Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ሊቀመጥም አይችልም ነበር። ጎንደር ጥንት ከተቆረቆረች ፈጽሞ የተለየ ነበር። እርግጥ የአክሱም ዘመነ መንግሥት የአክሱም ሥልጣኔ የሚገባ ነበር። ይህማ ሽሽህ ማለትሽ ነው። ቶርነትና ድሉን አብረዋቸው ከተካፈሉት ባለሟሎቻቸው መካከል ብዙዎቹ በየራሳቸው ፈገግ አሉ። የዛሬን አያድርገውና ሕይወታቸውን በተስፋና በደስታ የሚያቀጣጥል ድምፅ ነበር። ብልጭ እንዳለ ወዲያው መልሶ ድርግም አለ። የሀገራቸውን ቅዱስ መሬት ረግጦ ከረከሰው ጠላት ጋር የሚያደርጉት ፍልሚያ ከፊታቸው ድቅን አለ።ቃ የሚለው ጥያቄ በአእምሮዋቸው የመጣው በዚህ ቅጽበት ነበር። ዓላማቸውን ሕልማቸውን ሳያዩ ያልፉ ነበር። ታቅሜ በላይ ተሆነብኝ መቸስ ምን አደርጋለሁ። አሉ ከሐሳባቸው ጋር።» ሲሉ ተመኙላት። ዓለሜ ጀግናም ብልህም ነው። መንገዱን አያጣም ገልሞ በዘሩ ምክንያትም በእልኸኝነቱ ትንሽ ገለልተኛ ስለሆነ ከተከፋ ተመልሰው ጭልጋ በመውረድ የዱሮ ኑሮውን መቀጠል የሚችል ዐይነት ነው። ገብርዬ ጀግና ነው። ቅንጣት የማይጠረጠር ታማኛቸውም ነው። ተዋበችን እንዳገኙ የሚያምኑዋትን የሚተማመኑባትን ሚሽት የሰጡት መስሏቸው ነበር። በእርግጥም መልካም ሚሽት ሆናለት ነበር። ዛዲያ በዘርዋና በመካንነቷ ምክንያት ከጥፋት ላይ ወደቀች። የሆነውን ሁሉ በዝርዝር ገልጸውለት ቢሆን ኖሮ ይሻል ነበር። ፊታቸውን ለማየት ይመስል ግድ ካልሆነበት በስተቀር ከአጠገባቸው መገኘቱን እየተወው ነው።» ሲሉ ደመደሙ። የጠፋ ሕልማቸውን ያመለጠ ዓላማቸውን የሚፈልጉ ይመስል አባ ታጠቅ ብቻ ከትንሽዋ ድንኳናቸው በራፍ ተቀምጠው ዐይናቸውን በጨለማው ላይ እንደ ተከሉ ቀሩ ተፈጸመ ድኅረ ታሪክ ገብርዬ በወርቀ ዘቦ የነደደ ያንበሳ ቆዳ ለምድ ለብሶ አንፋሮ ደፍቶ ጣምራ ጦር ይዞ ወታደሩን እየመራ በቴዎድሮስ ፊት ሲያልፍ «ናማ እስቲ እንደዬ ገብርዬ» አሉት ቴዎድሮስ። በሩቁ ከፍተኛ ጉዳት የሚያደርሰውን መሣሪያ ስላልቻሉት ከእንግሊዝ ጦር መኻል ገብቶ ለመዋጋት ገብርዬ ሠራዊቱን እየመራ ወደ አሮጌ መውረዱ ነበር። «እንግዲህ መቸም የምንሆነው አይታወቅምና ልሰናበትህ ብዬ ነው። «ዘጌ መቃብር ቤት ነው ያለችልህ። በቅጣት ነው ያጋዝኳት። ሌላ ያልነገርኩህ ነገር አለ። ጥፋትዋ ከባድ ቢሆንም እኔም የበደልኩዋት መስሎ ቢሰማት ደግሞ አልፈርድባትም። «ደሞ ምን ብደልካት። አቀማጠልካት እንጂ።» የገብርዬ አነጋገር ከጥያቄ ይልቅ የግራሜና የድንጋጤ ዐይነት ነበር። ለምን ደብቀኸኝ ኖርክ ብትለኝ ለአባቴም ለእናቴም ስል ነው። የሰው አስተሳሰብ መቸም አስቸጋሪ ነው። «አንተስ ቢሆን ቅማንት እኅቴ ናት ብዬ ብድርልህ ደስ ይልህ ነበር። «አዎ ለነገሩማ ቅማንት ሆነ ወይጦ ያው ሰው ነው። ብቻ ብዙው ሰው የዘመኑ ልማድ እስረኛ መሆኑ አልቀር ይላል እንጂ። «ተዚህ ውጊያ በኋላም ገና ብዙ እንሠራለን።» ገብርዬ ትካዜያቸውን አይቶ ለማበረታታ ያለው ነበር። «ይመስልሃል ገብርዬ።
በእንደዚህ ጊዜ ታንጉት አድናቆት አይሉት አዘኔታ አንዳች ዐይነት ስሜት ገረፍ ያደርጋታል። አንድ ቀን ሲቀር ታንጉት ስለ ሹመቱ ገብርዬን ጠየቀችው። ቴዎድሮስ «ዛዲያ ስለዚሁ ጉዳይ ምን ታስባላችሁ። ፉበኛም አገር «አንድ እንጨት አይነድ አንድ ሰው አይፈርድ» እንደሚባለው ትልቅ ያገር ጉዳይ ስለሆነ ተዚሁ ያለነው ሁላችንም ብንመካከርበት መልካም ነው» ሲሉ ቴዎድሮስ በድጋሚ አደፋፈሩ። » አሉ ቴዎድሮስ በቅሬታ መልክ። » ቴዎድሮስ ሐሳብ የሚጠይቁ ይመስል ወደ አቡነ ሰላማ ተመለከቱ። ከሐሳባቸውና ከቃላቸው የማይወጡት የቅርብ ባለሟሎቻቸው በመካከሉ ግራ ተጋብተው አንድ ጊዜ ወደ ቴዎድሮስ በጭንቀት ዐይነት ሲመለከቱ ግራ ተጋብተው አንድ ጊዜ ወደ ጊዮርጊስ በጭንቀት ዐይነት ሲመለከቱ ሌላ ጊዜ ተናጋሪውን በቁጣ ይገለምጣሉ አልተገፋላቸውም። «እውነት አንድ ነገር ሆነሻል ታንጉት። » ታንጉት በአዎንታ መልክ ዝም አለች። ገብርዬና ታንጉት ስለ ሹመቱና ስለ ቴዎድሮስ በሚነጋገሩበት ጊዜ ከግንቦች ግቢ በስተምዕራብ ትንሽ ወጣ ብሎ በግምጃ ቤት ማርያም ሠፈር ሁለት ሰዎች እንደእነርሱው ስለ ዘመቱ ስለ ቴዎድሮስና ስለ ገብርዬ በመነጋገር ላይ ነበሩ። ስለ ገብርዬ ሐሳብ አለኝ። ያን ጊዜ አባ ታጠቅ ሊጠይቀው ድንኳናችን መጥቶ ገብርዬ ቀኝ እጄን ላጣ ነበር ነው ያለው። ለመሆኑ ገብርዬ ያውቃል። ጋረድ አሁንም አክሊሉን አስከትሎ አንድ ሁለት ቀን መጥቷል። » አሏት አንድ ቀን። «ታንጉት አዲስ ሰው መሰልሽኝ። » ቴዎድሮስ አንድ ነገር ትዝ ያላቸው ይመስል ፈገግ አሉ። ቴዎድሮስ ። ቴዎድሮስ ትልቅ ሐሳብ ያለው ትልቅ ሰው ነው። ገብርዬ ስለዚህ የቴዎድሮስ አዲስ ጓዳ ብዙ ጊዜ ነግሮዋታል። » አሉ ቴዎድሮስ እንደ ዋዛ። «ይህንን ያህል ምን አስቸገረህ ልጅ አረድ» አለው ገብርዬ ከምስጋናው ጋር በመገረም። የሚል ሐሳብ ይመጣበታል ታንጉት። » ሲል ገብርዬ በመገረም ጠየቀ። » አሁንም ገብርዬ በመገረም ራሱን ነቀነቀ። ቃ ሲል ገብርዬ በመገረም ጠየቀ። » ታንጉት ቴዎድሮስ የጣሉባት አድራ ድንገት ትውስ አላት። «እረ አንተ ሰው ልጅ መሆንህ ነው። » ሲል ገብርዬ ጠየቃት ከጥቂት ጊዜ ዝምታ በኋላ። ወይዘሮ ደብሬ ይህንን ብዙ ጊዜ ታዝበዋል። » አላቸው አንድ ቀን ለሁለተኛ ጊዜ ጎንደር ተክለ ሃይማኖት አንድ ሰባት ሲያበቁ። «እውነቱን ነው ገብርዬ» አሏት ወይዘሮ ደብሬ ታንጉትን ለብቻዋ። » ስትል ታንጉት ጠየቀች ድንገት ነገሩ አስገርሟት። ታንጉት ። » «አንድ ጊዜ። አንድ ጊዜ። » ታንጉት እንደ እንቆቆ አንድ ጊዜ ጭልጥ አድርጋ ስትውጠው ታያት። «ዛዲያ አንድ ጊዜ ቢሆንስ። «እህ ገብርዬ እሺ አይል እንደሆነ ብዬ ነዋ። «አሁንም የሆነ እንደሆነ ይሙትም በሕይወትም ይኑር ይሸፍት ወይም ዐውቆ ይጥፋ ጥቂት ጊዜ ካገኘን ጥቂት ጊዜ ካገኘን ጥቂት ጊዜ ካገኘን» አክሊሉ መቋጠሪያው ግሥ እንደጠፋበት የቅኔ ተማሪ የመጨረሻውን ቃላት ደግሞ ደጋግሞ ወዝፎ ተወው ቴዎድሮስ ከጋፋት ሲመለሱ አብዛኛውን ጊዜ የሚያሳልፉት ተዋበችን በማስታመም ሰለሆነ አጋፋሪው ጋረድ ሊያቀርበው የቻለ ደብረ ታቦር በመጡ በአራተኛው ቀን ነበር። «እረ አንድ በሉኝ ይህን ሰው። «ገብርዬ። «ምን ሆነ ገብርዬ። አንድ ቀን ማምሻ ላይ ወታደሮች አንድ ሰው ያቀርቡና እጅ ይነሣል። በበነጋው ጧት ጋረድ ሺህ ሠራዊት አሰልፎ ለመጀመሪያ ጊዜ ነጋሪት እያስጎሰመ ከደብረ ታቦር ሲነሣ ፈረሱን ባንድ ጊዜ መውጣት አቅቶት እርካቡን እንደ ረገጠ ሁለት ሦስት ጊዜ ያህል ላይ ታች ሲል አክሊሉ ተመለከተውና ከት ከት ብሎ ሣቀበት። » አለ ገብርዬ። «ዛዲያ እንዴት ይሁን። ምናልባት ታንጉት የነገረችው ቢኖር ወይዘሮ ደብሬ ናቸው። «ገብርዬ ነዋ ገብሬ ገብርዬ ያው ነው። » አለው ገብርዬ። «እኔ ገብርዬ። » «ገብርዬ። ገብርዬ ነኝ። ቴዎድሮስ አንድ ጊዜ ወደ ፕላውዴን እየሔዱ ሌላ ጊዜ ወደ መላኩ እየቀረቡ ከወዲያ ወዲህ እየተንጎራደዱ ጣታቸውን እየቀሰሩ በአእምሮዋቸው የሚጉላላውን ሐሳብ የሚያወጡ ይመስል አንገታቸውን ሰበር መለስ እያደረጉ የሚጻፈውን ይናገራሉ። «እረ እኔው ገብርዬ ነኝ አባ ታጠቅ» አለና መለሰ አሁንም አንድ ኃይል የሳበው በሚመስል ስሜት እየቀረበ። እንደ ጉና ተራራ እናት ጭጋግ ከማይለየው ከዚህ የራሷም ሆነ የውጭው አካባቢ ስሜት ለመራቅ አስፈቅዳ እደ ጎንደር የምትሔድበትን አመቺ ጊዜ ስትጠብቅ አንድ ቀን ገብርዬ ከጋፋት እንደ ዋለ ሲመለስ «አባ ታጠቅ ይፈልግሻል» አላት። » ቴዎድሮስ እንደገና ጠየቁ። ኃ አሉ ቴዎድሮስ። አንድ ጊዜ ቆንስል ፕላውዴን ምክንያት ቢጠይቃቸው ሃይማኖት ምክንያት በየዘመናቱ የደረሰውን ጥፋት ከተረኩለት በኋላ «ዛዲያ አሁንም የሆነ እንደሆነ ይኸ ሁሉ አልበቃነ ብሎ ነው ተመልሰን ታጥቦ ጭቃ የምሆነው። አንቺ ልጅ እስቲ ወደ ኋላ ሁኝ» እያሉ ቴዎድሮስ ቢጎተጉቷትም ታንጉት ከሠፈር ጠባቂው ቀድማ ከአጠገባቸው ቁማ ታያለች። ቃ» ብሎ ሲጮህና ቴዎድሮስ ዘወር ሲሉ አንድ ሆነ። » ሲሉ ጠየቁት ቴዎድሮስ። በዚህ ጊዜ ታንጉት እሪታዋን ለቀቀችው። «ውይ ታንጉት ሌላ ሰው መስለሽ የለ። «ለመሆኑ ሰው ሁሉ የት ሔደ። ምን ዐይነት ጉዳይ ወይም የፍቅር ጨዋታ ነው ይህንን ያህል ጊዜ የሚቆይ። «ምን ይደረግ ብለሽ ወይዘሮ ሮዜንታል» አሉ ቴዎድሮስ በማጽናናት ዐይነት። በመካከላቸው አንድ ከባድ ጉዳይ እንዳለ ታንጉት ተሰምቷት ነበር። » «አዳራሽ ያልነበርሽው» «ታንጉት መልስ ስትፈልግ «ቴዎድሮስ የት ሔደች። » «እና በጣም ተናዱዋል ማለት ነው» አለች ታንጉት ለሦስተኛ ጊዜ። ራሱ ከስንት አንድ ጊዜ በርሷ ላይ እንደሚሔድ ምናልባት ታንጉት በድንገት ተወሳልታ ሊሆን ይችላል። » «አንተም ቴዎድሮስ አንድ ናችሁ» አለች በሆድዋ። » ስትል ታንጉት በቅሬታ ጠየቀች። » ስት ታንጉት ጠየቀች ድንገት በመባነን ዐይነት። ቆንስል ካሜሮን ያን ያህል ጊዜ ቆይቶ በመተማ በኩል ተመልሶ ወደ ደብረ ታቦር ወይም እሳቸው ወደ አሉበት ቦታ ቀጥታ በመምጣት ፈንታ ጎንደር ገብቶ ከአቡነ ሰላማ ጋር መሰንበቱን ቴዎድሮስ ሲሰሙ ቀደም ሲል ከደረሳቸው ወሬ ጋር ጥርጣሬያቸው ይበልጥ ተጠናከረ። ቃ ሲሉ ቴዎድሮስ በመገረም ጠየቁት። «እሺ አሉ ቴዎድሮስ አሁንም በትዝብት እያስተዋሉ። » አለ ገብርዬ በቁጣ መልክ። በበነጋው ጧት ቴዎድሮስ እንደገና ወደ ገብርዬ ቤት መጥተው ታንጉትን በቃሬዛ አሽክመው ወደ ጋፋት መንገድ ሲጀምር «ጥሩ ወርቅን ሸኝቼ እኔም እመጣለሁ» ብለውት ገብርዬን ወደ ቤተ መንግሥት አመሩ። » አሉ ቴዎድሮስ በምክር ዐይነት። ሮዜንታል ወደ አንድ በኩል በመፈናጠር የመጀመሪያውን አምልጣ ታንጉት ለሁለተኛ ጊዜ እጅዋን ዘርግታ ስትሰነዝርና ወንጌለ ለመገላገል መኻል ስትገባ አንድ ሆነ። » ስትል በመገረም ዐይነት ጠየቀች። ታንጉት እስቲ አባቱ። «ዛዲያ። በመገረም ዐይነት ለጥቂት ጊዜ ዝም ብለው ተመለከቱት። አንድ ሰው ስንት ጊዜ ይሞታል። «ምን ላድርግ ዛዲያ አባ ታጠቅ። «እንዲያውም» አሉ ቴዎድሮስ አዲስ ሐሳብ እንደ መጣላቸው ለጠቅ አድርገው። «ማን ያውቃል ገብርዬ። አንድ ጊዜ ስትወቅስ ሌላ ጊዜ ታደንቃቸዋለች። » ቴዎድሮስ ሣቅ አሉ።