Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
» እና የአይጡ ነገር «ፀ።ዱ ርኳኽ ከሃ ርቤበ የር ወኅች ምዕራፍ አምስት እዛው ላይኔ ይሉናል አራዶቹ ይህች የዘመኑ ቋንቋ እንዴት ከይፍ እንደምታደርገኝ ሰምተኻልነ የምትለዋን አድርጋ እንደገባች ሳይታወቅ እንትናዬዎቻችን አ ቋንቋ ተከትላ በየት በየት ንኳን ሳይቀሩ በሆነ ነገር ነቀሌ ቢጤ ስትጀምርእዛው ላይነ ብለውህ ወደ አንዱ እንዴ ወዳጄ። ያለንበት ጊዜ ሁልገዜ አወ ኣስፈሪኝ እንዴ እረሼም ነው። ጋሽ ዋሰኝ ምን ሊያደርጉ ገብተው ነው። ምን ልትነግረኝ። ስል ጠየኩት እሕባከሽ ሰሞኑን አንዲያውም ከአለቆቼ ጋር አልተስማማሁም ሲል ምላሽ ሰጠኝ በዚህ ሀሳብ ሙሉ ለሙሉ ተስማምተን እኔ ቤት ውስጥ የተቀመጠ ገንዘብ እንድሰርቅ አሱም ያገኘውን ያህል እንደሚያመጣና ሴሎች ብዙ ብዙ እቅዶችን ስንዘረዝር ሰዓቱ ሳይታወቀኝ ወደ ሁለት ሰዓት መጠጋቱን አላሰብኩም ነበር ታዲዮስን አብረን እገዳንገባ አዛው ተለይቼው እየበረርኩ ወደ ቤት ገባሁ እና በቀጥታ ቦርሳዬን መኝታ ቤቴ ወርውሬ ለመታጠብ ወደ ባኞ ቤት ሳመራ ከእነ አባቢ መኝታ ቤት የመጨነቅ የማቃሰት የመቃተትና ላይ በላይ የመተንፈስ ስሜትና ድምፅ ተቀላቅሎ ወደ ጆሮዬ ደረሰ እግዚአብሔር ምስክሬ ነው ተደናግጩ ለረዥም ደቂቃ ቆምኩ አባቢ አንዳልመጣ አውቃለሁ ታዲያ የወንድ ድምጽ የተሰማኝ የማን ነው። ርኪኽ ከሃ በኽበ የሸገር ወጎች ተረጋግጦ ያልኩት ወድጄ እንዳይመስልህ አንድ ነገረ ሁኔታው ምንም ያልተዋጠለት ከወደ ኪሱ ዳጐስ ያለ ወዳጄ ለአነስተኛ ገቢ ላሳቸው ቤት ፈላጊዎች የወጣውን ታሪፍ ደግሞ ደጋግሞ ካየ በኋላ ወዳጆቼ ይሄ ነገር ግን እውነት ቤት ነው። የሚለው ጥያቄ በውስጤ እየተመላለሰ ነው እስኪ አረጋግጣችሁ ገገሩሻግ የሴትዮዋ ነገር ትዝ ቢሰኝ እኮ ነው መንግስታችን አንዳንዴ አራዳ አይደለ የባለፈው ባለፈው ምርጫ ሰሞን «የምርጫ ካርድ የወሰዳችሁ ቅድሚያ ቤት ታገኛላቸሁ ምናምጌ እያሱ በየቤቱ የሚያንኳኩ የነበሩትን ቀበሴዎችለካ ታዝበው ታዝበው ቁጭ ብሰዋልማ ሴትዮዋ ታዲያ ሰሞኑን በሬዲዮ በጋዜጣው በቴሌቪዥኑ ጨዋታው ሁሉ ቤት ቤት ቢሆንባቸው «ምርጫ ደረሰ እንዴኮኦ ብለው ጠየቁ አሉ የእኛ ሰው እንዲህ ነው አዲሰ ነገር ሲመጣ ለመቀበል ጊዜ ይወስድቢታል ልን ለቫሬ በካድሬኛ አናወራም እንዲሁ ጨዋታችንን እንቀጥልማ ን ፋሉ ላ ያጫወትኩህን ያነበበ አንድ ወዳጄ ያጋጠመቺውን ሲያወጋኝ ርጋኝ ለዛሬ በል መልስ አምጣኔ ሲሉ አስተናጋጁ ቀበል ደድርግሩ አባት ብር ችሏሴኔ በማለት ይመልሳል ይህን ጊዜ ሸማግሌው እንዴት ቻለ በግርምት ይጠይቃሉ «ከነቫቱ ነው የሚለ መለስ ተሰጣቸው ሽማግሌው በንዴት እኔ መች ቫት በላሁ ከትፎ እንጂ ብለው ሲጮሁ የሰማ አንድ ደምበኛ ፈገግ እያለ «አባት ቨ ቫት ማለሊት እኮ እርስዖ ከትፎ ከበሉ ሰመንግስሰት ዱለት ጋበዙ ማለት ነው ብሎአቸው እርፍ አብሬ ከትፎውን ካልበላሁ ቢልስ ምን ታደርገዋለህ።
ብዬ አንድ ወዳጄን ብጠይቀው ዘንድሮ ቤት ጫጭ ዛልሃሰን መጦሪያህ የኔ ቤት ነው ይሄ ዘመናዊ ቤት የእርሰዎ ሓዲ ብቻ ገንዘብ አምጡ እያሉ ከህዝቡ ቦጨቅ ቦጨቅ አድርገው እስረሽ ሲሉበት የነበሩ ሁሉ ህዝቡ ምን እንደነካው ምን ከፉ ነገር እንደገጠመው ሳይታወቅ ገንዘቤን ቁጭኔ የሚ ል ጥያቄ በማቅረቡ የሜ ንቅ ሆነውልነሃሴ አይለኝ መሰለህ ረቡ የሚገበበት ጠፍቷቸው ጭንቅ ይሄው ወዳጄ በቀደም ዕለት እዚህ ሰው ፈልጎ ጎራ ብሎልህ ነበረ ልንዳልገባ እርግጠኛ ሆፔ እኮ ነው ቦሴ መድሃኒዓለም ያሰ አንድ ታዋቂ ውስኪ የታይ እንደኔው መናጢ ጋዜጠኛ ስለሆነ ሊጠጣ ታዲያልህ የምጠብቀው ሰው ቢቀር ምን አባቴ ግ ው ትግዢ መሰል አስተናጋጁ መጥቶ ምን ልታዘዝ» ቢለው ልይ ሰው ነ ል ደደደ የሚመጣውን ሰው ለመጠቆም ወደ በሩ እጁን ። እንዳትለኝ ብቻ ወዳጄ ያው ባለፈው ክፍል ጨዋታችን ነካ ነካ ያደረግነው የዚህ የ ኮከፎዮን ትወና ስለሚጫወቱ የከተማችን ቁጭ በሉዎች ትንሽ አውግቼህም እልነበርየ ዛዲያልህ ለነሱ ሸንኩርት የሚያቀርብ አንድ የሠፈሬ ደላላ አንድ አንድ ነገሮች ሲያወጋኝ ይህች ይህቸንማ ለወዳጄ አጫውተዋለሁ ብዬ እህየ ብዬ አዳምጩልህ መጣሁ አገራትን እንዴት እንዴት ያሉ አሳት የላሱ ማፍያዎች መፈልፈያ ሆናልሃለች ባክህየ ሙቼም ወዳጄ ሙት ይህ የምነግርህን ነገር ቀድመህ የምታውቀው ከሆነ አንተም የእነሱ አጌድ ከ ከሃ ርቢኽ የሸፒ ውገች ል ነህ አልያም አባሪ ተባባሪ ነህ ብዬ ለመደምደም አፍታም ኢይፈጅብኝም ከተማችን ላይ የሎተሪ እጣ የደረሳቸው ሰዎች በመብራት እየተፈለጉ መሆኑን ሄውስጥ አዋቂ ነኙ የሚለው ደላላው ሲያጫውተኝ እንዲህ የተፈለጉበት ምክንያት ደረሳቸው ላይ እርጥባን ቢጤ የሚጠብቁ ሠዎች መስለውኝ እንዴ ታዲያ ይሄ ምኑ ገርማል። ሲባልለት ነበረው የራቱት ጭፈራን ጨምሮ ወንድ ለወንድ ተያይዘው በሴለጋንዲዮን ለሰላሳ ዘፈን እስከሚደንሱብት ቤት ድረስ እዚሁ ደጃፋችን ላይ እየተፈጠረልህ ነው ሌላ ቦታ እኮ እዚሁ ሸገር ላይ አጉዱእንዲህ አወጋኝ በስለት እና በምልጃ ዲቪ ደርሶት አሜሪካ ገባ አሱ ታዲያ አገርእናላምድህ ብለው የእኛው ልጆች አዲስ ገቢውንይቀርቡትና ጓደኝነት ይጀምራሉ ጥሩ ቀረቤታም ይኖራቸውና አንድ ቤት እስከማደር ይደርሱልሃል ታዲያ ምቨት ላይ ውስኪ ድብን እስኪሉ ድረስ መጠጣት የቀን ተቀን ልምድ አድርገውታል አዲሱ ገቢ የሚያውቀው ነገርባይኖርም ታዲያ በአንድ ወቅት አገድ የሚያውቀው ሰው ቤት ሄዶ ውስኪ ቢቀርብለት ምን አለ መሰለህ «አረ ይቅርብኝ ይሄን ነገር ስጠጣ መቀመጫዬን ያመኛል ብሎፅህእርፍ። ወዳጄ ተሳስተህ ሾር ብለህ ተመልከት ቢቃ እዚህ ቤት እነ ሺቫዝ የሸገር ወኅች ጻ«ክ። ክዊጵስስክቁሔባክክ ምጵጉሑሓህሑሑሑሑጭሑጭሑሣጭጣሣሥሥጭጭሑጭየጠሥብጠበበ መ ከብጫቂ እንትናዬ ያኛው ስሙ ምን ነቦር ፒኪኒ ነው ያልሸኝእ ያደረገች እንሰት ሲላት እንደ እባብ እየተሳበች ሲያሻት እንደ ህፃን ልጅ እየዳኸች የመጠጥ ባንኮኒው ላይ ስትውረገረግ ስጉንቀጠቀጥ ስትስለመለም በርካታዎቹም በመቀመጫቸው ላይ ሲቁነጠነጡ ልብ ትላለህ ይሄ ቦሌ ቤቱምነዋ ዳሺ ሙላውን ለመላሰ ነፃ ግብዣ አለው አልተባለም ወዳጄ በቅድሚያ ያደረገችውን ጡት መያዣ እንደዘበት ለቀቅ ፈታ ለቀቅ ካደረገች በኋላ አንድያውን ፈታ በኣድናቆት ወደ ከበቧት ወደ አንዱ ትወረውረኖለችት ይሄ ጡት መያዣ አብዛኛው የማደርሰው ሰአንድ ታዋቂ ስፖርተኛ ነው እየተባለ ሲታማ ሰምቼ ነበር ላለው ይጨምርላታል እንዲል ሙጣፉ ታዲያ ወዳጀ ባደረገችው ፓንት ቢጤ ውስጥ እንደ ቀልድ ሻጥ የሚደረገውን የገንዘብ መጠን እና አይነት ስታይ ዶላር ጠፋ እየተባለ ምስኪን የዱባይ ነጋዴ ምሬት ውስጥ የገባበት ጉዳይ ይገለጥልሀል ሰብሰብ ኢድርገው እራቁት ጭፈራ ቤት ይዘውት እንደሚመጡ ታዲያ አንተ መንደርህ አንዱ ጠጅ ቤት አልያም እትዬ ሸዋረጋሸ ቤት የያዘው ማሲንቆ ከቁመቱ ለበልጥ ጥቂት የቀረው አዝማሪ ፊትህ ቆሞ «አሁን ከቅድሙ በጣም ደሰ አለኝ እገሌ ሸበላው መጣ መሰለኝ ተረረም ተረረም ተረረም ባልነበር የነ እገሌ ፍራንከ ፎቅ ይሰራ ነበር ሲልህ እንደለመድከው አምስት ብር አውጥቼ በምራቅ ግንባሯ ላይ ልለጥፍ ብትል እንዴትእአንደሆነ በምን ቅስፈት እንደተከናወነ ሳታውቀው ራስህን ከቤት ውጪ አንዱ የመብራትወይምየስልከምሰሶስርወድቆልታገኘውትችላለህ ይሄ ላንተኢይመጥንም በነገርህ ላይ ወዳጄ እነዚህ ቤቶች የሚገቡት አብዛኛዎቹ ሰዎቻችን አንድ የከተማችን ጋዜጣ «ሲፓይደር ማን ሀብታሞች ሲል ስም የሰጣቸው አይነቶች ናቸው ገንዘቡ አንዴት እንደመጣ አና እንደተከማቸ ማንም ፈፅሞ ኢያውቀም በቃ ጠዋት አዲስ አበቤ ሲነቃ እነሱ ባለሀመር ባለ ፖርሽ እና ባለ ፌራሪ ሆነው የተገኙ ከመሬት ተነስተው እንደ ሲፓይደር ማን ተወንጭፈው ቢማነዘር ቢመነዘር የማያልቅ የሀብት ማማ ላይ የተቆናጠጡ ናቸው አንዴት አድርገህ ከነሱ ጋር ትወዳደራለህ ደፋር። «የሀኪም ሰፈር የሚገኝ አንድ ጠላ ቤት አለ ወዳጄ ሙት ስለ እሱ ላውጋህማ እዚህ በቅሎ ቤት አካባቢ ነው አንድ የማህበር ግቢ ውስጥ ነው ያለው ጠላ ቤቱ ታዲያ በዚህ ለምን አልገድልም ወይ ጠላ ቤት ለየት ለየት ያሉ ነገሮችን ትመለከታለህ ከሥርዓቱ ጀምሮ ሴትየዋ ቸያቄ ሊያመጣብን እኮ ነው ም አልገደልም። ጸመ ርኪኽ ከሃ በኽበ ዞ ት ጅ ነን የሸገር ወጎች ክንድ ሲሲ አረቄ መሳይ ነገር የሚጠጣበት ለእኔ የአራት ቀን የምሳ ወጪዬ መሆኑን በነገረልኝ አሀ ነገሩን ስታየው እኮ የሆነ ተረት ቢጤ ነው የሚመስለው ኑም ቀሽም ተረት ከዕለታት ባንድ ቀን አንድ በጣም ደሀ የደሀ ደሀ ልጅ እና የሞጃ ልጅ ነበሩ የሚል ዓይነት በቃ በቁማችን እያሰን የራሳችን ታሪከ ኮረት ከሌላ ሰው አንደበት እንደመስማት በለው ለነገሩ ምን ታረገዋለህ « ጋባዥ መሲሷጠውም አመለጠው አይባልም አገሳ ነው የሚባለው» እያልከ አንተም በተራህ ጅህ ታወጋኖለህ ወዳጄ ሙት እዚሁ መዲናችን ላይ ያሉ አንዳንድ ምሸት ቤቶች የሚጠይቁትን ከፍያ ስትሰማ እንደ እብድ ሊያወራጭህ እና በየጐዳናው እየለፈለፍክከ እገድትሄድ ሲያደርግህ ይቸላል እንዴ አንድ ሲኒ አረቄ ለመጠጣት የሳምንት ገቢህን ቁጭ አድርግ ስትባል እንዴት አታብድ እንዴትስ አያምህ ኢአያንቀጠቅጥህ። ነው የምልህ ለካ ሴቶቻችን እዚህም ደረጃ ደርሰዋል ወዳጄ እውነት ብሏሷል«ከተማውን ላሳይህ እኩ ነው ያለኝ አብዛኛዎቹ ሴቶቾ ከአማርኛ ይልቅ እንግሊዝኛ የሚቀናቸው ንቅሳት ታቱ በነፃ እና በግዴታ ለሁሱም የታደላቸው የሚመስሉ ገላቸውን ላየ ቢነኳቸው ፍርጥ የሚሉ ይመሰላሉ ከመሀከላቸው የማታጨስ ሴት ከማግኘት በዛው ቅፅበት ለሊቱን ወደ ቀን መቀየር የሚቀል ይመሰላል ወዳጄ ያው መቼም እኔ አልደብቅህም እንደለመድኩት ድራፍት እንደወረደ ማዘዝ ብፈልግም የቤቱን ሁኔታ አይቼ ዝምታን መረጥኩ ታዲያ ያ ወዳጄ ሲለው በጨው የሚጠጣ ሲያሻው እሳት እየተንቦገቦገበት የሚጠጣ የመጠጥ አይነት እያመጣ እንደ አይጥ መሞከሪያ አድርጐኝ አመሸ በዛን ምሽት ምን አሸማቀቀህ ብለህ ብትጠይቀኝ ሴቶቻችን እግር እግር ለምን እንደሚያዩ እና እንደሚያሸማቅቁኝ ብቻ ነው እርግጥ እኔ እንደሆንኩ ያደረኩት ጫማ በዓመት አንዴ መንግሥት ጥንድ ጥንድ እያደረገ የሚሰጠኝ መሆኑን ሰማንም አልተናገርኩም እንዴ የተከበሩ እርሰዎ ጋውን በር ከፍተው ከአጀብ ከ ከሃ ኽበ የሸገር ወጎች የሸገር ወኀኅች መመመመመጮጫሙመመ መ ምርቃናው ሰገባላቸው ዓይናቸው በእምነት ቦታ እንደምናያቸው ስዕላት ፈጦ ቻይናውያን መሆናቸውን ሁሉ እንድንጠራጠር ያደርጉናል ካላመንከኝ ሂድና አንዱን ቻይና ጠይቀው አንተ መኖሩን እንኳን ስለማታውቀው ቁጦ እና ጨንጌ ጫት እና የምርቃና ደረጃውን አብጠርጥሮ ቢነግርህ «እነዚህ ሠዎች ሀገራቸውም ይሄ ነገር አለ እንዴ። የብድርነገር ሲነሳምንትዝ እንዳለኝ ላጫውትህማ እዚሁ ከተማችን ሃያ ሁለት አካባቢ የተደረገች ነገር ነች ሰውዬውን እኔም አንተም እናውቱጥኖለን በየሰዓቱ እየተፈለፈሉ በሚወጡት የኢትዮጵያ ፊልሞች ላይ ኢይጠፋም ሊላው ቀርቶ ስከክሪፐት መምረጥ ማለት በኢትዮጵያ ፊልም እድገት ላይ አሻጥር መፈፀም ነው ብሎ ያስባል መሰል ፊልም ነው» ከተባለ በተሰጠው ዋጋ እንኳን ሳይደራደር በመስራት በሙያው ውስጥ ያሱ ሰዎች ሲበሳጩበት እንደኔ እና እንዳንተ ያለነው ሰፊው ህዝብ የምንባለው ደግሞ ይሄ ሰውዬ በእውቀት ላይ አውቀትና በገንዘብ ላይ ገንዘብ እያካበተ እንደሚሄድ ቆጥረን ቁጭ ብለንልሀለ ታዲያ ታዋቂው ሰውዬአችን ከመገናኛ አንስተህ እስከ ጦር ኃይሎች ከሰሜን ማዘጋጃ ይዘህ እስከ ሳሪስ የጫት ዱቤ ያልወሰደበት ጫት ቤት ቢኖር የከማል ጫት ቤት ብቻ ነው ይሉሀል ከማል እሱ ታዋቂ ከመሆኑ በፊት ጫት መነገድ ያቆመ በመሆኑ እናልህ ወዳጄ መበደር እንጄ መከፈል የማይወደው ይኸው ሰውዬአችን በአንዱ ቀን ሃያ ሁለት ወዳላ በርጫ ቤት ብቅ ቢል በሩ ላይ አዲስ የሰራበት የፊልም ፖስተር በትልቁ ተለጥፎ ከስሩ የጫት ዱቤ የለም ቃል አጋኖውን ቀንሼው ነውን ከሚል ፅሑፍ ጋር ተለጥፎበት እርፍ ያው ይሄንን የነገረኝ እዛ ዛ የቴሌቪዥን ድራማ ላይ የሚሰራውን ወዳጅን ሀሳብ እንደ ቅድሙ በአጭር አማርኛ እንግለፀው ቢባል አሰደበገ። በምንጫወትበት ቤቶች ውስጥ ክፍል ዘግቶ መቃም መበልክከሱ ያልተፃፈ ህግ ነው ታዲያ በእነዚህ ዝግ ቤቶች ውስጥ ከእንትናዬህ ጋር ሆነህ ጫትህን ይዘህ በርህን በመቀርቀሪያ ዘግተህ ብትቅም ብትቅም ማንም ዞር ብሎ አያይህም ሃሃሃሃ ሁሉም ቃሚ ነዋክቨ በፊት በፊት እንዲህ ፐብሊክ የሆነ ፊት ያላቸው ሰዎቻችን እንትናዬዎቻቸውን በጨዋ ኦማርኛ ላማጫወት ከተማ ውስጥ መታየትን ሲፈሩ የሚሄዱት ሶደሬ እና ላንጋኖ ነበር እሱ ሲባነን ዱባይ ደርሰው መምጣተም ጀምረው ነበር አሱ እንዴት ነው ሰም ልጥራ እንዴ አሁን ታዲያ ጨዋታው ሁሉ ተቀይሮ መንግስትም በአገራችሁ ምርት ኩሩ» ነው ያለው እየተባለ ጨዋታው ሁሉ በዝግ በርጫ ቤት ሆያ ሆዬ ይጨፈራልየሜሪ አርምዴ ዘፈን ይዘፈናል የማርታ አሻጋሪ ሙዚቃ ይሞዘቃል ይሱሃል የከተማችን ሀቀኛ በርጪስቶች ግን አንድ እውነት ብቻ ልንገርህ አንተ ለቀበሌ ሶስት ክፍል ቤት በወር ለመንግስት አራት ብር ከሃያ ሳንቲም እየከፈልክ ሰዎቻችን ለግማሽ ቀን ዝግ ቤት ለመቃም ሁለት መቶ ሃምሳ ብር እንደሚከፍሱ ብትሰማ ምን ትል ይሆን። » ብለው ጠየቁት እሱ ግን በፍፁም ሞቼ እገኛለሁ እስካሁን ያስቸገርኳችሁ አንሶ እንዴት በድጋሚ እስቸግራለሁ ብሎ አሻፈረኝ በማለቱ ከከራንቹ ጋር አንድ የእጅ ቦምብ እንደምርቃት ሰጥተውት ጉዞ ቀጠልን በጉዞአችን ወቅትም አባቴ በቴኾ ፋንታ ቦምቡን አቅፎ ታናሽ ወንድሜን እየጐተተ መሄዱን የታዘበችው እናቴ ምናለ ቦታ ብታቀያይራቸው ብላ ጸጸ ጮጮ የሸገር ወጎች መጠየ አልቀረም አባቴም በሃሳቧ ተስማምቶ በግራው የነበረውን ቦንብ በቀኙ አቅፎ በቀኝ እጁ መሬት ለመሬት ሲጐትተው የነበረውን ታናሽ ወንድሜን ደግሞ በግራው እየጐተተ ጥቂት እንደተጓዝንና ሠንጋተ ተራ አካባቢ እንደደረስን ቀደም ሲል የአቶ ሲሳይን በር ሲገነጥል የነበረው ሰውዬ እያለከለከ ከኋላችን በመድረስ እግረ መንገዱን በወርቃማው ባንከ በኩል በማለፍ የተለመደ ትብብሩን እንዲያደርግለት አባቴን በጓድ መንግሰቱ አብዮታዊ ስም ለመነው አባቴ የጓዱ ስም ተጠርቶበት እሺ የሚልበት አቅም አልነበረውምና ሄዶ ባይከፍትለትም መከፈቻ እንደሚሰጠው በሴኒን ሰም ምሎ እጁ ላይ ያለውን ቦምብ ለሰውዬው አበረከተለት ሰውዬው ግን ቦምቡ እጁ ላይ እንዲገባ አባቴ የያዘው ክራንች ይገባኛል የሚል ጥያቄ በማቅረቡ አባቴ ለምን ቀደም ብሎ እንዳልጠየቀው ሰውዬውን ቢጠይቀው ሰውዬው በትህትና «ቅድም ቦምብ እጄ ላይ ስላልነበረኝ ነውነ መለሰለት ይህን ጊዜ አስተዋዩ አባቴ «ጥያቄህ ትከከለኛና ተገቢ ነው ብሎ የያዘውን ክራንች ከምርቃት ጋር ሰሰውየው ሰጥቶ መንገዳችንን ተያያዝነው የነበረውን ሁሱ ለሰው ሰጠን ዘመድ ቤት ሲኬድ እንዴት ባዶ እጅ ይኬዳል በማለት አባቴ አብዝቶ ማሰቡን የተረዳችው እናቴ ደብቃ የያዘችውን ስቃጥላ እሱን ወታደር ዘመድህን ጠይቅ ሰጠችውዬ በዛም ደስ ብሎት በአዲስ ጉልበት መንገዱን እንደተያያዝነው ልናርፍባቸው እየሄድን ካሉት ዘመዶቻችን ጋር ድንገት ተገጣጠምን በናፍቆትና በፍቅር ከተሳሳሙ በኋላ ምን እግር እንደጣለን አባቴን ጠየቁት አባቴም አገር ምድሩ እየተቃጠለ ስለሆነ ወደ እነሱ አየመጣን እንደነበር አወጋቸው እኒያ ዘመዴም አዬ ጉድየድቃን ካለቀጠሮ ይገናኛሉ የሚባለው ሰካ እንዲህ ነው እኛም ሸጐሌ ሲቃጠል ወደናንተ መምጣታችን ነበር እኮ ካሉ በኋላ የሌላ ዘመድ ቤት ለማሰብ እዛዋ የተገናኙበት ቦታ ቁጭ ብለው ሲመክሩ ሁለት ቀን አለፋቸው ከሁለተኛው ቀን በኋላ እሳቱ እንደጠፋ ሀገሩም እንደተረጋጋ በጡሩንባ አየሰፈፈ አንድ ሰው እኛ ወዳለንበት ደረሰ ከአባቴና ከዘመዶቼም ጋር ከተወያየ እና የመጣንበትን ከተረዳ በኋላ ለአባቴ ጠፋነባውን ሰጥቶ ወደሰፈሩ እየለፈፈና እያነቃ እንዲመለስ ነግሮት ከዘመዶቻችን ጋር ተለያየን አባቴ በመንገዱ ሲለው የኢኮኖሚ ዋልታ ቡና ሲሻው የጥላሁን ገሠሠን አስፈልጌን እየተጫወተ በጡሩንባውም እያደመቀ በቅሎ ቤት ስንደርስ እናቴ ሰየ ያ ባቴ ጠቆመቸው አኔም በ የሚጠቅም ነገር ይሆናል በማለት እኔ እንድይዘው መ ከብዙ ጊዜ በኋላ ያ የተቆረጠ ነጭ እጅ የአንድ ፈረንጅ ጋዜጠኛ እጅ ዘፋ መ የግንቦት ቃጠሎን እና የአባቴን ገጠመኞች ሁሌም አስታውሳቸዋለሁ ና አባቴ ደግሞ ጐሮሮዬን የከፈተልኝ የግንቦት ስ ፍገዳታ ነም ይሰናል ርፀከከፀ ሃ ርከኬ ጩ ገች የሸገር ዐኅች ንባ የእድር ለፋፊ ሆኖ እንደሚያስተዳድረን በማስታወሰ መጣንላችሁ ማሳጆች ከ ከሃ ኽበ የሸገር ወጎች ምዕራፍ አንድ መቼም የማንሰማው የማናየው ነገር የለ ዛሬ ነው ወይ የሥማኸው እንዳትለኝ ። አንቾ ደልቶሻል እኔም ባገኝ አልለቀውም ነበር ወዳጄ ሙት ከዛን ወቅት ጀምሮ ያለቺን ሁለት ከፍል የቀበሌ ቤት ብትሆንም ወላጆቼን አጥብቄ መጠራጠር ጀመርኩ በተለይ በቀደም ዕለት አባቴ አንዱን ደላላ አጥብቆ ሠላም ሲለው አይቼ አንዳች ከፉ ነገር ልቤ ጠረጠረ ሆ ሆይ እትዬ ገላዬን ያየ አልኩ በሆዴ እውነቴን እኮ ነው እስኪ አስበው የቀን እንጀራዬን ፍለጋ ስሯሯጥ ውዬ ጐኔን ላሳርፍ ወደ ቤቴ ሳመራ በራችን ላይ ራኪ ማሳጅ ገኒ ማሳጅ ባላ አሮማ እና ሲውዲሽ ማሳጅ አለ የሚል ባነር ተለጥፎ ባገኝ ምን ሊሰማኝ ከ አስበው የዘንድሮ እናቶችና አባቶች የስድስት ወር ቀብድ ቀርጥፈው ከበሉ ነውና የሚያማከሩት ጠንቀቅ ማለት አይበጅም ብለህ ነው ወዳጄ። ወዳጄ እኔ ልሙትልህዘ ከኦሎምፒያ እስከ መስቀል ፍላወር ባሉት ማሳጅ ቤቶች በቀን ውስጥ ሶስት አልያም አራት ጊዜ ቤት እያቀያየረ የሚገባበት ምስጢር እስካሁን እንቆቅልሽ እንደሆነብኝ አለ ቀረየ ላይ ይሆን እንዴ አብዛኛዎቹ የማሳጅ ቤቶች የሚያመሳስላቸው ሳስበው ሁሉ የሚያስቀኝ በየማሳጅ ቤቱ በር ላይ የሚገኙት ጥበቃዎች ነገር ነው ሃያ ሁለትም ሂድ ሩዋንዳ መስቀል ፍላወርምይሁን በቅሎ ቤት አካባቢ በጥበቃ የሚቀጠሩት የእኛ ሰፈር ልጆች ቆምጩ ብለው የሚጠሩዋቸው ከገጠሪቱ ከፍል የተገኙ ናቸው ይህ ጉዳይ እገዴት ነው። በቃ ዋጋው እሱ ነው ማለት ነው እገደኛ ቤት ቁርስ በፀሐይ ምሳን በቀትር ዜና የምትሸውዱ ከሆነ ደግሞ የሶስት ወሩን የአንድ ዓመት አድርገው ዋጋውን በትከከል ታገኘዋለህ እና ወዳጄ ባዶ እጅህን «ምነው ባደረገኝ የደጅሽን አፈር አንቺ ስትረግጪኝ እኔ እንድንፈራፈር እያልክ ብታዜምላት ምነው ዛሬ ዘፈን ዘፈን አሰኘኝ ባከህ መስሚያዬ ጥጥ ነው ትልነለች ቦሶችን ለማግኘት የግድ ቦስ ልትሆን ግድ ይልሃል በእጅህ የሌከሠስ አልያም የሃ ኮብራ ቁልፍ ሊኖርህ ይገባል ይሄ የቦሶች የመጀመሪያ ህግ ነው ቦሶች ይታያሱ እንጂ አይነኩም ይሉሃል የማሳጅ ደገበኞች አልያም እንደዛ ባለቡቲክ የቀን ገቢህን ኢያመጣህ ማስመዝገብ ግድ ይልሃል ሠምተኻል ብዬሃለሁ በአብዛኛው ቤቶች ቦሶች ከዋናው ቤት ጀርባ ባሉ ነ» ክፍሎች የሚቀመጡ እና የሚቆጣጠሩ ሲሆን ልዩ ደንበኞች ሲመጡ ብቻ የሚወጡ ናቸው ኢይይይ ብለህ ድርቅ የምትል ከሆነ ለሁለት መቶ ብር አገልግሎት ወዴት ወዴት ለማሳጅ ብቻ ማለቴ ነው እስከ አንድ ሺ አምስት መቶ ብር ድረስ ውረድ ይሉሃል ሌላ ነገር የምትጠይቅ ከሆነ ደግሞ የዚህን እጥፍ ልትጠየቅ ትችላለህ አሱንም በሐዘኔታ ተቀንሶልህ ማለቴ ነው ቱፍ። ቤም ርከኳከ ከሃ ርበ የሸገር ወጎች ምዕራፍ አራት ወዳጄ ካፌም ሆንክ ሲኒማ ቤት አልያም አንዱ ማሳጅ ቤት ያሻህ ቦታ ብትሆን እኔ ሰላምታዬን አቀረብኩልህ መቼም የእኛ ሰው ሹከ የተባለውን ነገር ፈልፍሎ ካልደረሰበት ወይም ካላጣራ እንቅልፍ በአይኑ እንደማይዞር ባንድ ሁለት ወዳጆቼ አረጋገጥኩ አንዴ ገና ሁለት እና ሶስት ክፍል ስለማሳጅ ቤቶች ተፃፈ ብለው አዲስ አበባን ከእግር ጥፍሯ እስከ ራስ ፀጉሯ ሲያስሷት እንደነበር በወሬ ወሬ ሰማሁ ምንድነው የምታጓጓን ከፃፍከ ላይቀር ከፅሑፍህ ጎን የሆነች የማሳጅ ቤቶቹን አድራሻ የምትጠቁም ካርታ ቢጤ ብታስቀምጥ ያልከኝ ወዳጄ ላንተ ብቻ የአማኑኤል ሆስፒታልን አድራሻ የሚጠቁም ካርታ ቢጤ ባስቀምጥልህ ሳይሻል አይቀርም እናንተዬ ሰው ሁሉ አንዲህ የባሰበት ሆኗል እንዴ። ቭ ሙም ጻን ካዛ ዘፍ ርከኳከ ከሃ ርበ የሸገር ወጎች የደህና ቤተሰብ ልጅ መሆኗን ባውቅም በተለያዩ ጊዜያት የምታሳያቸው ባህሪያት ጥሩ አልነበሩም ከጊዜ በኋላ አብራቸው የምትኖረው እውነተኛ ቤተሰቦቿ ሳይሆኑ አሳዳጊዎቿ መሆናቸውን በአንድ ኢጋጣሚ ብሰማም ምንም አልመሰለኝም ነገሩን እንደተራ ነገር ቆጥሬው እሷንም ሳልጠይቃት በፍቅርና በመተሳሰብ በጓደኝነታትን አብረን ቀጠልን በዚህ አይነት ሁኔታ የአስረኛ ከፍልን አጠናቀን ወደ አስራ አንደኛ ከፍል ስንዘዋወር አንድ ከፍል በመመደባችን የበለጠ ልብ ለልብ እንድንግባባና እሷም እኛ ቤት እኔም እነሱ ቤት እስከመሄድ ድረስ ተቀራረብን ትዝ ይሰኛል በአንዱ ቅዳሜ ግማሸ ቀን ከላስ ስለነበረን ከትምህርት ቤት ስንወጣ በአኛ መኪና ቀጥታ ወደ እነሱ ቤት አመራን ሹፌሩንም በኋላ እንዲመጡ ነግሬያቸው ሸኘኋቸው ሽማግሌው ሹፌርም በደስታ እሺ እመቤቴ ብለው ወደ ግል ጉዳያቸው ሮጡ ስንዘዋወር አንድ ከፍል እነ መከሊት ቤት በኢጋጣሚ ማንም ባለመኖሩ ምሳ አብረን ተመግበን ፊልም ለማየት ሳሎኑ ውስጥ ታደምገ መከሊት ከጥቂት ቆይታ በኋላ ፊልሙን ከፈተችው በሰከሪኑ ላይ የመጣው ሰዕል ግን በአንዴ ከመቀመጫዬ ብድግ አደረገኝ በጭራሸ ኢይቼው ቀርቶ አስቤው የማላውቀው ነገር አንድ ወንድ ከሁለት ከተለያዩ ሴቶች ጋር ራቁታቸውን እየተሳሳመና መቆሜን የተመለከተችው መከሊት ምነው ሰብለ። ዜጤጡጤጡጤጡርርጤርርርርርርጮጤጮጮጤጮኹኺጤጮጫርር የፃፕገር ገት ብቻ ምን ልበልህ በተሰያዩ ዘዴዎች እንዲያናግረኝና እንዲያየኝ ብሞክርም እሱ ግን ከእሺ አልያም ከአእዎ የዘለለ መልስ ሰጥቶኝ ኢያውቀሩም በዚህ መሀል ከመክካሊት ጋር ያለን ግንኙነት ከተራ ጓደኝነት አልፎ ወደ ሚስጢር መነጋገር ደረጃ በመድረሳችን እየሆነ ያለውን አጊድ ሳላስቀር የየዕለት ውሎዬን እነግራታለሁ ታዲያ በአንዱ ቀን ሰሚ ሰብሊ በዚህ ቀን በዚህ ሰዓት የሚተላለፍ ቆንጀ ፕሮግራም ስላለ እንድከታተይው ስትል ነገረችኝ እኔም ባለችኝ ቀንና ሰዓት ሁሉም ሲተኙልኝ በነገረችኝ ቻናል ፕሮግራሙን ከፈትኩት እንዴ ለካ ይሄም አለ እስክል ድረሰ እነሱ ቤት ያየሁትን ፊልም የመሰለ ተመለከትኩኝ ከዛማ የዛ ቻናል ደንበኛ ሆፔ ቁጭ አልኩልህ ያ ፕሮግራም እስኪመጣ ምን ያህል እንደምኋጓ አትጠይቀኝ በቃ ሱሰኛ ሆፔ አረፍኩልአህ ከቀን ወደ ቀን የዛ ፕሮግራም ተኪታታይ በመሆኔ እኔም ራሴን እንድፈትን የወንድ ጣዕም ምን እንደሆነ ለማወቅ ቆርጩ ተነሳሁ አኢይረሳኝም ቀኑ ህዳር ልክ የሷደቴ ዕለት ከላሰ ውዬ እኔም በመኪናችን ወደ ቤት መክሊትም ወደ ቤቷ በሄደችበት ሰዓት መክሲትዬ የነገረችኝን ተግባራዊ ለማድረግ በድፍረት ተነሳሁ ከአሮንጋር ወደ ቤት እየሄድን ባለንበት ወቅት አሮንን ዛሬ አንድ ቦታ ታደርሰኛለህ ስለው አንገቱን አንዳቀረቀረ እሺ ሲል መለሰልኝ በቀጥታ ቦርሳዬን ከፍቼ የማርያ ኬሪን ለስላሳ ዜማ አውጥቼ ሰጠሁትና እንዲከፍተው ነገርኩት ያዘዝኩትን ሁሱ እሺ የሚለው አሮን ተቀብሎ ከመኪናዋ ቴፕ ውስጥ ጨመረው እያለ በለስላሳ ድምጽዋ የሚወርደው ዜማ በሰፒከሮቹ ሲያስተጋባ አንድ ኃይል የሰጠኝ ይመስል ልከ ሜከሲኮ ጋር ስንደርስ በመክሊት በተነገረኝ መመሪያ መሰረት ወደ ቀኝ ታጥፎ በሚገኝ አንድ ታዋቂ ሆቴል እንዲያመራ አዘዝኩት ካለምንም ማቅማማት በቀጥታ ከሆቴሉ ጀርባ በሚገኘው መኪና ማቆሚያ ገብቶ መኪናዋን ቦታ አስይዞ አስቆማት ከጥቂት ሰከንዶች ቆይታ በኋላ አንድ ወጣት አስተናጋጅ ወደ እኛ መጣና ምን ልታዘዝ። የሚል በሚመሰል አስተያየት ሁለታችንንም ኢይቶን የታዘዘውን ሊያመጣ ሄደ ብዙም አልቆየ የታዘዘውን አቀብሎን ወደ ሌላ ቦታ ሲሄድልን ደስ የሚል ስሜት ተሰማኝ ቢራውን ለጊዜው ሰቀምሰው ቢመረኝም እንደ ምንም እያወራረድኩ ጠጣሁት በዚህ መሀል ቢራውም ሲደጋገም አሮን እፍረቱ አየለቀቀው እኔም ሁሉ ነገር ዓለሙ ብዥ እያለብኝ ሲመጣ አሮን ሳያስበው ከንፈሩን ምጥጥ አድርጌ ሳምኩት እሱ ለጊዜው ቢደነግጥም አላሳፈረኝም ተያይዘን እንደጉድ መሳሳም ጄመርን በዚህ ጊዜ ለዚሁ ብዬ የተዘጋጀሁበትን ብር አውጥቼ አልጋ ያዝ ስል ብር ሰጠሁት አሮንም ያለምንም ክጌዉፍ ንንሱሲሲተሥፖጅጂኢእኢ ኢኢ ሰሴ ሰተ ከ ከሃ ኽበ የሸገር ወጎች ማገገራገር በፍጥነት ወርዶ ሁሉን ነገር ጨራርሶ ወደ እኔ ተመለሰና ተያይዘን ወደ ተከራየው ቤርጎ አመራን ገና በሩን ከፍተን እንደገባን ፊልም ላይ እንዳየኋቸው ሴቶች መሆን አማረኝ አንገቱን ግጥም አድርጌ አቅፌ ሁሉ ነገሩትመሳም ጀመርኩ አሮንም ከኔ የበለጠ እንጂ ያነሰ ሆኖ አላገኘሁትም በዛ ላይ ስካሩ አለ ከመቼው ልብሳችንን እንዳወላለቅን ትዝ አይለኝም ሁሉ ነገር ከሆነ በኋላ ሰብሊ ሰብሊ የሚለው የአሮን ድምፅ ከገባሁበት ሰመመን ለመንቃት ሞከርኩ ከወደ ጭኔ አካባቢ የማቃጠል ስሜት ተሰማኝ ቢቃ ምን እንደተደረገ አንድ በአንድ ቁልጭ ብሎ ታየኝ ከአሮን ጋር ተቃቅፈን ላንለያይ ቃል ተገባባን ጊዜው አየመሸ በመሄዱ ተጣጥቤ የህመም ስሜት ቢሰማኝም ቻል አድርጌው ወደ ቤት አደረሰኝ አልጋዬ ላይ ወጥቼ ጋደም ስል ለካ ለዚህ ነው እንዲህ ስጨነቅ የነበረውነ የሚል ሀሳብ ቢመጣብኝም ደስታዬ ወደር አልነበረውም በማግስቱ ታምሜያለሁ ብዬ በመቅረቴ ከሰዓት በኋላ መከሊት ቤት መጣችና በደስታ እቅፍ አድርጋ እየሳመችኝ ተሳካ አይደል። ስትል አዘዘቸኝ አኔም ሁኔታውን እሺ ብዬ ተቀብያት ወደ ቤቴ አመራሁ በጠዋት ለአሮን በምሳ ሰዓት ወጥቶ እንዲወስደን ነግሬው ወደትምህርታችን ገባን ሰዓቱ መድረሱ አይቀርምና ከምሳ በኋላ ወጥተን በአሮን ሹፌርነት ጎተራ አካባቢ ወደሚገኝ አንድ ከሊኒክ አምርተን ምንነቱን ሳላውቀው ኬሖመወኡ የሸገር ወጎች የተለያየ ምርመራ ከተደረገልኝ በኋላ በመክሊት ፊት የሁሲሴት ወር ፅንስ በሆዴ መያዜን ሰነግሩኝ በድንጋጤ ራሴን መቆጣጠር አቅቶኝ እንባዬን አወርደው ጀመር ከብዙ ልመናና ምከር በኋላ ራሴን አረጋግቼ ከከሊኒኩ ወጣን በቀጥታ ወደ አሮን ሄጄ የሆነውን አንድም ሳላሰቀር አጫወትኩት እሱም በጣም እንደሚወደኝ የፈሰገ ነገር ቢሆን እንደማይለየኝ ስለሁሉም ነገር እንድንነጋገር ተስማምተን ሁለታችንንም ቤት አድርሶን መኪናዋን ግቢ አቁሟት ወደ ቤቱ አመራ ሌሲቱን ሙሉ በተፈጠረው ሁኔታ አገዴ ሳለቅስ አንዴ ደግሞ በአሮን አባባል ስፅናና ቆይቼ ኢይነጋ የለ እንቅልፍ የሚባል በኢይኔ ሳይዞር ነጋልኝ ታዲያ ጠዋት በተለመደው ሰዓት አሮን ይመጣል ብዬ ብጠብቅ ብጠብቅ የውሃ ሽታ ሆኖ ቀረ መቅረቱ እናቴ ጆሮ በመድረሱ ባፋጣኝ ሴላ ሹፌር አንዲተካ ተደረገ ከዛን ዕለት ጀምሮ ሰላም አጣሁ በሰጠኝ ቁጥርም ብደውል ቤች መልቀቁን ነገሩኝ ደጋግሜ ደጋግሜ ብደውልም ለወትሮ ትንሸ ጠብቂ እየመጣ ነው ቆይ እንጥራልሽ የሚሉኝ ሰዎች ምናለ የኔ እመቤት ሰላም ባትነሺን አሮንሸን ሂጂና ያስቀመጥሸበት ፈልጊ እና የመሳሰሉ መልሶች ይሰጡኝ ጀመር ይህ ሁሱ ሲሆን መከሊሲት ከጎኔ ሆና የቻለችውን ሁሱ ታደርግልኝ ነበር በስተመጨረሻ ተስፋዬ ሁሉ ታደርግልኝ ነበር በስተመጨረሻ ተስፋዬ ሁሉ ሲሟጠጥ ቤት ውስጥ የተቀመጠ በረኪና አንስቼ ጨለጥኩ እግዚአብሔር ግን አትሙቺ ያላት ነፍስ ሆና ኖሮ በህከምና እርዳታ ተረፍኩ በሆስፒታል ውስጥም ሆፔ ነፍሰ ጡርነቴ ለእነ አባቢ ተነግሮ ኖሮ ኢይኗን ማየት አንፈልግም በማለታቸው የባሰ ችግር ላይ ወደቅኩኝ መከሊት ግን በየጊዜው ሁኔታዬን መከታተል አላቋረጠችም ነበር ከአንድ ሳምንት የሆስፒታል ቆይታዬ በኋላ ወደ ቤቴ ሳመራያ አመቤቴ እያለ አፈር አይንካሽ ሲል የነበረው ዘበኛ አንዳታስገባት ተብያለሁ» ብሎ ካደግኩበት ከተወለድኩበት ቤት አባረረኝ ለነገሩ እሱ ምን ያድርግ የሰው ታዛዥ አማራጭ አልነበረኝምና ከመከሲት ጋር ተያይዝ ወደ ቤታቸው አመራሁ ቤተሰበቿ ለአስራ አምስት ቀን ወደ ከፍለ ሀገር ሄደው ነው በማለት ዋሽታ ለተወሰነ ጊዜ እነሱ ጋር ስቀመጥ ሆዴ እየገፋ በመምጣቱ ከመከሊት ጋር ተነጋግረን ከቤት የተቀመጠ ወደ አምስት መቶ ብር አንስታ አሁን ስሙን መጠቀስ የማልፈልገው አካባቢ ወደ ሚገኝ አንደ ቤት በመሪ መሪ አመራን ለምን አትበሉኝ ለማስወረድ በስንት ጭቅጭቅና እግዚኦታ ሰውዬው እሺ ብሎን ወደ አንድ ጠባብ ከፍል አመራሁ ጠረጴዛ ላይ እግሬን ከፍቼ እንደተኛሁ ቀዝቃዛ ብረት ወደ ሰውነቴ ሲገባ ሰቅጣጭ የሆነ ድምጽ አሰምቼ ሁሉ ነገር ጭልም አለብኝ ያነቃኝ ነገር ቢኖር ይህቺን ሰበበኛ የሆነች ልጅ ይዘሽልኝ ሂጅ እያለ ዶክተር ተብዬው ሲለፈልፍ ብቻ ነው ብዛት ያለው ደም ስለፈሰሰኝ ራሴን እንኳን ማቃናት አልችልም ነበር አእገደምንም ወደነመከሲት ቤት አመራን ማንም ሳያውቅ አሷ መኝታ ከፍል ተደብቄ ራሴን ለመጠገን ሞከርኩ ፍቁጫፍጠሥጂኣጭመውሞማጠ ከ ከሃ ኽበ ገ ት ፌች በዚሀ መሀል መክሊት ከነቤተሰቦቿ ከአዲስ አበባ ለቀው ወደ መቀሌ በመጓዛቸው ጭንቅ ጥብብ አለኝ በመጨረሻዋ ሰዓት መከሊት ከእንባ ጋር በሰጠችኝ ትንሸ ገንዘብ ሆቴል አልጋ ይዢ ሰነባበትኩና ገንዘቡም እየተመናመነ በመሄዱ ካለምንም አማራጭ ትላንት ያገኘኸኝ ቤት በመጀመሪያ በአስተናጋጅነት በመቀጠል ያለውዴታዬ በኑሮ አስገዳጅነት ወደ ሴተኛ አዳሪነቱ ዓለም ዘልቄ ገባሁ እልሀለሁ ግነ ትረፊ ያላት ነፍስ ሆና ይኸው መኖር ከተባለ እየኖርን ነው። ሰብለ ታሪኳን መጨረሷን እጄ ን እያራገፈች ገለፀችልኝ ፊት ለፊቴ ባለው መስታወት የራሴን ምስል ተመለከትኩት ውስጤ ባዶ ሲሆን ተሰማኝ አልቅሼም ቢወጣልኝ በወደድኩ ይህን ሁሉ ያሳወቀኝን ሙያዬን ጠላሁት ግን አንድ ነገር ማድረግ እንዳለብኝ ወስፔ ሰብለን ተለየኋት በቀጥታ ወደ ቢሮ ከተመለስኩ በኋላ ከዋና አዘጋጁ ጋር በጉዳዩ ላይ ሰፋ ያለ ውይይት አድርገን በአንድ ነገር ተሰማማን በዕለተ እሁድ ሰብለ በነገረችኝ አድራሻ ወደ ቀድሞ መኖሪያ ሰፈሯ አምርተን በምልከት የነገረችኝን ቤት አግኝተን መጥሪያውን ስንደውል አንዲት እንስት በሩን ከፍታ ምን እንደምንፈልግ ጠየቀችን ጋዜጠኞች መሆናችንንና የቤቱን ባለቤት ለማነጋገር እንደምንፈልግ ስንገልፅላት ቆይ ለንገራቸው ብላ ወደ ዋናው ቤት አመራት ከጥቂት ቆይታ በኋላ አንድ በሃምሳዎቹ መጀመሪያላይ የሚገኙ ኑሮ የመተቻቸው ሴት ወደ ውስጥ እንድንዘልቅ ጋበዙንና ወደ ውስጥ ዘለቅን በሳሎኑ ውስጥ ተቀምጠን ሻይ እየጠጣን የመጣንበትን ጉዳይ አንድም ላናስቀር አጫወትናቸው በሁኔታው አዝነው ለረዥም ሰዓት ሲያለቅሱ ከቆዩ በኋላ አንድ ነገር አሉን እባካችሁ እኔም ያደረግኩት ሁሉ ሲፀፅተኝ ኖሯል ብፈልጋትም ላገኛት አልቻልኩም» እያሉ የውስጣቸውን ዘርዝረው ነገሩን ካለምንም ማመንታት በእናቷ ሹፌርነት ሰብለ ተከራይታ ወደምትኖርበት ቤት መራን ያለችበትን ቤት አንኳኩተን ወደ ውስጥ ስንዘልቅ ሰብለ የሆነውን ሁሉ ማመን አቅቷት እዬዬዋን ስታስነካው እናትም በበኩላቸው የልጃቸውን ለውጥ ተመልከተው ተያይዘው መላቀስ ሲጀምሩ እኔና ዋና አዘጋጁ የነሱን ሁኔታ አይተን እንባችንን እንደምንም ተቆጣጥረን ነገሮችን አረጋጋን እናትና ልጅ ማሪኝ ቢድዬሻለሁ ማሪኝ በድዬሻለሁ ሲባባሉ ቆይተው አንድ ላይ ለመኖር ተስማምተው ቡና ተፈልጎ ጠጥተን ተለያየን ሰብለም በማግስቱ ዕቃዋን ሸካከፋ ወደ አደገችበት ቤት አመራች አባቷ ለጊዜው ጀርመን መሆናቸውን ከባለቤታቸው ተገልፆልናሊ ምሳኒና ሐንግሰታ መድጽጤጨት ሞና ለጄሂጋጅ ታሪኩ ደኾ ንግሰት መጽሔት ቀጽጵ ቋፕር ግንቦት ዕቶም መመሙመው መ ሎጭጭኤጌጭጭሎጭ የሸገር ሮጎገች ለመስዋዕት የቀረበች ርኪኽ ከሃ በኽበ የሸገር ወገች በአንዱ ቀን ምሽት ሰማዩ ጠቋቁሯል ከጠቆረው ሰማይ ደግሞ አነስተኛ የዝናብ ጠብታዎች ወደ መሬት ይወርዳሉ የሚንጠባጠበው ካፊያ ሳያሳስበኝ ወደ ቤቴ እርምጃዬን እያፋጠንኩ ደግሜ ደጋግሜ ጃኬቴ ኪስ ውስጥ የተቀመጠውን የታሸገ ፖስታ ነካ ዳበስ አድርገዋለሁ አዎ አለ አይምሮዬ ወደ ቀኑ ውሉዬ ሽምጥ ጋለበብኝ በድርጅቱ አድራሻ ለማዘጋጀወዓምድ አዘጋጅ ተብሎ በመላኩ እንዲሁም የላኪው አድራሻ አለመኖር እየገረመኝ ነበር የተቀበልኩት ምን ይሆን። ሰል መለስኩላት አየህ በኛ ማህበረሰብ ውስጥ ላዩ ቆሽሾ ውስጡ ንፁህ ከሆነ ሰው ይልቅ እላዩ ንፁህ ሆኖ ውስጡ የበከተ የጨቀየ የገማ የሚመረጥበት ማሀበረሰብ ነው የቃላት አጠቃቀሟ መደነቅና መደንገጥ እንደፈጠረብኝ አውቃ ወዲያውኑ «ሶሪ የጎዳና አመሌ መጥቶብኝ ነው ስትል ፈገግ እያለች ይቅርታ በሚጠይቅ አስተያየት እያየችኝ እንዳላቋርጣት ካስጠነቀቀችኝ በኋላ ውስጧ የተጎዳበትን የጊዜ ሂደት የኑሮ ውጥንቅጥ ማጣትና ማግኘት ስግብግብነት እንዲህ ስትል አወጋትኝ ቤተሰቤ ያወጡልኝ ስም የአሁን ማንነቴን ቀድመው ተገንዝበው ይሆን እያልኩ የምገረምበት ሰዓት በመሆኑ ከልቤ ይደንቀኛለ ተወልጄ ያደኩት በድፍኑ አዲስ አበባ ውስጥ ነው ብልህ ደስ ይለኛል ምን ያደኩበትን ብቻ የተወለድኩበትና የቦረቅኩበትን መንደር ደግሞ ማሰብና ማስታወስ ፈፅሞ አልሻም እናቴ የአንድ መለስተኛ ደረጃ ትቤት መምህር ነች አባቴ ደግሞ ራታ መመመ መባ መሙ ፍመ ዱሙ መ ፍው ይ ው መ ው ርኳኽ ከሃ ርቤበ የሸገር ወገች በበሽሽ ጮቪኢኢቨቨጮኢጮቬቬቬቬቬጮቬቬቨቨቨቨኢቲፌርርፌ በአንድ የግል የጉምሩክ አስተላላፊ ድርጅት ውስጥ ተቀጥሮ ይሰራል ከኔ በታች አንድ ታናሽ ወንድም አለኝ ለቤቱ ያለነው ሁለታችን ብቻ በመሆናችን የምንፈልገው ሁሉ ተሟልቶልን እንኖር ነበር ታናሽ ወንድሜ ስምንተኛ ከፍል ተማሪ በነበረበት በዛን ጊዜ እኔ ደግሞ በአንድ ታዋቂ የግል ኮሌጅ በሴክሬታሪያል ሳይንስ የአንደኛ ዓመት ትምህርቴን ጨርሼ ሁለተኛውን በማገባደድ ላይ በነበርኩበት ሰዓት የእናቴ በድንገተኛ የልብ ድካም ማረፍ የቤታችን ሁኔታና የእኔና የታናሽ ወንድሜ የህይወት መስመር ዝብርቀርቁ እንዲወጣ ምክንያት ሲሆን የግድ ሆነ መቼም ወግ ልማድ ነውና የእናቴ አርባና ሰማንያ በደንብ ተደርጎ ከተዘከረ በኋላ የአባቴ ፀባይ በየጊዜው እየተለዋወጠና እየሰከረ እየመጣ እኛንም ሆነ በግቢው ውስጥ የሚኖሩትን ተከራዮች መበጥበጥ ስራው ሆነ ይህ ብቻ ቢሆን የመልካም እናታችንን ሀዘን በወጉ ሳንጨርስ አንዲት ሴት ከነልጄ ቤታችን በማስገባት ቤቱን ሙሱ በሙሉ የእናቴን ቦታ በመያዝ ትቆጣጠረውና አባቴንም እንደፈለገችው ታዘው ጀመር በዚህም የተነሳ ከኔ ጋር መግባባት ጠፍቶ ጭራሽ የምንበላው ምገብ እንኳን ከሷ ልጅ እና በአባታችን የተረፈው ትራፊ ሆነ በዚህ የተነሳ ብዙ ጊዜ ከሴትየዋ ጋር እስከ ገላጋይ ድረስ ደርሰናል ይህን ሁሉ ማታ ለአባቴ ስትነገረው እኔና ታናሸ ወንድሜን በገባ በወጣ ቁጥር መደብደብ የዘወትር ስራው እአደረገው በዚህም የተነሳ የዕለት ስራዬ ማልቀስ ሆነ ከሴትየዋ ጋርም ልግባባ ባለመቻሌ ጠዋት ማታ የጠየኩትን ሳይሆን ለትምህርቴ የሚያስፈልገኝን በመገመት ያቀርብልኝ የነበረ አባቴ ትምህርቴን አቋርጩ ቤት እንድውል ፍርደ ገምድል ፍርዱን ፈረደብኝ የዛን ዕለት አግሩ ስር እየተንከባለልኩ የናቴን ስም አየጠራሁ እየጮህኩና አያለቀስኩ ብለምነው ያ ደግ የነበረው አባቴ ልመናዬን ከቁብ ሳይቆጥረው ገፍትሮኝ ጥሎኝ ከቤት ወጣ ቢቃ ህልሜ ራዕዬ የመኖር ተስፋዬ የነበረው ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ እንዳይጠገን ሆኖ ተንኮታኩቶ ተሰባበረ ብዙ ጊዜ ራሴን ለማጥፋት ሁሉ ማሰብ ጀመርኩ አምላኬንም አምርሬ ወቀስኩት ስለምን ፈተናዬን አበዛህብኝ ስል አለቀሰኩ አለቀስኩ አነባሁ ይህ ሁሉ ምንም ለውጥ እንዳላመጣልኝ ባሰብኩ ጊዜ ራሴን ጥዬ ቤት ውስጥ መዋል ስራዬ ሆነ ሊያውም ደንደሳም ምን ታደርጊ አንቺ ዝም ብለሸ ያገኘሽውን ትውጫለሽ የሚለው የእንጀራ እናቴን ስድብና እርግማን ተቋቁሜ ምንም ይሁን ምን ተኝቼም ሆነ ቁጭ ብዬ በአእምሮዬ የሚመላለሰው ነገር ግን እባቴ በሁሉም ነገር ተፀፅቶ ልጄ ማሪኝ በድዬሻለሁ ቢቃ ሁሉንም ነገር እርሺው አሁን ትምህርትሽን ትጀመሪያለሺ ሌላም ሌላም እያለ ሲያባብለኝና በፊት የነበረው ፍቅር ተመልሶ ለማየት ቀን በቀን በጉጉት ብጠብቅም የማስበው ነገር ሁሉ የቀን ቅዥት መሆኑን ተረድቼ ፍፁም እርግፍ ኢድርጌ ትቼ በራሴ የህልም ዓለም መኖር ጀመርኩ ዜሔሔጨ ኣዜጩሙዉ ዉጫ መመመ መመመ የሸገር ወኀት በዚህ ህይወት ውሰጥ እያለሁ ነው እንግዲህ ከታዲዮስ ጋር የተግባባነው ታዲዮስ ከቤታችን አንዱን ተከራይቶ የሚኖር ልጅ ሲሆን የብቸኝነቴን የእናቴን ሞትና አንዳንድ የቤታችንን ምስጢሮች ስለሚያወቅ በሀሳብ ከጎኔ መሆኑን ሁሴ ይነግረኛል ሰራዬ ብሎ ጠዋት ወጥቶ ማታ የሚገባ ቢሆንም በተሰያየ ጊዜያት የተለያዩ መፅሐፎችን ያመጣልኝ ጀመር ከጊዜ በኋላ ግን ምንነቱን ሳሳውቀው በታዲዮሰ ፍቅር መተብተቤን የተረዳሁት ብዙ ከሄድኩበት በኋላ ነበር ታዲዮሰም አላሳፈረኝም በእንዱ ቀን ግቢ ውስጥ ማንም የሌለበትን ሰዓት ጠብቆ መፅሐፍ የሚሰጠኝ መስሎ ከጠራኝ በኋላ እንደሚያፈቅረኝ እንደሚወደኝ ለብዙ ጊዜ ሲያስበኝ እንደነበርና ፈርቶ ዝም እንዳለ አሁን ግን ከመጠን በላይ ሲሆንበት እንደነገረኝ አወጋኝና በቆምኩበት ከንፈሬ ላይ ሳም አድርጎኝ ከግቢው ወጥቶ ሄደ የዛን ፅለት ቀኑን ሙሉ ደስ ብሎኝ ነው የዋልኩት የረሳኋቸውን የመዋቢያ መሳሪያዎች ከያሉበት ለቃቅሜ ተጠቀምኩባቸው የእንጀራ እናቴ ያለወትሮዬ የሚጋጌጥ ሚስጥር አልፈታ ብሏት በጥንቃቄ ትከታተሰኛለች እኔ ግን ወይ ፍንክቶ አመሻሹ ሏይ የእንጀራ እናቴ በሳሎኑ ውስጥ ከልጄ ጋር ቴሌቪዥን ሲከታተሉ እኔ በረንዳ ላይ ቁጭ ብዬ ታዲዮስን መጠባበቀ ጀመርኩ ብዙም ሳይቆይ የግቢውን በር በቁልፉ ከፍቶ ከገባ በኋላ ሰላምታ ሰጥቶኝ ወደራሱ ክፍል ከመግባት ይልቅ በቀጥታ ወደ ሸንት ቤት አመራ እኔም ተነስቼ ተከተልኩት በቃ ከዚያማ ከንፈር ለከንፈር ተማጠጥን ተሳሳምን ግን ምንም ሳለማድረግ ተስማምነተን ተለያየን የሸንት ቤቱን ምስጢር ማንም ሳያውቀው ቀጠልንበት አባቴም ወደ ጅቡቲ መመላለስሰ ስሊጀመረ ኪታዲዮስ ጋር በውጪ ሁሉ እየተገናኘን ሻይ ቡና ማለት ጀመርን በዚህ ሁኔታ ለሰባት ወር ከገፋን በኋላ በፍቃዴና በውዴታዬ የሴትነት ከብሬን ለታዲዮስ አበረከትኩለት ያልጠበቀውና ያልገመተው ነገር በመሆኑ በደስታ ሰከሮ መቼም ሊለየኝ እንደማይፈልግ የታቦታቱን ስም በመጥራት ቃል ገባልኝ እኔም ሀዘኔንና ደስታዬን የማካፍለው አንድ ሰው በማግኘቴ ደስታዬ ወደር አጣ ቤቱ ውስጥ የሚደረገውንና የሚሆነውን ጭምር ታናሽ ወንድሜ ቢነግረኝም እኔ ግን የቤቱንና የአባቴን ነገር እርግፍ አድርጌ ስተውኩት የምሰማበት ጆሮም አልነበረኝም አይኔም ጆሮዬም ልቤም ታዲዮስ ብቻ ሆነ ይህ ነገር ግን ብዙም ሲቀጥል አልቻለም የወር አበባዬ በመቅረቱ በጣም ተደናግጩ ሁኔታውን ለታዲዮስ አማከርኩት የዛን ቀን በፊቱ ላይ ያየሁት ሁኔታ በጣም አስደነገጠኝ ሲቆጣ ከአይኖቹ የሚጋረፍ የአሳት ነበልባል የሚወጣ ይመስላል እንዴት ሊሆን ቻለ። ሲል ጥያቄውን አቀረበልን የተፈጠረው ነገር የአባቴን ሁኔታ ብቻ አስቀርቼ ሰው መቶኝ እንደዚህ መሆኔን ነገርነው ዶከተሩም በፍጥነት አስፈላጊውን ሁሉ አድርጎልኝ «በጣም እድለኛ ሴት ነሽ ትምህርቴን ጨርሼ ወደ ስራ ዓለም ከገባሁ ጀምሮ እንዲህ አይነት ነገር ገጥሞኝ አያውቅም መትረፍሸ እንደ ተአምር ነው የሚቆጠረው እንዲህ ደም እየፈሰሰሽ እዚህ መድረስሽ ገርሞኛል ከዛ በጭንቅ «ግን አሁጊ አስወርዶሻል የደረሰብሽ ድብደባ በጣም ከፍተኛ ነበር እንዲህ ያደረገሽሸን ሰው ሰፖሊስ በቃ እኔ መስማቴን አቁሜያለሁ የታዲዮስ ፊት አንዴ ሀዘን እንዴ ደሲታ የሚነበብበትም መሰለኝ በቃ ምንም ሳናወራ ወደ ሰፈር መንገድ እንደጀመርን የመጥፋቴን እቅድ በሚቀጥለው ሳምንት ማድረግ እንደዳለብኝ ቆፍጠን ብዬ ነገርኩት «ግን እኮ ገንዘብ ሲል አላስጨረስኩትም ለገንዘቡ ምንም እንዳያሰብ እንዲዘጋጅ ነግሬው ተለይቼው ወደ ቤት አመራዑሁ በቃ አሁን እቅዴ የሚሰምርበትን መንገድ እንዴት ማመቻቸት እንዳለብኝ የሚለውን ብቻ እያሰብኩ ነው በታዲዮስ በኩልም ከአልጋው በስተቀር ማንም ሰው ሳያውቅ ወደላወቅኩት ቦታ ዕቃውን ማሸሽ ጀምሯል ያ የተባለው ሳምንት በጭንቅ ደረሰ ታዲያ በዕለተ ረቡዕ የእንጀራ እናቴ ለልጁ የትምህርት ቤት ለመከፈል ስታመራ በቀጥታ ወደመኝታ ክፍላቸው አመራሁ ሌብነቴ ለመጀመሪያ ጊዜዬ ቢሆንም ፍርሃት የሚባል ጭራሽ አልተሰማኝም የማስበው የእንጀራ እናቴን ሁኔታ የአባቴን ጭካኔ እንዲሁም የታዲዮስን ፍቅር እያሰብኩ ፍጠኝ ፍጠኝ የሚለው ስሜቴ እየመራኝ ወደ አባቴ ኮመዲኖ በመሄድ ቁልፉን በቢላ ገንጥዬ ከፈትኩት ከወረቀት በስተቀር አን ን ገና ውስጤ በፍርሃት መቦርቦር ጀመረ በመቀጠል ወደ ልብስ ቁምሳጥኑ ኪስ ሸበ ንእጀቓጅጂጅጁጴጁኤጴኤጴእጴ ሻመመመኢጽመ ዱጹጆ። ለ ከብሰለሰልኩት በኋላ ከሀሳቤ እንደጉምታ በኖ ጠፋ ይህ በሆነ በዓመቱ የአባቴ ነ ሜዳ ማረፍ ተነገረን ዓለም ግልብጥብጥ ያለች መሰለኝ እንዲያ ስመካበት የነበረ ያ ደጉ እና ሩህሩሁ አባቴ ለአገዴና ለመጨረሻ ጊዜ «አመጣለሁ» ብሎ እንደወ ው አለልም በነበረው ያለ መረጋጋት ማረፉ በተነገረን በአምስተኛው ቀን ነው በስድስተኛው ቀን አስከሬኑ በከብር መጥቶ በቅዱስ ዮሴፍ ቤተከርስቲያን የከብር ቦታ ተሰጥቶት አረፈ ከዛች ዕለት ጀምሮ ከአካሌ አንድ ነገር ተበጥሶ የወጣ ይመስል መተከዝ መጨነቅ ማዘን የዕለት ከዕለት ስራዬ ሆነ ይህ በእንዲህ እንዳለ ያ የአባቢ ጓደኛ ደግሞ ቤቱን ተቆጣጥሮት ቁጭ አሰለ በቃ የቤቱ አዛዥ እሱ ሆኖ ቁጭ አለ ሌላው ቀርቶ የአባቴን የግል መኪና መያዝ ሁላ ጀመረ የሞተ ተጎዳ እንጂ ቅድም እንዳልኩህ ኑሮ በኛ ቤት ቀጥላለች ታዲያ ይህ በሆነ ዓመት ሳይሞላ የአባቴ ሀዘን እንኳን በደንብ ሳሷይወጣልኝ እናቴ እርጉዝ መሆኗን ሳውቅ በአባቴ ላይ ትልቅ ቀልድ ይቀለድበት እንደነበር ፍንትው ብሎ ታወቀኝ ከዛን ጊዜ ጀምሮ ጥላቻዬን ገሀድ ባላወጣውም ለአዲሱ ሰውዬም ሆነ ለአናቴ ከፍተኛ ጥላቻ አደረብኝ እንዲያውም መንታ የወለደች ሰዓት ላይ ሁለቱንም ህጻናት ሰርቄ ሽንት ቤት ውስጥ መጣል አሰኝቶኝ ነበር ትዝ ይለኛል በዛው ጊዜ እኔ ምሳ እየበላሁ ምክንያቱ ምን እንደሆነ በማላውቀው ጉዳይ በከፍተኛ ሁኔታ ይጨቃጨቁ ነበር ይህ ሁኔታ ብዙም ሳይቆይ ቢበርድም ከዕለት ወደ ዕለት እየተባባሰ መጣ የኢህአዴግ ወደ ከተሞች መቃረብ ለእኔና የወታደር በተሊይ ለባለስልጣን ቤተሰብና ዘመድ አዝማድ ከባድ ነበር በዚህ ጦርነቱ በዚህ የምን እንሆን ሀሳብ በሌላ ወገን ደግሞ የአናቴና የሰውየው ጭቅጭቅ ሰላም ነሳኝ አንድ ዕለት ግን የነሱ ጭቅጭቅ ለየለት አኔ በሌለሁበት ብዙ ነገር የተቀጨቃጨቁ ይመሰለኛል ታዲያ በመሀል እናቴ አውሬ አውሬ ነህ እያለች ሰትሳደብ እሱም ግልፍ ብሎት ኦኔ ነኝ በባሌ ደም እጄን ቀላቅዬ ዝም ያልኩት እኔነኝ የንታህ ሰው ደም ያፈሰስኩት ለጊዜው ላስታውሳቸው የማልችላቸው ብዙ ፌርፌር ር ን ር መሬ ፌሬመጨ ዴዴ መመመ መ መ መመመ መመመ የሸገር ወጎች ኢይነት ደም ደም የሚሉ ነገሮችን ተናግሯት ከሳጥኑ ውሰጥ ሳምሶናይቱን ይዞ ቤቱን ለቅቆ ወጣ እናቴ የዛን ዕለት ስታለቅስ ውላ እንዲሁ ነጋላት ሰውዬው የእንጀራ አባቴ በወላጅ አባቴ ላይ አንድ ሻጥር የተሰራ መሆኑን የሚያመለከት ፍንጭ የሰጠኝ ቢሆንም በጊዜው በፍፁም ሊገባኝ አልቻለም ነበር እሱ ግን ከዛች ሳምሶናይቱን ይዞ ከወጣበት ዕለት ጀምሮ ወደዛ ቤት ድርሸ ማለቱን አቆመ አቤት የወንድ ልጅ ጭካኔ እኮ እናቴ በአንድ በኩል ከቀን ወደ ቀን ከሀሳብ ብዛት ከሰውነት ጎዳና ወጣች አንድ የሚያስጨንታትኾ ነገር ያለ ይመስል ዘወትር በሀሳብ እንደተብሰለሰለች ግንቦት ዓም እሷም አባቴን ተከተለችው አሁን አሁን ኢድጌ ሳሰበው በእባቴ ሞች ላይ የእሷም ሆነ የእጀራ አባቴ እጅ ያለበት ይመሰለኛል አንደኛ በዛን ወቅት ከእንጀራ አባቴ ጋር በተጣሉ ሰዓት የተናገራት ነገር ሲሆን ሌላኛው ደግሞ እሷ ከሞተቸ በኋላ ከመሳቢያው ያገኘሁት አባቴ ሁሌም ከአንገቱ የማይለየው በሰሙ የተቀረጸ የወርቅ አንገት ሀብሉን ባገኘሁት ጊዜ መጠራጠሬ እውነት እንደሆነ እርግጠኛ ሆንኩ በዛን ወቅት ከጦር ሜዳ እንኳን ወርቅ ዲስኮ ሰዓት በማይመጣበት ጊዜ ታዲያ ይሄን የሚያህል ወርቅ እንዴት ተገኘ። እስኪ አስቡት ለአንድ ለሞተ ዘመዳችሁ ቅድመ ከፍያ በየወሩ የሚከፍሉት አልያም የእፎይታ ጊዜ ከዛም አልፎ ከፍያው የሚጠናቀቅበት ጊዜ ሲባሉ ጉድ እኮ ነው ለምን ሳይሞት እይቀርም ከፈለገ ያስብላል እንደው እስቲ ለመንደርደሪያ በለቅሶ ቤት ካየኋቸው ነገሮች በጥቂቱ እናውራ መቼም አንድን ዘመድ ሰባቴ እየገደሉ የእድሩን ብር የጨረሱትን ባልና ሚስት ሳስብ ስራ ፈጣሪነታቸው ያስደምመኛል ታዲያ የአንድ ለቅሶ መኖር ይነገራቸውና ተያይዘው ወደ ለቅሶ ቤት መሄድ እዛ እንደደረሱ ሁለቱም ታናሸ ሞተች ተብሎ ተነግሮ እነሱ የታላቅን ስም አንሰተው አገር ምድር ይያዝ ቢሉ እረ እሷ አልሞተችም ተብሎ ቢነገራቸው ኢይ እንደኛ መስሎን ነው ብለው እርፍ አሉ አንድ ወቅት ላይ ደግሞ እኔና የሰፈር ሰዎች ተያይዘን ወደ ሣር ቤት ለቅሶ ለመድረስ እተዘገጃጀን ሳለ አንድ በዕድሜ የሚበልጠን ትልቅ ሰው በሉ አብረን እንሄዳለን አዛም እንደደረስን እኔ በመጀመሪያ እያለቀስኩ ስገባ አናንተም ትከተሉኛላችሁ በሚል በጡጮጧጤው ሚት ጮጮ ር ችር ርኪኽ ከሃ በኽበ ዩሻገር ወጎች ዞአችን ሁላችንም ሀሳብ ተሰማምተን ጉዞአችንን ወደዚያው አድርገናል ሰ መረየችን ከፊት ቀደም ወትን ከቦታው ደረስገ ታዲያ ያ የየግል ወሬያችንን የሜ ኔ ተከላይ ወንድሜ እያለ ብሎ ወጣና ኢጆቹን ጭንቅላቱ ላይ አድርጎ ወይኔ ወይ ለጫወት ቢያየው ወደ ድንኳኑ ሲዘልቅ ሟች ተብዬው ከፊት ቁጭ ብሎ ካርታ ኣለዬ በዓኩት ተሳስቼ ነው ተሳስቼ ነው ወይኔ መሀሪ ወይኔ መሀሪ በቃ ገዚ ነ ከውስጤ ሳቅ ተለክፌ ነው መሰለኝ ለቅሶ ባየሁ ቁጥር ሳቅ ሳቅ የሚል አንዳ ነቦ ውጤ ይኮረኩረኛል ደግሞም ሳቅ ዕድሜን ለማርክ ና ረ ነ ችንን ለማርዘም እንሳቅ ቂቂቂቂ ው ዳዓ ያነሳዋልና አንድ ለቅሶ ላይ ደግሞ ምን ሆነ መስለናዑ። ይህ ሁሌም የሚያስደንቀኝ ጥያቄ ነው ሌላው ቀርቶ በየታከሲውና በየካፌው የማይሰራ የሞባይል ቀፎ በማገገት አልያም ሳይደወልላቸው እንደተደወለላቸው በማስመሰል ከመቶ ሺዎች ጀምሮ እስከ ሚሊዮን ብር ድረስ በደቂቃ ለመከፈል የሚስማሙ ከዛም አለፍ ሲል ደግሞ ሻይ ቡና እያሱ ወዳሉበት ካፌ ፍጥጥ ብሎ በመምጣት ሙሱ የሻለቃ ማዕረግ የለበሰ ሰው የተነሳውን ማንነቱ የማይሲይ ፎቶ ግራፍ እያሳይዎት ባለፈው መንግስት ጀግና ወታደር እንደነበር አሁን እንደታመመ ይደሰኩርሎትና ብር እዲሰጡት ያግባባዎታል ታዲያ እርስዎ ብሩን ከመስጠትዎ በፊት በአጁ የያዘውን ፎቶ አልያም የኤከስሬይ ወረቀት ለማየት ከጠየቁ ግልምጫ ኢይደለም ዛቻም ሊሰነዘርብዎት ይችላል ይህን ስል ሁለት ቀዳጅ የኔ ቢጤዎች ትዝ አሉኝ መቼም እናንተንም ሳያጋጥሟችሁ እንዳልቀሩ እገምታለሁ አንደኛው ሰውዬ ስቴዲየም አካባቢ የማይጠፋና ሁሌም ልጄ ነፍስ አጥፍቶ ታስሮብኝ የሚሊት ሲሆን ሌላው ደግሞ ከአራት ኪሎ እስከ ቦሌ እየተሽከረከረ የባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ተማሪ እንደሆነና መሄጃ እንዳጣ ከወር እስከወር የሚለምንበትን ቃል እንኳን ሳይቀይር የሚቀደው ልጅ ነው እኔ የምለው ይሄ ልጅ ቀኑን ሙሉ የሚሸከረከርበትን ወደ ባህር ዳር በእግሩ ጉዞ ቢጀምር በአንድ ቀን ከግማሽ ደርሶ ስሙ በዓለም ድንቃ ድንቅ መዝገብ ላይ እንደሚሰፍር ምስከርነቴን እሰጣለሁ አንድ በጣም የምንወደው እና የምናከብረው አብሮ አደግ ጓደኛችን በዚሁ ነገር ተለከፎ ባገኘን ቁጥር ካልዋሸን የምንቆጣው ይመስል አንደመጣ ቀዳዳውን መተርተር ይጀምራል ውሸታም አይሉት ነገር መጋጨት ሊምጣ ነው ትተውት አይሄዱ ነገር መቀያየም ሊመጣ ሆነ ያለው አማራጭ ቀደዳውን እስኪጨርስ ታግሶ መጠበቅ ግድ ነው ታዲያ በዚሁጉዋደኛችን ተግባር በመናደድ ሁሌ የሚበሳጭበት ልጅ አብሮን ቆሞ ያ ቀዳጅ ጓደኛችን ብቅ ይላል የሚገርማችሁ ነገር የዚህ ጓደኛችን ለየት ያለ ነገር ቢኖር ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኙ አርቲስቶች በአጠቃላይ ጓደኞቹና ወዳጆቹ እገደሆኑ ዘወትር እንደቀደደልን ነውእረረ ማን የቀረ አለ ታዲያ በቀጥታ ወደ እኛ እንደመጣ ማዘጋጃ ቤት የታየውን ድራማ አይቶ አንደመጣ ካጫወተን በኋላ ይገርማችኋል ደራሲው ዳይሬከተሩ እንዲሁም ዋና ተዋናዩ ውሃ ተራጭተን ጭቃ አቡከተን ያደግን ልጆች ነጉ» ብሎ ሲቀጥል ሲል ያ በሁኔታው ይበሳጭበት የነበረ ጓደኛችን እኔ የምለው አገተ ዕድሜ ልክህን ከአርቲስቶች ጋር ውሃ ስትራጭና ጭቃ ስታቦካ ነው ዕድሜህን የፈጀኸው ቢለው ከዛች ዕለት ጀምሮ ይኸው ርኪኽ ከሃ በኽበ ሸገር ወኀች ቀዳጁ ይህቺን ሀገር ለቆ እስከወጣበት ቀን ድረስ እሳትና ጭድ ሆነው ነበር ወደ ውጭ የሄድሁ ጊዜም እንዲሁ የገጠመኝ ነገር ነበር ከዛ በፊት ግን ከሱ ጋር ወዷፓያሳ ስናመራ የሰራኝን ስራ ላጨውታች የምንገዛው ዕቃ አለና ወደ ፒያሳ አብረን እንሂድ በማለት ጉዞ በታከሲ ወደ ፒያሳ ተጀምሯል በመሀል የሬዲዮው ወሬ ጆሮዬን ሰለሳበኝ በተመስጦ ሰከታተል ይገርምሀል ይህች ጋዜጠኛ በማሰት ስሟን ጠርቶ በፊት የፍቅር ጓደኛዬ ነበረች ጓደኛዬ ቀጥሏል አመሉን ስለማውቅ ቀስ ብሎ እንዲያወራ ብጠይቀው ተሳፋሪው የራሱን ስሜት ትቶ በሱ ወሬ እስኪሳብ ድረስ ስለ ጋዜጠኛዋ ጥሩ ያልሆኑ ነገሮች ማውራት ጀመረ አኔ በጣም ተጨንቄ ባለሁበት ሰዓት ግን አንድ ነገር ተፈጠረ ታከሲዋ አገባሳደር ስትቆም አንዲት ልጅ እግር ሴት ከታከሲዋ ቦርሳዋን ከፍታ እየወረደች እንዲህ አደረገት ጓደኛዬ ነበረች ሲላት የነበረቸውን ልጅ ስም በመጥራት ጋዜጠኛ እከሊትእባላለሁ። ሳይሆን ባዶ ቤት ብቻውን አይፈራም ወይኦኮ ብለህ መጠየቅ ያምርሃል መቼም ገባንም አልገባንም እንመዘገባለን የሚሱህ ደግሞ አሉልህ እፒህ የቤት አከራዬን የመሳሰሉ ፈጣሪ ያሳይህ ከዋናው ቤት ጋር የተያያዘ ሰባት ከፍል ቤት እያከራዩ ባለ አንድ መኝታ ቤት ለመመዝገብ ከእኛ ከተከራዮቻቸው ጋር እኩል ሲጋፉ ለተመለከታቸው አይጡ ምንድነው የሚሠራው። እንዳለው ሳይሆን እኛ በም በለው በ ቤት መሆኑ ተረጋግጦ ይሰጠን እንጂ ተመስጌን ማለታችንን አናቋርጥም ርኪኽ ከሃ በኽበ የሸገር ወጎች ተረጋግጦ ያልኩት ወድጄ እንዳይመስልህ አንድ ነገረ ሁኔታው ምንም ያልተዋጠለት ከወደ ኪሱ ዳጐስ ያለ ወዳጄ ለአነስተኛ ገቢ ላሳቸው ቤት ፈላጊዎች የወጣውን ታሪፍ ደግሞ ደጋግሞ ካየ በኋላ ወዳጆቼ ይሄ ነገር ግን እውነት ቤት ነው። የሚለው ጥያቄ በውስጤ እየተመላለሰ ነው እስኪ አረጋግጣችሁ ገገሩሻግ የሴትዮዋ ነገር ትዝ ቢሰኝ እኮ ነው መንግስታችን አንዳንዴ አራዳ አይደለ የባለፈው ባለፈው ምርጫ ሰሞን «የምርጫ ካርድ የወሰዳችሁ ቅድሚያ ቤት ታገኛላቸሁ ምናምጌ እያሱ በየቤቱ የሚያንኳኩ የነበሩትን ቀበሴዎችለካ ታዝበው ታዝበው ቁጭ ብሰዋልማ ሴትዮዋ ታዲያ ሰሞኑን በሬዲዮ በጋዜጣው በቴሌቪዥኑ ጨዋታው ሁሉ ቤት ቤት ቢሆንባቸው «ምርጫ ደረሰ እንዴኮኦ ብለው ጠየቁ አሉ የእኛ ሰው እንዲህ ነው አዲሰ ነገር ሲመጣ ለመቀበል ጊዜ ይወስድቢታል ልን ለቫሬ በካድሬኛ አናወራም እንዲሁ ጨዋታችንን እንቀጥልማ ን ፋሉ ላ ያጫወትኩህን ያነበበ አንድ ወዳጄ ያጋጠመቺውን ሲያወጋኝ ርጋኝ ለዛሬ በል መልስ አምጣኔ ሲሉ አስተናጋጁ ቀበል ደድርግሩ አባት ብር ችሏሴኔ በማለት ይመልሳል ይህን ጊዜ ሸማግሌው እንዴት ቻለ በግርምት ይጠይቃሉ «ከነቫቱ ነው የሚለ መለስ ተሰጣቸው ሽማግሌው በንዴት እኔ መች ቫት በላሁ ከትፎ እንጂ ብለው ሲጮሁ የሰማ አንድ ደምበኛ ፈገግ እያለ «አባት ቨ ቫት ማለሊት እኮ እርስዖ ከትፎ ከበሉ ሰመንግስሰት ዱለት ጋበዙ ማለት ነው ብሎአቸው እርፍ አብሬ ከትፎውን ካልበላሁ ቢልስ ምን ታደርገዋለህ።