Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ኅኝ ለማለት የማያፍር ትውልድ ሲሉት ጋዜጠኛው አቡ ቢሊጮ እይ ፋዘር እያለ በሹፈት ፈገግታ የተስፋው ነፀብራቅ ተገናኝተው በተግባቡ ተግባብተው አንድ በሆኑ አንድ ሆነው አንድነትን በሚሰብኩ ኢትዮጵያውያን የተዘጋጀ የአንድነት ጉባኤ ነው። ቀጠለና እኔ አንድ የሚገርመኝ ነገር አለ ብዙ ግዜ ስለ ሀገራችን ሁኔታ ተጨንቀን እርስበርስ የምንነጋገረው ስለኢኮኖሚዋ ድቀት ስለኑሮው ውድነት ስለህዝባችን መራብ ስለ ዲሞከራሲ እጦት ስለ ሰብአዊ መብት ረገጣ ነው። ከዚህ በፊት የነበሩ የፖለቲካ ፓርቲዎቻችን በማኒፌስቶዎቻቸው በፕሮግራማቸው የሚናገሩት ስለ ፌደራሊዝም ፍልስፍና ነው ሀገሪቱን በብሄር መከፈል እና በጂኦግራፊያዊ አቀማመጥ ሀገር ሸንሽኖ ስለማስተዳደር ነው። ነው ጥያቄዩ። እውነቴን ነው። ምግብ መጣል ከአስርቱ ትዕዛዛት በላይ እንደ ነውር የሚቆጠረው በሃገራቸን ብቻ ነው። በጉባኤው ታዳሚዎች ኢትዮጵያን ወደነበረችበት የስልጣኔ ቁንጮ የመመለስ ቀኑ ዛሬ ነው።
ፊህ ፊፊ የተስፋው ነፀብራቅ የተስፋው ነፀብራቅ በኦሮሚያ ሠ የተስፋው ነፀብራቅ በአማራ ዜሩ የተስፋው ነፀብራቅ በደቡብ ኢትዮጵያ ዓ የተስፋው ነፀብራቅ በአውሮፓ ፓልቶክ እና ፌስቡክኒ««««« የፆታ እኩልነት« ««ኢ« ሰላማዊ ሰልፍ እ ሠ ከ ከ ከ ከ አ አ አ ዓን አ አ አ አ ንቀ አ ተቀ ከኀ ቀቀቀ ኀኀቱኦ። የተስፋው ነፀብራቅ የተስፋው ነፀብራቅ በአዲስ አበባ በምርጫ የአዲስ አበባ አና የምክር ቤት ማሟያ ምርጫ ላይ በሙሉ ድምጽ የተመረጠው ኢህአዴግ በምርጫ ታሪክ ለመድገም መሯሯጥ በጀመረበት ወቅት በኢህአዴግ አባላት ዘንድ አንግዳ የሆኑ ከስተቶች መስተዋል ጀመሩ። የተስፋው ነፀብራቅ አመሰግናለሁ። ኢህኢዴግ ከምርጫ ዘጠና ሰባት ትምህርት ወስጂያለሁ ካለ በኋላ የነበረውን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በዝርዝር እነሆኝ የተስፋው ነፀብራቅ ማዘጋጃው የአዲስ ዘመን ጋዜጣ የከፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያ መርቶን በእነ አቶ ታዬ ዋቅ ጋሪ በአቶ መሳይ ተፈራ በወይዘሮ ሙለሜ ረሺድ እና በአቶ ነቢዩ ሊቁ የስራ መግቢያ ፈተና ተፈትነን በአዲስ አበባ መዘጋጃ ቤት የመሬት አስተዳደር ባለስልጣን ውስጥ አቶ ለማ የሊዝ መምሪያ ሃላፊ አቶ ጊዮን መኮንን የመሬት ልማት ቀያሸ ሰርቬየር ወይዘሮ አክሊለ የሊዝ መምሪያ ፀሃፊ እና እኔ የመሬት ልማት መሀንዲስ ሆነን ከተቀጠርን ብዙ ግዜ አልሆነም የ ዓመተ ምህረቱ የፀደይ ወራት። የምናወራው ስለ ዝናኛው አዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር ነው በወቅቱ የመስሪያ ቤቱ አወቃቀር የሚከተለውን ይመስል ነበር አንድ ዋና ስራ አስኪያጅ ሦስት ምከትል ስራ አስኪያጆች ሦስት መምሪያ ሃላፊሁለት ደስከ ወዘተ እንግዲህ በዚያን ወቅት አዲስ ከተመደብነው ሰራተኞች መሃል አቶ ለማ እና ወይዘሮ አከሊለ በሊዝ መምሪያ ውስጥ ስራቸውን እንደገባቸው መጠን ወይም እንደ ታዘዙት ሲጀምሩ እኔ እና አቶ ጊዮን ያደረግነው የስራ ዝርዝር መጠይቅ ዘመቻ አልሳካ ብሎን በየግላችን ጊዜ የምናሳልፍበትን ነገር መርጠን መስሪያ ቤት ውሎ መግባቱን ተያያዝነው የተስፋው ነፀብራቅ አኔ በጥያቄ ሲመለስልኝ ያልቻለውን የመስሪያ ቤቱን ስራ እና አሰራር በምልከታ ለመረዳት ጥረት ማድረግ ጀመርኩ። የተስፋው ነፀብራቅ አዲሱ ስራ አስኪያጅ በፀረ ሙስና መሪነት ከመስሪያ ቤት ወደ እስር ቤት የተወሰዱት የስራ አስኪያጁ የእነ አቶ ካሳዬ የሌሎች የስራ ሃላፊዎች አና ኤከስፐርቶች ጉዳይ ምንም አይነት ውሳኔ ሳያገኝ አዲስ ስራ አስኪያጅ መጣ። የተስፋው ነፀብራቅ አቶ ጃጣ ዋቅሰን የፌደራል ጸረ ሙስና ኮሚሽን ፈልጎት ያጣው ሰው ነው። እኛ አንደ ቡድን ከእነ አቶ ነቢዩ ጋር የሰራነውን ትርጉም የሌለው ስራ እና አቶ ዳንኤል የሰራውን ስራ ሳይ እውነትም ሰው አጥቷል ብዬ አዘንኩለት። የተስፋው ነፀብራቅ ምርጫ ዘጠና ሰባትና ትምህርቱ አንደሚታወቀው በምርጫ ኢህኢዴግ አዲስ አበባ ላይ አለኝ በሚለው አባል እንኳን አልተመረጠም በወቅቱ የነበረው የአዲስ አበባ ህዝብ ጥያቄ እና ምሬት በዋናነት ከተማችንን አና አኛን አያስተዳደሩ ያሉት የከልል አንድ ሰዎች ናቸው። በዚሁ በተፈጠረው ሙቀት ሙቀን ሙቀን የምንሆነውን ባጣንበት ወቅት አቶ ዜና አሰፋ አቶ መሳይ ተፈራ ኢንጂነር ገዛሀኝ ልበሎ አቶ ጊዮን መኮንን እና የተስፋው ነፀብራቅ እኔ ወደ አቶ ሙላቱ አዱኛ ቢሮ ተጠርተን መስሪያቤቱ ለቢፒአር ጥናት እንደሚፈልገን ተነገረን። እስቲሪንግ ኮሚቴ ማለት ጥናቱን በበላይነት የሚከታተሉ ውሳኔ የሚሰጡ የበላይ ሃላፊዎች ኮሚቴ ወይም በወቅቱ በከንቲባው የሚመራ የካቢኔዎቹ ስብስብ ማለት ነው በዚሁ መሰረት ሁሉም የመጡበትን የየተቋማቸውን የስራ ሂደት ሊያጠኑ ወደ ተዘጋጀላቸው ከፍሎች ከተቱ አኛም አንደ ማዘጋጃ ቤት ወይም እንደ ስራ አስኪያጅ ፅህፈት ቤት የጥናት ቡድን በ አቶ ፈለቀ ይመር እና በአቶ ገብሬ ሁለት ቄሳሮች ስር እንደ ገባን መጠን እግዜር እንዳሳየን ማዘጋጃ ቤቱን አንደ አዲስ ልንፈጥረው በተሰጠን ከፍል ውስጥ ተሰበሰብን ቄሳር ማለት በሳይንሱ ትርጉም መሰረት የቢፒአር ጥናት ቡድኑን በቅርበት እየተከታተለ አስፈላጊውን ድጋፍ የሚያደርግ እና እንዲደረግ ጥረት የሚያደርግ እንደ ሃላፊም እንደ ጠባቂም እንደ አጋዥም የሚተውን ሰው ማለት ነው አቶ ገብሬ በስራ አስኪያጅ ጽህፈት ቤት የፕላኒንግ እና ፕሮግራም መምሪያ ሃላፊ የነበሩ ናቸው። ወከዬ የመጣሁበትን መስሪያ ቤት ቡድን ካልተቀላቀልኩ ወደ መስሪያቤት መመለስ እንደምፈልግ እና ከአሳት አደጋ ቡድን ጋር እንደማልቀላቀል ነገርኩት በኋላ ላይ ሙላቱ አዱኛ በወቅቱ የባለስልጣኑ ስራ አስኪያጅ ስለነበረ ለአሱም ስለ አመዳደቡ ነግሬው ስለ ነበር አቶ ሙላቱም እኔ ስራ አስፈትቼ የላከኩት አቅም አላቸው ብዬ የማምንባቸውን ሰዎች ሌላ ቦታ መመደቡ ትከከል አይደለምና የተስፋው ነፀብራቅ አንድትመልሱአቸው እጠይቃለሁ ብሎ በስልከ ቄሳሮቻቸንን ሲያናግር አንዲሁም አቶ ሙላቱ ገብሩም ጠንካራ ልጆችን ለምን አሸሻችጉብን የሚል ጥያቄ በማንሳቱ ወደ አናት ቡድኔ ተመለስኩ። ሸርታታ ነህ ብሎ ተናደደብኝ ይህቺም ሙቀት ፈጥራ ስታሟሙቀን ቆይታ የስራ ሂደት ለመለየት የተሰጠው ጊዜ በማለቁና ከርከሩ መፍትሄ በማጣቱ የበላይ ውሳኔ አስፈለገው አንግዲህ የማዘጋጃ ቤቱ አንቅስቃሴ የመሬት አስተዳደር ብቻ እስኪ መስል ድረስ ከፍተኛ ትኩረት ስቦ ነበር የተስፋው ነፀብራቅ አጠቃላይ የማዘጋጃ ቤቱ የስራ ሂደቶች ላይ አስተያየት ለመስጠትና የመሬት አስተዳደርን የስራ ሂደት መለየት ላይ ውሳኔ ለመስጠት አቶ መኩሪያ ሀይሌ የማዘጋጃ ቤቱ ዋና ስራ አስኪያጅ እየተጠበቁ ነው። ያን ቀን አቶ መኩሪያ ሁለት ስራ ሂደት እንዲሆን መፈለጉን እኔ ተረድቻለሁ። ለዚህ ነው ወደ ማስፈራራት ያዘነበለው የመኩሪያን ፍላጎት ቀደም ብለው ከተረዱት መሃል አቶ ዜና አቶ አስራኤል እና አቶ ሙላቱ ገብሩ በስራ አስኪያጁ ፊት ሞገስ አግኝተው ዝምድናቸውን ሲያጠናከሩ አቶ ፈለቀ ይመር ልዩነታቸውን ይዘው ወደ ቢሮዋቸው እንዲመለሱ እና ቄሳርነታቸውን ለአቶ አሰግድ ጌታቸው የተስፋው ነፀብራቅ ፋ አንዲያስረከቡ ተገደዱ። አቶ ዳባ ደበሌ የአቅም ግንባታ ቢሮ ሃላፊ አቶ ከፍያለው አዘዘው በወቅቱ ምከትል ከንቲባ በተገኘበት መድረከ ሳይናገር ቀርቶ የማያውቀው አቶ አባተ ስጦታው በወቅቱ የወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ሃላፊ አሁን ምከትል ከንቲባ አቶ ጌታቸው የስራና ከተማ ልማት ቢሮ ሃላፊ አቶ ሙላቱ አዱኛ በወቅቱ የመሬት የተስፋው ነፀብራቅ አስተዳደር ስራ አስኪያጅ ከአመራራት መካከል የመሬት አስተዳደርን ስራ ሂደት ሁለትነት የተቃወሙ ነበሩ። በዚሁ መሰረት አይደል አቶ ፎኤኖ ፎላ ንግድ እና ኢንዱስትሪ ምከትል ቢሮ ሃላፊነት አቶ የተስፋው ነፀብራቅ አብራሀም ጭሆ እና አቶ ዘርኡ ሱሙር የአቅም ግንባታ ምከትል ቢሮ ሃላፊነት አቶ አባተ ስራ አስኪያጅ ጽህፈት ቤት ሀለፊነት አና ሌሎችም ለስልጣን የበቁት አንድ ቀን ሁለተኛዋ የመሬት አስተዳደር የስራ ሂደት ቀን ወጥቶላት ለሀይል መድረክ ቀረበች አቶ ዜና ይዝዋት ቀርቦ እንደ ማንኛውም አቅራቢ ሱፉን ግጥም አርጎ ጸጉሩን ተከርከሞ ፕሮጀከተሩን ወድሮ ስራ ሂደቱን ማቅረብ ጀመረ። የተስፋው ነፀብራቅ እንግዲህ አቶ ዜና ባደረባቸው ሀተታ የማብዛት አስተያየት አለመቀበል እና ግትርነት ደዌ ከደከሙበት ዘመቻ ቢፒአር በመባረር ሲለዩ አቶ እስራኤል ተስፋዬ ወንድማቸውን አቶ ዜናን አስጠምዶዋቸው አስጠልቶዋቸው እና አሳምቶዋቸው የነበረውን የስራ ሂደት መሪነት በቀላሉ ጨበጡት። በእርግጥ በዚያን ወቅት አቶ እስራኤል አቶ መኩሪያ ቢሮ ባልተለመደ ሁኔታ ይመላለስ ነበር። አንድ አንዱ እኔ እንኳን አላውቅም ነበር እንደ አጋጣሚ ወዘተ እያለ ሲቀጥል አንዳንዱ ደግሞ ለም አቶ መኩሪያ ቢሮ እየሄደ ከእሱ ጋር እየተማከረ እየሰራ ነው ለዚህም ነው አንድ ቀን የተሰራውን በማግስቱ ሙሉ በሙሉ አፍርሶ አዲስ የተሰራ ነገር ይዞ የሚመጣው የሚል ግምት ይሰጣል። ይህ ስራ ሂደት ስራ ሂደት ሊሆን አይቸልም ተብሎ በሀይል መድረከ ተቃውሞ ገጥሞት እያለ የተስፋው ነፀብራቅ እናንተ አንድ ቀን ይገባቹሃል በሚል ስሜት ንድ ቀን አስኪገባን ቡድን ተቀንሶለት ጥናቱ እራሱን ችሎ አንዲቀጥል አድርጓል። እንግዲህ አንባቢያን ከአሁን በኋላ የምናወራው ስም ብቻ የቀረውን ቢፒአርን ይዘን ነው የመጨረሻው የማጠቃለያ ወቅት ደረሰና ወደየቢሮዋችን ተመልሰን እንድንጨርስ ታዘን ወደ ቢሮ ተመለስን ወደ ቢሮ ስንመለስ ያ ቢሮ በነባሩ አደረጃጀት መሰረት አንድ ስራ አስኪያጅ ሶስት ምከትል ስራ አስኪያጆች የተስፋው ነፀብራቅ ሶስት መምሪያ ሃላፊዎች ሁለት ደስከ እና ብዙ ጀማሪ ሰራተኞች ተመድበወበት ጠበቀን በዚሁ መሰረት አቶ ሙላቱ አዱኛ በነበረበት ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ አበበ ከበደ የይዞታ አስተዳደር ምከትል ስራ አስኪያጅ ከኦሮሚያ አቶ ሚካኤል ጦቢያስ የሊዝ ምከትል ስራ አስኪያጅ ከደቡብ አቶ አበባው ስንቴ የመሬት ልማት ምከትል ስራ አስኪያጅ ከአማራ አቶ ቃሲም ፊጤ የይዞታ መምሪያ ሃላፊ ከኦሮሚያ አቶ መኮንን ካቻራ የሊዝ መምሪያ ሃላፊ ከደበብ አቶ አወቀ ኃይለማሪያም የመሬት ልማት መምሪያ ሃላፊ ከአማራ አቶ በየነ ላምቢሶ ሪል ስቴት ደስክ ሃላፊ ከደቡብ አቶ አደም የአባቱን ስም ረሳሁ የ ጂ አይ ኤስ ደስከ ሃላፊ ከደቡብ ቀጥሎ የጠበቀን ትልቁ ችግር የሃላፊዎችና የሰራተኞች መመደብ ብቻ አልነበረም ትልቁ ችግር የሰው ሀይል መብዛትም አልነበረም ትልቁ ችግር የመስተዳድሩ ወፈፌነት ነበር። በዚሁ መሰረት አቶ ሙላቱ ገብሩ የመሬት እና ግንባታ ፈቃድ አሰጣጥና አስተዳደር ዋና ስራ ሂደት መሪ አቶ እስራኤል ተስፋዬ የመሬት ልማትና መልሶ ማደስ ዋና ስራ ሂደት መሪ ሆነው ስራ ተጀመረ። በዚሁ መሰረት አቶ መኩሪያ ዘንድ ገባን። የተስፋው ነፀብራቅ አቶ ቃሲም ትከከል ነህ። የቅሬታ ኮሚቴው አባላት ወይዘሮ ትእግስት አቶ ጊዮን አቶ አደም እና እኔ ለቅሬታ ኮሚቴ ተመርጠን ተሰየምን ከተንሳፈፉት ነባር ሰዎች መካከል አቶ ነቢዩ ሊቁ አቶ ለማ ሊዝ መምሪያ ሃላፊ አቶ ዜና አና አቶ ተከላይ ሪልስቴት ደስከ ሃላፊ ይገኙበታል። እና የከተማው ዋና ስራ አስኪያጅ የኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል በቂም በቀል ወይም በእልህ ለመስሪያ ቤቱ የሚጠቅም ሰው አባረረ መባሉ ለድርጅቱም ጥሩ አይሆንም ከዛም በላይ አቶ መኩሪያ እናንተ የምታስቡትን አያስቡም እኔ አርግጠኛ ነኝ አልኩት በድፍረት አቶ መኩሪያን በቅርበት እንደሚያውቅ ሰው። መቼም አቶ መኩሪያ ይህንኑ ፍጥነቱን የተስፋው ነፀብራቅ አይቶ ነው መሰል ከመሬት አስተዳደር ስራ አስኪያጅነት አንስቶ እሳት አደጋ መከላከልና መቆጣጠር ስራአስኪያጅነት አዛወረው አቶ ሚካኤል እና አቶ መኮንን የራሳቸውን ደሴት ፈጥረው ነበር። የጥናት ሰነዱ ሲከለስ ምከትል ስራ አስኪያጆች ስማቸውን ቀይረው ምከትል ስራ ሂደት መሪ እንዲሁም መምሪያዎች ንኡስ ስራ ሂደት ተባሉና ቀደም ሲል መምሪያ ሃላፊነት ቦታ ላይ የነበሩ ሰዎች ንኡስ ስራ ሂደት መሪ የሚሆኑበትን አዲስ ቅርጽ አበጅተውለት አረፉት ይሞታል እንዴ። ታዲያ ማታ ላይ ከአራት በኋላ አቶ ሙላቱ ገብሩ አቶ መሳይ ተፈራ አቶ ሙልገታ አቶ እስራኤል ተስፋዬና አቶ ጊዮን መኮንን ሆነን ድራፍት ቤት አግኝተነው አንተ ምን ነከቶህ ነው ጀግናው በላይ ዘለቀን ለውሻ ምሳሌ የምታደርገው። ከአመራር ስልጠናው በኋላ ብዙም ሳይቆይ የሃላፊዎች ሹም ሽር እና የስልጣን ሽግሽግ ተከናወነ በዚህም መሰረት የስራ አስኪያጅነት ቦታውን በተጠባባቂነት ይዞት የነበረው አቶ አበበ ከበደ ባሳየው የኢንፎርሜሸን ማግኘትና ማስተላለፍ የተስፋው ነፀብራቅ ብቃቱ የእሳት አደጋ መከላከልና መቆጣጠር ስራ አስኪያጅ የመሬትና ግንባታ ፈቃድ አሰጣጥና አስተዳደር አቢይ ስራሂደት መሪ የነበረው አቶ ሙላቱ ገብሩ የጽዳት አስተዳደር ኤጀንሲ ስራ አስኪያጅ የመሬትና ግንባታ ፈቃድ አሰጣጥና አስተዳደር አቢይ ስራሂደት ምከትል መሪ የነበረው አቶ ሚካኤል ጦቢያስ የዉበትና መናፈሻ ስራ አስኪያጅበአሁኑ ሰዓት ሚንስትር ዲኤታ ሆኗል የመሬት ልማትና ከተማ ማደስ ስራሂደት መሪ የነበረው እስራኤል እዚያው ሲቆይ ከላዩ ላይ አንድ ስራአስኪያጅ ተጨምሮለት እና አቶ አበባው ስንቴ ምከትል ስራ ሂደት መሪ የግንባታ ፈቃድ ንኡስ ስራ ሂደት መሪ የነበረው አወቀ ኃይለማርያም አንጣጥ ብሎ የአዲስ አበባ ከተማ ምከትል ዋና ስራአስኪያጅ የቦታ አሰጣጥ ቡድን መሪ የነበረው መኮንን ካቻራ አዛው ንኡስ ስራ ሂደት መሪ የይዞታ አስተዳደር ቡድን መሪ የነበረው አቶ ቃሲም ፊጤ የመሬት እና ግንባታ ፈቃድ አሰጣጥ ዋና ስራሂደት መሪ ሆነው ሲመደቡ ለመሬት አስተዳደርና ግንባታ ፈቃድ ባለስልጣን ስራ አስኪያጅነት አቶ ጃንጥራር የሚባሉ ሰው ከአማራ ከልል ታጭተው የነበሩ ቢሆንም ሰውዬው ሳይፈልጉ ቀርተው ወይም ከልሉ ሊለቃቸው ፈቃደኛ ባለመሆኑ ወይም በሌላ ምከንያት ሳይመጡ ቀሩና ቦታውን በተጠባባቂነት አቶ ቃሲም ፊጤ ደርቦ እንዲይዘው ተደረገ የኋላ የኋላ ቀን ወጥቶለት ተ የምትለው ጠፋችለት እና ስራአስኪያጅ ሆነ ሌሎች ብዙ ሽግሽጎችም እስከ ከፍለከተማ እና ቀበሌ ድረስ ተደርገዋል አቶ ቃሲም ስልጣኑን ከጨበጠ በኋላ ጸባዩ እንደ ቀኑ አየር ጠባይ እየሆነ መጣ ኋላ ኋላ ሲገባን ለካስ ወዶ አይደለም ያ መከረኛ ጫት ነው ያልቃመ እለት ፊቱ የፈረስ ፊት ያከላል። የተስፋው ነፀብራቅ የቡድናችን ሻምፒዮን በቢኤስሲኛ የጥናት ቡድኑ መሪ እንደማለት ነው የነበረው አቶ ይርጋለም ከእሳት እና አደጋ የመጡት አቶ ነሲቡ እና አቶ ሀብተወልድዳትሰን እና እኔ አብዛኛውን እድል ወስደን ቁጭ ብድግ አደረግናቸው። እነ አቶ ወንድም አገኝ እነ አቶ ሄኖከ እነ አቶ ተስፋዬ ስህተታቸውን ከሚቀበሉ የሞት ፍርድ ቢቀበሉ ይቀላቸዋል እንዲህ እንዲያ እያለ የሰራነውን ሰርተን ሁሉም ለሃይል መድረከ አቅርቦ የሚያስተትበት ቀን ደረሰ እና ወደ ትልቁ አዳራሽ ገባን አቶ ዳባ ደበሌ የአቅም ግንባታ ቢሮ ሃላፊ እና አቶ ከፍያለው አዘዘው የአዲስ አበባ ከተማ ምከትል ከንቲባ መድረኩን እየመሩት ነበር። የተስፋው ነፀብራቅ አቶ ሞገስ የማይረሳኝ አንድ ጊዜ ሰነድ አልባ መስተንግዶ ዙሪያ ፕሮጀክቱን ይዞ እየመራ ነበር። አንድ ቀን አቶ መኩሪያ ቢሮ ተሰብስበን። አቶ አወቀ አንኳን የግል ኮሌጅ ዲፕሎማውንም የጨረሰው የአዲስ አበባ ምከትል ዋና ስራ አስኪያጅ ከሆነ በኋላ ነው። አቶ ፈለቀ ይመር የከተማው ምከትል ስራ አስኪያጅ ሁነው እያሉ ከነበሩት ሀላፊዎች የተሻለ የስራ ልምድ የነበራቸው ሰው ነበሩ። አቶ ቃሲም ዘንድ ገብቼ ይህ የፕሮግራም ለውጥ የሚባለውን አሰራር አንድ ሰው ብቻ እንዲሰራው ማድረጉ ተገቢ ስላልሆነ በሚመለከተው የስራ ከፍል ያሉ ሰራተኞች በሙሉ እንዲሰሩት መደረግ አለበት ለዚሁም ደግሞ ሶፍትዌር ማዘጋጀት ቀላል ስለሆነ ዝርዝር አሰራሩ ይህ ነው የሚል ሰነድ ለማነጻፀሪያ ይሰጠኝና በ አስር ቀናት ውስጥ ላድርሰው ከዚያ በኋላ የያንዳንዱ ሰራተኛ ኮምፒዩተር ላይ ይሆንና ሁሉም ሰራተኞች ወጥ በሆነ መልኩ መስተንግዶ መስጠት ይጀምራሉ ሶፍትዌሩ የራሱ ዳታ ቤዝም አንዲኖረው ማድረግ ስለሚቻል ለኦዲትም አመቺ ይሆናል አልኩት አንዳንድ ጊዜ ቃሲም አለቃዬ መሁኑን እረሳ እና እኔ እራሴ አለቃው የሆንኩ ይመስል አስተያየት ሳይሆን መሆን አለበት የምለውን አቅጣጫ ነው የተስፋው ነፀብራቅ የማስቀምጥለት። ይህ ልጅሰውዬ ህይወቱ እያለ እንኳን መስሪያቤቱን አይለቅም የተስፋው ነፀብራቅ ግን አንድ ነገር ቢሆን መስሪያ ቤቱ የፕሮግራም ለውጥ መስራት እንዳያቆምም ያስፈራል አልኩት ፈገግታ ቢጤ እየሰጠሁት የተስፋው ነፀብራቅ የሪል እስቴቱ ልማቱ በላይኛው ቤት የሃይል ሚዛኑ በወንዱ ከሚመራው የህወሃት ቡድን ወደ ሴቷ ቡድን ማጋደሉን ተከትሎ እየተሸነፈ ያለውን ቡድን ከነ ጡት ልጆቹ መቀመቅ ለማውረድ ሲባል በቀረጥ ማጭበርበር በአራጣ ማበደርና በሌሎች እንደተደረጉት ዘመቻዎች በአዲስ አበባ መሬትም አንዳንዱን ለመምታት በመፈለጉ የአዲስ አበባ ከተማ የሪል ስቴት ልማትን የሚመለከት ዝርዝር ጥናት በአስቸኳይ ተዘጋጅቶ ይቅረብ የሚል ቀጭን ትዕዛዝ ከጠቅላይ ሚንስትር ፅህፈት ቤት ሲወርድ ሲዋረድ መጥቶ እኔ ዘንድ ደረሰ። በዚህ መሃል አጠቃላይ መስሪያ ቤት ግምገማ ተጠራን አቶ ቃሲም ፈፊጤ አቶ አወቀ ሀይለማሪያም እና አቶ አባተ ከግምገማው እንዳልቀር አራት አምስት ጊዜ አሳሰቡኝ። አቶ መኮንን ተነስቶ አቶ ዮሃንስ አቶ ዮሃንስ ሲል ማንም የአካሄድ ጥያቄ አላነሳም ቀጠለና አቶ ሞገስ አድል አገኘ። ታድያ የግምገማው ዕለት ከአቶ መኮንና ከአቶ ሞገስ ቀጥሎ አቶ ሀረጎት እና አቶ አበባው ስንቴ አቶ መኮንንና አቶ ሞገስ የተናገሩትን መነሻ አያደረጉ ወረዱብሻኝ አቶ ሀረጎት ከአፉ አምልጦት ነው መሰል እኔ አንድ ህውሃት አባል የሆነ ወጣት ጠቁሜ እምቢ ብላችሁ ነው ድሮም አቶ ዮሃንስን የሾማቸሁት በምን አቅሙ ነው። የተስፋው ነፀብራቅ የኢህአዴግ አቅሙ። የተስፋው ነፀብራቅ እውነቱ ይህ ነው። ሞቅ ያለ ጭብጨባ ተከተላት የተስፋው ነፀብራቅ የተስፋው ነፀብራቅ በአውሮፓ የተስፋው ነፀብራቅ ሀበሻው በጀርመን ጀርመን ሀገር ለመኖር የጥገኝነት ጥያቄ ማቅረብ ግድ በመሆኑ ጊሰን በሚገኘው የስደተኞቸ መቀበያ ጣቢያ ሄጄ ከማመልከቴ በፊት በፍራንከፈርት ከተማ ቆየሁ። አንድ አቶ ሰይፉ የሚባል ሰው የተስፋው ነፀብራቅ በአንድ ወቅት አውነቱን ይሁን ቀልዱን እንጃ እንጂ አንዲህ ብሎ አጫውቶኝ ነበር።