Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
በዉበጠፋ በጉጠሰዜኩ በባከከ ከቶ ከጣ መገርሳ ከኮርሚያ ከሀፀፀ ፕሬዝክጸገትነት የከቀቁት ዉክው ሳይሆኘ ተገዘው ነው።ዝዘገትነት ስአጣኑ መፀቀቅ የሚችከው በሁከት መኘገዞች ብቻ ነው።
ሠሠ ቀጣዩ የኮሮሞ ህዝብ ትገል ምን መሆን አስበ ሠ የኦሮሞ ህዝብ ትግል ከየት ተነስቶ ወዴት እየሄደ ነው የኦሮሞ የነባነት ትባል የትላንትናዎቹ ፈተናዎች የኦሮሞ የነፃነት ትፃል ጠላቶች እነማን ናቸው የኦሮሞ የነፃነት ትገል የዛፊዎቹ ፈተናዎችቐጨ ኑ የተጠለፈ የህዝብ ትግል መታሰቢያ መታሳቢያነቱ ከሁለት ሶስት አመታት በፊት በነበረው ህዝባዊ ትግል ላይ ለኢትዮጵያ ህዝብ ነፃነት ብለው ለተሰው አገር ወዳድ ዜጎቻቸን በሙሉ ይሁንልኝ ። የተጠለፈ የህዝብ ትግል መግቢያ ባለፉት ሁለት ምዕተዓመታት የኢትዮጵያ ህዝቦች በተሰያየ መልኩ በመደራጀት በሶስት ዋና ዋና ጉዳዮች ላይ በነበሩት መንግስታት ላይ ጥያቄ ሲያነሱ ቆይቷል በ ዎቹ ሲነሱ የነበሩት የዜጎች ጥያቄ የመሬት ባለቤትነትና ሰርቶ የመጠቀም አጀንዳ ያነገበ ሲሆን በጥያቄዎቹ ውስጥ የማንነት ጉዳይና የዴሞክራሲ ጥያቄም ብቅ ብቅ መለት ጀመሩ ንጉሱም ጥያቄውን በብስለት ከማስተናገድ ይልቅ የተወሰኑትን ቡድኖች ለይተው ለመያዝ በመሞከርና የመላውን ህዝብ ድምጽ በመናቅ ለጥያቄዎች ተገቢ ምላሽ ባለመስጠታቸዉ በሃይል ተወግደው ሀገሪቷ በወታደራዊ አመራር ሥር እንዲትወድቅ ሆነ የመሬት የባለቤትነት ጥያቄም በከፈፊሱ የተመለሰ ቢሆንም የማንነትና የዜጎች በመሬታቸው ላይ ተጠቃሚ አለመሆን በመንግሥት ላይ ከጥያቄም አልፎ ወደ ተቃውም በመሸጋገር በብሔርና በፖለቲካ አይዲኦሎጅ በተደራጁ ሃይሎች በ ዓም ወታደራዊው መንግሥት ሲወድቅና የሸግግር መንግስት ሲቋቋም የብዙ ዜጎች ጥያቄ እንደሚመለስ ተስፋ አድርገዉ ነበር በሽግግር ወቅት በጥልቀትና በስፋት ሳይመከርበትና ከስምምነት ሳይደረስ አንዳንዱን የፓላቲካ ፓርቲ ገፍተው በማስወጣት ሀገርቷን የመምራት አጣ ፋንታ በኢህአዴግሀወሃት ደኢህዴን ብኣዴንና ኦህዴድ ስብስብ የበላይነት መሆኑ ተረጋገጠ በኢህአዴግ ውስጥ የተሰበሰቡት የአህት ድርጅቶች ፓርቲ አመራር ከአመጣጣቸው ከምርኮ ምርኮ በቅብብሎሽ ለህወሃት ያደሩ ከመሆናቸውም በተጨማሪ ወክለናል ያሉትን ብሔር ብሔረሰብ እንኳን ለይተው ካለማወቅ የተነሳ ህወሃት የሚያራምደውን ስተራቴጅካዊ የፓላቲካ የተጠለፈ የህዝብ ትግል ጨወታ ሳይቋቋሙ ቀርተው ሀገርቷን ለከፍተኛ ኪሣራ ዳርጓጳታል በዚህ አጋጣሚ መዘንጋት የሌለበት ጉዳይ ህወሃት በኢህአዴግ ውስጥ ለፈጸመው ስውር ተንኮል የስርዓቱ አስፈጻሚዎች በስተቀር የትግራይን ህዝብ የማይወከልና የከልሱ ህዝብ እንደማንኛውም የሀገሪቱ ህዝቦች ተጎጂ መሆኑን መገንዘብ ያስፈልጋል ኢህአዴግ የሀገርቷ ዜጎቸ አንግበው የተነሱትን የፍትሃዊ ተጠቃሚነትና የማንነት ጥያቄ የመለሱ በማስመሰል ህዝቦችን በመከፋፈል የአፈናና የዝርፊያ መዋቅር ዘርግተው መንግሥት የመሰረቱ ጥቅት ግለሰቦች ወደ ቡድን አድገው ህዝቡን ስያመርሩ ቆይተዋል ይህንን የተገናዘበው መላውየኢትዮጵያ ህዝብ በተለይ በለፉት ዓመታት በልዩ ሁኔታ በተለየ ሰትራቴጂ አሮሚያ ላይ በማተኮር ሲደረጉ የነበሩ የፓለቲካና የኢኮኖሚ ብዝበዛ የተገነዘበው የኦሮሞና ኦሮሚያ ህዝብ ከዳር እስከ ዳር በመንቀሳቀስ ኢህአዴግ ላይ ጥያቄ መንሳት ጀመረ በኃላም በተመሳሰይ ሁኔታ ተጎጂ የነበሩ የአማራ ከልል ዜጎችም ትግሉን ተቀላቅሏል በደቡብ ከልልም የሲዳማ የወላይታ የሌሎችም የከልል ጥያቄና የእስተዳደር ወሰን ጉዳይ ውስጥ ለውስጥ ሲብላላና ወደ ተቃውሞ በመሸጋገር ላይ ነበር እንዲሁም አዳጊ ተብለው ገሸሸ የተደረጉት የቢኒሻንጉል የጋምቤላ ሱማሴና አፋር ከልሎች በህወሃት የዘረፋ መዋቅር ለኮንትሮባንድፋርና ሱማሴ እንዲሁም በኢንቨስትመንት ስም ለመሬት ወረራቤኒሻንጉልና ጋምቤላ በመጠቀም በሚደረጉት የኢኮኖሚ አሻጥር የከልሉን ነዋሪ ቅሬታ አስገብተዋል በአጠቃላይ ከላይ በተነሱት ምክንያቶች ዜጎች በመንግሥት ላይ ቅሬታ ስለአደረባቸው ባለፉት ሃያ አመታት በላይ በኦሮሚያ ሳይቋረጥ ሲካሄድ የነበረውን የለውጥ ፍላጎት ትግል እንዲቀላቀሉና ሀገር የሚመራው የተጠለፈ የህዝብ ትግል የፖላቲካ ፓርቲ ራሱን እንዲፈትሽና የአመራር ለውጥ እንዲያደርግ አስገድዶታልለውጡ ከመጣ ወዲህ ምን ምን ተከናወኑ አውን ለውጡ የህዝቡን ጥያቄ ይዞ አየሄደ ነው ወይ። የአገርን ሀብት በመዘበር ቱጃርና ተፅዕኖ ፈጣሪ ለመሆን የበቃት ይህ ወላዋይ የባለስልጣናት ጥገኛ ያለጨረታ አሸንፈው ያሰራው የጂማ ጋምቤላ የአስፋልት መንገድ ለአንድ አመት እንኳን አገልግሎት ሳይሰጥ ነበር ለብልሽት የተዳረገው ከትውልድ ቦታቸው ከኢሉባቦር በመነሳት ቤደሌ ደባና ቴከኒክና ሙያ የተማሩና በጋምቤላ ከልል የኮንስትራከሸን ሥራዎችን በቀዳሚነት ሲወስዱ ከነበረ በኃላ ከህወሃት ጋር በመስማማት በአፋርና በትግራይ ከልሎች ትልልቅ የቤትና የመንገድ ግንባተዎችን በመውሰድ ከፍተኛ ሥራ የሰሩ ተቋራጭ ናቸው ለኦሮሞ ህዝብ ብለው ከህወሃት ጋር ያልተስማሙ በማስመሰል ቼከ በማጭበርበራቸው በህግ ሊጠየቁ ሲሱ ሀገር ጥለው ስለ ሸሹ ድርጅታቸው ለከፍተኛ ኪሣራ ተዳርጓዋል በለውጡ ማግሥት ቆዳቸውን ቀይሮ ታጋይ በመምሰል በሥውር የቤተመንግሥቱ ጉዳይ አስፈጻሚ በመሆን ሰዎችን ሲያስሾሙና ሲያሽሸሩ ይታያሱ ከዋና አቃቢ ህጉ ከአቶ ብርሃኑ ጸጋዬና ከአገር ውስጥ ፀጥታ ኃላፊው አቶ ዳመላሽ ገሚካኤል ጋር በመተባበር ባለሀብቶችን በማስፈራራት ከፍተኛ ገንዘብ የማሰባሰብ ሥራ እየተወጡ ይገኛሱ በህገወጥ መንገድ ሲዘዋወሩ የሚያዙትን ከፍተኛ መጠን ያላቸውን የውጪ ምንዛሬዎች በማፈን ለውጪ ሀገር ባንከ ያቃብላሉ በአቶ ደመላሽ ገሚካኤል አነፍነፊነት የሚያዘው የተጠለፈ የህዝብ ትግል የውጭ ምንዛሬ ገንዘብ በአቶ ብርሃኑ ጸጋዬ የህግ ከለላነት በፈጣኑ አቶ አለማየሁ ከተማ አቀባይነት በውጪ ሀገር ባንኮቸ ይከማቻል ወይም በአሜሪካ ቤቶችን ይገዛል ዝርዝሩ በዚህ መጽሃፍ ውስጥ ወደፊት የሚጠቀስ ይሆናል አቶ ብርሃኑ ጸጋዬ በደበብ ምዕራብ ሸዋ ዞን ተወልደው ያደጉና የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ፈተና ማግኘት ባለመቻላቸው በሰርተፍኬት ሥራ ጀምረው ኦህዴድ ውስጥ በመግባት ብዙ የኦሮሞ ወጣቶችን ለህወሃት አሳልፈው በመስጠት ለስቃይ የዳረጉበት ካሣ ስቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ እንዲገቡ ሁኔታዎች ሲመቻቸላቸው የመግቢያ ውጤት ማምጣት ከቅድመ አያታቸው መንዳር በሩቁ ተንጣሎ የሚታየውን የዳሸን ተራራን የመውጣት ያህል ከበዳቸው አብሮ አደጋቸው የሆነውአቶ ደጄኔ የኦሮሚያ ፍርድ ቤት ዳኛ የነበረና በኃላ በእሳቸው ሚስጥር ያወጣብኛል በሚል ሰበብ ሆን ተበሎ በመኪና አደጋ ህይወቱ እንዲያልፍ የተደረገ ማትሪከ ተፈትኖላቸው ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ ገብተው ህግ እንዲማሩ ዕድል ተመቻቸቶላቸው ከጨረሱ በኃላም በምሥራቁ የሀገራችን ከፍል ተመድበው ስራ ጀመሩ በምሥራቅ ተመድበው ሲሰሩ በነበሩበት ጊዜ ከባለሀብቶች ጋር በመመሳጠር የገንዘብ ዝውውርና ህገወጥ ንግድ ላይ ተሰማርተው ብዙ ገንዘብ ያከባቱና በአዲስ አበባ ከተማውስጥ የቪላዎች በተለምደው ሳር ቤት ተብለው በሚጠራው አከባቢ ለኢምባሲ የተከራየ እና የሪል ስቴትሲአምሲና አለም ገና ህንጻዎች ባለቤት የሆኑ ቱጃር ሰመሆን የቻሉ ዛሬ የህግና ፍትህ ተቋሙን በበላይነት እየመሩ የቤተመንግሥቱ ዘዋሪ ለመሆን በቅተዋልበእሳቸው አሲ ለፊቪ ፌሊ ፊሒሊእፌ አ ይ ሌፌፌ ቢዝ የተጠለፈ የህዝብ ትግል ጨፍኤፍ አመለካከት ገንዘብ የሁሉ የበላይ ነው ብለው የሚያሚኑና ምንም ስለ ተወከሉበት የአሮሞም ሆነ የኢትዮጵያ የወደፊት አጣ ፋንታ ከቁብ የማይቆጥሩ የተሰጣቸውን የዋና አቃቤ ህግ ሥልጣን ተገን በማድረግ የትግራይና የአሮሞ ባለሀብቶች ላይ አትኩረው በመስራት እያስፈራሩ በጣም ከፍተኛ ገንዘብ በመሰብሰብ በዋሽንግተን ዲሲ የብዙ ቤቶች በሰቤት ናቸዉ በጂማ የአህዴድ ጉባኤ ላይም ከወሮ አዳነች አቤቤ ጋር ከፍተኛ የማጭበርበር ስተራቴጂ ነድፈው ከፌደራል እስከ ኦሮሚያ ከልል ተቋማት የፈለጉትን ሰው የማስመረጥና የማስቀረት ሲፈልጉ ሰዎችን አደራጅተውበት ስም እያስጠሩ በማሸማቀቅ ጉባዔ ጥለው እንዲሄዱ የማድረግ ተልዕኮ ወስደው የተሳካ ሥራ አከናውነዋል በሴራቸውም ወሮ ጣይባ ሁሴንና አቶ ኡመር ሁሴን ከሥራ አስፈጸሚነት አንዲወጡ አቶ ሞቱማ መቃሳ ወሮ ደሚቱና አቶ ከፍያለዉ ከአህዴድ ኦዲፒ ማዕከላዊ ኮሚቴነት እንዲወጡ አቶ አበበ ደግሞ ከኦዲት ኮሚቴ እንዲወጡ ተዳርጓል ከፍተኛ ባለሀብቶችም እንዲመቱ ተልዕኮ ተሰጥቷቸው በእሳቸዉ በትረ ስልጣን ዱላ የተቃጣባቸውና እጅ መንሻ ሰጥተው የተረፉት የሶደሬ ሪዞሪትና ሪፍት ቫሲ ዩኒቨርሲቲ ባላቤት አቶ ድንቁ ደያሳ የኢሊሊ ሆቴል ባለቤት አቶ ገምሹ በየነና አቶ አለም ተፈራ ከባለሀብቶች ውሽጥ የሚጠቀሱ እንዲሁም ደግም ላለመመለስ የተመቱ የሲድ ስታር ኮሌጅ በላቤት ዶር ገመቺስ ደስታ በሃና ለላ ቲቪ ባላቤት በቀጣይ ትኩረት ውስጥ የገቡላቸዉ የካንትሪ ከላብ ባላቤት ዶር መሰለ ኃይሌ እና ሌሉችም የቡና ላኪ ድርጅቶች ናቸው ወሮ ጫልቱ ሳኒ የኦሮሚያ ገቢዎች ባለሥልጣን ዋና ዳይሬከተር እና ዶር ሚሊኬሳ ሚደከሳ የኦሮሚያ የተጠለፈ የህዝብ ትግል ጮኗፎ መሬት ማናጅመንት ቢሮ ሃላፊ በከልል ደረጃ የጉዳይ አስፈጻሚነት ሜና ተሰጥተዋቸዋል አቶ ብርሃኑ ኦህዴድ ውስጥ ያሱ ነባር ሴት ታጋዩችንም ያማገጡ ሲሆን አዲስ ገቢዎችንም ሞከረው ተሳከቶላቸዋል ሳይሳካላቸው የቀሩትንም ከሥልጣን አስነስተው አስባርሯል ይህንንም ባገኙት አጋጣሚ አንደጀብዱ እያወሩ ሌሎችን ለማንበርካከ ተጠቅመውበታል አቶ ብርሃኑ ፀጋዬ ከእርሳቸው ጋር ከጥቅም ጋር የተገናኘ ጥብቅ ቁርኝት ያላቸውን አቶ አዲሱ ቀበኔሳን ለእጩነት አቅርበው የስደተኞች ጉዳይ ፅህፈት ቤት ኮሚሸነር ሆኖ እንዲሾሙ አስደርጓል። በተጨማሪም አቶ አዲሱ የተጠለፈ የህዝብ ትግል ፎሯፎፎፍ ቀበኔሳ ከቀድሞ የመረጃና ደህንነት ፅህፈት ቤት ዋና ዳይረከተርና ከአሁኑ ታዳኝ አቶ ጌታቸው አሰፋ ጋር በመነጋገር ዶከተር አብይ አህመድ አቶ ለማ መገርሳና ሌሎች የኦሮሚያ ከልል ከፍተኛ ባለስልጣናት እንዲታሰሩ የእስር ማዘዣ ትዕዛዝ ቆርጦባቸው ነበር ከዚያ በኋላ አቶ ለማ መገርሳ የኦሮሚያ ከልል ፕሬዝዳንት ሆኖ በተመረጡ ጊዜ አቶ አዲሱ ቀበኔሳን ከከልሱ ጠቅላይ ፍርድቤት ፕሬዝዳንትነት ባነሷቸው ጊዜ መነሳት የለባቸውም ብሎ ሲከራከሩላቸው የነበሩት አቶ ብርሃኑ ፀጋዬ ናቸው እፒ አዲሱ የስደተኞች ጉዳይ ኮሚሽነር በጀኔቭ የሚካሄደውን የሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ ለመካፈል በአቶ በርሃኑ ፀጋዬ ትዕዛዝ ወደዛው አምርቷል። ዛሬም እንደትላንቱ የአቶ አባዱላ የኦህደድ ሊቀመንበርነት ዘመን በዶር አብይ አህመድ ዘመንም በደም በሁለቱም በእናታቸውና በአባታቸው በኩል ኦሮሞ የሆኑና ብሔርተኛ ናቸው ተብለው የተጠለፈ የህዝብ ትግል የታመነባቸው የአኦህደድ ኦዲፒ ከፍተኛ አመራር ከሀሳፊነት ቦታቸው እየተገፈተሩ ይገኛሉ አቶ አባዱላ ገመዳ የኦሮሚያ ከልል ፕሬዝዳንት ሆነው የኦሮሞን ህዝብ ለመምራት በመጣበት ጊዜ ከኦሮሞ ህዝብ ጋር ለመታረቅና ሲከሰው ነው የመጣሁት በማለትበጥርሱ እየሳቀ የኦሮሞን ፖለቲካ የሚያሻግር መስሎ የአሮሞን ማንነት የማዳከም ስራ ሰርቷል። የአቶ አባዱላ ዋነኛ አላማየነበረው ቲም ለማ ውስጥ ገብተው የተጠለፈ የህዝብ ትግል በማዳከም አፍርሰዋቸው ጠቅላይ ሚኒስቴር መሆን ነው። አቶ አባዱላገመዳ ዛሬ ላይ በጠቅላይ ሚኒስቴር ዶር አብይ አህመድ አማካኝነት የኦሮሚያ ከልል ምፕሬዝዳንት አቶ ሸመልስ አብዲሳ ልዩ አማካሪ ሆኖ ተመድበዋል። አሁን ግን በጠቅላይ ሚኒሰቴሩ ዙሪያ ሲደግፏቸው የነበሩ ዜጎቸም ሆኑ ሲያግዚቸው የነበሩ የፓርቲ ባለውለታዎቻቸው የሉም ለምን ካላችሁ ህዝቡ ከእርሳቸው አመኔታን በማጣቱና አጋሮቻቸው ደግሞ ተገፍተው እርሳቸው እንዲርቁ በመደረጋቸው ምከንያት ነው አሁን የተጠለፈ የህዝብ ትግል ኢመ መመ ሙ በጠቅላይ ሚኒስቴሩ ዙሪያ ሆኖ የአሃዳዊ ስርዓትን እንዲመሰርቱ እያስጨነቋቸው የሚገኙትና የዘረፋ ድርጊቶቻቸውን አያጧጧፉ የሚገኙት እነ ዲያቆን ዳንኤል ከብረት ዶር ብርሃኑ ነጋ አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ አቶ አለማየሁ ከተማ አቶ ብርሃኑ ፀጋዬ አቶ ደመላሽ ገሚካኤል ዶር ወንድወሰንና ጥቂት አቅም የሌላቸው የኢህአዴግ ሰዎች ብቻ ናቸው ። እምቢ አሻፈረኝ ብሎ በዚህው መንገዳቸው ከቀጠሉ ግን ለራሳቸውም ለድርጅታቸውም ሆነ ለኢትዮጵያውያን ሳይሆኑ ጥቁር ታሪከ ውስጥ ስማቸውን አኑረው እንደሚያልፉ ለማወቅ ጠንቋይ መሆን አይጠበቅም የተጠለፈ የህዝብ ትግል የዶር አብይ አህመድና አቶ ለማ መገርሳ ጉዳይ ብዙዎች ጠቅላይ ሚኒስቴር ዶር አብይ አህመድ ከሳይንስና ቴከኖሎጂ ሚኒስቴር ወደ ኦሮሚያ ከልል መንግስትና ወደያኔው ኦህደድ ጠርተዋቸው ከኦሮሞ ህዝብ ዘንድ ያስዋወቋቸውና የአህደድ ሊቀመንበርነት ስልጣናቸውን የለቀቁላቸው እንዲሁም በጫንቃቸው ተሸከሞአቸው ለጠቅላይ ሚኒሰቴርነት ያበቁአቸው ባለውለታቸውአቶ ለማ መገርሳን እንደከዱ አልተገለጠላቸውም ዶር አብይ አህመድ ጠቅላይ ሚኒስቴር ከመሆናቸው በፊት በተለያዩ መድረኮቸ ላይ ከኦሮሞ ህዝብ ከተወጣጡ ወጣቶች የአገር ሽማግሌዎች የተጠለፈ የህዝብ ትግል ሽ። ቲም ለማ የህወሃትን የበላይነት አምባገነናዊነትና ኢኮኖማያዊ ተጠቃሚነት ለአንደና ለመጨረሻ ጊዜ ለመገርሰስ አቶ ለማ መገርሳ የዘየዱት የኢህኣደግ አመራር ቡድን ነው የቡድኑን ተጫዋች አባላት የመለመሉት የጨዋታውን አሰላለፍና ደምብ የፈለሰፉት የቡድኑ መስራችና መሪ ኦቶ ለማ መገርሳ ነበሩ ቲም ለማ ህወሃትን የመገርሰስ ግብን አልመው በዋናነት ከብአዴን አዴፓ እነ አቶ ገዱ አንዳርጋቸው አቶ ደመቀ መኮንን አቶ ተስፋዬ ከኦህዴድ አቶ ለማ መገርሳ ዶር ወርቅነህ ገበየሁ ዶር አብይ አህመድ ወሮ አዳነች አቤቤን በውስጡ አካተው ወደጨዋታው ገባ። በተጨማሪም የኮዬ ፈጩ መንደር መተዳደር ያለበት በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሳይሆን በኦሮሚያ ከልል መንግስት ነው የሚል ነው ይህንን የህዝቡን ተቃውሞ ተከትሎ የኦሮሚያ ከልል ፕሬዝዳንት የከልሱን መንግስት ሳያማከሩ የጋራ መኖሪያ ቤቶቹን ለዕድለኞች ማደል ትከከል የተጠለፈ የህዝብ ትግል አይደለም በማለት የከልሉን አቋም በመገናኛ ብዙኋን በኩልአስተላለፉ። በዚህ ሴራ አቶ ለማ መገርሳን በሁለት በኩል ከኦሮሚያ ከልል ነዋሪዎችና ከአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎችገር በተመሳሳይ ጊዜ ለማጋጨትበማሰም ነው አቶ ለማ መፒሳ የኦሮሞ ህዝብ እንዳይወድህ ጋርዶሃል። ይህም አቶ ለማ መገርሳ በሚዲያ የተጠለፈ የህዝብ ትግል ዱ ኔ በኩል እየተኬደበት ያለውን የተጨማለቀ የፖለቲካ መንገድ ለህዝቡ ያጋልጣሉ ተብለው ስለተሰጋ ነው። የተጠለፈ የህዝብ ትግል አቶ ለማ መገርሳ ወደፌደራል የሄዱት ወደው ወይስ ተገደው። የተጠለፈ የህዝብ ትግል ጫጨጨጨጫጨጨፎርርርርፎርፎፎኗ አቶ ብርሃኑ ፀጋዬ የአዲሱ የውስናው መረብ ካፖና በአዲሱ የመስናው መረብ ጊዜያት አንድ አመት ወዲህ ውስጥ የቀድሞ የህወሃት አስተዳደር ሙሰኞች ባለፉት አመታት በጋራ ሊሰበስቡ ያልቻሉትን የስርቆት ገንዘብ ሊያከማቹ ችለዋል የአቶ ብርሃኑ ፀጋዬ ታማኝ ጉዳይ ፈፃሚ አቶ ሰለሞን በላቸው ይባላል። እነዚህ የደህንነት መስሪያቤት ሰራተኞች አላማ የሆኑት ግለሰቦች ህዝቡን ሲያሳምፁ ይችላሉ ተብለው የታመነባቸው ከጠቅላይ ሚኒስትር ዶር አብይ አህመድ የፖለቲካ አካሄድ መንገድ በተቃራኒ የቆሙና ከአቶ ለማ መገርሳ ጋር ግንኙነት አላቸው ተብሎ የተለዩ ግለሰቦች ናቸው የተጠለፈ የህዝብ ትግል ከነዚህ ዕላማ ከተደረጉ ግለሰቦች ውስጥ በተፅፅኖ ፈጣሪነቱና በፖለቲካዊ ስትራተጂው ፈርጥ የሆነው አቶ ጃዋር ሞሐመድ ይገኝበታል። ዶር አብይ አህመድ ጃዋር ላይ ጥርሳቸውን የነከሱትጃዋር ቃል በቃልም ባይሆን የአህደድ ኦዲፒ ሊቀመንበር አቶ ለማ መገርሳ አንጂ ዶር አብይ አህመድ መሆን የለበትም። የአህደድ ኦዲፒ ከሆነ በመቀጠል የኢህአደግ ሊቀመንበር በመሆን ጠቅላይ ሚኒሰቴር ሆኖ በማገልገል ስለሆነ እኔ ዶር አብይን አላምነውም ጠቅላይ ሚኒሰቴር ሆነው የኦሮሞ ህዝብን ጥያቄ ሲመልስ የሚቸለው አቶ ለማ መገርሳ ነው። የኦሮሞ ህዝብ ብቻ ሳይሆን በከተማዋ የሚኖሩ ሴሎች ህዝቦችም በቋንቋቸው የሚሰጥን የመንግስት አገልግሎት ማግኘት የመብት ጉዳይ ነው ቋንቋን አስመልከተው ሁለተኛው የኦሮሞ ህዝብ ጥያቄ አፋን ኦሮሞ የፌደራል መንግስት የስራ ቋንቋ አንዲሆን ማድረግ ነው። ዘረኝነት የራሴን ቋንቋ ላሳድግ ማለቱ ሳይሆን የራስን ቋንቋ ማሳደግ የሰብህም የሚለው ነው የተጠለፈ የህዝብ ትግል ከሁለት አመት በፊት የነበረው የኦሮሞ ህዝብ ትግል ወደ ድል በመቃረቡ ስልጣን ከአጁ እያፈተለከ መሆኑን የተረዳው የየዛኔው የመንግስት አስተዳደር ይህንን የኦሮሞ ህዝብን ጥያቄ ለመመለስ ፍላጎት አሳይተው ነበር። ይሄው አሁን ቃል ከተገባ አንድ አመት አለፈ በተለያየ ጊዜና ቦታ አፋን ኦሮሞን የፌደራል መንግስት የስራ ቋንቋ የማድረጉ ጉዳይን አስመልከተው የተጠየቁት የህዝቡ ባለአደራ ጠቅላይ ሚኒስቴር ዶር አብይ አህመድ የተለያዩ ምላሾችን ሰጥቶበታል ። ጠቅላይ ሚኒስቴር ከመሆናቸውጥቂት ወራት በፊት በተለያዩ የኦሮሚያ ከልል አካባቢዎች ህዝባዊ ውይይት ባደረጉበት ጊዜ የህዝቡን ደጋፍና ተቀባይነት ለማግኘት ሲባል አፋን ኦሮሞን የፌደራል መንግስት የስራ ቋንቋ ማድረግ ዋነኛ አላማና ተግባራችን ይሆናል ብለዋል። የተጠለፈ የህዝብ ትግል ጨጨፎጨኤኢጨጨ ዶር አብይ አህመድ ጠቅላይ ሚኒስቴር ከሆኑበት ከተወሰኑ ወራት በኋላ ግን ምላሾቹ ተስፋ አስቆራጭ አየሆኑ መጥቷል ለምሳሌ ጥቅምት ቀን ዓም ጠቅላይ ሚኒሰቴር ዶር አብይ አህመድ ጀርመን አገር ፍራንክፈረት ከተማ ተገኝተው በዚያና አካባቢው ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትዉልደ ኢትዮጵያውያን ጋር ውይይት ባደረጉበት ወቅት አፋን ኦሮሞን የፌደራል መንግስት የስራ ቋንቋ የማድረጉ ጥያቄ ከምን ደረሰ ተብለው ተጠይቀው እንዲ ብሎ ነበር አፋን ኦሮሞ የፌደራል የስራ ቋንቋ እንዲሆን ከኦሮሞ በበለጠ አማራው መጠየቅ አለበት። በአጠቃላይ የኦሮሞ ህዝብ ጠቅላይ ሚኒሰቴር ዶር አብይ አህመድ ይህንን የቋንቋ ጥያቄ ጉዳይ ይመልሱልኛል ብለው መጠበቅ የለበትም ። በሚያስገርምና በሚያሳዝን መልኩም መፅሐፎቹ ለውጡ የዬትኛውምአካል ውጤት እንዳልሆነ በመተንተን የለውጡ ብቸኛ ባለቤት ጠቅላይ ሚኒስቴር ዶር አብይ አህመድ ብቻ እንደሆኑ አውቅና ሰጥተዋቸዋል የተጠለፈ የህዝብ ትግል ሴላው በመፅሀፉ ላይየተብራራው ዋናው ጉዳይ ስለ ዶር አብይ አህመድ ወላጅ እናት እና ወላጅ አባቱ አቶ አህመድ አሊ አባ ፊጣ ጉዳይ ነው። ጠቅላይ ሚኒሰቴር ዶር አብይ አህመድ ምርጫው እንዲራዘም ይፈልጋሉ ይህንን ደግሞ በሶስት ዋና ዋና ምከንያቶቹ አውን ለማድረግ እየሰሩ ይገኛሱ አንደኛው በየኢትዮጵያ ከፍል አካባቢዎች የተረጋጋ ሰላም እንዳይኖር በማድረግ ሁለተኛው በእነ ኢዜማ በኩል ምርጫ ቦድር ላይ መጪው ምርጫ እንዲራዘም ጫና በማድረግ ሶስተኛው ደግሞ ምርጫውን ለማድረግ የሚያስቸል በቂ በጀት አለመኖሩ እንደምከንያት መጠቀም ናቸው ባለፈው ግዜ ጠቅላይ ሚኒሰቴር ዶር አብይ አህመድ ወደትግራይ ከልል አከሱም ከተማ ባመሩበት ጊዜ ከከተማዋ ነዋሪዎች መጪው ምርጫ የተጠለፈ የህዝብ ትግል እንዲራዘም ዘንድ የመንግስትዎ ፍላጎት ነውና ይህንን ቢያብራሩልን። ከኦዲፒ አመራር ሹሜት በስተጀርባ ከአመት በፊት አንደ ጠቅላይ ሚኒሰቴር ዶር አብይ አህመድና የአሮሚያ ከልል ፕሬዝዳንት አቶ ለማ መገርሳ ከተለያዩ የአሮሚያ አካባቢዎች ከተሰባሰቡ የአገር ሽማግሴዎች ፖለቲከኞች አከቲቬስቶቸችና ሌሎቾ የተጠለፈ የህዝብ ትግል ግለሰቦች ጋር በቤተመንግስት የኦሮሞ ፖለቲካ ከዬት ወደት በሚል ርዕስ ተወያይቷል። የተጠለፈ የህዝብ ትግል ሴላው ምሳሌ ኦሮሞን በአካባቢ ከፋፍለው ለማጋጨት ሲባል አቶ ብርሃኑ ፀጋዬ የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ደቻሳን ከሀላፊነቱ እንዲያነሳ አቶ ለማ መገርሳን ጎትጉቶ ካስነሳው በኋላ ከወር በፊት መልሰው እዛው ቦታ ላይ እንዲሾም አድርጓል። የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ባለስልጣናትን መግደል በተለያዩ ኦሮሚያ ከልል የሰላም መደፍረስ መቀጠሉንና በዚም የሚሆኑ ኦሮሞዎች ከቤኒንሻንጉል ጉሙዝ ከልል መፈናቀላቸውን ተከትለው ቀናት ጠቅላይ ሚኒሰቴር ዶር አብይ አህመድና የኦሮሚያ ከልል ፕሬዝዳንት አቶ ለማመገርሳ ከተለያዩ የኦሮሚያ አካባቢዎች ከተሰባሰቡ የአገር ሽማግሌዎች ፖለቲከኞች አከቲቬስቶችና ሴሎች ግለሰቦች ጋር በቤተመንግስት የኦሮሞ ፖለቲካ ከዬት ወደት በሚል ርዕስ ተወያይቷል። የዶከተር አብይ አህመድ አቋም ደግሞ እንኳን ፊንፊኔን መልሰው የኦሮሚያ ከልል አካል ሊያደርጋት ይቅርና ይልቁኑ ፍላጎታቸውና እየሄዱበት ያለው አቅጣጫ ህገመንግስቱን በመቀየር የፌደራል ስርዓቱን በማፍረስ ኦሮሚያ ከልል የሚለው ተበትነው ኦሮሚያ የሁሉም ብሔሮች መሬትና ግዛት እንድትሆን ማድረግ ነው የፊንፊኔ የባለቤትነት ጥያቄን የተጠለፈ የህዝብ ትግል ደጋንንተታ ን አስመልከተው የአሮሞ ህዝብ ምርጫ ሁለት ነው አንደኛው የዶር አብይ አህመድን መንግስት ጋር ሆነው እንኳን ፊንፊኔ ሴሎች የኦሮሚያ ከተሞችም በሌሎች ህዝቦች አስተዳደር ስር እስኪወድቁ መጠበቅ። የተጠለፈ የህዝብ ትግል ቀጣዩ የኢትዮጵያና የኦሮሞ ህዝብ ትግል ምን መሆን አለበት።