Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ተቀያሪ ቁልፎቹ ደግሞ እቤት ውስጥ ተቆልፎባቸዋል። ለቀጠሮው የቀረው አሥራ ሰባት ደቂቃ ብቻ ነው። መጽሐፉ ሳያልቅ ሰርግየለም ቀለበት አልፈልግም መሊ የሶለን ማስታወሻን እንደቀለበት ልትሰጠኝ ትችላለህወይኔ ሰሎሜ የሚያደርጋትን ነው ያሳጣት። ከሕፃንነቱ ጀምሮ የነበሩትን ፎቶዎች ሁሉ አጠናቸው። ያቀረው አሁን የሶለንን ወላጆችና ሕያውን ከፁለት ሳምንት በኋላ ሲገቡ የሚችለውን ያህል ከነሱ ደግሞ አስፈላጊ ተጨማሪ መረጃ መሰብሰብ ነው። ከዚያም ባጭር ጊዜ መጽሐፉን መጨረስ ነው እቅዱ። የሰሎሜ ወላጆችና ሕያው ሲመጡ ሶስት ቀን ነው የቀራቸው። ወደ ማታ ፀሓይ ልትጠልቅ ገደማ በሐይቁ ሳይ የፈጠረችው ውበት አጠቃላዩ የግቢው ድባብና ለዛም አንዳች ውስጣዊ ደስታኖ ጣፋጭ ናፍቆታዊ ጉጉት በሰው ነፍስ ላይ ይዘራል። አንድ ሞቅ ያለ እጅ ከኋላ ዐይኗን ሲይዛት ድንግጥ ብላ ማሚዩ ብላ ለመነሣት ስትሞክር እዚያው ባለችበት ያዝ አድርጎ አትደንግጭ ከላይ ሳይሽ የአውሮፕላኑን ሾፌር ደብረ ዘይት ወራጅ አለ ብዬው ይቺን ፓራሹት ሰጥቶኝ አሁን መውረዴ ነው። ለነገሩ ሸማግሌ የመላክ ዓላማው እንደድሮው ጊዜ የወላጅን ፈቃድ ለማግኘት ሳይሆን አክብሮትን መግለጫና ምርቃት መጠየቂያ ነው። የሰሎሜ አባትና እናት መላኩን ለመተበል ጊዜ አልወሰደባቸውም። አንደኛቸውን ኢትዮጵያ ለመኖር በቅርቡ ከአሜሪካ ጠቅልለው የተመለሱት ሣራና እናቷ ወይዘሮ የትናየትም በነመላኩ ሰርግ ላይ ነፍሳቸውን አጥተው ነው የከረሙት። መላኩም የሰርጉ ቀን የወጣው ከወይዘሮ የትናየት ቤት ነው። ከተሣይቱ የድህነትና የብልጽግና የምቾትና የጉሰቁልና መከማቻ መስሳ ነው የታየቻቸው። ብዙ ወንጀል አለ ተብሎ ስለሚወራ እንደልባቸው ወዲያ ወዲህ ማለት ባይችሉም ሆቴላቸው ውስጥ ከተዋወቋቸው እንደነሱ ለጫጉላ ሽርሽር ከዩጎዝሳቪያ ከመጡ ጥንዶች ጋር ሲዞሩ ጥሩ ጊዜ አሳለፉ። እጅ ለእጅ ተያይዘው ከቆሙበት ስፍራ እንዳሉ መላኩ ከንፈሯ ላይ ጠበቅ አድርጎ ሳማትና የሁለቱ ውቅያኖሶች መኃጠሚያ የት እንደሆነ ባይታየንም የኔና ያንቺ የሕይወት ውቂያኖስ መጋጠሚያው ግን ሲል ወደ ደረቱ አለጠግቶ አቅፎአት እንደ ሕፃን ልጅ ጀርባዋን እየመታ ሲያባብላት በንግግር ያልወጣው ሌላ ዙር የእምባ ጎርፍ በጸጥታ ሹራቡ ላይ ፈሰሰ። ተንሰቅስቃ ስለ ነበርና የቤቱንም መብራት ስላላበሩት ከውሬጪ ከሚመጣው ደብዛዛ ብርሃን በቀር ቤቱ እንደደበዘዘ ነው። ፊቷን ክደረቱ ላይ በጆቹ ቀስ ብሉ ቀና አድርጎ እያያት ሣነገርሽኝ ሁሉ አንቺን እንደ ሰው ብቻ ሳይሆን ለራስሽም ነው የምትዋሺው። የሰው አአምሮም በትክክል የሚዋኝበት ቢገኝ ከውቅያኖስ የጠለቀ ከሰማይ የራተ ከሐሳብ የረቀቀ በዋጋው ከሀጭ የጓቀ ተቐፍሮ ያልተደረሰበት ውድ ሀብት ነው።
በቃ ሥራ ነው። አንቺ ግን ይመችሽ በጣም ደግ ሰው ነሽ አለ ወደ ሰሎሜ እያየ። አለ መላኩ። ሰሎሜ ወደ መታጠቢያ ቤት ስትሄድ መላኩ ደግሞ ቤቱንና ዙሪያ ገባውን ልክ እንዴ ዐዲስ ይቃኝ ጀመረ። ዝም ብለህ እኮ የምታወራውን እንኳን መጽሐፍ ብታደርግው ስንት ሰው እንደሚጠቅም አንተ ስለማታውቅ እኮ ነው በቃ ባለፈው እንደ ተባባልነው ለሌላ ሰው አትጻፍ በቃ ለእኔ ጸፍልኝ ዴቴዳቤ ሊሆን ይችላል እምቢ ካልክ ሩቅ አገር እሄድና ያው የግድህን ትጽፋታለህ ቀልዱ ይቅርና የምር ምን አለች በለኝ አንተ የተፈጠርኸው ለመጻፍ ነው እስኪ ከዚያ እኖያለን በቃ ላንድ አንባቢ ብለህ ጻፈው ግን ዛሬ ምንም ይዝ አልመጣሁም እንዳትልና እንዳልገልህ እእ ትንሽ ነገር አምጥቼልሻለሁ እስኪ እዬውና ግን አደራ ዝም ብሎ ነገር ከሆነ አታድክሚኝ ላንቺ ብዬ ነው አለ አሁንም እርግጠኛነት በማይታይበት ፊት። አለች ሰሎሜ። ከዚያም ያው እንዲያ እንዲያ እያለ ይመሻላ አይደል በቃ ፀበይሃ እሺ። ምንድነው ደኅና አይደለም እንዴ። በዚህ ጊዜ አክስቷ ስልኩን ክሰሎሜ ላይ ነጥቃ አንተ ሕያዌ ምንድነው እንደዚህ ዐይነት ነገር በቃ ልጁ አሁን ሰላም ነው። ቤት ሰላም አይደሉም እንዴ። እንዴ ይሄ ሁሉ ሰው እንደ ሴል ሆኖ ነው እንዴ ይህንን ጭንቅላት ሃዛሳላው። እንዴ አንተ መላኩ ነህ እንዴ። ስለዚህም ግዙፉ ሥራ ያለው አገር ምድሩ ላይ ሳይሆን ሰው ጭንቅላት ሳይ ነው ባይ ነው። እንዲያውም አንድ ጊዜ ክብሮም ጥሩ ሰው ነው ላንቺ ግን ባል አይሆንሽም ብሎ አፍ ኣውጥቶ ነግንሮአታል። አንድ ጊዜ መላኩ እንዲህ ብሎ አሥቆአት ነበር። ምንም አዲስ ነገር የለም። እዚህ ቤት ውስጥ ግን እንደዚህ ያለ ነገር የለም። ስለ ሶለን ያወሩት ወሬ ምንም አዲስ ነገር አላስገኘም አደጋው አሁንም እንቆቅልሽ በመሆኑ ሰሎሜ ነገ የራሷን ምርመራ ለማድረግ አስባለች። እኔ እንደሆነ እንቅልፌ የት እንደገባም አሳውቅ ያው ጄት ላጉ ነው መሰል እዚያ አሁን ገና ከጠዋቱ አራት ሰዓት አይደል ጭንቅላቴ ውስጥ ያለው ሰዓት እኮ አሁንም በዚያ ነው የሚቆጥረው። አሁን አንድ መሳኩ ነው ያለው። ይሄ ልጅ ምን ዐይነት ነገር ውስጥ ገብቶ ይሆን። ክረ ምንም አይደል አንተ እኮ በጣም ጥሩ ሰው ነሀ። ሶለን ደኅና አይደለም እንዴ። ሊጠይቃቸው ካዲሳባ መጥቶ ግን ያው ምንም ስለማያውት የት እንዳለች እዚህ ቴሌ ትሠራ ነበር ስላለኝ አንተ መቼም የማታውቀው ሰው የለም ብዬ ነው። ለነገሩ እኔም አስታውሼያታለሁ እንዴት አይነት ጥሩ ሰው ናት። እዚህ ያለው ነገር ምንም ፍሬ አልነበረውሥሦና በቃ እዚሁ አድሬ አዲሳባ ነገ ልመሠለስ ነበር። በዚህ መሃል አንድ ወደ ሰባት ዓመት የሚጠጋው ልጅ ፕኛ ቤት ነው የኛ ቤት ነው እያለ ደስታና ኩራት በተቀላቀለው ስሜት ከልጆቹ መሃል ተጋፍቶ ወደ ፊት ቀረበ። ራሳቸውን ለመቆጣጠር ብዙም ጊዜ የማይወስድባቸው ወይዘሮ ብሪቱ ክረ በቃ በቃ ዛሬ የፌሽታ ቀን ነው። ልጅ አለህ እንዴ። እዚያ ብዙ ሰው አለ እንዴ። ከዚያም ትንሽ ዝም ካሉ በኋላ እንደ ምንም ሌላ ጨዋታ አምጥተው ትንሽ ተሣሥቀው ተለያዩ። ምንም። መላኩ ምንም ዕዳ የለበትም ይሄ ሁሉ ሰው እየተንጋጋ እዚህ። አንድ ቤተሰብ አንድ ልጅ መለሀሠጥ። አለ መላኩ አሁንም ትውውቱን እያነናከረ የዚሁ አገር ልጅ ነው። ሰላም ነው ሰላም ነው ምን ትንሽ ባክህ ችግር ነገር ቅርብ ነህ እንዴ። ቤት ሰላም ነው። ይሻላል እሺ እንዲያውም በጣም ነው የደከመኝ ጥሩ ብሎ ወደ ማርቆስ ቤት አመሩ። ለምን እንደሆነ አላውቅም ብዙም ጊዜ ያለኝ አይመስለኝም አይ ዶኖ በቃ ተይው አሱን አሁን ለማንኛውም ፐርሰናል የሚለው ፋይል ውስጥ ግቢና ሁለት ጽሑፎች አሉ አገኘሻቸው። አሁንም ሆስፒታል ነው እንዴ። ቆይ አንድ ጊዜ ብላ ፊቱን አዙሮ ወደ ግድሣዳው ተኝቶ ያለውን ሶለንን ሶለን ሶለን ሶፊያ ነች ሶፊያ ስትለው ክየት እንዳገኘው በማይታወቅ ዐቅም ብድግ ብሎ እም ምን ዴደሠለች እስኪ እያለ እጁን ዘረጋ ስልኩን ሊቀበላት። ይላል መላኩ። ወደ አምስት ሰዓት አካባቢ መላኩ ቤት ሊያድሩ ሄዱ። ያ አንድ ፍሬ ልጅ አይ የኔ ጨብራራ። አስተናጋጁ እዚህ ቤት እጅግ ብዙ ጊዜ ከቆዩት ጥቂት ሰዎች መካከል አንዱ ነው። ለካ አባቴ ከዚህ በፊት ሁለት ጊዜ አግብቶ የፈታና ሦስት ልጆች የነበሩት ሰው ነው። አለች ሰሎሜ አሁንም አይኖ ቿ ሶፊያ ላይ እንደተሰፉ ባሳምንቱ እናቴ ቤት ትልቅ የቤተ ሰብ ስብሰባ ተደረገ እናቴም የሕመሟን ጉዳይ ነግራቸው ሁሉም ሰው በጣም አዘነ። ብዙም ሰው አልነበረም። ዐላማችን አንድ ሁለት አመት እዚያ ከሠራን በኋላ እዚህ ያለው ነገር ምንም ሃማይሻሻል ከሆነ ትንሽ ገንዘብ አጠራቅመን ኢትዮጵያ ገብተን ለመኖር ነበር። በቃ አለ አይደል። ሣራና መላኩ አሜሪካ ከመሄደ በፊት ስለነበራቸው መልካም ትዝታ እያወሩ ሁለቱም ርቧቸው ስለነበር ወደ አንድ የሚያውቁት ፒዛ ቤት ሄዱ። ሣራና መላኩ አሜሪካ ከመሄዷ በፊት ስለነበራቸው መልካም ትዝታ እያወሩ ሁለቱም ርቧቸው ስለነበር ወደ አንድ የሚያውቁት ፒዛ ቤት ሄዱ። ያው ምንም ነገር ቢያስፈልግሽ ማርቆስ አለ። በጣም ጥሩ ልጅ ይመስላል። ስንክሳር መቼም በሁነኛ ጊዜ ነው እዚህ ቤት የገባችው። አይ አንድ ሳምንት ምናምን። ክሁ ለት ዓመት በፊት ባለቤቷ ምንተስኖት ኢትዮጵያ በመጣ ጊዜ ለአጭር ጊዜ አብራው የምትወጣ ልጅ ነበረች። መላኩ ወይስ ክብሮም። ያው ታውቀው የለ ሰው ካለ እዚህ አገር አለ መላኩ ነገሩን ቀለል ለማድረግ አእየሞክረ ሙሰና ነው በለኛ። ብላ ትንሽ ዝም አለች። ትምህርት ቤት መታጠቢያ ቤት ውስጥ ሁሉ። ምንም ምስጢር እንኳ እዚህ ቤት ሊኖረኝ አይችልም። የነአብረዝት ቤት ከመላኩ መሥሪያ ቤት ብዙም ስለማይርቅ መላኩ ብዙም ሳይቆይ ስለመጣ ከሣራ ጋር ተያይዘው ከማርቆስ ጋር ሠደ ተቀጠሩበት ካፌ ሄዱ። ደግሞ ማንም ልብ ያለው ሰው ይሄ ልጅ አንተን አይመስልም ማለት አይችልም። ሶፊያ በቀላሉ የምትወደድ ዐይነት ልጅ ናት። ጥሩ ልጅ ትመስላለች። በቃ የሆነ ነገር አለ። በቃ ሰሎሜ የምትባል ሰው የለችም። ግን በቃ አሁንም ጊዜ ስጠኝ። አንድ ጓደኛዉ እዚያ ረጅም ጊዜ የሠራ አንድ ሰው በስልክ አስተዋውቆኛል። አይ ለኔ ምንም ችግር የለውም። በሌላ በኩል ደግሞ እንደ መላኩ ዐይነት ጥሩና አስደናቂ ጭንቅላት ካለውና እንደ ማርቆስ ዐይነት ደግና እውነተኛ ሰው ጋር ባጭር ጊዜ ጓደኛ ሆና ራሷን ማግኘቷን እንደ ትልቅ ባረከት ነው የቆጠረችው። አዎን የዚህ አገር ሰው ናት እናቴ። ጊዜ እየመሸ ስለነበር መላኩ መዐዛን ወደ ውጪ ጠርቶ መዐዚ እኛም ሦስት ስለ ሆንን ማደሪያ ሊያንስ ስለሚችል በቀለ ሞላ ብንይዝ አይሻልም አለ እሺ እንደማትለው ቢያውቅም እረ መሊ አንድ ቀን ናት እዚሁ ነው የምታድሩት። አንድ መላኩ ነኝ። እዚህ አካባቢ ሰው ለመዝናናትና ለማረፍ ምን ማድረግ ይችላል። እሷም ክብሮም መሆኑን መላኩ እንዲያውቅ አሁንም አሁንም ስሙን እየጠራች ነበር ስታወራ የነበረው። ሰሎሜ ለጥቂት ጊዜ ዝም ብላ ከቆየች በኋላ ምን ዐይነት ነገር ነው በናትሽ አሁን ይሄ ምን ያደርጋል። ገኖ ከመጀመሪያ ብነግርሽ ደግሞ ያው ደውልሽ ቅር ትይዋለሽ ወይም እይ ዶኖ በቃ አትንገሪያት ብሎ ስሰለለመነኝም መሰለኝ አሳዘነኝ ደግሞም ሳታውቂ መቀሌ እንዲገኝ አልፈለግሁም ለዚህ ነው አሁንም ቢሆን የምነግርሽ አለች ሰሎሜን የሚያነቃ ነገር እንዳይፈጠር እሷም ግራ የገባት በሚመስል ድምፅ አይ እንግዲህ ምንም አይደለም አሁንማ ምን ይደርጋል በቃ እንግዲህ አሁን እዚህ ከሆነ ምን ይደረጋል። ያሳሰበችው ነገር ስለሆነ እኔንጃ ሁለቱም በጣም ጥሩ ልጆች ናቸውዛቋ በተለይ መላኩን ለረጅም ጊዜ ነው የማውቀጡ። የሚቀጥለው አንድ ወር ያህል ጊዜ ብዙ ነገሮች የተለቀወጡበት ጊዜ ነበር። ኢትዮጵያ የመመላለሷ ነገር አልገባ ያለው መላኩ እንዴ አንቺ ምንድነው እንደዚህ አንዴ አዲሳባ አንዴ እዚህ። በርግጥ ያው ብዙ ችግር አለ ሰው ተንኩለኛ ነው። አለ ወደሱ እያየ አይ ምንም የለም። መላኩ ከሄደ በኋላ ደግሞ ከሰሎሜ አክስት ጋር አንድ ሁለት ጊዜ በስልክ አውርተው ነበር። አይ ደኅና ከሆነ ጥሩ ነው። በቃ ይገባሃል የኔ እናት ምን ዐይነቷ ናት አትበለኝ ጥሩ ልጅ ትመስላለች። ነገሩ የገባው ማርቆስድ ሣቁን ለቀትው አይ መዐዚ አንቺ ኮ በቃ ደግ ሰው ስለሆንሽ ነው እኔንጃ እስኪ እናያለና አሁን ግን ብዙም ገና አላውቃትም ግን ልክ ነው ጥሩ ልጅ ትመለላለች። ብዙ ጊዜ ጥሩ ፒዛ አላቸው። በጣም ጥሩ ልጅ ነው። ሰሎሜ አዲሳባ እንዳክስቷ ቤት የምትወደው ቤት የለም። ከዚያ ትንሽ ሻል ሲለው ስለዚህ ጉዳይ ምንም ማውራት አልፈልግም ጊዜ ራሱ እውነቱን አውጥቶት ታየዋለህ አሁን ከፉም በጎም መናገር አልሻም ብሎ በቃ ምንም ነገር ለማውራት እምቢ እንዳለ ነው። ግን በቃ በዚህ ችግሩ በተፈጠረበት ጊዜ ሁለቱ መሃል ያለችው ልጅ እሷ ናት። ምን ወሬ አመላላሸ ሰው ቢያጣ ወፍ ያጣል ብለህ ነው የኔ ልጅ አሉ ወይዘሮ መገርቱም ነገሩን እየተከታተሉ ኋናም ያው ያ ክብሮም ከሚባለው ልጅ ጋርም የሆነ ግጭት ነበራቸው። በጣም የምታሳዝን ጥሩ ሰው ናት። ምንም ነገር። አለች የሰሎሜ አክስት ማረጋገጫ እንደፈለገች ሁሉ ምንም ምንም የለም። አሁን ግን በቃ። እሷ ሁለት ሕይወት ያላት ሰው ናት። ማርቆስ ሁሌም ቁምነገረኛና ዝም ብሎ ሰው እንዳልሆነ ታውቃለች። ትንሽ ክ ሙራ በመብቆየችና ረጋ ባለ ድምፅ እሺ እንገናኝ ምንም ችግር የለም። ገና ረፋዱ ላይ ስለሆነ ብዙ ሰው የለም። እሷ ሻይ አዘዘችና መጀመሪያ ላይ ሰለ ሶለን ሕመምና አሟሟት አሜሪካ ስለ ነበራት ቆይታና አሁንም ስለምትሠራው ሥራ ጠቅላላ ሁኔታ እያወሩ ከተረጋጋች በኋላ ስለሷና ስለ መላኩ ጉዳይ ምን እንኗተፈጠረ ግራ መጋባቱን በሚገልጽ ሁኔታ ሰሊ ምንም ሊገባኝ አልቻለም። መላኩ ሶፊያን በጣም የተወሰነ ቀን ነው ያገኛት ቢያገኛትም ምንም ነገር የለም። ወይም በቃ የለሸም እዚህ እንደ ማለት ጹ ሙ ነው እሺ። አንድ ሰው ሰሞኑን ካንተ ወደ ስንክሳር የተላከ አንድ ኢሜይል አብረው ከተያያዙ ፎቶዎች ጋ አንድ ላይ ኣያይዞ ላከልኝ። አለች አሁንም ማርቆስን በመገረም እያየችው ምንም ችግር የለም። ጥሩ እራት ማርቆስ ቤት ከበሉ በኋላ ተጨዋውተው ሶፊያን ቤቷ አድርሰዋት ማርቆስ ቤት ለማደር ተመለሱ። ምንም ፍንጭ የለም። እንዴ ኽረ በናችሽ ሰሊ ይሄ እኮ ገና ድራፍት ነው ይሄን ያህል ጥሩ ነው እንዴ ደግሞ። ማለቴ አስገራሚ ሰው ናቸው ግን በቃ ለውጥ ማለት ይሄው ነው። ይገርማል በቃ ምንም ነገር አትረሽም አንቺ።