዋል ይገባል ከመፅሀፈ ፄናክ ውጭ ኩፋሌ ላይ ያለውን አዳም የተቀበለውን ቃል ኪዳን ከአምስት ቀን ተኩል በኋላ አድንፃለሁ የሚለው ቃል ይህም የሚፈታው በኛ ጴጥሮስ ምጋ ቁጥር ያለው ጥቅስ ሲሆን በዚህም አንድ ቀን አንድ ሺህ አመት እንደሆነ የሰረዳናል የዲያቆን በእምነት ምትኩ መጽሐፍ ይህንን በማብ ራራት እጅግ ጠቃሚ በመሆኑ ይበል እጅጉንም ይበል የሚያሰኝ ስራ ነው ስራውንም ለወደፊቱ በይበልጥ አጠናክሮ ታሪክን ጨምሮ የእዝራ ሱቱኤልንም ቀመር ጠንቅቆ ቢያቀርበው ባሕረ ሐሳቡንም በይበልጥ አስፋፍቶና አጥልቆ ከባዱን ለኛ በሚገባን ቋንቋ እየፈታና የእያንዳንዱን ቃል መሠረታዊ ትርጉም አንደሚያብራራ ተስፋ አደርገለሁ ሳለ የኢትዮጵያም ዘመን አቆጣጠር በተሰሩ ሰራዎች ይህ የበለጠ መረጃ የሚሰጥ ሆኖ አግኝቸዋለሁ ለወደፊትም የተሻለ ሆኖ ስለ ኢትዮጵያዊው ዘመን አቆጣጠር አጐልብቶ እንዲፅፈው አስተያየቴን ሳልሰጥ ማለፍ አልፈልግም በተጨማሪም ዘመን አቆጣጠራችን በኦሪት ዘ ፍጥረት ያለውን የዘመነ አበውን አድሜ ኦሪት ዘፍጥረት ምዕራፍ ቁጥር ዐ ያለውን ደምሮ ዐዐ የሚያመጣ ዘመን አቆጣጠር አንደሆነ መገንዘብ ያሻል ይህንን በጣም ከባድና ሰፊ የሆነ የጥናት ክፍል የኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር በዘመነ ብሉይ ለመዳሰስ ጊዜን የሚወስድ ምርምር በአበውና በነብይያት ሱባኤያት ላይ እነዚህም ሱባኤ አዳም ስንበተ ሄፄናክ መፀሀፈ ሄናክ ትርጓሜ ሰብኤ ኤርምያስ ሰንተ ዳንኤል ሀሳበ እዝራ የሚባሉትን የባሕረ ሐሳብ የትምህርት ክፍሎችን በቅጡ ማገናዘብና ማጥናት ያስፈልጋል ይህንንም ከጥንታዊውና ክረጅሙ የኢትዮጵያ ታሪክ ጋር በማስተባበር ታላቅ የሆነ ድርሰትን መፀፍ ያስችላል ከዚህ ጋር ተያይኮ በዘመነ ሀዲስም የኢትዮጵያ ክዘመን አቆጣጠር እንዲሁ ጥልቅ የሆነ ብዙ ምንጭቸ ያሉት በመሆት ሁሉንም መርምሮም ወጥ የሆነ ሥራን ማበርከት ለዚህ ትውልድ የተስጠ ዛላፊነት ይመስላል እነዚህም እንደ ወቅያኖስ የሰፋ በእውነትም ባሕረ ሐሳብ የዘመን አቆጣጠራትቸንን ሊያስገነዝቡ የሚችሉትን ምንጮች በስርአት ብዙ ዘመን የሚያጠና ሰው በአሁኑ ሰእት በጣም አሰፈላጊ ነው ምንጭቹም አቡሻከር ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ቅዱስ ኤልአፋንዬስ ዘ ቆአሮስ ቅዱስ ቄርሎስ ዘዝ እስክንድርያ ሳዊሮስ ዘ ዕስሙናይ ጊዩርጊስ ወልደ አሚድ እና ሌሎችም ታላላቅ ሥራዎችን መመልክት ግድ ነው ይህ ስራ በጥልቀት የሚያውጠነጥነው በወሳኝ መረጃዎችና በይበልጥ ደግሞ በዘመነ ሀዲስ ያለውን የኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር ላይ ሲሆን አላማው ደግሞ በመን አቆጣጠራችን ከትክክለኛውና እውነተኛው የጌታ ልደት ዘመን የሚነሳ መሆኑን የማረጋገጥ ይዘት ብቻ አለው አያዳግትም ጊዜ አንስቶ ሰማአትነጎ ተ በአህዛብ እና በሮሜ ማአት ቄሳሮች ምክን ላሌ ክርስቲያኖች አፃ ሁና ነበር በዚህም ሁናቴ በ ተ መቶ ክሩ ቶ ክፍለ ዘመን መንፈስ ቅዱስ ሚስጠራቱን የገለጸለት የግብፅ ዘመን አቀጣጠር ጥንታዊና ሰፊ ታ የሩመለ መ ጋ ውያት የባህላዊና የጨረቃ ሉደት በት ርን « ታሪክም ላይ የሚያውጠነጥነውን መዳረሻ እንዲዘራ ። ነበር ወራቱም ክከሀዐ ወደ አድገዋል በዚህ የአቆጣጠር በ ቅልክ ላይ ልማድ ዘመናትን ያሳለፊት ዩልዮስ ቄሳር ከእስክንድርያ ሶሴጅነስ የሚባል ብልህ የኮከብ ቆጣሪና የዘመን አቆጣጠሩ አዋቂ አስመጥቶ ይህንን ግራ የተጋባ የዘመን አቆጣጠር ግብፃውያን ልማድ መልክ ለውጠህ አስተካክልልኝ ስለ ላው እርሱም የጨረቃውን ወር ወደ ፀሀይ የአመቱን ቀን ወደ ለውጦ የወሮቹን ስሞች በራሳቸው ባህል ከላህ ሦ እንዲመቻቸው አስተካክሎ ወሮቹንም ወይ ደልድሎ የሮማ ልማድ በነበረው አይነት አዲስ የዘመን መቁጠሪያ ሰራለ ዩልዮስም «የግራ መጋባት ዘመን» በማለት ቁድሞ የነበረውን ዘመን አቆጣጠር ጠራው ከአሁን በኋላም የሮሜ መቁጠሪ ፆህ ይሁን ሲል አዋጅን አወጀ ልየ ዘመን መቁጠሪያ አቆጣጠር በሁለተኛ አመቱ ይህም በ ቅልክ ላይ የሮማው ምክር ቤት ይህንን ዘመን መቁጠሪያ እንዲሰራላቸው ላደረገው ለጁልየስ ቄሳር ክብር ሲሉ ኩንታይልስ በመባል ይጠራ የነበረውን ወር ኮዞ ላ ጂሊየስ ከሚለው የመጣ ቀይረውለታል በይበልጥ ዘ መቁጠሪያውን ላጠናከረውና ታላቅ ሥራን ሰርቷል ባለው ለሚያወድሱት ለአውጉስጦስ ቄሳርም ክብር ሲሉ ኦገስ የሚባለውን ወር በ ከመተ እግዚእ ለሀ ሰይመውለታል ከዚያም በኋላ ሮሜ በቅኝ በምትገዛ ሀገሮች ላይ ሁሉ ይህ አዋጅ እንዲሰራበት የሚያስገ ስለነበረ በአብዛኛው የሮሜ ቅኝ በሆኑ ሀገሮች ላይ ይነ አዋጅ ሊፀና ችሉአል ና ዱዱ ጂው ቸቸ ዱበጸበወ ይህ በዚህ ሁናቴ አየቀጠለ በመሄፄድ ላይ ተፈራርቆ አምሰት መቶ አንድ አዲስ ሀሳብ መነጨ አሰቀድሞ የሮሜ መንግስት ክርስትናን ለማጥፋት ያልፈነቀለው ድንጋይ አልነበረም በጌታችን ዘመነ ሥጋዌውም ቢሆን አይሁድ ከሳሽ ሲሆኑ ሰቃይ ደግሞ የሮሜ መንግስት ነበር እየዋለ ሲያድር ግን አነ ኔሮ የመሳሰሉትን ብሎም እነ ማርከስ አውሪሊየስ የሚባሉትን ፀረ ክርስትና ቄሳሮች ያቀፈ ኤምፓየር ሆኖ ተገኘ ቆስጠንጢኖስ በ እኤአ የክርስትና ህጋዊነትን አስኪያውጅ ድረስ በሮማ አለም ውስጥ ክርስቲያኖች የመኖር ያህል እንኪን ቦታ አልነበራቸውምድል የአምላክ ነውና ክርስትና መከራውን አልፋ ማሸነፍዋን የተገነዘቡት የሮሜ ገዢዎች በጣኦት አምላኮ ላይ የተገነባው ባህላቸው አብሮ ሊያክትም መሆኑን ለመረዳት ጊዜ አልወሰደባቸውም ስለዚህ አዲስ የሆነ ዘመን አቆጣጠርና የድሮውን ማንነታቸውን የሚሸፍን ሌላ ታሪክ ማሰመዝገብ ፈለጉ በስድስተኛው መቶ ክፍለ ዘመን ዲዮናሲዮስ ኤክሲጀስ ሀዐነክ እሼ የተባለ መነኩሴ ስለ ጌታችን የልደት ዘመን የግሉን ጥናት ካካፄደ በኋላ ቅደመ ልደተ ክርስቶስ እንዲሁም ከጌታችን ልደት በኃላ ያለው አመት ወይም አመተ እግዚእ ፎሼ ርከበ ልበበዕ በማለት ከፋፍሎ ጌታ ተወልዶበታል ያለውን ግምታዊ አመት ዘመን በዘመን አመታትን ካሳለፈ በኋላ ምም መ መድ ሙ። ር በማሳወቅ የሮሜ ነገስታት በሙሉ በዚህ እንዲመሩ በጵጵስናው ስልጣን ተጫናቸው ይህንን በመያዝ የዩልዮስን ዘመን አቆጣጠርን አሻሸለው ሌሎች አስር መቶ አመታትን ካሳለፈ በኋላ ዮልዮስ የቀመረው ዘመን መቁጠረያ በ ደቂቃ ከ ስኮንድ ከእውነተኛው የፀሀይ ኡደት በሽራፊው ቀን ምክንያት የቀደመ ነው በማለት በ አመተ እግዚእ ላይ በፓፓ ግርጐሪዮስ አስራ ሰምንተኛው ወሳኔ ተሻሽሉ ዛሬ ድረስ የሚከተሉት ሆናነዋል ዛሬ ላይ ደግሞ በግል ጥናትና መላ ምት የዛይማኖትን ነገር አስረዳለሁ የሚለው የምዕራቡ አለም ቀድሞ እንደ ጨረባ እነ ኤክሲጀስ የነገሩዋቸውን ሲደግሙ ናረው ዛሬ ደግሞ በጥናት እንዳረጋገጡት «የኤክሲደስ ግምት በአራት አመት የቀደመ ነው» ሲሉ በአራት አመት የአሁኑ ዘመን መቁጠሪያቸው እንደሚዘገይ እንዲሁም የተበላሸ ወይም አውነተኛ እንዳይደለ ይመሰክራሉ በዚህች እንኳን ማስረጃ ብንነሳ ዛሬ ዐዐ ለ የተሰኝ ው አመት በነርሱ ጥናት መሰረት ስህተት ሆኖ ትክክለኛው ዐ ኢእ የሚለው ክሆነ ለዚህ እንኪን ዘመን በመጠጋት ወደ ትክክለኛነት የሚያመዝነው የኢትዮጵያዊው ዐዐዐ ዓም ዘመን መቁጠሪያ ነው ምንም እንኳን በሚቀጥለው ክፍሎች ስለ ኢትዮጵያዊው ዘመን መቀጠሪያ ትክክለኛነት የምንገልፅ ቢሆንም በቀላሉ አእንኪን ነጭጮቹ አርስ በእራሳቸው የሚነጋገሩት አና የሚያስተምሩት ምን ያህል የሚጣረሰና የሚጋጭ መሆኑን ለማሳየት ብቻ ሲባል ይህንን ለማምጣት ተገድደናል ይህ እንግዲህ ስለ ዮልዬናዊው ዘመን መቁጠሪያ የሚገልጽ ከሆነ አንድ ሰው የኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር ዩልዮሳዊ ነው ለማለት የሚያስችለው ምን ተጨባጭ መረጃ ይኖረዋል በአጭሩ የዩልዮስ ዘመን መቁጠርያ በዐ እና በ ቀን የተከፋፈለ እንዲሁም የካቲት ላይ ቀን ያሉት ዘመን መቁጠሪያ ነው የኛስ። ከዚህም በመነሳት እንኳን ለኢትዮጵያ ጥንታዊ ስልጣኔ ቀር ለሌሎችም ቢሆን ስለ ዘመን አቆጣጠር ምንም የሚያስተምሩትና የሚዘክሩት የሌላቸው ተጣሪ መሆናቸውን እንረዳለን ስለሆነም ደግሞ የኛ ዘመን አቆ ጠር ዩልዮናዊ ሊሆን እንደማይችል ያረጋግጥልናል ተጨባጭ ታሪካዊ መረጃዎች ላይ እንደተቀመጠው አና ከላይ ላ የኢትዮጵያን ዘመን አቆጣጠር በማስተዋል ረጋ ብሎ ፈና ስው ምንጩ ቅብጥ በሀዲስ ኪዳን ስለመሆኑ አያጠራ ያም ባለፈው ምእራፍ በስፊው ታትቷል ምኋራፍ ፖዕ ማረናረዖ ፖ»ታቻ ቫጠክቨዕዐ ክ ገብረ ማርያም እና ገብረ ህይወት መሀሪ ንፅ ከዩ እዮርከ ከክር ቭኗከቪሃ በርበ ዝፎከና በርርበ አስራት ሁል ጊዜ ቅልክ ቅድመ ልደተ ክርስቶስ ማለት ሲሆን የአውሮፖውያኑን አቆጣጠር የሚያመለክት መሆኑን መረዳት ይገባል ከር ክርክቫ ደበርሃርር ቨጸክክር ስህ ጓዐ ጂኛ ከር ኮሾ ሀክ ፍክርሃርል ነ ህክስከርዔቪነ «ክር ዴርሃዩክ ሴበሃፎክ ከከ ርዐክርበኘ ከበ ሮሃ ኸክቨበርኗ ጸዕሃሯፎጽ ዐህከከ ለቤ ሃ ና ሾ መመ ረ መ ሩዲ ውውው ው መኣ ው መመ ምእራፍ ስድስት ክርስቲያናዊው ዘመን አቆጣጠርና መንደርሪያው የሥነ መሰኮት ትምህርት ክርስቲያናዊው ዘመን እንዲሁም አቆጣጠር የ የ ከ ርር መንደርደሪያውና መሠረቱ በነ ትምህርቱ ሁሉ የሚነሳው ከአምላካችን ን ከመድሐኒታችን ከኢየስስ መ ድ ማሉ ተደምሮበት ክርስትና አለምን የማሽነፍ ተደ መ ሰም በቅዱስ ቆስጠንጢኖስ አዋጅ ክርስትና እውቅና ስታገኝ ብቻ ተቀባይነት ያገኘ ን ጠት ክርስቲያናዊው ዘመን መቁጠሪያ ምዕራባውያኑ እመ ቸው እንዳለባቸውም የጭላንጭል ያህል ክ ተስምቷቸው ነበር የግብዕ የኢትዬጵያ አጣ የሶሪያ ክርስቲያኖች ደግሞ ከሐዋሪያቱ ው ስትን የዘመናት መክፈያ በሆነው በጌታችን ቸሩ በመድሐኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ልደት ተ በክርስቲያን መንጋ ላይ የተሸሙት ሐዋሪያ በየ እንዲሁም ጳጳሳት በሙሉ የአዲስ ዘመን መጀመሪያና የ ና እና የጥላው ዘመን ማሳለፊያ አድርገው የዘመን ሥር ስርተዋል በዚህም የተነሳ በአለም ላይ ያሉት ሊቃውንት ሁሉ ይህንን የጌታን ልደት የክርስቲያን ዘመን መጀመሪያ ርይበበፎ ዐየ ርከብከ በማለት ጠርተውታል የጌታቸን መወለድ በክርስትና ትምህርት ውስጥ ሁለት ዘመኖችን የከፈለ አርጌውን በአዲስ የተካ አለም አቀፋዊ ለውጥ ነው በዚህ በክርስቲያናዊው እምነት የዘመን አቆጣጠር ፅንስ ፃሳብ ላይ የተመሰረቱ የአለም ዘመን መቁጠሪያዎች ሁሉ ይህንኑ የሚያመላክቱና የሚገልፁ ቋንቋና ቃላት ርጠ ያሏቸው ናቸው እንደ ምአራብያውያን ልማድ ቅድመ ልደተ ክርስቶስ አንዲሁም ዘመነ እግዚእ ሼ ርከ ከከ በርብ ዛሃከርከ ክበር ከር ሃፀ ህሸ ብ በመባል ይህ የዘመናት አኩል ክፍያ ሲታወቅ እንደ ኦርቶዶክሳወያኑ ሐዋርያዊ ትምህርት ግን ዘመነ ኩነኔ ፍዳ ብሉይ ኪዳን የሚባለውና ሰፊ ሸፋን ያለው ክፍያ ጋራ ዘመነ ሐዲስ ወይም ምህረት በመባል የሚታወቀውን የያዘ እንደሆነ ይታወቃል። በአሁኑ ሰዓት ቻይና ጃፓን ህንድ እና እስላማዊ ሀገሮ እንዲሁም ጥንታዊ ሥልጣኔዎችና አይሁድ የራሳቸውን ዘመን መቁጠሪያ ይዘው ሲጓዙ ይታያል ወደ ቀደመው ነገር ስንመለስ ከላይ በተዘረዘረው ሁናቴ መጽሀፍ ቅዱሳዊ ማስረጃዎችን ብሎም ድንበሮችን ያካተተ ማንኛቸውም ዘመን አቆጣጠር ክርስቲያናዊ ለመባል በሚከተለው ሁኔታ መረጃዎቹን መተንተን ይገባዋል በመጀመሪያ ደረጃሻ ዘመን መቁጠሪያ ሁሉ ከጌታችን ከክርስቶስ ልደት በመነሳት የአለምን ክዘመን ለሁለት መክፈል ይገባዋል በሚል መደርደሪያ ይነሳል በማስቀጠልም ሀ ስለ ጌታቸን ልደት የሚያወሳው መረጃ ካለ በመጽሀፍ ቅዱስ የተጠቀሰውን የጌታችን በቤተልሔም በከብቶች በረት የመወለዱን ታሪክ የያዘ መሆን አለበትፅ ወራቱም በራድ ከመሆኑ አልፎ አምላክ ከናዝሬት ወደ ቤተልሔም ድረስ እመቤታችን ተጉዛ እንደወለደችው መፀሀፍ ቅዱስ እስከ ምክንያቱ በዝርዝር ይገልዛል ይኽውም አስቀድሞ የው የትንቢት ቃል ይፈፀም ዘንድ «ቤተልሔም ከይሁዳ ከነገስታ ሀገር ከቶ አታንሺም ልዑል ካንቺ ይወለዳልና» የሚለው ይፈፀም ዘንድ በቤተልሔም ተወልዶአል ትንቢ ሚኪ አለማዊው ሂደት ደግሞ በዘመኑ ቄሳር ከነበረው ከአውጉስጦስ አክቴቪያን ዘንድ ሰው ሁሉ ይፃፍ ይቆጠር ዘንድ ትእዛዝ አዋጅ ሰላወጣ ቄሬኔዎስ ደጀዝማች በነበረበት ወቅት የአስራኤል ሰው ወደየ ወገኑ ከተማ የይሁዳ ወደ ዳዊት ከተማ ቤተልሔም የሌሎቹም ወደየ ወገኖቻቸው ክበው እስራኤል በመሰረቱት ከተሞች ዘንድ እየሔዱ እንዲቆጠሩ በማስገደዱ ከይሁዳ ወገን የነበሩት ዮሴፍ አረጋዊ አና እመቤታችን ወደ ቤተልሔም ሊቆጠሩ መጡ በዚያም ዘመን አመቤታችን የመውለጃዋ ወራት ገብቶ ነበርና ጌታን በቤተልሔም የከብቶች በረት በነበረችው ዋሻ የሚሰውን ታሪክ እናነባለን ለቃስ ሌላው ማሰረጃ ደግሞ በቤተልሔም ከምሥራቅ የመጡ ነገስታት ከዐዐ ጭፍሮቻቸው ጋር ወደ ጌታ ዘንድ እንደቀረቡ በጥበብም መንፈሳዊ የተቃኙ በመሆናቸው ስብአ ስገል ሲል መጽሀፍ ቅዱስ እንደሰየማቸው እነርሱም ጌታ አርባ ቀን ሞልቶት የእርግብ ጫጩቶቸን እንደ ኦሪቱ ሥርዓት ሊሰዋ በእመቤታችን እቅፍ ከመሄዱ በፊት መሆኑን እንረዳለን ሰብዓ ሰገል በቤተልሔም አግኝተውታልና ወደ ኢየሩሳሌም ሳይወርድ ገና ከአርባ ቀን በፊት ደርሰዋል ማቴ አንድምታ ወንጌል ዘማቴዎስ ወለደችው ሊ ሁለተኛው መረጃ ከጌታ ልደት በኋላ የሄሮድስ ስይጣናዊ ቁጣ እንደተቀጣጠለ ይኸውም የአይሁድ ንጉስ ወዴት ተወልዷል እያሉ ከምርጥ ጀግኖች ጋር የመጡትን ስብአ ሰገል ነገስታተ ፋርስን በድንጋጡ ያየው ፄሮድስ ከእነርሱ በተንኮልና በሚያባብል ቃል ስለ ተወለደው ንጉስ እየመረመረ ኮከቡ የታየበትን ዘመን በጥንቃቄ ከተረዳ በኋላ ሁለት አመት እንዳሆነ አወቀ ሰብአ ሰገልም በሁለት አመት ጊዜ ከሀገራቸው ተነስተው በኮከቡ እየተመሩ ብዙ እርቀትን ብዙ ጋሬጣን አልፈው ከምርጥ ጀግናቻቸው እና ጨዋዎች ጋር እየተመሙ መድረሳቸውን ተረዳ በዘመኑም ሄሮድስ ስልጣኑን ለማደላደል ሲል ከሮሜ መንግስት ጋር ሆኖ የአይሁድ ስልጣን ተጋሪዎቹን ሲዋጋ ሰንብቶ ኖሮ የእርሱም ተከታዮች ተራውም ህዝብ ጦርነት ለልችቷቸውና ጠንክርባቸው ነበርና «ከአለም ዳርቻ እኝኘህን ፃይለኞች የጠራ አኔን መች ያሰነብተኛል» ብሎ ተጨነቀ አሁን ብቃወመው እነኪህ ያጠፉናል ይገድሉናል ሲል ሲፈራ ሲተባ ቆይቶ እኔም እንድሰግድለት ካያችሁት በኋላ ንገሩኝ በማለት ዘይዶ ሊያስወግደው አቅዶ ነበር ነገር ግን ላይመጡ በቀሩበት ጊዜ እንደተሳለቁበት ተረድቶ ሰይጣናዊው ቁጣው ተቀጣጠለ በቪህም የጌታችን ስደት መጀመሩን በስደቱም ለ አመት ከ ወር በግብጽና በኢትዮጵያ መዘዋወሩን በዮሐሒአራይ « ላይ ተፅፎ እንረዳለን በቪህ የመፀሀና ቅዱስ ገፅ ንባብ ሚስጥሩ ሲፈታ ወንድ ልጅ የወለደችውንም ዘንዶው ተቆጥቶ ሊያጠፉ አሳደዳት ለጊዜው ፄሮድስ በቁሙ ግን ዲያቢሎስ የታላቁ የንስር ክንፍ ተሰጣት እያለ ሲዘረዝር የሄሮድስ ወታደሮች ጌታን ለመግደል የቤተልሔምን አውራጃ አንደበረበሩ ወደ ግብፅም መሔዱን ሰምተው እንደ ተከታተሉት የጌታ መላእክም በለሊት በህልሙ ለዮሴፍ እንደተገለፀ ከፊት እየመራ ከኋላ እየጋረደ እንደተሰደዱ ሲገልጽ ዘንዶውም በኋላዋ ታላቅ ጐርፍን አጐረፈ ሲል በቤተልሔም የፈሰሰውን ሺህ ህፃናት ደም ይገልፃል ከአባቡም ፊት ርቃ አንድ ዘመን ዘመናትም የዘመን አኩሌታ ወደ ምትመገብበት ወደ ሰፍራዋ ወደ በረፃ እንድትበር የታላቁ ንሥር ክንፍ ተስጣት በዚያም ቆየቸም ይለናል ሒ ጌታቸን የስደቱ ዘመን አልቆ ወደ ምድረ አስራኤል በመጣ ጊዜ በ አመቱ ወደ ቤተመቅደስ ገብቶ ክእናቱ ተለይቶ ለአራት ቀን የኦሪትን ሊቃውንት ሲጠይቅና ሲያስረዳቸው ሚስጢር ሲገልጥላቸውና ማንነቱን ይረዱ ዘንድ ሲያመለክታቸው ያለውን ታሪክ እናነባለን ሉቃ እና ሊቀ ካህናት መ ጌታቸን ጊዜው ደርሶ ወደ አለም የመጣበትና የድህነት ሥራ በአጆቹ ታምራት እያፀና በአፉ ትምህርት እያቀና የሚሰብክበት በግልጽ ለህዝብ የሚታይበት ስአት በደረሰች ጊዜ በይሁዳ ምድር ወደ ነበረው ወደ ዬርዳኖስ ባህር መጣ በዚያም የጌታን መንገድ እየጠረገ ህዝቡ ሁሉ ለወንጌል ትምህርት ልባናውን ያቀና ዝንድ የታዘዘው ንፁሁ ዮሐንስ መጥምቀ መለኮት ነበር ጌታም ወደ ዬርዳኖስ ባህር በመጣ ጊዜ እድሜው አመት ሆኖ ነበር ወንጌል ይህንን ሲያስረዳ «ኢየሱስም ሊያስተምር ሲጀምር አድሚው ሠላሳ አመት ሆኖ ነበር »ይላል ሉቃስ ሠ ጌታችን መጽሐኒታችን መላዋን እሥራኤልን ለ አመት ከ ወር ከሀገር ሀገር እየተዘዋወረ ያስተማረበት የድህነትና የምህረቱን ነገር ሊፈጽምልን ጊዜው ሲደርስ አዳም ሊቀጣ በሚገባው ቅጣት ካሳ እራሱን ስጥቶ በሞቱ ከሲኦል ውስጥ እና ከአጋንንት እግር በታች ተጠቅጥቀን እንኖር የነበርነውን የሰውን ልጆች በታላቅ ፃይል መንግስቱን የምንወርስበትን ከመከራ እና ከፍዳ ከሲኦል ነዛ የወጣንበትን ትንሳኤውን ሰጠን ይህም በመፅሀፍ ቅዱስ ተመዝገበአል ይህንን ዘመን በዋና ማስረጃነቱ በመያዝ ተያያዥ ታሪኮችን ደግሞ በማመሳከር በጌታችን ዘመን ከተነሱ የታሪክ ፀሀፊዎች ሥራ ጋር በማያያዝ ስለ ክርስቲያናዊው የዘመን አቆጣጠር ከብዙ በከፊልና በዝርዝር መናገር ያስችላል መፅሐፍ ቅዱስ ውስጥ ተመዝግቦ ለታሪክ ማነፃፀሪያ ከሆኑት አበይት ምልከታዎች መካከል ጥቂቱን ስንመለከት ወሳኝ የሆኑ ድንበሮችን በዘመን መስመር ላይ በማስቀመጥ የምንዘግበው ስለ ዘመን አቆጣጠር ከኢክርስቲያናዊው የአለም ታሪክ ሂደት ጋር በተለየ መልኩ ስሳለው ሁኔታ በይበልጥ እንድንገነዘብበት ነው ለምሳሌም ያህል የሚከተሉት ታሪካዊ ክንውኖች ስለ ክርስቲያናዊው ዘመን መቁጠሪያ ታሪካዊ ማመሳከሪያ በመሆን ፍንጭ ይሰጣሉ ሀ የጌታችን የስደት መልስ «ከሞተ ፄሮድስ» ጋር መያያዙ በሚገባ ተዘግቧል በወንጌለ ማቴኃ እንደተፃፈው ፄሮድስም ከሞተ በኋላ አነሆ የጌታ መልአክ በግብፅ ለዬሴፍ በሕልም ታይቶ የሕፃኑ ነፍስ የፈለጉት ሞተዋልና ተነሣ ሕፃኑን እናቱንም ይዘህ ወደ እስራኤል አገር ሂድ አለው» ይላል። ክዘመን አቆጣጠር እና የዘመን መስመር ዐር ዘበ ምን እንደሆነ እንረዳበታለን ምእራፍ ሰባት የምእራባውያን ዘመን አቆጣጠር አጭር ታሪካዊ አመጣጥ በአለም ላይ አሉ ከተባሉት ከቀደምት ዘመን መቁጠሪያዎች መካከል ግብፅ ሜሶጳጣሚያ ቻይና ህንድ ጃፓን እና የደቡብ እንዲሁም መካከለኛው አሜሪካ ስልጣኔዎች ተጠቃሽ ናቸው ከዚህ ጋር ሊደመር በማይችል መልኩ በጦር ሙያና አደረጃጀት ብቻ እየገነነ የሜዲትራኒያንን አለም ለማስገበር የቻለው የሮሜ ሥልጣኔ ግን ዘመን መቁጠሪያው ከባአድ አምልኮ አና ከወቅት መፈራረቅ ጋር የተያያዘ እጅግ ያልበሰለ ነበር በምአራቡ አለም አንኪን ጥንት ዛሬ ድረስ የስልጣኔ መስረታቸው አድርገው በመውሰድ የግሪክ ፀርአ እና የሮሜ ሥልጣኔ ላይ ሲመፃደቁ መስማት በጣም የተለመደ ነው ይህ ደግም የዘመን አቆጣጠር ሥርዓታቸውንም ጥንትነት ስንመረምር ከዚያው ተወራሸና ተመሳሳይ ከሆነ ጣኦት አምልኮ የፈለቀ በተረታዊ ትረካዎች የአየር ፀባይና የወቅት መፈራረቅ የሚገልፁበት ክፍል ያለው መሆኑንእንረዳለን ለምሳሌ ያህል «የአፖሎ ልጅ በፀሀይ ስረገላ ላይ ወጥቶ ፈረሶቹን መያዝ ስላልቻለ ዝቅ ብለው በጋለቡበት በረዶው ቀልጦ ደረቅ በረፃ በመሆኑ በድንጋጤ ወደ ላይ በጣም ከፍ ቢያደርጋቸው ወደ ላይ በመንጎዳቸው በሰሜት የአለም ክፍል በረዶ የተሸፈነ ሆነ» እያሉ የማያስተምሩት የጣኦት አምልኮ ሀይማኖት ነበራቸው የሮሜ ክዘመን መቁጠሪያ ከግሪክ ስልጣኔ የተወረስ ቢሆንም ቅሉ እንደ ዩልዮሳዊው ዘመን መቁጠሪያ እና አቆጣጠር ከ ቅድመ ልደት ክርስቶስ ጀምሮ ያለውን የሮሜ ከተማ ግንባታን እንደ ዘመን መቁጠሪያው መጀመሪያ ዐ ዐየ ርፎበ መጠቀም የጀመሩ ሲሆን ለብዙ ዘመናት ይህንኑ የዘመን መቁጠሪያ ይዘው ቆይተዋል ይህ የሮሜ ዝመን መቁጠሪያ በጨረቃ ኡደት ላይ የተመስረተና በአስር ወር በኋላም በ ወር የተከፋፈለ ነበር ይህን በተለያየ ወርና አምልኮ ጋር የተያያዘ ዘመን መቁጠሪያ አስመልክቶ በጥንት ጊዜ ከመካለኛው ምስራቅ ሮማውያት የወረሱትም ሊሆን እንደሚችል አንዳንድ ፍንጮች አ ምሳሌም ያህል በሮማውያን ስለ ከዋክብት ቆጠራ አስተማሪዎቹ ከቻላይዲያ ርከሕበሀ የመጡ በመሆናቸው ካላዲያንስ ወይም ቻላዲያንስ በመባል ይጠሩ እንደነበር እነርሱም ስለ ወቅቶች ስለ ከዋክብት አቀማመጥ ያስተምሯቸው እንደነበረ የተዘገበ ነው ኋላ ቀሩ የሮማውያን ጥንታዊ ዘመን አቆጣጠር ሌላው የሚታወቀው የመጀሪያው ወር የአመት መባቻው ክረምት ላይ መዋሉ ነው ይህ ወር ጃንዋሪ የሚለው አመጣጡ ሮማውያን በብርድ ወራት ከበር ደጅ የሚኖር መንፈስ አለ ብለው ከማመናቸው የተነሳ ጃነስ በህ ዐ ዐ ከዩ »ጺነ በማለት ከለየሙት ሀረግ የተገኘ ነው ይህ ሥረ መሰረቱ በጣኦት አምልኮ ላይ የተንጠላጠለ ተረትና የወቅት ቀመር ዛሬ ድረስ ዘልቆ እንደሚገኝ ማስተዋል ይቻላል በአብዛኛው የአለም ክፍል አዲስ አመት ተብሎ የሚታወቀው የፀደይ ወራት እንጂ ክረምት መግቢያ አይደለም ይህም በህንድ ቻይና በኢትዮጵያ በአስራኤል እና በግብፅ ተጠቃሽ ነው ይህንን የዘመን መቁጠሪያ ይዘው የዘለቁ ሮሜዎቹ በጁሊየስ ቂሳር አማካኝነት ዩልዮሳዊ ዘመን አቆጣጠርን በግብፃዊው ሊቅ በሶሴጅነስ ፎበጺዷዑ አማካኝነት የተሰራላቸው በመሆኑ ወደ ተለያየ የአለም ክፍል ይህንኑ የዘመን መቁጠሪያ በቅኝ ሲገዚቸው በነበሩ ህዝቦች ላይ ጭነውታል በመሆኑም ለቁዐዐ አመታት በባርነት ይገዚቸው የነበሩት እንግሊዛውያን የሮማውያኑን የዘመን መቁጠሪያ እንዳለ ቢወርሱም የጥንት የባዕድና የጣዖት አምልኮ ኋላቀር ዘመን አቆጣጠራቸውን አሾልከው ያገቡበት በመሆኑ ዛሬ ላይ ቆመን ስንመረምር በተጨባጭ ማስረጃ እናረጋግጣለን ለምሳሌ ያህል የአንግሊዝ አንግሎሳክስን ጐሳዎች ጦረኛ አማልክቶች ነበሩዋቸው በእነዚህም የያንዳንዲን ቀን ለእነርሱ ግብር የሰጡ በመሆኑ ቀኖቹ ሁሉ በስማቸው ተሰይሞአል ለምሳሌ ዐበ ሰኞ በጨረቃ ዉክ ዐ ቀን ሬጨ መ አስመልክቶ ለጨረቃ ጣኦት የተሰጠ ነበር ሀ ጺነ ማክስኞ ፐጻ ለሚባል ጣኦት ሃ አርቡ ለተሳኘ የጦር ጣአት ከህሆ ነ ደፃግሞ ሀሙስ ሆኖ ገከዐ ለሚባል ጠኦት የተለየ ሲሆን ቹቨር በመባል የሚታወቀው አርብ ለዚሁ በተለየ ቀን መስዋት የሚስሰውላት የሴት አማልክት መክበሪያ ሲሉ የለዩት በመሆን አገልግሏል ለኮከቡ አለመ ሰማይ ወይምሀበር ቅዳሜ ሲስየም የፀሀይ አምልኮን ደግሞ ለማመልከት ህሃ ዐ የሚለውን የህዚ መግለጫ ትርጉም ያለው ሆኖ የባፅድ አምልኮ የእምነት ታሪክ እንዳላቸው ፍንጭ ይሰጣል ይህንን ሁሉ ላስተዋለው የዛሬው ምዕራባዊ ዘመን አቆጣጠር ምን ያህል በስልጣኔ ያልበሰለ ማህበረሰብ የፈለቀና የተሰራ እንዲሁም ኢክርስቲያናዊ መሆኑን ማረጋገጥ አያዳግትም ኣዐበሰ ከበ ሃር ህለ እሀበበፎበ የርከርይ ህኪሄፎ ኳአ ዩ ምንም እንኪን ይህ የተረጋገጠ ቢሆንም አንደንድ ፀሀፊዎች ኦውሮፓውያኑ ታህሳስ ተከትለው ጌታ ከተወለደበት አመት ጀምሮ አዲስ አመት መሆን አለበት ብለው ጥርን አዲስ አመት አደረጉት የሚሉት ሀሳብ አለ ነገሩ ግን እስከ ዐዐ ኢኢድረስ በአስኮትለንድ እንዱሁም በእንግሊዝ እስከ ኢእ ድረስ አዲስ ዘመን በመጋቢት እብኗርከ ላይ ይውል ነበር። ከላይ ከተጠቀሱት ጊዜዎች ጀምሮ ወደ ጥር በሃ ተዘዋውርአል ይህ ሁናቴ ቀጥሎ በመጓዝ የጌታቸን ልደትን ሁሉ አልፎ የዘለቀው የዩልዮስ ዘመን መቁጠሪያና የሮሜ ቄሳሮች ጣኦት አምልኮና የባእድ አምልኮ ባህል በክርስትና ድል መንሳት አዲስ ምእራፍ ተለውጦ እንዲተካ አስገዳጅ ሁናቴ ተፈጠረ ነገሩ የሚጀምረው በቆስጠንጢኖሰ የክርስትና ሐይማኖትን ህጋዊነት በሚላኑ አዋጅ በእኤአ ላይ የማወጅ ሥራ ነው ቆስጠንጢኖስ ይህን መሰል ውሳኔ ሊያሳልፍ የቻለው በ ዓም ላይ ለስልጣን ተቀናቃኙ የነበረውን መምልኬ ጣኦት ማክሲመስ እንደ አሸዋ የበዛ ሰራዊት ይዞ ለጦርነት ሊገጥመው በቀረበ ጊዜ በተደረገለት ተአምር የተነሳ ወደ ክርስትና ሃይማኖት የመግባቱን ብፀአት ተክትሎ ነው ስለዚሁ ጉዳይ ታሪኩ ሲተረክ ይህን ይመስላል ቆሰጠንጢኖስ የክበበውን አደጋ ከተረዳ በኋላ ጭንቀትና ውጥረት ናላውን አዙረውት መድረሻ ያጣ ሲመስለው ወደ እናቱ እሌኒ ሀይማኖት አስተውሎ መፀለይ ጀመረ ለሊቱንም ታላቅ እራፅይ ህልም ተገለፀለት በሰማይ ላይ ብሩህ የብርፃን መስቀል በጦር ስራዊቱ ላይ እያበራ የእርሱም ጦር ፈረሰኞች እየፋነኑ ሲተሙ ጭንቀትና ፋርሃዛት ከአርሱ ሲርቅ ተስማው ታየውም ከመሰቀሉም ውስጥ ታላቅ ድምጽ ወጥቶ ይህንን ቃል ተናገረው በዚህ መስቀል ምልክትነት አነተ ታሸንፋለህ ሰበ ዊቱገ ልፎ ከዐር ነክዚርር በጠዋቱም ጦር ሰራዊቱን ስ ሁሉንም በቀይ ቀለም መስቀልን ምልክት በመላ አካላቸው እንዲያደርጉ አዘዘ በጦርነቱም ጠላቱ ሸሸቶ ሲጋልብ ከታይበር ወንዝ ገብቶ ስጥሞ ሞተ የዚህ ታሪክ መጨረሻው የአፄ ካሌብና እና የፊንሀስ ጠርነት ጋር በመመሳሰል የሚያስደንቅ ነው ሥዕል ቅዱስ ቆስጠንንጢኖስ ወልደ አሌኒ የተመለከተው እራዕይ የሚያሳይ የሆነ ሆኖ ከዚህ በኋላ ክርስትና እና ክርስቲያኖች እንደይነኩ ትዕዛዝ ወጣ ሮማዊው አለም ግን ክርስትናን በመንግስት ሀይማኖት ደረጃ ለመቀበል ገና የቴዎዶሲየስን አዋጅ በ እኤአ መጠበቅ ነበረበት ክርስትና በሮሜ ስልጣኔ ውስጥ ስር በሰደደቸበት ወቅት ይኽውም በኛው መቶ ክፍለ ዘመን ዲዮናሲዮስ ኤክሲጀስ የተሰኘ ጳጳስ ተነስቶ ከዛሬ ጀምሮ በክርስቲያናዊው ዘመን አቆጣጠር መቁጠር አለብን በማለት አዲስ መንፈሳዊ አዋጅን አወጀ በዚህም ምክንያት ለዐ አመታት አንድ ቀን እንኪን ወደ ኋላ መለስ ብለው ስለ ጌታ ልደት ስለ ዘመነ ፍዳ ህልፈት አና የዘመነ ምህረት መስጠት አስበው የማያውቁት የሮሜ ቄሳሮቸ የድሮውን የዩልዮስ ዘመን አቆጣጠር ክርሲቲያናዊ ለማስመሰል ተሯሯጡ ዲዮናስዮስም በግሌ ባጠናሁት ምርምር መሰረት ክርስቶስ የተወለደው ከሮሜ ጥንታዊ ግንባታ ተነስቶ ሲቆጠር ኛው አመት ላይ ነው ሲል ያመጣውን ሰሌት እንዲሁ ተቀብለው በዩልዮስ ዘመን አቆጣጠር ላይ በመለጠፍ ወደ ፊት ተጓዙ ውሎ ሲያድር ግን ኮከብ ቆጣሪዎቻቸውን የዘመኑን ቀንና የወቅቱን ነገር አጢነው ከምድር ወገብ አመት ስአት ብርሃን እና ሰአት ሌሊት ይረዝም የነበረው ማለትም ቀናት ጋር የማይሰተካከልና ቅድሚያ ያለው የዩጾልዮስ ዘመን መቁጠሪያ መሆኑን አስገንዝበው በአነርሱ ስሌት መሠረት የ ደቂቃና ሰኮንድ» ቅድሚያ በየአመቱ ተደማምሮ በዐዐዐ አመት ውስጥ ቀናት ሊደርስ እንደሚችልም አሳየ ይህንን ችግር ለመቅረፍ ፓፓ ግሪጐሪ አስራ ስምንተኛ ክስቶፈር ካልቪነስ የተሰኘ ኮከብ ቆጣሪውን በመያዝ በ ሰብሰባ አድርጐ በዘመናት አየተንከባለሉ የመጡትን አስር ትርፍ ቀናት በአንድ ለሊት ውስጥ ለማጥፋት ወስነ ይህንንም ጥቅምት ይውል የነበረውን በማግስቱ ይከበር የነበረውን «የቅዱስ ፍራንሲስ» በአል ሰው ከእንቅልፉ ሲነቃ በአዋጅ «ዛሬ ጥቅምት ሆኖአል» ተብሎ በዚህም አስር ቀን አንዲወድቅ አደረጉ ማለት ነው ይህ የተዛድሶ አካሄድ የጐርጐሪዮስ ዘመን አቆጣጠር በሚል አዲስ ሰያሜ ስለታወቀ በፊት የዩልዮስ ከዚያም «ክርስቲያናዊ» ቀጥሎም ዛሬ በመሻሻል ሂደት «ግሪጎሪያን ካላንደር» የተሰኘ ውን ዘመን መቁጠሪያ ሊጠቀሙ በቁ ምዕራባውያትኑ እንደለመዱት ዛሬም «የግሪጎሪያን» ዘመን መቁጠሪያ ችግር የሞላበት ነው ማለታቸውንም አላቋረጡም በአሁኑ ጥናት መሠረት የጐርጐሪዮስ በመን አቆጣጠር እንደ ፍራሽ አሁንም ታድሶ ወደ አለም አቀፋዊ ክዘመን አቆጣጠር መምጣት አለበት ይሉናል ይህም በሁለት መንገድ የተዘጋጀ ነው የመጀመሪያው አለም አቀፋዊ በበከበ ር የተስኘው ክዘመን መቁጠሪያ ወሮች ደግሣሞ ለዘመናት እንደፈለጉ ሲያድሱትና ያሉትና በ እና ዐ የሚዋዥቁት ወሮች ሁሉ በማድረግ አንድ ወጥ የሚያደርግ ሲሆን የአለም ካበ ርቭርበ የተሰኘው ዘመን መቁጠሪያ ደግሞ አንድ አመትን ፈፈ ይ አ ን እያንዳንዱ ወቅት ቀናት ብቻ ንድ ትርፍ ቀን የመጀመሪያው ወቅት የምትደመር ያለው ያደርገዋል ይላሉ አፍላ ዘሬን ሰዋ ከተዘጋጀ የቁየ ቢሆነም ኛው መቶ ው ዛሬ ድረስ በተግባር አልዋለም ምክንያቱ ለጡት የነበረውን ዘመን መቁጠሪያቸው ይህን የመሰ የሚያዩ ቢያመጠበት ያለፈውን አቆጣጠር የሚያዛባና ግር ስለሚያደርገው ወደ ስራ ይዘውት እንዳይገቡ ሲያር እንደ ቆፈን ወጥሮ ይዞአቸዋል ታዲያ የራጳ በብዙ ቸግር ጌቱ ፖማስል አንደተባለችው የመንደር ሴት ላ ብተቦ በጓዳቸው ባለው የዘመን መቁጠሪያ አተኩረው መሰራት ሲገባቸው ስለኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር ማን አስተያየት ስጡ አላቸው።