Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
«ፌስ ዳቢ እ ሠጧክጧሌ እ ከተራራው ጀርባ ያለው ሰው ። በሰመ ሌባ ሁላችንም መሰደብ የለብንም አሉ አንድ የታወቁ ሌባ ፀነርፆ ጴዩሮሦ ፅብዕባ ለና ሴተ ሰብሳቢው የተገረሙ ይመስላለሉ አኾገሜቸውን በአጃቸው ይዘው እኔም የእናንተን ያህል ባይሆንም ምመቼዖሃ በዚሁ ስም ተጠርቼፔበታለሁ አሁን የዘረዘርከው ግን ምንድን ነው ቀስ ብሎ ።ወፋን ተስፈንጥሮ ቆስቀመጡት ያሀል ተስፈ ክትሪከ ወንበር ላይ ያስቀመጡ ው ወፍ አዳማጩ ሰው ግን ። ራ ኣርፆ ላርሮቻ ሰብሰባ ለና ሐተሎጾ ሮም ከአርከበ አሁ እነ ኢው ነሃግሣህን ወፍ እየዳመተከ ነው።
እላለሁ አይሁድ በመላው ዓለም ለ ዓመታት ያህል ተበታትነው ሲኖሩ በየአካባቢው ሰው ነበራቸው ያውም እንደ ብረት የጠነከረ ማኅበረሰብ ሀገር ግን አልነበራቸውም ሀገር ማለት ሰው ከሆነ አይሁድ ሀገር ፍለጋ ከሺሕ ዓመታት በላይ መኳተን አልነበረባቸውም በአውሮፓ የሚኖሩት ጂፕሲዎች የታወቀ ማኅበረሰብ አላቸው ነገር ግን ሀገር የላቸውም ሀገር ማለት ሰው ቢሆን ኖሮ ጂፕሲ የሚባል ሕዝብ ብቻ ሳይሆን ጄፕሲ የሚባል ሀገርም ይኖር ነበር ግን የለም የሰረፆ ለደሮቻ ዕብሰባ ላና ሐታቻ መመመ መመመ ሙች ዲያውየን አሌ ኢትዮጵያው ኒ ከ ና ና ር ግን የለቺም ጊባ ብአሜሪካ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን የምትባል የአማ ሪካ ግሪኮት ሜሊዮን የሚደርሱ ግሪኮች በአሜሪካ ይኖራሉ ኖራል ለይል የምትባል ሀገር ሣን የለችም ግሪከ ሲሠራ አሜሪካ ዶ ግሪክ ይጦራል የተባለው ሀገር ለው ብቻ ስላልሆነ ነው ሰዎች ተስብስበው ሀገር ሊመሠርቱ አይችሉም በየሀገሩ የሰበሰበ ማኅበረሰቦች «ኮሙኒቲኔ ይባላሉ አንጂ ሀገር አይባሉም ሀገር ሀዢ ለመሆንና ለመባል ከሰው በተጨማሪ የምትፈልገው ብዙ ነገር አላትና ሀገርን ሀገር ለማስባል መሬትም ያስፈልጋል መሬት ሳይኖርህ ሰፀ ስለሰበሰብከ ብቻ ሀገር ልትሆን አትችልም ያውም የእኔ የምትለው የምትሞትለትና የምትለፋለት ታሪካዊ መሬት ያስፈልግሃል አይሁድ በ አካባቢ በኡጋንዳ ኡዋሲን ጊሹ ከዚ ፅቨቪሃ በተባለ ቦታ እንዲሠፍሩና ሀገር አንዲኖራቸው ታስቦ ነበር እንደ ቱዎዶር ኸርዝል ያሉ ታላላቅ የጽዮናዊነት መሪዎችም ለጊዜውፇ ሲሆን ተስማምተውበት ነበር ብዙኀኑ አይሁድ ግን ህገር ማለ። የሆነ መሬት አይደለም ታሪካዊ መሬት ነው ብለው ተቃወሙት ሀገር ማለት የሆነ መሬት ብቻ ቢሆን ለአይሁድ ከዛሬቀ ይልቅ በአየር ንብረትና በተፈጥሮ ማዕድን ብሎም በአቀማመጌጉ ኡጋንዳ ትሻላቸው ነበር አሥራኤልፅ መጨ ጸዘፇ ዲድሮቻ ሕዐ ጸና ሐሎቻ ው ው ው ው ባድሜ ለምትባል ከጦርነቱ በፊት ብዙው ሕዝብ ሰምቷት ለማያውቅ መሬት የተደረገውን ጦርነት የረሳ ሰው ነው ሀገር ማለት ሰው ነው የሚል ሀገር ማለት ሰው ከሆነ ለባድሜ የተደረገው ጦርነት ለማን የተደረገ ነው ሊባል ነው። ሀገር ማለት ሰው ቢሆን ኖሮ ሰው ስለ ሀገሩ ሲያነሣ ወንዙን ተራራውን ሸለቆውን ሜዳውን ጫካውን እያነሣ ለምን ይዘፍን ነበር ያገሬ ተራራ ወንዛ ወንዙ ለምለም አማማ ኢትዮጵያ ኑሪ ለዘላለም ለምን ይል ነበረ ሀገር ማለት ሰው ከሆነ ይሄ የኔ ክልል ጎጥና መንደር ነው የሚለው ዚኮርክር ከየት ይመጣ ነበር። ሀገር ማለት ሰው ከሆነ የተለየና የታወቀ ሦየሀገር ድንበርና ካርታ ለምን ያስፈልግ ነበረ። ሀገር ማለት ሰው ከሆነ ለሰው ፓስፖርትና ቪዛ ለምን ያስፈልገዋል። ሰው ያለበት ቦታ ሁሉ ሀገሬ ስለሆነ ለምን እንደፈለግኩ ወጥቼ አልገባም። አንድ ሰው ወደ አንድ ሀገር ገባ የሚባለው ወደ መሬቱ ከ አንጂ የሀገሩን ሰው ሲያገኝ ነው እንዴ። ሰውን አልጣሰየጣሰው ኣዚ ነው ደግሞም አገር ማለት መሬት ብቻ አይደለም ያማ ቢሆን ና አንታርክቲካ ሀገር ይሆን ነበር ያማ ቢሆን ኖሮ በዓለም ላይ የሚገ ወደ ሃምሳ የሚጠጉ ሰው አልባ ደሴቶች ዐርርህበርፍ «ሀፒ ተብለው በተባበሩት መንግሥታት ይመዘገቡ ነበር ሀገር ማለት መሬነ ቢሆን ኖሮ መሬት ያለው ሁሉ ሀገር ይኖረው ነበር የአሜሪካ ሕንዶች የኣውስትራልያ እቦርጅኖች ከጥንት ጀምሮ የሚኖሩበት መሬት አላቸው የራሳቸው የሆነ ሀገር ግን የላቸውም ደቡብ ሱዳናውያን የራሳቸው የሆነ የሚኖሩበት መሬት ነበራቸው ሀገር ለመሆን ግን መዋጋት ነበረባቸው ደቡብ ሱዳኖችን ያን ሁሉ ዘመን ያዋጋቸው የመሬት ጥያቄ ሳይሆን የሀገርነት ጥያቄ ነው የራሳቸውን ፖለቲካዊ መሬት አግኝተው እንኳን ሀገር ለመሆን ገና እየተሠሩ ነው የል ስጤማውያን ይብዛም ይነስ የሚኖሩበት መሬት አላቸው አገር ግን እገር ከዚህ ሁሉ በላይ ነው ሰው ሰው የኖረበትና ታሪከ የሠራበት መሬት ማኅበረሰብ ከማኅበረሰብ ሰው ከሰው ሰው ከማኅበረሰብ ዩጎርዶ ሌየሮቻ ሱብሐባ እና ሔሎቻ ሰው ከመሬት ሰው ከአራዊት ሰው ከተፈጥሮ ሰው ከወራሪ ጋር የነበረው ትግል ውጊያና ወዳጅነችት የተረተው ተረት ያወጋው ወሣ የፈጠረው አፈ ታሪከ ያከማጥሇው ትዝታ ሰው ለመሬቱ ለወገኑና ለእምነቱ የከፈለው መሥዋፅትነት የዘፈነው ዘፈን ያቅራራው ቀረርቶ የፎከረው ፉከራ ያገኘው ድልና የተሸከመው ሺሽንፈት ያደረሰው በደልና የደረሰበት በደል ይሄ ሁሉ ነው ሀገር መገለጫው ቅርስ መዋሐጃው ባህል መታያው ልብስና መዋቢያው ጌጣጌጥ መገናኛው ቋንቋ መዝናኛው ጭፈራ ማስተማሪያው ተረት መከበሪያው ዓመት ባል መጠበቢያው ምግብ መቆዘ ሚያው እንጉርጉሮ መተከዣው ልቅሶ መተኪያው ልደት ማሳረጊያው ቀብር መገምገሚያው ምግባር ማነወሪያው ነውር መኩሪያ ጀግንነቱ ማፈሪያ ገመናው መደበቂያ ቤቱ መመረሪያ ጫካው ይሄ ሁሉ ነው ሀገር ታሸቶ ተገርኝቶ ያመጣው አንድነት ተጣልቶ ተባልቶ ያመጣው ልዩነት እንደ ዘሐ ዘጊ የተጠላለፈው እንደ እግር ሠንሠለት የተቆላለፈው ሲፈተል ሲገመድ ሲባዘት ሲዳወር ሲከካ ሲሰለቅ ሲጣላ ሲታረቅ ሲያውቅና ሲማይም ሲሠለጥንና ሲደኸይ ሲሰፋና ሲጠብ የኖረውና የኖረበት የኖረለትም ነው ሀገር ሀገር ትዝታ ነው የትም ቦታ ስትሄድ ጠምዶ የሚያመጣህ ምንም ሥጋ ብትቆርጥ ከብቱ ትዝ ይልሃል ምንም ቢች ዳር ብትዝናና ወንዙ ትዝ ይልሃል ምን በሽቱ ብትታጠን አፈሩ ይሸትሃል ምን በሥጋጃቫ ላይ በነረ ለደሮቻ ሰበታና ዳና ሐሎቻ ብትሄድ ጉዝጓዙ ጭቃ ይናፍትሃል በጄት እየበረርክ አህያና በቅሎው የኒ ማጌሐተን ተቀምጠህ ሰባተኛ ሎንደን ተቀምጠህ ዊርቆስ ኖርፍል ሆክ ቐሥ መረ መመመ መውን ኣል ይመጣብሃል በኮምፒውተር እየሠራህ ያቦካዢ ጅግጅጋ ካናዳ ሆነህ ሐረር ይወዘውዝሃል ሀገር ማለት ትዝታ ነኪ ሀገር ማለት ከምትገልጠው ብታስበው ከምትኖርበት ብትሞትቤ ከምትስቅለት ብታለቅስለት የምትመርጥለት ነገር ነው ሀገር ማኑ ትተኸው ብትሄድ ትቶህ የማይሄድ በራቅከው ቁጥር ልብህ ወነ በቅርበት የሚቀር ባወቅከው ቁጥር የምትንገበገብለት በተረዳኸፁ ቁጥር የምትሳሳለት አንተን እርሱ ውስጥ እንደምታገኘው ሁሴ እርሱንም አንተ ውስጥ የምታገኘው የተሠራህበት ውሐድደ የተቀረጽከበት ማንነት ነው ሀገር ሀገር ማለት ሰው ብቻ ቢሆን ኖሮ ዘመድ የሌለው ሰው ወደ ሀዝ ለመምጣት ባልናፈቀ ነበር ሀገር ማለት ሰው ብቻ ቢሆን ኖሮ ዘመዶቸ ሁሉ ከእርሱ ጋር ውጭ የሚኖሩለት ሰው ሀገሬን ሀገሬን እያለ መከሪ ባላየ ነበር ሀገር ማለት ሰው ብቻ ቢሆን ኖሮ ሰዎች በየዘመና የበደሉት ሰው ሀገሬ በደለችኝ ባለ ነበር ሀገር ሣፃለት ሰው ብቻ ቢሆነ ኖሮ ሰው ስለ ሀገሩ ሲያስብ ተራራውና ወንዙ አዕዋፉና አራዊቱ ማሳውና ቀየው ለምን ትዝ ይለው ነበር ሀገር ማለት ሰው ብቻ ቢሆን ኖሮ ያሸነፈ አትሌት ድል ያደረገ ኳስ ተጨዋኾ ባንዴራው ሲሰቀዕ ለምን ያለቅስ ነበር። ዐፄ ቴዎድሮስ እጅግ ተዋረዱ የሸዋን ሰው ሁሉ እጅ ነሥተው ሄዱ ተባለ ንጉሥ ማን እልሰመሒ ጎጃም አገው ምድር ሄደው የደጃች ጓሉን ሠራዊት ገጥመው ድል ካደረ በኋላ የተማረከውን ስምንት ሺ ሠራዊት እንደ ከብት አሳርደው ጊዜ አንጥረኛው ብዙ ከንጉሠ ቤት ባል አልቦ አደረጉት ይኹን ሁሉ ሴት ተብሎ ተለቀሰ ንጉሥ ግን አልሰሙም ከጣና ምጽርሐ ደሴት ተነሥተው የደንቢያንና የበጌምድርን ሰው በየቤቱ እያስገቡ አሳት ባነደዱት ጊዜ የበጌምድር አልቃሽ አግዜርና ንጉሥ ተጣልተው ቁመው ቅዱስ ሚካኤልን ዳኛ አስቀምጠው አግዜር በግራ ነው ንጉሠ በቀኝ በል ፍጅና ስጠኝ ሲሉ ሶማሁኝ ብላ አለቀሰቾ ንጉሥ ግነ አልሰሙም ይረዶ ሌደሮቻ ሰብሰባ እኖ ሐተቻ የጎጃምም አልቃሸ ሜጌን በዘረፉት ጊዜ ልብሴንም ገፈፈው ለበሰው እርዘኛ በሬዬንም ነዳው አረደው ነፍጠኛ እህሌንም ቨረፈው በላው ቀለበኛ ንጉሥ የቀረዎ ጥቂት አማርኛ ምነው ሆድ አይዘርፉ አርፌ እንድተኛ አለች አሉ ንጉሥ ግን አልሰሙም ይህ ሁሉ ብሶት በሕዝቡ ውስጥ ታምቆ ይኖር ነበር ብሶቱም እንደ ሙዳየ ምጽዋት በየቀኑ እየተጠራቀመ አንደ ፍግ እሳት ውስጡን እየፋመ አያብተከተከው ኖሯል የኢትዮጵያ ሕዝብ እንዲህ እንደዛሬ ሰላማዊ ሰልፍ ጋዜጣ ሬዲዮ ፌስ ቡከና ሚዲያ ከመምጣቱ በፊት የብሶቱ ማውጫ የሐሳቡም መግለጫ የልቅሶ ላይ ሙሾ ነበር ቴዎድሮስ ይባስ ብለው የከለከሉት እርሱን ነው ማንም ልቅሶ አንዳይቆም ማንም ሙሾ እንዳያወርድ ዐወቋጁ የሚያስቆጣ ነገር ነግሮ አትቆጣ ይለኛል አንደሚባለው ሰውን ከብሶቱ በላይ ሁለት ነገር ይጎዳዋል ብሶት ሰሚና ብሶት ማሰማት ሲከለከል ሰው ዘመድ ሲሞትበት እንኳ ምንም እንኳን ዘመዱን ከሞት ባይመልሰውም አልቅሼ ይውጣልኝ ይላል ብፅፀዳና ሐት ይልቅ አታልቅስ ያለኝ ያመኛል» የሚል ካካ በትግርኛ ሯ ረካስለቀሰኝ ነገር የለውም ማለት ልተናገረም ማለት የማ ሚናገረው ሰው በም ማለት የ የሚያሳምጽ ነገር አልገጠመውም ግ ሰው እይደለም ሰው አልተቃወመም ማለት የሚቃወመው ሽ ም ሲል ተስማምቷል ማለት አይደሁ ማለት አይደሰም ሰው ገ። መ ን የመጨ ሕዝብን የሚያዳምጥ መንግሥት መንግሥትን የሚያዳምጥ ሕዝብ ሀገር ሰላም እንድትሆን ሰላም ሆናም በብልጽና ጎዳና እንድትራዱ ከተፈለገ ሁለት ነገሮች ያስፈልጓታሊ ሕዝብን የሚያዛዖ መንግሥትና መንግሥትን የሚያዳምጥ ሕዝብ ማዳመጥ ከመማሰማ ይለያል መስማት ጆሮ ለተፈጠረለት ሁሉ የሚቻል ነወ ይዞ ጽሑፍ ስናነብ እንኳን ስንትና ስንት ድምፆችን ፈልገንም ሳገዝልሞ እንሰማለን ማዳመጥ ግን ሦስት ነገሮችን ይፈልጋል ይሁነኝ መስማት ሰምቶ ማስተዋል አስተውሎም መመለለ የፈሐር ሌኗናሮቻ ታዐሰባ ለጸና ሐሑተቻ ሕዝብን የሚያዳምጥ መንግሥት ስንልም ይሁነኝ ብሎ ሕዝቡን የሚሰማ ሰምቶ ሕዝቡ ምሦን እንዳለው የሚያስተውልና ከዚያም አስተውሎ መልስ የሚሰጥ መንግሥት ማለት ነው ለሕዝብ የመናገር ነጻነት ብቻውን ምንም አያደርግለትም የመደመጥ መብት ከሌለው በቀር ሰሚ ከሌለ እንኳን ሕዝብ ፈጣሪ አይናገርም ቢናገርም ጥቅም የለውም ለዚህም ነው ሊቃውንቱ እንደሚነግሩን መላእከት እስኪፈጠሩ ድረስ ፈጣሪ ፍጥረታትን በአርምሞ ብቻ የፈጠረው ለምን ቢሉ ሰሚ ሳይኖር መናገር ምን ያደርጋል ብሉሎ መላእክት ከተፈጠሩ በኋላ ግን ብርሃን ይሁን ብሎ ሲናዝዢ እንሰማዋለን አሁን ሰሚ ተገኝቷልና መናገር ዋጋ አለው ሕዝብም መናገሩ ብቻ ጥቅም የለውም የተናገረውን የሚያዳ ምጠው መንግሥት ያስፈልገዋል ሕዝብ የሚያዳምጠው ሲያጣ ጩኸቱን የሚያዳምጠው አጥቶ ቤቱ አንደተዘረፈበት ውሻ ነባይነ ነባይነ ከመ ዘኢነባይነ ኮነ ጩኸን ጩኸን እንዳልጮኸን ሆንን ብሎ ኢይቀመጥም ራሱን በራሱ ማዳመጥ ይጀምራል የልቤን መከፋት ሆዴ አያዳመጠ ሊመረው ነው መሰል ነገር አላመጠ የሚል የቆለኛ ፉከራ አለ ሰውዬው በልቡ መከፋቱን ለሰው ቢናገር ቢናገር የሚሰማው አጣ እርሱ ሰሚ ሲያጣ ሆዱ ግን የልቡን መከፋት እየሰማ ይቃጠል ጀመር ዘሪለደሮቻ ያበ ዳና ሐታ ድ ጊዜ ነው ይህንን የፎከረወ ሕዝ በኋላም ሆዱ እየፃረጦ ሲሃ ው ነው መሰል» የሚለው ፉከረ ራሱን ማዳመጥ ሲጀምር ገኒ የሚሆነውን ለመገመት አስቸ አደርዉ ነማ እና በሐሳብና በአመለካከት አጌ ወከመ መመመችጠቸዱ «ጠይታል ሕዝብን በቀላሉ የሚያስተባብረው አንድ ነገር በበበ መጠቃት ወይም መሸፉት ያን ጊዜ ወዲያ ማዶ ሆኖ አንዱ የተጣራዉ ወዲህ ማዶ ሆኖ ሌላው ይሰማዋል እዚያ ማዶ ሆኖ አንድ ሰው ተጣራ እዚህ ማዶ ሆኖ ሌላ ሰው ወይ አለው ጎበዝ ተነቃቃ ይህ ነር ለኛ ነው ማለት የሚቸለው የሚያዳምጥ መንግሥት ካለ ብቻ ነው መንግሥት ሕዝብን ይሁነኝ ብሎ ነው ማዳመጥ ያለበት አንዳንድ ጊዜ ሕዝብ የተናገረው ላይደርሰው ይ ቸላል አንዳንድ ጊዜ ደግሞ ሕዝ ወጥንቅጥም ነወ በእምኑኑ ገርጾ ለድሮም ሰብፅጎባ ጸና ሔሑሥቻ በባህልና ቋንቋ በዕውቀትና ሥልጣኔ በዕድሜና ጾታ የተወነቀጠ ነው ሕዝብ ሕዝብን ማዳመጥ ማለት እነዚህን ሁሉ በየመልካቸው ማዳመጥ ማለት ነው ሕዝብ ውስጥ መንግሥትን የሚወዱና የሚደግፉ መንግሥትን የሚጠሱና የሚቃወሙም አሉ ሕዝብን ግገዳመጥ ማለት እነዚህን በየመልካቸው ማዳመጥ ማለት ነው ሕዝቡ ይህንን ሲል ምን ማለቱ ነው። ለምን እንዲህ አለ። ደስ ብሏቸው ክር አሳርገው ሄዱ ከሩት ተናገሩ ሕዝቡ ያለው ሌላ እነርሱ ያዳመጡት ሌላ ስብሰባውን በመፈ ሕዝብን ማዳሠጥ ማለት ሕዝብ የሚለውን ለማዳ በተለይ የኢትዮጵያ ሕዝብ ቅኔ መንግሥት ያስፈልገዋል ዩገር ጴሂሮቻ ሰብሰባ ጳና ሎብቻ ሕዝብን የሚያዳምጥ መቱገሥት ማዳመጡን በሚሰጠው ምላሽ ነው የሚገልጠው ምላሹ የሚወሰነው ለሣዳመጥ በሰጠው ማስተዋል ነው የመጣው ከዚህና ከዚያ ከነ እንቶእኔና ከነ አንትና ነው ማለቱን ትቶ ሕዝብ ተናግሯል ብሎ የሚያምን ከሆነ ያንንም ይዞ ከየዓይነቱ ሕዝብ ጋር የሚመከር ከሆነ መክሮም መንግሥት የሚፈልገውን ሳይሆን ሕዝቡ የጠየቀውን የሚመልስ ከሆነያ መኙገሥት ሕዝብን የሚሰማ መንግሥት ይባላል ሕዝብን የሚሰማ መንግሥት መነግሥትን የሚሰማ ሕዝብ ለመፍጠር ይችላል ሕዝብ የሚያከብረውን የሚወደውንና ይሰማኛል ብሎ የሚያምነውን መንግሥት ይሰማል መደማመጥ የጋራ ነው ሕዝብ ፈጣሪው የሚለውን የሚሰማውኩኮ ፈጣሪዬ የምለውን ይሰማኛል ብሎ ስለሚያምን ነው ፈጣሪ አይሰማኝም ካለማ ፈጣሪውን መስማት ያቆማል ማንም የማያዳምጠውን አያዳምጥም ፈጣሪም «ኑ እንዋቀስ ያለው የሚወቀስ ነገር ኖሮት ሳይሆን ሕዝቡን እንደሚያዳምጥ ሲናገር ነው ሕዝብ መንግሥት አያዳምጠኝም ብሎ ተስፋ ሲቆርጥ ቀስ በቀስ መንግሥትን ማዳመጥ ያቆማል መንግሥት የመናገሪያ መሣሪያ ስላለው ብቻ ይናገራል ሕዝብም ጆሮ ስላለው ብቻ ይሰማል ግን አያዳምጥም ነገሩን እውነት ነው ብሎ አይቀበለውም ለእኔ ነው ብሎ ልብ አይለውም አዳምጦም የሚፈለገውን ምላሽ አይሰጠውዎያ ዓን ኞ በነርይ ለደሮቻ ፅብፅባ ዳና ሌሎቻ አንተ ስትናገር ያልፋል በእኔ ላይ እኔም ስናገርህ ያልፋል ባንተ ላይ ከንግዲህ ሆነናል ወንዝና ድንጋይ የተባለወኮ ያለምክንያት አይደለ ም ወንዝ በድንጋይ ላይ ሲያልፍ ይጮኻል ግን ድንጋዩ አይሰማው ሟ ድንጋዩም ውኃው በላዩ ላይ ሲያርፍ ይጮካኻል ግን አይሰማውም ሐዝብን የማያዳምጥ መንግሥትና እርሱ የሚፈጥረው የማያዳምጥ ሕዝብ እንዲህ ናቸው ገመ ይነር ጴደሮቻ ታሰፅግ ጸና ሴሉቻ መፍ ርር ጆሮ እና ቀንድ አንድ ጥጃ የሚያሳድግ ሰው ነበር ጥጃውን ሲፈልግ ጆሮውን ይጎትተዋል ሲፈልግ በዱላ ይመታዋል በጅራፍ ይዥልጠዋል ሲፈልግ ጨው እያላሰ ይስበዋል ሲፈልግ ደግሞ በገመድ አስሮ ያስከትለዋል በዚህ ሁኔታ ጥጃው አደገና ወይፈን ሆኖ ቀንድ አበቀለ የጥጃውም ባለቤት እንደለመደው በዱላ ሊመታው ጆሮውን ሊጎትተው በጅራፍ ሊዢዥልጠው ተነሣ ያን ጊዜ ጥጃው አፍንጫውን ወደ መሬት አስነከቶ አኩረፈረፈና እንደ ስፔን በሬ ተወርውሮ በቀንዱ ወጋው ሰውየውም ወገቡን ይዞ እየተጎተተ ቤቱ ደረሰ በገረ ዲያሮቻ ዕብሰባ ዳኖሐሑሎጾ ሀታመሙን ሰምተው ሲጠይቁት የሄዱ ጎረቤቱ ስላሆኪ ገኔ አንሥተውወ ወዳጄ የጆሮና የቀንድን ዘመን እንዴት መለየት ኣኣ አሉት ነ ው «የጆሮና የቀንድ ዘመን ምንድን ነው። ብትመታው ይቸላል ብትጎትቱቤ ይከተላል ብታሰረው ይታሠራል ጆሮ ብቻ ስለነበረው መስማት ብቻ ነበር የሚችለው በኋላ ግን ቀንድ አበቀለ ቀንድ ካበቀለ በኋላ እንደ ድሮው እጎትተዋለሁ ብትል አይሆንም አሁን ከተስማማው ይቀበልሃል ካልተስማማው ግን መዋጋት ይጀምራል እሁን አንቱ ያደረግከውን ማድረግ የሚቻለው በጆሮ ዘመን ነው በቀንድ ዘመን እንደዚህ ማድረግ ሞኝነት ነው ሁሉም ነገር የጆሮና የቀንድ ዘመን አለው በሀገራችን አንድ መንግሥት ሲተከል ሕዝቡ የጆሮ ዘመን ይሰጠዋል ዝም ይላል ይሰማለ ይቀበላል አልጋዐ እንዲረጋ ዙፋኑ አንደዲጸና ይተጋል ከትናንት ዛሬ ከዛሬም ነገ ይሻላል ብሎ በተስፋ ይጠብቃል ባያምንም ይዋበላል ባይሰማማም ይተባበራል ባይግገባባም አብሮ ይሠራል ይሄ ደያሮጾ ጴያድሮቻ ሱዐፅዕባ ጸኖ ሐሎቻ ው መመመ ውው ርር ር ፌሬ ረ የቾዶሮ ዘመን ነው ብልህ መሪ ከጆሮ ዘመን በኋላ የቀንድ ዘመን እንደሚመጣ ያውቃል ስለዚህም ሥርዓት ሠርቶ ሕግ አጽንቶ አገር አልምቶ ሕዝበን አስማምቶ ይጠብቃል በጆሮ ዘመን ያልሠራውን ሥራ በቀንድ ዘመን አሠራለሁ ቢል የሚያምነው የለም እንደ ቀድሞው ዝም ብሎ የሚሰማ አሜን ብሎ የሚቀበል እሺ ብሎ የሚከተል ጎንበስ ብሎ የሚጎተት አይገኘም ለተስማማው ጆሮውን ላልተስማማው ቀንን ያቀርባል ሥራውን በግድ ብትሠራ እንኳን ትግሉ ብዙ ነው ሕዝብ ቀንድ ከማብቀሉ በፊት እንደ ቀንዱ ዘመን ማድረግ አንደማይቻለው ሁሉ ቀንድ ካበቀለ በኋላም አንደ ጆሮው ዘመን ማድረግ አይቻልም ራሱ ቀንድ አብቃዩም እንደ ድሮው ልሁን ቢል አሺ አይለውም ያላወቁትን አንዳላወቁ ያልሰሙትን አንዳልሰሙ ያላዩትን እንዳላዩ ያልደረሱበትን እንዳልደረሱ መሆን አይቻልም ለውጥን ፈልገኸው ብቻ አታመጣውም የቀንድ ዘመን ሲሆን ሳትፈልግም ትለወጣለህ አገር ብቻ ሳይሆን ድርጅድት ማሣማኅበር ፓርቲና ተቋምም ቀንድ ያበቅላሉ በጆሮ ዘመን አባሉ ሁሉ ይሰማሃል ትአዛዝ ከበላይ አካል ወደታች ብሎ ያምናል አንድ ቦታ የበሰለውን በልቶ አንድ ቦታ የተጠመቀውን ጠጥቶ የተባለውን ሁሉ ሰምቶ ውደድ የተባሰውን ወድዶ ጥላ የተባለውን ጠልቶ ይኖራል በአንድ ዓላማ የተመመ በአንድ አቋም የቆመ አንድ ግብ የሬጨበጠ በአንድ መስመር የሠለጠ ርያ ለደሮቻ ሰብሰባ እና ሔሎቻ ዱ ጎረቤቱ ሰምተው ሊጠይቁት የሄዱ ስላሆነቤ ር ወዳጄ የጆሮና የቀንድን ዘመን አንዴት መለየት አፋ አንገሥተው « ኩ አሉት ዢ ተው ወገቡ የጆሮና የቀንድ ዘመን ምንድን ነው። ነበር የሚችለው በኋላ ግን ቀንድ አበቀለ ቀንድ ካበቀለ በኋላ አዝ ድሮው እጎትተዋለሁ ብትል አይሆንም አሁን ከተስማማው ይቀበልሃል ሁሉም ነገር የጆሮና የቀዬ ዘመን አለው በሀገራች ሲተከል ሕዝቡ የጀሮ ዘመን ይሰጠዋል ይዋበላል አልጋው እንዲረጋ ዛሬ ከዛሬም ነገ ይሻላል ብ ይቀበላል ባይስማቨፃም ሎ በተስፋ ይጥባበራል ባይግባባም ኤኢ ዩጎርፉ ጴደሮቻ ታበፅባ ጸና ሐሎቻ ዮኮፁዙፁዙዮቨ ኑሁሦሆ እቢ ቢቢ ርን የጆሮ ዘመን ነው ብልህ መሪ ከጆሮ ዘመን በኋላ የቀንድ ዘመን እንደሚመጣ ያውቃል ሰለዚህም ሥርዓት ሠርቶ ሕግ አጽንቶ አገር አልምቶ ሕዝብን አስማምቶ ይጠብቃል በጆሮ ዘመን ያልሠራውን ሥራ በቀንድ ዘመን እሠራለሁ ቢል የሚያምነወ የለም እንደ ቀድሞው ዝያ ብሎ የሚሰማ አሜን ብሎ የሚቀበል እሺ ብሎ የሚከተል ጎንበስ ብሎ የሚጎተት አይገኝም ለተስማማው ጆሮውን ላልተስማማው ቀንቅን ያቀርባል ሥራውን በግድ ብትሠራ እንኳን ትግሉ ብዙ ነው። ሕዝብ ቀንድ ከማብቀሉ በፊት እንደ ቀንዱ ዘመን ማድረግ እንደማይቻለው ሁሉ ቀንድ ካበቀለ በኋላም እንደ ጆሮው ዘመን ማድረግ አይቻልም ራሱ ቀንድ አብቃዩም እንደ ድሮው ልሁን ቢል እሺ አይለውም ያላወቁትን እንዳላወቁ ያልሰሙትን እንዳልሰሙ ያላዩትን እንዳላዩ ያልደረሱበትን እንዳልደረሱ መሆን አይቻልም ለውጥን ፈልገኸሽው ብቻ አታመጣውም የቀንድ ዘመን ሲሆን ሳትፈልግም ትለወጣለህ አገር ብቻ ሳይሆን ድርጅት ማኅበር ፓርቲና ተቋምም ቀንድ ያበቅላሉ በጆሮ ዘመን አባሉ ሁሉ ይሰማሃል ትእዛዝ ከበላይ አካል ወደታች ብሎ ያምናል አንድ ቦታ የበሰለውን በልቶ አንድ ቦታ የተጠመቀውን ጠጥቶ የተባለውን ሁሉ ሰምቶ ውደድ የተባለውን ወድዶ ጥላ የተባለውን ጠልቶ ይኖራል በአንድ ዓላማ የተመመ በአንድ አቋም የቆመ አንድ ግብ የጨበጠ በአንድ መስመር የሠለጠ ሉበፅባዳሃ ለሐሉቻ ኻ ነር ለደሮ ጀሮ እንደ ጦር ጉርርሮ የሚመስልበት የጆሮ ዘመን አለወ። የሚከኪታተሉ ባለሥልጣናቱ በድብቅ ይህነን ተግባር ሲያከናውኑ እንዳንድ ካህናትም ከሁለቱሃ ሮገነ ሆነው ሲያጭበረብሩ ታየ የህርፉ ጴያሮሥ ታትዐዕባ ጸኖየሔሑቻ ተ መ ብ መ ሰዎችም በዚህ ባዕድ አምልኮ ውስጥ ሲገቡ እየተከታተሉ ለንጉሥ መረጃ የሚሰጡ ሦስት ሰዎችን መድበው ነበር ዘርዐ ከርስቶስ ተዐውቀ ብርሃንና ገብረ ከርሰቶስ የሚባሉት እነዚህ ሦስት ሰዎች ወደ ባዕድ አምልኮ የሚሄዱትንክ በድብቅ ይህንን ተግባር የሚያከናውኑትን በተለይም የቤት መንግሥት ሰዎች ሆነው ለሕዝቡ የባዕድ አምልኮ ከፉ አርአያ የሚሆኑትን እንዲጠቁሙ ተከታትለውም እንዲያሲዙ አስይዘውም እንዲያሰቀቅፃጡ ንጉሥ ሥልጣን ሰጥተዋቸው ነበር በዚህም መሠረት አነዚህ ሦስት ሰዎች በተለያዩ ቦታዎች እየተዘዋወሩ ከባዕድ አምላኪዎች ጋር ባዕድ አምላኪ እየመሰሉ ከሕዝቡም ወሬ እየሰበሰቡ ያዩትንና የሰሙትን ለንጉሥ በማትረብ በባዕድ አምልኮ የተጠመዱ ሰዎችን እንዲቀጡ ያደርጉ ጀመር በመጀመርያው አካባቢ ለኅሊናቸውና ለፈጣሪያቸው ታማኝ በመሆን በትከከልም ተመከረውና ተዘከረው አልመለስ ያሱትን በኣምልኮ ባዕድ ፍቅር ልባቸው የነደደውን ለሕዝቡ ክፉ አርኢየ የሆኑትን ሥልጣናቸውን ተገን በማድረግና ማን ይናገረናል ብለው ይህንን ተግባር የሚፈጽሙትን እየጠቆሙ ያስቀጡ ነበር እየቆዩ ግን ግእዛቸው ተለወጠ ይህንን ሥልጣናቸውን የጉቦ መፃበያ የመደለያ መብያ የሙከት መዋዋያ የዝምድና መመሥረቻ የሁበት በሸ ስ በ ማ ፅጎርፆ ለደሮቻ ሐባብ ለና ሒሐሎሦ ራሬ ሥመ መወጫ የጠላት መቅጫ እያደረጉት መጤ ጥቦ ትን አጠፉ ብለው ይከስሷቸዋጥዋልነ ኢስኳ በሌላ ነገር የተጣሏቸውን ከዚህ በቦፉት ቸው ብለው ለገዝ አላልፈው መዶቻቸው የ ማከጣቻ የቂ አልሰጥ ያሏቸውን ያላጠቻ ሞትም ያስፈርዱባቸዋኦ አምልኮ ባዕድ ሲፈጽሙ ይሰጧቸዋል የገዛ ወዳጆቻቸወና ዞ ሥራ ሁሉ እየሸፈ መንደር ሲደርሱ ሙክት ምንጣፍ ያላነጠፉ እግር አገኘና ሚፈጽሙትን ክፉ አነርሱ አንድ ጋኑን ያልከፈተነ በታል ጣት ያላረደ ያላጠበ ሁሉ ባይን ይጉረጠሪጥ ይቀሰርበታል ሕዝቡ በአነዚህ ሦስት ሶዎች ግፍና ጭካኔ ሲማረር ስማቸውን «ደቂቀ ሰይጣን የሰይጣን ልጆች ብሎ አወጣላቸው ሕዝቡ እነዚህን ሦስት ሰዎች ይቂቀ ሰይጣኑ ያላቸው ስለ አራት ነገር ነበር ጥቂት እውነት ይዘው ብዙ ሐሰት ስለሚጨምሩበት በአንድ በኩል ይኖረዋል ሔዋንን የሰማይና የምድር ነው ሰይጣን ጥቂት እውነት ሲላት የተናገረው በከፊል እውነት ነበር የሰማይ ንግሥት» ግን አልነበረችም እነዚህም ሰዎች ጥቂት የሚመስል እወኅት ይይዙና የቀረውን ነገር እነርሱ እጅና እግር አንገትና ደረት ጀርባና ፊት ሞልተውበት ያቀርቡታል ነኙ ዐዋቂዎች ወግ አሣማሪዎች ስለነበሩ የሰማ ሁሉ ያምናቸዋል ንግሥት» መሆኗ እውነት ነው ፌር የሳርጾ ዲኗሮቻ ሰብሰባ እና ሌሑቻ አሽ ሁለተኛ ደግሞ እውነት መደራደርያ ስለሚያደርጓት ነው አንድ ሰው ካዩት ወንጀሉ ወይም ጥፋቱ አኢይታየቸጦሃም ይህንን የሰውዬውን ጥፋትና ወንጀል አንደ መደራደርያ በመጠቀም ሊያገኙት የሚችሉት ጥቅም አንጂ ሰውዬው የተባለውን ካዴረገ የታዘዘውን ከፈጸመ የሚገባውን ከሰጠ የከፋውን ወንጀል ቢፈጽም እንኳን የታየው አእንዳልታየ የተሰማው አንዳልተሰማ የተፈጸመውም እንዳልተፈጸመ ይታለፍለታል ይህንን ለማድረግ ፈቃደኛ ካልሆነ ግን ከሆነው በላይ እንዳደረገ ተቆጥሮ ስሙ ጠፍቶ ግብሩ ከፍቶ ቀንድና ጅራት ተጨምሮለት ለጥብስ ይቀርባል የሚጠይቁት ጉቦና ለሰጭ አስቸጋሪ በመሆኑም የተነሣ ሕዝቡ እፌያው መጡሰኋሆ ድዊዴፇ ፈቋይማን የተባላውጦን ጥፋት ሲፈጽም ዉድ ሰበታ ሥጋውን ፊጩጋጋያ እያለ ይዘፍን ነበር ሦስተኛው ደግሞ ሥልጣናቸውን የቂማቸው መወጫ ማድረጋቸው ነው ከዚህ በፊት በርስትም በሚስትም በከብትም በዶሮም የተጣላቸውን ይቀናቀነናል ይገዳደረናል የሚሉትን ይንቀናል ያቃልለናል ብለው የሚገምቱትን ሁሉ የፈጠራ ከስ እያዘጋጁ ያንንም እያሣመሩና እየቀባቡ ያቀርቡ አቅርበውም ያስቀጡ ነበር «ጊዜ የሰጠው ቅል ድንጋይ ይሰብራል» እንዲሉ ባለ ጊዜዎች ነበሩና ጣል ያሉት ይጣላል እሰር ያሉት ይታሰራል ግደል ያሉት ይገደላል ሕዝቡን ሁሉ ያስገረመው ነገር የንጉሥን ልጆች ሚስቶች ወገፎኑ እኅቶችን ጭምር እየከሰሱና እያሳጡ ግምሾቹን ማስገላኤ ከፊሎቹንም ማሳሰራቸው ነበር ያን ጊዜ በእነዚህ ደቂቀ ሰይጣ ውንጀላ ከታስሩት መካከል ከዐፄ ዘርዐ ያፅቆብ በኋላ የነገሥት የንኬ ልጅ በዕደ ማርያምም ይገኙቢት ነበር ሃሰር ጴደሮቻ ሰሰባገ ለና ሐሎቻ የእነዚህ የደቂቀ ሰይጣነ ግፋቸው በየቀኑ እየጨመረ በትራቸእ እየጠነከረ ሲሄድ ሕዝቡ አቤቁታውን ለንጉሥም ለእግዚአብሔርዖ ማቅረብ ጀመረ በመጀመርያው አካባቢ ንጉሥ ሊሰሙት ፈታያደ አልነበሩም «አንድ ሰይጣን የያዘው ሰው ሲጠመቅ ጎረቤቱ ሁሉ ይለፈልፋል እንደሚባለው ሕዝቡ ከጥፋቱ ይልቅ ቅጣቱን ተጠይዩ ስለመሰላቸው ቸል ብለውት ነበር በመጨረሻ ግን ከበደ ሚካኤል ዲይጥ ሰቶጠግዣ ሰታበሃ ሩጫ ሄዳ ታጸታሰቻ ደድመቶ ለፍንጫያ እንዳሉት ወይም ደግሞ የታከሲ ጥቅስ ጸሐፊው ብሩከ ሟቶ ከመሞቱ በፊት ይንቀቀዥ ነበር» እንዳለው ነገሩ ከቤተ መንግሥቹ ባለሟሉተችም አልፎ ወደ ራሳቸው ወደ ንጉሥም መጣ እነዚህ ሰዎች የልብ ልብ ተሰማቸውና ራሳቸው ንጉን በየሄዱበጉ መክሰስና ማማት አምተውም ማሳማት ጀመሩ ከየት መጣ የሣደቢ ል ኔ አ ይጎርፆ ለኗሮቻ ሱበሰባ ለጸና ሐሑቻ ሀብትና ከብት ማርና ወተት አያትረፈረፋቸው ይታይ ጀመር «የማያድግ ልጅ አራስ ቤት እያለ ዳንኪራ ይመታል እንዲሉ ቀድሞም ያለ ዐቅማቸው የያዙትን ሁበት አላውቅበት ብለው ሥራቸው ሁሉ አስረሸ ምችው ሆነ ሁኔታው ያሰጋቸው ንጉሥ ነገሩን ማስተዋል ጀመሩ በዚህ ወንጀል ከታሠሩት ተይዘውም ከተገደሉት ብዙዎቹ ያለወንጀላቸውና ያለ ጥፋታቸው መሆኑን አንዳንዶቹም ለዚያ ቅጣት የሚያበቃ ጥፋት አለመሥራታቸውን እየተረዱት መጡ ዘርዐ ጽዮን ያንን በግፍ የሰበሰበውን ሀብትና ንብረት ጥሎ ልጅና ሚስቱን በትኖ ግዞት ተላከ በተላከበት ግዞትም በዚያው ዋቶ ያረሪሆለቻረሆ ሪ። ጴርሮጾ ሰብላና ሌሎቻ ካህን በየፉፍዱበት ሲያርዲ ዛሬ የሆን የማር ሲያንቀጠቅጡ የሚውሉ ዛሬ ትናንት ነገም ስላቸው ደቂቀ ሰይጣን ዛሬም አሉ ታሪክ የሚመሰክረው ሰው እንደሚባለው ከትናንቱ ደቂቀ ሰይጣን ያልተማሩ ተረፈ ደቂቀ ሰይጣን ዛሬም አሉ የሰው ልጅ ከታሪክ አለመማሩን ነው ደቂቀ ሲይጣን ስማቸው ማራኪ ነበር ዘርዐ ጽዮን ማለት ልጅ ማለት ነው ተዐውቀ ብርሃን ማለት ማለት ነው ነው የጽዮን ዘር ብርሃን ተገለጠ ታወቀኔ ገብረ ከርስቶስ ማለትም «የከርስቶስ አገልጋይ ማለት ግብራቸውና ስማቸው ግን ፈጽሞ የሚገናኝ አልነበረም ዛሬም እንደ ደቂቀ ሰይጣን ማራኪና አጓጊ የሆኑትን የማዕረግና የሥልጣን ስሞች ይዘው ግብራቸው ግን የሰይጣን የሆኑትን አንዳንድ ሐላፊዎች ባለ ሥልጣናት ባለሞያዎች ተቆጣጣሪዎች ጸሐፊዎች አሳላፊዎች መኮንኖችና ባለሟሎች አኛም ጉዋሳ ይምመትብሀሆ ለጳምምክር ይምክሩ በፈሩጉት ዴፍድኋድ ሷይ ገቡም ጴይፇሩ ብለን ልናሳፍራቸው ልናሸማቅቃቸው ብሎም ለሌላ ሰው የሚያቀምሷትን መራራ ጽዋ ራሳቸው ጎንጨት እንዲሏት ልናደርጋቸው ይገባል ኒርቻ በፅ ዳና ሐተዎቻ በህፇ መ መጻ ትናንት አልባዋ ከተማ በተፈጥሮ ካልተገኙና የሰው ልጅ ከፈጠራቸው ከማይንቀሳቀሱ የሥልጣኔ ውጤቶች አንዱ ከተማ ነው ከተማ የአንድ ሕዝብ ሥልጣኔ የሚታይበትና የሚቀላጠፍበት ማዕከል ነው በዚህም የተነሣ የሰው ልጅን ታሪካዊ ሂደት በመመዝገብና የደረሰበትንም ሥልጣኔ በማሳየት ረገድ የከተማን ያህል የተሻለ ቦታ የለም የጥንታዊ ሰዎችን ሥልጣኔና ታሪከ የሚያጠኑ ባለሞያዎቹ የ ን ሂደት የሚገልጡ መረጃዎችን የሚያገኙት በቁፋሮ ከሚገኙ ሚሉ ከተሞች ነው በእነዚህ ጥንታውያን ከተሞች የሰው የጎሮፆ ጴደሮቻ ሰብዘገ እና ፋሎቻ የመንግሥች አሠራር የንግድና የኢኮኖሚ ሁኔታን ወግና ሥርዓት እምነትና ባህል በተሰናሰለና ሥርዓት በጠበቀ መንገድ ይገኝባቸኖል አንድ ወገን በህነ ግልጽ መዋቅር እምብዛም ባልተዘረጋበት ማኅበረሰብ ግን በተወሰነ ቦታ ከተለያየ ማነበረሰብ ተውጣጥቶ በአንድ ውሱን ሕግ እየተዳደረ ለከዋኔዎኾ ቦታ ወስኖ ለ በአብዛኛው የገጠሩ ማኅበረሰብ ባልተሰባሰበ የአኗኗር መርሕ አስተዳደራዊ መንገድ የሚኖር ነው የከተማ ንግድ ለአምልኮ ለመንግሥት አስተዳደር ለመኖሪያ ወዘተ የሚኖር በመሆኑ የሥልጣኔ መገለጫዎች በከተሞች የሚገኙትን ያህል በገጠር አናገኛቸውም ሐውልቶች አደባባዮች አብያተ መንግሥት ሳንቲሞች የኪነ ጥበብ ሕንፃዎች የተደራጁ ገበያዎች የውኃ መሥመሮች የከተማ መከለያ ግንቦች የአምነት ማዕከሎች በከፍተኛ የሥልጣኔ ደረጃ ተሠርተው የምናገኛቸው በከተሞች አካባቢ ነው በሀገራችንም የታሪከና ቅርስ ማዕከል የሆኑትን አኩስምን ሮሐን ሐረርን ጎንደርን አንኮበርን አዲስ አበባን ሌሎችንም ብንመለከተ የመንግሥት የኢኮኖሚና የእምነት መናኸሪያ ከተሞች የነበሩና የሆኑ ናቸው በእነዚህ ቦታዎች የምናገኛቸውን እርስ በርስ የተግባቡ የተሰናሰሉና የተመጋገቡ የሥልጣኔ መገለጫዎችን ያህል በሌሎች ቦታዎች አናገኝም በሌሎች ቦታዎች የምናገኛቸው በተናጠል የተቀመጡ የሥልጣኔ መገለጫዎችን ነው ፅነረፆ ሌደሮቻ ሰፅባ ዳና ቴሎቻ የሰው ልጅ በተፈጥሮው ምክንያት ትናንትን ይጠይቃል እንዲሁ ብቻ ዝም ብሎ አይቀበልም እንደ ሥነ ፍጥረት ሊቃውንት የሚጠይቁት መላእክትና ሰዎች ብቻ ናቸው መላእከት በተፈጠሩ «ከየት ተገኘን። ሰዎች በጋራ ለማሰብ ከሞከሩ ላለማሰብ እየሞከሩ ነው ማለት ነው ሐሳብም ቦታውን ለመግቦት ለቅቋል ማለት ነው መግቦት ማለት አንድ ሐሳብ ከሆነ ቦታ ይመጣል አይጠየቅም አይተችም አይከረከርም አይለወጥም እንዳለ እንደ መድኃኒት ይወሰዳል ይዉጡታል እንጂ አይገነዘቡትም ይቀበሉታል እንጂ አጋሩትም ከበሮው አንድ ቦታ ይመታል የሌላው ሰው ድርሻ ምቱን እየጠበቀ እስከስታ መውረድ ብቻ ነው አሠልጣኙ የሆነ ቦታ ይቆማል የሌላው ሰው ድርሻ ተቀመጥ ሲሉት መቀመጥ ተነሣ ሲሉት ሣት ብቻ ነው ለምን ። ከና ይሆናል ሌላኛው ግን ያማል አንዱ ይጣፍጣል ሊላዬ በኑ ይ ካ ይመራል አንዱን ይቆርጡታል ሌላውን ግን ይከላከሉታል ትዳርም እንዲሁ ነው ሁለት ጠባይ አለው አንደኛው ያስራል እኳ ያሰቅቃልነ አንዱ ያስደስታል ሌላው ያሳዝናል አንዱ ግቡ ግቡ ሊፍ ውጡ ውጡ ያሰኛል አንዱ ይናደፋል አንዱ ይጣፍጣል አንዱ ሐኒ ሊላው ሕመም ይሰጣል አንደኛው ግን ያለ ሌላው አይገኝም ደኸ ለመድኃኒት ለብርዝ ለጠጅ የምናደርገውን ማር የምትሰጠው ዝ ናት የምትናደፈው ያቺ ስትናደፍ ፊት የምታሳብጠው ውስየ የምትመርዘው የምትጠዘጥዘው ንብ ናት ማሩን የምትሰጠወ በትዳ ርም ውስጥ ሁለቱም አሉ ጭቅጭቁቄ ንዝንዙ ጠ ኩርፊያው አንዱ ለሌላው የግድ መታዘዙ አንዱ የሌላው አዝዌጋፓ መሆኑ አንዱ ያለ ሌላው ለመወሰን አለመቻሉ የሌላውን በጠባዩ ይቬ ነው የንቧ ንድፊያ ል ያያርፇ ዲደሮቻ ሰብሰባ ዳና ሐሑቻ ነው የወለደውን አያገባም ያሳደገውን አያገባም የተዛመደውን አያገበም የቤቱን ሰው አያገባም ሰው ደግሞ በዐመልም በፍላጎትም በአመለካከትም ይበልጥ የሚቀራረበው አብሮት ከኖረና ካደገ ሰው ጋር ነበር እምነቱና ባህሉ ግን ጋብቻን እስከ ሰባት ቤት አርቆ ለባዕድ ይሰጠዋል አብረነው ላልኖርነው አብረን ላላደግነው አብረን ላልተወለድነው ላልተዛመድነው ሰው ከሌላ ተወልዶ ሃያ ሠላሳ ዓመት ሌላ ቦታ ኖሮ ከሌላ ጋር አድጎ ሌላ ጠባይ ነሥቶ በሌላ መንገድ መጥቶ ያገኘነውን ሰው ነው የምናገባው ይኹንን ሰው ወይም ይህችን ሴትዮ በዕውቅ አላሠራናትም አላሠራነውም ዐመሉ እንዲህ ሐሳቡ እንዲያ መንገዱ እንዲህ እምነቱ እንዲያ ዕውቀቱ አንዳዲህ ምግባሩ እንዲያ ብለን ዝርዝር ሰጥተን አላስመረትነውም «ሬዲ ሜድ ነው ያገኘነው ዓይተን እንመርጣለን እንጂ መርጠን አናሠራም ዣ ንብን እኛ ብናሠራት ኖሮ የርሷን መናደፍ ለዝንብ ሰጥተን የዝንብን ጠባይ ለንብ በመለሰንላት ነበር ግን ንብን እንዲሁ ሆና አገኘናት አላመድናት ወደ ቀፏትን አስገባናት እንጂ አንድም አልፈጠርናት አንድም አላሰፈጠርናት ንቧን ማርና ንድፊያ እንደያዘች ነው ያገኘናች ሰው በውስጡ ማርና ንድፊያ አለወ ከሱፐር ማርኬት ማር እየተገዛለት የሚበላ ልጅ ንብ የምትባለውን የሚያውቃት በታሸገበት ጣሳ ወይም ጠርሙስ ላይ ባለው ሥዕል ነው አርሱ መልኳን አንጂ ንድፊያዋን አያውቀውም ዕድሜ ልኩን በንብ ቺ ጸነርፆ ጴደሮቻ ዕብተባ ለና ሴሎቻ እየተነደፈ ለጌቶቹ ማር ቆርጦ የሚያቀርብ ገባርም ንብ ኣጊ ር ኻ እንጂ ማር አንደምትሰጥ አያውቅም «ጌቶች ምን ምን ቢላ ይህን የቀፎ እንጀራ የሚያስገፈግፉኝ። ለምን። ደኅንነትና ጤንነት የሚሆኑ ነገሮች መፈጠራቸው መስፉ ቱ ሪ ነር ጴርሮቻ ታበሰባ ዳና ሴሥጾ መቸ ብም ሚመር ዷዴገቸው አይጠላም ነገር ግን የሚያድገውም ሰው የሚሠራውም ለሰው ነወና የሰውን ማንነት የዘነጋ መሆን የለበትም ሰው ኅሊና ልቡናና ሥጋ ያለው ፍጡር ነውና ሥጋው በመብላትና በመጠጣት በመልበሰና በመዋብ በመተኛትና በመንቃት ጤናውን በመጠበቅና በሰፖርት በመወለድና በመሞት ይረካል ይህ ግን በአብዛኛው ከእንስሳትና ዕጽዋት ጋር የሚጋራውና የእነርሱ ዘውግ መሆኑንም የሚያውቅበት ነው በአብዛኛውም እነዚህን ለማድረግ ሰው መሆን ላያሰፈልገው ይቸችላል ኅሊናው በፍልስፍና በጥበብ በኪነ ጥበብ በሰብአዊ ተግባራት በማኅበራዊ ከዋኔዎች ሐላፊነትን በመወጣት ለሀገርና ለወገን በሚደረጉ ተግባራትና በፈጠራ ሥራዎች ይረካል ከእንሰሳት የሚለይበት ከመላእክትም የሚለይበት ይህ ነው መላእክት ልቡና አንጂ ኅሊና የላቸውም ስለዚህም ውበትና ሰብአዊነት የፈጠራ ሥራና ክህሎት ፍልስፍናና ርእዮተ ዓለም እነርሱ ጋር የለም እነርሱ አካልና ልቡና ብቻ ነው ያላቸው ያውም አካላቸውም ከእኛ የተለየ ልቡናቸው ግን ከአኛ የሚመሳስል ነው አዚህ ላይ ሰው በኅሊናው የሚደርስበት አንድ ነገር ኣለ ዕውዋት መቱት ሲባል ደግሞ መሰብሰብ ብቻ ሳይሆን መኳተን መፈተን ግረጋገጥ መተገን ችግርን በፅወቀት መፍታት ጳለዳዲስ ነገሮችን ያጎርዖ ለደሮቻ ሰብዕና ላና ሓሐሎቻ ቾመራመህርሙ ሙ ለማግኘት መትጋትና መጣር መሻሻልና ማሻሳል ይህ ዕውቱዱ ዚር ከሚገኘው ዕውቀት ይለያል የልቡና ዕውቀት የመኳተን ሠቴ ሰይሆን የተገልጦ ዕወቀኑ ነው የአብርሆት ዕውቀት ነው የሚገኝ ከዚያም የማይጠፋ መርሳትም የሴለበት ጊዜና ከራ የማይወስነው ዕውቀት ነው የሰው ልጅ ልቡናው በአምልኮና በአብርሆት ዕውቀት ብቻ ፁ የሚሞላውና የሚሠራው የሚረካውም ሰው ማንንም ያምለክ ምንንም ይከተል ግን አምላኪ ፍጡር ነው አምልኮቱም የተገዥ አይደለም የተገዥነት አምልኮት የእንስሳት ነው የሰው ልጅ አምልኮ የመስተጋብር አምልኮ ነው ከሚያመልከው ጋር መሸኘት የሚያመልከውን መጠየቅ መመርመርና ማወቅ መረዳትና ማግገት ይሻል ከእርሱም ጋር መኖር ይፈልጋል እነግዲህ ሰው ማለት እነዚህ ሦስቱ ያሉት ብቻ ሳይሆን የሚያስፈልጉትም ፍጡር ነው አሁን አሁን ግን በዓለም ላይ የሚነፍሱ አስተሳሰቦች ሰውን ቁሳዊ ወይም ሥጋዊ ብቻ አያደረጉት ነው ሰቁ።