Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
አዋጥግጥገ ዋኛ ዋኖ ዓፈግ በዒ ክዱል ክዔዒጸገ በዚህ አኛሳቹኛልጳግ ጄጅህነገወ ታሬክ በየኛወጣው ክልብ እንኝቅተግ ክሕልየያ እውግተግ ልብ ወለ ጅ ሆዞጸዔዴነው አጀጄጄለዌ ካመጃጸሕዷት ቅጄሳት ከፍጅ ሰወኞች ታይክ ክመህክ ለኛች ክአፏሏለኛችመ ሊቃውኀት ዖታሬክ መጃጻሕጨት ጥጩመልክተግ ኣጸርመጩገ አሰማም ጥኘኙ ጀወጣነው ው እግጄቿ። የኢትዮጵያ ሕዝብና መንግሥት በዋናው ነገር ባራት ክፍ ል ይከፈላል ነገደ አኦሪት ነገደ» ከም ወይም ነገደ አግዓዝያን ወደ ኢትዮጵያ የወጡበት ጊዜና ዘመን አይታወቅም። ከሐረርጌ ግምብ የሚኖሩ ሕዝብ ከሐማሴን የመጡ ሕዝብ ናቸው። ለወንዶች ልጆችዋ ሁሉ አቀመሰቻቸው። ነው ይሳሉ። የኢትዮጵያ መንግሥት ግን ኃይልዋ እየደክመ ፍቅርና አንድነ ት አውቀትም እያዳረ ቢጐልባት ይህን የመሰለ ኣገሩዋን ሁሉ ከውጭ የመጡ በፅዳን ሕዝብ ያዙባት። ርኃራጌያቸውም እ ንደ አግዚአብሔር ነው። ወይና ደጋው እጅግ ጤናማ ኣገር የሰጡትን ዘር ልዩ ልዩ ዓይነት አትክልትም የሚያበቅል ነው። ስም። ሣሃል አብርሀ ፀ አድሄና ንግሥት ሪቿ።
የነዚህም አበት በክብረ ነገሥት ከገጽ እስክ ቅ እንዳሳየነ ከአዳም ልጆች አንዱ ኦራ ወይም አራም የተባለ ው ነው እርሱ ከ ሺ ዓመተ ዓለም ጀምሮ ከነልጅ ጆቹ ነገሥታት እስከ ሺ ዛ ዓመተ ዓለም ሺ ጀጅጄ ዓመት በኢትዮጵያ ነገሠ በመጨረሻው ንጉሣቸው ማን ታጊ ጊዜ በኖሁሀ ዘመን በጥፋት ውሃ ተደመፅ የነዚህን ሕዝብና ነገሥታት ታሪክ ባዲሱ ክ«ረ ነገ ሯሯ እስኩ ተመልከት ። ክብር ነገሥት ከገጽ ስቫ ሣሯ እይ በነገደ ካም መይም ነገደ ኩዳ መንግሥት ዘመን ወዶፁ ኣኢትዮጵያ ስለ ገቡ ሕዝብ በነዚሀ በነገደ ኩሳ መንግሥት ዘመን መካከል የ ነገዶች በየጊዜው። ክሷዮኒ የኢትዮጵያ ንገሥት በነገሠች በየተኛው ዓመት በዮሺድ ዓለም በሺ ዓመት ከልደት በፊት ወደ ኢትዮጵያ ገቡ። ሐር በነገሠ በ ዓመት በሺ ዓመተ ዓለም ሺ ከልደት በፊት የአርዋዲ ልጅ የከነዓን የልጁ ልጅ አይነር ያፌ አባት ተከነዓን ኣገር ተሰዶ ወደ ኢት ቓ። በነግሠ በ ያሂ ዓመት በዞሺጂጭ ዓመተ ዓለም ሺ ዓመት ከልደት በ ፊት ነገደ ወይጦ ወደ ኢትዮጵያ ገቡ። ዳግመኛም በኋለኛው ዘመን ነገደ ዮቅጣን ወይም ነገደ አግዓዝያን ወደ ኢትዮጵያ ገቡ ጊዜ ከሌላው ሕዝብ ተ ለይተው በአምልኮ የመይቀላቀጵ ያገኙትንም እንስሳ ርኩስና ቅፋስ ሳይለዩ ሁሉን የሚበሉ አእንደሆኑ አይተው አእኒህ ምን ዓይነት ሕዝቱ ናቸው ብጸው። አኒህ ነገደ ዮቅጣን የሴም የልጅ ልጆች ናቸው። ወደ ኢትዮጵያ ቡ በዚያን ዘመን ነገደ ዮቅጣን በየጊዜው ባጀ ስም ይጠሩ ነ በሩ። ኣገር ነበር። እኒህም ሕዝብ የያዙት አገር በጥቀሎ ባባታቸው ስም ኢትዮጵያ ተብሎ ይጠራል ከኢትዮጵያ ሕዝብ ዋና ባላባቶች የሴም ዘሮች ዋገን ናቸው። በነገደ ኩት መንግሥት ጊዜ በዚያ ዘመን የህንድ ነገሥ ታት በርትተው ወደ የመን የመጡ በጦር በዘረፋም በወኳቸው ጊዜ በየመን ከነበሩ ቱ ነገደ ዮቅጣን ሁለቱ ነገደ አቢማኤ ልና ነገዶ ሀዊላ ከዚያው በየመን ቀሩ ፅስቱ ነገዶ ሳባ ነገደ ኦባል ኦፊር በነገዶ ክም በኩሳ ዘር መንግሥት መጨረሻ ንጉሥ። አግያዝያን የተባሉ ነገደ ሳባ በትግሬ ሰፈሩ ነገደ ኦ ባል በአዳል ኣገር ተቀመጡ ነገደ ኦፊር በውጋዲን ተቀመጡ። ዞመናችን እስከ ዓመት ምሕረት ፄቿ ዓመት ነው አማርኛ ቋንቋ በዚሀ ዘመን ብቻ ተነገረ ማለት እንደ ተረት ያለ የጨዋታ ታሪክ ነው። ከዚህ አስቀድሞ ካ ሺ ጂ ቓ ዓመተ ዓለም ካጹ ይኩኖ አምላክ በፊት ከሽሣ ዓመት የሚበልጥ አማርኛ ቋንቋ እንደ ነበረ በፊተኛው ከብረ ነገሥት ተጽፍዋል። ስለ ነገደ አገው ከሚነገር ታሪክ ከረጅም ሩ ከብዙ በጥቂቱ ይህ ይበቃናል። እኒህ ሕዝብ እስከ አጹ ዓምደ ጽዮን ዘመን ከዚያም ወ ዲህ አስከ ዓመተ ምሕረት እስክ አጹ ሠርጸ ድንግል ዘ መን ድረስ ከክርስቲያን መንግሥት እየሸፈቱ ያውኩ ነበሩ። በላይ ግን ነገደ ጋፋት በመበል በያታቸው ስም ባንድ ተጠቅልለው ይጠራሉ የአብድራይ ልጆች ነገደ አብድራይ ይበላሉ። ሁሉም እን ዲሁ በየአባቶቻቸው ስም ነገደ ገምቦ ነገደ ቢረበፀ ነገደ የዘ ምፀል ነገደ የሱብሊ ነገደ አሽመን ነገደ ሀርበዋሽ ነገደ ሀር ብ አከል ነገደ ወንፄ ነገደ ድን ይባላጵ። ስለ ነገደ ጋፋት ታሪክ ባጹ ሱስንዮስ ታሪክ አባ ጢኖ በጸፈው ከምፅራፍ ሯ እስከ ምዕራፍ ብዙ ይገኛልና በዚ ያ ተመልከት። ስለ ነገደ ጋፋት። የወሎ ልጆችም የያዙት ኣገር ባማራ ሕዝብ መካከል ስለ ሆነ ጋልኛን አጥፍተው ባማርኛ ቋንቋ ይናገራሉ። ስማቸውም እኒህ ናቸው የደጩጨ ልጆች ሌቃ ጨለባ የጅሌ ልጆች ወለጋ ጉማ የኮና ልጆች ሊሙ ጅማ ጌራ የበች ልጆች አብቹ ግምብቹ ያካኮ ልዶች ወበሪ ገላን የወባ ልጆች ሉሜ ሊበን የሉባ ልጆች ሜታ ዋዩ የጭሌ ልጆች ጉለሌ ስላሌ የሊበን ልጅ አብቲ የጉድሩ ልጅ ደራ የሆኮ ልጅ ቦረና። ከዚህ ቀጥለን የእናሪያን ሕዝብ ታሪክ እንጽፋለን። የእናሪያ ሕዝብ ሁሉ የክም ዘር ነው ነገደ ዮቅጣን መ መጥዋተው የነገደ ኩጳን መንግሥት በወሰዱ ሕዝቡንም በጦር አጥፍተው የተረፈውና ባሳደዱ ጊዜ በኢትዮጵያ ደቡብ ዳር ለዳር በወላሞ በሲዳሞ በኩሎ በኮንታ በአማርሮ በዝንጀሮ የሚ ኖር ሕዝብ ነው። ስስ ነገደ እናሪያ ከሚነገር ታሪክ ከረጅም ባጭሩከብዙ በቸቂቱ ይህ ይበቃናል ከዚሀ ቀጥለን የነገደ እስላምን ታሪክ አንጽፋለን። ስለ ነገደ እስላም ከሚነገር ከብዙ በጥቂቱ ከረጅም ባጭ ሩ ይህ ይበቃናል ከዚህ ቀጥለን የወረሴሆችን ታሪክ እንጽፋለን። ከሐረርጌ እስካ ምጥዋ ወሰን ቆላ ቆላውን በረሃውን የያ ዙ ሕዝብ በፊት ከዮቅጣን ልጆች ነገደ አባልና አፊር ነበሩ ነም አልባ የአዳልንና የሱማሌን ምድር በነገደ ኦፊር የኢላንና ቀ አብ ባዘከዩበከ ጣ ታሸከተየውጋረ ንጉ ምድሮፎይዘው ነበር የነገጆኦፊር ከተማ ዛሬ ኮፊርፎ የሚባለው በውጋዴን ውስጥ ነበር ዛሬ ግን ነገደ ኢሳ ነገደ ቡማሊ ነገጾዶ አዳል ነገደ ዳንክሊ ነገደ ሽሆ ነገደ ቶርን ነገ ደ አሳሁርታ ነገደ ጥልጣል ከእስያ መጥተው ነገደይ አበልን አ ስለቅቀው ኣገሩን ወረሱ። የቀድሞ ታሪክ ጻፊ ግን ሄሮዶቱስ የሚባል የግሪክ ኣገር ሰው ዓመት ከልደት በፊት የነበረ ከርሱ ዘመን በፊት ምስርን ጨምረው የገዙትን የኢትዮጵያን ነገሥታት ታሪኩ ሲ ናገር ቿ ነገሥታት ምስርን ጨምረው ገዙ ሲል በታሪ መ ጽሓፉ ጽፍዋል። ዘመን» ዓመተ ምሕረት።