Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • Convert to Pdf
  • Reading List
  • Summary
  • Audiobook
  • Search
  • Upload
  • myzon
  • Log in
  • Register
English  አማርኛ  Français  العربية
Book of the day

የታሪክ ማስታወሻ (1).pdf


  • word cloud

የታሪክ ማስታወሻ (1).pdf
  • Extraction Summary

ኢየሩሳሌም ሳለሁ ደብዳቤ ጽፌልህ ነበር። አሁን ግን ከአንተ እንደ ተረዳሁት ቢለቅም ባይለቅም መዋጋት የማይቀርመሆኑን ነው። እኛም ቦታ አዛውሮ ደፈጣ የምናደርግበትን በፈት የነበ ረው ፊታውራሪ አድማሱ ዓለሙና በኋላ ጦርነቱ አምልጦት ለዘረፋ የደረሰውን ፊታውራሪ አያሌው ደስታን ጨምረን ስንመ ካከር ከራስ ኃይሉ ዘንድ ፈረሰኛ መላክተኛ ደረሰና ጠላት ደብረ ማርቆስን ለቋል በዙሪያው የሚገኘ አርበኛ ከተማውንም ምዕራፍ ።ከፌ ምዕራፍ ።ቺ ታ ቁማ እ መመጩጨመጨመልገልመልሬለ ውቻቹኑሦህጅፎጆ ነው ። ሻለቃ ዓቢይ አበበ ሌፍተናንት ጄኔራል ሻምበል ታምራት ዘገዬ ኩሎኔል ሻምበል ዘውዴ ዘርፉ ኩሎኔል ወልደ ማርያም ኃይሌ ኩሎኔል ክፍሌ አደፍርሰው ሻለቃ ዘውዱ ኃይለ ማርያም ሌተና ኩሎኔል » » ዘሙጮዴ ገብረ ማርያም ብርጋዲዬር ጄኔራል የመቶ አለቃ ሽፈራው ተሰማ ሜጀር ጄኔራል » » ከተማ ተፈራ ሻምበል » » ተፈራፋንታ ሻለቃ ሌሎችም ነበሩ ለጊዜው ስማቸው ስለተዘነጋ አልጻፍኳ ቸውም ምዕራፍ ። ደብረ ማርቆስም እንደተቻለ ያህል ስለግርማዊነታቸው አቀ ባበልሲዘጋጅአመሸና በማግሥቱ ከደብረ ማርቆስ እስከ ወንቃ ሕዝቡ በሙሉ ግራና ቀኝ ተሰልፎ ወንዱ በሆታ ሴቱ በእልልታ መኳንንቱ በጭብጨባና በመሬት ላይ እየወረደ አጅ በመንሳት ከፍ ያለ የአቀባበል ሥርዓት አሳየ በዚህ ጊዜ የተነገረው የግርማዊነታቸው የዙ ፋን ንግግር ቀጥሎ ባለው ገጽ የተጻፈው ነው። ግርማዊ ንጉሠ ነገሥት ቀዳማዊ አ ኃይለ ሥላሴ በድል አድራጊነት ከመናገሻ ከተማቸው አዲስ አበባበገቡ ጊዜ ሚያዝያ ኗቀንወሞ ዓም የተናገሩት ቃል። ነገር ግን በብዙ ሺህ ሚሊዮን የሚቆጠር ገንዘብና የተዘ ጋጀው የጦር መሣሪያ በመተማመን ማንም ሊያሸንፈኝ አይችልም ብላ ስለተመካች የፋሽስት መን ግሥት የቶታሊታሪያን አገባዝ ባገራችን ውስጥ ጀምራ ነበር ። በያለበት ከቦ የያዘው ወታደር ከርሱ የበለጠ ኃይለኛ ባላጋራ መሆኑን ተረዳው ይህንንም ባላጋራውን ር ያችኑ ተርፋ የነበረችውን ድፍረትና ገንዘቡን ሁሉ ጠዓ። ዛሬ ኢትዮጵያ አጆችዋን ወይ እግዚአብሔር ዘርግታ እልል እያለች ምስጋናዋን የምታቀርብበት ደስታዋን ለልጆቿ የምትገ ልጽበት ቀን ነው ስለዚህ በሙሉ ልባችን ደስ ይበለን ስንል ደስታችን በክርስቶስ መንፈስ እንጂ በሌላ አይሁን ለክፉ ክፉ አትመልሱ ጠላት እንደወትሮው ልማድ እስክዚህ መጨ ረሻ ሰዓት ድረስ እንደሠራው የጭካኔና የግፍ ሥራ አትሥሩ።

  • Cosine Similarity

የታሪክ ማስታወሻ ። የታሪክ ማስታወሻ። እንደዚሁም የልጅ ኢያሱ ጦር ከሐረርጌ በአዋሽ በኩል ወደአዲስአበባጉዞመጀመሩስለተሰማ ከአዲስአበባደጃዝማች ኃይለ ማርያም ለማ ደጃዝማች መኩሪያ ገርማሚ ደጃዝማች አድማሱ ብሩ ደጃዝማች አያሌው ብሩ ግራዝማች አበበ ዳም ጠው ልጅ ደስታ ዳምጠው ፊታውራሪ ተክለሐዋርያት አገሩን ስለሚያውቁት ለዚሁ ጦር መሪ ሆነው ተዋግተዋል ። ደጃዝማች ወልደ ጻድቅ ራስ ከበደ መንገሻ ። ልጅ ኢያሱንም የተረከቡት ደጃዝማች ወሰኔ ትርፌ ጾ ደጃዝማች ወልደ ሥላሴ ወሚካኤል ደጃዝማች ወልደ ጊዮርጊስ ደጃዝግፃችአባ ሻውል ደጃዝማች ዋቄ ነበሩ ። ብባ ኤ ን ደጃዝማች ወልደ ጊዮርጊስ ልጅ ኢያሱን ተረከቡ ከተባሉት ውሰጥ ደጃዝማች ወልደ ሥላሴ ጦልዴ ሚካኤል የልዑል ራስ መኩንን ወንድም ናቸው። በቶራ መስክ አዝማች የነበሩት ራስ ልሁል ሰገድ ዋና አዝማች ሊቀ መኳስ አበበ አጥናፍ ሰገድ ደጃዝማች ተሰማ ገዝሙ ደጃዝማች ወልደ ፊታውራሪ ዘውዴ ጎበና ሥላሴ ። በሚኤኡሶ ጦርነት ላይ ዘምተውየነበሩ ደጃዝማች ኃይለ ማርያም ለማ ደጃዝማች መሪያ ገርማሜ ደጃዝማች አድማሱ ብሩ ደጃዝማች አያሌው ብሩ ግራዝማች አበበ ዳምጠው በኋላ ደጃዝማች ልጅ ደስታ ዳምጠው በኋላ ራስ ዶ የታሬክ ማስታወሻ ። ድ የታሪክ ማስታወሻ ። ሇ የታሪክ ማስታወሻ ። ልጅ ከበደ ተሰማ ደጃዝማች ። ጅ የታሪክ ማስታወሻ ። የታሪክ ። ቋ የታሪክ ማስታወሻ ። ምዕራፍ የታሪክ ማስታወሻ ። ደጃዝማች ። ተሰማ ራስ ። ራስ ከበደ መንገሻ ። መ ደጃዝማች ወልደ ጊዮርጊስ። ሯ ደጃዝማች ወልደ ሥላሴ። ራስ ቀኛዝማች ኃይለ ሥላሴ ። ምዕራፍ ልዑል ራስ እምሩ ኃይለ ሥላሴ ። ራስ ደስታ ዳምጠው ሯ ደጃዝማች ገብረ ማርያም ። ልዑል ራስ እምሩ ኃይለ ሥላሴ ። ዐ የታሪክ ማስታወሻ ። መ » ደጃዝማች ብሩ ወልደ ገብርኤል ራስ ብላታ ዴሬሳ አመንቴ ህቹ ፆ ፊታውራሪ ብሩ ወልደ ገብርኤል ራስ » ደጃዝማች አደፍርሰው ራስ » ደጃዝማች ኃይለ ሥላሴ አባይነህ ። ሀ ምዕራፍ » » ኔን » ምዕራፍ ፊታውራሪ አያሌው መኩንን መንገሻ ጀምበሬ ጃዝት ች ዬቶ ጌታሁ ነጋሽ ደጃዝማች ደጃዝማች ፊታውራሪ ዶጃዝማች ደጃዝማች ሜጄኔራል የታሪክ ማስታወሻ ። ፊታውራሪ ልጅ መክብብ ወልደ ፊታውራሪ ራስ አበበ ከበደ ስለሺ ። ጋ ደጃዝማች ደምሴ ወልደ አማኑኤል ፊታውራሪ ፊታውራሪ አቶ ደጃዝማች ደጃዝማች ታከለ ወልደ ገብረ ክርስቶስ መኩንን እምአእላፍ ይልማ በሺ ኅሩይ ። ልጅ የማነ ሐሰን ደጃዝማች » ራስ ብሩ ከቤጌምድር መኳንንቶች ጋር ምዕራፍ ልጅ ደበበ ኃይለ ማርያም ። « የታሪክ ማስታወሻ ። ደጃዝማች ተፈሪ መኩንን ብሩ ወልደ ። ራስ ተሰማ ራስ ። ከበደ ምዕራፍ ዘመነ መንግሥት የግብር ደጃዝማች ኃይለ ማርያም ። ን የታሪክ ማስታወሻ ። የሐረርጌ ጦር በሙሉ አዝማች ደጃዝማች ነሲቡ ዘአ ማኑኤል የኢሉባቦር ጦር በሙሉ አዝማች ደጃዝማች መኩንን እንዳልካቸው ቋ የታሪክ ማስታወሻ ። ደጃዝማች ወልደ ማርያም ። ከዚህ በኋላ ንጉሠ ነገሥቱ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ወደ ጦሩ ግንባር በግሥጋሴ መጓዝ ጀመሩና አላማጣ ላይ ሲደርሱ የልዑል ራስ ካሣና የልሁል ራስ ሥዩም ጦር ድል ሆኖ እንደተመለሰ ተሰማ ። ዛ የታሪክ ማስታወሻ ማርማዊ ተዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ። ደጃዝማች ወንድ ይራድ የመራቤቴ ገዢ ፊታወራሪ አሸናፊ የግቢ ሚኒስትር ደጃዝማች መንገሻ ይልማ የጦር ሚኒስቴር ዋና ዲሬክተር ደጃዝማች አበራ ተድላ የማይጩውገዢ ፊታወራሪ በየነ ሠራዊቱ በአላጌ ጦር ግንባር የሞቱ ፊታውራሪ ኃይለ ማርያም ጎሹ ቀኛዝማች በየነ በላይነህ የባልደራስ ሻለቃ ቀኛዝማች አበበ ረዴ የጋሻ ጃግሬ አለቃ ፊታውራሪ ነጋሽ ተስፋዬ የታሪክ ማስታወሻ ። በጅሮንድ ለጥ ይበሉ ገብሬ ዶጃዝማች አጋፋሪ ያረጋል ረታ ደጃዝማች ሲደ ደጃዝማች አደፍርሰው ይናዱ ራስ አቶ ወልደ ጊዮርጊስ ወልደ ዮሐንስ ጸሐፌ ትእዛዝ ሂ ቀኛዝማች መኩሪያ ባንትይርጉ ደጃዝጣች ግራዝማች ክፍሌ እርገቱ ደጃዝማች ሀ ቀኛዝጣች በልሁ ደገፉ አዛዥ ከበደ ተሰማ ፎጃዝማች ታ ዶክተር መልአኩ በያን ሻለቃ መስፍን ስለሺ ራስ ዘዘሀሠምዛ መ ሸጠመመ። ዛ ልጅ ወርቅነህ ወልደ አማኑኤል ደጃዝማች ። መርዕድ አዝማች አስፋ ወሰን ኃይለ ሥላሴ መኩንን ኃይለ ሥላሴ መስፍነ ሐረር ሣህለ ሥላሴ ኃይለ ሥላሴ እጨጌ ገብረ ጊዮርጊስ ራስ ካሣ ኃይሉ ፊታውራሪ ብሩ ወልደ ገብርኤል በኋላ ራስ ራስ ጌታቸው አባተ ከኢየሩሳሌም ከድተው ለጠላት ገቡና ወደ አዲስ አበባ ተመለሱ ደጃዝማች ይገዙ ። በሀብቴ ደጃዝማች ኃይለ ሥላሴ አባይነህ ደጃዝማች ይገዙ በሀብቴ ደጃዝማች አደፍርሰው ይናዱ ደጃዝማች መኩንን እንዳልካቸው ደጃዝማች አምደ ሚካኤል ሀብተ ሥላሴ ፎ ሙጨ ርር ምዕራፍ ። ክቡር ብላቴንጌታኅሩይወልደሥላሴእንግሊዝአገርታመው ሞቱ ክቡር ጸሐፊ ትእዛዝ ኃይሌ ወልደ ሩፌ » አቶ ወልደ ጊዮርጊስ ወልደ ዮሐንስ ጸሐፌ ትእዛዝ » አቶ ሎሬንቦ ታፅዛዝ ቀኛዝማች ደገፉ በልሁ አቶ በሻህ ውረድ ሃብተ ወልድ በልጆቹ ምክንያት ወደ አዲስ አበባ ተመልሶ በጠላት ተገደለ አዛዥ ከበደ ተሰማ አሁን ደጃዝማች ቀኛዝማች በልሁ ደገፋ በመልእክት ወደ አገር ውስጥ ገብቶ በጠላት ተይዞ ተገደለ የታሪክ ማስታወሻ ። በሚታሸግበትም ል ከመኳንንቶቹ ፊታውራሪ ብሩ ደጃዝማች ኃይለ ሥላሲ አባይነህ ደጃዘማች እንዳልካቸው ደጃዝማች አምደ ሚካኤል ደጃዝማች አበበ ዳምጠው ደጃዝማች አደፍርሰው ጸሐፌ ትእዛዝ ኃይሌ ወልደ ሩፌ በስብሰዛው ላይ ነበሩ ። ፊታውራሪ ብሩ ወልደ ገብርኤል ራስ ። ለግርማዊነትዎ እንዳመለከትኩት የሻለቃ መስፍን ስለሺ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ወደዚህ የሚመጣ የሆነ እንደሆነ ታሪካቸው ሳይጠቅም አይቀ ሥዩመ እግዚአብሔር ንጉሠ ነግሥት ዘኢትዮጵያ ምል ሪ ከበደ ተሰማ ግርማዊ ጃንሆይ ኬ በ ጃለቃ መስፍን ስለሺ ራስ የታሪክ ማስታወሻ ። ሼ የታሪክ ማስታወሻ ። ሀ መጀመሪያ እስከ ኅዳር ወር እኩሌታ ድረስ የደጋው ሕዝብ ወደቆላለመውረድየማይፈቅድ በመሆኑከገዳር በፊት መሣሪያ ለማምጣት ወደ ቅላ አገር የሚወርድ ሰው ለማግኘት የማይቻል ስለሆነ ሁለተኛ የአለፋው ሕዝብ ለኢጣልያን አማኝ ሆኖ ሳለ በቆላውም ቢሆን ከዝብስት እስከ ይቆ ያለው መንገድ ለጓዝ ማመላለሻ የማያሰጋ ነው ብሎ ለመናገር የማይ ቻል ስለ ሆነና የአለፋው መንገድ ከተከፈተ ር ወር በፊት ቢሆን መሣሪያ ለማምጣት እስከ ሰራቆ ድረስ ለሰው መላክ ስለሚቻል ደጃዝሣች መንገሻ ጀምበሬ በፍጥነት የአለ ፋን መንገድ ሊያስከፍቱ ለ ደጃዝማች መንገሻ ወደ አለፋ ከመዝመታቸው በፊት ወደ አለፋ ሲዘምቱ ከቡሬ ዳሞት ጠላት ጦር በጀርባ እንዳይ ጭን ደጃዝማች ነጋሽን እንዲጠይቁ ጠይቀናቸው የተቆረጠውን ለደጃዝማች መንገሻ ለማስታወቅ የአለፋ ሕዝብ በጦርነትና ወንድም ለወንድም ደም በመፋሰስ ከሚያምን እንደ ግርማዊ ጃንሆይ ትእዛዝ በሰላም እንደሚያምን መሞከር የሚያስፈልግሣ ስለ ሆነ መጀመሪያ ደጃዝ ማች መንገሻ የአለፋን ባላባቶች በወረቀት ጽፈው እንዲጠይቁ በሰላም መንገድ የማይሆን የሆነ እንደሆነ ረጅም ጊዜ የለን ምና በጦር ኃይል እንዲሄዱበት መጦ የጦሩም አካሄድ እንደሚከተለው ይሆናል ፊታውራሪ አያሌው መጐንን ያቸፈርን ጦር ይዘው በግም ባር ይሄዳሉ መሐሉን አቸፈር ላይ እስከ አለፋ አፋፍ ድረስ ሲያስፈልግም አለፋ ውስጥ ለመግባት ደጃዝሣች መንገሻ ራሳ ቸው የጉታ የሰከላንና ሠ ጦር ይዘው ይሄዳሉ በስተ ግራ በኩል የዳንግላን ምሽግ ፊታ ውራሪ ሞገስ ፊታውራሪ አደመና ፊታውራሪ አይን ቁ ያገው የኳኩራንና የዱርቤቴን ጦር ይዘው ከበው ይጠብቃሉ በሰተቀኝ በኩል የባህር ዳሩ እንዳይወጣ ፊታውራሪ አልጣህ ፊታውራሪ መኩንን ፊታውራሪ ታዬና ፊታውራሪ ዘገየ የሚጫን ጦር ይዘው የባሕር ዳር ዳን ግላ የካሚዮኑን መንገድ ይጠብቃሉ የቁንዝላው ይኸንን ያህል የሚያስፈራ ጦር ስለሌለው ጥቂት በአቸፈር ጦር ተቀንሶለት ምፅዕራና ። ጥቅምት ቀን ዮዓም አዛዥ ከበደ ተሰማ ይድረስ ለክቡር ደጃዝማች መንገሻ አቦዬ እጅጉን እንደምን ሰንብተዋል እኔ እግዚአብሔር ይመስገን ደህና ነኝ ። ፎ የታሪክ ማስታወሻ ። ጥቅምት ቀን አዛዥ ከበደ ተሰማ ይድረስ ለክቡር ደጃዝማች መንገሻ ጀምበሬ የማክበር ሰላምታዬን አቀርባለሁ ። ራስ አበበ አረጋይ አዛዥ ከበደ ተሰማና ቀኛዝማች በዛብህ ስለሺ ደጃዝማች የታሪክ ማስታወሻ ። ክቡር ራስ አበበ አረጋይ ባሻ ወልደ ኪሮስ አሁን ደጃዝማች ልጅ ደምሴ ወልደ አማኑኤል አሁን ደጃዝማች ልጅ ደሣለኝ ተክለ ወልድ አቶ ልሳኑ ሀብተ ወልድ ባላምባራስ ተድላ መንን ሜጄኔራል ልጅ ገብረ ክርስቶስ መኩንን ፊታውራሪ ልጅ ፀሐዩ ዕንቂ ሥላሴ አሁን ደጃዝማች የታሪክ ማስታወሻ ። ኅዳር ቀን ዓም የታሪክ ማስታወሻ ። ጥቅምት ቀን ዓም አዛዥ ከበደ ተሰማ ምዕራፍ ። ልጅ አያሌው ሠሠ ፊታውራሪ ደምሰው ይመር ፊታውራራ በየነ ይመር ቀኛዝማች ወርቄ ፊታውራሪ ገበየሁ ወልደ ማርያም ቀኛዝማች በላይ መሸሻ ነጋድራስ አወቀ በለው ግራዝማች እንግዳ ጎሹ አዛዥ ጸጋ ልጅ ሽፈራው ወልደ እግዚአብሐር ደጃዝማች ያዘው ፊታውራሪ አየለ ያዘው ልጅሊበንአመዴ ልጅ ኃይሌ ሮባ ፊታውራሪ ዘውዴ መሸሻ ከዚሀም ቅጥሎ የምጽፈው ለልዑል ራስ ኃይሉ ተክለ ሃይማኖት የጸፍሁላቸውንና ከእርሳቸውም የተላከልኝን መልስ ነው። ወ የታሪክ ማስታወሻ ። ሣ የታሪክ ማስታወሻ ። የካቲት ቀን ዓም ፀ ዓ ም በየካቲት ወር ግርማዊ ጃንሆይ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ከበላያ በመተከል በኩል ወደ ጐጃም ሲጓዙ ፊታውራሪ ብሩ ወልደ ገብርኤል ራስ በዳንግላ በኩል ወደ ባሕር ዳርና ቤጌምድር ጦር ግንባር ከግርማዊ ጃንሆይ መምሪያ ትእዛዝ ተቀብለው ሄዱ ። ገ የታሪክ ማስታወሻ ። ሞዓ አንበሳ ዘእምነገደ ይሁዳ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ሥመ እግዚአብሔር ንጉሠ ነገሥት ዘኢትዮጵያ ይድረስ ከአዛዥ ከበደ ተሰማ እንደምን ሰንብተሃል እኛ በእግዚአብሔር ቸርነት ደህና ነን ።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

Comments:


memezon

Download options | Convert to Pdf | Book of the day

© dirzon | Terms of Service | Privacy | About | Services | Contact