Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ያም ቢሆን ግን በዛሬው የካርታ ክለሳም ብንፄድ ሣባ የኢትዮጵያ ነች የተቀበረችውም በአሁኗ ኢትዮጵያ ግዛቶች ሠፍረው ሲኖሩና የቀድሞዎቹ ናፓታና መርዌ ቀርተው አክሱም ስትገን ደግሞ አክሱማውጡያኑ እነዚያን የራሳቸውን ዐገን በዓረብ አገር የሠፈሩትና ከቀድና ጀምር በዚያው አገር በነበሩት ህዝቦች መካከል የክርስትና እምነት ተከታዮችም አረማውያን የሚባሉትም በጋራ ይኖሩ ነበርና አይሁዶች ሩ በፋርስ ድጋፍ አማካኝነት ክርስቲያኖቹን በመጨፍጨፍ በማስቃየትና በመጨቆን አላኖር አሏቸው በወቅቱ የዓረብ አገር ደቡባዊ ክፍል አንደዛሬው አጠራር ሠሜን የመን ደቡብ የመን እየተባለ ሳይሆን የሚጠራው ሂማያሪት ሳባ ካታባን ሐድራሞት ሄራ እየተባሉ በየነገዳቸው በተሠየመው የግዛት ስም ሲሆን ከእነዚህ ውስጥም እንግለቫውያኑ ይበረክቱ ነበር የአፄ ቴዎድሮስ መሻት ደግሞ ስልጣኔ ነው ኢገጎዮጵያ አንድነት እኩልነት ሰላምና ስልጣእ አንዲኖራት ብቻ በመመኘትና ምችታቸውንም ተግባራዊ ለማድረግ ብዙ ድንጋይ ፈንትለዋል ሆኖም እነዚህ ሚሲዮኖች ከፍላጎታቸው አንዱንም ሊፈፊፅሙላቸው የቻሉ አልነበሩም በቪህም ተበሳጭተው ለአውሮፓውያኑ ያላቸው አመለካከት ተለወጠና የአውሮፓውያን ፃሳብ ስውር አይደለም አገር ለመያዝ ሲፈልጉ መጀመሪያ በንጌላዊ ተብሎ ሰላይ ይላካል ስላዩን ለመርዳት ቆንሲል ይሾማል ከዚያም የሰላይ ዘር ይበዛል ቆንሲሉንና ዝርያውን የሚጠብቅ ጦር ይከተላል እንዲህ ያሰ ነዝር በአገሬ እንዲካሔድ አልፊቅድም አኔ የዚንዱስታን ራጃ አይደለሁም ቆንሲል ከሚላክብኝ ይልቅ ጦር ቢላክብኝ እመርጣለሁ እስከማለት ደረሰ ነዘር ግን ከእንግሊዝ በኩል ጥሩ ትስፋ ጥለው ነበር። ቢፈቱሳቸውም እንኳ ኢትዮጵያን ለማሰልጠን እንቅስቃሴ እንደማይጀምሩ ከግልዕም በሳይ ግልፅ ነው ተዋግቶ መሸነፍም ይኖራል ሲሸነፉ ደግሞ የያዙትንም ማጣት ይናራል አፄ ምኒልክ በዕኑ የታተሙት በዐ ዓም ነበር ይሁን እንጂ ባለቤታቸው አቴጌ ጣይቱ የባለቤታቸውን ጅምር እንቅስቃሴ ለማስቀጠል ከመጣር ጎን ሰጎን ስልጣኑንም ወደራሣቸው ለመጠቅለል ይጥሩ ነበር ንጉሠ ነገስት ምነልክ ብዙ አገራዊ ተግባራቶችን ከውነው በተጠቀሠው ጊዜ ህመጮ አንደመበርታት ሲል ተከታዩን የኑዛዜ ቃል በማህተም እየታተመ በየግዛቱ ተሠራጨ በሻን ሜዳም ተነበበ ለ አመታት ያህል ነዳቬጡ በተዋጠላቸውና ባልተዋጠላቸው መካከል ፉክክሩ በረታ በተለይ ለልጅ እያሀሩ በሞግዚትነት በታጩት በራስ ተሠማ ናደውና በእቴጌ ጣይቱ መካከል እቴፄ ጣይቱ የወንድማቸውን የራሰ ወሌ ብጡል ልጅ የሆኑትን ራስ ጉግሣ ወሌንና ዘውዲቱ ምኒልክን ፀጋብቻ ከማስተሣሠር ጀምረው ተመሣሣይ ጥልፍልፎሽ በመፍጠር ከስልጣነ ላለሥገለል ሲሉ ብዙ ነገር አከናወኑ። እልዐበቋ ርንርዐፎርጩቦከር እኋርቪክፍ ያልኮከጠቪኩ በ ዲርክ። ኢሸከፍ ለጻህበ ኣቦርህዘ ከ ክክኋበ ርና ነህክኪ ከሀክክ ላክርኤክ በብ ዘዝዢክሦነ ቡ ከከዝኮ ክነ ሊለ ፎዌርፍኑ ዘክ ላእኣኔህክቨፎ ቨርኔ ፐጩጩኔ ከክርቹ ዜ ቪስከርዜፍ ህ ኬዝ ህህዚኪ ዝ ቨቨ ፍክ ከሀኔ ከዩ ቦቨቦ የነ የነርተዕስ ሮ ጀፎጀጄፎሄ ጅበሃርዕበከነሮበቋ ተዝኗርቫሃ ዐየ ፅቋቫሃ ዲዚፍሀጡ በይዛሃ ከፎበሰ ዐየ ከ።ዊበበሮ ፎፎቪኋኔ ኩፎ የፎበፎ ዩከ ነ ል በ በል ዩ ቪ የጥንት ፈርኦኖች ኢትዮጵያውያንን አስገበርን በማለት ፋንታ ምስኪኖችን አስገበርን ብለው ነበር።
የኢትዮጵያ የ ሺ ዓመት ታሪክ ከኖኅ እስከ ኢህአዴግ ፍስሐ ያዜ ካሣ አዲስ አበባ ድ መብቱ በሕግ የተጠበቀ ነው የመጀመሪያ ሕትመት ዓም ሁለተኛ ሕትመት ዓም ሶስተኛ ሕትመት ዓም አራተኛ ሕትመት ዓም መታስቢያነቱ ለክቡር አቶ ተክለፃድቅ መኩሪያ እና ለሌሎች ላለፉ ቀደምት ኢትዮጵያዊ የታሪክ ፀሐፍት ማስወሻነቴቱነ ለፍቅርተ ሁሴን አብዲ እና ለቤተሰቦቿ እንዲሁም ለዳዊት አወቀ እና ለቤተስቦቹ ይሁንልኝ ምስጋና ሰወር እታፈራሁ አበበ እና ለወት አለምነሽ ታከለ እንዲሁም አስቸጋሪውን የመተየብ ሥራ ያለመታከት ላከናወነችው ለወት ትዝታ ላቀዐ ምስጋናዬንም አክብሮቴንም ገሰጽኩ ሰአስተያየትም ከ ነርከኮ ፈንበሃ ርጻ ጳሠ ኒጋ ፍስ ማውጫ መግቢያ መገባቢያ ምድዕራፍ ኖኅ እና ኢትዮጵያ ዕራፍ የነገደ ካም ዘመነ መንግስት ከ አስከ ቅክ ምዕሩፍ ኢትዮጵያና ባቢሎን ሯዕራፍ አሮጌው ስልጣኔ ከኢትዮጵያ ወደ ግብፅ ሯዕራፍ የአጋዝያን ዘመነ መንግስት ምዕራፍ ሪ የኢትዮጵያ ትክክለኛ መጠሪያ ስም የአክሱም ኢትዮጵያና የኑብያ ኢትዮጵያ ልዩነትና አንድነት ምዕራፍ ኢትዮጵያ በታላቁ መፅፃፍ ሯዕራፍ የግብፅ ስልጣኔ የግብፅ ዓግሽት በኢትዮጵያ ሯዕራፍ ከንግስተ ሣባ እስከ ንጉስ ባዚን የነበሩት የኢትዮጵያ ነገስታት ዝርዝር ፎዕራፍ የንግስተ ሣባ ታሪክ ሯዕራፍ የቀዳማዊ ምኒልክ ዘመነ መንግስት ምፎዕሬፍ ከንጉስ ሐንድዮን እስክ ንጉስ ተዋስያኛ ምዕራፍ የኢትዮጵያ ግዛት በግብፅ ላይ በንጉስ ፒያንዚ ኛ ዘመነ መንግስት ፎዕራፍ የአክሱማይ ወረደ ፀሐይእና የካስታህ ሐን ድዮን ዘመነ መንግስት ፎዕራፍ የንጉስ ሻባካ ዘመነ መንግስት ዕራፍ የንግስት ኒካንታ ህንዳኬ ዘመነ መንግስት ምዕራፍ ምዕራፍ የንጉስ ቲፃርቃ ዘመነ መንግስት ዕራፍ የገጉስ ታንታሙን ዘመነ መንግስተ ምዕራፍ ፈ የመናገሻ ከተማ ለውጥ ከናፓታ ወደ መርዌ ዕሬፍ የንጉስ ናስቶስኔን ዘመነ መንግስት ምዕራፍ የንጉስ ሐንዲው አብራ በመነ መንግስት ምዕሬፍ የመርዌ መዳከም ጄዕራፍ የአክሉም እነሳስና አመሠራረት ጄፎዕራፍ የአክሱማውያን የኢትዮጵያውያንገ የፊደል አመጣጥ የአክሱማውያን ቀደምት አምልኮና የክርስትና ወደ ኢትዮጵያ መግባት ፎዕራፍ የአክሱማውያን ገንዘቦችና በላያቸው ላይ የሰፈረው ጽሁፍ ምዕራፍ የንጉስ ዒዛና እና ሲዛና የኣብርሃ ወ አዕባፃ ዘመነ መንግስት ሯዕራፍ የንጉስ እለዓሜዳ ዘመነ መንግስት ምዕራፍ የአፄ ካሌብ ዘመነ መንግስት ሯዕራፍ አፄ ገብረመስተል ዘመነ መንግስት የንጉስ አርማህ ኛ ዘመነ መንግስት ሯዕራፍ የእስልምና መስፋፋት ምዕራፍ የዮዲት ጉዲት ዝመነ መንግስት ድዕራፍ አክሱምና ዘአካባቢዋ የሚገኙ ቅርሶች ምዕራፍ የዛግዌ ስርወ መንግስት አመሠራረትና የመስራቹ የንጉስ መራ ተክለሐይማኖት ዘመነ መንግስት ሪ ምዕራፍ ከአፄ ጠጠውድም እስከ አዔ ይምርሐነ ክርስቶስ ዕራፍ የቅዱስ ሐርቤ ኛ ዘመነ መንግስት ዕራፍ የአፄ ላሊበላ ዘመነ መንግስት ዕራፍ የስልጣን ሽግግር ከሳስታ ወደ ሸዋ በአፄ ነአኩቶለአብ ዘመነ መንግስት ዕራፍ « የደቡብና የደቡብ ምስራቅ ማኅበረሰቦች ዴዕረሬፍ የሸዋ ነገስታት ዕራፍ የአፄ አምደጽዮን ዘመነ መንግስት ፎዕራፍ « የአፄ ሠይፈ አርዕድ ዘመነ መንግስት የአፄ ዳዊት ዘመነ መንግስት ምዕራፍ የአፄ ቴዎድሮስ ኛ ከመነ መንግስት ምዕራፍ የአፄ ይስሐቅ ዘመነ መንግስት ምዕራፍ የእፄ ዘርዓያዕቆብ ክመነ መንግስት ምዕራፍ የአፄ በአደ ማርያም ዘመነ መንግስት ድጅዕራፍ የአፄ እስክንድር ዘመነ መንግስት ምዕራፍ ቱርክ ፖርቹጋልና ኢትዮጵያ የአኣዔ ናኦድ ዘመነ መንግስት ዕራፍ የአዒ ልብነድንግል ዘመነ መንግስት ሯዕራፍ የግራኝ አህመድ የበላይነት ፎዕራፍ ፈ የአፄ ገላውዴዎስ ዘመነ መንግስት ፎዕራፍ የአፄ ሚናስ ዘመነ መንግስት ምዕራፍ የጎንደር ነገስታት ዘመን የአፄ ሠርፀድንግል መነ መንግስት ፎዕራፍ የአፄ ያዕቆብ ዘመነ መንግስት ምዕራፍ የአዔ ዘድንግል ዘመነ መንግስት ምዕራፍ የአዔ ሱስኒዮስ ከመነ መንግስት ሯጅዕራፍይ የአዔ ፋሲል ዘመነ መንግስት ም የአፄ ዮሐንስ ኦቦኛ ዘመነ መንግስት ድዕራፍ የአፄ እያሉ ኛ ዘመነ መንግስት ጅፎዕራፍ የአፄ ርጉም ተክለሐይማኖት ዘመነ መንግስት ምዕራፍ የአፄ ቴዎፍሎስ ዘመነ መንግስት የአዒ ዮስጦስ ዘመነ መንግስት ዕራፍ የአፄ ዳዊት ኛ ክመነ መንግስት ምዕራፍ የአከፄዔ በካፋ ዘመነ መንግስት የአፄ እያሱ ኛ በመነ መንግስት ምዕራፍ የአዔ ኢዮአስ ክመነ መንግስት ምዕራፍ የአፄ ዮሐንስ ኛ ዘመነ መንግስት ሯጅዕሪራፍ ሽ የአፄ ተክለሐይማኖት ኛ ዘመነ መንግስት የአዔ ስሎሞን ዘመነ መንግስት ድዕራፍ የኣፄ ተክለጌዎርጊስ ዘመነ መንግስት ምዕራፍ ዘመነ መሳፍንት ከትልቁ ራስ ዓሊ እስከ ትንሹ ራስ ዓሊ ሯዕራፍ የአፄ ቴምድሮስ ኛ ዘመነ መንግስት ምዕራፍ የአፄ ተክለጊዎርጊስ ኛ ዘመነ መንግስት የአፄ ዮሐንስ ኛ ዘመነ መንግስት ጄፎዕራፍ የአፄ ምኒልክ ኛ መነ መንግስት ዋቢ መፃሕፍት መግቢያ ከሳይንሁ አንፃር የዓለምና የህዝቦቷ ታሪክ የሚጀምረው ከሚሊዮናችና ከቢሊዮኖች አመታት በራት ነጦ ከመንፈሃዊ ተንታኔ አንፃር ደግሞ የዓለምና የሠው ልጆች ታሪክ የሚጀምረው ከአዳም መፈጠር በቷላ ነው ዘመነም ከክርስቶስ ልደት በፊት ዐዐ ዓመት ተብሎ ይሰላል። ዐ ትውልድ ይቀጠራል ብለናል ኛው ላሜህ ነው ስሰዚህ ከአዳም እስከ ላጫህ ድረስ አመታት አልፈዋል ከቢህ ዐንስጥም ኖኀ ከጥፋት ውፃ ሲተርፍ ዐዐ አመት ሞልቶታልና ህይወት እንደ አዲስ የቀጠለው ከ ትልክ ጀምሮ ነው ሃነ የመርከብ ስራውን ለማጠናቀቅ ዐቦ አመት ፈጅቶበታል ሀ አመት የሚያደርሀትም አሉ ሶስቱ ልጆቹ የተወለዱት ከጥፋት ውፃዛ በፊት ኖኅ የዐዐ አመት ጎልማሣ በነበረበት ጊዜ ስለሆነና የልጆቹ ጂስቶችም አብረው ወደ መርከበ ገቡ ስለተባለ ለአቅመ አዳም የደረህ ልዶት እንደነበሩ አንረዳለን ከጥፋት ውፃ ቢበኔላ ኖኅና ባለዜቱ እንዲሁም ሶስቱ ልጆቹ ከነሚስቶቻቸው ከመርከብ ሲዐጡ ሴም የዐ አመት ጉብል ወጣት ነበር ጠይም ልጁዱ ካም የዐ አመት ልጅ እግር ነበር ትንሹ ልጁ ያፌት የዐዐ አመት አምቦታቅላ እንደነበር ይታመናል ናኀ ከ ቅልክ እስከ ዐዐ ቅልክ ዴረስ ለ አመታት ያህል የቤተዞጡዙኩ አለቃ ሆኖ ኖረ መተዳደሪያውም ግብርና ነበር ከጥፋት ውዛ በኋላ ኖኅና ቤተሠዞቹ ምድርን ይሞሏት ዘንድ ፈጣሪ ስፈቅድም ሴምና ያፌት ሁለት አህተሮችን ይዘው ሲባኩ ናነ ባለቤቱንና አንድ ልጽን ካምን ይዞ እንደመጣ ነው የሚታምነዐ ይህም ሲባል መርከቧ እዚያኛው አራራት ተራራ አረፈች ብለው በሚያምኑ ሀሃናት ዝንድ ሲታሠብ ነው ወደፊት ባሉ ተከታታይ ምዕራፎች አንድ ድምዳሜ ላይ እስክንደርስ ይህንኑ እምነት ይዘን እንተጥላለነ ምክንያቱም ኖኀ ካምን ይኮ ወደዚህ ሊመጣ የሚትለውጡ መርከቧ በእስያ አራራት ተራራ ካረፈች ነው በኢትዮጵያፀፁኑ አራራት ተራራ ካረፈች ሃን ሴምዛ ያፌት ከቪቢህ ተመርቀው ተሽሸኝተፀ ካምና ናኀ አዚህ ሲቀሩ ልናይ ስለሥንክችል ነው ለማንኛውም ግን ለጊዜው ሴምና ያፈተን ትቶ ካምን ይዞ መሥ የሚለጡን ይዘን እንዓዝ ፍኀ በዚች አገር እየኖረ ሣለ ባለቤቱ እሜቴ አይከል ሞቱበት የሞቱትም ክጎንደር በስጉምፅራብ በኩል በምትገኘውና ከከተማው ኪሜ ርቀት ላይ ባለችው ጭልፓ ተብላ በምትጠራው ምድር ነበር ጭልጋ ወውስጥ እሜቴ አይከል የተቀበሩበት መቃብር እንደሆነ ፀሚታወጠቀውጦ ቦታ ላይም ትልቅ ዛፍ በቅሉበት እስክ ዛሬ ድረስ የቅማንት ብሔረሠቦች ሀዘሉታቸውን ያደርሠበታል የመቃብራቸው ሃውልትም ዛሬ ድረስ ጭልጋአይከል ጡስጥ ይገኛል በቪቢህ ታሪክ መነሻነትም የጭልጋ ዋና ከተማ በስማቸው አይከል ተብሎ እንደተህሠየመ ዛሬ ድረስ ይጠራል አቱ ዮፃንስ ወልደማርያም የዓለም ታሪክ በተሠኘውና በ ዓም በታተመው መፃህፋቸው በኢትዮጵያ የካም ልጆች ነገዶች ተከታትለው መንገሣቸውን ይገልሁና የቐማንት ብሔረሠብ ምንጭም ከካም መውረዱንና ተወራርሶ መቆየቱን ቅማንት የሚለው ቃል መሠረታዊ አመጣጡ ክም ኸንት ማለትም አንቶ ካም ከሚለው የመጣ እንደሆነ ይገልቄዓሉ በመሆኑም አእነቪህ በጭልጋ በአይከል እና በዙሪያው የሚኖሩ ህዝቦች የካምን ባህል እምነት ቋንቋ ዐ ሳይበርዙና ሣይከልሁ ይዘው ይገኛሉ የሀበት ቀናቸውም ቅዳሜ ነው ወደ ኖኅ ታሪክ ስንመሰስና ቀደም ሲል የጠቀስው የጎንደር ታሪክ የሚለው መፅዛና ደግሞ እንዲህ ይሰናል ኖኅ ባለቤቱ ከሞተችና ከቀበራት በኋላ የቀረችውን ጥቂት ዝመን ኖሮ እንደሁ አገላለፅ በዐ አመቱ አንደዚህመዕፃፍ በዐ አመቱ በአሁኗ የጎንደር ከተማ ሲሞት በመቃብሩ ላይ ምንጭ ፈልቆ በርካታ ሠዎችን ይፈውስ ነበር ከቪያም ሰኖኅ መታሠቢያ ይሆን ዘንድ አምላክ በቤተመንግስት አሣቦ የናኅ የመቃብር ፃውጡልት እንዲታነፅ ፈቀደ ይህም በኋለኛው ዝመን በንጉሥ ፋሲለደስ የታነሀው የፋሲል ግንብ ነው የፋሲል ግጉበን ታዓምራዊ አሠራር ዝመኑ ላይ ስንደርስ እናየዋለን ኖጎ ከ ቅልክ ለ አመታታ ቤተሠቡን ሲመራ በተመሣሣይ አገላለፅ ኢትዮጵያን ሲያስተዳድር ኖሮ ሲሞትም ልጁ ካም ተተክቶ ቤተሠቡንና አገሩን መምራት መግዛት ቀጠለ የናኀ ልጅ ካም ከ ቅልክ ጀምሮ ሲያስተዳድር ቁይቶ ሲሞት ልጁ ኩሽ ተተክቶ ከ ትለክ ድረስ የማስተዳደር ተግባ ሩን ተወጥቷል ከናኅ ሶስት ልጆች አንዱ የሆነው የካም ነገድ በአፍሪካ ምድር እየተባዛካና እየተስፋፋ ፄዲል ፐሊባል የቃል ከኪዳኑ ምልክት አብሮ ይነሣል የጥንቲ ኢትዮጵያ ትንሳኤ ታሪክ የሚል ርዕስ ያለውና በመሪ ራስ ኤኤም በላይ በ ዓም የተፃፈው መዕፅፃቸ ውስጥ እንዲህ የማል ነገር የተካተተ ሰሆን የታል ኪዳኑንና የቀስተደመናውን ሁኔታ ከሠንደቅ ዓላማችን ጋር አሥሣክሮ ከስረዳት ጎን ለጎን እነ ኖኀ ስለ ቆገጡት ምድርና ስለጠጡት ገን ቴ ውፃ ወዘተ የማስረዳት ብቃት ስላለው እንጠቀምበታለገ ሀዛፊው በደርግ ዘመን በጥንቷ የኢትዮጵያ መናገሻ ከተማ በደንጎላ በድንጋይ ሣጥን ውስጥ የተቀመጠና በኋለኛው ዘመን በሱባ ቋንቋ የተዓፈ ሠነድ አግኝተው ወደ አሜሪካ ወስደው እየዘገኑ በመተርጎም ከ በላይ ትልልት መዛላህናፍት ሊዕፉ የቻሉ ናቐው እናም ከጉዳያችን ጋር የሚሄደውን መርጠን ስናይ በዐዐዐ ዓዓ የኢትዮጵያን ግዛቶችና አፍሪካን በሙለ አስያን ጨምሮ ይገዛ የነበረው የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገስት ይገዛቸው ለነበሩ ህዝቦችና አገሮች ሁሉ መተዳደሪያ የሚሆናቸው ህግ ደንግጎ በሶስት ክፍል የተከፈሉና ፃያ ስምንት አንቀፆች ያሉት አዋጅ አውጥቶ በበራና ላይ ሸሱባ ቋንቋ ፊደል አዕፎ ለሁሉም እንዲታደል ኣድርባጓል በዚህ አዋጅ በአዋጁ ሶስተኛ ክፍል ስለሠንደቅ ዓላማ የተደነገገው እንዲህ ይላል። እንደ ፕር ላሏሶ ጥናት ኢትዮጵያ የግሏ ከሆኑ የተፈጥሮ ቅርሶቸ ውስጥ አፅም የማያበሠብሠ የአፈር አይነቶች የተፈጥሮ ድልድዮች ቱ ሽ ፀፃያማ ወራት ካመት አመት አረንጓዴ ለብሶ የሚታየጦ ልምላሜ ጤናማ የአየር ጠባይና ዓዩን የተፈጥሮ ዓናል ውዛፃዎች ነፋሻማ ኮረብታዎቿ አይን የሚማርኩና መንፈስን የሚመስጡ ሽለቆዎቿ ኢትዮጵያን የመልክዓ ምድር እንቆቅልሽ አድርሣዋታል ከራስ ደጀን ከፍተኛ ተራራ ጫፍ ጀምሮ ከባህር በታች እስከ ዳሉል የእሣተ ገሞራ አዘቅት መካከል የሚገኘው የመልክዓ ምድር ዝታዎቿ የአፍሪካ ቲቤት አኛ የዓሰም አንላሰንነ ጦይም የአፍሪካ ሲዌዊትክርላንድዴ አሠኝተዋታል የኢትዮጵያ ስምጥ ስለቀ ሐይቆች የልዩ ልዩ አአዋዛፍና የዱር አንስሳት መናህሪያዎች ናቸውጡ የአፍሪካ ጣራ ልክ ዘሚል ስም ያስጠሯሪትና እንደሠንሠለት የተቆላለፉ የህነሜንና ባሌ ተራራዎች የአፍሪካ የውፃዛ ምንጭ ወይም የምስራቅ አፍሪካ የዝናም መጋቢ አየተባለች በልምላሜ እንድትደነቅ አድርገዋታል የኢትዮጵያ ህዝብ አብይ መተዳደሪያ እርሻ ሲሆን በአፍሪካ አህጉር በቀንድ ኩበት ብዛት ተወዳዳሪ የማይገኝለት ምናልባትም በሬ ጠምዶ የማረስን ስልት ለሌሎች ያስተዋዋቀ ቀዳሚ ህዝብ እንደሆነ ይታመናል ለእርሻ ተስማሚ የሆነ ለም አፈር ልዩ ልዩ አዝርዕትን ለማብቀል ምቹ የሆነ የአየሮ ዐባይ የተለያዩ የከበሩ ማዕድናት የሚገኙባት ምድር ናት ገር ላጵሶ ዓፖ ለማንኛውም የእሜቴ አይከል የመቃብር ፃውልት በሱባ ቋንቋ ተፅፎ የተገኘው ዓዋጅና የአዋጁ ታላቶች የኖኅን ልጅ የካምን ባህል ይዘው በጭልጋ የሚኖሩ ብሔረሀቦች መኖር በየታሪከ ነገስቱ የነገዷ ካም ነገስታት ተዘርዝረጡ መገኘታቸው በአፍሪካ ምድር ተስፋፍተፀኑ ዛሬ ድረስ እየኖሩ ያሉት ህዝቦች የካም ልጅ በሆነው በኩሽ መጠራታቸዐ ወዘተ ግንቡ እንስሶቹ አእዋፍቱ እፅዋቱ ሁሉም ኖኅና ኢትዮጵያ ያላቸውን ቁርኝት ከመግለፅ ባለፈ ወደዚች ምድር ለመምጣቱ ጠቋሚ ወይም አረጋጋጭ ናቸው ምዕራፍ የነገደ ካም ዘመነ መንግስት ከ ቅልክ ተጥሎ የተዘረዘሩት ከኖህ በኋላ ነገደ ካም ነገስታት ተብለው የሚታወቁት ናቸው በጣም ጥቂት ቀደምት ፀፃፍት ከኖህ ጀምረው ዕዘረዝራሉ ጥቂቶች ከካም ጀምረው ይዘረዝራሉ ብዙዎች ከኩሻ ጀምረው ይዘረዝሪየዋል በጣም ብቡዎች ከሰብታህ ጀምረው ይዘረዝራሉ ከዚያ ዝቅ የሚል የለም ተዖፆ የነገስታቱ ስም በስልጣን ላይ የነገሱበት ዘመን የቆዩበት ጊዜ ከክልበፊት በዓመት ናህ ካም ከሽ ስብታ ኤሌክትሮን ነር አሜንገና ነህሴ ፀዚስ ታርም ዐ ሳባኛሶባናኖባ መዊ ሳፎሪድ » እስክንዲ ሆሀይስጥኦ ኣህያጥ አደጋስ « ባኬንደን መሊስ ማንቱራይ ሐቃቤ ራክሁድድሜ ሶቢ ህሆ በመጮ ሀ አዜጋን ፈርኦን ሱስሐል አቶሳኒዝ አሚን ዳዊዛ ኛ ራሚን ፀፃቲ መስልኔ ዋኔና ቀን ሏኦሪ ኛ ያሬድ ግርማ ዓም መኩሪያ ዓም ንታ ህሩይ ወልደ ስላሴ ከናህ በእላ ያሉት ተክከታቃይ ነገስታት የነገደ ካም ነገስታት በሚል ስያሜያቸው እየተፈራረቁ እስከ ሏኦሪ ኛ ድረስ ቀይተዋል ከነዚህ ነገስታቶቕ የግዛት መን ጀምሮ አሁን እስካለንበት ዘመን ድረስም በርከት ያሉ አጅት የገለስታቱቁ መቀመጫ ሀኘነፁ አገልግለዋል ረጅም ዘመን ባስቀሃበባቿው የኢትዮጵያ ታሪክ ዐወዑስጥ ሃነገስታቱ መቀመጫ ወይም ዋና ከቲሓማ የነበሩ ተብለው በውል ሇሜታዐቱና ተደጋግመፀ የሚጠሩት ቦታዎች ጥቂት ይምሀ እንጂ በርክት አድርገን ስዝረዝራቸው የሚከተሉትን ይመስላሉ ጎንደርጣና ማንኩሽ ቤንሻንጉል ውስጥ ቴብ ሳእላይ ግብዕ ናፓታ ደንጎላ በናፓታና በመርዌ መካከል የሳባ ከተማ መርዌ አትባራ አልፋ ገዳማ አፈረዋ ናት ወንድ በሽር ጣና ኤለፋንቲን ደቡባዊ ግብዕ መረብ ዘሰንዓ በስተምፅራብ ዛፋር ደቡባዊ ኢራቅ መቋድሾ ዳጋ እስጢፋኖስ ጣና የፃ ፃውዜን መጠራ ክስከስ አዶሊስ ግሎማክዳ ተሆንዶ ዛልአንበሳ አክሱም አክሱምና ጎሃፅዮን በጥምረት አክሱም ስቅንቅን አክሱም ሮሐ ለስታ ተጉለት ደብረ ብርፃን ሐረር የረር እነፍራዝ ጎርጎራ ጎመንጌ አዘዞ ጎንደር ደይብረታቦር መቅደላ ላስታ መተሌ እነጦጦ አዲስ አበባ ተብለው ሲዘረዘሩ አነዚህ ሁሉ ቦታዎች በተለያየ ዘመን የነገስታት ዞቀመጫ ሆነው ያገሰገሉ ሲሆን ዘዚህም የጥንቱን የኢትዮጵያ ግዛት ስፋት መረዳት አንችላለሰን ሁሉም ነገስታት በመረጠውና አመሠች በመስለው ቦታ ጮቀመጮጫጧርዑን ሲያኣኗርግም የየራሱ መነሻ ምክንያት ይናሂዋል ለምሳሌ ዣኀ በኢትዮጵያ ምድር ቅይቶ ሲሞትና ልጁ ካም ተተክሃ ሲመራ ናሮ ዘምተ በሏላ ልዱ ኩሽ ተተክቷል የኩሽ ልጅ ሠብታህ ደግሞ ዘአባቶቱ ምድር በኢትዮጵያ ንጉስ ሆኖ ከ ቅለ ኢገዮጵያን አስተዳድራል ንጉስ ሰብታህ አጠታላይ የሚገዛውን ምድር እየተኳዚረ እየጎበኘ በነበረሰት ጊዜ የዓባይን ወንዝ ሲቃኝ ጉዞውን ወደ ወንዙ መነሻ ያደርጋል ከምንጩ እንደደረሠም በአንድ ኮረብታ ላይ ድንኳን አስጉትክሎ አካባቢዐኑን ሲቃኝ የአካባቢው የተፈጥሮ ዐበት አጀፎግ አስደነቀው ይህም የተለያዩ ወዝዞች የሚገበሩለት የጣና ሣፃይቅ ለነሮው ተስማሚ እንደሚሆን በመንንበብ በጉብታዐ ሳይ ካለው አፈረዋናት ከተባለው ቦታ ላይ ሐጠይቁንና ወንዙን ሲመለከት እጅግ በመማረኩ በዚያዐኑ ቦታ በሮች የነበሩት ታላቅ ግንብ አስገንብቶ ጠንድ በሽር በሱ ሀኖመው ያሬድ ግርማ ዓም ሌሎች የተዘረክሩት ነገስታትም በየአውራጃው ተበታትኖ ተሰራጭቶ ይኖር የነበረውን ህዝብ ጠቅልለው ያስተዳድሩ የነበሩት ከቦታ ቦታ እየተዘዋወሩና በየጊዜው መቀመጫቸውን እየለዋጠጡ ነበር ነገር ግን በዋናነትና በሰፊው የሚታወቁት መናገሻዎች ናፓታ የሳባ ከተማ መርቄ አክሱም ላስታ ሸዋና ጎንደር ናቸው ይህም ሲሆን በጥንቱ ዘመን የቀድሞዋ ሠፊዋ ኢትዮጵያ አንድ ራሱን የቻለ አሐዳዊ መንግስት ነበራት ማለት ነው የተጠቀሱት ቦታዎችም የንጉሰ ነገስት መቀመጫ ሆነው ያገለገሉ እንጂ የንጉሶች አይደሉም በየቦታው ከንጉሠ ነገስቱ በታች የሆኑ የየግዛቱ ንጉሶች ይቦማሉ የበመናዊት ኢትዮጵያ የታሪክ አባት የሚባሉት ኘር ባህሩ ዘውዴ እውነተኛውን የኢትዮጵያ ታሪክ አጀማመር ለማወቅ የፅሁፍ መረጃዎች ብቻቸውን ብዙም አያራምዱንም ይላሉ በእርግጥም እንደዚያ ነው። ጠይቀን ቦታዎቹ ተዘርዝረውልናል የተጠቃቀሁት ቦታዎች በነገድ ስም የተሠየሙትን ጨምሮ በየጊዜው ስማቸው ሊለዋወጥ ይቻል እንጂ ወደ ጥንቲ ነብያ ኢትዮጵያም ሆነ ወደ አሁኗ ኢትዮጵያ እልፍ አላላም ኢትዮጵያ ከቋንቋ መደባለቅ በጊላ የፈለሙ የኩሽ ዘሮች የመሠረቷት አገር አለመሆኗን በዚህ እንረዳለን የካም ኩሽ ነገድ የአፍሪካውያን መሠረቶች መሆናቸው ይታወቃል እስካሁን ድረስ ባለው ጊዜ ማለትም ቋንቋ ከመደባለቁና የባቢሎት ግንብ ግንባታ ከመጀመሩ በፊት ከኪሁም ጋር ተያይዞ የሠዎች ፍልሠት ከመከሠቱ በፊት ወደ ኢትዮጵያ የመጣ ሠጡ ላይኖር መሆኑ ነው ስለዚህ በአነዚያ በመናት ጠደ ኢትዮጵያ የመጣ የኩሽ ዘር ክሌለ ለዘመናት ታምኖበት የመጣው የነገደ ካም የነገስታት ዝርዝር ስምና ገዙበት የተባለው ዘመንም ውድቅ ይሆናል ማለት ነው ይፄ ደግሞ ሙሉውን የኢትዮጵያን ታሪክ መናድ ይባላል ሰብታ ከኳክል በፊት ከ በኢትዮጵያ መነገው እየታወቀ ነገር ግን የኢትዮጵያ መስራች የሆኑት ነገደ ካም ኩሽ ከባቢሎነ ግንብ መፍረስ ጋር ተያይዞ ቋንቋ ሲደባለቅና የሠው ልጆች ሲበተነ ከመጡና ከሠፈሩ የባቢሎን ሙከራና ክሽፈት አንዲሁም የቋንቋ መደባለቅና የነገዶች ፍልሠት ከክልበፊት በ እና በ መካከል ነው ይህም ሲሆን አይደለም ከሰብታ ከ ባኬንደን መሊስ እንኳ ብንነሣ ልክ አይመጣም ስለዚህ ያሰጥርጥር በኢትዮጵያ ያንኑ አንድ ቋንቋ ይዞ የነበረ የነገደ ካም ኩሽ ህዝብ ነበረ ናምሩድ ከዚህ ገስግሶ ፄዶ አዚያው ፃያል ተብሎ እዚያው ተስፋፍቶ እዚያው ቀርቷል በትክክለኛፁ የመፅሃፍ ቅዱስ ያዘመን አቀጣጠር መሠረት የባቢሎን ግንብ ታሪክ ቅልክ መሆኑ ታውቋል ነገር ግን መፅፃፍ ቅዱስ ዝርዝር ነርችን መተንተን ስለማይጠበቅበት ዝመኑነ አልሠፈረም ይሁን እንጂ በምዕራፍ ዐ ከላይያየናቸውን የነገድ ተዋረዶች እንደየወገኑ ከዘረዘረልን በኋላ ነው ዝቅ ብሎ በምዕፅራፍ ስለባቢሎን የሚተርክከልን የባቢሎነ ስራ ወይም ሴራ በምዕራፍ ከሠፈረ ደግሞ የዘመን ተዋረዱን እንደጠበቀ በቀላሉ እንረዳለን ይህ በእንዲህ እንዳለ በፍልሠት መጡ ልንል ብንችል እንኳን ከወዲያኛው አገር ወደዚህኛው አገራችን ፈልሶ የመጣ የነገደ ካም ኩሽ ዘር የለም ግብፅን ያለፈ የለም ፈልሶ የመጣው ዐደፊት እንደምናገኘው የሴም ዘር እንጂ የኩሽ ዘር የሜል በየትኛውም የታሪክ ሠነድ ተፈልጎ አይገኝም ነገር ግን ተስፋፍቷል ከሌላው ጋር ተዋልጻል ተዳዮላል ተቀላቅሏል ይሄ አንዱ ነው። ሸለቶቆዎቹ ውስጥ የሚገኙትን ህዝቦች በአንድ መንግስት ጥላ ስር እንዲዋፃዱ የናይል ወንዝ አስተዋዕኦ ማድረጉን ፀሃፍት ሁሉ በአንድ ድምፅ ይስማሙበታል ኢትዮጵያውያን ከግብፅ ጋር ስሰነበራቸው ግንኙነት ፄሮዱተስ ልዩ ጥናት ከማድረጉም በሳይ ዲሞክሪቲየስ የተባለው የግሪክ ፈላስፋም እስክ መርዌ ድረስ ተጉዞ ፃዩርግላፊ ስለሚባለው ስዕላዊ ራደል አጥንቶ የምርምር ዘገባውን አቅርቧል አርሱ እንዲህ ይሳል ኢትዮጵያውያን የስልጣኔ እርሾ ስለሰጧቸው ግብፃውያን የኢትዮጵያውያን ውለታ አለባቸው ከክልብፊት ሺ አመታት ቀደም ብሎ በናይል ዐጠንዝ ሸለቆ ይኖ የነበሩ የተለያየ እምነት አስተሣሠብና ባህል የነበራቸጡ ህገቦች በአንድ የዝክር መንግስት ሲኖሩ ክሌሎች በገጠር መንግስት ከሚተዳደሩ ህዝቦች ጋር ተጣምረው አንድ ሌላ ላቅ ያለ መንግስት ማቋቋም ነበረባቸው እነዚህም መንሣስታት ከሌሎች ጋር በመዋዛድ በጊዜ ሂደት የላይኛውና የታችኛው ግብዕ በሚል ስያሜ የሚጠሩ ሁለት መንግስታትን መፍጠር ቻሉ በቀደመው ዘመን ጥቁር ነብያንስ የተባሉት ኢትዮጵያውያን አርጌውን ስልጣኔ በግብፅ ከመሠረቱ በቷላ ነው ከመካከለኛው ምስራቅ አጎራባች አገሮች የመጡ ነገዶች ተባበረው በኋለኛው ዘመን የተባበረ መንግስት መሥስረት የቻሉትና እየገነነ የፄዱት ፈርኦን ማለት የተባበረ ወይም ማብብበር ማለት ነው በእነሀሠ ቷንቋ ከላይ የተበነቀሠውው መሥፅፃፍ በጥንት ጊዜ የናይል ፈሠስ ሸለቆ የሠጀመሪያው የስልጣኔ አንቀልባ ሆኖ ያገለገለ ምድር ነው በዚህ በለሙ የናይል ሽለቀዋ አካባቢ የሠፈሩ አያሌ ጎሣዎች ነበሩ ይህም ዘመኑ ከሲ አመት በፊት ነበር እነዚህም ጎሣዎች ኑሮዋቸውን በዚህ ሸለቆ አካባቢ በማድረግ አንድ ላይ ሆነው መቀመጥ ደመሩ በዚያ ዘመን በዚህ አካባቢ የሚገኙ የነበሩ ነገስታት አካባቢውን በአጠቃላይ ለመግዛት ፍላጎት ስለነበራቸው በመካከላቸው ጦርነት ያካሂዱ ነበር እነዚህም ጎሣዎች ነገደ ኩሽ የሚባሉት ኢትዮጵያውያን ነበሩ ይለናል ወደሌላው የመረጃ ምንጫችን ስናልፍ የ ዓምቱ የተክለፃድቅ መኩሪያ የኢትዮጵያ ታሪክ ነብያ ናፓታ መርዌ ኛ መፅፃፍ በምዕራፍ እንዲህ የሚል ዛተታ አናገኛለን የታሪክ አባት የሚባለው ስመጥሩው ፄሮዱተስ ወደ ግብፅ መጥቶ ዐባይንም ጎብኝቶ በባፈው የታሪክ መፃህፍ እንደዚሁም ዲዮዶር የሚባለው የሮማ ፀዛሪፊ ከግብፅ በፊት ስልጡንና ገናና የነበረችው ኢትዮጵያ መሆኗን ህዝቦቿም ደግ አንግዳ ተቀባይ ሠሳማዊ በጦርነት ጊዜ ጀግና ጎበዝ መሆናቸውን እያጋነነ ፅፈዋል ኢትዮጵያም በአገር በጂዎሥግራፊ አቀማመጧ ከፍተኛ ላዕላይ ግብፅ ግን ወደ ታች ታህታይ ስለሆነች ዓባይም ከላይ ከኢትዮጵያ ወደ ታች ወደ ግብዕ እየፈሠሠ እንደሚያጠጣት አፈርም እያቀበለ አንደሚመግባት እንደዚሁ እንደውፃው አወራረድ ስልጣኔን ለግብፅ መጀመሪያ የሠጠች ኢትዮጵያ መሆንዋን እነዚሁ የታወቁት የጥንት ፀፃፊዎች አነሠንም የተከተሉት ሁሉ አስፋፍተው ፅፈዋል በኋሳ ግን ግብፅ ደግሞ ከኢትዮጵያ ያገኘችውን ስልጣኔ ይበልጥ አስፋፍታ እንደገና የኛውና የኛው ዳይናስቲ ነገስታት ኢትዮጵያን መልሠው እንደገዙ ከዚያ ወዲህ ደግሞ ኢትዮጵያውያኖች አይለው እንደገና ግብፅን ይዘው የኛውን ዳይናስቲ እንደመሠረቱና እንደገቡ ተዕፏል ዕሱናል አንድ ሌላ ተቃራኒ መነሻ እንጨምር የዴቪድ ላምብ ፐከ ል በነብዩ እያሠ አረቦችና አስራኤል ተብሎ ተተርጉሟል በግብፅ ምድር ዘጋዛ የሚገኙት ፒራሚዶች ከመሠራታቸው አንድ ሺ አመት ቀደም ብሎ በ ቅልክ ወደ አረቢያ በመምጣት የተዳቀለውና የተዋሃደው ህዝብ በተከታታይ በቡድን በቡድን አየፈለሠሁ ከሠላጤው ምድር በመውጣት እንደ አዲስ ዘር ወደ ሰሜን ሠፈሩ። ዉከ ኮዉበፎ ጥናታዊ መፃህፋቸው እኤአ በ ያሠፈሩት ነው ዲሞክሪቲየስንና ፄሮዱተስን እንዲሁም ሆሜርን ይጠቅሣሉ ጥቁር ነብያንስ በላይኛው ግብፅ መንግስታቸውን መስርተው በነበረ ጊዜ በጨረቃ ዘመን ሲ ቅልክ የመካከለኛው ምስራቅ ቅልቅል ጎሣዎች በታችኛው ግብዕ መስፈር ጀመሩ በየነገዳቸው እየተመሩ የበርፃ እንስሶችን ያረቡ ነበር ምናልባትም በቷላ የቴምር ዛፎችን በአእንስሶቻቸው እየለወጡ እየገቡ ክሳይኛኞቹ ጋር ሣይስማመ አይቀርም የመጀመሪያው ግብር ታችኛቹ ገባሪ ላይኛቹ አስገባሪ ሆነው የተጀመረው በዚያን ጊዜ ይመስላል ነብያንሶችምየኑብያ ኢትዮጵያውያን ወረድ እያሉ ምርታቸውን ያዩ እንደነበር በብዙ ተዕፏል በአርግጥ አንድ አይደሉም አማልክቶቻቸው የታችኞቹ ጥጁኮርማ ነበር የላይኞቹ ብዙ አይነት ነበር አሞራና እባብ ይዘዐተራል ኒል ዓባይ የጋራ አምላካቸው እንዲሆንም ተስማምተው ነበር ይባለል ይሉናል ካየናቸው ሀተታዎች የምንረዳው የመጀመሪያዎቹ የኑብያ ኢትዮጵያውያን ከዛሬው ኢትዮጵያ አልፈው እስከ ላዕላይ ግብዕ ግዛታቸውን አስፍተው ሲኖሩ ከመካከለኛው ምስራቅ አገሮች በየራሣቸው ነገድ አየተመሩ ልዩ ልዩ ግዛቶች ሳይ ህዝቦች ሲሠፍሩ የጊለኛዋን ስልጡን ግብፅን የመሠረቷት ነገዶችም ወደ ጋዛ እና ወደ ላሣ እየተጠጉ በመጨረሻም በታህታይ ግብዕ መምፊስ እንደሠፈሩና የአማልክት መቅደሣቸውን በመምፊስ ሠርተው ባልሠለጠነ የጎሣ አለቃ ሲመሩ አንደቶዩና የላዕሳይ ግብፅ መስራቾች በቴብ የአማልክታቸውን መቅደስ አቋቁመው በዓባይ ላይ የበላይነትን ይዘው መጤዎቹን ሲያስገብሩ እንደቆዩ ታችኞቹ አላይኞቹ ግብርናን እንደተማሩ እየቆዩ ሲሜፄዱም ከጥገኝነት ለመሳቀቅ መሠልጠን እንዳለባቸው በመረዳት ለዚህም የአካባቢው ትንንሽ መንግስታት መተባበር እንደሚኖርባቸው በመገንዘብና ተግባራዊ በማድረግ ላዕላይ ግብፅን መጠቅለል መቻላቸውን ነው ከድንጋይ ዘመን ወደ ወርቅ ዘመን እስኪሸጋገሩ ድረስ ብርቱ ሆነው መደራጀታቸውንም በቀላሉ እንረዳለን ቀደም ሲል ኢትዮጵያዊ ነገስታት ግብፅን ገዝተዋል የሜል ነገር አይተናል ይህ ሲባል ግን በዳይናስቲ ከሚሠላው ውስጥ የሚካተት አይደለም የመጀመሪያው ዳይናስቲ እና የመጀመሪያው ፈርኦን ፍፁም ተደራጅቶ ከመመስረቱ በፊት የነበሩ ታሪኮች ናቸው እነዚህን ሁለት የግብፅ መንግስታት ተብለው በሳይና በታች የተከፈሉትን ጥቂት ፀፃፍት ሁለቱ ተባብረው ታላቋን ግብዕ መሠረቱ ይሉናል ነገር ግን የበርካቶች አገሳለፅ ከዚህ የተለየ ሲሆን ይኸውም ታችኞች በራሣቸው ላይና ታች ሠሜንና ደቡብ በሜል የተከፋፈለ አሠፋፈር ሠፍረው በባሳባቶቻቸው ሲመሩ አንደኖሩና ዋናው የበሳይ ንጉሠነገስትና አስገባሪያቸው የሳዕላዩ ግብፅ የጥቁር ኑብያንሱ ነባር መንግስት የነበረ መሆኑን ነው እነዚያን ባላሳቶች አስተባብሮ ነው ማኔስ የተባለው የመጀመሪያው ንጉስ የግብፅን መንግስት ለመመስረት የቻለው ግብፆች በአንድ በተባበረ መንግስት ከተጠቀለሉ በኋላ ነው ተደራጅተውና አይለው ኢትዮጵያውያንን ከላዕላይ ግብዕ ከቴብ በሃይል ያባረሩዋቸውና ነዓ መንግስት መሥስርተው ታላቅ መባል የጀመሩት ማኔስ የመጀመሪያውን መንግስት መስርቶ ንኀጉስ የሆነበትን ጊዜ የግብፅን ጥንታዊ የፃዩሮግላፊ ፅሁፍ በመተርጎም የታወቁት ጆሴፍ ፍላቭየስ ማኔቶን ሻምፖሊዮን ሙሴ ማርዮት ወደ ቅልክሕ ሺ ዓመት ሲያደርውት ቀይተው ነበርሪ በመጨረሻ አሜሪካዊው ሚስተር ብሪስትድ ጠለቅ ያለ ምርምር አድርጎ ቅልክ ዐ አደረገው በመጨረሻው መጨረሻ ስቴይንዶርፍ የተባሰው የጀርመን ሲቅ የጨረቃውን የዓመት አቆጣጠር ቀኑን እናየዐፃይ አቆጣጠሩን ግኝት ቀን ከ ሠዓቱንአመሣክሮ ቅልክ ዐዐ ዓመት ላይ ወሠዓው ቫዛሬ ድረስ እዚህ ላይ እንደቆመ ይገኛል ስለዚህ ከግማሽ ሚሊኒየም በላይ በሆነ እድሜ የተባዛው የነገድ ካም ህዝብ አሮጌውን ስልጣኔ በላዕላይ ግብፅ መስርቶ ነበር ማለት ነው አሮጌውን ስልጣኔ በዐባይ የተቀበሉት የኋለኞቹ የታህታይ ግብፅ መስራቾች ደግሞ አሮጌውን አድሠው በፃይል ላዕላይ ግብዕንም ሲጠቀልሉ የአሮጌው መስራቾች ወደ ኑብያ ኢትዮጵያ ማለትም ወደ ናፓታ ተሸጋሸገዋል ናፓታ የኢትዮጵያ የመናገሻ ከተማ የሆነችው ለመጀመሪያ ጌዜ ቅልክ ዐዐ ላይ እንደሆነ በሂዩሮግላፊ ዕሁፍ ያለአንዳች አወዛጋቢ ሁኔታ የተረጋገጠ ነው ምናልባት የውጪ አገር ዐፃፍት ዐዐ ር ብለው ስለዓፉትና የአገር ውስጥ ፃፃፍትም በተመሣሣይ ዐዐ ቅልክ ብለው በመፃፋቸው በዘመናችን አቁጣጠር የ ወይም የ አመት ልዩነት ካልኖረ በቀር ትክክለኛዉ ጊዜ የተጠቀሠው ነው ከዚህ ዘመን በፊት ግን ቴብ መናገሻቸው ነበረች የመጀመሪያው ፈርኦን እነዚያን ሁሉ ነገዶች አደራጅቶ ኢትዮጵያውያኑን ከቴብ አባረረ ስለዚሀ ወደ ናፓታ መጡ። ል ቅርፅ የሚል ስያሜ ሠጥተው ከዚያው ከስፅል ያልወጣ ፊደል ቁጥራሻቸዐውን በርክት አድርገፀዐ አሣደተት ሃብፆች ሺ ዓመት ላይ ዒዮራቲኩየዮጐሣሃውስት ፊደል አሱና አሁንም አሣደጉት በጥቅሉ ከሲ ሲ ዓመት ቅልክ በቤተመንግስትና በካህናት አለቆች ብቻ ይታወቅ የነበረውን ስዕላዊ ፊደል ሰአዓፃፍ እንዲመች ሆኖ ነገር ግን ያው ስፅልነቱን ሣይሰቅ አሰከነሠሥሴ ሠፀነሣት ድረስ ቆይቶ ወደፊት ታሪኩን እንደምናገኘሁ በመጨረሻ በነብያ ኢትዮጵያ በናፓታ ዋይቶ በነገሠው በቲፃርቃ ጊዜ ዲሞቲኩየህዝብ ፊደል ተብሉ ተሻበሉ ይሠራበት ጀመር ይህ ኢትዮጵያዊ ንጉስ ሣግብፅንም ሊቢያንም መካክለኛበኑ ምስራቅንም የገዛ ንጉስ ነበርዓ ዲሞቲክን በደንብ እንዲስፋፋ አድርጎ ነበር በኋላ ላይ ታላቁ አስክንድር ታላቅ ተብሎ ግብፅን ሲይዝ የግሪኩና የዲሞቱኩ ተቀላቅሎ ኮፕት የሚባለው ፊደል ይሠራበት ጀመር ይህም ቅልክ ዐ ላይ ተጀምር ለሲ አመታታ ያህል ቀቁየና በዐዐ ዓሥህረት ከአስልምና መፈጠር በላ ኀብፅ ዘዐረቦች ስትያዝ የአርበኛ ፊደልና ጽሁፍ ተተካ ዘነብያና በግብፅ ፀንቶ ቀረ ወደነጥባችን ስንመጣ በዓነቱ በፓፒረስበልጥ ብራና ይፃፍ የነበረው ስዕፅላዊዑ ፊደል ምንም እንኳ ለብዙ ሲ ዓመታት ተለዋበዛክ ቢባልም መነሻውንም ይዘቱንም እምብዛም አልለወጠም ከጥቲት መክከረባበት በስተቀር አጮ ይቁየንና ግን ፊደላቱ ሁሉ መሥነገጩ የተባሱት ከግብፅ ከግሪክ እልፍ ሲል ባቢሉን እነዚህ አገራት ቀደምት ታላላቅ መንግስታት የተመሠረተባቸጡ አገራት ናቸውጦ እነዚህ ሁሉ አገራት ቋንቋ ከመደባለቁ በፊት ያንኑ አንድ ቋንቋ የያዘ ህዝብ የሠፈረባቸው ናቸው እነዚህ ሁሉ አገራት ከኢትዮጵያ በፄዱ ጥቱር ህዝቦች የተመሠረቱ ናችው አነዚህ ሁሉ አገሪት ከቋንቋ መደባለትና ከህዝብ ብተና ጋር በተያያዝ ልዩ ልዩ በተለይ የሴሥ ነገዶች ፄደው የታጠእቀባፐው አገራት ናቸ ታላላቅና አዳዲስ መንግስት መስርተው ከመግነናቸው በፊት ግን ነገደ ዛም ኩሽ በጣም ያልሠለጠነና አሮጌ ስልጣኔ የሚባለውን መስርተዋል የገጠር መንግስት የሜባለውን አቋቁመዋል ፊደልንም ሣይቀር መስርተዋል ቀደም ሲል በመግባቢያችን ላይ ካካተትናቸው የልዩ ልዩ ፀፃፍት ሃተታዎች ውስጥ የዶክተር ተወልደ ትኩዕን መፃህፍ ጠቅሠን እንዲህ ሲሉ አንብበን አንደነበር የሚታወስ ነው የካም ዘሮች ያልሠፈሩበት ቦታ አልነበረም ሔሮዱተስ የግሪክ ቀደምት ነዋሪዎች የካም ዝርች ነበሩ ብሏል የሚል ነገር አይተን ነበሮ ስንቅጥል የጥንት ግብፃውያን ስልጣኔ የነጮች ስልጣኔ አንዳልሆነ የሜከራከሩ ወገኖች የሲፊኒክስን ዛውልት ፊት ማየት በቂ ነዑው ይላሉ ያ ፊት ደግሞ የጥቁር ፊት ነው አሜሪካ በሚገኘው አፍሮ ሴንተሪዝም ማዕከል እንዳውም በግሪካዊነት የሚታወቁት ሶቅራጠስ ሆሜር የቂሣቡ ሊቅ ፓይታጎረስና ኢኩሊድ ሁሉ ጥቁሮች እንደነበሩ ያስረዳሉ በስነ ፅሁፍ ረገድም ቢሆን የግዕዝ ሳብፅ ፊደላት የተለየ ድምፅ ተሠጥቲቸው በቁማቸው ከኢትዮጵያ ፊደላት የተቀዱ ዛቸው ይህ በተጠየቅ ወይም በሎጂክ ያለ አውነታ ነው እንደዚሁም በዚህ በኢትዮጵያችን ላላው ሃይልና ለተሠሩት ትልልቅ ስራዎች ተጠያቂ የሆነ ትውልድ ነበረ አለም ይናራልም ይህ እሣተ ነበልባል ትውልድ ነው ጥበብንና አውቀትን ከመጀመሪያው ጀምር ለዓለም ህዝብ በግብዕ አድርጎ ወደ ግሪክ በመላክ የታላቅ ስልጣኔ ባሰቤት አስማተሪና መሪ የሆነው የሚል ነገር እናደምጣለን ወይም እናነባለነ ይህ ስለተባለ ብቻ ሣይሆን የመጀመሪያዐን ስዕላዊ ፊደልን ጥቁር ነብያንስ ባሠራትችው መቅደሶች ላይ ቤት የሚል ዛሬ የፊደል ርዕ ያለው ፅሁፍ ክግብፅ ምስረታ በፊት ተዕፎበት የነበረ በቁፋሮ ተገኝቷል አንባብያን ከመዕፃፍ ቅዱሠ ወጥቶ የተዘረዘረውን የካም ኩሽ ነገድን መለስ ብላችሁ ብታዩ ታሪካችን ፍሠቱን ጠበቆ ከላአሳይ ደ ታህታይ መዓጻሀዛን በቀላሱ ታረጋግጣላችሁ አላለሁ ግልጽ ነው ፈገግም ያሠኛል የኖኅ መርከብ በጣናውበኢትዮጵያው አራራት ተራራ አረፈች ማንም እረፍፋፍፐ ሊለኝ አይችልም እዚህ ላይ ብትሉኝም አላርፍም ተግባብተን እንደመጣነው እዚህኛው ትረነ እዚያኛው ትረፍ በታሪካኙን ላይ ቀንጣት ተፅአኖ አያሳድርም አንባብያን በመሠላችሁ ልትዐስነ ትችላላችሁ ምክንያቱም ከሶስት ነገር አያልፍም ታሪከ ዋናው የጥፋት ውዛ መከሀቱን አለመካድ እንጂ መስማማታችን አይተርም ለነገሩ በሣይንስም በቅዱስ ቁርዓንም በመፅፃፍ ቅዱስም ተረጋግጧል ስለዚህ ኛ ከጥፋት ው በጊላ የኖኅ መርክብ በአርማንያጡ አራራት ኮጐራራ አርፋ ኖኅና ቤተሀቹ ሲተርፉ ሴምንና ያፌትን ትቶ ወደ ኢትዮጵያ ካምን ይዞ መጥረል ሁለቱ ልጆቹ አውሮፓንና እስያን ይበው ሲስፋፉ አንደኛው ልጁ ካም በአፍሪካ ተስፋፍቷል የካም ልጆች እስከ ነብያ ድረስ አልፈው ሔደው ፃያላን ሆነዋል ። ከዚያ ወደ ዋናው ተዳይ እናልፋለን ዛሬ በአንድ ኢትዮጵያና በኢትዮጵያዊ ስም የሚታወቀው የአገራችንና የህዝቦቿየነገዶቿ ስያሜ የቀድሞ መጠሪያዎች በርካታ ነበሩ በኦሪት ዘፍጥረት እንደተቀመጠው የኖህ ልጆች ሴም ካም ያፌት መሆናቸውን የካም ልጆች ኩሽ ሚዕራይም ፋጥ ከነዓን መሆዓቸውን እንደሚገልፀው የኩሽም ዝር ተራብተውና በርክተው ከዛሬው ሠዳን ጀምሮ እስከኤርትራ ባህር ድረስ ያሰውን አገር ይዘዐኑ ይኖሩ ነበር ስለዚህም ቅልክ ከ ዓመታት መካከል ካሉት ጊዜያቶች ጀምሮ ግብፆች በሐውልታቸውና በፓፒረስበልጥ ብራና ፅሁፋቸው ላይ እንደፃፉት ኢትዮጵያን ብዙ ጌዜ የኩሽ አገር አንዳንድ ጊዜ የፐንት አገር እያሉ ይጠሩት ነበር ኩሽ ሲሉ ያው የነገድ አባትን ስያሜና የዘሮቹን መኖሪያ ምድር መሠረት አድርገው ነው አባ ጋስፖረኒ ደግሞ ፋጥ የሚለውን ጵጥ ካሉ በኋላ ቱንት አሉት ይሉናል አንዳንድ ጌዜም የደቡብ ምድር ወይም የነህሴ አገር እያሉ ሲጠሩት ኖረዋል ኾንት የሚባለው አገር ከሠሜናዊ ኢትዮጵያችን ጀምሮ እስክ ኤልማንደብ የየመንንም ግዛት የሚጨምር ነበር የሚሉን ደግሞ ተክለዓድት መኩሪያ ናቸው ነህሴ ማለት ደግሞ ከነገደ ካም ኛው ንጉስ ተብሎ የተመደበ ስለሆነ በመሪዐኑ ስም የነህሴ አገር ማለታቸው ነውጡ በማቴዎስ ወንጌል በምዕራናፍ ቁ ላይ እንደሜገኘው ደግሞ « ንግስተ አዜብ ይህን ህዝብ ለመፋረድ ትነሣግሰች የሰለሞንን ጥበብ ለማየት ከምድር ዳር መጥታለችና የሚለውን በኛ በግዕዝ ቋንቋ አዜብ ማለት ደቡብ በደቡብና በምዕራብ መካከል የሚገኝ ማለት ነው ይህም ጥንታዊ ግብፆች የደቡብ አገር ከሚሉት ጋር ይገናኛል የሆነ ሆኖ ግብያፆች የኩሽ ህዝብ የሰፈረበትን አገር የደቡብ አገር የኩሽ አገር የቱንት አገር እያሉ ጠርተውታል የሴም ዘሮች መጥተው ከተቀላቀሉ በላም የሰፈሩበትን የኢትዮጵያን ሰሜናዊ ክፍል በቀድሞ መጠሪያው ገንት እያሉ ነበር የሚጠሩት ሌሎች ደግሞ እንደዛሬው አጠራራችን ኢትዮጵያ በማለት ሲጠራት እንደኖሩ እዓያለን አቢሲኒያ የሚለው ደግሞ የኩሽ የልጅ ልጅ በነበረው በናምሩድ ል በአቢስ ስሥ የተሰየመ ነው ግሪካዊው ሊቅ ሆሜር ቅልክ ከ የነበረው በኤልያድ ስ በምዕራፍ በተለይ ኢትዮጵያ እያለ ደጋግሞ ይጠራል የታሪክ አባት የተባለው ፄሮዱተስ ቅልክ ኢትዮጵያ ይላታል ከእስራኤሎችም ወገን ተመሣሣይ አጠራር እናገኛለን ቅልክ ላይ የነበረው ዳዊት በመዝሙሩ ኢትዮጵያ ሲል በኛው ቅልክ የነበረው ኢሣያስ ደግሞ በትንቢቱ በምዕራፍ እና ሶፎንያስ በምዕፅ ቁ ኩሽ አገር እያሉ ነው የጠራት መሠላቸው አምባቶም ደግሞ በምዕ ቁ ላይ መልሶ ኢትዮጵያ ይላታል። ገሃር ላጵሶ ዓም ከዚህ አንፃር በኑብያ ኢትዮጵያም ሆነ በአክሠህሁጮ ኢትዮጵያ የነገስታቱ የዘር ሃረግ አመዛዘዝ ወጥ የሆነና ተዋረዱን ጠብቆ የተከታተለ አነጋገስ ነበረ ብሎ ማሠቡ ብዙ አያስኬድም ይህ ምናልባት በጊለኛው የአክሠሥም ዝመን ተኝባራዊ የተደረገ ቢሆን እንጂ በጥንቱ ዘመን ሆኖ ነበር ለማለት አይቻልም የአሁኗ ኢትዮጵያ መስራቹች አክሠማውጡያኑ መሆናቸው ይታወቃል ነገር ግን ታሪክ የሚነግረን ከጎናቸው ያለው መንግስት እየደከመ ሲፄድ ሆየናፓታና የመርዌው አክሠማውያነ አክሥምን አያቀኑ እያገነነ መነሳታቸውን ነዕ ዛራ በካርታ ተከልለው ሁለት የጎረቤት አገራት የሆነትት እነቪህ ህዝቦችና መንግስታት በጥንቱ ዘመን አንድ በነበረው ግዛታቸው በአንድ አይነት ስም ሲጠሩ ያሣለፉ ናቸው ልዩነታቸው በነብያ በኩል ኩቦች መበርክታቸው በአክሥጮ በኩል ሴማውያን መበርከታቸው ሲሆን በባህል በልማድ በቋንቋና በአምልኮ ላይ የተመሠረተ ሆኖ እናገኘዋለን ይህም ሲባል የናፓታና የመርዌዎቹ ከግብፅ አንደመዋሠናቸው መጠን ሙ ቋንቋና ባህል ወግና ልማድ አምልኮና መሠል ነገሮቻቸው ክግብዕ ጋር የተወራረሠ ነው በአክፍም በኩል ደግሞ ከደቡብ አረብ እንደመዋሠናቸው መጠን የተጠቀጮት ነገርች ከደበብ አረብ የሚወራረህ ናቸው ደቡብ ዓረብ ስንልም በየመን አድርገው ቀይ ባህርን ተሻግረው የገቡ ያልናቸውን የሴም ዘሮችን መሆኑ ነው ይህ በእንዲህ እንዳለም ዓረብ ስንል ከእስልምና በፊት ቦታን ከአስልምና በኋላ የሀይማኖቱ ተክታዮች የስፈሩበትን ቦታ መወከል መመሩን አንበነጋም በአሁኑ ገዜ በኪትዮጵያ የሚነገሩ ቋንቋዎች በምሁራኑ እይታ በ የተከፈሉ መሆናቸው ይታወቃል የኩሽ ቋንቋዎች አገውኛ ቤጂኛ ብሌን ሀድይኛ ክከምባትኛ ደራሲኛ ኮንሶኛ ሲዳምኛ ላሆኛ አፋርኛ ሱማሊኛና በሠፊው ኦሮምኛ የሚገኘበት ሲሆን በጠቅላላው ያህል የኢትዮጵያ ብፄረሠኾች የኩሽ ቋንቋ ተናጋሪዎች ናቸው የኦሞ ፏንቋዎች ያህሉ የኢትዮጵያ ብሔረሠቦች የሚናገሩበት ቋንቋ ሲሆን ከነቪህ መካከል ከፍኛ ጃንጃሮርኛ ወላይትኛሽናሽኛ ጊሜርኛ ኮሉኛ ኮንታ ማጂኛ ዶርዚኛ ይገኙባቸዋል የሴም ቋንቋዎች አማርኛ ትግረ ትግርኛ አርጎብኛ ጉራዓኛ ጋፋትኛ ሐረርኛን ጨምሮ አስራ ሠባት ብሔረሠቦች የሴም ቋንቋ ተናጋሪዎች ናቸው ተብሎ ተዘርዝሯራል በዚህ መሰረት ስለ ልዩነት እና ስለአንድነት ስናነሳ ለምሣሌ በአዔ ዮዛንስ ኛ ዘመን ንጉሀ ነገስት ዘኢትዮጵያ ተብለው የነገሥትና የሚታወቁት ራሣቸው አፄዔ ዮሐንስ ነበሩ መቀመጫቸውም መቀሌ አድዋ ነበር ልክ በቪያው ዘመንም አፄ ምኒልክ የሸዋ ንጉስ ነበሩ አፄ ምኒልክ የሸዋ ንጉስ ቢሆዮኑም ግን ለማእክላዊው መንግስት መገበራቸው አልቀረም የንጉስ እና የንጉዞሳገስትን ልዩነት ሳንዘነጋ እነዚህ ሁለት ነገስታት የሚያስተዳድሩት ህዝብ በቋንቋ በባህል በጂኦግራፊ አንዲሁም በሌሎች ዝርፈ ብዙ ነገሮች የተለያየ ህዝብ ነበር በብሔርም እንዲሁ ሁለቱም የየራግቸው ሠራዊት ነበራቸው ሁለቱ ነገስታት እንዲሁም የሚያስተዳድሩት ህዝብ ግን በአንድ ኢትዮጵያ ስር የሚካተቱ ቸው የሚገናኙት በአመትም በሁለት አመትም ጠይም ጦርነት አሊያም በሌላ ተዳይ ብቻ ነበር። እፒፒ ይባላል የአብርፃም የልጅ ልጅ የያዕቆብ ልጅ ዮሴፍ ወንደሞቹ ስጠውት የመጣውና የታሠረው በህልም አፈታት ምክንያት ተፈትቶ እንደራሴ የሆነውም አባቱን ያዕቅበንም ከነቤተሠቡ ከከነዓን ወደ ግብዕ ያስመጣው በነዚሁ በሂክሶሶች ነገስታት ዘመነ መንግስት ጊዜ መሆነ የተረጋገጠ ነው ታላቁ መህሠፍ በሃዋርያት ስራ ም ቁ የአስራኤል ህዝብ በምስርበግብፅ በረክተ ሌላ ንጉስ ዮሴፍን የማያውቅ እስኪነሣ ድረስ ይህ በዘመዶቻችን እየደረሠ ያለው ስለዚህ ነዐየሚለውም ቀደምት ፈርኦኖች በሌላ ነገስታት መባረራቸውን ያስረዳል የግብዕ ህዝብ ምንም እንኳ የሂጊክሶሥ ነገስታት በርካታ ስራዎችን ቢሠሩም በዐጥታ ሊገዛ አልፈለገም አመፅ በረክተ ስለዚህ የቴብ የአሞን ካህናት ከሳዕላይ ግብፅ ሹማምንት ጋር ተስማምተው ሳቅኑሪ ኛ የተባለውን ግብፃዊ መሪ አድርገው አፒፒ ኞ የተባለውን ከሂክከሶሥ ዐን የሆነ ፈርኦን በነገሠበት ዘመን ውጊያ ጀመሩ ሳቅኑሪኛ ተሸንፎ ተባረረ አሁንም ውጊያው ተቀጠለ እናም ከ ድረስ የቆዩትን ነገስታት በአህሞሲሥ መሪነት ከግብባውያን ተወላጆች ጋር በመተባበር በሽሽት ያለው ሠራዊት ተደራጅቶ በመግጠም ሂክሶሶችን ማሸነፍ ተቻለ እነርሁም ከነህዝባቸው ተበተነ ግማሹ ወደ ምስራቅ የቀረው በየመንገዱ በከነዓን አገር ተበተነ ቀዳማዊ አህሞሲሥ ድል አድርጎ ስልጣን ከያዘ በጊሳ ሂክሶሶች የመሠረቲቸውን አዳዲስ አምልኮ ጣኦቶችን አእያፈራረሠ የቀድሞዎችን እየተካና እያደሠ በደንብ አሠራው ከዚህ በኋሳ ነው ግብፃውያን እንደአዲስ ተደራጅተው አገር መውረርና ግዛት ማስፋፋት የቻሉት የግብፅ ጦር ሠራዊት የሞዓባውያንን የኤዶማውያንን የፍ ልአስጤማውያንን የሂቲትን ፓለስታይንን የዓረባውያንን ሠሜናው ክፍል ሁሉ ከአሶርና ከባቢሎን በስተቀር ታናሽ እስያንቱርክን የነብያ ሠሥሜንን በሙሉ ወግተው እያስገበሩ በየአገሩ የሚገኘውን ወርቅ ብር መሣሪያና ልዩ ልዩ ሀብት በዘረፋም በግብርም እየሠበሠቡ የግብፅን ቤተ መንግስት በፃብት አጥለቀለቁት ነገስታቱ ሁለ ነገራቸውን በወርቅ ማሠራት የጀመሩበት ዘመንም ይህ የአህሞሲስ ዝመን ነበር ከአህሞሲስ በኋላም ቱትሞሲስ በሜለው ስም ነገስታት የተከታተሉ ሲሁን በቱትሞሲስ ኛ ጊዜ ግብፅ የዓለም አገሮች የበላይ የሆነችበት ዘመን ነበር ባለታሪክ ኢትዮጵያ የተሠፃኝው መዕፃዓ ቀዳማዊ ቱትሞሲሲ በነበረበት ዘመን በሞሶፖታሚያ ውስጥ የነበሩትን አሶራውያንን ባቢሉንን ድል በመምታቱ ስሙና ዝናው የገነነ ነበር ይለናል። የዴር ሱልጣን ገዳምን ንግስት ሳባ ከነአጃቢዎቿ ዐወደ አገሩዋ ስትመለስ የኤርትራን ባህር ተሻግራ በሐማሴን አውራጃ ማይበላ ከተባለው ቦታ አገር ስትደርስ ወንድ ልጅ ወለደች ንግስተ ሳባም የወለደችውን ልጅ ስሙን አብነ መለክ የሚል ስም አወጣችለት ትርጉጮም የንጉስ ወይም የገዥ ልጅ ማለት ነው እብነ ሐኪምም ተብሏል ይህም የብልህ ልጅ ማለት ነው የመጀመሪያውም ሁለተኛውም የስም ስያሜ የኅንቱ የሳባውያን አነጋገር ሲሆን ታሪኩ የሰፈረበት ክብረ ነገስት በሣባውያን ቋንቋ ተፅፎ ስለነበርና በኋሳ ላይ እነንቡረእድ ይስሐቅ ወደ ግዕዝ ሲተረጉሙ የአረብኛውን ስም እንዳለ ወስደው አንደተረጎጮት ይነገራል ምኒልክም አድጎ ሐያ አመት አንደሞላው አባቱ ማነው ንገሪኝ ብሉ እናቱን ሲጠይቅ እርሷም አእአየሩሰሌሙ ንጉስ ሠለሞን ነው ብላ ነገረችው አባቱን ሠለሞንን ለመገናኘትም የአናቱን ፈቃድ ጠይቆ ወደ እየሩሳሌም ጨደ አባቱ ንጉስ ሠለሞንም ልጁን በደስታ ተቀበለው ባየውም ጊዜ ስሞ ባረከው ምኒልክ ለ ዓመታት ያህል በአየሩሳሌም የኦሪት ህግ የመንግስት አስተዳደር በእብራይስጥ ቋንቋ ተምሮ ሲጨርስ ወደ እናቱ ወደ ንግስተ ሣባ ተመለሰ ሲመለሥም ንጉስ ሠለሞን ልብሰ መንግስት አልብሶ ከቱ ነገደ እስራኤል ሲ የእብራዊ የበኩር ወንድ ልጆች ከእያንዳንዱ ነገድ አንድ አንድ ሺ ማለት ነው የዳዊትን ልጅ ወንድሙን ጨምሮ ብልሆችንና አዋቂዎችን መርጦ ከተማሩትም ካህናት አንዲሁም ከመሳፍንቱ ልጆች ታላላቅ ሹማምንት ጋር የኢትዮጵያ ንጉሰነገስት ይሆን ዝንድ ልብስ መንግስቱን አሠፍቶ ቅብዓ ሜርንን በሊቀ ካህናቱ በሳዶቅ አስቀብቶ ከክርስቶስ ልደት በፊት በ ወደ ኢትዮጵያ ሸፃው ንግስተ ሣባ ልጂ ምኒልክ ክእየሩሳሌም ሲመለስ በታላቅ ክብር ሠልፍ አድርጋ ተቀበለችፀው ምኒልክና ሰዎቹ ወደ ኢትዮጵያ ሲመጡ አዛርያስ በሚባለው ሊቀ ካህን አማካኝነት በልዑል እግዚአብኤር ጣቶች ተቀርፆ ለሙሴ የተሰጠው እውነተኛ ፅላት ወደ ኢትዮጵያ አብሮ መጣ ይህን ጉዳይ በተመለከተ ገሚሱ አባቱ ንጉስ ሠለሞን ፈቅዶለት እንደስጠው ሌላው በድብቅ ይዞት እንደመጣ ይገልፃለ ያም ሆነ ይህ ፅላቱታቦተ ፅዮን ወደ ኢትዮጵያ አንደመጣ በግልፅ የሚ ታዐት ሲሆን በአክሱም ፅዮን ቤተክርስቲያን አምሳክ በመረጣቸው ሠዎች እየተጠበቀ አንደሚገኝ ነው የሚታወቀፀ ከዚያም ንግስተ ሣባ ምኒልክን ተቀብላ በሕጠያወች እያሏት በኢትዮጵያ አነገስችው ንዌስተ ሳባ በኢትዮጵያ ለጮንገሷ ከመፅሐፍ ቅዱስ ደምሮ በሁሉምታሪ ካዊና መንፈሳዊ ዕሁፎች ውስጥ የተረጋገጠ መሆኑ እንዳለ ሆኖ ገናና ንግስትና በጥበብ የተሞላች እንደነበረችም ይፓታወቃል ከዚህም በላይ የኢትዮጵያን አጠቃላይ ገፅታ ጮሥለጧን ልብ ይሱታል ይህም የንግስናጡን ዘር ከእየሩሳሌጮ ጥበበኛ ንጉስ ጋር በማስተሳስሯ ሙሉ ለሙሉ ባይሆንም ብዙዛኑ በጣኦት ማምለኩን ትቶ በኦሪተ ህግእየተመራ እውነተ ኛውን አምላክእንዲያውቅ የተደረገው በፍላጎት በእርሥዋና በልጂ ዘመን ነው ጤፍ ለምግብነት የዋለው ቤርሷ ክዘመን እንደሆነ ስለሚነገርላት ስለዚች ንግስት በርካታ ፀፃፍት የፃዓፉላት ሲሆን ከግሪክ ሊቃውንት እንደ ሔሮዱተስ መልዚ ሆሜር ከኢጣልያ ሊቃውንትም ሆነ ከሴሎች የአውሮፓና ክስያ ታሪክ መርማሪዎች ብዙ ብለውላታል ምሪዮ የተባለው የፈረንሳይ ሊትም ስለ ንግስተ ሳባ ሲገልፅ «በአክሱም አጠገብ በምትገኝ ሳባ በምትባል ከተማ ተቀበረች ከመቃብሯ ላይም ሐውልቶች አሉበት አሁን ግን ተሠባብር አልቋል» ይላል ከንግስተ ሳባ ጋር በተያያዘ ተደጋግሞ የሜነሳው ጥያቄ ንግስተ ሳባ የዓረብ ንግስት ወይስ የኢትዮጵያ የሚል ነው ከአምስት በላይ የሆኑ አገራትም የኛ ናት እያሉ ይጓሻሟታል። ጉርባ ከመላፍንት ወገን የተወለደ ሲሆን ሱርባና ጉርባ በአንድ አይነት ስልጣን በተሠጣቸው ግዛት ንጉስ ሆነው ያስተዳድሩ ነበር ኩፉናቸውም የብር ነው ከላይ የተዘረዘሩት ለየሹሞቹ የተሰጡት ግዛቶች ቦታዎች አንዳንዶቹ በዚህ ዘመን መጠሪያ ስማችው መተየሩ እንዳለ ሆኖ በጥንቱ ስያሜያቸጡ ዛሬ ድረስ የሚጠሩ የኢትዮጵያ ከተሞች አሉ ስለዚህም በርካታ ግዛቶች በአሁኗ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኙ ግዛቶች ናቸው ነገር ግን ቀዳማዊ ምኒልክ የበታች ሹሞችን ወደ ሩቅ አገር ሲያሰማራ አናይም የኢትዮጵያ የግዛት ወሠን ግን ከርም ዘመን ያው እንደ እናቱ ግዛት ግዙፍ እንደነበር የታወቀ ነው በእርሱ ጊዜም ሆነ በንግስተ ሳባ ጊዜ በናፓታ ቀደም ሲል በንጉሰነገስትነት የነበሩና አሁን በንጉስነት የተወሰኑ ገዥዎች እንደነበሩ እንረዳለን የሆነ ሆኖ በዚህ መሠል ሐይማናታዊ ይዘት ባለው ማለትም የኦሪተ ህግን መሠረት ያደረገ የአነጋገስና የአሷዷቧም ስልት ያየነውን አይነት ቅርፁን እንደያዝ የቀጠለው በጥቂት ተከታታይ ነገስታት እንጅ እስከመጨረሻው ሊዘልቅ አልቻለም ምክንያቱም ከቀዳማዊ ምኒልክ በኋላ በናፓታና በመርዌ የነገሱት ንጉስነገስቶች የግብፆችን አማልክት ማምለክ ምረዋልና ነው ይሁን እንጂ በጥንታዊው አክሱምና አካባቢው የሚኖሩ ህዝቦች በግለሰብ ደረሻ ማለትም የመንግስት ሐይማኖት መሆኑ በቀረበት ጊዜ ኦሪተ ህግን የሚያራምዱ ህዝቦች አንደነበሩ ይታወቃል በተመሳሳይ ከምኒልክ መምጣተ በፊት ኦሪተ ህግ ስለማቋድታወቅና ጣኦታት ይመለኩ ስለነበር ምኒልክና ተክዮቹ ኦሪተ ህግን ይዘው ከገቡና ካስተማሩም በኋሳ በቀድሞጡ የጣኦት አምልኮ የቀጠሉ ህዝቦች መኖራቸው ግልፅ ነው በአጠቃላይ አክሱምና አካባቢው ከቀዳማዊ ምኒልክና ከአናቱ ማክዳ ደምሮ ውወቅም እንዲሁም ከእርሱ በኋሳ ጥቂት ጊዜ ቁይቶ አንደገና መናገሳጓወ ወደ ናፓታ በመዞሩ አክሱምና አካባቢው ለሁለተኛ ጊዜ ወይም እንደገና መናገሻ እስኪሆን ድረስ ለብዙ ምዕተ ዓመታት ደብገዝዘ ቆይቶ በኋለኛበኑ ዘመን አንደገና ሊገን ችሏል ምዕራፍ ከንጉስ ሐንድዮን እስከ ንጉስ ተዋስያ ኛ ከ ቅልክ ከቀዳማዊ ምኒልክ ቀጥሎ በኢትዮጵያ የነገሰው በነገስታቱ ዝርዝር ማለትም ከንግስተ ሳባ ጀምሮ ባለው ቁጥር ላይ የህፈረው ንጉስ ሐንደዮን ነው ንጉስ ከንድዮን ከ እስከ ቅልክ ድረስ ለአንድ ዓመት ያህል ብቻ በንግስና ቆይቷል እንደ አገር ወውስጥ የታሪክ ሠነድ ማስረጃነትም የቀዳማዊ ምኒልክ ልጅ እና ኦሪታዊ ንጉሰ ነገስት እንደነበር ይነገራል ከዚህ ያለፈ ነገር የለውም ንጉስ ሲራህ ኛ ከ ከሐንድዮን ቀጥሎ በኢትዮጵያ የነገሰው በዝርዝሩ ኛ ላይ የሠፈረው ሲራህ ኛ ሲሆን ኢትዮጵያን ለ ዓመታት አስተዳድራል ሊራህ ኛ የተባለው የኢትዮጵያ ንጉስ በነገሰ በኛው ዓመት አንድ ሚሜሊዮን የእግረኛ ጦር ከመላው የኢትዮጵያ ግዛት ሠብስቦ በ ሠረገሳ የተቀመጡ ሠራዊቶችን ይዞ ግብፅን ወረረ ከቪያም የግብፅን ምርኮ ይዞ ወደ ፓለስታይን ዘምቶ ተሽሸነፈ በቢህ ሽንፈቱም ከግብፅ ድሉ ያገኘውን የምርኮ ሐብት ሳይቀር አስረክቦ ብቡ ወታደሮቹንም አስጨርሶ ተመለሀ ኛ ዜና መዋ ምዕ ቁ የሠፈረው ዕሁፍም ይህንኑ ነው የሚገልፀው ንጉስ አሜን ሖቴቨ ዘግዱር ከ ከሲራህ ኛ ቀጥሎ አሜን ሖቴሸቨ ዘግዱር ነው የነገሰው ከ የነገሰውና በዝርዝሩ ኛ ላይ ያየነው ንጉስ ግዳዱር ኢትዮጵያን ለ ዓመታት ገዝቲል ቶማፅዮን በሚል ቅዕል ስሙም ይታወቃል ቶማፅዮን ማለት ደግሞ የፅዮን ፀፃይ ጦይም የዕዮን ንጉስ ማለት ስለሆነ ኦሪታዌ ንጉስነገስትነቱን ያመለከታል በተጨማሪም ዝግዱር የሚለው የስሙ ስያሜ ግዕዝኛውን የግዱር ስለሚመስል ስያሜው ወደ ሳባዊነት እንደሚጠጋ ያሳያል ዘግዱር ማለት በግዕዝ ገፊ ማለት ሲሆን የዚህ ንጉስ እናት እርሱን በወለደች በአንድ ወሪ ስለሞተች ስሙ ከወጣለት በኋላ ሽግዱር የሚሰውን ቅፅል ስም እንዳገኘ ይነገራል እርሱ ከሞተ በኋላም አክህሩማይ ራሜሱ የተባለው ንጉስ ተተካ ንጉስ አክሱማይ ራሚሱ ከ አክሱማይ ራሚሱ አመት በጎቀየ የግዛት ከመኑ ምን አንደፈፀመ ባይታወቅም ከእርሱ ቀጥሎ የነገሰው በዝርዝሩ ኛ ላይ የሠፈረው ሲራህ ኛ ግን መጠነኛ ታሪክ አለው ንጉስ ሲራህ ኛ ከ ንጉስ ሲራህ ኛ ወረደ ፀፃይ የሚል ስመ መንግስት የመሰለ ቅፅል ስም አለው ይህ በዝርዝሩ ኛ ላይ የተቀመጠው ንጉስ ኢትዮጵያን ለ ዓመታት ያህል አስተዳድራል በዘመኑ ከፈፀማቸው ታሪኮች ውስጥም ከላይ ያየነውን የሲራህ ኛን ጦደ ፓለስታይን ዘምቶ ተሸንፎና ብዙ ወታደሮቹ አልቀውበት ስለነበር የእርሀን ደም ለመበቀል እንቅስቃሴ አድርጓል በዚህ እንቅስቃሴም ጦሩን አደራጅቶ ዐወደ ፓለስታይን በማምራት ዮራም ከተባለው ከአስራኤል ንጉስ ጋር ተዋግቶ አገሩን አጠፋፍተ ወደ ኢትዮጵያ ተመልሷል ኛ ዜና መዋዕል ምዕ ከቁ ያለውም ይህንኑ ያረጋግጣል ጉስ ቲዋስያ ከ ከሲራህ ኛ ቀጥሎ የነገሰው ተዋስያ ወይም አውስያ የተባለው ነው እርሱም ኢትዮጵያን ለ ዓመታት ገዝቷል የንግስና ስሙም ልክ እንደ ሊራህ ኛ ወረደ ፀፃይ የተሠኘ ነው። ያለኝ ሁሉ ወርቅና የከበረ ድንጋይ በመልካም እቃ ያኔጡት ፈረሶቼ ሁሉ ይወሰዱ ወደ ግምጃ ቤትህም ይግቡ ፍርፃትን ከልቤ የሚያጠፋ መልዕክተኛ ይላክልኝ ከእርሱም ጋር ወደ ቤተ መቅደስ ፄኗ ቅዱስ መሐላዬን ልፈዕም ይህን መልዕክት የሠማው ፒያንኪ እንደእርሱ ታላቅ የሆነና የነበረ ንጉስ እንዲህ ያለ አሳዛኝ መማሀኛ ማቅረቡ አሳዝኖት ጠላትነቱን ፍቆ ታሳሳቅ ካህናትን ልኮ አስመጥቶ ክፉ ነገር ሳያደርግበት ወደ ቤተመቅደስ ሔዶ የአምላኩን ስም ጠርቶ ለኢትዮጵያ እገብራለህ ብሎ እንዲምል አስደረገ ተፍነክታም የንጉሱን የፒያንኪን ትዕዛዝ አልጥስም ከቃሉም እልፍ አልልም እሱም ሳይፈቅድ ማናቸውንም ሱም አልጎዳም እንደንጉሠ ቃልና ትዕቫሻዝ እፈዕማለሁ በማለት ማለ ከዚህ መዛላ የምንረዳው ፒያንኪ ግዛቱን ሠጥቶ እንዳስቀመጠው ነው ለሌሎች ለገቡለትም ተመሳሳይ ሹም ሽር አድርጎ ፒያንኪ በግብዕ ያለውን ወርቅና ብር ሌሎች ጌጣጌጦችንና መሳሪያዎችን በአጠቃላይ ብዙ ፃብት በመርከብ አስጭኖ ጉዞውን በባህር ላይ ጀመረ ልቡ በደስታ ተሞልቶ ወደ መናገሻው ወደ ናፓታ ሲመለስ ግብጽን ድል አድርጎ ያስገበረ ጀግና ኢትዮጵያዊ ንጉስ እንደመሆኑ መጠን ልዩ አቀባባል ጠበቀው ተቀባዮቹም ድል አድራጊው ንጉስ መጣህ ሣዛትህ ቦታህታይ ግብፅ ተዘረጋ ወንዶችን እንደ ሴት አደረካቸው አሞን ሕይወትን ሠጠህ ክብርም ያንተ ነው ስልጣንህና ፃይልህ ለዘላለም ነው አንተም እስከ ብዙ ዓመት ትኖራለህ በማለት እያሞገሠ ተተበሉት እናም ዓመት ኢትዮጵያን የገዙትን የፃያላኑ ፈርኦናት ኦነ ቱትሞሲሥ ኛና የእነ ራምሲስ ሪኛን አገር ታላቋን ግብፅ ኢትዮጵያዊው ገጉስ ፒያንኪ ኛ ባየነው መልኩ አስገብሮ ተመለሰሀ የታላላቁቹ የግብዕ ከተሞች የመምፊስና የቴብ ክብር ወደ ናፓታ ሠሀረ የፈርኦኖችን ልጆችም ለእርሱና ለተከታዮቹ ኢትዮጵያዌ ነገስታት አንዲተበሩ አደረጋቸው እዚህ ላይ መገንዘብ ያለብን ጉዳይ ፒያንኪ ግብዕን በግዛቱ ስር አድርጎ አስገበራት እንጂ በግብፅ ላይ ከዚህ ድል በኋሳ ባለፈጡ ታሪክ ያየነውን ኛውን ስርወ መንግስት አልመሠረተትም ነገር ግን በመሐሳው አማካኝነት ተፍነክታም ልጁም ሰኢትዮጵያውያን ነገስታት ሲገብሩ ኖረው በመጨረሻ መፃላውን ያፈረሠ ንጉስ በግብዕ ሲነሳ ወደፊት የምናየው ሻባ የተባለው ንጉስ ተነስቶ ኛውን የግብፅ ዳይናስቲ እንደመሠረተ አንረዳለን ሆኖም የመጀመሪያው መሠረት የተጣለውና ኢትዮጵያውያን ግብዕን ያስገበሩት በፒያንኪ ኛ ጊዜ መሆኑ ግልፅ ነው ፒያንኪ ደግነት በተላበሰ ጀግንነቱ ግብዕን አስገብሮ ከተመለሰ በኋሳ ፀ ዓመት ግብፅን ከመውረሩ በፊት አመት በዘመቻው የቆየበት ገዜ ዓመት በድምሩ አመታትን ኢትዮጵያን በንጉስነገስትነት አስተዳድሮና አገሩን አስከብሮ እንዲሁም የአባቶቹን ደም ተበቅሉ ከዚህ ዓለም በሞት የተለየው በነገስታቱ የሠንጠረዥ ዝርዝር ባየነው መሠረት በ ቅልክ ነው ለህዌ ዖዕሪ ምዕራፍ የአክሱማይ ወረደ ፀሃይና የካስታህ ሃንድዮን ዘመነ መንግስት ከ ቅልክ ፒያንኪ ኛ ከመሞቱ ቀደም ብሎ ዙፋኑን የሚወርስ ወንድ ልጅ ስላልነበረውና ሚስቱ እርጉዝ ስለነበረች በታመመ ጊዜ ሰሴት ልጁ ባል ለሆነው ለካስታህ እንዲህ የሚል ነዛዜ አስተላለፈ ሚስቴ ወንድ ልጅ የወለደች እንደሆነ ልጄ ዙፋኑን ባንተ ሞግዚትነት። የፒያንኪ አመት ሳይቀጠር ምዕራፍ ጳ የመናገሻ ከተማ ሰውጥ ከናፓታ ወደ መርዌ የኢትዮጵያ ፃዛት በግብፅ ካክተመ በኋላ ክከታንታሙን ተጥሎ ፒያንከ ኛ ከፒያንኪ ኛ አሚን አሳሮ ኛ ቀጥሎም ፒያንኪ አወጥዮ ኛ ከዚያም ዙዋሬ ንብረት አስቱኾርታ ቀጥሎም ሐርሲአተው የተባሉ ነገስታቶች በተክታታይ በኢትዮጵያ ናፓታ ከነገሱ በኋላ ራምሐይ ናስቶስኔን የተባለውና በዝርዝሩ ኛ ላይ በሠፈረው ገጉስ ጊዜ የኢትዮጵያ መናገሻ ከተማ ከናፓታ ወደ መርዌ ሊዞር ችሏል በእነዚህ ጊዜያቶች ሁሉ ኢትዮጵያውያን ምንም እንኳን የግብፅ ጎረቤት ቢሆነም እስከ ራምሐይ ናስቶስኔን ድረስ በግብፅ ላይ የተፈራረቁት ፃያላን አገራት ለመውረር አልደፈሩም በእነዚህ ከላይ በተዘረዘሩት ኢትዮጵያዊ ነገስታት ጊዜም መንግስታቸውን በዓናፓታ አደላድለው ከመቆየታቸው ያለፈ የተከሰተው ታሪካዊ ክንውን አይታወቅም ስሰቪህ የኢትዮጵያ መናገሳ ከናፓታ ወደ መርዌ በምን መልኩ እንደተዛወረ በአጭሩ እንመልከትና ከዚያ በኋላ ደግሞ በእነዚህ ዘመናት የግብፅ ዕጣ ፋንታ ምን ይመስል እንደነበር የሚያሳይ አጭር ሐተታ እናስክትል ለቀጣይ ምዕራፍም ማለትም ለመርዌ ነገስታት ታሪክ እንደመንደርደሪያም ይሆነናል የመናገሻ ከተማ ለውጡ የተደረገው የናፓታው የመጨረሻ ንጉስ ላይፋይ አርሲአተው በተባለው ጊዜ ሲሆን ይህ ንጉስ በሚገዛበት ጊቬ ከ ቅልቭ አመት እንደገዛ ከመርዌ ውስጥ ናስቶስፄን የሚባለው የአውራጃ ሹም ተነስቶ የሐርሲአተውን መንግስት ገልብጦ ወደ መርዌ ወዐሠደው የመናገሻ ከተማውም በመርዌ ሆኖ በናፓታ ነጋሲዎች እግር ተተክቶ የምስራቁንና የምዕራቡን ኢትዮጵያ በልዩ ልዩ ነገድ የተከፈለውን ህዝብ ጠቅልሎ መግዛት ጀመረ ስለዚህ የኢትዮጵያውያን ነገስታት ከናፓታ ወደ መርዌ መቀመጫቸፁ ሊዛዐወር የቻለው በናስቶስኔን ንግስና ጊዜ በ ነው ማለት ነው ስለሆነም የፋርስ ንጉስ ከኢትዮጵያዊው ንተስ ከናስቶስኔን ጋር የገጠመው ግጭት በመርዌ የነበረ መሆኑን ከወዲሁ ተገንዝበን ወደ መንደርደሪያትን እናምራ አሱርባኒፓል ኢትዮጵያውያንን አባር መምፊስንም ቴብንም በጦር ፃይል ይዞ በዘረፋም በምርኮም እያስጨነቀ ካስገበረ በኋላ በሰፊው ግዛቱ ያሉ የከለዳዐፁኑያንና የኤላም ህዝቦች ሸፍተዋልና ቶሎ ድረስ የሜል መልዕክተ ስለመጣለት በፍጥነት ወደ እገሩ ተመለሰ በዚያም ሳለ ሞተ በዚህ ጊዜ ግብጻውያነ ከኢትዮጵያውያኑም ከአሶራውያጎም ግዛት ክፍት የነገነት ጊዜ ሲያገኙ ፕሳሜቲክ ኛ የተባለውን የሳይሱን ንጉስ አነገሱ ከእርሱም ጋር አሶራውያን የደለደሏቸው የአውራጃ ሹሞች አብረወ ማስተዳደር ጀመሩ ንጉስ ገፕሳሜቲክም ግብፅን መልሶ ሰመገንባት እንቅስታሴ ያደርግ ጀመር ይፄው አንደ ፈርኦን የሚሜቆቁጠረጡ ንጉስ ፕሳሜቲክ ከአሶር ግካት በኋላ የግብፅን ገናናነት ለመመለስ በሚጥርበት ገዜም ከአሶር በኋላ የተነሳው የባቢሎንን ጠጦሪሪነት መቋቋም አቃተው የባቢሎን መንግስት በዚህ ጊዜ ተነስቶ ብዙ አገሮችን ከወረረ በኋላ ወደ ግብዕ መጣ ባቢሎን ቀደም ሲል የአሶር አንድ ግዛት ሆና በአሶር ስር የነበረች ሲሆን አሱርባኒፓል ሲሞት የአሶርን የአገቫዝ ተቀነበር ከላያቸው ላይ ጥለው የራሳቸውን መንግስት ለመመለስና እንደቀድሞዋ ፃያል የሆነችን ባቢሎን ለመመስረት ያደረጉት ጥረትም ተሳካላቸው በዚህም በጥንታዊቷ በሐሔሙራቢ ዝመን የነበረችው ገናናዋ ባቢሉን ወድቃ በድጋሚ በመነሳቷ የባቢሎናውያን ዳግም ትንሳኤ ተሰኘኙ እናም በዚህ ጊዜ ነው በርካቶችን ለመግዛት የቻሉትና አሁንም ዐወደ ግብፅ የመጡት ከባቢሉን ጋር አብረው ነፃ ከወጡ አገሮች ውስጥም ሜዶን አንዲ የነበረች ሲሆን በሜዶናውያን ጦርነትም የባቢሉን ዋና ከተማ ነነዌ ከቴብና ከመምፊስ የበለጠ ተበዘበዘች በእነዚህ ጊዜያቶች ሁሉ ኢትዮጵያውያን ነገስታቶች በዚያው በናፓታ አገራቸውን እያስተዳደሩ ይገኙ ነበር አናም በመጀመሪያ አሶር ቀጥሎ ባቢሉን ግብፅን ካስጨነቁ በኋላ ተከታዩ የፋርስ መንግስት ሆነ። ቂሮስ የአባቱን መንግስት ወጦርሶ በባቢሎን መንግስት ላይ ተነሳ ድል አድርጎ የፋርስን መንግስት አግንና ዓመት ገዝቶ ሲሞት ልጁ ካምቤዝ ኛ ስልጣኑን ተረከበ ካምቤዝ ኛ ክአባቱ ከቁሮስ የበለጠ የፋርስን መንግስት አስፋፋ አመት ያህል የፋርስን የባቢሎንን የሶርያን የፓለስታይንን ግዛቱን እያደላደለ ከቆየ በኋላ በኛው አመት ላይ ሠራዊቱን ይዞ የፈረደባትን ግብዕን ለማስገበር መጣ መጥቶም መምፊስን ይዞ ንጉሱንም ገድሉ ግብዕን በሙሉ ያዘ የፋርስ መንግስት አሶራውያን እንዳደረጉት ወደ ግብዕ መጥት አስገብር አልተመለለም ይልቁንም በግብዕ ግዛት ሆና ኛውን ዳይናስቲ መስርቶ ተተመበጠ በጊዜ ዛናደትም ከግሪክ ጋር አየጦገነም ራሳቸውም አየተፋለመ ፋርሶችን ለማባረር ቢችሉም ሠሥልስሀሁ አየተወረሩና እየተሸነፉ ቆይተው ከሁለተኛው የፋርስ ግዛት በኋላ በኛሁ ዓመት ቅልዝ ታላቁ አስክንድር እስኪነሳ ድረስ ቆይተዋል ከዚህ በኋሳ ባለውም ጊዜ ነፃነታፓጥጡን አንሣቡ ነፁ ግብፆች ያጎስፉት ዴ ነኔ ምዕራፍ የንጉስ ናስቶስኔን ዘመነ መንግስት ከራ የቂሮስ ልጅ ካምቤዝ ኛ ጦሩን እየመራ ሥቶቶ የግብፅ መንግስት በወረረውና ባሸነፈው ጊዜ በ መቶኛው አስጋማሽ አመታቅ እስካሁን ያስገበረው የባቢሎን የአሶር የእስራኤል የጢሮስጊ የሲዶና የሻብፅ የሲና የዓረብ ግዛት ሁሉ ሳይበቃው በግብፅ ከተደላደለ በኋላ የኑብፆ ኢትዮጵያን መንግስት ለመውረር አሰበ ከመውረሩ በፊትም የኢትዮጵያ ንጉስ ሐይል ምንያህጸ መሆኑንና አደረጃጀቱ ምን እንደሚመስል ለመረዳት ሰሳዮችቕ ወደ ኢትዮጵያ ላ የላካቸውም ሰዎች የመርዌን ቋንቋ የሚችሉ ተብለው የተመረጡ ነበሩ የመጀመሪያው የመርዌ ንጉስ ናስቶስኔን በመርዌ በነገሰበት ዘመን ካምቤዝ የፋርስ ንጉስ መልዕክተኛችን ማሰትም ሠላዮችን ልዩ ልዩ የመታያ ስጦታ አስይዞ ዐወደ ኢትዮጵያው ንጉስ ላካቸው እነርሱም መጥተው እነሆ ወዳድነትህን የሚፈልገው ታላቁ የፋርስ ንጉስ ካምቤዝ የላክከልህ ገፀ በረከት በለው ልብስ የክንገትና የእጅ ቴጥ ሽቶና መበኮኾ አቀረቡለት የኢትዮጵያው ንተስ ናስቶስኒንም ስጦታውን በዝርዝር አይቶ ክተቀበለ በኋላ ለሟልዕክተኞች እንዲህ የሚል ምላሽ ሰጣቸው የፋርስ ንጉስ ይህንን ገፀ በረከት አስይዞ የሳካችሁ የመንግስቱን ሐይል መርምራችሁ ተመልሳችሁ አንድትነግሩት ነው እንጂ በእውነት የኔን ወዳጅነት ፈልጎ አይደለም አሁንም ከኔ ዘንድ ይህን ቀስት ወስዳችሁ ለፋርስ ንጉስ ስጡት ልክ እንደኔ ይህን ቀስት የሚዘረጋ ከፋርስ ውስጥ ጎበዝ የተገኘ እንደሆነ ከዚያ በኋላ መጥተው ይውጉኝ በማለት እርሱ ራሱሉ በመልዕክተኞች ፊት ቀስቱን አጥፎ መልሶ አቃንቶ አሳያቸችው በተጨማሪም ያመጡሰትን ልብስና ወርቅ እያሳያቸው ይፄ በኔ ዝንድ ርካሽ ነፀ እስረኛዬን እንኳን በወርቅ አግር ብረትና በወርቅ ሰንሰለት ነው የማስረው በማለት ጠደ እስር ቤቱ መልዕክተኞችን ወስዶ አሳያትጦ ከቪያም መልዕክተኞቹ ተሠዓብተው ወደ አገራቸው ተመለሉ ያዩትንና የሠሙትን ሁሉ ለፋርሱ ንጉስ ለካምቤዝ ነገሩት። በተለይ የቀስቱ ሁኔታ አበሳጨፀዐ ቀስቱን ሞክሮም አቃተው ንጉስ ካምቤዝ እጅግ ከመዓደዱ የተነሳ ጦሩን በደንብ ሳያደራጅ በአጠገቡ ያሉትን ወታደሮች ብቻ ይዞ ኢትዮጵያን ለመውጋት ወደ መርዌ ጉዞ ጀመረ ግማሹን ጦር በአባይ በኩል ልኮ ግማሹን ደግሞ ራሠ እየመራ ውፃ በሌለበት በኮረስኮ በርሐ በኩል መጣ ሆኖም እራሱ የሚመራው ሠራዊት በበርሃው ሊጓዝ በፃ ጥም የተነሳ መጓዝ አቃተው ስንቅም አለቀቱባቸው የፋርሱ ንጉስ ካምቤዝ ሊያበረታታቸው ቢሞክርም የጦር ሠራዊቱ ችግሩን መቋቋም አልቻለም ይህንንም ራሱ ካምቤዝ ስለተረዳው እንደተናደደ ሳይወድ በግድ ተመልሶ ዐደደ ቴብ ከተማ ሄፄደ ሕሳቡ ስላልተሳካሰትና ኢትዮጵያን ሳይወጋና ሳያስገብር በመቅረቱ ብስጭት አድሮበት ስሰነበር አስኪሞት ድረስ በግብፃውያንም በፋርሳውያንም ላይ ብዙ ጭካኔ አደረሀባቸው ከኢትዮጵያ ንጉስ ተልኮ የነበረውን ቀስት ማጠፍ መርጋት ሁሉ አቅቶት ስለነበርና አንድ ዘመዱ ብቻ አጥፎ ስለዘረጋዐ ይህንኑ ዘመዱን ገደለው የግብፅ ንጉስ ሆኖ የነበረውን ፕሳሜቲክን አስገድሎ የግብፅን ኝሣዛት ለእህቱ ባል ለአርአንዴስ ሀጠዐ እንዲህ አያደረገ በብስጭትና በጭካኔ ደም በማፍሰስ ከኢትዮጵያ መልስ አንድ አመት ተኩል ያህል እንደቁየ ሞተና ልጁ ዳርዮስ ኛ በመንግስቱ ተተካ ከዚህ በኋላ ባለው ጊዜም የፋርስ ግዛት ከመቸውም ጊዜ የበለጠ ሠፍጻቶ ከህንድ ጀምሮ እስከ ለሊቢያ በደቡብ እስከ ናፓታ ወሠን ሊደርስ ችሏል በአጠቃላይም በፋርስ ስር የሆነ ግዛቶች እስከ ዳርዮስ ኛ ድረስ ለፋርስ ገብረዋል አነዚህ ሁሉ ግዛቶች እንደ ዳርዮስ ላለው ንጉስ በቀጥታ እየገበሩ በሚገዙበት ጊዜ ከዱ የግዛት ክፍል ውስጥ ግብፅ አንዱዋ ናትና በካምቤዝ የተሾመው አርአንዲስ በፋርስ መንግስት ስር ሆኖ ግብዕን በሚገዛበት ጊዜ እንደ አማቹ እንደ ካምቤዝ ሃይለኛ በመሆን በግብፆች ላይ ከህግ ጡጭ የሆነ ጫና ያደርግባቸው ጀመር ልክ በዚህ ጌዜም የመርዌዎቹ የኢትዮጵያውያን ንጉስ ናስቶስኔን መሞቱንና ወንድሙ ሐንዲው አብራ መንግስቱን ተረክቦ ራሱን ችሉ ማስተዳደር መጀመሩን ሠማ እናም በካምቤዝ ጊዜ የከስፈውን አሁን አርአንዲስ የግብፁ ንተስ በተተኪው ንጉስ በሐንዲው አብራ ላይ ሊፈፅመው አሠነበ አንግዲህ በንጉስ ናስቶስኔንና በካምቤዝ መካክል ላካፄድ የታሰበው ጦርነት ባየነው መልኩ በስነልቦና ድል ተጠናቆ ጦር ሳይማዘዙ አልፏል ይሁን እንጂ በቀጣዩ ምዕራና ኢትዮጵያውያንና ፋርሶች ከሽፎ ያልቀረ ጦርነት ማድረጋቸውን የምንመለከተው ይሆናል ኦናም ከላይ ባየነው መልኩ መርዋን የቆረቁራት ኢትዮጵያዊ ንጉስ ናስቶስኔን አመት በቆየው ግዛቱ ካምቤዝን በቃላት አሸንፎ የኢትዮጵያን መናገሻ ከናፓታ ዐወደ መርዌ አዛውጡርሮ ስልጣኑን ለጠንድሙ ለሐንዲው አብራ አስረክቦ አልፏል ምዕራፍ የንጉስ ሐንዲው አብራ ዘመነ መንግስት ከ በግብፁ ንጉስ በአርአንዲስ ጀማሪነት በፋርስና በመርዌ በኢትዮጵያ መካክል የተደረገውን የጦርነት ታሪክ የዓፈው የግሪክ ተወላዬ የሆነው ፄሲዮዶር የሚባለው ሲሆን ኪትዮፒዥ የተሠኘውን ይህን መጽፃፍ ሲዕፍም ጦርነቱ የተተረከበትን የዚያን ጊዜውን መረጃ ተጠቅሞ ነው። የሄሊዮዶርንና የሌሎችን ፀፃፍት ስምምነት መሠረት በማድረግም የፋርስና የኢትዮጵያ ጦርነት ምን መልክ እንደነበረው አጠር ባለ መልኩ እናየዋለ ይህን ጦርነት ያስነሳው ሁሰት ምክንያት ሲሆን የመጀመሪያው የፋርሱ ንጉስ ካምቤዝ የኢትዮጵያን ንጉስ መውጋት አቅተት ከመንገድ በመመለሠሥና የካምቤዝን ሽንፈት የግብፁ ንጉስ ከናስቶስኒን ሞት በኋላ ለመበቀል በማሰቡና ከዚህ ጊዜ ቀደም ብሎም ፋርሶች ኢትዮጵያን መውጋትና ማስገበር ህልማቸው ስለነበር ነው ሁለተኛው ደግሞ አንድ ማእድን ያሰበት ስፍራ እንደሆነ የሚታወቀው የኢትዮጵያ ግዛት በዚህ በንጉስ ሐንዲው አብራ የግዛት ዘመን ድንገት ፋርሶች ስለያዙት ነው ፋርሶች ምንም እንኳን ኢትዮጵያን ናፓታንና መርዌን እንደሌሎች አገሮች ወግተው ማስገበርና መጠቅለል ባይችሉም ከግብዕ በደቡብ በኩል የሚገኘውንና በቀይ ባህር አቅራቢያ የሚገኙ አንዳንድ የኢትዮጵያ ግዛቶችን ለመያዝ ችለዐ የነበረ ሲሆን አሁን ግን የበለጠ ለግጭት የዳረገው አንድ ምክንያት ወርቅና ማዕድን የሚገኝበት ፊላዬ በተባሰው ከተማ ዙሪያ ያሰው አገር ነው ህ ቦታ ከጥንት ጀምሮ በኢትዮጵያውያን እጅ ነበር የሚገኘው ከላይ በተጠቀሰው ዘመን ግን በፋርሶች እጅ ገብቶ ከተማው በፋርስ ወታደሮች መጠበቅ ጀመረ ስለዚህ የኢትዮጵያው ንጉስ ሐንዲው አብራ የፋርስን ወታደሮች አባር ይችን ከተማ አርአንዲስ ወደ ኢትዮጵያ ከመዝመቱ በፊት በእጁ አስገባት በካምቤዝ የተሾመው የግብዕ ንጉስ አርአንዲስም ይህን ሲሰማ ጦታደሮችን ይሾ ከቴብ ከተማ ተነስቶ መጣ። ከንጉስ ባዚን ጀምሮ ከተከታተሉት ውስጥ ደግሞ አመት የገዛ ንጉስ የለም አስከ አፄ ካሌብ ድረስ ሁለት ንጉሶች ብቻ አመት የገዙ ሲሆን አነርሱም አውዶ ዣን አሠግድ እና አራሱ ንጉስ ካሴብ ናቸው ስለዚህ በታሪክ ነገስቱ የነገስታት ዝርዝር ውስጥ ይህን ያህል አመት የገዙት እስከ ካሌብ ድረስ ሁለቱ ብቻ ስለሆኑ አክሱምን የቆረቆረው ንጉስ አውዶ ዣን አሠግድ መሆኑን መገመት ይቻላል ማረጋገጥ ባይቻልም ከዚህ ቀጥለን ከምናያቸው ስለአክሱም ከሚዘከሩ የታሪክ ማስረጃዎች በመነሳትም ከጥንታዊቷ ከሣባ ከተማ ንግስተ ሣባና ልጂ እንዲሁም ጥቂት ተከታታይ ነገስታቶች ከነገሱባትና በአክሱም አካባቢ ትገኝ ከነበረችው መናገሻ ከተማ በኋሳ ናፓታና መርዌ ቀጥለው ከዚያ በኋላ ባለው ጊዜ መርዌ ስትቀዘቅዝ አክሱማውያኑ እንደ አዲስ አክሱምን የቆረቆራት ከክልደት በኋላ በመጀመሪው ምዕተ አመት አቅራቢያ ሊሆን አንደሚችል እያሠብን አለዚያም እንደተባለው ዓም እንደሆነ ገምተን ከዚያ በኋላ ባለው ጊዜ ግን በኢዛናና በካሌብ ጊዜ የበለጠ አክሱም እየገነነችና አእየደመቀች እንደሔደች እንረዳለን ማለት ነው ሌላው መረጃ ደግሞ በኤርትራ ባህር ላይ ጉዞ የሚል ትርጉም ያለው ዝ ፔሪፕለስ ኦፍ ዘ ኤርትሪያን ሲ በመባል የሚታወቀውና በኛው መቶ ዓምህረት በግሪክ ተወላጅ የተፃፈው ነው በኛው ምዕተ አመትም በግዕዝና በግሪክ ቋንቋዎች የተፃፉ የንጉስ ኢዛና ዜና መዋዕሎችና እንዲሁም በንጉስ ካሌብ ጊዜ በግፅዝ ብቻ የተባፈው የአፄ ካሌብ ዜና መዋዕል በተጨማሪም ወደፊት የምናገኛቸው አክሱማውያን ነገስታቶች ከወርቅ ከብርና ጸነፃስ ያስቀረጺቸው የመገበያያ ገንዘቦች ስለ አክሱምና ስለ አክሱማውያን ታሪክ ከሚዘክሩ መረጃዎች ውስጥ ዋና ዋናዎቹ ሲሆኑ በአካባቢው በተሰያዩ ጊዜያቶችና በተለያዩ ነገስታቶች የተተከሉት ሐውልቶችም ተጨማሪ ማስረጃዎች ናቸው በዚህ መሠረት በኛው ምዕተ አመት የአክሱም ጥንካሬ ምንጩ መርዌ በመዳከምና በመፈራረስ ላይ በነበረችበት ከላይ በተጠቀሰው ጊዜ የክልሉን የንግድ እንቅስቃሴ በመጠቅለል በቀይ ባህርና በአፍሪካ ቀንድ ተወዳዳሪ የማይገኝለት ሐይልና ስርዓት አክሱማውያነ ለመገንባት በቅተዋል በቀይ ባህር አማካኝነት በንግድ ላይ የተመሰረተው ይህ የአክሱም ነ መንግስት ከመርዌ ከግብፅ ከግሪክና ከሮማ ስልጣፄ እንዲሁም ከአረቢያና ከህንድ ጋር ሠፊ የባህል ግንኙነት ነበራቸው ከላይ ከተጠቀሱት አገሮች ወደ አክሱም ይገቡ የነበሩት እቃዎችም ብረት ብር ወርቅና ከወርቅ የተሠሩ የቤት ቁሳቁሶች መስታወት የሸክላ ውጤቶችና ልብሶች የወይን መጠጦች ዘይት የጥጥ ውጤቶችና ሌሎች ሸቀጦች በንግድ ወደ አክሱም ይገቡ ነበር አክሱማውያኑ ወደ ተሲያዩ አገሮች ይልኩ ከነበሩት የንግድ እቃዎች መካከልም የዝሆን ጥርስ የአውራሪስ ቀንድ የጉማሬ ቆዳ የኤሊ ድንጋይ ልዩ ልዬ እንስሶች ማራኪ ሽታ ያሳቸው ቅጠሎች ወርቅና የመሳሰሉት ነበሩ ለንግድ ልውውጥ አገልግሎት ይውሉ ዘንድም የነፃስ የመዳብ የብርና የወርቅ ሣንቲሞችን አስቀርፀው ይጠቀሙ ነበር የገቢና የወጪ ንግድ አስተናጋጅ ወደቦች ደግሞ አዶሊስ ድሬ ራስ ሳይን አዋልት ቨይላ እና በርበራ ነበሩ ወደቦችንና የመሐሉን አገር ስፊ አካባቢዎች የሚያገናኙት የሲራራ የንግድ መስመሮች መርዌን በከመአልኬ በኩል እስከ ላይኛው የአባይ ሸለቆ ነጭ አባይ በደቡብ ምዕራብ የሳሱ ወርቅ ማእድኖች የሚገኙበት ድረስ ይዘልቁ ነበር። ሰትም አዮአልፒጅፒ ፒ ራ ተላትም አፄ እንደቢስ ጋ ዒማሆየዊ መጭ ድድደም ዔ አስፊ ሬ ፒ ውድም አለዚሄሬ ፒ አርማህ ኛ አፄ እለቆስጠንጢኖስ ደግናዥን አፄ ደግነዥሃ ግዳዝን አዒ ህዝብና ዮዲት ጉዲት አንበሳ ወድም አፄ አንበሳ ሰገድ ድልነአድ ጊ ተዓመ ዓም ይህ ከባዚን ጀምሮ እስከ ንጉስ ድልነአድ ድረስ ያለው ዝርዝር ሲሆን ከድልነአድ በኋላ ደግሞ የመናገሻ ከተማ ለውጥ ተደርጎ አጠቃላያ መንግስቱ ቦታውም የንግስና የዘር ሐረጉም ከአክሱማውያን ወጥቶ የዛግዌ ስርወ መንግስት ስልጣኑን ተረክቧል ይህንንም ዘመነ ሳይ ስንደርስ አጠቃላይ ክንውኑን የምናየው ይሆናል ምዕራፍ የአክሱማውያን የኢትዮጵያውያን የፊደል አመጣጥ በኢትዮጵያ ባለፉት ምዕራፎች እነዳየነው ቀደም ሲል ናፓታና መርዌ ከግብፅ እአንደመዋሠናቸው መጠን ቋንቋቸው ይደላቸው ፃይማኖታቸው ከግብፅ ጋር ተወራርሶ የቀረ ሆኗል አክሱም ደግሞ ከዓረብ አገር ጋር ጎረቤት ስለሆነ እንዲሁም ከደቡብ አረብ መጥተው በአክሱምና በአካባቢው ሰፈሩ ያልናቸው የሴም ዘሮች ይዘውት የመጡት ቋንቋና ፊደል ስለነበር ያ ቋንቋ ነው ተወራርሶ አዚህ የደረሠው ኦናም አክሱሞች ይጠቀሙበት የነበረውንና ለዛሬው ፊደላችን እንደ አባት የሚቆጠረውን የሳባ ፊደልና የሳባ ቋንቋን መነሻ በማድረግ የፊደላችን ሁኔታ በሚከተለው መልኩ እንየው ከሴም ወገን የወረዱትና ከክ ልደት በፊት ከደቡብ አረብ መጥተው የህንዱን ንጉስ ራማን አሸንፈው አጋዝያን ተሠኙ ያልናቸው ሀዝቦች ከዚያ ጊዜ ጀምሮ አክሱምንና አካባቢውን ይዘው ናኖረዋል እነዚህ ነገደ ዮቅጣን የተባሉት ዮቅጣን ከወለዳቸው ልጆች ውስጥ በኛው ልጁ በሳባ ስም የሚጠሩትና ነገደ ሳባ የሚባሉት ናቸው እናም ቋንቋቸው ያኔ ይዘውት የመጡት ከግዕዝ ጋር የሚቆራኝ የሚመሳሰል የነበረውና እየቆየ ደግሞ የሳባውያን ቋንቋ የሳባውያን ፊደል እየተባለ ሲጠራ የኖረው ቋንቋ ለዛሬው ቋንቋችንና ፊደላችን አባት መሆኑነ ታውቋል እነዚህ የሴም ዘሮችም ሀበሳት ዒሚያሪት ሳባውያን እየተባሉ በተለያዬ መጠሪያ እየተጠሩ በተለያዩ በኢትዮጵያ መሬቶች ሠፍረው የነበረ ሲሆን ከእነርሱ ጋርም የኩሽ ዘሮች አብረዋኛው ይኖሩ የነበረ ቢሆንም ፊደላቸው ግን ሳባውያን በሚለው መጠሪያ ተጠቃሎ ነው የሚገኘው ይህ የሳባውያንና የሄሚያሪት ፊደልም ከሴም ዘር የመነጨ ነው ተብሏል የጢግሮስና የኤፍራጠስ ወንዝ በሚፈስበት አገር በባቢሎንና በአካድ በአሶር የሚኖሩ የነበሩ የመጀመሪያዎቹ የሴም ዘሮች የሠሜናኖቹ ወገኖች ለአራማይክ አራማይክ ለእብራውያዝ እብራውያን ለፊንቄቂ ፊንቄ ለግሪክ ሲያቀብል በደቡብ በኩል ያሉት ሴማውያን ደግሞ ለነገዳቸው ክፍል ለሆኑት ለሣባውያን ፊደልን አቀበሏቸው ሳባውያን ደግሞ ወደ ኢትዮጵያ ከተሻገሩ በኋላ ይዘው የመጡትና እዚህ ለነበረው ህዝብ ያወረሱት ፊደል እስከዚህ ጊዜ ሲደርስ ትሏል። አናም ወደ አክሱም ጳጳስ እንዲላክ አሳሰበ በዚህ ጊዜ ጳጳሱ የአገሩን ቋንቋና ልማድ የምታውቀው አንተው ትሻላለህ በማለት የጵጵስና ማእረግ ለፍሬምናጦስ በመስጠትና በመሾም ወደ አክሱም እንዲመለስ ተደረገ ከዚያም የቤተ መንግስቱን ሹማምንትና ህዝቡን እንዲሁም ዒዛናንና ሲዛናን አናታቸውን ጨምሮ በክርስትና ልማድ መሠረት አጠመቃቸው ከዚህ ጊዜ ጀምሮ ማለትም ከ ዓም ጀምሮ ክርስትና የአክሱም መንግስት ዛይማኖትና የህዝቡ ሃይማኖት መሆን ቻለ ዒዛና እና ሲዛናም ስማቸውን ለወጠው አብርፃ እና አፅብሐ ተባሉ ፍሬምናጦስም የጵጵስኗ ማዕረግ ሲሠጠው ከሳቴ ብርሃን ብርፃን አምጪ የሚል ስያሜ ተሠጥቶት በኢትቶጵያ የመጀመሪያው ጳጳስ ሆነ ከዚያ ጊዜ ጀምሮም ጳጳስ ወደ ኢትዮጵያ በየጊዜው ከእስክንድርያ ይመጣ ጀመር ይህ ሒደትም እስክ ዓም ድረስ ቀጥሎ በመጨረሻ በ ዓም ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ባስልዮስ የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ ጳጳስ በመሆን ኢትዮጵያ ከውጭ የምታስመጣው ጳጳስ ቆሞ በዜጎቿ ጵጵስና አንዲቀጥል ሆነ ክርስትና ወደ ኢትዮጵያ ከገባ በኋሳም ኢዛና ቀደም ሲል የጦርነት ድል ቀንቶት ሲመጣ ለአማልክቱ መስዋዕት ሲያደርግና የምስጋና ቃሉን ሲያስቀርፅ ከነበረበት የጨረቃ ምስል ወጥቶ የመስቀል ቅርፅ መተካት ጀመረ ክርስትና ወደ ኢትዮጵያ የገባበት ዘመንና አይነት ባየነው ሠልኩ ሲገለፅ ነገር ግና ከዚህ በፊት እንደተገለፀውም የኢትዮጵያ ንግስት የህንዳኬ ጃንደረባ በ ዓም ወደ እየሩሳሌም ፄዶ ወደ ጋዛ ሲመለስ በፊሊጾስ አጅ ተጠመቀ ተብሎ በመፅፃፍ ቅዱስ በፃዋርያት ስራ ምዕ ቁ ያለው ማለት ነው ያኔ ንግስት ህንዳኬ በነገሰችበት በመርዌ እንጅ በአክሱም ያልነበረ ከመሆኑም በላይ በዚያ ዘመንም ምንም ያህል ሊስፋፋ አልቻለም ነበር አንግዲህ የአክሱም መንግስት የቀድሞ ግንኙነቱ ከአረማውያን ግሪኮች እንዲሁም ወገኖቹ ከነበሩት ከደቡብ አረብ የእነርሱ መፍለቂያ ከሆነው ከአሶርና ከባቢሎን ጋር የነበረው አሁን ደግሞ ከክርስቲያኑ የቀቆስጠንጥንያ መንግስትና ከአስክንድርያ ጋር ሆነ የክርስቲያነ ስልጣኔም ከአነቢሁ አገራት ወደ አክሱም መሠራጨት ጀመረ ህንዓው ስዕለ ቅርፃቅርፁ የቀስጠንጥንያን መልክ መያዝ ጀመረ መነኮሳትና ቅሳውስት ሲመጡም በርካታ መንፈሳዊ መፃህፍትም አየመጡ ይተረጎሙ ጀመር ከክርስቲያን አገሮች ጋር በሐይማኖት አማካኝነት የተፈጠረው ትስስርም ለአክሱም ገናናነት ራሱን የቻለ ለውጥ ያስከተለ ነበር ሆኖም የቀስጠንጥንያ የሮም መንግስት የሚፈልገውን አይነት ክርስትና አልነበረም ኢትዮጵያ የተቀበለችው ምክንያቱም የቆስጠንጥንያ ክርስትናና የግብዕ እስክንድርያ ክርስትና መሠረታቸው አንድ ቢሆንም ልዩነት ነበራቸውና ነው በዚህም ሳቢያ ፍሬምናጦስ ከእስክንድርያ የጵጵስና ማእረግ ይዞ በመጣበት ጊዜ የቀስጠንጥንያው ንጉስ ቁንስጣ አደራ አንዳትቀበሉት የሚል ጭብጥ ያለው ደብዳቤ ለዒዛና ልኮ ነበር ደብዳቤውንም እንደወረደ በኢዛና ታሪክ ውስጥ ወደ ፊት የምናነበው ይሆናል ምዕራፍ የአክሱማውያን ገንዘቦችና በላያቸው ላይ የሠፈረው ፅሁፍ በአክሱም ታሪክ ውስጥ ከዋና ዋና የመረጃ ምንጮች ውስጥ አንዱ ነገስታቶች ያስቀረዷቸው የነበሩ የመገበያያ ገንዘቦች ሳንቲሞች ናቸው እነዚህ ከወርቅከብር ከነሐስና ክሌሎች ነገሮች የሚቀረፁት ገንዘቦች ተደራጅቶና ተጠብቆ ላልቆየው ወይም ተሟልቶ ላልተገኘው ለአክሱም ታሪክ እንደ አንድ ክፍተት ሞይ የመረጃ ምንጭ ሆነው አገልግለዋል ተለያዩ ጊዜያቶች በተለያዩ የኢትዮጵያ የአክሱም ነገስታት የተቀረው ገንዘቦች ላይም በላያቸው ላይ የሠፈረው ፅሁፍ ያስቀረዷቸውን የነገስታት ስም የሐይማኖታቸውን ሁኔታ ዓላማቸውንና ሌሎች ተያያዥ ነገሮችን የመግለፅ አዝማሚያ አላቸው ጠቅለል ባለ መልኩ የገንዘቦችን ሁኔታ ስናይ ሰምሳሌ ክርስትና ከመግባቱ በፊት በአክሱም የነገሰ አንድ ንጉስ ባስቀረፀው ገንዘብ በአንደኛው በኩል ዘውዱን ጭኖ በጆሮው ላይ ሎቲ እንዳንጠለጠለ ካባ ለብሶ ቀኝ እጁን ከካባው አውጥቶ ሠይፍ ይዞ በሁለት የስንዴ እሸት ዘለላ ተከቦ ይታያል ዙሪያውን በግሪክ ፊደልና ቋንቋ የተዓፉ ዕሑፎች ሲኖሩ በፅሁፎቹ መካከል ደግሞ ከላዩ ላይ ነጥብ ያለበት የሩበ ጨረቃ ምስል ይታያል ይህም አረማዊነቱን ሲያሳይ በሌላኛው የሳንቲሙ ገፅም የራሱ ምስል እንዳለ ሆኖ በዘውዱ ፋንታ የራስ ቁር ደፍቶ በእጁ ደግሞ ሶስት የዘንባባ ዝንጣፊ ጨብጦ ይታያል ይህም በአንድ በኩል ሠይፍ ይዞ መታየቱና በሌላኛው በኩል የዘንባባ ዝንጣፊ ይ መታየቱ ሊወረው የመጣውን በሠይፉ እንደሚቀጣው ሰላም ፈላጊውን በሠላም እንደሚቀበለው ለመግለፅ እንደፈለገ መገመት ይቻላል ሌላው የንጉስ አንዲበስ ገንዘብም ከላይ ያየነውን አይነት ነገሮች የተካተቱበትና ከወርቅና ከብር የተቀረፀ ሲሆን በዝውድ ፋንታ ጥሩር የደፋ ወይም ሻሸ ያሰረ መስሎ ይታያል በግሪክ ዕሁፍም የአክሱም ንጉስ ከዳቂ ወገን የሆነ የሚል ትርዓሜ ያለው ፅሁፍ አስፍሯል በተመሳሳይም ሠፊውን ታሪኩን ወደ ፊት የምናይለት የዓዔዛና የአብርፃ ገንዘብ በግሪክ ፅሁፍ በተከበበው ሣንቲም መካከል እላዩ ላይ ነጥብ ያለበት የሩብ ጨረቃ ምስል እንዲኖረው አድርጎ ያስቀረሀውና ክርስትናን ከተቀበለ በኋላ ደግሞ በጨረቃ ፋንታ መስቀል እንዲኖረው አድርጎ ያስቀረፀው ነው የፅሁፉ ትርጉምም ኢዛና የአክሱሞች ንጉስ ከሀሌን ወገን የሆነ የሚል ነው እነዚህንና እነቢህን የመሳሰሉ በርካታ ገንዘቦች በግሪክ ፅሁፍ የተዓፈባቸውና የነገስታቱን ሐይማኖት የሚገልዑ መሆናቸው ለምርምር መነሻነት አገልግለዋል በተመሳሳይም ከግሪክ ፅሁና ወጥተው ግዕዝኛ ፅሁፍ የሠፈረባቸው ገንዘቦች በአክሱም ተገኝተዋል ከአነዚህ ውስጥም ንጉስ ኢዩኤል ለትም ያስቀረሀፀው ገንዘብ የሚገኝ ሲሆን በሁለቱም በኩል የመስቀል ምልክት አድርጎ ባልሠለጠነው ጥንታዊ የግዕዝ ፊደል ዓገሠ አየአለ የሚል ዕሁፍ ሲኖር ትርጓሜው ንጉስ ኢዩኤል የሚል ነው በሌላኛው ገንዘብም በአንድ በኩል ክረስተመሰለነ ነገሠ አየአሰ የሁለቱ ትርጓሜ በአንድ ሲነበብም ንጉስ ኢዩኤል ክርስቶስ ምስለኔ የሚል ሲሆን ይህ ንጉስ በሃኛውና በኛው ዓም መካከል የነገሰ ነዘርስቲያ ንጉስ ነበር ሌላው ደግሞ የንጉስ ዋዜና ታቬዓና ገንዘብ ነው በዚህ ገንዘብ በዘውድ ፋንታ ጥሩር ያደረገ ወይም ሻሽ ያሰረ የሚመስል በምስሉ ዙሪያ በአንድ በኩል ለአከበበየ የደለ የሚል ሲሆን ትርጉሙ ለአህዛብ ይደሉ በሁለተኛው ፊት በሁለት በሁለት ፊደል መካከል ጣልቃ የመስቀል ምልክት እያደረጉ ዝዐነቨነገሰ ይላል ዘዋዜና ዘንጉስ ማለት ነው ሜስተር ዋላስ ባጅ ቫየደለአሀዘበ የሚለውን ዝይደሉ ለአህዛበ ብለው በተገቢው መንገድ ተርጉመውታል ግዕቡን በቀዋቸታ ሰማይተረጉመው የውጭ አገር ዐፀፃፊም ማስቸገሩ አይቀርምና ወደ አንግሊዝኛ ሲተረጉሙ እሃ ከ ከር ህከ ከ ይህ ሰህዝብ ጠቃሚ ይሁን በሚል ተርጉመውታል ሌላኛው ደዓሞ የንጉስ አርማህ ገንዘብ ነጦ በዚህ ገንዘብ ንጉሱ ዘውዱን ደፍቶ ዙፋነ ላይ ተቀምጦ ይታያል ዙፋነ ዙሪያውን በድቡልቡል ነገር አጊጦ ይታያል ንጉሉም በአንገቱ ዙሪያ ድቡልቡል ጌጥ አስሮ ይታያል ጫፉ ላይ ጮስቀል ያለክትን በትረ መንግስቱን በተኝ እጁ ጨብጧል በምስሉ ዙሪያ ከላይ ነገሠአ ከታች ረመከ የሚለ ንጉስ አርማህ ብለን ልናነበው የምንችለው ፅሁፍ ሠጓዓሯል በሌላኛው በዙል ደግሞ መሐሉ ላይ መስቀል ተስሎ በሁለት የስንዴ እሸት ወይም በገብስ ተክቦ በዙሪያው ፈሰሐለየክነ ለአሀክበ የሚል ፅሁፍ ያለው ሲሆን ትርጉሙም ፍስሀ ለይኩን ለአህዛብ የሚል ለህዝቦች ደስታ ይሆን ዘንድ የሚመኝ ጭብጥ ያለው ቃላት ሠፍሮበት ይገኛል እንዲህና እንዲያ አያለ የአክሱም ነገስታቶች ያስቀረሁት ገንዘብ የያኔውን ታሪክ እንደ አቅመ እየዘከረ ይገኛል በርካታ ጥንታዊ የአክሱም ገንዘቦችም በፈረንሳይና በሌሉች የአውሮፓ አገራት ቤተመፃህፍትና በየቤተመዘክሩ ውስጥ ከተለያዩ ታላላቅና ጥንታዊ ኒሻኖች ጋር ተደባልቆ እንደሚገኝና እንደሚጎበኝ ያዩት ሁሉ ምስክርነታቸውን ይሰጣሉ ምዕራፍ ያንጉስ ዒዛናና ሲዛና የአብርፃ ወአፅበፃ ዘመነ መንግስት ከ ዓም የኢትዮጵያ መናገሻ ከተማ አክሱም ከሆነች በኋላ ከአክሱም ነገስታት ውስጥ እጅግ ስመጥርና ገናና የሆኑት ነገስታት ዒዛናና ሲዛና ወይም ክርስትናን ከተቀበሉ በኋላ ስማቸው አብርፃና አፅባሀ የተባሉት ናቸው ክርስትና የገባውም በእነዚህ ወንድማማቾች ነገስታት መሆኑን አይተናል ይሁን እንጂ እነዚህ ወንድማማቾች በአንድ ላይ ሆነው በአክሱም ነግሰዐ የነበረ ቢሆንም በብዛት ግን በዘመናቸው የተፈዐሙት ታሪካዊ ክንውኖች በዒዛና በአብርፃ ስም ብቻ ነው የሚታወቁት ስለዚህም ከዒዛና ጋር አብሮ ወንድጮ ሲዛና እንዳለ እያሰብን ታሪኩን መቀጠል እንችላለን። ይሙሉ ታሪካቸውንም በየገድላቸው ማግኘት ይቻላል ምዕራፍ የአፄ ካሌብ ዘመነ መንግስት ሕከሕ ዓም ከዚህ በፊት ተደጋግሞ ተዕፎ እንዳየነው ከደቡብ ዓረብ መጡ የተባሉት ነገደ ዮቅጣኖች በአክሱምና በአካባቢው እንዲሁም በአሁኗ ኢትዮጵያ ግዛቶች ሠፍረው ሲኖሩና የቀድሞዎቹ ናፓታና መርዌ ቀርተው አክሱም ስትገን ደግሞ አክሱማውጡያኑ እነዚያን የራሳቸውን ዐገን በዓረብ አገር ያሉትን ግዛቶች ለማስገበር ዘምተውባቸው አይተዓል ከክልደት በኋላ ከአክሱም ነገስታት ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ የዓረብን አገር ያስገበረውን ንጉስም ከአዶሊስ የፃውልት ላይ ዕሁፍ ጋር አብረን አይተናል ከእርሱ በኋላ ደግሞ ነፃነታቸውን አስመልስው ከኖሩ በኋላ ንጉስ ዒዛና በድጋሚ ወደ አረብ አገር ሔዶ ማስገበሩን በሠፊው ተመልክተናል ከንጉስ ዒዛና በኋላ ግን ለጥቂት ጊዜ በዒዛና ለተተካው ለሲዛና ለአፅባሐ ሲገብሩ ቆይተው ከዚያ በኋላ ግን እስክ አፄ ካሌብ ድረስ መገበራቸውን አቁመው በነፃነት ነበር የቆቁዩት ይህም ማለት ከንጉስ ዒዛና በኋላ ቢያንስ ሰ አመታት በነፃነት ኖረዋል ስለዚህም በአክሱም ነገስታት ውስጥ ክዒዛና በኋላ ግዛት የማስፋፋት ፍላጎት የነበረውና ፃይለኛ የሆነ ንጉስ ዒዛናን አልተከተለውም ነበር ልንል እንችላለን ለአክሱም ተገዥ የነበሩት የዓረብ አገራትም ማሰትም ንጉስ ዒዛና የሳባ የሐበሳት የራይዳን እያለ የሚጠራቸው ህዝቦች ከገባርነት ለመላቀቅ ያደረጉት ጠንከር ያለ ትግል አልነበረም በነዚያ ነቀ ሆነው በቁዩባቸው ጊዜያቶችም በዓረብ አገር በተለይም በየመን ከጥንት ጀምሮ በየጊዜው በፓለስታይን ይደረግ በነበረው ጦርነት አሁንም ክክርስትና በኋላ በቀጠለው ጦርነትና ስደት ምክንያት በርካታ የአይሁድ ተወላጆች አገራቸውን እየተው በየመን ተቀምጠዋል በዚህ ጊዜ ደግሞ በሮማውያን ያልተገዙት ፋርሶች ክርስትናን ያልተቀበሉና ለሮማውያን አንገዛም ብለው በነባዛነት የኖሩ ነበሩ እናም አይሁዶች ማለትም ነርስትናን ያልተቀበሉት ከፋርስ ጋር በመወገን የክርስቲያኖች ጠላት ሆኑ በሌላ ጎራ ደግሞ የተለያዩ የክርስትና ፃይማኖት ተከታይ የሆኑት የሮም ቆስጠንጥንያ እና የአክሱም የኢትዮጵያ መንግስታት ምንም እንኳ ልዩነት ቢኖራቸውም ያው ዞሮ ዞሮ በአንድ ክርስትና ስር ናቸውና ልክ እንደ ፋርስና እንደ አይሁዳውያነ ጥምረት ፈጠሩ በዚህ መሰረት በዓረብ አገር የሠፈሩትና ከቀድና ጀምር በዚያው አገር በነበሩት ህዝቦች መካከል የክርስትና እምነት ተከታዮችም የአይሁድ እምነት ተከታዮችም አረማውያን የሚባሉትም በጋራ ይኖሩ ነበርና አይሁዶች ሩ በፋርስ ድጋፍ አማካኝነት ክርስቲያኖቹን በመጨፍጨፍ በማስቃየትና በመጨቆን አላኖር አሏቸው በወቅቱ የዓረብ አገር ደቡባዊ ክፍል አንደዛሬው አጠራር ሠሜን የመን ደቡብ የመን እየተባለ ሳይሆን የሚጠራው ሂማያሪት ሳባ ካታባን ሐድራሞት ሄራ እየተባሉ በየነገዳቸው በተሠየመው የግዛት ስም ሲሆን ከእነዚህ ውስጥ ደግሞ የአክሱም ግዛት የነበሩት ራይዳኦ ሂሚያሪት ሳባ ሳልፄን የሚባሉት ነበሩ እነዚህ ሁሉ ነገዶችም የየራሳቸውን ንጉስ እያነገሠሥ መኖር ከጀመሩ ቆይተዋል በአሁነ በአፄ ካሌብ ዘመነ መንግስትም ከ በዚያዐ አይነት አኗኗር የቀጠሉ ሲሆን በዚህ ዘመን የየአውራጃውን ንጉሶች ስልጣን በእርሱ ስር አድርጎ የመንን በንጉስነገስትነት ያስተዳድር የነበረው የአይሁዳጡያነ ንጉስ መጠሪያ ስሙ በዓረብ ፀፃፊዎች ዱኖዋስ በሮማውያን ፀፃፍት አጠራር ዲመናኖስ በኛ በግዕዝ ፊንሐስ በመባል የሚታወቅ ሲሆን ማዕሩት ብለው የሚጠሩትም አሉ ስሰዚህ እኛ ፊንሐስ እያልን እንጥራው ንጉስ ፊንሐስ ከሚመራቸው ህዝቦች ዐ ስጥ የአይሁዳውያን እምነት ተከታዮችን ድጋፍ ይኮዞ እንደዚሁም በፋርሶች እየታገዘ በየመን በናግራን አገር ያሉትን ክርስቲያኖች ማሳደድ መረ ከእርሱ በፊት ክርስቲያን ንጉስ የነበረውን አሬስታን አሸንፎ የነገሠፁም በፋርሶችና በአይሁዳውያን ተከታዮቹ ድጋፍ ነበር። ንጉስ ፊንሐስም ሸሽሸ ከዚያም አፄ ካሌብ ወደ የመን ክተማ ወደ ዛፋር ሔዶ የከተማጡን ጠባቂዎች አሸንፎ ከተማውን ያክ የአይሁድ ንጉስ ሚስትም በዚች ከተማ ተማረከች ወዲያውም አፄ ካሌብና ንጉስ ፊንሐስ ፊት ለፊት ተገናኝተው በጨበጣ ፈረሶቻቸው ላይ ሆነው ሲዋጉ ካሌብ ፊንሐስን ወግቶ ከፈረሱ ላይ በመጣል ወደ ባህር ገናትሮ ወረጠረውና ተ ከፊንከስ ሞት በኋላም የበታቾቹ ጦርነቱን ለመሥቀጠል ሞክረው ሳይሆንላቸው ቀረና ተሽነራ ከዚህ በኋላ አፄ ካሌብ ከተከታዮቹ ጋር ከተማዋን በሙሉ እየዞረ የፊንሕስን ተባባሪዎች ሁሉ እያስዘ አስገደለ በሐገረ ናግራን የተፈጁትን የክርስቲያን ምፅመናንን ደምም ተበቀለ የሸሹትና የተደበቁት ክርስቲያኖችም ወደየመንደራፐሁ ተመለሉሱ አፄ ካሌብ ሙሱ ለሙሉ ድል ካደረገ በኋላ ዐደ አስክንድርያፀ ሊቅ ጳጳስ የድሉን ወሬ በመልዕክተኛ ላክ እጅግ አገስውና ተከዓተው የነበሩ የየአገራቱ ክርስቲያናትና ነገስታቶቻቸውም ሐዘናቸው በደስታ ተለወጠ ከዚህ በኋላም ንጉስ ካሌብ በናግራን የሟቹን ንጉስ የሸሽማግሴውን የአራሬታስን ልጅ ሾመው ሀደ ዛፋርም ፄዶ ለየመን ግዛት ዘመዱን እስ አይባን እንደራሴ አድርጎ ሾመው ህዝቡ ግን በአለ አይባ እንደራሴነት አለመደሰቱንና ከእርሱ ይልቅ ትውልዱ ዓረብ ሐይማኖቱ ክርስቲያን የሆነ ንጉስ እንዲነግስለት ጥያቄ አቀረበ ንጉስ ካሌብ ጥያቄያቸውን ተቀብሎ የፈለጉትንና ወገናቸው የሆነውን አርያት አቡ ኤሴም የሚባለውን የሰንዓ ንጉስ ብሎ ሾኮመላቸው አርያትንም በየዓመቱ ለአክሱም ቤተ መንግስት እንዲገብር ትዕዛዝ ሰጠው በሌሎች አውራጃዎችም እንዲሁ ሹምሽር አድርጎ ሺ ሠራዊት ለጠባቂነት አዚያው እንዲቀር አደረገ በኋላ ላይ ግን የመጀመሪያው አንደራሴ አለ አይባ ወይም አብርፃ ንጉሱን አርያትን እንዳስገደለና በየመን መንግስት ላይ ተደላድሎ በመቀመጥ በየአመቱ ለአክሱም ቤተ መንግስት ግብሩን ማስገባት እንደቀጠለ ይነገራል ከዚህ ድል በኋላ አዔ ካሌብ ወደ አክሱም ከመመለሱ በፊት የክርስቲያኖች ንጉስ በነበረበት ቦታ ቤተክርስቲያን እንዲሰራ አደረገ መሠረቱ ሲቆፈርም እራሱ ንጉስ ካሌብ ሠባት ቀን ሙሉ አብር ሲቀፍር ቁየ። የአክሱም መንግስትም የባህር በሩ ሲያዝበት ንግዱም ሀብቱም ተዘጋና ከዚያ ጊዜ በኋላ ደካማ መንግስት ሆነ በምዕራብ በኩልም የበጂያ ዘሮች እየተነሉሱ የብሌማይ የኖባ ነገዶች የየራሳቸጡን መንግስት ማቋቋም ጀመሩ ከሁሉም በላይ የአክሱምን መንግስት የጎዳጡ የወደቦቹ መያዝ ነው የቀድሞዋ ነብያ የዛሬዋ ሱዳንም ክጥቁት መከሳከል በኋሳ ልክ እንደ ግብዕ ሁሉ በአረቦች ስር ሆና ፊደልና ቋንቋዋ ዓረብኛ ሊሆን ቻለ ይሁን እንጂ ዓረቦቹ ጦደቦቹን ከያዙ በሏላ ወደ መሃል ኢትዮጵያ ድረስ ገብተው በሌላው አገር እንዳደረጉት ኢትዮጵያን ለመያዝ አልፈለጉም እናም የአክሱም መንግስት የባህር በሮቹን ተቀምቶ ንግዱንና ዝላቂ ፃብቱን አጥቶ ከወዳጁ ከቐስጠንጥንያው የክርስቲያን መንግስት ጋር ግንኙነቱን አቋርጦ በዚያው በአክሱምና በመካከለኛው ኢትዮጵያ ተወስና የደከመ መንግስቱን ሲያስተዳድር እንደቀየ በመጨረሻ አንዳንድ የአገር ውስጥ ነገዶችና በእክሱም መንግስት ስር የነበሩ ተገዥዎች መንግስቱን ለመገልበጥ መደራጀትና መንቀሳቀስ ጀመሩ ከውጭ ጠላት ሲያጠቃ ደግና በዘርና በዛይማናት አንድነትና መ አ ወንድማማችነት በጥልቅ የማይሰማውና አስተዳደርና ስልጣን አኩል ሳይካፈል እየተገባ ብቻ የናረ ህዝብ ምቹ አጋጣሚ ባገኘ ጊዜ የተገኘነቱን ሕጩሩ ሃ ቂም ለመበቀል መነሳቱ የማይቀር ነውና የዓረቦች ፃይል ዙሪያውን ባጠታበት ጊዜ የሰሜን ፈላሾች በዮዲት ጉዲት እንደዚሁም የአገው ዘሮች በዛንጉዬዎች መሪዎቻችዉው አማካይነት በአክሱም መንግስት ላይ ሊነሱ ቻሉ ጢ ምዕራፍ ጣ ት ጉዲት ዘመነ መንግስት ከ ዓም ከአፄ ገብረመስቀል በቷላ አስከ ዮዲት መነሳት ድረስ በነበረው አመት ውስጥ በመሐል ከነብዩ መሐመድ ጋር ስሙ የተነሳው የአክሱም ንጉስ የአርማህ ኛ መጠነቸ ታሪክ ሲታወቅ ከእርሱ በኋላም በአክሱም ብዙ ነገስታት ተከታትለው መንገሳቸው ግልዕ ሲሆን በዘመናቸው የሰሩትን ስራ የሚገልፅ ፅሁፍ ግን ተሟልቶ አይገኝም ይህንንም ጊዜ የኢትዮጵያን ታሪክ ስፅፉ የነበሩት ሁሉ የጨለማ ጊዜ ዳርክ ኤጅ ይሉታል። ነገር ግን ከአክሱም መንግስት ጋር ግንኙነት ያላቸው የቆስጠንጥንያና የዓረብ አገር ፃፊዎች አንዳንድ ጊዜ የየራሳቸውን ታሪክ ከመባፍ አልፈው የአክሱምን መንግስት ታሪክ ብልጭ እያደረጉ ይፅፉታል ከነዚህ የቅርብ ጊዜ ዐፃፊዎች እነ ሩዶልፍ ጀምስ ብሩስ ኤድዋርድ ግላዳር እና ሌሎችም የሚገኙበት ሲሆን ከአፄ ገብረመስቀል ወዲህ ታሪኩን ያቋረጠጡ ታሪከ ነገስት ደግሞ አልፎ ቭሉሃ የዮዲትን መነሳት ይዕፋል ሲወርድ ሲዋረድ በመጣው በታሪከ ነገስቱና እርሱንም መሰረት እያደረጉና እያሟሉ የውጭዎቹም የአገራችንም ፀፃፊዎች እነ ብላቴን ጌታ ህሩይ እነ አለቃ ታየና ሴሎች ስስ ዮዲት ወይም ስለ አስቴር ጥቂት ዋል በቀዳማዊ ምኒልክ ዘመን ብቡ የእስራኤል ወገናች ጎልማሶችና ሽማግሌዎች እንዲሁም ካህናቶች ጠዩየ ኢትዮጵያ መጥተው ህዝቡን ህገ ኦሪት እያስተማሩ እንደኖሩና ከዚያ ዘመን በሏላም በነበሩት ጊዜያቶች በየወቅቱ በተለያዩ ምክንያቶች በርካታ አይሁዳውያን ከእየሩሳሌም ወደ አገራችን መግባታቸውን ቀደም ሲል ባየናቸው ፅሁፎች ተረድተናል እነዚህ ህዝቦችም ብዙዎች ከኢትዮጵያ ህዝብ ጋር እየተጋቡ እየተዋለዱና እየተራቡ ብዙ ዘመን ኖረዋል በአብርፃና በአፅባሐ ጊዜ ደግሞ ዓሬምናጦስ የማርቆስ ወንበር ከተሰኘው ከእስክንድርያ ክርስትናን ወደ አክሱም ቤተመንግስት ካመጣ በጊላ የአክሱምም ህዝብ ክርስትናን ተቀብሎ ሲኖር እነዚያ ኦረተ ህግን ሲከተሉ የኖሩት አይሁዳዊያን ደግሞ ክርስተናን አንቀበልም ብለው በቢያው በተድሞው ኦሪተ ህግ ብቻ ዐንተው ተቀመጡ በዚህም የተነሳ የመንግስት ዛይማኖት ሆኖ የታጠጀው የክርስትና ፃይማኖት ተከጋዮች የበላይነት ይዘውና ቁጥራፕጥጦም እደግ በዝቶ ነበርና የኦሪትን ተከታዮች መጨቅቁን ማንገላታትና መበዝበዝ ጀመሩ ጭቆናጡን መቋቋም ያቃታቸው የህገ ኦሪተ አሣኞች በዘመነ አክሱም በመጀመሪያ በአክሱምና በዙሪያው መሰደድ ግድ ሆነባቸው ክትትሉ ሲበረታባቸውም በጣም እየራቁ በመሸሸ በጎንደር አካባቢ ባሉት በስሜንና በፀዛራ በወልቃይት በላስታና በአካባቢው ሰፈሩ ከአነዚህ ህዝቦች ውስጥም ሙሉ ለሙሉ ዘራቸው አይሁድ የሆኑት ሰፊውን ቁጥር ይያዙ እአንጅ ከመካከላቸው የፃበሻና የአይሁድ ድቅል የሆኑ ህዝቦች ነበሩ ይህንነ ለመለየትም ፈላሻ እና ሙራ ፈላሽ የሚል መጠሪያ አላቸው ሙራ ፈላሻ ከሚባሉት ውስጥም ሆነ ፈላሻ ከሆኑት ዘሮች ውስጥም ጥቂት ክርስቲያን አይሁዶች ነበሩ እነዚህ ህዝቦች ህገ ኦሪትን የሙጥኝ ብለው የራሳቸውን ባህል እንደያዙ በሸሸት ስለተራወጡ ፈሳሻ የሚል ስም ተሰጥቷቸው ኑራቸውን በአጥቂዎች የመልሶ ማጥቃት ሳይሆን በተቻላቸው አቅም በመከሳከል ላይ የተመሰረተ አድርገው መግፋት ቀጠሉ የመጀመሪያ ስያሜያቸው ፈላሲ በመባል የሚሜታወቅ ሲሆን ትርጓሜውም አገሩን ትቶ ሂያጅ ማለት ስለሆነ እነቪህም ጠ አክሱም ለሜንና ጠደ ጠገራ ስለተሰደዱ ፈላስያን ወይም ፈላሾች ተብለው ተሰይመዋል እንጂ ከሌላ አገር በመምጣቸው አይደለም ፈላካ የተሰኙት ይህ በመጨረሻ የተሰደዱበት የሰሜን አገር ተራራማ ስለሆነ በዚህ ስፍራ ሆነው በተፈጥሮ ምሽግ እየተጠቀሙ ሊወጋቸው የመጣውን ሁሉ እየተከላከሉ በሜመልሰስበት ጊዜ ክከሼ ብዛት ቁጥራቸው እየበዛ ሃይላቸው እየበረታ ፄደ ከቪያም በአንድነት መክረው በበላይነት ሊመራቸው የሚችልና ሊያስተባብራቸው እንዲሁም ሊገዛቸው የሚገባው አንድ ስው ከወገናቸው ለመሾም ተስማሙ በዚህም መሰረት ከመዛክላቸው ጠንካራና ጥሩ ግንዛቤ ያለው እንዲሁም በእውቀቱ የበሰለ ነው ያሉትን ጌድዮን የሚባልን ሰው ተስማምተው በገኑስነት ሶሙት ይህ ስም የፈላሻ ባለስልጣኖች የማዕረግ ስም ሆኖ ቀጥሉ ነበር የፈላሾች ንጉስ የሆነዐ ጌድዮንም አንዲት እጅግ የተዋበትና መልኳ ያማሪ ሴት ልጅ ነበረችው እሷም በኋላ ላይ ዮዲት ተብላ የተጠራችው ስትሆን ዋና መጠሪያ ስሟ ግን አስቴር የሚለው ነበር ይችን ወጣትና ቆንጆ የሆነችውን ዮዲትንም ዘርዓ ያዕቆብ የሚባል የቡግና ገዥ የላስታ ገ ሃይማኖቱ ክርስቲያን የሆነ ፈላሻነቷን ሳይመረምር የመልኳን ዐኑበትና የቱመናዋን ማማር ብቻ አይቶ ለትዳር ተመኛትና በጋብቻ ተሳስረው በትዳር ለመኖር ቻሉ የዲት በውበተና በፍቅሪ አሰት እለት እየማረከችው ክርስቲያነን የላስታ ገዥ አባበላና አሳምና ፈላሻነን በግልፅ ከመናገራም በሳይ ይባስ ብላ በእርሷ ፃይማኖት በኦሪት ህግ ወይም በይሁዲ ሃይማኖት ስርዓትና ወግ ካገባችው በኋላ ዘርዓ ያዕቀብ የነበረውን ስሙን ስለሞን በሚል ስም እንዲለውጥ አደረገችው እሱም ተስማሣቦ በዚያ ዘመን በአክሱም ዙፋን ሳይ የተቀመጠው የኢትዮጵያ ንጉሰነገስት ደግናዥነ የተባለው ነበር ክዚያም ግዳዥን ለ አመት ነግሶ በዚያው ወቅት ስለሞተ አንበሳ ውድም የሚባለጡ ህዛን ልጹ በአባቱ ተተክቶ ንግስናውን ያዘ የአክሱም መንግስትም በዚህ ጊዜ በእድጉ ተዳክሞ ዴ ዛበር ህባኑ ንጉስ አንበሳውድም በጣም ህፃን ከመሆነ የተነሳ ኢትዮጵያን ለማስተዳደር አለመቻሉን ዮዲት ባወቀች ጊዜ በሰሜንና በላስታ አውራጃ የሚኖሩትን ፈላሾች ወገኖቿን ይዛ ወደ አክሱም ገስገስች ዮዲት ከክርስቲያነ የላስታ ገዥ ከተጋባኙ በኋላ በሱዋ ፃሳብና ቱጥጥር ስር በማዋሏ የተለያዩ ተግባሮችን ማለትም ፈሳሾች እንደልብ እንዲዘዋጋሩና ሊያጠቋቸው የሚመጡትን ከመከሳከል ወደ ማጥቃት አንዲሻገሩና ለከፊል ነባነት መስረት ጣለችሳላቸው በይፋ አእንዲዋጉም በር ከፍታላቸዋለች። ዮዲትም እስክመራቤቱ ሰመከታተል ሞክራ እያለ የአህያ ፈጅ እና የይባ መንገድ ገደላገደልነቱ ስላስቸገራት በዚህም ላይ አንበሳውድምን በአጅጉ የሚረዳውና የሚያግዘው የሸዋ ህዝብ በደንብ በሚያወጦቀፁ አገር ላይ በደፈጣምዖዎ ፊት ለፊትም አየተዋጋና አደጋ እያደረስ አስቸገራት ይህንን ከየአቅጣጫው የሚሜሠነበርባትን ጥቃት ለመከሳክል ጦራን ወደተበታተነ አቅጣጫ ማዝመት እንደማያዋጣት ስለተረዳች ፃሳቧን ለውጣ ክሸዋ ዐደ አክሱም ዐገኖቿን ይዛ የመልስ ጉዞ አደረገች አክሱምም በሰላም ደረሠኙ ከዚህ ገዞ በኋላ በአክሱም ተጨማሪ አመታትን ገዝታ በድምሩ ለ አመት የአክሱምን ግዛት በበሳይነት አስተዳድራ ሞተች በዚህም መስረት ከ ዓም እስከ ዓም ድረስ ዮዲት ጉዲት ነሃአክሱምፖ ንግስት ነበረች ማለት ነው በ ዓመት የግዛት ዝመኗም በአራት ጦጦ አመት እንኳን የመልሶ ግንባታ ቢደረግበት የቀድሞ ይዘቱንና ቅርዑን ሙሉ ለሙሉ ሊይዝ የማይትልን ውድመት ፈፅማለኝ የዮዲት ጉዲትን ሞት አንበሳውድም በሠማ ጊዜ ከተክታዮቹ ጋር ከስዋ ተነስቶ ዕደ አክሱም ሔደ የትግሬ ህዝብም በደስታ ተቀበለውና በአባቶቹ ዙፋን መልሶ አስቀመጠው እናም የቀድሞው ንተጉሰነገስትነቱ እንደዐና በአክሱም ቤተመንግስት ሆኖ ለ አመታት ኢትዮጵያን አስተዳደረ ክ አመት የግዛት ዘመነ በኋላ ንጉስ አንበሳውድም ሲሞትም ልጁ ድልነአድ ነገስሰ ንጉስ ድልነአድም የአክሱም የመጨረሻው ንጉስ ሆነ ንጉስ ደልነአድ በአባቱ ተተክቶ የአክሱምን የንጉስነገስትነት ስልጣን ይዞ ከ ዓም እስክ ዓም ለ አመት ያህል ኢትዮጵያን ማስተዳደር ቢችልም በዮዲት ጊዜ የተቀሰቀሰው የሠሜንና የላስታ ህዝብ በየፈዜው እየተነሳ በማመዕ አላስገዛ ብሎት ሲያስጨንቀው ነው አመቱን ባልተደላደለ ሁኔታ ያሳለፈው መጨረሻም መራ ተክሰፃይማናት የተባለው የድልነአድ የራሱ የጦር አበጋዝ የነበረው የሳስታ ተወላጅ ድልነአድን ወጋው አሁንም ንጉስ ድልነአድ የመከላከል አቅም ስላጣ እንደ አባቱ እንደ አንበሳውድም ከአክሱም ወደ ስዋ ሸሸ የመጨረሻው የአክሱም ንጉስም እሱ እንደሆነ ቃረ ምዕራፍ አክሱምና በአካባቢዋ የሚገኙት ቅርሶች የአክሱምን አነሳስና ውድቀት እንዲሁም በአክሱም ነገስታት የተፈፀሙ ድርጊቶችንና አጠቃላይ ታሪካዊ ክንውናችን አይተናል አሁን ደግሞ የአክሱምን ታሪክ ፈፅመን ጠደ ዛግዌ ስርቦ መንግስት ከመሸጋገራችን በፊት በአክሱምና በአካባቢው ስለሚገኙት ታሪካዊ ቅርሶች ጥቂት ምልከታ ያፈ አክሱምና አካባቢዋ ከክልደት በፊት ሺ አመት ቀደም ብሎ በንግስተ ሳባና በልጂ በምኒልክ ጊዜ ትታወቅ የነበረ መሆኑንና። ሐውልቶች በተተከሉበት አካባቢ ከስራቸው በባለሙያ ተጠርበው በብረት በተያያዙት ከባለአራት ማእዘን የድንጋይ ግንቦች ስር የመሳናንቶች መቃብር ይገኛል ይህ ሃውልት በዓለም ቅርስነት በዩኔስኮ የቅርስ መዝገብ ላይ በ ዓም ሠጻሯል ይህ ታላቅ ቅርስ ነው እንግዲህ በኢጣልያ ወረራ ወትት በሞሶሎኒ ትፅዛዝ ወደ ሮም ተወስዶ የነበረውና በኢህአዴግ ዘመን የተመለሰው የአክሱም ስጦታዎች ምዕራፍ ቋ የዛግዌ ስርወ መንግስት አመስራረትና የመስራቹ የንጉስ መራ ተክለሐይማኖት ዘመነ መንግስት ከ ዓም ባለፉት ምዕራፎች በስፋት እንዳየነበ የሮማውያን የፋርሳውያንና የአክሱማውያን መንግስታት በመካከለኛው ምስራቅ በአረቢያ በቀይ ባህርና በአባይ ሸሰቆ ክልል አርስ በርሳቸው በረጅም የፃይል ሜዛን ትግል ውስጥ ነበሩ በኛው ምዕተ አመት የእስልምና ሃይማኖት በአረቦች በንድ መፈጠርና በመካከለኛው ምስራቅ ቻስፋፋት የሶስቱን መንግስታት ፃይል አዳክሞታል ምዕተ ዓመቱ ከመጠናቀቁ በፊት የዓረብና የቱርክ ሙስሊሞች በአረቢያ በመካከለኛው ምስራቅ በግብፅ በሠሜን አፍሪካና በሜዲትራኒያን ባህር አካባቢ ሁለቱን ጥንታዊ የፋርሳውያንና የሮማውያንን መንግስታት ይዞታ ተክቷል የአረቦች ፃይል የማይበገር ሆኖ በክልሉ የፖለቲካ መድረክ ላይ መውጣትና በተለይም በመካከለኛው ምስራቅና በግብፅ የበላይነት መያዝ የአክሱም መንግስት ከመካከለኛው ምስራቅና በሜድትራኒያን ባህር ኩሪያ ከነበረው ከግሪክና ከሮማ ስልጣኔ ጋር የነበረውን የንግድዓ የባህል ግንኙነት አክስሞታል ቀይ ባህር መካከለኛው ምስራቅና ግብፅ በአረቦች አጅ መውደቃቸውም በዓለም የንግድ ስርዓትና በአካባቢው ጂኦፖለቲካ ላይ ለተመሠረተው የአክሱማውያን ስልጣኔ መዳከምን ያስክተሰለ ሆኗል በዚህ በአክሱም መዳከም ጊዜም ቀደም ሲል እንዳየነው ከዮዲት ሞት በኋላ ብዙም ያልቁየው የአክሱም ንጉስ ድልነአድ በነገሠ ጊዜ መራ ተክለሐይማኖት የተባለ ሰው የአክሱምን የንጉሰ ነገስት ስልጣን ከሃይል በመውሰድ የመንግስቱን መቀመጫም ወደ ሳስታ አዛውሮታል አመሰራረቱም በሚከተለው መልኩ ይገለፃል ዛግዌዎች ወይም አገዎች ከኩሽ ዘር የጠረዱና የኩቭ ቋንቋ ተናጋሪ የሆኑ ህዝቦች ናቸው መኖሪያቸውም በላስታ በርፃና በአካባቢው የነበረ ሲሆን ለአክሱሙ መንግስት እየገበሩ በአክሉም መንግስት ስር ሆነው የሜተዳደሩ ህዝቦት ናቸ አገዎች ከሶስት ተከፍለው ነገር ግን ቋንቋቸው ስሩ አንድ ሆኖ በየክባላቸውና በየአገራቸው ጥቂት ጥቂት ልዩነት ይዘው ነበር የሚኖሩት እነዚህ ህዝቦች በሶስት ተከፍለው በሶስት አገር ስም የሚጠሩ ሲሆን የላስታ አገው የዳሞት አገውጦ የሐልል በጎስ አገው በሌን ተብለው ይከፋፈላሉ የሁሉም መሠረትና ምንጭ የላስታ አገው ነወ የላስታ አገዎች በዋግ የሚኖሩ ሲሆን በጥንቱ ጊዜ የያዙትን ቦታ ሳይለቁ አሉ በዚህም መሰረት የአገው የዋግ ነዋሪዎች ከዋናው የክስክሱም ጅ ጎገጉሰነገስት የሚሾምላቸውን ንትስ አክብረዐኑ በመኖር ክፈላሾች ከገገርዎች ከአጋዚያንና ከሳባበኑያንም በቋንቋና በባህል አንድነትም ልዩነትም ነበራቸው እነዚህ ህዝቦች ደግሞ የአክሱምን መዳከም ካስተዋሉበት ጊቬ ጀምሮ በተለያየ ጊዜ ከተገዥነት ለመላቀቅ እንቅስቃሴ ያደርጉ ነበር ከፈላሾች ጋርም እየተዋጉ ሲሸፍቱ ቆይተዋል በዚህ መካከል የአክሉም የመጨረሻ ንጉስ በነበረፀ በአፄ ድልነአድ ጊዜ የራሱ የድልነአድ የጦር አበጋዝና እንደራሴ የነበረውና የላስታ ተወሳጅ የሆነው መራ ተክለሐይማኖት የአፄ ድልነአድን ሴት ልጅ መሶበወርቅ የተባለችውን ይዐዳታል ንጉሱን አግባብቶና እሷንም አላምኖ ያገባታል ካገባት በኋሳ ግን ይዚት ወደ ላስታ ሸሸ እቢያም ሄዶ ጦሩን አደራጅቶ ተመልሶ ዐወደ አክሱም በመምጣት ድልነአድን ወግቶ ድል አደረገው ተሸናፊው ንጉስም ስልጣኑን መቀማቱን ሲያረጋግጥ እንደ አባቱ ወደ ሸዋ ሸሽሸሽ ወዲያውም መንግስቱን ሙሉ በሙሉ ወስዶ የመንግስት ቦታውን ዐወደ ላስታ አዛውሮ እራሱ መራ ተክለጠይማናኖት ንጉስነገስት ሆኖ የቫግዌን ስርወ መንግስት መሰረተ ንጉስ ነገስት ለመሆን ደግሞ የግድ በጳጳስ እጅ መቀባት ያስፈልግ ነበርና መራ ተክለሐይማኖት ጳጳስ እንዲላክለት ለግብፅ ገኝ አመለከተ። በመጨረሻ በይምርሐነክርስቶስ ዘመን ወደ ግብዕ የሚወርደው የአባይ ውፃ ስላነሰና በግብፅ የውዛ ችግር ስለተፈጠረ የኢትዮጵያ መንግስት ወደ ግብፅ እንዳይወርድ ገድቦት ነውና ኤደው ተነጋግረው ያስለትቁልን ብሉ ቪዝር አፍዳለ ሊቀ ጳጳሱን አባ ሚካኤል የተባሉትን ዐደ ኢትዮጵያ እንደላከቸውና መጥተው ውፃውን ማስለተታቸው ተፅቷል በጥቅሉ ቀደም ሲል የአክሱም መንግስት ግንኙነት ከቆስጠንጥን መንግስት ጋር እንደነበረው ሁሉ ኣሁን በዛጉዬዎቹ ዘመነ መንግስት ደግሞ የኢትዮጵያ ዓንኙነት በዘመኑ ከገነነት ከእነዚሁ የዓረብና የቱርክ ከሊፋዎችና ይልቁንም በእነሱ እየተሾጮ ግብዕን ከሚገዙት ባለስልጣኖች ጋር ሆነ ምዕራፍ ወ የቅዱስ ሐርቤ ዘመነ መንግስት ከ በደንብ እንደሚታወቀው ለዓለምና ለህገዞቿ መዋደድ መከባበርና መተሳሰብ አንዲሁም ለሰው ልጆች ቅን መሆን ሐይማኖቶች ወሳኝ ሚና ተጫወተዋል የሐይማኖት ዋና መርህ ደግሞ አይነትና መልኩ ቢለያይም ሰዎች በሰላም ተስማምተዐ እንዲኖሩና ከክፉ ድርጊት እንዲቆጠቡ ማድረግ ነው ነገር ግን ይህ እውነታ እንዳለ ሆኖ በጥንቱ ክመን ሐይማኖት የዐብ የግጭትና የጦርነት መነጓ ሆኖ አልፏል ይህም ከሐይማኖቱ መመሪያ ደንብ ውጥ አንዳንድ ግለሰቦችና የዛይማኖቱ መሪና አዋቂ ነን ባዮች የሐይማኖቱን መመሪያ እየጣጮ በሚፄዱት ፃደት ውስጥ የሚከሰትን ጥፋትና አልቂት በዓለም አስከትሏል ከዚህ ጉዳይ ጋር በተያያዘም ኢትዮጵያ የአለም አንድ አካል አንደመሆኗ መጠን በሐይማኖት አማካኝነት የጥቅምም የገጉዳትም ተቋዳሽ ሆናለች ለዚህም ማስረጃው እስካሁን ያየነውና አሁን እያየን ያለነው ወደ ፊት ባሉ ምዕራፎችም የምናያቸው ታሪኮች ናቸዐኑ የኢትዮጵያ የታሪክ ሰነዶች አገሪቱ የሐይማኖት አገር እንደመሆኗ መጠን ታሪኳ ወደ መንፈሳዊነት አዘንብሎ ቢገኝም ሊገርመን አይገባም ያለፉት ነገስታቶጄጀም አጥባቂ ፃይማኖተኛ በመሆናቸው በዘመናቸው የፈፀሙትን አለማዊ ስራ ከማፃፍ ይልቅ መንፈሳዊነታቸውን አበክሮ የሚገልፅን ታሪክ ከጎበው ወደ ማስቀመጥ ነው ያቨነበሉት ይህን መነሻ ይዘን የቅዱስ ሐርቤን ታሪክ እንቀጥል አፄ ይምርሐነክርስቶስ ሲሞት ወንድ ልጅ ስላልነበረው በመንግስቱ የተተካው ንጉስ የወንድሙ ልጆ የሆነው ሐርቤ ገብረማርያም የተባለው ነው ሐርቤ ኛ የታዋቂው የአዔ ላሊበሳ ታላቅ ወንድም ነው በአገራችን አጠራር ቅዱስ ሐርቤ ወይም ገም በሚል ስሙ ሲታወቅ የዓረብ ፀፃፊዎች ቀነኑዳ ይሉታል ፈረንጆቹ ደግሞ ሲናዳ ወይም ሸነዳ ይሉታል እነዚህ ሁሉ ፀፃራዎች በዚህ ስም ይጠሩት የነከረውም በዘመነ ኤዲስ ቆቁጾስ በማሾም ምክንያት በእርሱና ዘእስክንድርያው ሊቀ ጳጳስ በአባ ገብርኤል መካከል የተነሳውን ፀብ በሚተርኩበት ጌዜ ነው በቅዱስ ሐርቤ ዘመን በግብዕ ካይሮ ዋና ሊቀ ጻጳጳሳት የነበሩትና ከ ዓም በሹመታቸው የነበሩት አባ ገብርኤል ኛ ይባላሉ በቀድሞው እስክንድርያ በእርሳቸው ዘመን ካይር በማርቆስ ወንበር ከተቀመጡት ሊቀ ጳጳሣት ኛው ናቸው በኢትዮጵያም በዚሁ ዘመን የነበሩት ጳጳስ አቡነ ሚካኤል ይባሉ ነበር ቅዱስ ሐርቤም አሠጥ አገባ ውስጥ ሲገባ የምናየው ከእኒሁ ክአባ ሚካኢል ጋር ነው ቅዱስ ሐርቤ ቅዱሳን መዛህፍትን በዝመነ ከነበሩ። በዚህ መሰሉ ጥያቄው ነው እንግዲህ ህዝቡና ሊቃውንቱ ከሊቀ ጳጳሱ ከአባ ገብርኤል ጋር ስለተጣላ በአገሩ በኢትዮጵያ ላይ መቅሰፍት አወረደበት ተብሉ ታምኖ በሏለኛውጡ ዘመን በተፃፈው ስንክላር ሁሌ የሚነበበው መቅሰፍት የሚሉትም መንገስቱን ታናሽ ወንድሙ ላለሌበላ ስለተተካበት ነው ያሚገርመው ግን ይህ መስሉ ጳጳስ የማስመጣት ሒደት ለኢትዮጵያ እንደማይበጅ ግልፅ ነበር ቅዱስ ሐርቤ በዘመነ ያነሳው ይህ ሃሣብ በኢትዮጵያ በ ዓም በዛይሰስላሴ ዘመን ተግባራዊ የሆነውም አስፈላጊነቱ ታምናበት ነው በነገራችን ላይ በዚሁ በጳጳስ ጉዳይ በርካታ የሏለኛው ዘመን ሊቃውንት የየራሳቸውን ሀሳብና አቋም በየዘመነ ሲገልፁ ነበር ከአነዚህ ውስጥ ነጋድራስ ተሰማ እሸቴ እንዲህ ብለው ተቀኝተው ነበር ሰፌድና ወንፊት እያስ በአጃችን ያልተነፋ ዱቄት ምነው መብላታችን ሲሉ አለቃ እምባ አቆም የተባሉት ደግሞ ብመርከብ ተጉዞ ምንድነው ቅልውጡ ግብፆች ለሐበሻ ደግሰው ላይሰጡ ብለው ነበር የሆነ ሆኖ ቅዱስ ሐርቤ አመት ኢትዮጵያን በንጉሰነገስትነት አስተዳድሮ በመንግስቱ ወንድመ ሳሊበላ ተተክቷል ቀሪው የቅዱስ ሃርቤ ታሪክም ከወንድመ ከላሊበላ ጋር የተያያዘ ሲሆን እሱንም ከታላቁ ንጉስ ከቅዱስ ላሊበላ ታሪክ ጋር አብረን የምናየው ይሆናል ምዕራፍ የአዔ ሳሊበሳ ዘመነ መንግስት ዓም ስለ አፄ ላሊበላ ታሪክ እንደ አንድ ምስክር ሆኖ የሚገኘው ገድሉ ነው ገድሉ ለመድፃኒዓለም ቤያን በመሠጠቱም ገድሰ ላሊበላ ዘቅዱስ መድሐኒዓለም ይባላል ከሺህ በተጨማሪ በኛው መቶ ዓም በአዔ ዘርዓያዕቆብ ጊዜ በደንብ ተደራጅቶ የተዓፈው ታሪኩ የሚገኝ ሲሆን ይህንን ታሪክነገስቱን መነሻ እያደረጉም በርካታ የውጭና ያገር ውስጥ ዐፃፍት ብዙ ፅፈውለታል በገድለ ሳሊበላ ውስጥ ልደቱ እድገቱ በልደቱና በአድገቱ መካከል የተደረገለት ታዓምራት ወንድሙ ሐርቤ መንግስቴን ይቀማኛለ ብሎ እንዴት እንዳሣደደው ከዚያ ተመልሶ ወደ እየሩሳሌም እንደሄደ ከኢየሩሣሌም ተመልሶ ከወንድሙ ጋር እንደታረቀና አንደነገሠ እንዲሁም ሠፋ ያሰ መንፈሣዊ ተዓምራት በዘመኑ እንደተፈፀመ ታትቷል ላሊበላ የተወለደው እዚያው ላስታ ሮሐ ነው በተወለደበት እለት ብዙ ንቦች በዙሪያው ከበው ሲያነበንቡ እናቱ ስላየች ወደፊት ብዙ ሠራዊት የሚከተለው ታላቅ ሰው የሚሆን ነው ብላ በመገመት ስሙን ላሊሲበላ አለችው ንብ ፀጋውን ገዥውን አወቀ ማለት ነው ይላሉ ላሊበሳ ብሒል ንህብ አእመረ ፀጋሁ የሚለውን ግዕዝ ተከትለው ላሊበላ ተወልዶ ባደገ ጊዜ በዝመኑ የነበረው ንጉስ ወንድሙ ቅዱስ ሐርቤይ ዙፋን ይቀናቀነኛል በማለት ብዙ ጊዜ ያሣድደው ነበር ሊያስገድለውም ይፈልግ ነበር አንድ ቀን የላሊበላ እህት ከንጉሱ ከሌላኛው ወንድሟ ጋር ተመሣጥራ በመጠጥ ውስጥ መርዝ ጨምራ ልካለት እንደነበረና የቀመሰው ሌላ ስው ሲሞት እርሱ ሳይሞት እንደቀረ ከዚያም ሽሽቶ ወደ በርሐ ከገባ በሏላ በወታደር ተይዞ እንደመጣ በሐይማኖታዊ ስርዓት ያገባትን መስቀል ኩክበራ የተባለችውን ሚስቱን ከሰው ነጥቆ ነው ያገባት የሚል ከሣሽ አስነስቶ ንጉሱ ብዙ ሰዓት እንዳስገረፈውና በድጋሚ ከሚስቱ ጋር ሸሽቶ ወደ በርሐ ፄደው እንደተቀመጡና ከዚያ በኋላ ተመልሰው ከንጉሱ ጋር ታርቀው መኖር እንደጀመሩ ኣምላክ ለንጉስ ሐርቤ በራዕይ ተገልጦ መንግስትህን ሰላሊበላ ልቀቅለት ብሎ እንደነገረውና ላሊበሳ እንደነገህ ተዕፏል ሳሊበላ መንግስቱን ከወንድሙ ተቀብሎ የኢትዮጵያ ንጉሰ ነገስት ተብሎ በ ዓም ሲነግስ ስመ መንግስቱ ገብረ መስቀል ተባሰለ አናም በአክሱም ታሪክ ገናና እንደነበሩት እንደነ ኢዛና እንደነ ካሌብ ሁሉ በላስታ ወይም በዛግዌ ዘመን ደግሞ ላሊበላ ገናና አንዲባል ያስቻለውን ስራ ሰራ ይህም በዘመነ መንግስቱ የሠራቸው አስደናቂ የሆነ ውቅር አብያት ክርስቲያናት ናቸው ይህንንም ሥራ በመንፈስ ቅዱስ እርዳታ እየተመራ እንዳከናወነው ይነገራል በአፄ ላሊበላ ዘመንም ሆነ ክእርሱ በፊትና በኋላ በነበሩት የዛግዌ ነገስታታ ዘመን የግብፅ ባለስልጣናች ጣልቃ ገብነታቸው እየጎለበተ ፄዶ ነበር ባለፋት ታሪኮች እንደተመለከትነው ሱልጣን ወይም ከሊፋ የሚባሉት በየጊዜው እየተከታተሉ ግብፅን የሚያስተዳድሩት የሙስሊም ባለስልጣናት በስልጣናቸው ስር የሚገኙትን የእስክንድሪያ ሊቃነ ጳጳሳት ግብር ክፈሉ ያለኛ ፈቃድና ምርጫ ጳጳሥ ወደ ኢትዮጵያ እንዳይሄድ በመካከላችሁ የፃይማኖትና የሹመት ክርክር ቢነሣ የኛ ባለስልጣኖች አብረው እየተቀመጡ ሁኔታውን እንዲመሰከቱ ወዘተ በማሰት ያስቸግሯቸው ነበር ሁኔታው እየከፋ ሲፄድና የክርስቲያኖች ጭቆና በመካከለኛው ምስራቅና በግብዕ ሲበረታ ከዚህ ቀደም እንደሆነው ሁሉ በሳሊበሳም ጊዜ በሸሽሸት አገራቸውንና ንብረታቸውን እየጣሉ የሐይማኖት ወንድሞቻቸውን ፈልገው ለመጠጋት ወደ ኢትዮጵያ በርካታ ግብፃዉያን የመጡ ሲሆን ያረፉትም የንጉሠጎገስቱ መቀመጫ በሆነው በላስታና በአካባቢው ነው ላሊበላም ስደተኞችን ተቀብሎ ልዩ ልዩ ስፍራ እየሠጠ አስቀምጧቸዋል በዚያ ዘመን ለኛ ጊዜ ኛው የመስቀል ጦርነት ተፋፍሞ ተጥሎ ነበርና የአውሮፖ ተዋጊዎች የጀርመኑ ንጉስ ናፍሬዴሪክ ባርባሩሰ የእንግሊዙ ንጉሰ ሪቫርኬርደለዮን የፈረንሣዩ ንጉስ ፍሊኘ አውግስቲኒ ዋነኛ ተፋላሚዎች ነበሩ የዓረቡ ዓለም ንጉስ ሱልጣን ሣላዲን የሚባሰው እነዚህን ሁሉ በጀግንነት አየተዋጋ አሸንፎ የኢየሩሣሌምን ከተማ መልሶ በአጁ አደረጋት የመስቀል ጦርነት ጊዜ ያህል የተካፄደ ሲሆን እየሩሳሌም ስትለቀቹ መልሳ ስትያዝ ከዐ ዐዐ እኤአ ዘልቆ አንደነበር ይታወሣል ስለዚህ በዚህ ጦርነት እየተበሣጩ በግብዕ ያሉ ባሰሥልጣናት ጭቆና ሲያበዙ ብትኛ መጠጊያ ኢትዮጵያ ነበረት አፄ ላሊበላ ግን ወደዚህጦርነት ሣይገባ ከግብፅ ባሰሥልጣኖች ጋርም ሣይጋጭ ስደተኞችን መቀበልና ማስጠጋቱን ቀጠሰ ስደተኞችን ተቀብሎ ጥገኝነት በመስጠቱም ዓረቦች ለምን አስጠጋኃቸው። በዚህ ምክንያት ተስፋ እየሱስ የነበረውን ስሙን ይኩነአምላክ ያሉትም አምላክ ይሁንህ ለማስት ነው ይባሳል የኢትዮጵያ መንግስት መቀመጫ ከላስታ ወደ ስዋ ሲዛወርም ይኩነአምላክ የመንግስቱን መቀመጫ ያደረገው በተጉለት አውራጃ በአንኮበር ነው ወደ አባቶች ወደ ጥንታዊቷ ከተማ ወጠደ አክሱም ሳይመለስ የቀረበት ምክንያትም በሁለት ተከፍሎ የሚታይ ሲሆን በሰሜን ኢትዮጵያ ዙፋኑ ወደ ሸዋ መዞሩ ቅር ያላፐው የአገው ዐክኖናች ወይም ዙፋን ለመውሰድ የሚመኙና የሜፈልጉ ፈላሾችን በመፍራት በሌሳ በኩልም ንጉስ ይኩነአምላክ እኔንም አባቶቹንም በስደትና በመከራችን ጊዜ በደስታ ተቀብሎ ያስተናገደንን አሁንም የአባቶቻችን ዙፋን ለማግኘት ያበቃንን የሸዋን አገር ለቅቄ አልፄድም ብሎ እንደሆነ ይገመታል አንኮበርን የቆረቆረው ይህ ንጉስ ከአዳሎች ጋር በመዋጋቱና ከግብጽ ሱልጣኖች ጋር በመተያየሙ ሳቢያ ፊቱን ዐወደ እየሩሳሌም ለማዞር ተገዶ ነበር ከኢየሩሳሌም ጳጳስ ጋርም የደብዳቤ ልውውጥ አድርጓል ሆኖም ጉዳዩን ዳር ሳያደርስዉው በ ዓም ስላረፈ ልጁ አግብአፅዮን ተተክቷል እንግዲህ የመጀመሪያው የሸዋ ገጉስ ይኩኑአምላክ መሆኑን ካየን ከእሱ በላ ከተተካው ክንጉስ እግብዓጽዮን እስከ አምደዕዮን ያሉትን በዚሁ ምዕራፍ ኣጠቃለናቸው ማለፍ ግድ ይለናል ምክንያቱም ተከታታይ ነገስታቶች አንድ አንድ ዓመት የገዙና ስፊ ታሪክ የሌላቸው በመሆኑ ነው አፄ አግብአጽዮን ስመ መንግስቱ ሰለሞን የአፄ ይኩነአምላክ ልጅ ነው አባቱ ይኩኑ ዓምላክ ከአዳለ ሙስሊሞች ጋር በመዋጋቱ ከግብፅ ባለስልጣናት ጋር የነበረዐዑፁን ጥሩ ያልሆነ ግንኙነት አድሶ ሙስሊሞችን በጥሩ አመለካከት ያያቸው ጀመሥር በዚህ አቋሙ በአባቱ ጊዜ የተከለከለውን ጳጳስ ሊልኩለት ችለዋል በዘመነ ክአርስ በርስ ግጭት ነዓ የሆነ ዓመታትን ገዝቶ ከመሞቱ በፊት በተናዘዘው መሠረት ቱን ልጆቹን አንድ አንድ ዓመት ብቻ እንዲነግሱ አድርጓል በዚህ መሠረት ንፈ አርእድ አንድ ዓመት ህዝበ አሰግድ ዓመት ቅድመ አሰግድ ዓመት ሻን አሰግድ ዓመት ሰብዓአሰግድ ዓመት ኢትዮጵያን አስተዳድረዋል ከቪያም የይኩነአምላክ ሴላ ልጅ የአገብዓጽዮን ወንድም አጎታቸው ፀውድማ አርፅድ ነግሶ ኢትዮጵያን ለ ዓመጦታት ሊያስተዳድር ችሏል ምዕራፍ የከዒ አምደፅዮን ዘመነ መንግስት ከ ዓም አፄ አምደፅዮን የአፄ ውድማርዕድ ልጅ የይኩነአምላክ የልጅ ልጅ ሲሆን ኢትዮጵያን ለዐ ዓመታት ያስተዳደረ ንጉሰ ነገስት ነው ስመ መንግስቱ ገመስቀል ይባላል ይህ ንጉሰነገስት የጠፋውንና የተበታተነውን የኢትዮጵያን ታሪክ እንደገና በማደራጀት ለትውልድ እንዲተላለፍ የተቻለውን ያህል የጣረ ንጉስ ነው በዚህና በድል አድራጊነቱ ስመ ጥር የሸዋ ንጉስ ሆኗል። ንጉሱም ሁለቱን ብህትወደዶች ቅራኔ እንዳለባቸው እያወቁ በአንድነት መላካቸው እንደ ትልቅ ስህተት ተቆጥሮባቸዋል በአዔ በእደማርያም የግዛት ዘመን ውስጥ ሰፊ ታሪካቸውን ይዞ የሚገኘው ከአትሮንስ ቤተክርስቲያን ጋር የነበራቸው ቆይታ ነው አንደ ጀምስ ብሩስ አገላለፅ በአፄ በእደማርያም ዘመን በራሳቸው ትዕዛዝ በአትሮንስ ማርያም ቤተክርስቲያን ውስጥ የማርያምን እና የኢየሱስን ምስል የሳለው ፍራንቸስኮ ደ ብራንካ ሌዎን የተባሰ ጣሊያናዊ ነው ኢትዮጵያውያን ካህናት በዚህ ስዕል የተነሳ ከሰአሊው ጋር ፀብ እና ክርክር ፈጥረዋል የክርክራቸው መነሻም በሰአሊው ነጭ መሆንና ካቶሊክ በመሆነ አልነበረም ይልቁንም በካቶሊክ ደንብ ማርያም ኢየሱስን አቅፋ የያዘችው በግራ እጅዋ ስለሆነ እንደ ምስራቅ እና እንደ እስክንድሪያ ቤተክርስቲያን ደንብ በቀኝ እጅዋ አንዳቀፈችው አድርጎ ሰምን አልሳለውም በማለት ነው በሚል የግጭቱን መነሻና የአፄ በእደማርያምን ተግባር እየተነተነ ይቀጥላል ሆኖም ምስሉ ለረጆም ጊዜ ሳይነሳ ቆይቷል አፄ በእደማርያም ጫካ አስመንጥረው ቤተክርስቲያን በማሰራት አትሮንስ ማርያም ብለው በመሰየም ፅላት እንዲገባ አስደርገዋል አትሮንስ ማርያምን አሰርተው በአሉን አክብረው ከጨረሱ በጊላ ለካህናቱ መተዳደሪያ ከአባይ ወንዝ ጀምሮ እስከ ጅማ ድረስ ያለውን ምድር በርስትነት ሰጥተዋል ቀጣይ ስራቸው ያደረጉትም የአፄ ቴዎድሮስ ኛን አፅም ክከአሰሮ የይኩኑ አምላክንና የሌሎችን የኢትዮጵያ ነገስታት የነበሩትን የሚሆነ የነገስታትና የጳጳሳትን አዕም ከያሉበት አስለቅመው አዚሁ አትሮንስ ማርያም ቤተክርስቲያን እንዲቀመጡ ማድረግን ነው የአፄ በእደማርያምን የትዳር ሁኔታ ስናይም አንድ ለአንድ የሚለውን የወንጌል ቃል ቸል በማለት እንደሌሎች ነገስታት ከአንድ በላይ ሜስት የነበራቸው ሆነው እናገኛቸዋለን በዘመናቸውም ሁለት ሚስት በአንድ ጊዜ ያገቡ ሲሆን ከአንዲ አንድ ወንድ ልጅ ወልደዋል ከአንዲ ህጋዊ ሚስታቸው እስክንድርን ሲወልዱ ከአቁባታቸው ደግሞ ሌላ ልጅ ወልደዋል በዐ ዓም የተወለዱትና በ ዓም በ አመታቸው የነገሱት አፄ በእደማርያም ከ ዓመት የንግስና ቆይታ በቷላ በምን እንደሆነ ባልታወቀበት ሁኔታ ሲሞቱም የተኳቸው ንጉስ ልጃቸው አፄ አስክንድር ነበሩ የአፄ በአደማርያምን አሟሟት በተመለከተ ጀምስ ብሩስ በመርዝ ተገድለው ይሆናል ቢልም በደንብ በማስረጃ ማረጋገጥ እንዳልተቻለ ግን ሳይገልፅ አላለፍም ምዕራፍ ዛጵ የአዔ እስክንድር ዘመነ መንግስት ከ ዓም በኢትዮጵያ ነገስታት ታሪክ ውስጥ አንድ ንጉሠነገስት ዐድ ልጅ ካለው አገር ለመምራት ብቁ የሚያደርገው የእድሜ ደረጃ ላይ ባይደርስም መንገሱ አይቀርም አፄ በአደማርያም በወጣትነት ጊዜያቸው በዐ አመታቸው ነበርና የሞቱት በዐዎቹ የእድሜ ክልል ውስጥ እያሉ ከዋና ሚስታቸው የወለዱት ልጃቸው አፄ እስክንድር ነበሩ እናም አፄ በእደ ማርያም ከሞቱ በቷላ የንጉሠነገስትነት ስልጣኑን የ አመቱ ህፃን አፄ እስክንድር ተረከቡ በስርዓተ ንግስናቸው ጊዜም እናታቸው አመቤት ሮማን ወርቅ እንደ ሞግዚት ሲሆኑ ግራ ብህትወደድ አምደሚካኤል ቀኝ ብህትወደድ በድላርአድ ሆነው በእንደራሴነትና በአማካሪነት ተሾሙላቸው አፄ እስክንድር ዙፋን ላይ ከተቀመጠብት ጊዜ ጀምሮ የግራ እና የቀኝ ብህትወደዶች እርስ በርስ የስልጣን ሹክቻ ውስጥ በመግባታቸው የውስጥ ብጥብጡ እየተባባሰ ፄዶ ነበር ወዲያውም ብህትወደድ አምደሚካኤል ወታደሩንም አጠቃላይ የአገሪቱን ፖለቲካዊ ጉዳዮች ሁሉ ጠቅልሎ በሙሉ እንደራሴነት በመያዝ ዋና የስራ አስፈጻሚ ሆነ የንግስት ሮማንወርቅና የቀኝ ብህትወደድ በድሳርዕድ ስልጣንና ተሰሜነት እየከሰመ በመፄዱም ክፍፍል ተፈጠሪረ ይህ ሁሉ እየሆነ ባለበት ጊዜም ብህትወደድ አምደሚካኤል ህፃኑ ንጉሰነገስት ትኩረቱን ወደ መንፈሳዊ ነገር እንዲያደርግ በመገፋፋት በመንግስቱ ውስጥ እንደልቡ የሚያዝበትን ሁኔታ አመቻቸ አፄ አስክንድርም በዚሁ የልጅነት ጊዜያቸው አባቶቻቸው የጀመራቸውን አድባራት እያሳደሱ አገሪቱን እየዞሩ ሲጎበኙ ጥቂት አመታትን አሳለፉ የወጣትነት እድሜ ላይም ደረሱ። የማህፉዝ ወታደሮችም ከሏላ የቀረ ጦር መኖሩን አላዐም ነበርና ከመጣባቸጡ ሰራዊት በሙሉ ፃይላቸው እየተዋኑ ባለበት ሰዓት ድንገት ከኋላ የቀሩት ወታደሮች መጥተው አጠቋቸው አናም ማህፉዝ ባለበት ሆነው የጦሩን መመታትና መሸሽ መማረክና መሥሞት ከሰሹት ጥቂት ወታደሮች ስምተው ተመለሰ እስከዚህ ጊዜ ድረስ የማይበገሩ ጀግና ስለነበሩ በሁሉም ዘንድ ክና ያለ ግምት ስለነበራቸው ተሸንፈውሁ መመለሳቸችፀፁ በበርካቶትት ዘንድ መገረምንና ፍርሐትን አሳደረ ከዚህ በኋላ የአዳሉ ሱልጣን አፄ ናኦድ ጀግናውን ማህፉዝን ካሰነፉ ጦደ እእ መምጣታቸው አይቀርም በማለት በመልእክተኛች በኩል እንኳን ደስ ያለህ የሚል ቃል ላኩ ቀጥሉሎም በአፄ ናኦድ እና በአዳሉ ሱልጣን መካከል የተደረገውን የለላም ቃል አስታውሰው ወደ አገራቸው እንዳይመጡ አሳሰቧቸው አፄ ናዓኦድም በአንተ ዘንድ ከብኩ ጊዜ ጀምሮ ያሉትን ወገኖች ስጠኝና አልመጣብህም ብለው ላኩ ምርኮኞችን የሚረዛካከቡበት ቀን የ ቀን የጊዜ ገደብ ሰጧቸው የአዳሉ ሱልጣንም ይህንን በሰሙ ጊዜ ከወገኖቻቸጡ ጋር ተመካክረው በሌሎች ቀደምት ነገስታት ከዐ ዓመታት ጊዜ ያህል ደምሮ በየጦርነቱ እየተማረኩ በዘረፋም በሽያጭም በሽፍትነትም እየፄዳ በግዛታቸው ይኖ የነበሩትን ክርስቲያኖች ስብስበው ዐደ ንጉሱ ወደ አዔ ናኦድ ላኳቸው ንጉሱም እነዚህን ሰዎች ተረክበው በድል አድራጊነት በወታደሮቻቸው ታጅበው በታላቅ ክብር እና ደስታ ወደ ቤተመንግስታቸው ተመለሱ ይህንን ድል የፖርቹጋል ተዐላጀ የሆነ የታሪክ ፀፃራፊዎች ሲገልሁት ይህ የአፄ ናኦድ ድል አድራጊነት የኢትዮጵያ ማአእክላዊ መንግስት የሥ«ጨረሻ ድል ነው ይሉታል ምክንያቱም ከአዒ ናኦድ በሏላ በተከታተሉት ነገስታቶች ዘነድ የተፈጠሩ ተመሳሳይ ግጭቶች እጀግ ከባድና ነገስታቱ ሲቋቂሠፁት የከበዳቸው መሆኑን ለመግለዕ ነው ሁኔታው ሳይረጋጋ ተባብሶ በመተጠሉም እስከ ግራኝ አህመድ ድረስ ቆይቶ በግራኝ አህመድ ጊዜ ግን ሙሉ ኢትዮጵያን መቆጣጠር እስከመቻል ደርሰዋል ከፄ ናኦድ ባየነው መልኩ ኢትዮጵያን ከ እስከ ዐዐ ዓም ድረስ ለ ዓታት ያህል አስተዳድረው ዘ አመታቸው በሞት ተለይተዋል በዘመሠናቸውም በመንፈሳዊ ስራቸው ይታወቁ እንጂ ማርያም ኢየሱስን አልወለደችም የሚሉትን ፈላሾች በሰይፍ እንዲፈጁ አድርገዋል አፄ ናኦድ የሞቱበትን ዘመን የቤተመንግስትና የቤተክህነት ሊቃውንት አስልተው የለዐኑ ልጅ በተፈጠረ በኛው አመት ያረፈ ዓድቅ ንጉስ ነገስት ሲሉ ያወድሏፐጥዋል ከክርስቶስ ልደት በፊት ሺ ዐዐ ዓመታትንና ከልደት በጊላ ሲሺ ዐዐውን በመደመር ማለት ነው አዔ ናኦድ በመጨረሻው ከመናቸው በመንፈሳዊ ስራ ተጠምድዐ ከዐ የሚበልጡ መንፈሳዊ መፅዛፍትን በእጃቸው ዕፈው ለየአድባራቱ እንዳበረከቱም ይታወቃል ስልጣኑንም ከአባታቸዐወው የተረከቡት ብቸኛ በንድ ልጃው ልብነ ድንግል ናቸው። እናም ባየነው መልኩ አፄ ሰርሀድንግል ቱርክን ሁለት ጊዜ ድል አድርገው ድንበራቸውን በማስከበር በግራኝ ጊዜ የተከፈለውን ሀገር በአንድ መንግስት ስር በማጠቃለል እራቅ ባሉ ግዛቶች ክርስትናን በመዝርጋትና በሌሎች የአስተዳደር ሰራዎች ያለ አረፍት ሲጥሩ ዓመቱን የስልጣን ዘመናቸውን አጠናቀው ለህልፈት የደረሱት በ ዓም በ ዓመታቸው ነው ምዕራፍ የአፄ ያዕቆብ ዘመነ መንግስት ከ ዓም አፄ ሠርፀድንግል ከሞቱ በጊላ ከዋናዋ ባለቤታቸው የወለዷቸው ልጆች ሁሉ ሴቶች ነበሩና ከእቁባታቸው የወለዱት ልጅ አቤቶ ያዕቆብ በነገራችን ላይ አቤቶ የሜለው ቅፅል ስም የህፃናት የነጋሲ ዘሮች መጠሪያ ነው ነበሩ ለንግስና የተመረጡት ይህም የሆነው የአዔ ሠርፀ ድንግል ዋናዋ ባለቤታቸው አቴጌ ማርያምሥና ወንድ ልጅ ስለሌላቸው ነበር ስለዚህ የሌት ልጆቻቸውን ባሎች ከጎናቸው አድርገው በመምከር የ ዓመቱን ህባን አቤቶ ያዕቆብን በማንገስ በራስ አትናስዮስ ሞግዚትነት እንዲያስተዳድር አደረጉ ራስ አትናስዮስ የእቴጌዋ ሴት ልጅ ባል ነበርና አማቱ ያዘዙትን ለመፈፀም የአፄ ሚናስ የልጅ ልጅ የሆነትን ዘድንግልን ዙፋን እንዳይቀናቀት አስረው ህዓኑን ንጉስ እንደፈለጉ የሚያሽከረክሩበትን መንገድ አመቻቹ በወቅቱ አገር ለማስተዳደር የሚያስችል ዕድሜ የነበራዐ ድንግል እና ሱስንዮስ የነበሩ ሲሆን ዘድንግልን በጣና ደሴት ወስደው ሲያስራቸው ያዩት ሱስንዮስም ወደ ደቡብ ኢትዮጵያ ሸሽተው አመለጠጡ ከዚያም እቴጌ ማርያምስና ራስ አትናስዮስ ራስ ክፍለ ዋህድ ደጀዝማች ዘስላሴ የኢትዮጵያን ግዛት ተከፋፍለው በሙሉ ስልጣን ያሻቸውን እየሾሙጮ እየሻሩ ይገዙ ጀመር አሁንም የ ዓመቱን ህጻን አንቱ ልንል ነው አፄ ያዕቆብ በ አመታቸው ነግሠው አመታትን በስልጣን ስለቀዩ አጠቃላይ ታሪካቸዐ በዚያው በልጅነት እድሜ በ አመታቸው የሚቋጭ ነው ስለዚህ በዚህ እድሜያቸው አንዲህ አንዲህ አደረጉ ሲባል አንባቢን ግራ ሊያጋባ ይችል ይሆናል ሆናም የነጋሲ ዘሮች ከልጅነታቸው ጀምሮ በየግል መምህራኖቻቸው በልዩ ሁኔታ መንፈሳዊውንም ዓላማዊውንም ትምህርት በበቂ ሁኔታ ስለሚማሩ ስለአዉዷጂም አሻካሻር ወዘተ በደንብ ማውቃቸው ሊያስገርመን አይገባም በተጨማሪም በዙሪያቸው ያሉ ሹማምንት በዓልዕም በድብቅም ያማክሯቸዋል አፄ ያፅቆብ ስልጣናቸው በሰው ሕጅ መሆኑን ስላልወደዱት እነዚህን ባላሥልጣኖች ወደ ጎን አድርገው ሙሉውን ስልጣን ለመጠቅለል ፈለጉ እናም ሹምሽር ማድረግ ጀመሩ። በመስክረም ጠረቀት እንዳልሠድ እንግሊዞች በአንግድነት ዐወደ አገሬ መጥተውብኝ ነበር የበካፋ እና የፋሲል የአነህ የነገስታቱ ልጀ ነኝ ክመሣፍንት የሚካኤል የራስ ስዑል ሚካኤል አና የራስ ወልደስሳሴ ማለታቸው ነው ልጅ ነኝ በማለት አራሳቸውን አስተዋወቁ ደጃዝማትኙ ካሣ ወዳጅነት ከመመስረቱ ጎን ለጎን ግን ድንበራቸውን አጥብቀው የሚጠብቁና ለኢትዮጵያ አይበጅም ብለጡ ካሠቡ ማንንም ዐይ መሕል አገር አያሳልፉም ነበር ለዚህም በራሣሻው እደች ተፅፈው የተላኩ አንድ ሁለት አዝናኝና አስገራሚ ደብዳቤዎች አንመለክትላቸዋለን ደጃች ካሣ ፃይላቸውን እያጠናከሩ በነበረበት ጊዜ በፈረንሣ ቆንሲል በሙሲንደር አማካኝነት ችግር ውስጥ ገቡ ይኸውም በሐይማኖት ዙሪያ ሲሆን የካቶሊክ እምነትን አላስገባም በማለት ብዙ አታካራ ዐውስጥ ገቡይህን በተመለከተ ከመንገሣቸጡ በፊትም በኋላም ደጋግመው ዕፈዋል ከመንገሣኛው በፊፈት በስመ አብ የተሳከ ከደጃገሦፃች ካሣ የሠደዳት ጠረቀት ደረሠኝ አንድ ነገር አለምንዎታለሁ የካቶሊክ ካህናቶች እኔ አስተምሩ ሳልላቸው ቤተዘርስቲያነ የኛ ነው ካህናቱም የኛ ናፕፐው እያሉ አስቸገሩኝ በዚህ ነገር የመጣ አይሆንልኝም ጥንትም በሴትና በካህን ነው ጠብ የሚመጣቡ አሁንም ከአርስዎሥ ጋር እንዳያጣሉኝ የካቶሊክ ሐይማኖት ክፉ ነው ብዬ አይደለም ነገር ሣን እጣዬ የማርቅስ የእስክንድሪያ ሐይማኖት ነጦ አሁንም እነዚህን ካህናት ቢከለክሉልኝ ስለ ብኩ ገንዘብ አቆጥረዋለሁ ነጋዴ ቢመጣ እጠብቃሉሌሁ አገር የሚያይ ቢመጣ እቀበላለሁ የክርስቲያን አገር ነው አልክለክልም ከአርስዎ ጋር ፍቅር ዐዓጅነት አጥብቄ ፈልጌያለሁ ተፅህፈተ በ ቀን በመጋቢት ዓም አድመጎንቲ ላይ ይሳል በዚህ ደብዳቤ ምላሽ ሲያጡም አከነገሠኑ በኋላ ተመሣሣይ ይዘት ያለው ደብዳቤ የፃፉ ሲሆን ይህንነ ደብዳቤም ከነገሠኦ በሏላ ባለው ታሪካቸው እናገኘዋለን ደጃገዎፃች ካሣ አሁንም የመንገስ ባላጎታቸውን አውን ለማድረግ የሜጠበትባቸውን ሁሉ እያከናወኑ ነው በ ዓም ለእንግሊዝ ውጭ ጉዳይ ሚር ለግራንቪልም እንዲህ ብለው ፅፈዋል እጅግ ደስ ብሉኛል አርስዎን ያህል ወኪል በለንደን አድርጌአለሁናፊ የማምናቸውን ርዕሰሀሠ መማክርት ወርቄ ምርጫን ጭምር ልኬ ሠድጃለሁ ገፀ በረከት ለአንግሊዝ ንግስት ሊሠጡ በመልካም እንዲገቡ ቢያደርጉልኝ እጅግ ደስ ይለኛል የፍቅር ምልክት ነው ደግሞም የጥበብ ነገር ስራ የሚያስተምር ወደ ሐበሻ ቢመጣልኝ እወዳለሁ ይላል በዚህ መልፅክት ለንግስት ቪክቶሪያ የላኩት ገፀ በረከት አንድ የወርቅ ድሪ ጣምራ ጦር አንድ የወርቅ ኮርቻ አንድ የወርቅ ልባ ልባ አንድ በወርቅ የተከፈፈ በርኖስ አንድ የወርቅ ጫማ አና ሌሎች ውድ አቃዎች ይገኙበት እንደነባር በጥር ቀን ዓም የስጦታው ተቀባይ የሆኑት ንግፅ በዛፉት የምስጋና ደብዳቤ ተረጋግጧል እንዲህና እንዲያ እያሉ አገር ውስጥ እየተዘዋወሩ ለስልጣን የሚራኮቱትን መኳንንት ድል እያደረጉ ቆዩና በመጨረሻ ከአዔ ተክለጊዎርጊስ ጋር ያደረጉትን ውጊያ ድል ካደረጉ በኋላ የቀራቸው ነገር ጳጳስ ማስመጣት ብቻ ሆነ እናም ለግብፅ ገዥ ለከዲቭ ኢስማኤልና ሰፓትሪያሪኩ ለአባ ዲሜጥሮስ ዐ ሺ የማር ትሬዛ ብር ገፀ በረከት ልክው አቡነ አትናቴዎስን ከግብፅ አስመጡ አፄ ተክለጊዎርጊስን ሐምሌ ቀን ዓም ነበርና ያሸነፉት በሐምሌ ቀን በድላቸው ማግስት ለንግስት ቪክቶሪያ አንዲህ ብለው ፅፈው ላኩ ይህንን ደብዳቤ ሲልኩት ገና ያልነገሠ ቢሆንም የቀራቸው ነገር ስለሌለ አርግጠኛ ሆነው ርዕሰ መኳንንት የሚለውን ንጉሠ ነገስት ብለው ነበር የዛፉትበስመ አብ መልእክት ዘ ስዩመ እግዚአብሔር ካሣ ንጉሠነገስት ዘኢትዮጵያ ይድረስ ከከበሩት ንግስት ቪክቶሪያ ዘ አገረ አንግልጣር እንግሊገ በእርስዎ ምክር በእርስዎ ፍቅር ፀንቻለሁ እጅግ ደስ ብሉኛል አሁንም ጠላቴ ዋግሹም ጎበዜ አፄ ተክለጊዎርጊስ የተባለው ከአድዋ ከክተማየ መጥቶ ተዋጋና ድል አደረግሁት ከሠራዊቱ ጋር እርጮንም ያዝኩት ከጠላቴ ሁሉ አንድ እንኳን ያመለጠ የለም ሁሉ ተለቅመው ከእደ ገቡ ከሸዋው ምኒልክ በቀር የኢትዮጵያን መንግስት ሁሉ በእግዚአብሔር ፃይል ከእጀ አደረግሁት እንደ ጥንት ፍቅራችን አይርሠኝ ይዘኑልኝ እኔም የእንግሊዝን መንግስት ፍቅር አልረሣሁም እንደ ጥንቴ ነኝ አባቶቼና አባቶችዎ እኔና እርስዎ አንደተፋቀርን ከአውሮፓ ነገስታት ጋር ሁሉ እንዲያፋቅሩኝ እለምንዎታለሁ ተፅህፈ በ ቀን ሐምሌ ዓም በዓድዋ ከተማ በማለት ድላቸውን አበሠሩ ከዚያም ደጃዝማች ካሳ ምርጫ በዝብዝ ካሳ ጥር ቀን በ ዓም በእለተ እሁድ በአክሱም ዕዮን ቤተክርስቲያን በጳጳሱ አትናቴዎስ እጅ ተቀብተው ኙሣፃንስ ኛ ተብለው የኢትዮጵያ ንጉሰ ነገስት ሆኑ አፄ ዮፃንስ በዚህ በንግስና በዓላቸው ላይ ቀን ሙሱ ውሎ ያደረ ግብዣ ያደረጉ ሲሆንለዚህም ሺ የደለቡ ሠንጋዎች ሺ እንስራ ጠጅ ቀርቦ ተበላ ተጠጣ አፄ ዮፃንስ ኛ ከዚህ ጊዜ ጀምሮ ከተቻለ ኢትዮጵያን አንድ የማድረግና በአንድ ማዕከላዊ መንግስት ስር ተጠቅልላ የምትተዳደር አገር አንድትሆን ካልተቻለ የልዩ ልዩ ግዛቶች ንጉሶች እንዳሉ ሆነው እሣቸው ደግሞ የሁሉም ንጉሳ የበላይ ንጉሠነገስት ሆነው ለማስተዳደር መጣር መሩ ስለዚህም ከስመው ሊቀሩ የማይችሉትን የየግዛቱን መኳንንት ክቦታ ቦታ እየተዘዋወሩ ማስገበርን የመጀመሪያ ስራቸው አደረጉት በዚህም ከሞላ ጐደል ስኬታማ መሆን ችለዋል ሆኖም አፄ ቴዎድሮስ የየግባቱን መሣፍንት ለማጥፋት እርምጃ እንደወሰዱትና የቤተክርስቲያንን የኢኮኖሚና የፖለቲካ መሠረት በማፍረስ ማእከላዊውን መንግስት በዘመናዊ ጦርና አስተዳደር ለማጠናከር እንደሞክሩት ሁሉ አፄ ዮዛንስ ደግሞ የየዓዛቱን መሣፍንት በስራቸው ካደረጉ በኋሳ በተቃራኒ መልኩ ሐይማናትን ዋና የፖለቲካ መሣሪያ አድርገው ማእከላዊውን መንግስት ለማጠናከርና ለመገንባት ሞከሩ እነዚህ የተለያዩ ሁለት አካሔዶችም የየራሣቸውን ችግር ማስከተላቸው አልቀረም አፄ ዮዛንስ ኛ ኢትዮጵያን አንድ ለማድረግና በአንድ ንጉሠጎገስት ስር የምትተዳደር አገር እንድትሆን ሣይሆን የፈለጉትአንድ አይነት ሐይማኖት የሚከተል ህዝብ ጭምር ነበር የፈለጉት። ጋ በአገሩ በሠኦዳን ጡስጥ የሚገኙትን የአንግሊዝ የፈረኙፃይ የኢጣሊያ የጀርመንና የሌሎች አገሮች ቁንሲሎችንም በኘድ ማስለም ጀመረ ከፊሉ የኳውሮፖሥ ዐህታደር የግብዕ ቅጥረኛ ነበር ይባሥ ብሎም ማህዲ የሥዳኑን ገዥ ጎርደን ፓሻን ድል አድርጎ አንገቱን አስቅረጠው የማህዲስቶች የበሳይነት እየተጠዓከረ ሲሄድ ግብፅ እንኳን ሠሁዳን ውስጥ የመቆየት ከአካባቢው ሰቀ ለመውጣትም ተሣናት ስለዚህ የእንግሊዝን ድጋባ አግኝታ ለመውጣት ብታስብም የማህዲ ጦር የግብፅ የቱርክ የእንግሊዝን ጦር እያስፀዖጣ እያባረረ ወደ ኢትዮጵያ ድንበር አስጠጋቸው አልፈው እንዳይሔዱና እዚያው እንዲያልቁ ስለፈለገም አስከበባቸው እንግሊዝ ግብፅን ያለው አማራጭ እንደምንም ለቅ መውጣት ነው በማለት ራሷን ልትተካ የምትችልበትን ሁኔታ ያመቻቸችው በዚህ ጊዜ ሲሆን በዚህም ስኬታማ ነበረች እንግለዝ የጎርደን ፓሻ አንገት መቆረጥን ስትሠማ አዘነች አልበቃ ብሎ ያ ሁሉ ጦር በኢትዮጵያ ሠሜን በከሠላ በኩል ተከቦ በጭንቀት ላይ መሆኑን ስታውቅ አማራጭ አልነበራትምና ሣይሣግካ ቀርቶ የነበረውን ስምምነት እንደ አዲስ አንስታ አፄ ዮሃንስን ማግባባን ቀጠለች ጦሩ ከከሠላ የግድ በሠላም መውጣት ነበረበትና ስለዚህም ሀጌ ቀን ዓም የአንግሊዝ የባህር ዛይል ምል አዛዥ በነበረው በሪር አድሚራል ሔዊት አማካኝነት አዔ ዮሃንስን የኪዊት ውል የሚባለውን አስፈረመቻቸው ግብፅና ኢትዮጵያ በእንግሊዝ ሸምጋይነት ተስማሙ በዚህ ውል ጡስኅም ግብዕ ዐደቡን ለቃ አንድትዐወጣ አፄ ዮፃንስ ደግሞ ተከቦ የሚገኘጡቡን የግብዕ ጦር ከአካባቢው አስወጥተው በሠላም የግብዕን ጦር እንዲያሻግሩ የሚል ይገኝበታል ከዚያ በኋላም በእንግሲዝ ተቆጣጣሪነት የኢትዮጵያ ወደብ በሀላም ስራውን እንዲያከናጡን እንደሚያደርግና ኢትዮጵያ ከቀረጥ ነዛ እንድትሆን ወዘተ የሚል የራስን ጥቅም ያማከለ ውል ነበረ ተስማምተው የፈረሙበትሕቷናም በማህዲስቶች የተከበበውን ጦር አፄ ዮፃንስ ከጀግናው አሉላ አባነጋ ጋር ሆነው ተዋግተው ነፃ አውጥተው በሠላም እንዲሳገሩ አደረጉ ስለዚህም ማዲስቶች ለኢትዮጵያ የነበራቸው ጥላቻ የበለጠ ተባባህና አደገኛ ቂም ያኩ በዚህ ጊዜ እንግሊዝ በአንድ ድንጋይ ሁለት ወዛ ገደለች አንደኛ በዚህ በግብፅ መውጣት መነሻነት የባሪያ ንግድ ለማጥፋት ፀተ በሜልስ ምክንያት ሠዳገንን ትኝ ግዛት ለፃድረግ ስትችል በሌላ በኩል የምፅዋን ወደብ በበላይነት እየመራት ለማስተዳደር የኢጣሊያን ቡድን ዐደ ወደቡ ልካ ያሻትን ለማድረግ አመቻቸች የሔዊት ውል ግብፆች እንዲዐኣቡ አንጂ ወደቡ ሰለኢትዮጵያ ይመለስ አይልም ይህ ሁእኔታ ከተከናወነ በቷላ ግብፆች ምዕዋንና አካባቢጡን ለቀው ጠጦጡ ወዲያው ግን እንግሊዝ ጣሊያንን ወደ ምዕዋ ልካ በደቡን እንዲይዙ ተስማምታ በጎን ደግሞ እፄ ዮሣንስን መሽንገል ማባበል ቀጠለች ግብፅ ከሠዳን ስትጠጣሦ እንግሊዝ ሠዓን ነነ እንደሆነች አድርጋ ሌሎችን ህሠዳናውያን በመቦሶም የማህዲን ጦር አንዲጦጉተ አደረገችና ማህዲ ተገደለ ሆኖም የማህዲን ሠራዊት ኡስማን ዲግና አየመራው በኢትዮጵያ ላይ ተነሣ ኢጣሊያም በእንግሊዝ ተልካ በግብፅ ተተካችና ምፅዋን ያዝች ቀስ በቀስም የጦር ፃይሏን ማስገባት መረች የሔዊት ውልም ተጣሠ አጠቃላይ ክንውኑንም ከራሣቸው ከአፄ ዮፃንስ አንደበት እንስማው « የሳኩት ደብዳቤ ደርሶኛል ከፍቅርዎ ላይ ፍቅር ለማብዛትም አንድ ለኔ አንድ ለልጄ ለራስ አርአያ የሠደዱልኝን ሁለት የከበረ ጎራዴ ከ ስተር ፃሪሠን ስሚዝ እጅ ተቀበልኩ ደረሠኝ እግዚአብሔር ይስጥልኝ በፊትም ቱርኮች ግብፆትች ጉልበት ተሠማነ ጥበብ አበዛነ ብለው ጥንተ ነገስታት የኢትዮጵያ አባቶች ሲገዙት የነበረውን አገሬን ቢይኩብኝ ደግሞ የምፅዋን በር የጦር መሣሪያም ሆነ ሌላ ለቤተመንግስት የሚሆን እቃ አንዳይወጣ እንዳይገባ ቢዘጉብኝ ከዚህ በኋላ ቀጥለው በግፍ እቤቴ ድረስ መጥተው ቢወጉኝ ይህን ሁሉ በደሌን ለእርስዎ ፃፍሁልዎ እርስዎ ግን አስተውለው አውጥተው አውርደው ከቤተመንግስት ሹማምንቶችዎ ጋር መክረው የምፅዋ በር ይከፈት በእንግሊዝ ጠባቂነት የሐበሻ ነጋዴ ምዕዋ ሳይ አይቀረጥ እንደስቡ ይውጣ ይግባ የጦር መሃሪያም ሌላም ለቤተመንግስተ የሚገባ እቃ ይውጣ አይከልከል ቱርኮችም የነበሩበትን አገር ለቀው ወደ አገራቸው ይመለሠና እነሀ ከነበሩበት የተገኘ የጦር መሣሪያም አገሩም ለንጉሠ ኢትዮጵያ ይሁን ተብሎ ተዋውሰው ይህም ቃልኪዳን ትፃፈ ታተመ ምዕዋ ግን ቱርኮች ሲሰቁ ለሐበሻ ንጉስ ይሁን ተብሎ እውነት ነው ከውል አልገባም አልተፃፈም አልታተመም ነገር ግን ከዚህ መሐል ጣሊያኖች መጥተው ምፅዋ ላይ ተቀምጠው ውል አፍርህዐ የሐበሻን ነጋዴ ቀረጡ። ለ አመታታ ያህል እስክ ዐ ዓም ተቀናቃኝ ሣይኖርባቸው ሃይላቸውን ሲያጠፍክሩ ነበርና አፄ ዮሃንስ ስጋት ገባቸው እናም ሸዋን ለማስገበር ወደ ደብረብርሐን መጡ የፈሩት ሣይደርስ ቀረና ንጉስ ምኒልክ ለአፄ ዮዛንስ እገብበራለሁ የሚል መልዕክታቸውን ላኩ ደብረሊባኖስ ሔደው በአካል ተገናኝተው ከተስማመ በኋላ አፄ ዮሃንስ የንጉስ ምኒልክን የስዋ ንጉስነት ሙሉ እውቅና ሠጡት አፄ ዮፃንስ በ ዓም ራስ አዳል የተባሉትን ንጉስ ምኒልክ ባሉበት አስተጠርተው ንጉስ ተክለሐይገኖት ብሰው በመሠየም የጎጃም ባላባት ንጉስ ተብሎ የማያውቀውን አዲስ ሹመት ሠጥተው አሠናበቱ ንጉስ ምኒልክ የሸዋ ግዛታቸውን ወደ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሲያሠፉ ንጉስ ተክለሐይማናትም ከንጉስ ምኒልክ ቀድመው ለማስፋፋት ሲሻሙ አለመግባባት ተፈጠረ በ ዓም የሁለቱ ወገኖች ጦርነት ተካሒዶ እምባቦ በተባለ ቦታ ላይ ንጉስ ምኒልክ አሽንፈው ንጉሰ ተክለሐይማኖት ቆስለው ተማረኩ በዚህ ጊዜ አፄ ዮዛንስ ጉዳዩን ሠምተው ምርኮኛውን ይዘው እንዲመጡ ሲልኩባቸው እንደተባሉት ንጉስ ተክለአይማኖትን ጠስደዩው ቦሩ ሜዳ ሳይ ተገናኝተው አስረከቡ። አፄ ዮሃንስ እንዴት ያለፈቃዴ በሚል ተቆጥተው የወሎን ግዛት ከምኒልክ ቀምተው ሁለት ቦታ በመክፈል አንዱን ለልጃቸው ሰራስ አርአያ አንዱን መሐመደ አሲ ሲባሱ ቆይተ በኋላ ሚካኤል አሠኝተው ክርስትና ላነሷቸው ለራስ ሚካኤል ሠጧቸው የጦሎው ነጉስ ሚካኤል ተባሉ በዚህ ጊዜ ንጉስ ምኒልክ ቅር ተሀጭ አፄ ዮዛሣንስም የምኒልክን ቅሬታና የጠነክረ ሐይሳቸውን ስላልወደዱት ዘላቂ ሠላም አንዲኖር በሚል ልጃቸውን ዘውዲቱን ለልጃቸው ለራሰ አርአያ እንዲድሩላቸው ለመጧቸው ንጉስ ምኒልክ በ ዓም በ አመታቸው ኛ ልዛዳቸፁን ክህር አብችው ወልደው የነበረ ሲሆን ኛ ልጃቸው ዘውዲቱ ነበሩና የአፄ ዮዝንስን ጥያቂ ተቀብለው ለልጃቸው ለራስ አርአያ ዳሩላቸው ጥቅምት ዓም ሠርጉ ተከናውኖ ዘውዲቱ በ አመታቸው ተዳሩ ከዚህ በኋላ የሦአዔ ዮፃንስና የንጉስ ምኒልክ ዝምድና ጠንክሮ አፄ ዮሃንስም ደቡቡንና ምዕራቡን ኢትዮጵያ እንደልባቸው ያሠፉ ዘንድ ፈቀዱላቸው ኀጉስ ምኒልክ ከቦሩ ሜዳ መልስ ግዛት የማስፋፋት ስራትውን ተያያዙት ከአባጅፋር ጋር ተላልከው አባ ጅፋርም እንደሚገብሩ ከገለዑ በኋላ ምኒልክ እነ ባሻህ አቦዬን ራሰ ጎበናን ራስ ወልደጊዎርጊስን ከነጦራቸው ጃየላኩ ጅማን አልፈው ጌራን ቀጥለው ከፋን አንደገናም በጊቤ ወንዝና በአዋሽ መካከል ያለውን አገር ሁሉ ከየግዛቱ ባላባት ጋር እየተዋጉ አስገበሩ ወሊሶን አመያንናኖን ሌቃን ነቀምትንና የወሰጋን አገር በሙሉ በራስ ጎበና አማካኝነት አቀኑ ራሰ ወልደ ጊዎርጊስም ሊጮንና ጃንጃሮን ማስዝር ቻሉ ከቪያም ራሣቸው ንጉስ ምኒልክ ሄደው የወላይታን አገር አስገበሩ የጅማው አባጅፋርም ከፋንና አካባቢውን ለማቅናት በተ«ረገው ዘመቻ ተባብረዋል በዚህ አይነት ሁኔታ ንጉስ ምኒልክ የኢትዮጵያን ግዛተ አያቀኑ እያስገበሩ ቀጠሉ በተመሣሣይም የሌሎች የገበሩ አገሮች ህገዞችንና ባላባቶችንም ዐደ ሸዋ እየመጡ እንዲሠፍሩና እንዲኖሩ አደረጉ በዚህም ዐጣ ባለና ባለተለመደ መልኩ የህዝቦችን አንድነት ማጠንከር መቻላቸው ብልህነታቸውን ለማስታወስ አንድ ማስረጃ ነው የሩቅ አገር ግዛት ህዝቦችን አምጥተው በክብር እያሣደቱ የተማረኩ ባላባቶችን ግዛትና ሹመት እየሠጡ በነገድ ተለያይቶ የነበረውን ሁሉ በጋብቻበባህልና በሕይማኖቱ ተሣስሮና ተቻችሱ በአንድነትና በፍቅር እንዲኖር አንዱ ያንዱን ጎሣና ፃይማኖት ሣይንቅ አክበሮና አስከብሮ በሠላም ተስማምቶ እንዲኖር አደረጉት የአንድነቱን ውጤትም በደ በኋላ ላይ የድል ፍሬ ሰቅመውበታል ይህን ሁኔታ የበለጠ ግልዕ ለማድረግ ያህል ተክሰዛድቅ መኩሪያ ኢትዮጵያ ታሪክ ከአፄ ቴዎድሮስ እስከ ቀዳማቂ ሃይለስላሴ በሚለው መፅፃፋቸው ያካተቱትን እንይ በጠጣትነታቸው ደጃዝማች ባልቻንና ፊት አውራሪ ሐብተጊዎርጊስን ንጉስ ምኒልክ አምጥተው ካሣደጓቸው በሏላ ለታላት ማዕረግ አበቋቸው ከእለታት አንድ ቀን ሁለቱ መኳንንት መንገድ እየተጓዙ ሳለ የተማረኩበት ቦታ ላይ ሲደርሀ ደጃች ባልቻ ይዘዜጨጦልዎ የተማረክገንበት ቦ ብለው ድ ለፊት አውራሪ ሀብተ ጊሥርጊስ አስታዐሷቸው ፊት አውራሪም ይህ ስፍራ የተማረክንበት ሣይሆን የተባረክንበት ነው አሏቸው ይባላል ጎተስ ምኒልክ ሰአፄ ዮፃንስ ታዛዥ ሆነው ነገር ግን የዘር ሀረጋጥትውም ከተዳማዊ ሦኒልክ ዘር ከወረደው ከልብነ ድንግል መሆኑን አያነሠላሠሉ ንግስናው የሚገባው ለሣቸው እንደሆነ እያሀጭ አስፈላጊውን ዋድመ ዝግጅትና የጦደፊት መንገዳቸውን በዘዴ ነበር የሚጠርጉት አዓምሦ ንጉስ ምኒልክ ገና ንጉሀነገስት ሣይባሱ ንጉሠ ነገስት የሚል ማህተም አሠርተው ማተም ጀምረው ነበር በ ዓም የአፄ ዮሃንስ ልጅ የዘውዲቱ ባል የነበሩት ራስ አርአያ ሞቱ ከቪሁ ጋር ተያይዞም የንጉስ ምኒልክና የንጉሀሠጎገስትተ ዮፃንስ ወዳጅነት ተቋረጠ ከዚህ ጊዜ ጀምሮ ንጉስ ምኒልክ ከውጭ አገር መንግስታት ጋር ሰሳንገድም ሆነ ለማንኛውም ነገር በቀጥታ እየተፃዓፉ ወዳጅነት ጀመሩ ይህም ሲባል ለመጀመሪያ ጊዜ ከአውሮፓ ነገስታት ጋር መናፃፍ የጀመሩት ከ ዓም በኋጊላ ነበር ማለት አይደለም መፃፃባ የጀመሩት ከ ዓም ጀምረው ነው ከአፄ ተክለጊዎርጊስ ጌዜ ጀምሮ ማለት ነው ንጉስ ምኒልክ አስቀርፀውት ነበር ያልነው ማህተም ሞአ አንበሣ ዘእምነገደ ይሁዳ ምኒልክ ንጉሠ ነገስት ይላል ንጉሠ ነገስት ብለው ዘኢትዮጵያን ያለልጨመሩት ኛ ሙሉ ኢትዮጵያን አልጠቀለሉም ኛ በጳጳስ አልተቀቡም ይፄንን ግን ቀደም ብሰው ለሰመፈዐም ና ከመቅደላ አምልጠው እንደመጡ ጀምሮ ፈልገው ነበር ከእስክንድሪያ ጳጳስ ለማስመጣትም እንደ አፄ ዮፃንስ ከከዲቭ ኢስማኤል ጋር ይፃፃፉ ነበር ከዚህም ባሻገር የእንግሊዝንና የፈረንሣይን ወዳድነት ለማግኘት በደብዳቤ ከአፄ ዮዛፃንስ ጋር ይሻሙ እንደነበር በፓሪስ ፀሮማና በለንደን የሚገኙት የቤተመፃህፍት ሀኀዶች በግልፅ ያመለክታሉ በፊት በአፄ ተክለጊዎርጊስ ዘመን በ ዓም ለናፖሊዮን በፃፉት ደብዳቤ እንዲህ ብለው ነበር የተላከ ከንጉስ ምነልክ አገረ ሽዋ ይድረስ ለንጉሠ ነገስት ናፖሊዮን ዘሐገረ ፈረንሲስ እንዴት ነዎሥ አጆጉን የመልካም ሠውነትዎን ወሬ እየሠማሁ የእርስዎን ወዳጅነት እጅግ አፈልጋለሁ የፈረንሲስና የሸዋ ናቅር የተጀመረው በአያቴ በሣህለ ስላሴ ነው ከሌሎች ክርስቲያን ነገስታት ወዳጆችዎ ጋር እንዲያስተዋውቁኝ ብለው ዕፈዋል በአፄ ዮፃንስ ዘመን ደግሞ በ ዓም ከመሲንጀር ቀጥሉ በምዕዋ የፈረንሣይ ቆንሲል ለነበረው ዶሣርዝዘክ ሲዕፉ የተላክ ከንጉሠ ነገስት ምኒልክ ይድረስ ለቆንሲል ፈረንሣዊ ዶሣርዘክ የእርስመሥን ደግነት ሠማሁ። ከተማዋ ስትመሠረት በአማካይ ቦታ ላይ የተሠራው ታላቁ ቤተመንግስትጊዘ ነበር በኒላ ከፍል ውሐ ክፍ ብሎ በሚገኘው ኮረብታማ ስፍራ ትልቁ ጊቢ ተሠራ ዙሪያውን ዘበኞች እንዲሠዓሩ ተደረገ ቡማምንቱም ይህንን መንገድ ተከትለው መኖሪያ ቤታቸውን ገነቡ በኋላ ላይ ከአድዋ ዘመቻ መልስ ከተማዋ በአዲስ መልክ መስፋፋት ስትጀምር አዲስ አበባ አሏት በአራት ኪሉና ዘሌላውም አካባቢ የሹማምንቱና የቆንሲሎች መኖሪያ የሆኑ ህንፃዎች እየበረከቱ የተለየ ውበት አየያዘች ሔደች ንጉስ ምኒልክ ለባላባቱ ሁሉ በየቦታው አብያተክርስቲያናት እንዲያሣንፁ አዋጅ አስነግረዋል በቪህ መሠረትም በርክት ያሉ ቤተክርስቲያኖች ሊሠሩ ችሰለዋል ቀደም ባለው ጊዜ ግን በአያታቸው ዘሣህሰ ስላሴ ዜ በ ዓም አንደ ቀራኒዮ መድሕኒያለም ያሉ ራቅ ባለ ቦታ የታነፁ አብያተክርስቲያናት ነበሩ ሆኖም አዲስ አበባ ቤት አልባ ዱር ነበረች ንጉስ ምኒልክ በ ዓም የካቲት ቀን ከእንጦጦ ተነስተው መጋቢት ቀን ደብረብርፃን ደርሠው ቀጥለውም ወሎ ሲገቡ በግሸን ሐይቅ የአፄ ዮፃንስን እቃ ይጠብቁ የነበሩት የንጉስ እቃ ለንጉስ ነውና ይረከቡን ብለው ላኩ ንጉስ ምኒልክም መልክተኛ ልከው ተረከቡ የአፄ ዮፃንስ መተማ ላይ መሞት ተሠምቶ ነበርና ህዝቡ መኳንንቱ መሣፍንቱ የንጉስ ምኒልክን ተከታይነት ያለተቃውሞ ተተበለ የጎጃሙ ንጉስ ተክለሐይማኖት የላስታው ዋን ስዩም ብሩ የሠሣማሜኑ ደጃዝማች ወልደ ስላሴ የአፄ ቴዎድርስ ልጅ ራስ መሸሻ ሁሉም አየመጡ ገቡላቸው ንጉስ ምኒልክም ለሁሉም ግዛት ሳነሃቸው አየጨመሩ የቀድሞ ግዛታቸውንም እንዲረጋሳቸው እያደረጉ ወደ እንጦጦ ሲመለሀ ወረኢሉ ቦሩ ሜዳ አካባቢ ውጫሌ በተባለው ስፍራ ላይ ሠባረጡ ሳለ ሚያዝያ ቀን ዓም ከኢጣሊያ መንግስት ጋር ቀጥሎ ያለውን ውል ተዋዋሉ በግራዝማች ዮሴፍ አስተርጓሚነት የተዋዋሉትና የውጫሌ ውል ተብሎ የሚታወቀውን ታሪካዊ ውል ስናይ የኢጣሊያ ንጉስ ኡምቤርተቶና የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገስት ዳግማዊ ምኒልክ ለኢትዮጵያ መንግስትና ለኢጣሊያ መንግስት ለልድ ልጅ የሚኖር ሠላምና እርቅ ለማድረግ የፍቅርና የንግድ ውል ተዋዋሉ በኢጣሊያ ንጉስ ኮንት አንቶሎኒ ወደ ንጉሠ ነገስት ምኒልክ ጮሉ ስልጣን ተቀብሎ የተላክ ንጉሠ ነገስት ምኒልክ የኢትዮጵያን አልጋ የጦረሠ እርስዎ ስለሆነ ይህን ከዚህ ቀጥሉ የተፃፈውን ውል ከኢትዮጵያ ንጉሀሠ ነገስት ምኒልክ ጋር ተዋዋልን ና ሣይነግሠ በዛጥነት ነበር ያስፈረሟጥው እሪ ኛ በኢጣሊዞና በኢትዮጵያ ንጉሁ ነገስት መካከል በወራሾቻቸውም በህዝባቸውፁም እነዚህንም በተበጉ ህዝብ መካከል ሀሠላምና ፍቅር ሣይጓደል ለዘጦተር ለልደ ል ይኖራል ኛ እነዚህን ሁለቱ አሁን የተዋዋሉት ነገስታት በየአገራቸው በየምስለኔያቸው ይነጋገራ አንዱ ከአንዱ አገር ቆንስልም የቁንስልም ዐኪል መሥሾም ቸ አነዚህም ሹሞች እንደ አውሮፓ ነገስታት ስርዓት ጮታፈርና መክበር አይጓደልባቸውም ኛ በአነዚህ በሁለቱ ነገስታት ዐ ሠን ጠብና ክርክር እንዳይነሣ በእውቅ የተመረጡ ከሁለቱ ወገኖች ሁለት ሁለት ሽማግሌዎች ልከው በማይጠፋ ምልክት የግዛቱን ድንበር ይወስናሉ። ኛ የደብረ ቢዘን ገዳም ከእነ ጉልቱ ከእነርስቱ የኢትዮጵያ መንግስት አንደሆነ ይቀራል የጦር አምባ መሆን ግን አይቻለውም ኛ ክምዕዋ የሚመጣ የንግድ እቃ ከመቶ ስምንት በገቢ እቃ እየተገመገመ በገቢ አንድ ጊዜ ይክፍላሉ ኛ የጦር መሣሪያ ንግድ በምዕዋና በኢትዮጵያ መካከል የሜመላለዞሆው ለዝገሠሳገስት ብቻ ይፈቀድልዎታል ሲያስመጡም ባለማህተም ደብዳቤዎን ለኢጣሊያ ሹማምንት እየላኩ ያስመጣሉ ነፍጡንም የያዘውን ሠፈር ከምዕዋፃ ጾምሮ አስከ ኢትዮጵያ ድንበር ድረስ የኢጣሊያ መንግስት ወታደሮች ዘበኛ ሆነው ይሸኛሉ ኛ የእክቢህ የሁለቱ ውል ያደረጉ ነገስታት ቬጎች የንግድ አቃውን ይዘው አንዱ ካንድ አገር መሐድ መምጣት ይቻላቸዋል በየመንግስቱና በየወረዳው ባለው ሹፖ ጥግነት ድገበር ደስ ብሏቸው ይመላለሣሉ ነገር ግን ከሁለቱም ሀዛኞች የጦር መሣሪያ የያበ ብዙ ሆና ካንዱ ድንዘር ወደ አንዱ ድንበር መተላለፍ ተከልክሏል እንዲህም ማለት አንዱ ያንዱን ከብት አንዳይዘርፍ በሁሉም ነገር እንዳይነካካ ተክከልክላጳል ኛ የኢጣሊያ ሠዎች ዘኢትዮጵያ የኢትዮጵያ ሠዎች ዘኢጣሊያና የኢጣሊያ መንግስት በሚገዛው አዝር ኪሆን እንኗየአገሩ ልማድ መግዛት መስጥ መከራየት ይታቻላቸዋል ኛ የአነዚህ የሁለቱ ነገስታት ች አንዱ ካንዱ አገር ያ ሃገስታት ዜጎች አንዱ ካንዱ አገር ቢሔድ ኛ የኢጣሊያ ሠውና የኢጣሊያ ሠው የተካሀዛ እንደሆነ ራሣቸው በመጮረጡገ ዳኛ ያለዚያም ተያይዘ ምፅዋ ዐርደው ይዳኛሉ የኢጣሊያና የኢትዮጵያ ሠው የተጣሉ እንደሆነ ግን የኢትዮጵያ መንግስት ሀኪልና የኢጣሊያ የምፅዋ ሹም በአንድነት ሆነው ይዳኛሉ ኛ የኢጣሊያ ሠው በኢትዮጵያ የሞተ እንደሆነ የኢትዮጵያም ሠፀ በኢጣሊያ አገር የኢጣሊያ መንገስት በሚገዛው አገር የሞተ እንደሆነ ከሟቹ መንግስት ወገን ገንዘቡን የሚቀበል ሠው እስኪመጣ ዴረስ የሁስቱ ነገስታት ሹማምንት ገንዘቡን ጠበቀው ያስተምጣሉ ኛ በማናቸውም ሐጢያት ተከሶ የተያዘው የኢጣሊሆ ሀበኑ በኢጣሊያ ሹማምንት ይዳኛል ስለሆነ ግን ታላቅ ሐጢያት ሀዛርቱ የተገኝ የኢጣሊያን ሠው ፈጥነው ይዘው ለምጽዋ ሹማምንት መስጠት ነዐ ደግሞ በኢጣለያ መንግስት ግዛት የኢትዮጵያ ሠው ታላቅ ሐጢያት ሠርቶ የተገኘ እንደሆነ በኢትዮጵያ ዳኛ ይዳኛሉ ኛ የኢትዮጵያ ንጉህ ነገስት የኢጣሊያ ንጉስ ብርቱ ሃጪያት የሠራ ሠው ካንዱ ግዛት ዐደ አንዱ ግዛት ሸሸቶ የሄደ እንደሆነ ሁለቱም አያሠሩ ይልካሉ ኛ የባሪያ ንግድ በክርስቲያን ሐይማናት የተከለከለ ስሰሆነ የኢትዮጵያ ገጉሠ ነገስት በማቻላችው ነገር ሁሉ ዛገሪሻውጡ በባሪያ አንዳይነገድ ይከለከሳሉ ኛ ይህ አሁን የተፃፈው ውል ለኢትዮጵያ መንግስት ሁሉ ውል ነው ኛ ይህ ውል ከተደረገ ከ አመት በቷላ ከሁለቱ መንግስታት አንዳቸው ውል ለመጨመር ወይም ለመለወጥ ያስፈለጋቸው እንደሆነ ካመት በፊት አስቀድሞ መናገር ይገባቸዋል ነገር ግን የንግድ ውል ብቻ ማረም ማስጠንቀቅ ይገባቸዋል እንጅ ዛሬ የተለየውን የድገበር ወሠን ማፍረስ አይቻላቸውም ኛ የኢትዮጵያ ንጉሀነገስት ክአውሮጋኃ ነገስታት ለሚፈልጉት ጉዳይ ሁሉ በኢጣሊያ መንግስት አጋዥነት መላላክ ይቻላቸዋል ኛ የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገስት ከሌላ መንግስት ሠዎች ጋር የጥበብ የንግድ ነገር ለመዋዋል የፈለጉ እንደሆነ ከሁለቱ አማርጠው ሰሲያበቁ የሁለቱም ውል አንድ የሆነ እንደሆነ ለኢጣለያ ሀው ይሠጡታል ኛ ይህ አሁን የተዩረገው ውል በአማርኛና በኢጣሊያ ቋንቋ ትክክል ሆኖ ተገልብጦ ሲያበቃ የታመነ ምስክር ይሆናል ኛ ይህ አሁን የተፃፈው ውል በሮማ ከተማ ፈጥና ይጠናቀቃልተግባራዊ ይሆናል ነገር ግን ይህን ውል ኮንት ፒየትሮ አንቶሎኒ በኢጣሊያ ንጉስ ስም ከንጉሀኝነገስት ምኒልክ ጋር ተዋውለው አትመው ጨርሠዋል ሜያዚያ ቀን ዓም በውጫሌ ሠፈር ተፃራ ይላል ውሉ አይ ጣሊያ»። ባጠቃላይ ኢጣሊያ ሞግዚት መሆን ፈለገች አንቀፅ ን መሠረት አድርጋ ገጉስ ምኒልክ ከቦሩ ሜዳከውጫሌ ተነስተው ሐምሌ ቀን ዓም እንጦጦ ገቡ በደረሠ በኛው ወር ጥትምት ቀን ዓም በጳጳሱ በአቡነ ማቴዎስ እጅ ተቀብተው ዳግማዊ ምኒልክ ንጉህሣገስለት ዘኢትዮጵፖ ተብለው በእንጦጦ ማርያም ቤተክርስቲያን ነሠ ዳግማዊ ምኒልክ ምኒልክ ኛ የተባሉበትም በዚህ ስም የንግስተ ሣባና የሠለሞን ልጅ ምኒልክ ቀድሞ ነግሶ ስለነበር ነው በሶስተኛውም ቀን ወሮ ጣይቱ ብጡል በጳጳሱ በአቡነ ማቱዎስ እጅ የሚገባቸውን ዘውድ ደፍተው አቴጌ ተባሉ ከዚያ ቀን ጀምሮም ጣይቱ ብርሐን ዘኢትዮጵያ አየተባሉ መጠራት ሠመሩ አፄ ምነልክ በ አመታቸው የመሳዋ ኢትዮጵያ ንጉሀጓገስት ይሁኑ አከንጂ ከ አመታቸው ጀምሮ ሰሁለት አስርት ያህል ኢትዮጵያን ሲያቀኑ የቆዩ ንጉስ ነበሩ ስለዚህም የሩቁም የቅርቡም መሣፍንት ያለማንገራገር ተገዙላቸው ነገር ግን የአዔ ዮፃንስ ልጅና ወራሻቸው የነበረው ራስ መንገሻ ህዳር ቀን ዓም ከኢጣሊያ መንግስት ጋር በኔራል ጋንዶልፉ አማካይነት የወዳጄነት ውል ተፈራርሞ ነበር በኋላ ግን አፄ ምኒልክ ወደ አዲስ አበባ እንዲመጣ በላኩበት ጊዜ ጥቂት አመንትቶ በመጨረሻ ዐደ አዲስ አበባ በ ዓም ሥጣ አፄ ምኒልክም ሌሳ ግባት ጨምረው ሠጥተው በሠላም አሠናበቱነ በዚህ ጊዜ ጣሊያኖች አፄ ዮፃንስንና ንጉስ ምኒልክን ያጣሉ እንደነበሩት ሁሉ አሁንም ራሰ መንገሻን መጠቀሚያ ለማድረግ አስበው ሣይሣካላቸው ቀልረ ወዲያው የኢጣሊያ መንግስት በአፄ ዮፃንስ ጊዜ ይኮት ከነበረው አገር አልፎ ከነራስ አሉላ ጋር እየተጣሉ ከድተው ለጣሊያን በገቡት ሹማምንት እየተመራ ብዙ ግዛቶችን መያዝ ጀመረ ራስ መንገሻና ራስ አሉላ ከጠላት ጦር ጋር ተዋግተው ድል ኦድርገው ኩዓቲትን አስለቀቁ በማጆር ተዞሊ የሚመራው ጦር ድል ከሆነ በጊላ የጄኔራል አርሞንዲ ጦር ተተክቶ አደጋ አደረህ።