Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
የኤዲቶሪያል ጭብጦች ፓኖስ ተቋም ፓኖስ በአለም አቀፍ ደረጃ ስለአካባቢና ልማት ጉዳዮች ውይይት እንዲካሄድ የሚያነቃቃ ተቋም ነው። ለአስረጂዎቹ ቃል የተሠጡ ቁጥሮች ምሳሌ ኢትዮ ቀሪውን ሙሉ ስብስብ ጽሑፍ የሚያመለክት ሲሆን ያልታረመውንና ያልተስተካከለውን ጽሑፍ ለማየት ስለኘሮጀክቱ ተጨማሪ መረጃዎችንና አዳዲስ ሁኔታዎችን ለማወቅ ከተፈለገ ሆገፍበህበሃ ማየት ይቻላል ተከታታይ ጽሑፎች ኤዲተርሃ በበቪ ዛዚከ ከከ ነበበደ ኤዲተር ነዩበሷሃ ሕትመት ክዕቨዝልከ ቪከ ርዐበሃፀ ከ ሃ ዩፌጎ የሽፋን ዲዛይን ቋከ ከ ካርታ ህሀ ፎቶግራፎች እበር ፀ ከ ሀ ከ መግቢያ በሰሜን ኢትዮጵያ ደጋማው ክፍል በሰሜን ወሎ አስተዳደር በምትገኘው በመቄት ወረዳ ውስጥ ነው። አካባቢው መልሶ ለማንሰራራት በማይችልበት ሁኔታ ከፍተኛ የአካባቢ መራቆት አደጋ የሜታይበት በየወቅቱ የምግብ እጥረትና ረሀብ በእኛ መንደር ረሃብና ድርቅ የጀመረው በ ዓም ነው በዚያን ጊዜ ሰዎች ተሰደው ነበር። ረሀብን ልንቋቋመው የቻልነው ፍየሉቻችንንና በጐቻችንን በመሸጥ ትንሽ ትንሽ በመነገድ በመበደር ከእኛ ሻል ካሉት ወንድሞቻችን ድጋፍ በመጠየቅ ነው ችግሩን አሁን እየተቋቋምነው ያለነው በዚህ መልክ ነው። ሽንብራና ሱፍ ዘርተን ለውጠን እንጠቀምባቸው ነበር የተለያዩ ፍራ ፍሬዎችን እንደ ሎሚ ብርቱካን ኮምጣጤ ፓፓያ በመትከል ደግሞ እንበላ ነበር። ነገር ግን እጅ ሲያጥር እነርሱን በመተው ወደ ሽሮ በእንጀራ ትመለስና ወደ ስራ ትሄዳለህ ድሮ ማር ቅቤና ስጋ በሚበላበት ጊዜ ሰውነታችን ያማረ የጠነከረና ጤናማ ነበር። ለምለም ኢትዮ ለምለም የ ዓመት መነኩሴ ስትሆን ነዋሪነቷ ወይናደጋ ነው ምግብ እየተበላ እንግዳ ከደረሰ መጋበዝ ባህላችን ነው በማለት ቃለ መጠይቅ አቅራቢውን አብሮ እንዲበላ ጋበዙት እንደ ቃለ መጠይቁ አቅራቢው አገላለጽ ለጥያቄው በመታጨታቸው ፊታቸው በደስታ ብሩህ ሆኖ ይታይ ነበር በአሁን ጊዜ የአባቶቹን ታሪክ ለማወቅ ፍላጉት ያለው የለም በማለት ነበር ገለፃውን የጀመሩት ወጣቱ እንኳንስ ስላለፈው ታሪክ ሊያውቅ ቀርቶ ታላቁን አያከብርም የእነርሱን ትዕዛዝ አይቀበልም በማለት ካጠገባቸው ያለውን ትንሽ ልጅ ወደ ጉረቤታቸው በመላክ በአካባቢያቸው ጫጫታ የሚያሰሙትን ሴቶች ደግሞ ዝም እንዲሉ አዘዙአቸው በድሮ ጊዜ ከብቶች የትም ሄደው በየኮረብታውና ጫካው ይለቅሙ ነበር አሁን ግን በአርባ ወይንም በሃምሳ ብር ሙያተኛ የተባሉ አስለቃሾች ቢቀጠሩም በቂ ችሉታ ግን የላቸውም። ድሮ ዘመዶች የሆኑ ምንም ገንዘብ ሳይከፈላቸው ሙሾዎችን እየደረደሩ አልቅሰው ያስለቅሱ ነበር። ኦኔ የተወለድኩት የጣሊያን ወረራ ሲጀመር ነው። በዚያ ጊዜ ማር የሚታለቡ ላሞች የሚረቡ ፍየሎች ስለነበሩን ስጋም ስለምንበላ የህዝብ ብዛትም ትንሽ ስለነበር ጥሩ ሕይወት ነበረን ብዙ ዛፎችና ጫካዎች ስለነበሩ ጐርፉን ይከላከሉ ስለነበር መሬቱ ምርታማ ነበር። እንዲያው አሁን ካለው በላቸው ወ ዓመት አንጥረኛ ኢትዮ በሀይለስላሴ ዘመን ምንም የእርስ በርስ ጦርነት ሳይኖር ሰላም በመኖሩ ነጋዴዎች ምንም በሌለበት ውድማ መሬት የጨረቃ ብርሃን እያዩ ተጉዘው ሌሊቱን በጨረቃ ብርሃን አሳልፈው ጉዳያቸውን ፈጽመው ይመለሱ ነበር ። ቅዱስ ቁራን እንደሚለው ሰዎች አመንዝራነትንና ስርቆትን እየፈፀሙ ከሄዱ እንደ አንበጣና ደፍሪ ያሉ ተባዮች እየበዙ እንደሚሄዱ ነው። ብዙ ገንዘብ አለ የሚገዛበት ግን ትንሽ ነገር ነው።
ገበያ ለመሄድ የምንገደደው ጨው ለማግኘት ብቻ ነው በተጨማሪ አሁንም አካባቢው ሲለማ ልክ እንደ ቀድሞው መሬቱ ምርታማ ነው እኛ በጓሮአችን በቀላሉ የምናገኘው ጉመን ወደ ከተማ ብትሄድ አንድ ጭብጥ የምታክለውን እንኳ በአስር ሳንቲም መግዛት ይኖርብሃል ሁኔታዎች ከተሻሻሉ ከተመቻቹ በሶስት ወይም በአራት ዓመታት ጊዜ ውስጥ ራሳችንን እንችላለን ከስደትና ከረሃብም ለመዳን እንችላለን እዚህ ብዙ ሊበሉ የሚችሉ እንደ አሳማ ያሉ ቅጠላ ቅጠሉች ይገኛሉ ይሁን እንጂ እንደ አረባል ያሉ ምንም አረንጓዴ ነገር የማይታይባቸው ስፍራዎች አሉ እየተባባሱ የሄዳ ሁኔታዎች መቀርቀሪትን የጉዱት የሕዝብ ብዛት መጨመር የአየር ፀባይ መለዋወጥና የአፈር ብክለት ወይም መሸርሸር ናቸው በየተዳፋቱ የሚወርዱት ጅረቶች አለቶችን እየገለበጡ በማምጣት ስለቆለሏቸው ፍየሉቻችን እንዳይገድሉብን ስጋት ላይ ጥለውናል ሆኖም ዛፎቹ እያደጉ ሲሄዱ ሁኔታው በቁጥጥር ስር ይውላል በድሮ ጊዜ ደኑ በደንብ የተጠበቀ ስለነበረ ለማገዶ የሚሆን አንድ ሸክም እንጨት ከአንድ ዛፍ ማግኘት እንችል ነበር። የችግር ጊዜ እና ተስፋ ዶርግ በገመድ እየለካ ያከፋፈለው መሬት አንድን ቤተሰብ ለመመገብ የሚያስችል አይደለም ይህም ሆኖ ልጆች መሬት አይሠጣቸውም መሬቱም እህል አያበቅልም ሦስት አቁማዳ እህልም ለአመት አይበቃም። በደርግ ጊዜ ደግሞ መሠረተ ትምህርት ስለተጀመረ አንዳንድ ሴቶች ከማጀት ወጥተው በመማራቸው ከሚኖሩበት ቦታ ርቀው ሥራ ፍለጋ ሲሄዱ በማየታችን እኛም ቅናት ስለተሠማን መማር ጀመርን ወንዶችም እኛን አይ ትው ከሴቶች ወደ ኋላ ለመቅረት ሥላልፈለጉና በአውራ ጣታቸው ከመፈረም ለመላቀቅ ሲሉ መሠረተ ትምህርት ገበ ቀደም ሲል የሴቶች የስራ ጫና በጣም ከባድ ስለነበረ አሰልቺ የሆነውን ልዩ ልዩ የቤት ሥራ ከመስራት በተጨማሪ ልጆችን የመንከባከብና የማሳደግ ከፍተኛ ኃላፊነት የተጣለው ለሴቷ ነው አሁን ግን ትምህርት እየተስፋፋ ስለሄደ ምንም እንኳ እኔ ልጆች ባይኖሩኝም የእናቶችና የልጆች ህይወት እየተሻሻለ መጥቷል። ያረጋል ኢትዮ ያረጋል ነዋሪነቱ ዋርቃዬ ሲሆን ዓመት የሞላውና የዘጠኝ ቤተሰብ ኃላፊ ነው ሚስቱ አራት ልጆች የቤት ሠራተኛ በእርሻ የሚረዳውና የከብት እረኛ አሉት ቃለ ምልልስ የተደረገው ድብቆ በምትባል ከተማ በገበያ ቀን ስለነበረ ቃለ ምልልሱ በገበያተኞች ድምጽ በተደጋጋሚ ይቋረጥ ነበር ያረጋል የሚሰማው የድህነቱ ጫና በመቄት የሚኖሩ ሰዎች እንደሚያይል ነው መሬታቸው እየተጣበበ ወይም ምርታማነቱ እየቀነሰ በሄደ ቁጥር የልጆቹ የወደፊት ህይወት በትምህርት ላይ የሚመሠረት ይሆናል የሚል እምነት አለው መላኩ ወንድ ዓመት እድሜ መምሬ ኢትዮ ሰውየው ትዕዛዝሰጠ እግሩን እንድታጥብና ውሃም እንድትቀዳለት ጠየቃት እሷም ባዘዛት መሠረት አከናወነችለት አሁን እኩልነት አለ ቢባልም እንደቀድሞው ነው ወንዳ ያዛል ሴቷም ትዕዛዙን ትፈፅማለች መኩንን ወንድ ዓመት እድሜ መምሬ ኢትዮ በአሁኑ ጊዜ ወንዶችእየተጨቆኑ ነው የሴቶች ቁጥር በዝቷል እና ወንዶች እየተሰቃዩ ነው ቀደም ሲል ሴቶች እህል ይፈጩ ነበር አሁን ግን ሥራ ፈትተው ይንገላወዳሉ በድሮ ጊዜ በባላባታዊው ሥርአት አንድ ሰው የቀኝ አዝማችነት ወይም የግራ አዝማችነት ማዕረግ ካገኘ መሬት ይሰጠዋል። የአሁኑ አስተዳደር ግን ሰው ከሰው ሳይለይ ማዕረግ ሳይመለከት መሬቱም ለሁሉም እኩል በማከፋፈሉ ምስጋና ይገባዋል ይሁን እንጂ ያለው መሬት በቂ አይደለም ዝናብም ወቅቱን ጠብቆ አይመጣም በአራት ወይም በአምስት ዓመት ልዩነት የተወለዱ አራት ልጆች አሉኝ ከእርሻው የሚገኘው ምርት አነስተኛ ስለሆነ ሁሉንም ልጆቼን ትምህርት ቤት አስገብቻቸዋለሁ ሁሉም ከተማረ ልማትም ሆነ ገበያ ይስፋፋል የሜል ለሣከሥና ተስፋ አለኝ በአካባቢያችን የተቋቋመው የጤና ጣቢያ ከፍተኛ ጥቅም እየሰጠን ነው ቀደም ሲል ያጠቃን የነበረው የወባ ትንኝ አሁን እየቀነሰ ሄዲል። ቀደም ሲል የሠራተኛ ችግር ካለባቸው ሴቶች ጋር በእርሻ በአረም እህል በመሰብሰብ እያገዝኳቸው ድርሻዬን ተካፍዬ ለመውሰድ ተስማምተን ነበር ይሁን እንጂ የሚገኘው ምርት የመሬቱ ባለቤት ለዘር ያወጣውን እንኳ የማይመለስ እየሆነ መጣ ነገር ግን አንድ ሰው በንብ እርባታ ቢሰማራ አንድ ብርጭቆ ማር በስድስት ብር አንድ ማሰሮ ማር ካለው ደግሞ እስከ ሰባት መቶ ብር ሊሸጥ ይችላል። መፍትሔው ትምህርት ነው ቀደም ሲል የጤና ኬላ ባለመኖሩ አንድ ሰው ከታመመ መሞት ብቻ ነበር። በአሁኑ ጊዜ ሰዎች ፊታቸውን ወደ መስኖ በማዞር ቡና በመትከል የጋራ እርሻ በማረስ ልጆቻቸውን ወደ ትምህርት ቤት በመላክ እንዳለፈው ጊዜ በችግር ወድቆ ላለመሰቃየት ጥረት እያደረጉ ናቸው አይቼ ኢትዮ አይቼሽ እድሜዋ ሲሆን በሆነ ወቅት የትውልድ ከተማዋን ጋላ ደጀንን ትታ ከሄደች በኋላ የተወለደችበትን ቦታ ስለምትወድ ተመልሳ የመጣች ናት። ምንም የለም። በድሮ ጊዜ መሬት በአባቶቻችን እጅ ሆኖ በቂ ነበር ዝናብ በበቂ ሁኔታ ስለሚጥል መሬቱም ምርታማ ህፃናት በግብርና ነበር። ለምሣሌ እስላሞች ወደ ቤተ ክርሰቲያን አይሄዱምነገር ግን ሰው ሲሞት ወደ ሟቹ ቤት በመሄድ አዘንተኛውን ያስተዛዝናሉ አንድ ሰው እንደ አጋጣሚ ሆኖ ያልተጠበቀ ችግር ቢያጋጥመውና እርዳታ የሚያስፈልገው ቢሆን አንድ ባህር ዛፍ እንኳ ቢኖረኝ ያንን ሸጩ መርዳት አለብኝ በአንድ ላይ የምንኖር የአንድ አገር ሰዎች በመሆናችን እንረዳዳለን አንድ ሴት መሬት ኖሯት ማረስ ካልቻለች ወንዶች ያርሱላታል። አሁን መሬቱ ወደ እርሻ ስለተቀየረ የግጦሽ መሬት እየጠፋ በመሄዱ ያሉኝ ሰባት ወይንም ስምንት ፍየሉች አንድ በግ ከነግልገሏል ሁለት ላሞች ሦስት በሬዎች ብቻ ናቸው ቀደም ሲል አምስት አህዮች ነበሩኝ አሁን ግን በቅሉዬንም ሸጨ የቀረኝ አንዲት አህያ ብቻ ናት ድሮ ጠፍ በሆነው መሬት ላይ የሚበቅል ነጭ ሳር የሚባል ስለነበረ ያ ሲደርቅ በሰኔ ለከብቶች መኖ ይሆን ነበር አሁን ግን ከብቶች የሚግጡት እዳሪ ቦታ ስለሌለ አንድ ገበሬ ለከብቶቹ የሚሆን መኖ ለማግኘት ከርሻው ድንበሮች ያበቀለውን ሣር እያጨደ በመሰብሰብና በመኽር ወራት ደግሞ ገለባውንና ተረፈ ምርቱን ካላጠራቀመ ለከብቶቹ የሚሆን መኖ ጭራሽ አያገኝም። አንዳንድ ሰዎች ደግሞ ዳጉሣ የሚባለው አዲስ መጤ እህል ጥሩ ምርት እያስገኘ ነው ስለተባለ በስፋት እየተዘራ ነው ደኖች የለውጥ ተስፋ ምንም የጤና ጣቢያ እዚህ የለም ይሁን እንጂ ሐኪሞች ወደ መንደራችን መድሃኒት ይዘው በመምጣት የታመሙትን ያክማሉ መንግስት ትምህርት ቤት ስለከፈተ ብዙ ሰዎች እተማሩ የማንበብና የመፃፍ ችሉታቸውን አዳብረዋል። እኔ የምኖረው ኣረባል ሲሆን የእርሻ ቦታዬ ደግሞ ጉራንቆባ ነው በርቀት ካለው ገረገራ ከሚባለው የገበያ ቦታ ለመድረስ የእርሻ መሣሪያዎች ለዘር የሚሆን እህል ይፔ በሬዎቼን እየነዳሁ አራት ሰዓት ከሃያ ደቂቃ በእግር መጓዝ ይኖርብኛል በልደት ገና ወደ ሳሊበላ ቤተ ክርስቲያን ለመሄድ ደግሞ ስምንት ሰዓት ተኩል በእግር መጋዝ አለብን ቢልባላ ከሚባለው ቤት ክርስቲያን ሄደን ፀሉት ለማድረስ ከፈለግን ከዘጠኝ እስከ አስር ሰዓት በእግር መጓዝ ይኖርብናል ቀደም ሲል ጉንደርን ባህር ዳርን ጋይንትን አዲስ አበባን ሳይቀር አይቼ አላውቅም ነበር የቻይና መንገድ ከተሠራ ወዲህ ግን በተሽከርካሪ በመንዝ ሁሉንም ለማየት በቅቻለሁ ይህን በማድረጌም ደስተኛ ነኝ የህብረተሰብ ጤና በድሮ ጊዜ ሰው ሁሉ ጤናማ ነበር አሁን ግን በከተማዎች ኤድስ በገጠር ደግሞ የደም ተቅማጥና ወባ ተንሠራፍተዋል ይህ ኦንዴት እንደሆነ ይደንቀኛል ሁሉም ታማሚ ስለሆነ ወደ ገበያ የሚወጣ የለም ጊዜው ይሁን ወይም ሌላ ነገር ለማወት አልቻልኩም ወላጆቼ እንደነገሩኝ እኔ ሕፃን በነበርኩ ጊዜ እንደዚህ አይነት ወረርሽኝ ገብቶ ነበር መንግስት ይህን ወረርሸኝ ለማስወገድ በእያንዳንዱ ቤት ዲዲቲ ረጭቶ ወረቀት ይለጥፍ ነበር ይሁን እንጂ ነፍሳቱ መድሃኒቱን በመልመዳቸው ከተደበቄበት ቦታ ከየጫካው እየወጡ ሰዎችን ያጠቁ ነበር የምግብ ዋስትና በአባቶቻችን ጊዜ በግብረ ስጋ ግንኙነት የሚተላለፉ በሽታዎች ጨብጥና ቂጥኝ ብቻ ነበሩ እነዚህም ስለጠፉ ሰዎች ጤናማ የግብረ ስጋ ግንኙነት ያደርጉ ነበር አሁን ግን በሰውነት ላይ የሚወጣ ሽፍታና ኤድስ አሉ አሁን አንድ ሰው ከበሽታ ሊድን የሚችለው የግብረ ስጋ ግንኙነት ካላደረገ ብቻ ነው አንድ ሰው ወፈፌ ሆኖ ሚስቱን በመደብደብ ከፈታና ከሌላ ሴት ጋር የግብረ ሥጋ ግንኙነት ከፈፀመ በኤድስ ተለክፎ ይሞታል። የእርሻ መሬቱ በጉርፉ በመታጠቡና አፈሩም በመሸርሸሩ ምርት ስለማይሰጥ ሁሉም የመንግስት እጅ እያየ እንዲኖር ተገድዷል መ አ «አፈሩ እየታጠበ በመሄዱ መሬቱም ምድረ በዳ ሆኗል ት ገፅታ የመሬ መሬት እየቀነሰ የመጣ ሀብት ድሮ ቁጥቋጦዎችን መንጥሮ በማቃጠል የሚገኘውን መሬት በአንድ ጥማድ በሬ አርሶ ከተለመደው ምርት እጥፍ እህል ተመርቶ ከመሬት ውስጥ የሚገኝ የእህል ጉድጓዳችን ሙሉ ነበር ዛሬ መሬት እንደ ሌጦ ሆኗል ምርታማ አይደለም ሰፊ መሬት ታርሶ አንድ አቁማዳ እህል እንኳ አይገኝም ድሮ መሬት ከአባት የሚወረስ ስለነበረ ባል ሚስት ለማግባት ከፈለገ ዘሩን በመቁጠር መሬት አላት የእነ እንቶኔ ልጅ ናት ብሎ ያገባ ነበር አሁን ግን ኑሮአችንን የምንገፋው ጠላና አረቄ እየሸጥን ነው። በድሮ ጊዜ ከብቶች የትም ሄደው በየኮረብታውና ጫካው ይለቅሙ ነበር አሁን ግን የተወሰነው ክፍል በመንግስት ለጫካ ተብሉ ስለተከለለ ከአንድ ቦታ ወደ ሌላ ቦታ ተዘዋውረው ለመጋጥ አይችሉም ባለከብቶች ከብቶቻቸውን የሚመግቧቸው በየአርሻ ማሳዎች ድንበር የሚገኘውን ሳር በማጨድ ነው ጥንት የከብቶች በሽታ ይከሰት የነበረው በየአራት ወይም አምስት አመቱ ነበር ዛሬ ግን የግጦሽ መሬት በመጥፋቱ እንስሳቱ በረሃብ እያለቁ ናቸው የሕዝብ ብዛት መሬቱን እያጣበበው መጥቷል ይህም በመሆኑ መሬት በገመድ የድግሱ ስፋት መጠን እየተለካ እየተከፋፈለ ነው። በአሁኑ ጊዜ ሰዎች በቀብር ተሰላችተዋል።