Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ያሰበውን መሆን የሚችል ሞኝ ብቻ ነው። እኔ እንደሚመስለኝ እንዲህ በማድረጉ ክብሩን የጨመረ ስለሚመስለው በጣም ይኮራበታል። ሲናገር እጆቹን ወደኋላ አድርጐና ዓይኖቹን መሬት ላይ ተክሎ በዝግታና በተለካ ድምፅ ነው። በአሁኑ ሰዓትም እያነበበ መሆኑ የሚገረም ነው። የኖርኩት ባልተሟሉ ባዶ ቤቶች ውሰጥ ነው። ይሄ ደግሞ እኔ ከሰው የምደበቅበት ዋሻዬ ነው። ለሁለትና ለሶስት ቀን ንኳ ደሞዙን ማዘግየት ብሎ ነገር ጨርለ የማይታሰብ ነው። ዓላማዬም እሱ እኔን እንዲህ እንደትንኝ ሊንቀኝ እንደማይችልና ከፈለኩ ደሞዙን ልከለክለው እንደምችል ለማሳየት ነው። ይህን በማድረጌም መንፈስሽ ስለተረጋጋ ድጋሚ እንድሰብክሽ ፈልገሽ ነው። ያንዕለት ምሽት የሆነው ባጭሩ ይሄ ነው። በማንኛውም መንገድ የምፈልገው የአእምሮ ሰላም ነው። በዛ ሰበካዬ እራሴን ታላቅ ጀግና አድርጌ ከሰበኩ በኋላ እዚህ መጥተሽ ይህን ያረጀና የተቀዳደደ የቤት ልብሴን ታይቢኛለሽ ብዬ ነው። ያደረግኩት በልቤ ፈቃድ ሣይሆን በተረገመ ጭንቅላቴ ትዕዛዝ ነው። የመዝጊያው ድምፅ በደረጃዎቹ ሁሉ አስተጋባ። ራሱ ነው። ስለዚህ እኔ ወደክፍሉ ሌላ ጥግ ተጣድፌ በመሄድ ላይ እያለሁ እሷ ጠረጴዛው ላይ ለማስቀመጥ ጊዜ አግኝታ ነበር ማለት ነው። የሚዘንበው በረዶ በመንገዱ መሃልና በመንገዱ ዳሮች ላይ ተከምሯል። የመንገዱ ዩጠፍፎዐህዐዚሂዞር መብራቶች በአሳዛኝ ሁኔታ ጥቅም አልባ ደብዛዛ ብርሃናቸውን ይረጫሉ እስከመንገዱ ማቋረጫ ድረስ ለመቶ ሜትር ያህልሮጥኩና ቆምኩ» የት ሄዳ ነው። ምንም እንኳ ከባዶ ተስፋ መቁረጥ ስሜት የመታመም ያህል ብደርስም «የውርደትና የጥላቻ» ጠቃሚነት በሚለው ሐረጌ ለብዙ ጊዜ ተደስትኩበት። ግን ለምን ይሄን ማስታወሻዬን እዚህ ላይ አላቆምም። ስለዚህ ይሄ የሥነ ፅሁፍ ውጤት ሣይሆን ራስን ማረሚያ ቅጣት ነው። ከሁሉም በላይ ደግሞ ይሄ ሁሉ በሁላችንም ላይ አስከፊ ስሜት እንደሚያሳድርብን እርግጥ ነው። ለዚህም ነው ሰዎች እውነተኛ ሕይወትን ሲያስታውሱን በጣም የምንናደደው። ልክ ነው። ግን ይብቃኝ።
ጠፍፎዐህሂዞርዮ ህመምተኛ ነኝ በጥላቻ የተሞላሁ ፈፅሞ ጥሩ ሰው አይደለሁም ጥበቴ የሆነ ችግር እንዳለበት አምናለሁ ይሁን ንጂ ስለ ችግሩ በውል የማነውቀጡ አንዳችም ነገር የለም ከናካቴው ጉበቴ ችግር ይኑርበት አይኑርበትም እርግጠኛ አይደለሁም ምንም እንኳ ሕክምንና ሐኪሞች ባክብርም ልታከም ፄጄ ግን አላውቅም በዚህ ሳይ ከልክ ያለፈ የባፅድ አምልኮ ተከታይ ነኝ ነገሩ የተማርኩ ነኝ ግን የባፅድ አምልኮ እስረኛ ከመሆን አልተላቀትኩም አውነቱ ምንድን ነው ዋንኛው ጦደ ሐኪም ዘንድ የማልሄድበት ምክንያት በጥላቻ የተነሣ ነው ምን ማለቱ እንደሆነ የሚገባችሁ አይመስለኝም ለእኔ ግልፅ ነው በዚህ ጥላቻዬ ማንን እየጉዳሁ ስለመሆኒ ላብራራላችሁ የምችል አይመስለኝምነፊ ሆኖም በዚህ የሚጐዱት ዶክተሮች እንደማይሆኑ ግልዕ ነው በቢህ ዋናው ተጐጂ እኒብቻ መሆኔን በሚገባ እገነዘባለሁ ወደ ሐኪም ቤት የማልሄድበት ምክንያት ከጥሳቻ የተነሣ ነው በርግጥ ጉበቱን ያመኛል ደህና። ዋናው ቁም ነገር ምንድነው ማሰቴ የዚህ አስጠሊታና ቀፋፊ ጉዳይ መነሻ ያሰመጠን በጥልተት መገንዘቤ ነው እጅግ ስሜቴን የሚነካ ጉዳይ እንኳ ሲመጣ አይለቀኝም የሚገርመው በጥሳቻ የተሞላሁም አሰመሆኔ ነው እኔ ከመሬት ተነስተው የሚያስፈራሩና በዚህም እንደሜደሰቱ ጃርቶች ማለት ነኝ አፌ ምራቅ እስኪደፍቅ ልቁጣ አእችላለሁ ግን የሆነ አሻንጉሊት አምጡልኝ ወይም ስኳር ያሰው አንድ ብርጭቶ ሻይ ስጡኝ ወዲያው ምንም እንዳልተፈጠረ ተረጋግቼ ብገኝ አይገርመኝም አንዳውም በዚህ ድርጊት ስሜቴ ክፉኛ ከመነካቱ የተነሳ ራሴን በማማረር በሀፍረት ተጥለቅልቂ ለበርካታ ወራት እንቅልፍ በማጣት ልሠቃይ እችላለሆ እንዲህ ዓይነት ሰው ነኝ ባጋጣሚ አሁን ክፉ ሠራተኛ ነበርኩ ብዬ ስል አጋንኛለሁ አደርግ የነበረው በርግጥ በመኩንኑና በሴሎች ባሰጉዳዮች ላይ ትንሽ መቀለድ ብቻ ነበር አውነቱን ለመናገር ክፉ ሰው መሆን አይቻለኝም ነበር ክፉ ለመሆን የማልችልበት ቁጥር ሥፍር የሌላቸው ስሜቶች ውስጤ መኖራቸውን አውታለሁ እነዚህ ያልኳችሁ ስሜቶች ከውስጥ ሲያጥለቀልቁኝና ልውጫልውጣ ሲሉን ይሰማኛል እኔ ግን እንዲወጡ አልፈቅድላቸውም ሆነ ብዩ አፍናቸዋለሁ እነሱም በተራቸው በራሴ እስከማፍር ድረስ ያስታቦኛለ አልፈው ተርፈው የነርቭ መታወስ እስኪደርስብኝ ድረስ ሲጠዘጥዙኝ ሰልችቶኝ አተዋቸዋለሁ በስመ አብ። ምንም እንኳ ጥቅም የለሽ መሆኑን ባውቅም ራሴን ግን «የተማረ ሰው ከቶም ምንም መሆን አይችልም። አዎ ሁሉም ሰው ጉድለቱን ያሳያል አኔ ምናልባት ከሁሉም በላይ አደርገው ይሆናል ለማንኛውም በዚህ አንጨቃጨቅ ነገሩ ሁሉ ግራ ነው ይሁን ንጂ አሁን ድረስ ብዙ ራስን ማወት መገንዘብ በማንኛውም መልኩና መጠን በሽታ ነው እሳለሁ በዚህ አቋሜ የፀናሁ ነኝ ለማንኛውም ይህንን ሰጊዜው አእንተወው አስቲ ይሄን መልሱልኝ «የተከበረና ቆንጆ» ስለምንሳቸው ነገሮች በሚሰማኝ አፍታ ልክ በዛን ሰዓት ለምንድነው ሁልጊዜ በሀፍረትና በጥልዋ ግንዛቤ መሸማቀቅ ብቻ ሳይሆን ሁሳችንም ወንጀለኞች የሆንበት እጅግ አሳፋሪ ድርጊቶች የሚሰሙኝ። ህሊናዬ ክቡርና ቆንጆ ስለሚባሉትና ጥሩ ነገሮች ባሰበ ቁጥር ወደበሰጠ ችግር እገባለሁ ትልቁ ችግር ይሄ ሁሉ በእኔ ላይ የሚሆነው በአጋጣሚ ሳይሆን ከዛ ውጭ መሆን እንደማይችል አይነት ሆኖ ነው አንደ መጥፎ ችግርና በሽታ ሳይሆን ለኔ ከዚህ ውጭ መሆን የማይችል መደበኛና ጤናማ የሆነ ክስተት ከመምሰሉ የተነሳ ከቶም እንደ ችግር አልቆጥረው እንደውም መጨረሻው ምናልባት ይሄ የኔ ጤናማ ሁኔታ ነው ብዬ ወደማመን ደረጃ አደረሰኝ ምናልባትም በውል አምፔበት ይሆናል በመጀመሪያ ገና በመነሻው ይሄን በመታገል የደረሰብኝ ስቃይ አይነገርም። ለምን ምናልባት ይሄማ ቆንጆ ሊሆን ይችላል። ስሜታዊ ሰው አንዳንድ ጊዜ የሱ ተቃርኖ በሆነው ሰው ፊት መደበኛ ሰው ሙሉ በሙሉ ከመብረክረኩ የተነሣ ራሱን እንደ አይጥ ኦንጁ እንደሰው አይቆጥርም። ምንም እንኳ አንተ የፈፀምከው ስህተት አለመኖሩን ጠፎዐዕህሂዞር ብታውቅም ስለዚህ ምንም እንዳትሠራ ከፈለክ ዝምብለህ ከንፈርህን በጥርስህ እየነከስክ የንዴቴ ምክንያት የሆነ ሰው የለም የሚል የማይጨበጥ እምነትህን አቅፈህ የሆነው ሁሉ ያልሆነ የሆነ አዘናጊ ተራ የብልጣብልጥ ቀልድ ወይም ምንም ማን መሆኑ የማይታወቅ የሆነ አሳፋሪ ውዥንብር ነው በማለት አለመቀበል። የተከበራችሁ ሰዎች ይሄ እጅግ በጣም ጥሩ የሆነ ምሳሌ ነውና ይበልጥ አብራራላችሁዋለሁ። ይሄ ታላቅ ደስታ አይደለም ንዴ። ወይም በሌላ አነጋገር ሁልቀን ችላ የምንለው ልክ አሁን እንዳወራሁሳችሁ ዓይነት ከማንኛውም ጥቅሞቹ በላይ የሆነ አስፈላጊም ከሆነ ስለዚህ ጥቅም ሲል ሁሉንም ሕጐች ማለት ምክንያት ክብር ሰላም ብልፅግና በአጭሩ እጅግ ምርጥና አስፈላጊ ከሆኑ ነገሮች ሁሉ በላይ ውድ የሚሆንበትንያንን ፍላጐት ይከተላል። ያለው ሰው ሣይሆን የተፈጥሮ ሕጐች ናቸው እናም ሰው ያደረገውን ቢያደርግ በራሱ ፍላጐት ሣይሆን ልክ እንደፒያኖ ቁለፍ በተፈጥሮ ሕጐች ውስጥ የተመደበለትን ዜማ ማውጣት ብቻ ነው» እነዚህ የተፈጥሮ ሕግጋት እንደታወቁ የሰው ልጅ ለድርጊቶቹ በኃላፊነት መጠየቁ ስለሚቀርለት ሕይወት ከምንጊዜውም በላይ ትቀቱለዋለች። ይሄ ንኳ ምንም ማለት አይደለም። ምክንያቱም ሰው ደደብ ነው። ይህ የኔ ሀሣብ ነው የአንድ ሰው የራሱ የሆነ ነፃና ያልተገደበ ምርጫ አምሮቶች ምንም ያህል ሕገወጥ ቢሆኑም ንኳ የአንድ ሰው ምርቃና ምንም እንኳ እንደ እብድ ቢያስቆጥረውም ለሱ እጅግ አስፈላጊ ነው። ሁሉም ሰው የሚፈልገው ፍፁም የሆነ ነፃ ምርጫ ነው። አንዳንድ ጊዜ በደደብነታችን የተነሣ ምንም ትርጉም ከሌለው ነገር ውስጥ ለኛ ጠቃሚ እየመሰለን ፍፁም ትርጉም የለሽ የሆነ ነገር እንፈልጋለን። ሰው ከሱ ሌላ ብልህ የሆነ ማን አለ። እርግጠኛ ነኝ ነፃ ፍላጐት ማለት ደግሞ ይሄ አይደለም። የኔ ዓላማ ይሄ ብቻ ነው እንዴ። እና አንድ ሰው አርባ ዓመት ሙሉ ምንም ሣይሠራ መቀመጥ ይችሳል። እርግጠኛ ነኝ ይሄ ትክክል ነው። ምንድነው ይሄ ሁሉ ይቅርታ። «እኔ አንድ ነኝ እነሱ ግን ሁሉም። ይሄ እንግዲህ ላንድ ጊዜ የሆነ ነገር ብቻ ነው። በነዛ ወቅት ችግሩ ምን ነበር የሆነ ተአምር በሆነ ውጫዊነት የተነሣ ይሄ ሁሉ ድንገት ተስፋፍቶ እኔን ጠቃሚና ቆንጆ ከሁሉም በላይ ደግሞ ፍፁም የተዘጋጀ ሥራ ሥራውን ምን ዓይነት እንደሆነ አላውቅም ትልቁ ነገር ግን አስቀድሞ ተየዘጋጀ መሆኑ ነው። ምክንያቱም ቆሻሻ ውስጥ እየቦካሁ ሌላ ጊዜ ጀግና ነኝ እያልኩ ራሴን አፅናናለሁ። እስኪ አስቡት ለምን ይሄ ወራዳ ይሆናል። ይህንን ለማድረግ አንድ ሰው ግድ ከሕልም ውጭ በውነተኛው ዓለም ውስጥ የሚኖር የእውነት አንድ ሰው ሊኖረው ይገባል። በነገራችን ላይ አንድ ሲሞኖቭ የሚባል የድሮ የትምህርት ቤት ጓደኛዬ የሆነ ሰው አውቃለሁ። ከነሱ አንዱ በትቤት በጣም ጭምት ጥሩ ተፈጥሮ ያለው ምንም እንኳ ይሄ ነው የሚባል ጉብዝና ባይኖረውም የሆነ የራሱ የሆነ መለያ ባህሪና ሃቀኛነት ጭምር ያለው ሲሞኖቭ ነበር። እኔም ብስጭቴን በሚያሣይ ስሜት ከፍ ባለ ድምፅ «ትላንት በነገራችሁኝ መሠረት እዚህ የደረስኩት አናቱ ላይ አሥራ አንድ ሰዓት ነው» አልኩ። እኔም ይበልጥ በመናደድ ፊርፊችኪን ላይ «ይሄ ምንም የሚያስቅ ነገር የለውም። ይሄ። ግን ምንም አይደለም። ይሄ የኔ ችግር አይደለም። ሲሞኖቨ እርግጠኛ ነኝ የሆነ ሰው እንደሚመጣ አስቀድሞ ነግሮዋቸውዋል። በርግጥ ይሄ የኔ ጉዳይ አይደለም። አሁን እዚህ ነኝ። እንደዛ ነው ንዴ አንድ ሰው ከሌላው ጋር ፍቅር መሥራት ያለበት። እርግጠኛ ነኝ የሆነ ሰው ደፍሮሻል። ስሜት የሌለው ሰው። አንድ ጊዜ ፍቅር ካላቸው የተጋቡት ለፍቅር ከሆነ ያ ፍቅር የሚጠሩበት ምንም ምክንያት የለም። ባልየው ጥሩና ጨዋ ሰው ከሆነ ፍቅር ለምን ያልፋል። አየሽ ሊዛ አንድ ሰው ሌሎችን ከመወንጀሉ በፊት መጀመሪያ እንዴት መኖር እንደለበት ማወቅ አለበት። አየሽ ሰው እንዲህ ዓይነት ቦታ የሚመጣው ሲሰክር ብቻ ነው። ይሄ ስድብ ንጂ ሌላ ምንድነው። አንድ ጊዜ የሆነ አዲስ ዓመት ዋዜማ ላይ አንዲት ልጅ አየሁ እዛ። ይሄ እውነት ነው። ዋናው ነገር ይሄ ነው። ሰው ደግሞ ደሀም ሆኖ ክብር ያለው ሊሆን ይችላል። ምን ዓይነት ተንኩለኛ ሰው እንደሆነ ልነግርሽ አልችልም። የኔ ፍላጐት ይሄ ነው። ሰው የልቡንና የጭንቅላቱን እንዲህ የሚናገረው በሕይወቱ አንድ ጊዜ እንዲህ ዓይነት ሁኔታ ውስጥ ሲገባ ነው። ጥሩ ሰው እንድሆንጥ ጥሩ ሰው መሆን አልችልም። ሙሉ በሙሉ በኔ ቁጥጥር ሥር የሆነ ሰው እንዳለ ሳይሰማኝ መኖር አልችልም። ይሄ የጠበቅኩት ሊሆን ይችላል። በመጀመሪያ ደረጃ እውነተኛ ሕይወትን የት እንደምናገኝ ወይም ምን እንደሆነ ወይም እንደሚባል እንኳ አናውቅም አስኪ ያለመፅሐፍትና ያለፊልም ብቻችንን ተተውን እገበል ሁሳችንም በአንድ ጊዜ ግራ በመጋባት በጨለማ እንዋጣለን የምንይዘው የምንጨብጠውን ምን እንደምናፈቅር ምን እንደምንጠላ ምን እንደምናከብርና ምን እንደምንንቅ ጨርሶ አናውቅም እንዳውም ሰው መሆን ንኳ ያስቸግረናል ከእውነተኛ ሥጋና ደም የተሠራ የራሳችን ሥጋ መሆን ንኳ ያስቸግረናል ያሳፍረናል ቅሌት ይመስለናል የሆነ ፅንሰ ሃሳባዊ የሆነ የቴዎሪ «አማካኝ» ሰው ለመሆን የተቻለንን ሁሉ እናደርጋሰን ሁላችንም ሞተን የተወለድን ነን ለረጅም ጊዜ ስንፀንስ የቆየነው በሕይወት ባሉ አባቶች አልነበረም እያደር የምናሳየው ሁኔታም ይህንን ነው የሚያረጋግጠው እየጣመን ነው ብዙ ሳይርቅ በዚህም ሆነ በቪያ መንገድ ከአጥንትና ከሥጋ በተሠራ አባት ሳይሆን ከፅንስ ፃሳብ ጅዱ ይ በፍዐህዐሂዞ ይህኔ የምንወለድበትን ሁኔታ እንፈጥራለን።