Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
በመሆኑም የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ተጠሪ በክሱ የተጠየቀውን ገንዘብ ሊከፍሉ አይገባም ወደሚል ድምዳሜ መድረስ የቻለውም የወንጀሉ ውሳኔ ተጠሪዎችን ጎማዎቹን ስለመውሰዳቸው አይሳይም ንብረቶቹ ሲጠፉም ለመክፈል ስምምነት ውል የለም እንዲሁም ተጠሪዎች ስለመበልፀጋቸው የሚያሳይ ማስረጃ አልቀረበም በሚሉ ምክንያቶች ነው ይሁን አንጂ ተጠሪዎች አከራካሪ እቃዎቹን ለአመልካች መስሪያ ቤት ለስራ እቃዎቹን ሲረከብ የሚፈርመበት ዋናው ምክንያትም ይህንኑ ግዴታውን ካልተወጣ ኃላፊነት ሊከተልበት ስለሚገባውና የእቃዎቹን ግምት በማወቅ ተገቢውን ጥንቃቄ ማድረግ የሚጠበቅባቸው በሥራ ሰዓት ከተጠሪዎች ጥንቃቄ ጉድለት ውጪ በሆነ ምክንያት ወይም ከሥራ ሰዓት ውጭና በተጠሪዎች እጅ ባልነበሩበት ጊዜ የጠፉ ስለመሆኑ የማስረዳት ሸክም አለባቸው ይህንኑ ግዴታቸውን የተወጡ ስለመሆኑ ደግሞ ከላይ እንደተገለጸው የበታች ፍርድ ቤቶች በፍሬ ነገር ደረጃ ማስረጃን መዝነው ያረጋገጡት ጉዳይ አይደለም ይልቁንም አመልካች ተጠሪዎች የስራ ግዴታቸውን ባለመወጣት ጎማዎቹ እንዲጠፉ ስለማድረጋቸው በወንጀል ችሎት የተሠጠ ውሳኔ በፍትሐ ብሔር ክርክር ጊዜ ስላላው የማስረጃነት ዋጋ ነው እንደሚታወቀው በወንጀል ጉዳይ የሚቀርበው ማሰረጃ የሚመዘነው ጥብቅ በሆነ መንገድ ሲሆን በፍትሐብሄር ጉዳይ የሚቀርበው ማስረጃ ደግሞ ከተከራካሪ ወገኖች መካከል የተሻለ ያስረዳ የትኛው ወገን ነው።
የሚለው ነጥብ አመልካች ከሚሰጠው የህክምና ግልጋሎት ባህሪና ካለበት ኃላፊነት ተጠሪ በአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ ህግና በሙያ ሥነ ምግባር ደንቡ ከተጣበለት ግዴታና ኃላፊነት እንደዚሁም የተጠሪ አድራጐት በአመልካች ላይ ከሚያስከትለውን ጉዳት አንፃር መመዘን ያለበት ነው ማንኛውም ሠራተኛ በስራ ውሉ ላይ የተመለከተውን ሥራ ራሱ የመሥራትና በሥራ ውሉና በሥራ ደንቡ መሠረት በአሠሪው የሚሰጠውን ትአዛዝ የመፈፀም ግዴታ እንዳለበት በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ እና በግልጽ ተደንግጓል ይህም ተጠሪ የተመደበበትን የህክምና ሥራ ሲሰራ ለሙያ ሥነ ምግባር ደንቦች ተገዥ በመሆን ህሙማኑን በአክብሮት ማነጋገርና የማስተናገድ እንደዚሁም የህሙማትን የግል ሚስጥር የመጠበቅ ግዴታ እንዳለበት ተጠሪ ይህንን የሙያ ሥነ ምግባርና ደንብ የማስከበርና በአመልካች ድርጅት ውስጥ በሠራተኝነት ከቀጠለ አመልካች የጤና አገልግሎት እንዲሰጥ የተሰጠውን ፈቃድ ለማሣገድ ወይም ለማሰረዝ የሚችል ምክንያት ስለመሆኑ ከሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር ዓም አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ድንጋጌ ይዘት ለመረዳት ይቻላል ከዚህ በተጨማሪ ተጠሪ የአመልካችን ደንበኞች የግል ሚስጥር አለመጠበቁና ለማይገባቸው ሶስተኛ ወገኖች መግለፁ አንደቀላል ጥፋት የማይታይና በወንጀል ተጠያቂነት ሊያስከትል የሚችል የወንጀል ድርጊት መሆኑን ከወንጀል ህጉ አንቀጽ እና አንቀጽ ድንጋጌዎች ይዘት ለመረዳት ይቻላል ተጠሪ የአመልካች ሠራተኛ ሆኖ ሲሰራ እንደፈፀማቸው የተረጋገጡት ድርጊቶች በውጤት ደረጃ የአመልካችን መልካም ስምና ዝና በማጉደል ፈቃድ ባገኘበት የህክምና አገልግሎት የመስጠት የኢንቨስትመንትና የንግድ ዘርፍ ተወዳዳሪ አንዳይሆን የሚያደርግ ከመሆኑም በላይ አመልካች ተገቢውን የማስተካከያ እርምጃ ካልወሰደ ለአመልካች ከመንግስት የተሰጠውን ፈቃድ ሊያሣግድ ወይም ሊያሠርዝ የሚችል ጥፋት መሆኑን ከላይ ከገለጽነው የደንብ ቁጥር ድንጋጌ ይዘት ለመረዳት ይቻላል በመሆኑም ተጠሪ የፈፀማቸወ ጥፋቶች በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ረ መሠረት በሚያክማቸው ህሙማንን የመሣደብና የጠብ ጫሪነት ተግባር የፈፀመ መሆኑ የሚያሣዩና የህክምና ሙያ ሥነ ምግባር ደንብን በመጣስ የአመልካችን መልካም ሥምና ዝና እንደዚሁም ጥቅምና ህልውና አደጋ ላይ የሚጥሉ ተግባራት ናቸው የአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ሸ ድንጋጌም አመልካች ከሚሰጠው የህክምና ግልጋሎት ልዩ ባህሪና ተጠሪ ከሚጠበቅበት ከፍተኛ የሆነ የሥነ ምግባር ብቃት አንፃር ባለማክበሩ በአመልካች ላይ የደረሰውን ወይም ሊያደርስ የሚችለውን ጉዳት በማያሻማ ሁኔታ መተርጎም ያለበት መሆኑን ከአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጅ ዓላማ ከድንጋጌው ይዘትና ስለህክምና አገልግሎት ፈቃድ አሰጣጥ የወጡ የህግ ማእቀፎችን ይዘት በመመርመር ለመገንዘብ ይቻላል በመሆኑም ተጠሪ የፈፀማቸው ጥፋቶች በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ረ እና ሸ የሚሸፈኑና አመልካች የሥራ ውሉን ያለማስጠንቀቂያ ለማቋረጥ የሚያስችል ሆኖ እያለ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የተጠሪ ጥፋቶች የሥራ ውሉን ለማቋረጥ የሚያስችሉ አይደለም በማለት በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ረ እና በ ድንጋጌዎች በተመሣሣይ መንገድ በመተርጎም የሰጠው ውሣኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ነው በማለት ወስነናል ውሣኔ ጨ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሰጠው ውሣኔ ተሽራል የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የሰጠው ውሣኔ ፀንቷል አመልካች ተጠሪን ከሥራ ያሰናበተው በህግ አግባብ ነው በማለት ወስነናል በዚህ ፍርድ ቤት ያወጡትን ወጭና ኪሣራ ግራ ቀኙ ለየራሣቸው ይቻሉ መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ ጅም ሠጩ ኤ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ቤዮ የሰመቁ ሕዳር ቀን ዓም ዳኞችተሻገር ገሥላሴ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አዳነ ንጉሴ ተኽሊት ይመስል አመልካችፁ የማኀበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ የቀረበ የለም ተጠሪ አቶ ታዬ አበራ ታልፏል መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ አንድ የጡረታ መብት ተጠቃሚ የሆነ ሰው በመንግስት መስሪያ ቤት ተቀጥሮ ደመወዝ መቀበሉ ሲረጋገጥ የጡረታ መብት ተጠቃሚ መሆኑ የሚቀጥል መሆን ያለመሆኑን ጥያቄውን የሚያቀርበው ወገን ክሱን ቀሪ የሚያደርገው የይርጋ ዘመን መኖር ያለመኖሩን የሚመለከት ነው ክርክሩ የተጀመረው የአሁኑ አመልካች ባሁኑ ተጠሪ ላይ በጉጂ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመሰረተው ክስ መነሻ ነው የክሱ ይዘትም ባጭሩ ተጠሪ በጡረታ መለያ ቁጥር ወ በሆነው ከግንቦት ቀን ዓም ጀምሮ በየወሩ የጡረታ አበል እየወሰዱ ባለበት ሁኔታ ከሰኔ ቀን ዓም ጀምሮ በጉጂ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ተቀጥረው የመንግስት ደመወዝና የጡረታ አበል በመቀበል ላይ መሆናቸውን ገልፆ ይህ የተጠሪ ተግባር በመንግስት ሰራተኞች ጡረታ አዋጅ ቁጥር አንቀጽ እና በመንግስት ሰራተኞች ጡረታ አዋጅ ቁጥር አንቀጽ መሰረት ሕጋዊ ያለመሆኑን ጠቅሶ ከሰኔ ቀን ዓም ጀምሮ እስከ ነሐሴ ቀን ዓም ድረስ በየወሩ ብር የወሰዱት ለሰባ አምስት ወራት ያህል ተባዝቶ የሚመጣውን ውጤት ብር በድምሩ ብር ሰባት ሺህ አምስት መቶ ሰባ አምስት ብር እንዲሁም ከሐምሌ ቀን ዓም እስከ ሀምሌ ቀን ዓም ድረስ በየወሩ ብር የወሰዱት ታስቦ የሚመጣውን ድምር ብር አራት ሺህ አርባ አምስት ብር ከሀምሳ ሳንቲም ከወጪና ኪሳራ እንዲሁም ከሕጋዊ ወለዱ ጋር እንዲከፍሉ ይወሰንለት ዘንድ ዳኝነት መጠየቁን የሚያሳይ ነው የአሁኑ ተጠሪ ለክሱ በሠጡት መልስም ከጉጂ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ጋር የፈፀሙት የቅጥር ውል መኖሩን ሳይክዱ የአመልካች የዳኝነት ጥያቄ በይርጋ ቀሪ ሊሆን እንደሚገባ መብቱ ቀሪ የሚሆነውም በአዲስ መልክ ሲቀጠሩ የሚያገኙት ደመወዝ ከብር በላይ ከሆነ መሆኑን ጠቅሰው ክሱ ውድቅ ሊሆን ይገባል ሲሉ ተከራክረዋል ጉዳዩን በመጀመሪያ ደረጃ የተመለከተው ፍርድ ቤትም የአመልካች ክስ ተጠሪ ከተቀጠሩበትና የጡረታ አበል መቋረጥ ከሚገባበት ጊዜ ጀምሮ ሲታሰብ ከአስራ ሁለት አመታት በላይ ቆይቶ የቀረበና ከፍብሕቁጥር እአና ድንጋጌዎች አኳያ ሲታይ ተገቢነት የሌለው መሆኑን ጠቅሶ ክሱን ውድቅ አድርጎታል በዚህ ብይን አመልካች ባለመስማማት ይግባኙን ለኦሮሚያ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት አቅርቦ ግራ ቀኙ ከተከራከሩ በኋላ አመልካች ዳኝነት እየጠየቀ ያለው ያለአግባብ የተከፈለውና ተጠሪ የበለፀጉበትን ገንዘብ ነው የሚል ምክንያት ይዞ ለጉዳዩ አግባብነት ያለው የይርጋ ዘመን በፍብሕቁጥር ስር የተመለከተው መሆኑን ገልጾ የአመልካችን ክስ በሁለት አመት ይርጋ ቀሪ ነው በማለት ወስኗል የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ ውሳኔ በመቃወም ለማስለወጥ ሲሆን የአመልካች የሠበር አቤቱታ መሰረታዊ ይዘትም ለጉዳዩ ይርጋ የሌለው መሆኑን በመጥቀስ ተጠሪ በመንግስት መስሪያ ቤት ተቀጥረው ደመወዝ እየተቀበሉ ባሉበት ጊዜ የተቀበሉትን የጡረታ አበል ሊመልሱ አይገባም ተብሎ መወሰኑ የአዋጅ ቁጥር አንቀጽ እና አዋጅ ቁጥር አንቀጽ ድንጋጌዎችን ባላገናዘበ መልኩ በመሆኑ ውሳኔው ሊታረም የሚገባው ነው የሚል ነው አቤቱታው ተመርመሮም ተጠሪ ያላግባብ የተከፈለውን ገንዘብ ይመለስልኝ በማለት አመልካች ያቀረበው ክስ በፍብሕቁጥር ድንጋጌ መሰረት በሁለት አመት ይርጋ ይታገዳል ተብሎ የመወሰኑን አግባብነት ለመመርመር ሲባል ጉዳዩ ለሰበር ችሎት እንዲቀርብ የተደረገ ሲሆን ለተጠሪ ጥሪ ተደርጎላቸው ባለመቅረባቸው በጽሑፍ መልስ የመስጠት መብታቸው ታልፏል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለጸው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታው መነሻ ከሆነው ውሳኔ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ ጉዳዩ ለሰበር ችሎት ሲቀርብ ከተያዘው ጭብጥ አንጻር በሚከተለው መልኩ መርምሮታል ከክርክሩ ሂደት መገንዘብ የተቻለው የበታች ፍርድ ቤቶች የአመልካችን የዳኝነት ጥያቄ ውድቅ ለማድረግ መሠረት ያደረጉት የአዋጅ ቁጥር አንቀጽ የጡረታ አበል አመላለስን በተመለከተ የይርጋ ጊዜ የለውም በሚል መነሻ በሌሎች ሕጐች ያሉትን የይርጋ ድንጋጌዎችን መሰረት በማድረግ ነው በአርግጥ የአዋጅ ቁጥር እና አዋጅ ቁጥር ስር ያሉት ድንጋጌዎች ከሕግ ውጪ የተከፈለ የጡረታ ገንዘብ ይመለስ ጥያቄ መቅረብ ያለበትን የጊዜ ገደብ አላስቀመጡም ይህ ማለት ግን ጥያቄው የሚቀርብበት ጊዜ ገደብ የለውም ወደሚለው ድምዳሜ የማያደርስ ስለመሆኑ ከይርጋ ፅንሰ ሀሳብ የምንገነዘበው ጉዳይ ነው ለጉዳዩ ቀጥተኛ ተፈጻሚነት ያለው ሕግ ስለ ይርጋ የጊዜ ገደብ በግልፅ ያስቀመጠው ድንጋጌ ከሌለ በአገራችን የሕግ ስርአት የተዘረጋው መፍትሔ በውል ሕጉ የተመለከቱት ደንቦች የሚፈፀሙ መሆኑን የፍብሕቁጥር እና ድንጋጌዎች ያሳያሉ ያላግባብ መበልፀግን በተመለከተ የሚደነግጉ ድንጋጌዎች የይርጋ ደንብ የይርጋ ጊዜን በተመለከተ ቀጥተኛ ተፈጻሚነት ያለው ሕግ ያስቀመጠው የጊዜ ገደብ ከሌለ ተፈፃሚ የሚሆንበትን አግባብ የሚያሳይ ድንጋጌ የለም። የሚል ነው በቅድሚያ ተጠሪ በቅጥር የሚያገኙት ደመወዝ ከ በታች በመሆኑ የጡረታ አበሉን ለመመለስ በሕግ እንደማይገደዱ ገልፀው ያቀረቡትን ክርክር ማየቱ ተገቢ ይሆናል በመሠረቱ በዚህ ጉዳይ ክስ የተመሠረተው ጥቅምት ቀን ዓም በመሆኑ ለጉዳዩ አግባብነት ያለው አዋጅ ቁጥር ከመሆኑም በላይ በአዋጅ ቁጥር እና የተፈጠሩ ህጋዊ ሁኔታዎች በአዋጅ ቁጥር መሰረት ጥበቃ ሊደርግላቸው እንዲሚገባ በአዋጁ አንቀጽ ስር ተመልክቷል የአዋጅ ቁጥር አንቀጽ እና የአዋጅ ቁጥር አንቀፅ ድንጋጌዎች አንድ ላይ ሲነበቡ ደግሞ አንድ የመንግሥት ሠራተኛ ጡረታ ከወጣ በኋላ መልሶ ደመወዝ በሚያስገኝ የመንግሥት ሥራ ከተቀጠረ ከደሞዙ እና ከጡረታ አበሉ አንዱን መምረጥ እንደሚኖርበት በግልጽ ደንግጎ ይገኛል ይህ ድንጋጌ ሥራው ደሞዝ የሚያስገኝ የመንግሥት ሥራ መሆኑን እንጂ የቅጥሩ ሁኔታ በጊዜያዊነት ይሁን በቋሚነት እንዲሁም ደመወዙ ከጡረታ አበል ያነሰ ይሁን የበለጠ የሚል መስፈርት ከግምት ውስጥ አያስገባም የአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ሲታይም የአገልግሎት የጡረታ አበል በመቀበል ላይ ያለ ባለመብት እንደገና በመንግስት መስሪያ ቤት ተቀጥሮ ደመወዝ ማግኘት ከጀመረ የጡረታ አበሉ ይቋረጣል በማለት በአስገዳጅነት ያስቀመጠ ሲሆን ሕጉ ቅጥሩ ቋሚ ይሁን ጊዜያዊ ወይም በኮንትራት ስራ እንዲሁም በቅጥር የተገኘው ደመወዝ መጠንን አነስተኛ መነሻ በግልጽ ያስቀመጠው ነገር የለም የሕጉ ግልጽ አነጋገር የጡረታ ባለመብቱ እንደገና በሌላ መንግስታዊ ስራ ተቀጥሮ ከጡረታ ገንዘብ በተጨማሪ ሌላ ደመወዝ ካገኘ የጡረታ መብቱ የሚቆም መሆኑን ነው የሚያሳየው በመሆኑም ደመወዝ የሚያስገኝ መንግስታዊ ቅጥር እስከተፈጸመ ድረስና ሕጉ ያስቀመጠው የቅጥር አይነትና የደመወዝ መጠን ልዩነት እስከሌለ ድረስ ሕጉ ተግባራዊ ሊደረግ የሚገባው ለማንኛውም የቅጥር ዓይነትና የደመወዝ መጠን እንጂ ለአነስተኛ ደመወዝ ሊሆን አይገባም ሊባል የሚችልበት አግባብ የለም የሕጉ መንፈስ ይህ ስለመሆኑም ይህ ሰበር ሰሚ ችሉት በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ መሰረት በየትኛውም እርከን የሚገኝ ፍርድ ቤትን የሚያስገድድ የሕግ ትርጉም በመቁጥር በሰመቁጥር እና በሌሎች በርካታ መዛግብት ሰጥቷል በመሆኑም ይህ ጉዳይም በዚህ አስገዳጅ የሕግ ትርጉም መሰረት መታየት ያለበት በመሆኑ ተጠሪ በመንግስት መስሪያ ቤት ተቀጥረው ደመወዝ ማግኘታቸው እስከተረጋገጠ ድረስ ደመወዙ ከብር በታች ነው በማለት በስር ፍርድ ቤት ያቀረቡት ክርክር ሕጋዊ መሰረት ያለው አይደለም ይህ ውጤት የሚኖረው የጡረታ አበል ወይም ደመወዝ ከሁለት አንዱን በመመረጥ ለመመለስ ነው እንጂ በጠቅላላው አመልካች ጥያቄውን ለማቅረብ ለመከልከል አይደለም ተጠሪ ከሰኔ ቀን ዓም ጀምሮ ተቀጥረው ሲያገኙት የነበረው ደመወዝ ከጡረታ አበል ያነሰ ስለነበር ይህንኑ ለመመለስ የሚፈልጉ መሆኑን ገልጸው አልተከራከሩም በመሆኑም ተጠሪ ሊመልሱ የሚገባው የጡረታ አበሉን መሆኑን ከክርክሩ ሂደት ተገንዝበናል አንግዲህ ተጠሪ የጡረታ አበሉን መመለስ አለባቸው ከተባለ መጠነ ሊለይ የሚገባው ነው በዚህም መሰረት ከሐምሌ ቀን ዓም ጀምሮ እስከ ሐምሌ ቀን ዓም ድረስ ያለው የጡረታ አበል ገንዘብ መጠኑ ብር ሲሆን ይህ ጊዜ ከላይ በተመለከተው የይርጋ ጊዜ አቆጣጠር የአስር አመት የማይልፈበትን ጊዜ በግልጽ ያካተተ በመሆኑ እንዳለ ሊያዝ የሚገባው ሲሆን ከ ዓም ጀምሮ እስከ ዓም ባለው ጊዜ ተጠሪ የተቀበሉት ብር ግን የአስር አመት ጊዜ የሚልፈበትን ጊዜ አካትቶ የተሰራ በመሆኑ ይሔው ገዜ ሊለይ የሚገባው ነው በዚህም አግባብ ከ እስከ ጥቅምት ዓም ድረስ ያለው የአርባ ወራት የጡረታ አበል መጠኑ በወርዛዊ የጡረታ አበል ብር ሲታሰብ ብር አራት ሺህ ሁለት መቶ ብር የሚመጣ በመሆኑ ይኹው ገንዘብ በአስር አመት ይርጋ ሊታገድ የሚገባው ሁኖ ቀሪው ከሕዳር ቀን ዓም ጀምሮ እስከ ነሐሴ ቀን ዓም ድረስ ለሰላሳ ሶስት ወራት ለተጠሪ የተከፈለው ገንዘብ ብር በወር ብር ሲታሰብ ብር ሶስት ሺህ አራት መቶ ስልሳ አምስት ብር በይርጋ የሚታገድ ባለመሆኑ ለአመልካች ተጠሪ ሊመለሱት የሚገባ ሁኖ ተገኝቷል ሲጠቃለልም ለጉዳዩ ተፈፃሚነት ያለው ይርጋ የአስር አመት ጊዜ በመሆኑና ይህ ጊዜ መሰረት ተደርጎ ሲሰላም አመልካች ከተጠሪ ሊመለስለት የሚገባው የገንዘብ መጠን በድምሩ ብር ሰባት ሺህ ስድስት መቶ ስልሳ አምሰት ብር ሁኖ ተገኝቷል በመሆኑም በክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የተሠጠው ውሳኔ ሙሉ በሙሉ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ያለበት ሲሆን የዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ውሳኔ ደግሞ የድምዳሜ ክፍሉ የሕግ ስህተት ያለበት ሁኖ ስለአገኘን ተከታዩን ውሳኔ ሰጥተናል ውሣኔ በጉጂ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁጥር ህዳር ቀን ዓም ተሰጥቶ በኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በመቁጥር ሰኔ ቀን ዓም ምክንያቱ ተለውጦ የጸናው ውሳኔ በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት ተሽሯል ለጉዳዩ አግባብነት ያለው የይርጋ ዘመን በፍብሕቁጥር እና ድንጋጌዎች መሰረት አስር አመት ነው ብለናል ተጠሪ ከክሱ ከተጠቀሰው ገንዘብ ውስጥ የአስር አመት ይርጋ ያላለፈውን ብር ሰባት ሺህ ስድስት መቶ ስልሳ አምስት ብር ከሕግ ውጪ የወሰዱት በመሆኑ ለአመልካች ሊመልሱ ይገባል ብለናል በዚህ ችሎት ለተደረገው ክርክር ግራ ቀኙ ወጪና ኪሣራ ይቻቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ቤመ የሰመቁ ጥር ቀን ዓም ዳኞች ተሻገር ገስላሴ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አዳነ ንጉሜ ሙስጠፋ አህመድ አመልካች ዝዋይ ሮዝ ድርጅት ተጠሪ ወሮ ፋንቱ ያሲን መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ለዚህ የሰበር ክርክር መነሻ የሆነው ጉዳይ የተጀመረው በአዳሚ ቱሉ በወረዳ ፍርድ ቤት ሲሆን የአሁን የሰበር ተጠሪ የአፈጻጸም ከሳሽ አመልካች ደርጅት ደግሞ የአፈጻጸም ተከሳሽ ነበር ክሱምፁ የምስራቅ ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁ በቀን ዓም በዋለው ችሎት በሰጠው ውሳኔ መሰረት የአፈጻጸም ተከሳሽ ወደ ሥራ እንዲመልሰኝ ይታዘዝልኝ የሚል ነው የወረዳው ፍርድ ቤትም በ ዓም በዋለው ችሎት በሰጠው ትዕዛዝ ከከፍተኛው ፍርድ ቤት ውሳኔ መረዳት የተቻለው የፍርድ ባለመብቷን የፍርድ ባለዕዳው ወደ ሥራ እንዲመልሳቸው መወሰኑን እንጂ ውዝፍ ደመወዝ እንዲከፈላቸው ባለመሆኑ የፍርድ ባለፅዳው የፍርድ ባለመብቷን ወደ ሥራ መመለሱን በ ዓም ለፍርድ ቤቱ ከጻፈው ደብዳቤ የተረጋገጠ በመሆኑ እንደፍርዱ ፈጽሟል በማለት መዝገቡን ዘግቷል የአፈጻጸም ከሳሽም በወረዳው ፍርድ ቤት ትዕዛዝ ቅር በመሰኘት ለዞኑ ከፍተኛው ፍርድ ቤት ባቀረቡት ቅሬታ ከፍተኛው ፍርድ ቤት በመቁ በ ዓም በዋለው ችሎት የፍርድ ባለዕዳው ከ ዓም ጀምሮ ወደ ሥራ እንዲመልሰኝ የወሰነ ሲሆን የወረዳው ፍርድ ቤትም ወደ ሥራ እንድመለስ ከተወሰነበት ጊዜ ጀምሮ ያለውን ውዝፍ ደመወዝ በሞዴል መልስ ሰጪው እንዲያይዝ ካደረገ በኋላ የከፍተኛው ፍርድ ቤት ውሳኔ ከ ዓም ጀምሮ ወደ ሥራ መልስ ሰጪው ይመልሳት ይላል እንጂ ስለ ክፍያው በግልጽ የሚለው ነገር የለም በማለት ገንዘቡ እንዲለቀቅ ማዘዙ ተገቢ ባለመሆኑ ወደ ሥራ እንዲመለስ ከተወሰነበት ቀን አንስቶ ያለውን ውዝፍ ደመወዝ መልስ ሰጪው አንዲከፍል ይወሰንልኝ ብለዋል መልስ ሰጪ ድርጅትም ቀርቦ ባለመከራከሩ መልስ የመስጠት መብቱ የታለፈ ሲሆን ከፍተኛ ፍርድ ቤትም ቀደም ሲል በመቁ በቀን ዓም በዋለው ችሎት የተሰጠውን ውሳኔ ከመረመረ በኋላ በውሳኔው ይግባኝ ባይዋ ወደ ሥራ እንዲመለሱ ከመባሉ በስተቀር ከሥራ ከታገዱበት ከ ዓም ጀምሮ ያለው ውዝፍ ደመወዝ እንዲከፈላቸው ያልተወሰነ በመሆኑ ሊከፈላቸው አይገባም በማለት የወረዳው ፍርድ ቤት የሰጠውን ትዕዛዝ አጽንቷል የፍርድ ባለመብትም በስር ፍርድ ቤቶች ትእዛዝውሳኔ ላይ ቅር በመሰኘት የሰበር አቤቱታቸውን ለክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ያቀረቡ ሲሆን ችሎቱም የግራ ቀኙን ወገን በማከራከር እንዲሁም የከፍተኛውን ፍርድ ቤት ቁጥሩ የሆነውን መዝገብ አስቀርቦ በመመርመር በአብላጫ ድምጽ በሰጠው ውሳኔ በመቁ ተደርጎ በነበረው ክርክር አመልካች ተጠሪዋን ከሥራ በህገ ወጥ መንገድ ስለማሰናበቱ ካለማስረዳታቸውም ሌላ ተጠሪውም አመልካችን አለማሰናበታቸውን ጠቅሶ በመከራከሩ ፍርድ ቤቱ በ ዓም በሰጠው ውሳኔ ከ ዓም ወደ ሥራ እንዲመለሱ ሲወስን ውዝፍ ደመወዝ እንዲከፈላቸው በግልጽ የወሰነው ነገር ባይኖርም ከ ዓም ጀምሮ ወደ ሥራ እንዲመለሱ ሲል ውሳኔ መስጠቱ ከአዋጅ ቁጥር አንጽ ጋር ተገናዝቦ ሲታይ አንድ በህገ ወጥ መንገድ ከሥራ ተሰናብቷል በሚል ወደ ሥራ እንዲመለስ የሚወሰን ሠራተኛ በመጀመሪያ የሥራ ክርክር ችሎት እስከ ወር ደመወዝበይግባኝ የታዬ አንደሆነ ደግሞ እስከ አንድ ዓመት ውዝፍ ደመወዝ ሊወሰን አንደሚችል የተደነገገ ሲሆን በዚህ በተያዘውም ጉዳይ የፍርድ ባለመብት ወደ ሥራ ከ ዓም ጀምሮ ይመለሱ ተብሉ መወሰኑ ከዚሁ ቀን ጀምሮ ውሳኔ እስከተሰጠበት ቀን ማለትም እስከ ያለው ደመወዝ ተከፍሎአቸው ወደ ሥራ እንዲመለሱ የተወሰነ መሆኑን ስለሚያስገነዝብ ከ ያለው ውዝፍ ደመወዝ ታስቦ ሊከፈላቸው ይገባል በሚል የወረዳው ፍርድ ቤትና ከፍተኛው ፍርድ ቤት የሠጡትን የትዕዛዝ የውሳኔ ክፍል ሽራል አመልካችም በክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ውሳኔ ላይ መሰረታዊ የሆነ የህግ ስህተት ተፈጽሟል በሚል የሰበር አቤቱታውን ለዚህ ችሎት ያቀረበ ሲሆን በዋናነት የጠቀሰው የቅሬታ ነጥብም ተጠሪ የሥራ ውሌ በህገ ወጥ መንገድ ተቋርጧል በሚል ክስ ቢያቀርቡም ይህንኑ በማስረጃ ያላረጋገጡ በመሆናቸው በአመልካች ህገ ወጥ ድርጊት ውሉ አልተቋረጠም በማለት ከፍተኛው ፍርድ ቤት በመቁ የሰጠውን ውሳኔ የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎትም የህግ ስህተት የለበትም በሚል ካጸናው በላ በአፈጻጸም ወቅት ግን በውሳኔ ያልተገለጸውን ውዝፍ ደመወዝ አመልካች ሊከፍል ይገባል ሲል መወሰኑ ተቀባይነት የለውም የሚል ነው ተጠሪዋ በበኩላቸው በሰጡት መልስ ከፍተኛው ፍርድ ቤት በመቁ በሰጠው ውሳኔ ውሳኔው ከተሰጠበት ቀን በፊት ያለውን ጊዜ በመጥቀስ ከዚሁ ከተጠቀሰው ጊዜ ጀምሮ አመልካች ወደ ሥራ እንዲመለስ የወሰነው ያልተከፈለውን ውዝፍ ደመወዝ አመልካቹ እንዲከፍል በሚል ስለሆነ ውዝፍ ደመወዝ ላለመክፈል ሲል ያቀረበው ክርክር ተገቢ ባለመሆኑ ውድቅ ሊሆን ይገባል ብለዋል ተጠሪዋ ላቀረቡት መልስ አመልካች የመልስ መልስ በማቅረብ ተከራክሯል የጉዳዩ አመጣጥ ከዚህ በላይ የተመለከተው ሲሆን እኛም አመልካች ለተጠሪዋ ውዝፍ ደመወዝ ሊከፍል ይገባል። የሚል መሆኑን በመገንዘብ ከዚሁ ጭብጥ አንፃር ጉዳዩን መርምረናል በዚህም መሠረት አመልካች ከተጠሪ ጋር የስራ ውል ከመሰረቱበት ጊዜ በፊት ጀምሮ የሰራ ግንኙነቱ እስከተቋረጠበት ጊዜ ድረስ ፈቃድ አውጥተው የጥብቅና አገልግሎት በመስጠት ስራ ላይ ተሰማርተው የሚገኙ መሆኑንን ተጠሪው በሰበር መልሱ ላይ የገለፀ ሲሆን አመልካችም የተጠሪው ስራ ብዙ በመሆነ በጥብቅና ፈቃዴ ሌላ ስራ ልሰራ አልቻልኩም ከማለት በስተቀር በጥብቅና ስራ አገልግሎት ላይ ተሰማርተው የሚገኙ መሆኑን አላስተባበሉም እንደዚህ ዓይነቱ የስራ ግንኙነት ደግሞ በፍሕቁ በተመለከተው መሠረት በእውቀት ስራ ውል ላይ የተመሰረተ ግንኙነት እንጂ በአሰሪና ሰራተኛ ጉዳይ አዋጅ ቁጥር አንቀጽ እና መሠረት በቅጥር ላይ የተመሰረተ የስራ ግንኙነት ባለመሆኑ አመልካች በአዋጅ ቁጥር እና መሠረት ሰራተኛም ሆነ የሰራ መሪ ሊባሉ የሚችሉ አይደሉም የግራ ቀኙ መብትና ግዴታም የሚወሰነው ከላይ በተጠቀሱትና አግባብነት የሚኖራቸው ሌሎች የፍብሔር ህጉ ድንጋጌዎች መሠረት በመሆኑ አዋጅ ቁጥር በግራ ቀኙ መካከል ላለው ግንኙነት ተፈፃሚነት ሊኖረው አይችልም በዚህም ሁኔታ የስር ፍቤቶች ለውሣኔያቸው የሰጡት ምክንያት የተሳሳተ ቢሆንም በውጤት ደረጃ ግን ውሳኔው ተገቢ መሆኑን በመገንዘብ የሚከተለውን ውሳኔ ሰጥተናል ውሳኔ የፌየመደፍቤት በመቁ በ ዓም የሰጠው ውሳኔ እና የፌከፍቤት በመቁ በዐፋ የሰጠው ትእዛዝ በፍብሥሥሕቁ መሠረት በውጤት ደረጃ ፀንተዋል በሰበር ደረጃ የደረሰውን ወጪና ኪሣራ ግራ ቀኙ የየራቸውን ይቻሉ ክርክሩ ውሳኔ ያገኘ ስለሆነ መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት እብ የሰመቁ ጥር ቀን ዓም ዳኞች ተሻገር ገሥላሴ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አዳነ ንጉሴ ሙስጠፋ አህመድ አመልካች የአብጃታ ሶዳ አሽ አክሲዩን ማህበር ተጠሪ ወሮ ማርታ አበበ መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ የአሰሪና ሰራተኛ ጉዳይ አዋጅ ቁጥር ን መሰረት ያደረገ ክርክርን የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ የተጀመረው የአሁኑ ተጠሪ ባሁኑ አመልካች ላይ በመሰረቱት ክስ መነሻ ነው የክሱ ይዘትም ባጭሩበአመልካች ድርጅት ከግንቦት ቀን ዓም ጀምሮ በወር ደመወዝ ብር አንድ ሺህ አምስት መቶ ስልሳ ብር እየተከፈላቸው ሲያገለግሎ እንደቆዩና ነሐሴ ቀን ዓም በተጻፈ ደብደቤ ከነሐሴ ቀን ዓም ጀምሮ የስራ ውሉ ያተቋረጠ መሆኑን አመልካች ያሳወቃቸው መሆኑን ዘርዝረውና የአመልካች እርምጃ ሕገ ወጥ መሆኑን ጠቅሰው የሞራል ካሳ ተከፍሏቸው ወደ ስራ እንዲመለሱይህ የማይቻል ከሆነ ደግሞ የስራ ውልን መቋረጥን ተከትሎ የሚከፈሉ ክፍያዎች እንዲከፈሏቸው ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነውየአሁኑ አመልካች ለክሱ በሰጠው መከላከያ መልስም ተጠሪ በሐኪም ውሳኔ መሰረት በአርሷ ጤናና ሙያ የሚመጥን የስራ መደብ ባለመኖሩ ድርጅቱ ባገኘው አማራጭክፍት የስራ መደብ ላይ መብታቸውን ሳይነካ እንዲሰሩ ቢደረጉም ቦታው ደረጃዬን አይመጥንም በማለት ስራቸውን ትተው ፍርድ ቤትና ህክምና በመመላለስ የስራ ጊዜአቸውን የሚያባክኑ ስለሆነ በአማራጭ የተመደቡበትንሌላ የስራ መደብም ላይ አየሰራች ለመቀጠል ፍቃደኛ እንዳልሆኑ በመዘርዘር እርምጃው የሕብረት ስምምነቱንና ህጉን መሰረት ያደረገ መሆኑን ገልጾ ክሱ ውድቅ ሊሆን ይገባል ሲል ተከራክሯልጉዳዩን በመጀመሪያ ደረጃ የተመለከተው የፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤትም የግራ ቀኙን ክርክርና ማስረጃ በመመርመር የአመልካች እርምጃ ሕጋዊ ነው በማለት የተጠሪን ክስ ውድቅ አድርጎታልበዚህ ውሳኔ አመልካች ባለመስማማት ይግባኛቸውን ለፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አቅርበው ግራ ቀኙ ከተከራከሩ በኋላ የአመልካች እርምጃ ሕገ ወጥ ነው ተብሎ ተጠሪን የስድስት ወር ውዝፍ ደመወዝ በመክፈል ወደ ሰራቸው ሊመልሳቸው ይገባል ተብሎ ተወስኗልየአሁኑ የሠበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ ውሳኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነውየአመልካች የሰበር አቤቱታ መሰረታዊ ይዘትም ተጠሪ በሐኪም አስተያየት ለጤናቸው የሚመጥናቸው የስራ መደብ ሲሰጣቸው ሊሰሩ ፍቃደኛ ያለመሆናቸው በመረጋገጡ ስንብቱ የተከናወነ መሆኑን የሚያረጋግጥ የአመልካች ማስረጃ በፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ውድቅ የተደረገው የማስረጃውን ይዘት ካለማገናዘብ የተነሳ መሆኑንና ተጠሪ ወደ ስራ ይመለሱ ቢባል እንኳን ከአመልካች ጋር ሰላማዊ የሆነ የስራ ግንኙነት የሚኖራቸው ባለመሆኑ ተገቢ ክፍያዎች ተከፍሏቸው እንዲሰናበቱ ያለመወሰኑ ያላግባብ ነው በማለት የይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት ውሳኔ እንዲሻር ዳኝነት መጠየቁን የሚያሳይ ነው አቤቱታው ተመርምሮም በሰበር ችሎቱ ሊታይ የሚገባው መሆኑ ተምኖበት እንዲቀርብ ከተደረገ በኋላ ለተጠሪ ጥሪ ተደርጎለት ተጠሪ ቀርበው ግራ ቀኙ በፅሑፍ እንዲከራከሩ ተደርጓል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለጸው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታ መነሻ ከሆነው ውሳኔ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ ጉዳዩን መርምሮታልእንደመረመረውም ጉዳዩ ለሰበር ችሎት እንዲቀርብ የተደረገው ከአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ለ አኳያ የተፈፀመው የስራ ውል ማቋረጥ ሕገ ወጥ ነው ተብሎ ተጠሪን የስድስት ወር ውዝፍ ደመወዝ በመክፈል ወደ ስራ ይመልስ የመባሉን አግባብነት ለመመርመር ሲባል ነው ከክርክሩ ሄደት መገንዘብ የተቻለው ተጠሪ ክሱን የመሰረቱት የስራ ስንብቱ የተከናወነው ከሕግ ውጪ ነው በሚል ምክንያት ሲሆን የአሁኑ አመልካች ስንብቱ በሕጉ አግባብ የተደረገ መሆኑን ገልፆ በመከራከሩ የስር ፍርድ ቤት የግራ ቀኙን ማስረጃዎችን በመመርመር ስንብቱ ህጋዊ ነው በማለት የደመደመውን ድምዳሜ ፍሬ ነገርን የማጣራትና ማስረጃን የመመዘን ስልጣን ያለው የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ተጠሪ ስራ አልፈልግም በማለት ያስታወቁ መሆኑን አመልካች በማስረጃዎቹ ያለማረጋገጡንይልቁንም ተጠሪ ለአመልካች በሰጡት መልስ በቀድሞው ፍርድ ቤት ውሳኔ መሰረት እንዲፈጸምላቸው የገለጹ መሆኑ መረጋገጡንና በጤናቸው ላይ የደረሰው የስራ ጉዳትም የስራ ግዴታቸውን ለዘለቄታው ለመፈጸም የማይችሉ መሆኑነ ያለመረጋገጡ በክርክሩ ሄደት መታወቁን በውሳኔው ላይ አስፍሯል ከዚህ የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ውሳኔ በግልፅ መረዳት የሚቻለው ውሳኔው የግራ ቀኙን ማስረጃና ክርክር በመመዘን በፍሬ ነገር ደረጃ ያረጋገጠው ስንብቱ በአመልካች ከሕግ ውጪ መከናወኑን ወይም አመልካች ስንብቱን በሕጉ አግባብ ያከናወነ መሆነን በማስረጃዎቹ ያላስረዳ መሆኑን ሲሆን ይህ የይግባኝ ሰሚ ፍቤት ድምዳሜ የተያዘው ማስረጃን በመመዘን መሆኑን ነውይኸው ፍሬ ነገርን የማጣራትና ማስረጃን የመመዘን ስልጣን ባለው ፍርድ ቤት በፍሬ ነገር ደረጃ የተረጋገጠው ነጥብ የመጨረሻ ነውእንደሚታወቀው ይህ ሰበር ሰሚ ችሎት በኢፌዲሪፐብሊክ ሕገ መንግስት አንቀጽ ሀ እና በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ መሰረት የተሰጠው ስልጣን በበታች ፍርድ ቤቶች ማናቸውም የመጨረሻ ውሳኔ ላይ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ሲፈጸም ማረም እንጂ በማስረጃ ምዘና ላይ የሚያተኩር ክርክር የመመርመርና ስህተቱን የማረም ስልጣን የለውምበመሆኑም በተያዘው ጉዳይም የአመልካች ክርክር ማስረጃ ምዘናን መሰረት ያደረገ በመሆኑና አመልካች በስራ ላይ በደረሰባቸው ጉዳት ምክንያት ስራውን ለዘለቄታው መፈጸም የማይችሉ ስለመሆኑ በአዋጅ ቁጥር አንቀፅ ለ ድንጋጌ አግባብ ያላረጋገጠ በመሆኑ በጉዳዩ ላይ በተሰጠው ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ተፈጽሟል ለማለት አይቻልም ሌላው አመልካች አጥብቆ የሚከራከረው ከተጠሪ ጋር የመሰረተው የስራ ግንኙነት ከሕግ አግባብ ውጪ ተቋርጧል ቢባል እንኳን ከተጠሪ ጋር ለወደፊቱ መልካም ግንኙነት ሊኖር ስለማይችል ተያያዥ ክፍያዎች ተከፍሏቸው ተጠሪ ሊሰናበቱ ይገባ ነበር በማለት ነውበአርግጥ በአሰሪና ሰራተኛ መካከል መልካም ግንኙነት መኖር ለኢንዱስትሪው ሰላምና ምርትና ምርታማነትን ከፍ በማድረግ ለአገር ኢኮኖሚ ተገቢውን አስተዋጽኦ ለማበርከት አስፈላጊ በመሆነ ሰላማዊ ግኙነት እንደማይኖር የሚያሳዩ ሁኔታዎች ሲያጋጥሙ ጉዳዩን ለመመልከት ስልጣን ያለው አካል የስራ ውሉ የተቋረጠው ከሕግ ውጪ ነው ወደሚለው ድምዳሜ ቢደርስ እንኳን ሰራተኛው ወደ ስራ እንዲመለስ ከማድረግ በምትኩ ሕጋዊ ክፍያዎች ተከፍሎት እንዲሰናበት ማድረግ እንደሚገባ የአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ድንጋጌ ይዘት ያስገነዝባልጫይህ ድንጋጌ ተግባራዊ ሲደርግ ግን የስራ ዋስትና ዋጋ በማያጣበት አግባብ ሊከናወን የሚገባ መሆኑ የድንጋጌው መንፈስ ከአሰሪና ሰራተኛ ጉዳይ ሕግ አጠቃላይ ዓላማና በኢፌዲሪፐብሊክ ሕግ መንግስት አንቀጽ ስር ከተቀመጠው ድንጋጌ አንጻር ጋር ተዳምሮ ሲታይ የሚያስገነዝበን ጉዳይ ነው ወደተያዘው ጉዳይ ስንመለስም ተጠሪ ከአመልካች ጋር በሕጉ አግባብ የቅጥር ውል መስርተው በስራ ላይ በደረሰባቸው ጉዳት ምክንያት ከጤናቸው ጋር በሚመጥን ቦታ አመልካች ተጠሪን መድቦ አእንዲያስራ በፍርድ ቤት ተወስኖ የነበረ ስለመሆነ የክርክሩ ሂደት የሚያሳይ ሲሆን በዚህ ውሳኔ መሰረት ሳይፈጸም ግን አመልካች ሊሰሩ ፍቃደኛ አልሆኑምስራውንም ለመፈጸም አይችሉም በሚሉ ምክንያቶች የስራ ውሉን ከነሐሴ ቀን ዓም ጀምሮ አቋርጧልይህ የሚያሳየው አመልካች በተጠሪ ላይ የደረሰውን የስራ ጉዳት ምክንያት በማድረግ ለጤናቸው ተስማሚ በሆነው የስራ መደብ ላይ ለማሰራት ፍቃደኛ ባለመሆን የፀና መሆኑን ነውይህ ደግሞ ሕገ ወጥነት ያለው ተግባር ከሚባል በስተቀር በአዋጅ ቁጥር አንቀፅ ድንጋጌ መንፈስ መሰረት አመልካችና ተጠሪ መልካም የሆነ ግንኙነት አይኖራቸውም ብሉ ለመደምደም እና የስራ ውሉ እንዲቋረጥ ለማድረግ የሚበቃ ሕጋዊ ምክንያት አይሆንም አንድ ሰራተኛ መብቱን ለማስከበር ፍርድ ቤት መሄዱ ብቻውን ከአሰሪው ጋር ለወደፊትም የሻከረ ግንኙነት ይፈጥራል ተብሎ የሚገመትበት ህጋዊ አግባብ የለምይልቁንም በፍርድ ቤት ውሳኔ መብቱን በማረጋገጥ የሚሰራ ሰራተኛ ለኢንዲስትሪው ሰላም ችግር የማይፈጥር ሰላማዊና በሕግ ልዕልና ከፍተኛ እምነት ያለው ነው ተብሎ የሚገመት መሆኑነ ይታመናልበመሆኑም አመልካች ተጠሪ የተለያዩ ክፍያዎች ተከፍሏቸው ሊሰናበቱ ይገባል በማለት የሚያቀርበው አማራጭ ዳኝነት በተጠሪ ላይ ደረሰ ከተባለው የስራ ጉዳትና ከሕጉ አጠቃላይ መንፈስ አንጻር ሲታይ ተቀባይነት የሌለው ሁኖ ተገኝቷልሲጠቃለልም የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በጉዳዩ ላይ የሰጠው ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት የሌለበት ሁኖ ስለአገኘን ተከታዩን ወስነናል ውሣኔ በፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁጥር ሰኔ ቀን ዓም የሰጠው ውሳኔ በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት ፀንቷል በዚህ ችሎት ለተደረገው ክርክር የወጣውን ወጪና ኪሳራ ግራ ቀኙ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል ትዕዛ ዝ በዚህ ችሎት ጥቅምት ቀን ዓም ተሰጥቶ የነበረው እግድ ተነስቷል ለሚመለከታቸው አካላት ይጻፍ መዝገቡ ተዘግቷልወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት የሰመቁ ጥር ቀን ዓም ዳኞች ተሻገር ገስላሴ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አዳነ ንጉሜ ሙስጠፋ አህመድ አመልካች የኢትዮጵያ የእህል ንግድ ድርጅት ተጠሪዎች አቶ ገስላሴ ኃማርያም ወት እቴቱ ለማ ወት አማረች መንግስቴ ወሮ ለምለም አንዳለ አቶ አካለወርቅ ሳልልህ ጠበቃ ዘነበ ጥላሁን ቀረቡ አቶ አርአያ ውብነህ ወሮ በቀለች ከበደ አቶ እስማኤል ዓሊ መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ወዉ ወ ኦጮ ሠ ፍርፎድ ጉዳዩ የአሠሪና ሠራተኛ ሆኖ በአሁን የሰበር ተጠሪዎች ከሳሽነት የተጀመረው በፈየመደፍርድ ቤት ሲሆን አመልካች ድርጅት ደግሞ ተከሳሽ ነበር ክሱም ተከሳሽ ድርጅት ባካፄደው የመሰረታዊ የሥራ ሂደት ለውጥ መሰረት በተጠናው የደመወዝ እስኬል ለእያንዳንዱ የሥራ መደብ መነሻ ደመወዝ ሲወሰን ከሳሾች በተመደብንበት የሥራ መደብ ማግኘት የሚገባንን ሲወስን ቀደም ሲል ስናገኝ የነበረውን ደመወዛችንን የቀነሰብን ስለሆነ ያለአግባብ የቀነሰብንን ደመወዝ መልሶ እንዲያስተካክልልን ይወሰንልን የሚል ነው ተከሳሽም ለክሱ ባቀረበው የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያበተከሳሽ ድርጅት መሰረታዊ የሥራ ሂደት ለውጥ ተደርጎ በመንግስት ከጸደቀ በኋላ በአማካሪ ድርጅት የተጠናውን አዲስ የደመወዝ አስኬል መነሻ በማድረግ ከሳሾች ክሱን ያቀረቡ ስለሆነና የደመወዝ ጭማሪን የሚመለከት ክስ የወል የሥራ ክርክር ስለሚሆን መቅረብ ያለበት ለአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ ወሳኝ ቦርድ በመሆኑ ፍርድ ቤቱ በቀጥታ ጉዳዩን ለማየት ሥልጣን የለውም ብሏል ፍርድ ቤቱም በመደመቃወሚያ ላይ በሠጠው ብይን ከሳሾች ባቀረቡት ክስ ላይ የሚሰጠው ውሳኔ ጠቅላላ የደመወዝ እስኬል አሰራርን የሚነካ በመሆኑና ውጤቱም በሌሎች ሠራተኞች ላይ አሉታዊ ወይም አዎንታዊ ተጽዕኖ ሊያስከትል ስለሚችል በወል የሥራ ክርክር የሚሸፈን በመሆኑ ፍርድ ቤቱ ክሱን ተቀብሎ ለመወሰን ሥልጣን የለውም በሚል የክሱን መዝገብ ዘግቷል የስር ከሳሾችም የመደፍርድ ቤት በሰጠው ብይን ቅር በመሠኘት ይግባኝ ለከፍተኛ ፍርድ ቤት ያቀረቡ ሲሆን ፍርድ ቤቱም የግራ ቀኙን ወገን በማከራከር በሠጠው ፍርድ ይግባኝ ባዮች ባቀረቡት ክስ ላይ የሚወሰነው ጭብጥ ተቋረጠብን የሚሉት የደመወዝ ጭማሪ ነው። የሚሉትና ተያያዥነት ያላቸው ክርክሮች ስለስጦታ ውል አመሰራረት ውጤት እና የመሳሰሉትን ዝርዝር ጉዳዮች በሚገዛው የህግ ክፍል እና የአፈፃፀም ወሰን መሰረት ታይቶ ሊወሰን እንደሚገባ ይህ ሰበር ሰሚ ችሎት ከዚህ ቀደም በተመሳሳይ ጉዳይ በሰበር መቁ መጋቢት ቀን ዓም በዋለው ችሎት ትርጉም የሰጠበት በመሆኑ ይህም ጉዳይ በዚሁ ትርጉም መሰረት ሊታይ የሚገባው እንጂ የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት እንደሰጠው ትርጉም በይርጋ የሚታገድ የክርክር ዓይነት ሆኖ አልተገኘም ከዚህም አንፃር የአሁን ተጠሪ በአሁን አመልካቾች ላይ ላቀረቡት ቤት ይመለስልን የዳኝነት ጥያቄ መሰረት አድርገው ያቀረቡት ክርክር እና ማስረጃ የቤት ቁጥር ባለንብረት የነበሩት እና ወሮ አለሙሽ አድማሱ ህዳር ቀን ዓም በተደረገ የስጦታ ውል አስተላልፈውልኛል በሚል እንደሆነ በፍሬ ረገድ የተረጋገጠ ጉዳይ ነው ይህ ለክርክሩ መሰረት ያደረጉት የስጦታ ውል ህዳር ቀን ዓም የተደረገ ሆኖ የተሻሻለ ክስ እስከ መሰረቱበት እስከ ጥቅምት ቀን ዓም ሆነ ንብረቱን ተከሳሾች ያለአግባብ ይዘዋል እስከተባለበት እስከ ሰኔ ቀን እስከ ግንቦት ቀን ድረስ ያለው ጊዜ ሲታሰብ እንኳ ከ ዓመት በላይ ነው በዚህ ስጦታ ተደረገ በተባለበት በህዳር ዓም እና ንብረቱ ያለአግባብ ተይዚል እስከተባለበት ጊዜ ድረስ የስጦታ ውሉ ውጤት ይኖረው ዘንድ መብትን ለማስከበር የቀረበ እንቅስቃሴም ሆነ ለአፈፃፀም የቀረበ አለመሆኑን ክርክሩ አስረጅ ነው ይህም ከሆነ ይህ ሰበር ሰሚ ችሎት በሰበር መቁ እንደሰጠው ትርጉም የስጦታ ጉዳዩን የሚገዛው የህግ ክፍል ሰለይርጋ በተለየ መንገድ የደነገገው ጉዳይ ባይኖርም ስጦታ ውል እንደመሆኑ መጠን በፍብሕቁ እና ድንጋጌዎች መሰረት ከስጦታ ሊመነጨ የሚችል የግዴታ አይነት በ ዓመት የጊዜ ገደብ ሊገደብ የሚገባው ነው የአሁን ተጠሪ ንብረቱን በስጦታ አግኝቻለሁ ካለበት ከ ዓም ጀምሮ ንብረቱን ተከሳሾች ያዙብኝ እስካሉበት ጊዜ ድረስ ከ ዓመት በላይ በሆነው ጊዜ ውስጥ በስጦታ ውሉ መሰረት ንብረቱን በእጅ ስለማድረጋቸው ወይም ክርክር ያስነሳውን ቤት በስጦታ ውሉ መሰረት በይዞታቸው ስር አንዲሆን በውሉ መሰረት እንዲፈፀሙላቸው ያቀረቡት ጥያቄ እንደሌለ በክርክርም ሆነ በማስረጃ የተረጋገጠ ፍሬ ጉዳይ ነው የስጦታ ውሉ ተደረገ ከተባለበት ጊዜ ጀምሮ አንደ ስጦታ ውሉ ለማስፈፀም ክስ እስከቀረበበት ጊዜ ድረስ ደግሞ ከ ዓመት ከአስር ዓመት በላይ የሆነ ጊዜ አልፎታል በመሆኑም ጉዳዩ ከስጦታ ውል የመነጨ የንብረት ጥያቄ በመሆኑና ጥያቄውም የቀረበው ለጉዳዩ አግባብነት ባለው የህግ ክፍል የተቀመጠው የይርጋ ጊዜ ካለፈ በኋላ መሆኑ ተረጋግጦ እያለ የአሁን አመልካቾች ያቀረቡትን የይርጋ ክርክር ውድቅ ያደረጉበት ውሣኔ መሰረታዊ የህግ ስህተት የተፈፀመበት ሆኖ ስላገኘነው የሚከተለውን ውሣኔ ሰጥተናል ውሣኔ የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት በኮመቁ የካቲት ቀን ዓም የሰጠው ፍርድ እና በዚህ ፍርድ መነሻ ይግባኝ ሰሚው ጠቅላይ ፍቤት በይመቁ በ እና በይመቁ በ ዓም የሰጠው ትዕዛዝ በፍብሥሥሕቁ መሰረት ተሽሯል ተጠሪ ወሮ የሺወርቅ መኮንን ህዳር ቀን ዓም ተደርጓል ያሉትን የስጦታ ውል መሰረት አድርገው በአሁን አመልካቾች በወሮ የሻረግ ከበደ እና በወሮ ሀና አድማሱ ላይ ያቀረቡት የቤት ይለቀቅልን ጥይቄ በይርጋ የታገደ ነው አመልካቾች ቤቶችን ለተጠሪ ለወሮ የሺወርቅ መኮንን ለማስረከብ አይገደዱም ብለናል የዚህ የሰበር ክርክር ላስከተለው ወጭና ኪሣራ ሁሉም ተከራካሪዎች የየራሳቸውን ይቻሉ የስር ከፍተኛ ፍቤት መዝገብ የመቁ በመጣበት አኳን ይመለስ የዚህ ክርክር ውጤት እስኪታወቅ ድረስ በሚል በዚህ የሰበር መዝገብ በሰበር መቁ ህዳር ቀን ዓም ተሰጥቶ የነበረው የዕግድ ትዕዛዝ ተነስቷል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገበ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ቤዮ የሰመቁ ህዳር ቀን ዐ ዓም ዳኞች አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አዳነ ንጉሴ መኮንን ገህይወት ሙስጠፋ አህመድ አመልካችፁ የዳንግላ ማዘጋጃ ቤት ፍትህ ቢሮ ዐህግ እዮብ ጌታቸው ተጠሪዎች የኮንስትራክሽንና ቢዝነስ ባንክ አልቀረቡም የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ነፈጅ ተመስገን ዘውዴ ቀረቡ መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ መዝገቡ የቀረበው አመልካች የአማራ ክልል የምዕራብ ጎጃም ዞን ከፍተኛ ፍቤትና የክልሉ ጠቅላይ ፍቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የሰጡት ውሳኔ መሰረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ እንዲታረምልኝ በማለት ያቀረበውን የሰበር አቤቱታ አጣርቶ ለመወሰን ነው ጉዳዩ የማይንቀሳቀስ ንብረት መያዣ አመዘጋገብ ስህተት ላደረሰ ኪሳራ ካሳ የመክፈል ኃላፊነትን የሚመለከት ነው የክርክሩ መነሻ የአንደኛ ተጠሪ ያቀረበው ክስ ነው የክሱ ይዘት በስር ፍቤት ሁለተኛ ተከሳሽ የነበረችው ወሮ ዘውዴ ሽፈራው ጥር ቀን በተፈረመ የብድር ውል ለሆቴል ህንፃ ግንባታ የሚውል ብር አንድ መቶ አስር ሺህ ስምንት መቶ ብር ከከሳሽ አንደኛ ተጠሪ ተበድራ ወስዳለች ተበዳሪዋ ይህንን ገንዘብ የወሰዱት የካርታ ቁጥሩ በሆነው ይዞታ ላይ የሰፈረውን የድርጅት ቤት በመያዣነት እንዲያዝ በመስማማት ሲሆን ይሕ የመያዣ ውል እንዲመዘገብልን ጠይቀን የዳንግላ ማዘጋጃ ቤት አመልካች በቁጥር ጥር ቀን ዓም የማይንቀሳቀስ ንብረቱን ለከሳሽ ብድር የመጀመሪያ መያዣ አድርጎ የመዘገበው መሆኑን አረጋግጦልኛል ሆኖም ሁለተኛ ተከሳሽ ተበዳሪዋ በብድር የወሰደችውን ገንዘብ ባለመክፈሏ ከሳሽ ሁለተኛ ተጠሪ መያዣውን በሀራጅ በመሸጥ የብድር ገንዘቡን ለመሰብሰብ ሲንቀሳቀስ ይኸው የተበዳሪዋ የማይንቀሳቀስ ንብረት የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ሀምሌ ቀን የብድር ውል ሲይዝ ቤቱን በመያዣነት የያዘው መሆኑን በመግለፅ ደብዳቤ ፅፏል አንደኛ ተከሳሽ አመልካች ቤቱ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ላበደረው ብድር መያዣ መሆኑን ቢገልፅልኝ ኖሮ የብድር ገንዘቡን ለሁለተኛ ተከሳሽ አልሰጥም ነበር ስለዚህ ከተበዳሪዋ የምንፈልገውን ብር እንዲከፍል ይወሰንልኝ የሚል ይዘት ያለው ክስ አቅርቧል አመልካች በተከሳሽነት ቀርቦ ለንብረቱ ሁለት የይዞታ ማረጋገጫ ያልሰጠሁ በመሆኑ በኃላፊነት አልጠየቅም ከሳሽ መጀመሪያ የተበዳሪዋን ንብረት በመከታተል ዕዳውን ለመሰብሰብ ሳይሞክር ክስ ማቅረቡ ተገቢ አይደለም ሁለተኛ ተጠሪ ጣልቃ ገብቶ ቤቱ መያዣው ስለነበር በአዋጅ ቁጥር በተሰጠው ሥልጣን መሰረት የሰጠው መሆኑን አረጋግጧል ሁለተኛ ተጠሪ ለሁለተኛ ተከሳሽ ብድር ስናበድር ቤቱ የማይሸጥ የማይለወጥ የዕዳ መክፈያ መያዣ መሆኑን በቁጥር ሀምሌ ቀን በፃፈው ደብዳቤ መያዣውን መዝግቦ አረጋግጦልናል የሚል ክርክር አቅርቧል የስር ፍርድ ቤት አመልካች የማይንቀሳቀሰው ንብረት በሁለተኛው ተጠሪ በመያዣነት የተያዘ መሆኑን ለአንደኛ ተጠሪ ባለመግለፁ በአንደኛ ተጠሪዎች ላይ ለደረሰው ኪሳራ ኃላፊነት እንዳለበት ወስኗል አመልካች ኃላፊ የሚሆነው አንደኛ ተጠሪ በመጀመሪያ የሁለተኛ ተከሳሽን ንብረት በማፈላለግ ዕዳውን ለማስከፈል ተገቢውን ትጋት አድርጎ ላልተከፈለው ገንዘብ እንደሆነና አመልካች የሚከፍለው ካሳ መጠን በመያዣነት ተሰጥቶ የነበረው የማይንቀሳቀስ ንብረት ከሚያወጣው ዋጋ በላይ መሆን እንደሌለበት በመግለዕ ውሳኔ ሰጥቷል አመልካች በዚህ ውሳኔ ቅር በመሰኘት ይግባኝ ለክልሉ ጠቅላይ ፍቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት አቅርቧል ይግባኝ ሰሚው ችሎት ይግባኙን በፍሥሥሕግ ቁጥር ሰርዞታል አመልካች የሰበር አቤቱታ ለክልሉ ጠቅላይ ፍቤት የሰበር ችሎት አቅርቦ የሰበር ችሎቱ ጉዳዩን በሰበር የማየት ሥልጣን የለኝም በማለት አሰናብቶታል አመልካች መጋቢት ቀን ዓም በተፃፈ የሰበር አቤቱታ ንብረቱ የሁለቱን ባንኮች ዕዳ የሚሸፍን ከሆነ መያዣው ሊመዘገብ የሚችልበት ሁኔታ ያለ በመሆኑ አመልካች ጥፋት እንደፈፀመ መታየቱ ተገቢነት የለውም መያዣው አስር ዓመት ያለፈው ስለሆነ ህጋዊ ውጤት ስለማይኖረው አመልካች መጠየቁ ተገቢ አይደለም የመያዣው የገንዘብ መጠን ያለተገለፀ በመሆኑ ውሉ ውጤት የለውም ስለዚህ የዞኑ ከፍተኛ ፍቤት የሰጠውን ውሳኔ ይግባኝ ሰሚው ፍቤት ማፅናቱ መሰረታዊ የህግ ስህተት አለበት በማለት አመልክቷል አንደኛ ተጠሪ አመልካች ያቀረበው የሰበር አቤቱታ የህግ መሰረት የሌለው ነውፎ አመልካች ማድረግ የሚገባውን ጥንቃቄ በማድረግ ኃላፊነቱን ባለመወጣቱ በአንደኛ ተጠሪ ላይ የደረሰውን ኪሳራ የመካስ ኃላፊነት አለበት የበታች ፍቤቶች ውሳኔ መሰረታዊ የህግ ስህተት የለበትም በማለት ነሐሴ ቀን ዓም በፅሁፍ መልስ ሰጥቷል ሁለተኛ ተጠሪ አመልካች እኔን በተጠሪነት መዝግቦ የሰበር አቤቱታ የሚያቀርብበት ምክንያት የለም በማለት ነሐሴ ቀን ዓም መልስ ሰጥቷል አመልካች መስከረም ቀን ዓም የተፃፈ የመልስ መልስ ሰጥቷል ከስር የክርክሩ አመጣጥና በሰበር የቀረበው ክርክር ከላይ የተገለፀው ሲሆን እኛም የበታች ፍቤቶች አመልካች በአንደኛ ተጠሪ ላይ ለሚደርሰው ኪሣራ በመያዣያ የተያዘው የማይንቀሳቀስ ንብረት የሚያወጣውን ዋጋ ያህል በኃላፊነት ይጠይቃል በማለት የሰጡት ውሳኔ ተገቢ ነው ወይስ አይደለም የሚለውን ጭብጥ በመያዝ ጉዳዩን መርምረናል ጉዳዩን እንደመረመርነው አንደኛ ተጠሪ በስር ፍቤት ሁለተኛ ተከሳሽ ለነበረችው ወሮ ዘውዴ ሽፈራው የሆቴል ህንፃ መስሪያ ብድር ገንዘብ ለመስጠት ተበዳሪዋ የማይንቀሳቀስ ንብረት በመያዣነት እንድታቀርብ መጠየቁና ተበዳሪዋም በካርታ ቁጥር በሆነው ይዞታ ላይ ያለውን የማይንቀሳቀስ ንብረት በመጀመሪያ ደረጃ መያዣነት ለመስጠት ለመስማማቷ አመልካች ይህንን ንብረት የመጀመሪያ ደረጃ መያዣ አድርጎ እንዲመዘገብለት አንደኛ ተጠሪን የጠየቀና አመልካችም ንብረቱን አንደኛ ደረጃ መያዣ አድርጎ በመመዘገብ ለአንደኛ ተጠሪ ያሳወቀው መሆኑንና አንደኛ ተጠሪ ዕዳውን ለማስከፈል የሚያስችል የመጀመሪያ ደረጃ መያዣ መብት አለኝ በማለት የብድሩን ገንዘብ ለተበዳሪዋ የለቀቀየሰጠ መሆኑ በበታች ፍቤቶች ተረጋግጧል አመልካች የማይንቀሳቀሰውን ንብረት የአንደኛ ተጠሪ የመጀመሪያ ደረጃ መያዣ አድርጎ የመዘገበው በመሆኑና በፅሁፍ ያረጋገጠው ጥር ቀን ዓም እንደሆነ ፍሬ ጉዳይ የማጣራትና ማስረጃ የመመዘን ሥልጣን ባላቸው ፍርድ ቤቶች ተረጋግጧል ሆኖም የአመልካች የማይንቀሳቀስ ንብረት ለአንደኛ ተጠሪ ብድር የመጀመሪያ ደረጃ መያዣ መሆኑን በማረጋገጥ እንደመዘገበው ለአንደኛ ተጠሪ ጥር ቀን ዓም ከመግለፁ በፊት ይህንኑ ተመሣሣይ ንብረት ሁለተኛ ተጠሪ ለወሮ ዘውዴ ሽፈራው ሀምሌ ቀን በተደረገ የብድር ውል ለሰጠው የብድር ገንዘብ የመጀመሪያ ደረጃ መያዣ አድርጎ የመዘገበ መሆኑን ሀምሌ ቀን ዓም በፃዛፈው ደብዳቤ ለሁለተኛው ተጠሪ እንዳረጋገጠና ይህንን ዕውነታ ለአንደኛው ተጠሪ ያልገለፀ መሆኑን በዞኑ ከፍተኛ ፍቤት ተረጋግጧል በዚህ ምክንያት ባለዕዳዋ ወሮ ዘውዴ ሽፈራው የማይንቀሳቀሰውን ንብረት በመጀመሪያ ሁለተኛ ተጠሪ ለወሰደችው ብድር መያዣ እንደሆነ ተስማምታና መያዣውም በፍታብሔር ህግ ቁጥር በአመልካች ተመዝግቦ በሁለተኛ ተጠሪ ገንዘብ ተበድራ ከወሰደች በኋላ ሰባት ወራት ባልሞላው ጊዜ ውስጥ ይህንኑ በዕዳ ያስያዘቸውንና ያስመዘገበችውን ቤት በመጀመሪያ ደረጃ መያዣ አድርጋ ለአንደኛ ተጠሪ በማቅረብ የብድር ገንዘብ የወሰደች መሆኑ ተረጋግጧል ሁለተኛ ተጠሪ በመያዣው ላይ ያለውን የቀዳሚነት መብት በመጠቀም ለዕዳው መክፈያ እንዲሆነው ንብረቱን የሸጠው በመሆኑ አንደኛ ተጠሪ በንብረቱ ላይ የነበረውን የመያዣ መብት ሙሉ በሙሉ ያጣና በዚህም ምክንያት ዕዳውን ለማስከፈል ችግር ላይ የወደቀና ኪሳራ የደረሰበት መሆኑን ፍሬ ጉዳይ የማጣራትና ማስረጃ የመመዘን ሥልጣን ባላቸው ፍቤቶች ተረጋግጧል ከዚህ አንፃር ሲታይ አመልካች የማይንቀሳቀሰው ንብረት የተጠሪዎችን ዕዳ እንደሚሸፍንና ጥፋት አንዳልፈፀመ በመግለጽ የሚያቀርበው ክርክር በስር ፍቤት የተረጋገጠውን ነባራዊ እውነታ መሰረት ያላደረገና ተገቢነት የሌለው ሆኖ አግኝተነዋል አመልካች ሁለተኛ ተጠሪ የማይንቀሳቀሰውን ንብረት ለባለፅዳዋ ላበደረው ብድር መያዣ አድርጎ የያዘ መሆኑን ሀምሌ ቀን ዓም በፅሁፍ አረጋግጧል ይህም ሁለተኛው ተጠሪ በማይንቀሳቀሰው ንብረት ላይ የቀዳሚነት መብት የመጀመሪያ ደረጃ የመያዣ መብት የሚኖረው ሁለተኛው ተጠሪ መሆኑን የፍትሐብሔር ህግ ቁጥር ድንጋጌዎችን በማየት ለመገንዘብ ይቻላል ንብረቱ የሁለተኛ ተጠሪ መያዣ መሆኑን አረጋግጦ አመልካች ሀምሌ ቀን ዓም ከመዘገበ ይኸው ንብረት አንደኛ ተጠሪ በጥር ወር ዓም ለሰጠው ብድር የመጀመሪያ መያዣ የሚሆንበት የህግ አግባብ የለም ስለዚህ አስቀድሞ በመያዣነት የተያዘውንና የተመዘገበውን የባለዕዳዋን ቤት በመጀመሪያ መያዣነት መዝግቤአለሁ በማለት አመልካች ጥር ቀን ዓም ለአንደኛ ተጠሪ የሰጠው ማረጋገጫ የፍብሔር ህግ ቁጥር አስገዳጅ ህግ ድንጋጌዎች የሚቃረንና ህጋዊ ውጤት የሌለው አንደኛ ተጠሪንም ያለመያዣ ያስቀረ ተግባር ነው የማይንቀሳቀስ ንብረት መያዣ የሚመዘገበው ንብረቱ በሚገኝበት አገር ርፅተ መዝገብ መሆኑንና ንብረቱ እንዲመዘግብ ጥያቄ የቀረበለት የመንግስት አካል ሰራተኛ የመያዣ ውሉን የሚመዘግበው በህግ ስለማንቀሳቀሱ ንብረቶች አመዘጋገብ ሥርዓት የተደነገጉትን ደንቦች መሰረት በማድረግ መሆን እንዳለበት የፍብሔር ህግ ቁጥር እና የፍብሔር ህግ ቁጥር ንዑስ አንቀጽ ድንጋጌዎችን በጣምራ በማንበብ ለመረዳት ይቻላል አንደኛ ተጠሪ የማይንቀሳቀሰውን ንብረት በመጀመሪያ ደረጃ መያዣነት ይዣለሁ በሚል እምነት ያለምንም መያዣ ለባለዕዳዋ ገንዘብ ያበደረው አመልካች የአመልካች የሚመለከታቸው ሠራተኞች ንብረቱ ቀደም ብሎ በሁለተኛው ተጠሪ የተያዘና መያዣውም በማይንቀሳቀስው ርዕተ መዝገብ የተመዘገበ መሆኑን በጥንቃቄ በመመርመር ስላልገለፁለት መሆኑን ፍሬ ጉዳይ የማጣራት ሥልጣን ባለው ፍቤት ተረጋግጧል ይህም በፍብሔር ህግ ቁጥር ንዑስ አንቀጽ በተደነገገው መሰረት አመልካችን በአንደኛ ተጠሪ ላይ በደረሰው ጉዳት በኋላፊነት የሚያስጠይቅ እንደሆነ ከህጉ ድንጋጌ ይዘትና ዓላማ ለመገንዘብ ይቻላል ከላይ በገለፅናቸው ምክንያቶች የበታች ፍቤቶች አመልካች ንብረቱ ቀደም ብሎ በመያዣነት ሁለተኛው ተጠሪ የያዘውና መያዣውንም ያስመዘገበው መሆኑን ባለመግለፁ አንደኛው ተጠሪ በንብረቱ ላይ የአንደኛ ደረጃ መያዣ መብት አለኝ በሚል ዕምነት ለባለዕዳዋ በብድር ገንዘብ በመስጠት ለደረሰበት ኪሣራ በኃላፊነት የሚጠየቅ መሆኑንና አመልካች በመያዣነት ተመዝግቦ የነበረው የማይንቀሳቀስ ንብረት የሚያወጣውን ዋጋ ያህል ብቻ በኃላፊነት እንደሚጠይቅ ይህም ባለዕዳዋ ለመክፈል ሣትችል ስትቀር መሆኑን በመግለፅ የሰጠው ውሳኔ ከላይ የተዘረዘሩትን የህግ ድንጋጌዎች መሰረት ያደረገና የህግ ስህተት የሌለበት ነው በማለት ወስነናል ውሳኔ የአማራ ክልል የምዕራብ ጉጃም ዞን ከፍተኛ ፍቤትና የክልሉ ጠቅላይ ፍቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የሰጡት ውሳኔ ፀንቷል በዚህ ፍቤት ያወጡትን ወጪና ኪሳራ ግራ ቀኙ ለየራሳቸው ይቻሉ መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ትዘ የሰመቁ ጥር ቀን ዓም ዳኞች ተሻገር ገስላሴ ዓሊ መሐመድ ረታ ቶሎሣ አዳነ ንጉሜ ሙስጠፋ አህመድ አመልካችልዩ የገንዘብ እገዛ ተቋም ጠበቃ ሺፈታ በለጠ ቀረቡ ተጠሪዎች ወሮ የወይንሐረግ ትፅዛዙ ጠበቃ አበበ ጥላዩ ቀረቡ አቶ ፀጋየሁ ጋሹ ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ የሚከተለው ፍርድ ተሰጥቶአል ፍርድ በዚህ መዝገብ የቀረበው ክርክር ከዋስትና ውል አፈፃፀም ጋር የተያያዘ ነው ጉዳዩ በተጀመረበት በፌየመደፍቤት የአሁኖቹ ተጠሪዎች እንደ ቅደም ተከተላቸው ኛ እና ኛ ተከሳሾች የነበረ ሲሆን ኛ ተከሣሽ የነበረው ደግሞ የሰበር ክርክሩ አካል ያልሆነውና በአሁነ አመልካች በስር ከሳሽ መስሪያ ቤት በሰራተኛነት በተቀጠረበት ጊዜ የአሁኖቹ ተጠሪዎች እያንዳንዳቸው ለብር ሀምሣ ሺህ ብር የዋስትና ግዴታ ገብተውለት ነበር የተባለ ግለሰብ ነው አመልካች ክስ ያቀረበው ኛ ተከሳሽ ይዞት የተሰወረውን ገብዘብ ብር ኛ እና ኛ ተከሣሾች በዋስትናቸው መጠን ከኛ ተከሳሽ ጋር በአንድነትና በነጠላ እንዲከፍሉ ለማስወሰን ሲሆን የተጠሪዎቹን የዋስትና ውሎች አያይዞ አቅርቧል የዋስትና ውሉን አስመልክቶ ኛ ተጠሪ በወቅቱ በዋሰትና ውሉ ላይ ለመፈረም ወደ ከሳሽ ተቋም ሄጄ የከሳሽ ተወካይና ምስክሮች ስላልነበሩና ስላልፈረሙ ውሉ ረቂቅ ሆኖ ቀርቶአል ከሳሽ የራሱን ተወካይ እና ምስክሮቹን ያስፈረመው በሌላ ጊዜ ነው በእጄ በሚገኘውና በማስረጃነት ባቀረብኩት የዋስትና ውሉ ቅጂ ላይ የከሳሽ ተወካይና የምስክሮች ፊርማ የለበትም በማለት የተከራከረች ሲሆን ኛ ተጠሪ በበኩሉ የዋስትና ውሉ በሁለት ምስክሮች ፊት ያልተደረገ በመሆኑ ፈራሽ ነው በማለት ተከራክራል ፍቤቱም ጉዳዩን ከመረመረ በላ ኛ ተጠሪን አስመልክቶ ከሳሽ የቀረበው የዋስትና ውል የተሟላ ቢሆንም በኛ ተጠሪበስር ኛ ተከሳሽ በኩል የቀረበው የዋስትና ውል ግን የከሳሽና የምስክሮች ፊርማ የማይታይበት መሆኑን ከሳሽ ያቀረበው የዋስትና ውል በኮምፒተር ጽሑፍ የተዘጋጀ ሆኖ የምስክሮች ስም ግን በእጅ ጽሑፍ የተፃፈ መሆኑን ይህም የዋስትና ውሉ የተደረገው በሁለት ምስክሮች ፊት እንዳልሆነ እና ከሳሽ ምስክሮቹን ያስፈረመው ውሉ ከተደረገ በኋላ እንደሆነ መንዘብ የሚያስችል መሆኑን ኛ ተጠሪን የስር ኛ ተከሳሽን አስመልክቶ በዋስትና ውሉ ግርጌ በአጅ ጽሑፍ ተሞልቶ የሜታየው የአንድ ምስክር ስም እና ፊርማ ብቻ እንደሆነ እና የዋስትና ውል በጽሑፍ ሆኖ በሁለት ምስክሮች ካልተረጋገጠ ውጤት እንደማይኖረው በፍሕቁ ሀ እና ተደንግጐ የሚገኝ መሆኑን በዝርዝር በመግለጽ በክሱ የተጠየቀውን ገንዘብ ኛ ተከሳሽ እንዲከፍል ኛ እና ኛ ተከሳሾች ግን እንዲሰናበቱ ውሣኔ የሰጠ ሲሆን የፌከፍቤትም ውሣኔው ግድፈት የለበትም በማለት የአሁኑ አመልካች ያቀረበለትን ይግባኝ ዘግቶ አሰናብቷል አመልካች የሰበር አቤቱታውን ያቀረበው የስር ፍቤቶች ውሣኔ መሰረታዊ የሕግ ስህተት የተፈፀመበት ነው በማለት ሲሆን የዋስትና ውሉ በጽሑፍ ሆኖ በሁለት ምስክሮች ስላልተረጋገጠ የፍሕቁ መስፈርትን አያሟላም ተብሎ ውድቅ የመደረጉን አግባብነት ለማጣራት ሲባል ጉዳዩ ለሰበር ችሎት ያስቀርባል በመባሉ ግራ ቀኙ በሰበር ደረጃ የጽሑፍ ክርክር ተለዋውጠዋል የጉዳዩ አመጣጥ እና የክርክሩ ይዘት ባጭሩ ከላይ የተመለከተው ሲሆን አኛም የዋስትና ውል በፍሕቁ መሰረት በሁለት ምስክሮች ፊት ካልተረጋገጠ ውጤት አይኖረውም ሲሉ የአሁኖቹን ተጠሪዎች በማሰናበት የስር ፍቤቶች የሰጡት ውሣኔ መሰረታዊ የሕግ ስህተት የተፈፀመበት መሆን አለመሆኑን መርመረናል በዚህም መሰረት ኛ ተጠሪን በተመለከተ አመልካች ለስር ፍቤት በማስረጃነት ያቀረበው የዋስትና ውል የተጠሪዋ የአመልካች ተወካይ እና የሁለት ምስክሮች ፊርማ የሚታይበት መሆኑ ተረጋግጦአል በውሉ ላይ መፈረሟንም ኛ ተጠሪ አልካደችም ኛ ተጠሪ በወቅቱ ውሉን ለመፈረም ወደ ከሳሽ ተቋም ፄጄ የተቋሙ ተወካይና ምስክሮች ስላልነበሩና ስላልፈረሙ ውሉ ረቂቅ ሆኖ ቀርቶአል ከማለት በስተቀር የሰበር ከሳሽ በማስረጃነት ያቀረበውና በተጠሪዋ ያልተካደው ፊርማ የሚገኘበት የዋስትና ውል የተሟላ ቅጅ በከሳሽ እጅ እንዴት ሊገባ ወይም ሊገኘ አንደቻለ ተጠሪዋ በግልጽ ያቀረበችው ክርክር አለመኖሩን የመዝገቡ ግልባጭ ያስረዳል ነገሩን በመሸሽ የቀረበ የዚህ ዓይነት ክርክር ደግሞ ውሉ በሁለት ምስክሮች የተረጋገጠው እርሷ በፈረመችበት ጊዜ እንደሆነ ተጠሪዋ አምና እንደተቀበለች የሚያስቆጥር መሆኑን ከፍስስሕቁ እና ድንጋጌዎች መገንዘብ ይቻላል የስር ፍቤቶችም የተጠሪዋን ክርክር በዚህ አግባብ ተገንዝበው ውሣኔ መስጠት ሲገባቸው ውሉ በሁለት ምስክሮች ፊት መረጋገጡን እንደካደች አድርገው መውሰዳቸው በክርክሩ ስነስርአታዊ አመራር ረገድ ስህተት መፈፀማቸውን የሚያመለክት ነው ይህ እንደተጠበቀ ሆኖ ሁለቱም ተጠሪዎች በተናጠል የገቡት የዋስትና ውል በሁለት ምስክሮች ፊት ያልተረጋገጠ ነው ቢባል እንኳን ተጠሪዎቹ በፍሕቁ የተመለከተውን የፎርማሊቲ መስፈርት ጠቅሰው የሚከራከሩት ውሉ በሁለት ምስክሮች ፊት አልተረጋገጠም በማለት እንጂ አልፈረምንበትም በማለት አይደለም በመሰረቱ ሕጉ የውሉን በሁለት ምስክሮች ፊት የመረጋገጥ አስፈላጊነት የደነገገው በውሉ መደረግ ወይም ይዘት ወይም መሰል ሁኔታዎች ላይ በተዋዋዮች መካከል ሊነሳ የሚችለውን አለመግባባት ወይም ክርክር ውሉ ሲደረግ በነበሩ ግለሰቦች አገዛ ጭምር ለመፍታት እንዲያስችልም በማሰብ እንደሆነ ይታመናል በተያዘው ጉዳይ ተጠሪዎቹ ውሉን ስላለመፈረማቸው ወይም ስለውሉ ቃል ያቀረቡት ማናቸውም ዓይነት ክርክር አለመኖሩን መዝገቡ ያስረዳል ስለራሳቸው ፊርማ እና ስለ ውሉ ቃል በተጠሪዎቹ የተካደ ነገር ከሌለ ደግሞ አነዚህ ነጥቦች ቢካዱ ኖሮ በአስረጅነት ሊቀርቡ ይችሉ ነበር የሚባሉት ምስክሮች በውሉ ላይ ሳይፈርሙ መቅረታቸው የተጠሪዎቹን የውል ግዴታ ተፈፃሚነት ሊያስቀር የሚችል አይደለም ሲጠቃለል የስር ፍቤቶች ክርክሩን በዚህ አግባብ መምራት ሲገባቸው የዋስትና ውሉ በሁለት ምስክሮች ፊት ስላልተረጋገጠ አይፀናም ሲሉ ተጠሪዎቹን በማሰናበት የሰጡት ውሣኔ መሰረታዊ የሕግ ስህተት የተፈፀመበት ሆኖ በመገኘቱ የሚከተለው ውሣኔ ተሰጥቶአል ውሣ ኔ ተጠሪዎቹን አስመልክቶ የፌየመደፍቤት በመቁ በዐዐ የሰጠው ውሣኔ እና የፌከፍቤት በመቁ በዐዐዐ የሰጠው ትዕዛዝ በፍብሥሥህቁ መሰረት ተሽረዋል። የሚለውን ጭብጥ ይዘን ክርክሩን እንደሚከተለው መርምረናል አመልካች በጨረታው ተወዳዳሪ ሆኖ ጨረታውን ማሸነፉን የሚያምነው ጉዳይ ሲሆን በዋናነት ክርክሩን እያቀረበ ያለው ግን ጉዳዩን ከሊዝ ህግ ጋር በማገናኘት ነው በወቅቱ ተፈጻሚ በነበረው የሊዝ አዋጅ ቁጥር የሊዝ ውሉ በተዋዋዮቹ መፈረም ያለበት ስለመሆኑ ከአዋጁ አንቀጽ መገንዘብ የሚቻል ሲሆን የይዞታ ማረጋጫ የምስክር ወረቀትም የሚሰጠው ይሔው የሊዝ ውል ስምምነት ከተደረገ በኋላ ስለመሆኑ በዚሁ ድንጋጌ ተመልክቷል የክፍያ አፈጻጸም ዝርዝር ሁኔታም በሊዝ ውሉ ወስጥ መካተት ያለበት ስለመሆኑ ድንጋጌው በንዑስ አንቀጽ ተጠቅሷል በዚህ በተያዘው ጉዳይ ግን አመልካች ለተጠሪው ቀበሌ የተለያዩ መሰረተ ልማቶችን ለመዘርጋት በተዘጋጀው ልዩ የገቢ ማሰባሰቢያ ቴሌቶን በተደረገው ጨረታ ተሳታፊ በመሆን ጨረታውን አሸንፎ የቦታውን ሳይት ፕላን ያገኘ በመሆኑ ለገንዘቡ አከፋፈል የሊዝ ውል ስምምነት አልተፈረመም የሚለውን ቅድመ ሁኔታ ሊያቀርብ የሚችልበት ሁኔታ አይኖርም በአመልካች እና አግባብ ባለው አካል መካከል የተፈረመ የሊዝ ውል አለመኖሩ ግልጽ ቢሆንም በመካከላቸው የውል ግንኙነት የተመሰረተ መሆኑ የሚያከራክር አይሆንም የውል ግዴታ መፈጸም የሚጠበቅበት ተዋዋይ ይህንኑ ግዴታ ባልፈጸመ ጊዜም በራሱ በኩል ያለውን ግዴታ የፈጸመው ተዋዋይ በፍናፍህቁ እንደተደነገገው ሌላኛው ተዋዋይ የበኩሉን ግዴታ እንዲፈጽም የመጠየቅ መብት ይኖረዋል እንዲሁም ውሉ ተዋዋዮቹ በአንድነት የሚፈጽሙትን ግዴታ ብጠህበሀህ ዐቨዘክልበር የሚጥል ሆኖ ከተገኘም ተዋዋዩ የተዋዋለበትን ግዴታ በውሉ እንደተመለከተው እንዲፈጸምለት የሚጠይቀው ወገን ከውሉ ስምምነት የተነሳ እሱም በበኩሉ ያለውን ግዴታ ወዲያውኑ መፈጸም ወይም ለመፈጸም የተዘጋጀ መሆኑን ማረጋገጥ የሚገባው መሆኑን የፍህቁ ያስገነዝባል በዚሁ መሰረትም አመልካች የጨረታው አሸናፊ መሆኑ እንደተረጋገጠ በፍህቁ የተደነገገውን በመከተል ተጠሪው ሳይት ፕላኑን ለአመልካች በማስረከብ የበኩሉን ግዴታ በመፈጸም ገንዘቡን ገቢ እንዲያደርግ ሲያስታውቅ አመልካችም የክፍያው ጊዜ እንዲያራዘምለት በመጠየቁ በጥያቄው መሰረት የተራዘመለት ቢሆንም ለመክፈል አለመፈለጉን የፍሬ ነገር ጉዳዮችን የሚያጣሩ የሥር ፍርድ ቤቶት ያረጋገጡት ጉዳይ ነው በመሆኑም በአመልካች እና በተጠሪው መካከል በተመሰረተው ውል መሰረት በጨረታ ተወዳድሮ ያሸነፈውን ገንዘብ በመክፈል ቀሪውን መሟላት የሚገባቸውን ነገሮች ተጠሪው ወይም አግባብ ያለው አካል እንዲያሟላ አመልካች መጠየቅ ሲገባው ህጋዊ መሰረት የሌላቸውን የመከራከሪያ ነጥቦችን በማንሳት ያቀረበውን ክርክር የሥር ፍርድ ቤቶች ውድቅ በማድረግ ያሸነፈበትን የጨረታውን ዋጋ ገንዘብ ገቢ እንዲያደርግ በሚል በሰጡት ውሳኔ ላይ መሰረታዊ የሆነ የህግ ስህተት ባለማግኘታን ተከታዩን ውሳኔ ሰጥተናል ውሳኔ የአዳማ ልዩ ዞን ከፍተኛው ፍርድ ቤት በመቁ በቀን ዓም በዋለው ችሎት የሠጠውን ውሳኔየኦሮሚያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በመቁ በቀን ዓም በዋለው ችሎት የሰጠውን ትዕዛዝ እና የክልሉ ሰበር ሰሚ ችሉት በቁ በቀን ዓም በዋለው ችሎት የሰጠውን ውሳኔ በፍሥሥህቁ መሰረት አጽንተናል አመልካች ክስ የቀረበበትን ገንዘብ ብር ሶስት መቶ ሳባ ሺህ ብር የመክፈል ግዴታ አለበት ብለናል ከዚህ በፊት በአዳማ ልዩ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁ ተጀምሮ የነበረው የአፈጻጸም ክስ ታግዶ እንዲቆይ የተሰጠው ትዕዛዝ ተነስቷል በመሆኑም እንዲያውቀው ይጻፍ ብለናል የዚህን ፍርድ ቤት ወጪና ኪሳራ የግራ ቀኙ ወገኖች የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ የተዘጋ ስለሆነ ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት የሰመቁ ጥር ቀን ዐዐ ዓም ዳኞች ተሻገር ገሥላሴ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ረታ ቶሎሳ ሙስጠፋ አህመድ አመልካች አቶ አብዱልቃድር ጁሐር ጠበቃ ገአግዚአብሔር ተስፋዬ ቀረቡ ተጠሪ አምባሰል የንግድ ስራዎች ኃየተየግማ ጠበቃ አረጋ ፀጋ ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ የሚከተለው ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ በዚህ መዝገብ የተያዘው ክርክር የተጀመረው በአብክመንግስት ጠቅላይ ፍቤት ሲሆን ክሱን የመሰረተው የአሁኑ ተጠሪ ነው የአሁነ አመልካችም ተከሳሽ በመሆን ተከራክረዋል የክሱ ይዘት ባጭሩ ግራ ቀኙ በ እና በ ባደረጓቸው የሰሊጥ ሽያጭ ውሎች መሰረት ተከሳሽ ሰሊጡን ተረክበው እያለ ዋጋውን ያልከፈሉ በመሆኑ በገቡት የውል ግዴታ መሰረት ገንዘቡን መክፈል ከነበረባቸውን ቀን ጀምሮ ከሚታሰብ ወለድ ጋር እንዲከፍሉ ይወሰንልን የሚል ሲሆን ተከሳሹም የበኩላቸውን የመቃወሚያና የፍሬ ጉዳይ ነጥቦች በማቅረብ ተከራክረዋል ፍቤቱም የግራ ቀኙን ክርክርና ማስረጃ ከመረመረ በላ ከሳሽ አንዱን ኩንታል በብር ሂሳብ በድምሩ ኩንታል ሰሊጥ ለተከሳሽ ማስረከቡና ተከሳሹም ክፍያውን መፈፀም ይገባቸው የነበረው በ ዓም መሆኑ መረጋገጡን ተከሳሽ ወለዱ በ የታሰበው ከፍሕቁ ውጪ ነው ቢሉም የወለድ ምጣኔው ተከሳሽ በውል ግዴታ የገቡበት ከመሆኑም በላይ ገንዘቡ የብድር ውልን የሚመለከት ባለመሆኑ ምክንያት ለጉዳዩ ተፈፃሚነት ያለው የፍሕቁ ሳይሆን መሆኑን አና ተከሳሽ ያቀረቧቸው የመቃወሚያና ሌሎች የፍሬ ነገር የክርክር ነጥቦች ተቀባይነት የሌላቸው መሆኑን በዝርዝር በመግለፅ ተከሳሽ ብር ከ ዓም ጀምሮ ክስ እስከቀረበበት ዓም ድረስ ከሚታሰብ ወለድ ጋር እንዲሁም በዋናው ገንዘብ ላይ ክስ ከቀረበበት ቀን ጀምሮ ተከፍሎ እስከሚያልቅ ድረስ የሚታሰብ ወለድ ከወጪና ኪሳራ ጋር ለከሳሽ እንዲከፍሉ ውሳኔ የሰጠ ሲሆን የፌጠፍቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የቀረበለትን ይግባኝ ሰርዞ አሰናብቷል አመልካች የሰበር አቤቱታውን ያቀረቡት የስር ፍቤቶች ውሳኔ መሰረታዊ የሕግ ስህተት የተፈፀመበት በመሆኑ ሊታረም ይገባል በማለት ሲሆን በዋናው የገንዘብ ዕዳ ላይ የ ወለድ እንዲታሰብ የመወሰኑን አግባብነት ከፍሕቁጥር ድንጋጌ አንፃር ለመመርመር አቤቱታው በዚህ ነጥብ ላይ ብቻ ለሰበር ችሎት ሊቀርብ ይገባዋል በመባሉ ግራ ቀኙ የፅሁፍ ክርክር ተለዋውጠዋል የጉዳዩ አመጣጥና የክርክሩ ይዘት ባጭሩ ከላይ የተመለከተው ሲሆን አኛም ውሳኔው መሰረታዊ የሕግ ስህተት የተፈፀመበት መሆን አለመሆኑን ከላይ ከተጠቀሰው ጭብጥ አንፃር መርምረናል በዚህም መሰረት የፍሕቁ የሚናገረው በብድር በሚሰጥ ገንዘብ ላይ ተዋዋይ ወገኖች ሊያቋቋሙ ስለሚችሉት የወለድ ምጣኔ ጣሪያ እና ብድሩ በውሉ በተመለከተው ጊዜ ውስጥ የሚከፈል ከሆነ በብድር ገንዘብ ላይ ሊታሰብ ስለሚገባው የወለድ ምጣኔ ጣሪያ ሲሆን የፍሕቁ ድንጋጌ ደግሞ በውሉ በተመለከተው ጊዜ ውስጥ ሳይከፈል በቀረ የገንዘብ ዕዳ ላይ የሚታሰበው የወለድ ምጣኔ ተዋዋዮቹ የተስማሙበት መጠን እንደሆነ የሚደነግግ ነው ከዚህም መገንዘብ የሚቻለው ሁለቱ ድንጋጌዎች ሁለት የተለያዩ የውል ግንኙነትና አፈፃፀም ሁኔታዎችን የሚመለከቱ መሆኑን ነው በውሉ በተመለከተው ጊዜ ውስጥ ሳይከፈል የቀረን የገንዘብ ዕዳ የሚመለከተው የፍሕቁ ድንጋጌ በፍሕቁ መሰረት ተቋቁሞ ነገር ግን በውሉ በተመለከተው የጊዜ ገደብ ያልተከፈለ የብድር ገንዘብን ጭምር የሚመለከት መሆኑን ከፍሕቁ እና ድንጋጌዎች ይዘት መገንዘብ ይቻላል በተያዘው ጉዳይ የስር ተከሳሽ ኃላፊ የተደረጉበት ገንዘብ ከብድር ውል የመነጨ ካለመሆኑም በላይ የውል ግዴታ ገብተውለት የነበረው የገንዘብ ዕዳ የመክፈያ ጊዜ ካለፈ አስር ዓመታት ያህል ማስቆጠሩ በክርክሩ ተረጋግጧል ይህ ከሆነ ደግሞ ለክርክሩ አወሳሰን አግባብነት የሚኖረው አመልካች እንደሚከራከሩት የፍሕቁ ሳይሆን የስር ፍቤት ለውሳኔው መሰረት ያደረገው የቁጥር ድንጋጌ ነው በሌላ በኩል የውል ግዴታውን ያልፈፀመ ወይም ያዘገየ ወገን ለሌላኛው ተዋዋይ የሚከፍለው የኪሳራ መጠን የግዴታው አለመፈፀም ወይም መዘግየት ካስከተለው ጉዳት ጋር ተመጣጣኝ መሆን እንደሚገባው በፍሕቁ እና ተከታይ ድንጋጌዎች ተመልክቷል በተያዘው ጉዳይ የግራ ቀኙን ውል መሰረት በማድረግ የስር ፍቤቶች ውሳኔ የሰጡበት የ የወለድ መጠን በተጠሪ ላይ ከደረሰው የጉዳት መጠን የበለጠ ነው ለማለት የሚያስችል ሁኔታ ካለመገኘቱም በላይ በተጠሪ የተጠየቀው የወለድ መጠን ከደረሰበት ጉዳት በላይ ስለመሆኑ አመልካች በፍሕቁ መሰረት ያቀረቡት ክርክርና ማስረጃ የለም ሲጠቃለል የስር ፍቤቶች ውሳኔ መሰረታዊ የሕግ ስህተት የተፈፀመበት ሆኖ ስላልተገኘ የሚከተለው ውሳኔ ተሰጥቷል ውሳኔ የክብክመ ጠቅላይ ፍቤት በመቁ በ የሰጠው ውሳኔ እና የፌጠፍቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በመቁ በ የሰጠው ትዕዛዝ በፍስስሕቁ መሰረት በአብላጫ ድምፅ ፀንቷል የሰበር ክርክሩ ያስከተለውን ወጪና ኪሳራ ግራ ቀኙ የየራሳቸው ይቻሉ ክርክሩ ውሳኔ ያገኘ ስለሆነ መዝገቡ ተዘግቷል የማይነበብ የአራት ዳኞች ፊርማ አለበት ያሃ ልጾደኑቅ እኔ ስሜ በሶስተኛው ተራ ቁጥር የተሰየምኩት ዳኛ የአብላጨውን ድምፅ የወለድ መጠኑን በተመለከተ በሰጠው የህግ ትርጉም በደረሰበት መደምደሚያ ያልተስማማሁ በመሆኔ በሀሳብ ተለይቻለሁ ከሙያ ባልደረቦች የተለየሁባቸው ምክንያቶች የሚከተሉት ናቸው ተጠሪና አመልካች ህዳር ቀን እና ታህሳስ ቀን ዓም ባደረጉት የሰሊጥ ሽያጭ ውል መሰረት አመልካች ከተጠሪ የተረከቡት ሰሊጥ ዋጋ እንዲሆን አመልካች ቼክ ቆርጦ የሰጠ ሲሆን አመልካች በቂ ስንቅ የሌለው በመሆኑ ምክንያት አመልካችና ተጠሪ ውላቸውን በማሻሻል የአንድ ኩንታል ሰሊጥ ዋጋ በብር ሁለት መቶ ዘጠና ዘጠኝ ብር ከስልሣ አምስት ሳንቲም ሒሳብ እስከ ጥር ቀን ዓም በጠቅላላው ብር አንድ ሚሊዮን አራት መቶ አርባ ስምንት ሺህ ሁለት መቶ ፃምሳ ብር ለመክፈል ከጥር ቀን ዓም በኋላ ክፍያ ከዘገየ ወለድ አስራ አራት በመቶ ለመክፈል የተስማማ መሆኑ የሚያከራክር አይደለም ተጠሪ አመልካች የሰሊጡን ዋጋ በውሉ በተገለፀው ጊዜ ጥር ቀን ዓም ያልከፈለ በመሆኑ በውላችን መሰረት ከዚህ ጊዜ ጀምሮ ከሚታሰብ ወለድ ጋር ታስቦ እንድከፍል ይወሰንልኝ በማለት ያቀረበውን ክስ የስር ፍቤትና ይግባኝ ሰሚው ችሎት በመቀበል ውሳኔ ሰጥተዋል አብላጫው ድምፅም አመልካች በውሉ በተገለፀው ጊዜ ውስጥ የሰሊጡን ዋጋ ያልከፈለ በመሆኑ ወለድ በውሉ መሰረት አንዲከፍል መወሰኑ የፍብሔር ሕግ ቁጥር ንዑስ አንቀጽ ድንጋጌን መሰረት ያደረገ በመሆኑ መሰረታዊ የህግ ስህተት የለበትም የሚል የህግ ትርጉምና ውሳኔ ሰጥቷል እኔም በሀሳብ የተለየሁት በዚህ የህግ ትርጉም ባለመስማማት ነው አመልካች ከተጠሪ የፍብሕቁጥር በሚደነግገው መሰረት ዋጋውን ጥር ቀን ዓም ለመክፈል በመስማማት በዱቤ ሰሊጥ የገዛ መሆኑ ግልፅ ነው አመልካች የገዛውን የሰሊጥ ዋጋ በውሉ በተገለፀው ጊዜ የመክፈል ግዴታ አንዳለበት ከፍብህቁጥር ድንጋጌዎች ለመገንዘብ ይቻላል አመልካች ለተጠሪ የሰሊጡን ዋጋ በውሉ በተገለፀው ጊዜ ውስጥ ካልከፈሉ በተጠሪ ላይ ኪሳራ የሚደርስበት ስለመሆኑ የሚያከራክር አይደለም አከራካሪው ነጥብ አመልካች የውል ግዴታውን ባለመፈፀሙ ለተጠሪ የሚከፍለው የኪሳራ መጠን አስራ አራት ፐርሰንት ወለድ እንደሆነ በመግለጽ ያደረጉት ስምምነት ህጋዊ ተፈፃሚነትና ውጤት ያለው ነው ወይስ አይደለም። የሚለውን ለመለየት በፍብሕቁ ላይ በህግ ተለይቶ በተደረገ ጊዜ ነው የሚለውን ድንጋጌ መነሻ በማድረግ አንድ ውል የአስተዳደር ውል ነው ብሎ ህግ ተነግሯል የሚባለው ደግሞ በንብረት ህግ አንቀጽ እና የተመለከቱትን ድንጋጌዎች በመከተል ነው ሲሉ ያቀረቡት ክርክር እጅግ የጠበበ ከመሆኑም በላይ በፍብሕቁለለ የተመለከተውን ድንጋጌ ይዘት እና ዓላማ የተከተለ የትርጉም መስመር አይደለም ይልቁም በፍህቁ እንደተመለከተው አንድ ውል የአስተዳደር ውል ነው በሚለው ማእቀፍ ሥር ይወድቃል ወይስ አይወድቅም ብሎ ለመወሰን መመዘኛ ተደርገው የተያዙት በህግ ወይም በተዋዋዮቹ ግልጽ የሆነ ቃል የአስተዳደር መቤት ውል ነው የተባለ እነደሆነና ከህዝብ አገልግሎት ሥራ ጋር ተያያዥና ለሥራ ውል አፈፃፀም የአስተዳደር ፍቤቱን ተካፋይነት ያለማቋረጥ የሚጠይቅ መሆኑን ሁሉ የሚጨምር ነው ከእነዚህም መስፈርቶች አንፃር አንድ ውል የአስተዳደር ውል ነው ለማለት የግድ በውሉ ላይ በግልጽ መነገር ብቻ ሣይሆን የውሉን ዓይነት የውለታውን ጉዳይ እንዲሁም የተዋዋዮችን ማንነት በማየት መለየት እንደሚገባ በዚሁ ህግ የተደነገገ በመሆኑ በዚሁ መሠረት የሚለይ እንጂ የአሁን አመልካች ከጠቀሷቸው የንብረት ህግ ድንጋጌዎች አንፃር ብቻ ታይቶ ሊወሰን ይገባል የሚለውን ትርጉም የሚሰጥ አይደለም ከዚህም አንፃር ይግባኝ ሰሚው ፍቤት በተለይ ከአሁን አመልካች ጋር ውለታ የገባው ማን ነው የሚለውንና የውለታውን ጉዳይ በማየት ውሉ የአስተዳደራዊ ውል ነው ይህንነ አስተዳደራዊ ውልም የገባው በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሥር ከሚገኙት አስፈፃሚ አካላት መካከል አንዱ የሆነው ተጠሪ የመሆኑን ፍሬ ጉዳዮች መነሻ አድርጎ ጉዳዩን አይቶ ለመወሰን ሥልጣን ያላቸው ፍቤቶች የአዲስ አበባ ከተማ ፍቤቶች ናቸው በማለት የሰጡት ውሣኔ በፍብሕቁ ለ እና በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ መ ላይ የተመለከቱትን ድንጋጌዎች በአግባቡ ተመልክቶና ተርጉሞ መሆኑን እንጂ መሠረታዊ የህግ ስህተት የተፈፀመበት ሆኖ አላገኘነውም ውሣኔ የፌዴራሉ ይግባኝ ሰሚ ከፍተኛ ፍቤት በኮመቁ በቀን ዓም የሰጠው ብይን እና ይግባኝ ሰሚው ጠቅላይ ፍቤት በፍብይመቁ በቀን ዓም የሰጠው ትእዛዝ ሁሉ ፀንቷል የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት በኮመቁ በቀን ዓም የሰጠው ፍርድ ተሽራል በግራ ቀኙ መካከል የተነሣውን የክርክር ጉዳይ ተመልክቶ ዳኝነት ለመስጠት ሥልጣን ያላቸው የአዲስ አበባ ከተማ ፍቤቶች ናቸው ብለናል በዚህ ሰበር ሰሚ ችሉት የተደረገው ክርክር ላስከተለው ወጭና ኪሣራ ግራ ቀኙ የየራሣቸውን ይቻሉ መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ቤዮ የሰመቁ ጥቅምት ቀን ዓም ዳኞች ተሻገር ገሥላሴ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አዳነ ንጉሴ መኩንን ገሕይወት አመልካች የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ነፈጅ አቶ አክሊሉ ተስፋዬ ቀረቡ ተጠሪ አቶ ጥጋቡ ተፈራ ጠበቃ አቶ ታዬ ገብረመድህን ቀረቡ መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ የቀረበው አመልካች የምዕራብ ወለጋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤትና የኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የሰጡት ውሣኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት በመሆኑ በሰበር ታይቶ ይታረምልኝ በማለት ያቀረበውን የሰበር አቤቱታ አጣርቶ ለመወሰን ነው ጉዳዩ የማይንቀሣቀስ ንብረት ለማስያዝ የተደረገውን ውል በድጋሚ ማስመዝገብን የሚመለከት ነው የክርክሩ መነሻ ተጠሪ ለዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ያቀረበው ክስ ነው ተጠሪ ከአመልካች ለወሰደው የብድር ገንዘብ መያዣ እንዲሆን የማይንቀሣቀሥ ንብረት የመያዥያ ውል ከአመልካች ጋር በ ዓም የተዋዋለ መሆኑንና የመያዣ ውሉ በሚመለከተው የአስተዳደር ክፍል መጋቢት ቀን ዓም አንደተመዘገበ ገልዷል ተጠሪ የመያዣ ውሉ ምዝገባ እንዲታደሰ ተጠሪ መስከረም ቀን ዓም የሚመለከተውን የአስተዳደር አካል ጠይቋል የአስተዳደር አካሉም ያለአኔ ፈቃድ መጋቢት ቀን ዓም መያዣውን በድጋሚ በመመዝገብ ለተከሳሽ አመልካች አሳውቋል አመልካች የመያዣ ውል ምዝገባ እንዲታደስለት የጠየቀውና በፍታብሔር ሕግ ቁጥር የተደነገገው አስር ዓመት የጊዜ ገደብ ካለፈ በኋላ ነው ስለዚህ የታደሰው የመያዣ ውል ፈራሽ ነው ተብሎ እንዲወሰንልኝ በማለት ያቀረበው ክስ ነው አመልካች በዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በተከሳሽነት ቀርቦ በአዋጅ ቁጥር በተሰጠኝ ሥልጣን መሠረት በመያዣው ላይ ያለኝን መብት ለመጠቀም ለተጠሪ ግንቦት ቀን ዓም እና መስከረም ቀን ዓም ማስጠንቀቂያ የሰጠሁ በመሆኑ ተጠሪ ከሳሽ የፍታብሔር ሕግ ቁጥር ን በመጥቀስ ያቀረበው ክስ የሕግ መሠረት የለውም በማለት ተከራክሯል ተጠሪ ማስጠንቀቂያ እንዳልደረሰው በመግለጽ በመከራከሩ የሥር ፍርድ ቤት የግራ ቀኙን ማስረጃ ከመረመረ በላ አመልካች ግንቦት ቀን ዓም የተፃፈ ማስጠንቀቂያ በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ በሚደነግገው መሠረት ለተጠሪ አድርሷል አመልካች መስከረም ቀን ዓም የተፃፈውን ማስጠንቀቂያ በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ መሠረት ለተጠሪ ሣይሆን ለሌላ ሰው አንዳደረሰ ማስረጃው ያሣያል ስለዚህ አመልካች በሕግ በተደነገገው መሠረት መስከረም ቀን ዓም ለተጠሪ ማስጠንቀቂያ አልሰጠም አመልካች ማስጠንቀቂያ በአግባቡ ካደረሰበት ግንቦት ቀን ዓም ጀምሮ የመያዣ ውሉ በጊንቢ አስተዳደር ታድሶ አስከተመዘገበት መጋቢት ቀን ዓም ያለው ጊዜ ሲሰላ ከአስራ ሁለት ዓመት በላ የመያዣ ውሉ የታደሰ መሆኑን ያሣያል ስለሆነም የመያዥያ ውሉ የታደሰው በፍታብሔር ሕግ ቁጥር የተደነገገው የአሥር ዓመት የጊዜ ገደብ ካለፈ በኋላ በመሆኑ የመያዣ ውሉ በፍታብሔር ሕግ ቁጥር መሠረት ሊሰረዝ የሚገባው ነው በማለት ወስኗል አመልካች በዚህ ውሣኔ ቅር በመሰኘት ይግባኝ ለክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሉት አቅርቧል ይግባኝ ሰሚው ችሉት የግራ ቀኙን ክርክር ከሰማ በላ የዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሰጠውን ውሣኔ አፅንቶታል አመልካች መጋቢት ቀን ዓም በተፃፈ የሰበር አቤቱታ በፍታብሔር ሕግ ቁጥር የተደነገገው የአስር ዓመት የጊዜ ገደብ ከማለፉ በፊት ለተጠሪ የፅሑፍ ማስጠንቀቂያ ሰጥቻለሁ ይህም አመልካች በሕጉ የተደነገገው የጊዜ ገደብ ከማለፉ በፊት በአዋጅ ቁጥር መሠረት በመብቴ መገልገል መጀመሬን የሚያሣይ ነው አመልካች በመብቴ መገልገል ከጀመርኩ በኋላ ከመያዣው ላይ ያለኝ መብት ቀሪ የማይሆን ስለመሆኑ ይህ ሰበር ችሎት በተመሣሣይ ጉዳይ በሰበር መዝገብ ቁጥር ጥቅምት ቀን ዓም አስገዳጅ የሕግ ትርጉም ሰጥቶበታል የበታች ፍርድ ቤቶች ይኸ የሰበር ችሎት የሰጠውን የሕግ ትርጉም ሳያገናዝብ በመያዣው ላይ ያለኝ መብት እንዲሰረዝና ቀሪ እንዲሆን የሰጡት ውሣኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ ይታረምልኝ በማለት አመልክቷል ተጠሪ በበኩላቸው ግንቦት ቀን ዓም በተፃፈ መልስ አመልካች ግንቦት ቀን ዓም ማስጠንቀቂያ የሰጠ መሆኑን በመግለፅ የሚያቀርበው ክርክር እውነትነት የለውም አመልካች ግንቦት ቀን ዓም ማስጠንቀቂያ ሰጥቷል ቢባል አንኳን መያዣው የታደሰው መጋቢት ቀን ዓም በመሆኑ ምዝገባው የታደሰው ከአስራ ሁለት ዓመት በላ ነው በሰበር መዝገብ ቁጥር ይህ ሰበር ችሎት አስገዳጅ የሕግ ትርጉም የሰጠው መያዣውን የሰጠው ሰው ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ማስጠንቀቂያ የተሰጠው መሆኑን በማመን የተከራከረ በመሆኑ ነው ስለዚህ ከዚህ መዝገብ ጋር የሚመሳሰል ባለመሆኑ የአመልካች አቤቱታ ተገቢነት የሌለው ነው ስለዚህ የዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤትና የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የሰጡት ውሣኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት የለበትም በማለት ተከራክሯል አመልካች ሰኔ ቀን ዓም የተፃፈ የመልስ መልስ በማቅረብ በስር አቤቱታው ያነሳቸውን ነጥቦች በማጠናከር ተከራክሯል ከሥር የክርክሩ አመጣጥና በሰበር ግራ ቀኙ ያቀረቡት የፅሑፍ ክርክር ይዘት ከላይ የተገለፀው ሲሆን እኛም የምፅራብ ወለጋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት የመያዣ ውሉ እድሳት ሊሰረዝና ቀሪ ሊሆን ይገባል በማለት የሰጡት ውሣኔ ተገቢ ነው ወይስ አይደለም። የሚለውን ጭብጥ በመያዝ ጉዳዩን መርምረናል ከላይ የመሠረትነውን ጭብጥ ለመወሰን በመጀመሪያ ፍሬጉዳይ የማጣራትና ማስረጃ የመመዘን ሥልጣን ባላቸው ፍርድ ቤቶች የተረጋገጡትን ፍሬ ጉዳዮች መለየትና ከሕግ አንፃር የሚያስከትሉትን ውጤት መመርመር ያስፈልጋል በዚህ መሠረት ስንመለከተው ተጠሪ ከአመልካች ገንዘብ በብድር ሲወሰድ ለብድሩ ዋስትና ይሆን ዘንድ የማይንቀሣቀሥ ንብረቱን መጋቢት ቀን ዓም በተደረገ የመያዣ ውል አስይል አመልካችና ተጠሪ መጋቢት ቀን ዓም የተዋዋሉት የመያዣ ውል መጋቢት ቀን ዓም በጊንቢ ከተማ አስተዳደር በኩል ተመዝግቧል ከዚህ በኋላ አመልካች ለተጠሪ ግንቦት ቀን ዓም መያዣውን በሰላሣ ቀን ውስጥ ሐራጅ አውጥቶ የሚሸጥ ስለመሆኑ በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ መሠረት ማስጠንቀቂያ ለተጠሪ የሰጠ መሆኑን ፍሬ ጉዳይ የማጣራትና ማስረጃ የመመዘን ሥልጣን ባላቸው ፍርድ ቤቶች ተረጋግጧል በሌላ በኩል አመልካች ለተጠሪ መስከረም ቀን ዓም ማስጠንቀቂያ ሰጥቻለሁ በማለት ያቀረበውን ክርክር ለማስረዳት በሕግ ተቀባይነትና ክብደት ያለው ማስረጃ ያላቀረበ መሆኑን የሥር ፍርድ ቤትና ይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት አረጋግጠዋል አመልካች መጋቢት ቀን ዓም የተመዘገበው የመያዣ ውል እንዲታደስለት መስከረም ቀን ዓም በተዓፈ ደብዳቤ የጊንቢ ከተማ አስተዳደር የጠያቀ መሆኑንና የጊንቢ ከተማ አስተዳደር የመያዣ ውሉን ምዝገባ መጋቢት ቀን ዓም በማደስ የመዘገበ መሆኑን ፍሬ ጉዳይ የማጣራትና ማስረጃ የመመዘን ሥልጣን ባላቸው ፍርድ ቤት ተረጋግጧል ከላይ የገለፅናቸውና ሥልጣን ባላቸው ፍርድ ቤቶች የተረጋገጡ ፍሬ ጉዳዮች ይዘን አመልካች በመያዣው ላይ የሚኖረውን መብት ለመወሰን የፍታብሔር ሕግ ቁጥር ድንጋጌዎች ይዘትና መሠረታዊ ባህሪ የአዋጅ ቁጥር ድንጋጌዎች ይዘትና በመያዣው ላይ የሚያስከትሉትን ውጤት በማስመልከት ይህ ሰበር ችሎት በተመሣሣይ ጉዳይ የሰጠውን አስገዳጅ የሕግ ትርጉም መመርመር ያስፈልጋል የማይንቀሣቀሥ ንብረት የመያዣ መብት ውጤት የሚኖረው ከተፃፈበት ቀን አንስቶ እስከ አስር ዓመት ድረስ አንደሆነ የፍታብሔር ሕግ ቁጥር ይደነግጋል እንደቢሁም የመያዣ ውሉ በሕጉ የተመለከተው የአስር ዓመት የጊዜ ገደብ ከማለፉ በፊት የታደሰና በማይንቀሣቀሥ መዝገብ ውስጥ እንደተመዘገበ የተደረገ አንደሆነ ፀንቶ የሚቆይበት ዘመን እንደሚራዘም የፍታብሔር ሕግ ቁጥር የሚደነግግ ሲሆን የመያዣ ውሉ አዲሱ ምዝገባ ከተከናወነበት ቀን ጀምሮ ወደፊት እስከ አስር ዓመት ውጤት የሚኖረው መሆኑን የፍታብሔር ሕግ ቁጥር ደንግጓል ከላይ ይዘታቸው በዝርዝር የተገለጹት የፍታብሔር ሕግ ቁጥር ድንጋጌዎች በጠቅላላውና የፍታብሔር ሕግ ቁጥር በተለየ ሁኔታ በባህሪው የይርጋ የጊዜ ገደብ የሚደነግግ የሕግ ድንጋጌ አለመሆኑን ድንጋጌው የመያዣ ውል ቀሪ የሚሆንበት ወይም በሕግ ውድቅ ስለሚሆንበት ሀ ጠቪ በዐከ የሚደነግግ እንደሆነ ይህ ሰበር ችሎት በሰበር መዝገብ ቁጥር አስገዳጅ የሕግ ትርጉም ሰጥቶበታል ይህም በመሆኑ ንብረቱን በመያዣነት የያዘው ባለገንዘብ በመያዣው ላይ ያለው መብት ቀሪ የሚሆነው መያዣው ከተመዘገበበት ቀን ጀምሮ በፍታብሔር ሕግ ቁጥር የተደነገገው የአስር ዓመት የጊዜ ገደብ ከማለፉ በፊት በመያዣው ላይ ያለውን መብት መገልገል ካልጀመረ እንደሆነ በተጠቀሰው መዝገብ ትርጉም ተሰጥቶበታል ይህም በፍታብሔር ሕግ ቁጥር በተደነገገው መሠረት ባንኮች በመያዣው ላይ ያለው መብታቸው ቀሪ የሚሆንባቸው በምን ሁኔታ ነው የሚለውን ነጥብ መመልከት የሚጠይቅ ነው ባለገንዘቡ በማይንቀሣቀስ ንብረት ላይ ያለው የመያዣ መብት በሕጉ የተደነገገው አስር ዓመት በማለፉ ምክንያት ውድቅ ሆኖበታል ቀሪ ሁኗል ወይም ሀ አድርጓል ተብሎ ሲወሰን የመያዣ ውሉ ከተመዘገበበት ቀን ጀምሮ አስር ዓመት ከማለፉ በፊት በመያዣ መብቱ መገልገል ያልጀመረ አንደሆነ ነው በአዋጅ ቁጥር ባንክ ለሰጠው ትዘ ብድር በመያዣ የያዘውን ንብረት ብድሩ ያልተከፈለው መሆኑን የሰላሣ ቀን ማስጠንቀቂያ በመስጠት ለመሸጥና የንብረቱን ባለሀብትነት ለገዥ ለማስተላለፍ የሚችል መሆኑ በአንቀጽ ተደንግጓል ስለዚህ ባንክ ማስጠንቀቂያ ከሰጠ በመብቱ መገልገል ጀምሯል ተብሎ ሊወሰድ እንደሚገባ ይህ ሰበር ችሎት በሰበር መዝገብ ቁጥር በሰጠው ውሣኔ ግልፅ አድርጎታል ይህ የሰበር ችሎት ቁጥሩ ከላይ በተገለፀው መዝገብ ባንክ ማስጠንቀቂያ የሰጠው በፍታብሔር ሕግ ቁጥር የተደነገገው አስር ዓመት ሣያልፍ ከሆነ ማስጠንቀቂያ ከሰጠ በኋላ ቤቱን ሳይሸጥ አስር ዓመት ያለፈ ቢሆንም እንኳን የቤቱ ሽያጭ ሣይጠናቀቅ አስር ዓመቱ ማለፉ ብቻውን በመያዣው ላይ ያለውን መብት ቀሪ ሀ እንደማያደርገው ትርጉም ሰጥቷል ከዚህ አንፃር ስንመለከተው አመልካች በፍታብሔር ሕግ ቁጥር አስር ዓመት ከማለፉ በፊት ግንቦት ቀን ዓም በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ መሠረት ማስጠንቀቂያ በመስጠት በመብቱ መገልገል መጀመሩ ተረጋግጧል ይህ ከሆነ አመልካች በመብቱ በመገልገል ግንቦት ቀን ዓም ጀምሮ መያዣውን ሳይሸጥ አስራ ሁለት ዓመት ያለፈው ቢሆንም በመያዣው ላይ ያለው መብት ቀሪ እንደማይሆን ሀ እንደማያደርግ ይህ ሰበር ችሎት በመዝገብ ቁጥር ጥቅምት ቀን ዓም አስገዳጅ ትርጉም የሰጠበት በመሆኑ የዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤትና ይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት በፍታብሔር ሕግ ቁጥር የተደነገገውን የአስር ዓመት ጊዜ አንደ ይርጋ ድንጋጌ በመቁጠር አመልካች ማስጠንቀቂያ ከሰጠበት ግንቦት ቀን ዓም ጀምሮ አስር ዓመት ያለፈው ስለሆነ አመልካች በመያዣው ላይ ያለው መብት ይሰረዛል በማለት የሰጡት ውሣኔ ከላይ በተገለፀው መዝገብ የተሰጠውን አስገዳጅ የሕግ ትርጉም ያልተከተለና በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ የተደነገገውን የሚጥስ ሆኖ አግኝተነዋል ስለሆነም አመልካች በመያዣ መብቱ መገልገል በመጀመሩ በመያዣው ያለው መብት ቀሪ የማይሆን በመሆኑና አመልካች መያዣያውን ለማሳደስ ካስመዘገበበት መጋቢት ቀን ዓም ጀምሮ አስከ አስር ዓመት የሚኖረው መሆኑ በፍታብሔር ሕግ ቁጥር የተደነገገ በመሆነ የአመልካች በመያዣው ላይ ያለው መብት እንዲሰረዝ የምዕራብ ወለጋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤትና የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የሰጡት ውሣኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት ነው በማለት ወስነናል ውሣኔ የምዕራብ ወለጋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤትና የኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሰጡት ውሣኔ ተሽራል አመልካች በመያዣ መብቱ መገልገል በመጀመሩ በመያዣው ላይ ያለው መብት ቀሪ አይሆንም ልሀ አያደርግም በማለት ወስነናል አመልካች የመያዥያ ውሉ በጊንቢ ከተማ አስተዳደር መጋቢት ቀን ዓም በድጋሚ ማስመዝገቡ ሕጋዊ ውጤት ያለው ነው በማለት ወስነናል በዚህ ፍርድ ቤት ያወጡትን ወጭና ኪሣራ ግራ ቀኙ ለራሣቸው ይቻሉ መዝገቡ ተዘግቷል መዝገቡ ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት የሰመቁ ታህሣሥ ቀን ዓም ዳኞች ተሻገር ገሥላሴ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አዳነ ንጉሴ ሙስጠፋ አህመድ አመልካች ወሮ ሂላላ ሱሌማን ከጠበቃ ወልደስላሴ ብርቱ ጋር ቀረቡ ተጠሪ ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ነፈ አሸናፊ ልጃለም ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ ለዳቦ አቅርቦት የተደረገውን የአስተዳደር ውል መሰረት አድርጎ የቀረበውን ክርክር የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ የተጀመረው የአሁኗ አመልካች ባሁኑ ተጠሪ ላይ በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ጠቅላይ ፍርድ ቤት መደበኛ ችሎት ሐምሌ ቀን ዓም በመሰረቱት ክስ መነሻ ነው የአመልካች ክስ ይዘት ሲታይም በመጋቢት ወር ዓም በወጣው የዳቦ ግዥ ውስን ጨረታ ለመሳተፍ የጨረታ ማስከረቢያ በርዞዕ ብር ፃያ ስድስት ሺህ ሰላሳ አምስት ብር ከዜሮ ሰባት ሳንቲም በወጋገን ባንክ ጎንደር ቅርንጫፍ አስይዘው የዳቦ አቅርቦት ውል ማሸነፋቸውን በውሉም ከሚያዚያ ቀን ዓም እስከ ግንቦት ቀን ዓም ድረሰ ክብደቱ ግራም ለሆነ አንድ ዳቦ በብር ሂሳብ ለተጠሪ ሶስት ካምፓሶች ለቁርስ ለምሳና ለእራት ለማቅረብ ስምምነት አድርገው በድምሩ ስምንት መቶ አስራ አንድ ሺህ ሶስት መቶ ስልሳ ሶስት ዳቦ ማቅረባቸውን በዚህ ሂደት ላይ አያሉም ተጠሪ ግንቦት ቀን ዓም ላይ አዲስ የዳቦ ግዥ ውስን ጨረታ አውጥቶና አመልካች በጨረታው ላይ እንዳይሳተፉ በማድረግ ለሌላ ግለሰብ የዳቦ አቅርቦት ውሉን በመስጠት አዲሱ አቅራቢ ከግንቦት ቀን ዓም ጀምሮ አቅርቦቱን መጀመሩን አመልካች እስከ ግንቦት ቀን ዓም ብር አንድ መቶ ፃያ ሁለት ሺህ አምስት መቶ ሰላሳ አራት ብር ከአርባ ሳንቲም ተጠሪ ከፍሏቸው የ ዳቦ ዋጋ የሆነውን ብር አምስት መቶ ፃያ ስድስት ሺህ አምስት መቶ ሃምሳ ስድስት ብር ተጠሪ ያልከፈላቸውና እንዲከፍላቸው ቢጠይቃቸውም የመልካም ስራ አፈፃጸም ዋስትና መያዝ ከነበረበት መጠን በታች ነው በሚል ምክንያት ሊከፍላቸው ያልቻለ መሆኑን ዘርዝረው ዳቦ አቅርበው ያልተከፈላቸው ብር እና ሕጋዊ ወለዱን የጨረታ ማስከበሪያ ብር ከክርክሩ ወጪና ኪሳራ ጋር እንዲከፍላቸው በተፋጠነ ስርዓት ይወሰን ዘንድ ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነው ለክሳቸውም የሰውና የሰነድ ማስረጃዎችን ዘርዝረው አቅርበዋል የአሁኑ አመልካችም ለክሱ የመከላከያ ክርክር ለማቅረብ ይፈቅድለት ዘንድ በስርዓቱ መሰረት ጥያቄ አቅርቦ ፍርድ ቤቱ ጥያቄውን ተቀብሎ ተጠሪ የመካላከያ ክርክርና ማስረጃ እንዲያቀርብ የፈቀደለት ሲሆን ተጠሪ ባቀረበው ክርክር ከአመልካች ጋር ውሉ መደረጉን ሳይክድ የውሉ ጊዜ ከሚያዚያ ቀን ዓም ጀምሮ እስከ ጳጉሜ ቀን ዓም ድረስ ሆኖ ተጠሪ ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ዳቦውን ሊያቀርቡና የዳቦውን ዋጋ የሆነው ብር ሁለት መቶ አርባ አምስት ሺህ ከሰላሳ ስድስት ብር ለመልካም ስራ አፈፃጸም ዋስትና ማስከበሪያ ሊያስይዙ የውል ግዴታ ገብተው የዳቦ ዱቄት ዋጋ ጨመረ በሚል ምክንያት አቅርቦቱን መቀጠል አንደማይችሉ ታውቆ የሰሩበት ገንዘብ ታስቦ እንዲሰጣቸው ለተጠሪ ፕሬዝዳንት በአድራሻ ግንቦት ቀን ዓም መጻፋቸውን ለአመልካች ሥራ አፈፃጸም ዋስትና አመልካች ሊያስይዙ ይገባ የነበረው ብር ሆኖ ያላስያዙና ቢያስይዙ ኑሮ በዩኒቨርሲቲው ላይ የደረሰውን ኪሳራ መተኪያ ሊሆን ይችል እንደነበርና ይህ ኪሳራውን ይተካል ባይባልም ውሉ ስለሚሽር የመልካም ስራ አፈፃጸም ተቀንሶ ሌላው የሰሩበት ገንዘብ ቢከፈላቸው ተቃውሞ የሌለው መሆኑ የተነገራቸው መሆኑን ዘርዝሮ ይኹው ተፈፅሞ ወጪና ኪሳራ እንዲከፈል እንዲወሰንለት ገልፆ ተከራክሯል ከዚህም በተጨማሪ ተጠሪ የተከሳሽ ከሳሽነት አቅርቧል በዚህም ክሱ የአሁኗ አመልካች ለአርባ አንድ ቀናት ብቻ የዳቦ አቅርቦት ውሉን ፈፅመው አቅርቦቱ ለአፍታም ያህል ሊቋረጥ እንደማይገባው እየታወቀ በውሉ የገቡትን ቀሪውን ቀናት ዳቦውን ላለማቅረብ ግንቦት ቀን ዓም በጻፉት ደብዳቤ የአሁኗ አመልካች በማረጋገጣቸው ምክንያት ተጠሪ ሁለተኛ ጨረታ አውጥቶ ወሮ ታደለች ጌታሁን የተባሉት ግለሰብ አንዱን ዳቦ በብር ለማቅረብ ተጫርተው በማሸነፋቸው አመልካች አቀርባለሁ ካሉት ዋጋ በብር ብልጫ እንዲያቀርቡ መደረጉን በዚህም ምክንያት ተጠሪ ላይ ለአንድ መቶ አስራ አራት ቀሪ ቀናት የብር ጉዳት በአንድ ዳቦ የደረሰበት ሁኖ በድምሩ ብር አንድ ሚሊዩን አንድ መቶ አርባ ስምንት ሺህ ስምንት መቶ አርባ ስድስት ብር ከአርባ ሳንቲም ኪሳራ የደረሰበት መሆኑን ዝርዝሮ ይኹው ገንዘብ እንዲከፈለው ዳኝነት ጠይቋል የአሁኗ አመልካች ለተጠሪ የተከሣሽ ከሣሽነት ክስ በሰጡት መልስም የውሉ ጊዜ ከ ዓም ጀምሮ እስከ ዓም ድረስ እንጂ አስከ ጳጉሜ ቀን ዓም ድረስ ያለመሆኑንና ከ ዓም በኋለ ዳቦ ያላቀረቡበት ምክንያት ዩኒቨርሲቲው በ ጨረታ አውጥቶና አመልካች በጨረታው ላይ እንዳይሳተፉ በማድረግ ከ ጀምሮ ለሌላ ሰው ዳቦ አቅርቦት ውሉን በመስጠቱ ሆኖ ኪሳራው የደረሰው ከአመልካች ጋር የነበረውን ውል እንዲቀጥል ተጠሪ ባለማስቻሉ ምክንያት በመሆኑ አመልካች የፈፀሙት ጥፋት ሳይኖር ለኪሳራው ኃላፊ የሚሆነበት ሕጋዊ አግባብ የሌለ መሆኑን ተጠሪ በውሉ በገባው ግዴታ መሰረት አመልካች ለአቀረቡት ዳቦ ዋጋውን በወቅቱ ባለመክፈሉ ምክንያትም በወቅቱ ከተከሰተው የዳቦ ዱቄት ዋጋ መናር ጋር ተዳምሮ አመልካች ግዴታቸውን እንዳይወጡ የራሱን አስተዋጽኦ ማድረጉን ዘርዝረው የተጠሪ ክስ ውድቅ ሊሆን ይገባል ሲሉ ተከራክረዋል ጉዳዩን በመጀመሪያ ደረጃ የተመለከተው ፍርድ ቤትም የግራ ቀኙን ክርክርና ማስረጃ መርምሮ በአመልካችና በተጠሪ መካከል የተደረገው ውል ጊዜው ከሚያዚያ ቀን ዓም ጀምሮ እስከ ጳጉሜ ቀን ዓም ድረስ መሆኑ መረጋገጡን ለውሉ ያለመፈጸም ምክንያት የሆኑት የአሁኗ አመልካች መሆናቸውን ለውሉ ያለመፈፀምም በቂና ሕጋዊ ምክንያት በአመልካች በኩል ያለመቅረቡንና ዩኒቨርሲቲው ከሌላ ሰው ጋር ውል ማድረጉን ያለበትን ኃላፊነትን ለመወጣት የፈፀመው ተግባር ነው ከሚባል በስተቀር ውል ማፍረሱን እንደማያሳይ ገልፆ አመልካችን ለውሉ መፍረስ ኃላፊ ያደረጋቸው ሲሆን በተጠሪ ላይ የደረሰው ጉዳት መጠን በተመለከተም ብር መሆኑና ከዚሁ ገንዘብ ውስጥ አመልካች ዳቦ አቅርበው በተጠሪ ያልተከፈላቸው ገንዘብ ለጨረታው ማስከበሪያና ለመልካም ስራ አፈፃጸም የተያዘባቸው ገንዘብ ሲቀናነስ ብር ሰባት መቶ ዘጠና ሰባት ሺህ አንድ መቶ ፃምሳ ሶስት ብር ከዘጠና ሶስት ሳንቲም መሆኑን ለይቶ ይህንኑ ገንዘብ ለተጠሪ ሊከፍሉ ይገባል በማለት ወስኗል በዚህ ውሳኔ አመልካች ቅር በመሰኘት ይግባኛቸውን ለፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት አቅርበው ግራ ቀኙ ከተከራከሩ በኋላ የስር ፍርድ ቤት ውሳኔ ሙሉ በሙሉ ፀንቷል የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ ውሳኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነው የአመልካች ጠበቃ ሰኔ ቀን ዓም በፃፉት አራት ገፅ የሰበር አቤቱታ በጉዳዩ ላይ በተሠጠው ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት አለበት የሚሉባቸውን ምክንያቶች ዘርዝረው አቅርበዋል ይዘቱም የስር ፍርድ ቤት የውሉን ጊዜ በተመለከተ ሚያዚያ ቀን ዓም በቁጥር ጥበ የተጸፈውን ደብዳቤ መነሻ በማድረግ እስከ ጳጉሜ ቀን ዓም ድረስ ነው በማለት ድምዳሜ ላይ የደረሰው የደብዳቤውን አርዕትና ይዘት ባግባቡ ሳይመለከትና የተዋዋይ ወገኖችን ሐሳብ ሳያገናዘብ መሆኑን ለውሉ አለመፈፀም ምክንያቱ አመልካች ናቸው መባሉም የውሉን አንቀፅ አና ድንጋጌዎችን ያላገናዘበና ተጠሪ አመልካች ለአቀረቡት ዳቦ ክፍያውን በወቅቱ ያለመክፈሉን ግንዛቤ ውስጥ ያላስገባ መሆኑንበመንግስት ደረጃ አውቅና ያለው የዋጋ ግሽበት ስለመኖሩና የውሉን ሚዛን ስለማናወጡ ተረጋግጦ እያለ ይኹው ግምት ውስጥ ካለመግባቱም በላይ በውሉ አንቀጽ እና ድንጋጌዎች መሰረት ችግሩን ከተጠሪ ጋር በጋራ ለመፍታት አመልካች ጥያቄ አቅርበው እያለ ፈቃደኛ ያልሆነውና በውሉ ቃል መሰረት አመልካች ልፈፀም እያሉ ውሉ ሳይፈርስ በግንቦት ቀን ዓም ጨረታ ያወጣው ተጠሪ መሆኑም ለውሉ መፍረስ ምክንያት የሆነውን ወገን በትክክል በመለየት ረገድ ስህተት መፈፀሙን እንደሚያመላክት ውሉ ሲደረግ የዳቦ ዱቄት ዋጋ ለውጥ ይኖረዋል ተብሎ ያልተገመተ ሲሆን ውሉ የአስተዳደር ውል እንደመሆኑ መጠን በዚህ ረገድ በተደነገጉት ድንጋጌዎች እና በጠቅላላ ውል ደንቦች የሚመራ በመሆኑ ለውሉ አለመፈፀም ምክንያት የሆነውን ተግባር የፈፀመው ተጠሪ በመሆኑ ኪሳራ መክፈል የነበረባቸው አመልካች ሁነው እያለ መታለፉ ያላግባብ መሆኑንና የውሉ ማፍረሻ ምክንያት የሆኑት ጉዳዮች በውሉ ተገልፀው እያለ በአግባቡ ሳይታዩ መታለፋቸውን አመልካች በሕጉ መሰረት ተጠሪን ሳያስጠነቅቅ የውሉን መሻር መብት ሊሰራበት የሚችልበት ሕጋዊ አግባብ ያለመኖሩንና የኪሳራው ልክ ሲሰላም በበታች ፍርድ ቤቶች ስህተት መፈፀሙን ገልፀው የበታች ፍርድ ቤቶች ውሳኔ እንዲሻርላቸው ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነው አቤቱታው ተመርምሮም በሰበር ችሉቱ እንዲታይ የተደረገ ሲሆን ተጠሪ ቀርቦ በስር ፍርድ ቤት ያቀረበውን የክርክር ይዘት በአጭሩ ያስቀመጠ ሲሆን አመልካችም የሰበር አቤቱታቸውን በማጠናከር የመልስ መልሳቸውን ከመስጠታቸውም በላይ ይህ ችሎትም ግራ ቀኙን ሚያዚያ ቀን ዓም በዋለው ችሎት በቃል አከራክሯል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለጸው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታው መነሻ ከሆነው ውሳኔ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ በሚከተለው መልኩ መርምሮታል እንደመረመረውም የዚህን ችሎት ምላሽ የሚፈልጉ አበይት ጭብጦች ውሉ ፈርሷል አልፈረሰም። የሚለውን ለይቶ ለመወሰን ሲባል የቀረበ ነው ለጉዳዩ መነሻ የሆነው የአሁን አመልካች በዚህ የሰበር መዝገብ ኛ ተጠሪ በሚል የተሰየመው በአቶ ዋቅቶሌ አብደላ በብድር የወሰደውን ገንዘብ እንደውሉ መልሶ ለመክፈል የተሳነውና ያልቻለ በመሆኑ ቀሪ የብድር ገንዘብ እስከ መጋቢት ዐዐ የታሰበ ወለድና የወለድ ቅጣት ብር ዐዐ አንድ መቶ ሺህ ሁለት መቶ አርባ ብር ከ በአጠቃላይ ብር አንድ መቶ አርባ ስድስት ሺህ ዘጠኝ መቶ ዘጠና አራት ብር ከ እንዲሁም ይኸው ዕዳ ተከፍሎ አስከሚያልቅ ድረስ ከሚታሰብ ወለድ ጋር ይክፈለን ኛ ተጠሪ ደግሞ ተበዳሪው በብድር ለወለደው ገንዘብ አመላለስ ዋስትና ይሆን ዘንድ በዚሁ ተበዳሪ ስም በካርታ ቁጥር ዐዐ የተመዘገበውንና በግምቢ ከተማ ቀበሌ ዐ ውስጥ የሚገኘውን ቁጥሩ የሆነውን መኖሪያ ቤት የግምቢ ከተማ ማዘጋጃ ቤት ከዕዳና አገዳ ነጻ መሆኑን በማረጋገጥ እና ለዚሁ ብድር የአኛ መያዣ መሆኑን መዝግቦ በማረጋገጡ ይህንኑ መያዣ ይዘን የብድር ገንዘቡን ለተበዳሪው ሰጥተናል ሆኖም ይኸው ቤት በተበዳሪው ባለቤት በወሮ ደሼ ተረፈ ስም በግምቢ ማዘጋጃ ቤት አማካኝነት ሌላ ካርታ ቁጥሩ ዐ የሆነ ተዘጋጅቶ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ለሰጠው ብድር መያዣ ሆኖ በመገኘቱ ምክንያት የልማት ባንኩ በሰጠው ብድር ምክንያት ይህንኑ ቤት የተረከበው መሆኑን አረጋግጠናል ስለሆነም ማዘጋጃ ቤቱ በፈፀመው ጥፋት ምክንያት ጉዳት እንዲደርስብን ያደረገ ስለሆነ ለዕዳው ተጠያቂ በመሆኑ ከዋናው ተበዳሪ ጋር በአንድነትና በነጠላ ክስ የቀረበበትን ገንዘብ እንዲከፍል ይወሰንልን በማለት ያቀረበው ክስ ነው በዚህ ክስ መነሻ ኛ ተከሳሽ የነበረው ዋናው ተበዳሪ አሁን በኛ ተራ ቁጥር በተጠሪነት የተጠቀሰው ተከራካሪ ለክሱ ምክንያት የሆነው ነገር ከተፈጠረበት ጊዜ ጀምሮ ዐ ዓመት ካለፈው በላ ክሱ የቀረበ ስለሆነ በፍብሕቁ መሰረት በይርጋ ቀሪ ነው በማለት ሲከራከር የአሁን ኛ ተጠሪ በሁለተኛ ተከሳሽነቱ በሰጠው መልስ ላይ ባንኩ በእኛ ላይ ክስ ለማቀረብ አይችልም ንብረቱን መውሰድ ይቻላል በማለት በፍሬ ነገሩ ረገድ ከመከራከሩ በቀር እንደተከሰሰ የይርጋ ክርክርን ጠቅሶ ያቀረበው ክርክር እንዳልነበረ የስር ፍቤቶች በሰጡት ውሣኔ ላይ የተረጋገጠ ጉዳይ ነው ክሱን በመጀመሪያ ደረጃ የተመለከተው የምዕራብ ወለጋ ዞን ከፍተኛ ፍቤት በሁለቱም ተከሳሾች ላይ የቀረበው ክስ በፍብሕቁ እና መሰረት በይርጋ ውድቅ ነው በማለት ወስኗል በዚህ ውሣኔ መነሻ የአሁን አመልካች ክሱ በይርጋ ቀሪ ሊሆን እንደማይገባ ገልፆ ከታች ወደ ላይ በተዋቀሩት ፍቤቶች ያቀረበው ክርክር ተቀባይነትን ያላገኘ በመሆኑ በጉዳዩ ላይ የክልሉ ጠቅላይ ፍቤት በሰጠው የመጨረሻ ውሣኔ መሰረታዊ የህግ ስህተት የተፈፀመበት ስለሆነ በዚህ ሰበር ሰሚ ችሎት ሊታረም ይገባል በማለትና ምክንያቱን በመዘርዘር ባቀረበው የሰበር አቤቱታ መነሻ ጉዳዩ ግራ ቀኙ ባሉበት በሰበር ሰሚ ችሎት ሊታይ የሚገባ መሆኑ ተጠቅሶ መጥሪያ ለኛው ተጠሪ እንዲያቀርብ ትዕዛዝ የተሰጠው ቢሆንም ይህንነ የሰበር ሰሚ ችሎቱን መጥሪያ በእራሱ ቸልተኝነት ወጭ አድርጎ ያለመውሰዱና ይህም ከፍብሥሥሕቁ ዐመ አንጻር ታይቶ ጥቅምት ቀን ዐዐዓም በዋለው ችሎት በአሁን ኛ ተጠሪ ላይ ያቀረበው የሰበረ ክርክር ተሰርዞ ቀሪ ነው በሚል በስር ፍቤቶች የተሰጠውን ዳኝነት አግባብነት በዚህ ሰበር ሰሚ ችሎት ሊታይ የሚችል ሆኖ አላገኘነውም በሌላ በኩል አመልካች የአሁኑን ሁለተኛ ተጠሪ አስመልክቶ ይኸው ኛ ተጠሪ ይርጋን በሚመለከት በስር የከፍተኛ ፍቤት በነበረው ክርክር ጊዜ በማንሳት ያልተከራከረበት ስለሆነ ክርክር ባልቀረበበት ጉዳይ በዚሁ ተከራካሪ ወገን ላይ ያቀረብነው ክስ በይርጋ ውድቅ ነው መባሉ አግባብ አይደለም በማለት ለክልሉ ጠቅላይ ፍቤት በይግባኝ የመከራከሪያ ነጥብነቱ ሲያቀርብ የአሁን ኛ ተጠሪ ለይግባኝ ሰሚው ፍቤት በሰጠው መልስ ስለይርጋ ጉዳይ ኛ ተከሣሽ የነበረው በማንሳት የተከራከረበት ስለሆነ እኛም እንድናነሳ አይጠበቅብንም በማለት ተከራክሯል ጉዳዩን በይግባኝ የተመለከተው የክልሉ ጠቅላይ ፍቤትም በስር ከፍተኛው ፍቤት ከሳሽ የነበረው የአሁን አመልካች በሁለቱም ወገኖች ላይ በመሰረተው ክስ ሁለቱም ተከሳሾች በአንድነትና በነጠላ ኃላፊነት አለባቸው በሚል ሁለቱንም የከሰሳቸው ስለሆነ ኛው ተከሳሽ የነበረው ያነሳው የይርጋ ጊዜ ለሁለተኛ ተከሳሽም የሚጠቅም ይሆናል ስለሆነም የብድር ውሉ ከተደረገበት ቀን ጀምሮ መብቱን ለማስጠበቅ አንቅስቃሴ እስካደረገበት ጊዜ ድረስ ዐ ዓመት ያለፈው ስለሆነ በብድር ምክንያት ንብረት በመያዥነት ከተመዘገበና ይኸው የመያዣ ጉዳይ ውጤት የሚኖረው ለዐ ዓመት ብቻ በመሆኑ ይህ የዐ ዓመት ጊዜ ከመሙላቱ በፊት የመያዣ ውሉ እንዲታደሰ ካልተደረገ በቀር ውጤት የሚያስከትለው ለዐ ዓመት ብቻ ሰለሆነ እንዲሁም ማስጠንቀቂያ ሰጠሁ የሚለው በዚሁ ዐ ዓመት ጊዜ ውስጥ ሆኖ ስላለተገኘ ክሱ በይርጋ ቀሪ ነው በሚል በስር ፍቤት መወሰነ አግባብ ነው በማለት ውሣኔውን አጽንቶ ወስኗል ለዚህ የሰበር ጉዳይ መነሻ የሆነውም ከዚህ በላይ በተገለፀው አኳን የስር ፍቤቶች በሰጡት ውሣኔ ላይ የአሁን አመልካች ያቀረበው የሰበር አቤቱታ ነው አኛም በየደረጃው ያሉት ፍቤቶች የሰጡትን ውስጥ ግራ ቀኙ በዚህ ሰበር ሰሚ ችሎት በጽሑፍ ካቀረቡት ክርክር ጋር በማገናዘብ ለጉዳዩ አወሳሰን አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች አንጻር ጉዳዩን እንደሚከተለው ተመልክተናል እንደተመለከትነውም የአሁን ኛ ተጠሪ በአንደኛ ተጠሪነት በዚህ ሰበር ሰሚ ችሎት ከተሰየመው ጋር ተጣምሮ በተከሰሰ ጊዜ የይርጋ ክርክርን በማንሳት ያልተከራከረ ለመሆኑ የስር ፍቤቶች በሰጡት ውሣኔ የተረጋገጠ የፍሬ ነገር ጉዳይ ነው ይግባኝ ሰሚው ፍቤት ይኸው ተጠሪ ይርጋን ጠቅሶ ክርክር አለማቅረቡ ቢታወቅም የአንድነትና የነጠላ ኃላፊነት አለበት በሚል ከኛው ተጠሪ ጋር ተጣምሮ የተከሰሰ በመሆነ ኛው ተጠሪ ባነሳው የይርጋ ክርክር ተጠቃሚ መሆኑ አይቀርም የሚለውን ምክንያት በመጥቀሰ ነው ይህንኑ ተከሳሽም አስመልክቶ የቀረበው ክስ በዐ ዓመት የይርጋ ጊዜ ቀሪ ነው የሚለውን ውሣኔ ሊሰጥ የቻለው ይሁን እንጂ በተለያዩ የመሰረታዊ ህጐች ክፍል ሁለት እና ከዚያ በላይ የሆኑ ወገኖች ለገንዘብ ጠያቂው ወይም ከሳሽ በመሆን ለሚሰየመው ወገን የአንድነትና የነጠላ ግዴታ አለባቸው በሚል የተቀመጡት የህግ ድንጋጌዎች መብትና ግዴታን በማቋቋም ረገድ ምክንያታቸውና መነሻ ሀሳባቸው ሁልጊዜም ተመሳሳይ መሆናቸው ታይቶ አይደለም የአንድነትና የነጠላው ኃላፊነት ከተለያዩ የህግ ክፍል እና ከተለያዩ ምክንያት ሊመነጭ ይችላልና በዚህ በተያዘው ጉዳይ የአንደኛ ተጠሪ ኃላፊ ነው በሚል የቀረበው ክስ ከውል ህግ የመነጨ ሁለተኛው ተጠሪ ደግሞ ስለ ጉዳዩ ከአንደኛው ተጠሪ ጋር የአንድነትና የነጠላ ኃላፊነት አለበት በሚል የቀረበበት ክስ ከሚጠበቅበት የስራ ግዴታ አንጻር የፈፀመው ድርጊት ጥፋት ነው በሚል ውል ሳይኖር በሚደረግ ኃላፊነት ህግ በሚገዛው ክፍል አንደሆነ ከግራ ቀኙ ክርክር መረዳት የምንችለው ጉዳይ ነው የሁለቱም ዓይነት የኃላፊነት ምንጭ ከተለያዩ የህግ ክፍል የሚነሳ እንደመሆኑ እንደቅደም ተከተሉ የይርጋ ክርክር በተነሣ ጊዜ የይርጋ ዘመናቸው ጉዳዩን እንደሚሸፍነው የህግ ክፍሉ በተቀመጠው የይርጋ ዘመን መሰረት እየታዩ የሚወሰን በመሆኑ አንዱ ያነሳው የይርጋ ክርክር ለሌላውም ይጠቅመዋል ብሎ ለመተርጎም የሚቻል አይደለም በፍብሥሥሕቁ እንደተመለከተው የአንድነትና የነጠላ ኃላፊነት ያለባቸውን ወገኖች አጣምሮ መክሰስ አንደሚቻል መደንገጉም ሁለቱንም ወገኖች ለየብቻ ከመክሰስ ይልቅ በአንድ መዝገብ አጣምሮ መክሰሱ በአጭር ጊዜ እና በአነስተኛ ወጭ ጉዳዮችን ለመቋጨት ያስችላል በሚል እንጂ አንዱ ተከሳሽ የሚያቀርበው ክርክር ያለቅድመ ሁኔታ ለሌላውም ተጣምሮ ለተከሰሰው ተከሳሽ ተፈጻሚነት ያለው መሆኑ ታይቶ አይደለም ስለሆነም በዚህ ጉዳይ ኛው ተጠሪ በስር ፍቤት ያነሳው የይርጋ ክርክር በዚሁ አቅራቢ ላይ ብቻ የሚወሰን እንጂ የአሁን ኛ ተጠሪም እንዳቀረበው አድርጎ ለመቁጠርና ለመውሰድ የሚያስችል ህግ ባለመኖሩ ኛ ተጠሪ የይርጋ ክርክርን አስመልክቶ ክርክር አቅርቧል ማለት አይቻልም በፍብሥሥሕቁ እንደተመለከተው የይርጋ ክርክር መቅረብ በሚገባው ጊዜ ካልቀረበ እንዳተተው ክርክር ተደርጎ ሊወስድ እንደሚገባው በፍብሕሥሥቁ እና በፍብሕቁ የተደነገገ ሆኖ እያለ የስር ፍቤቶች የተሳሳተ የትርጉም መነሻ በመየዝ ኛው ተጠሪ ያቀረበው የይርጋ ጊዜ ለአሁን ኛ ተጠሪም የሚጠቅም ነው በማለት ክሱ በይርጋ ቀሪ ነው ሲሉ የሰጡት ውሣኔ መሰረታዊ የህግ ስህተት የተፈፀመበት ሆኖ ስላገኘነው የሚከተለውን ውሣኔ ሰጥተናል ውሣኔ የኦሮሚያ ብክመንግስት ጠቅላይ ፍቤት በመቁ በቀን ዐዐዓም የሰጠው ውሣኔ እንዲሁም የምፅራብ ወለጋ ዞን ከፍተኛ ፍቤት በመቁ ዐ በቀን ዐዐዐዓም የሰጠው ብይን ሁሉ ተሽራል በአሁን ሁለተኛ ተጠሪ ላይ የቀረበው ክስ በይርጋ ሊታገድ ይገባል በሚል እንደ ስርአቱ ክርክር ያልቀረበበት በመሆኑ በይርጋ ቀሪ ሊሆን አይገባም ብለናል በይርጋ ቀሪ ነው በሚል የተዘጋውን መዝገብ በማንቀሳቀስ የአሁን አመልካች ከአሁን ኛ ተጠሪ ከግምቢ ማዘጋጃ ቤት ጋር ያቀረበው ክርክር እና ማስረጃ ታይቶ ተገቢው ዳኝነት ይሰጥበት ዘንድ በፍብሥሥሕቁ መሰረት ጉዳዩን ወደ ምዕራብ ወለጋ ዞን ከፍተኛ ፍቤት መልሰናል የዚህ የሰበር ክርክር ላስከተለው ወጭና ኪሣራ ግራቀኙ የየራሳቸውን ይቻሉ መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ማጥ የሰመቁ ጥር ቀን ዓም ዳኞችተሻገር ገስላሴ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ረታ ቶሉሣ አዳነ ንጉሴ አመልካች ጥቁር ዓባይ ኮንስትራክሽን አማህበር ሂሣብ አጣሪ የመንግስት የልማት ድርጅቶች ባለአደራ ቦርድ ነገረ ፈጆች አዲስ ቦጋለ እና ላዕከማሪያም ሊቁ ቀረቡ ተጠሪ ወጋገን ባንክ አማህበር ነገረ ፈጅ ገቢሳ ተሬሳ ቀረቡ መዝገቡ የተቀጠረው ለምርመራ ሲሆን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ አበዳሪ ወጋገን ባንክ ለጥቁር ዓብይ ኮንስትራክሽን ማህበር የሰጠው ብድር ባለመመለሱ ምክንያት ለብድር አመላለሱ ሲባል በመያዥ የያዘውን ንብረት በአዋጅ ቁጥር ዐ መሰረት በሐራጅ ሲሸጥ ይህንም የሀራጅ ሽያጭ ሊፈርስ ይገባል በማለት የአሁን አመልካች ያቀረበው ክርክር በፍርድ ቤት ሊወሰን የሚችል መሆን ያለመሆኑን የሚመለከት ነው ክርክሩ የጀመረው በፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት ሲሆን በዚህ ፍቤት የአሁን አመልካች ከሳሽ ተጠሪ ደግሞ ተከሳሽ ነበሩ አመልካች በአሁን ተጠሪ ላይ የመሰረቱት ክስ ባጭሩ የፈረሰውን ጥቁር ዓባይ አማህበር አመልካች በሂሣብ አጣሪነቱ ተረክቦ በማጣራት ላይ እያለ አበዳሪ ወጋገን ባንክ አማህበር በህግ በተሰጠኝ ስልጣን በሐራጅ የመሸጥ መብት አለኝ በማለት የባለዕዳውን ንብረት በሐራጅ እሸጣለሁ በማለቱና ይህም በማጣራቱ ስራ ላይ ችግር ስላስከተለ የተጀመረው በሐራጅ የመሸጥ እንቅስቃሴ እንዲቆም ይደረግልኝ በማለት ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነው የአሁን ተጠሪ በሰጠው የመከላከያ መልስ በጥቁር ዓባይ ኮንስትራክሽን አማህበር እና በተጠሪ ወጋገን ባንክ መካከል በተፈረመው የብድር ውል መሰረት ተበዳሪ የወሰደውን የብድር ገንዘብ በውሉ መሰረት ስላልከፈለ ለብድሩ አከፋፈል በመያዥ የያዘውን ንብረት በአዋጅ ቁጥር እና በተሰጠን ስልጣን መሰረት በሐራጅ የመሸጥ ስልጣን ስላለው በህግ አግባብ በተቋቋመ የብድር ሰነድ ውል መነሻ ለብድር አመላለስ የተያዘን ንብረት የሐራጅ አሻሻጥን ምክንያት በማድረግ ፍቤቱ ጣልቃ ገብቶ የማየት ስልጣን የለውም ይህንንም በሚመለከት የፌደራል ሰበር ሰሚው ችሉት በተመሳሳይ ጉዳይ በሰበር መቁ በሆነው ጉዳዩን ፍቤት ተቀብሎ የመወሰን ስልጣን የለውም በሚል ትርጉምም የተሰጠበት ስለሆነ መዝገቡ ሊዘጋ ይገባል በማለት ተከራክሯል ጉዳዩን በመጀመሪያ ደረጃ የተመለከተው የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤትም በቅድሚያ ከሳሽ ክስ ያቀረበበትን ጉዳይ ይህ ፍቤት ተቀብሎ ለማየትና ለመወሰን የሚያስችል የዳኝነት ስልጣን አለው ወይስ የለውም የሚለውን ጭብጥ ይዞ ይህንኑ ነጥብ ከህጉ ጋር በማገናዘብ ተመልክቶ የተጠየቀው ዳኝነት በወጋገን ባንክ አማህበር የተጀመረ የሐራጅ የመሸጥ እንቅስቃሴ እንዲቆም ትዕዛዝ እንዲሰጥ ነው ሆኖም በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ እና እንዲሁም በአዋጅ ቁጥር እንደተሻሻለው ባንኮች ለሰጡት ብድር አከፋፈል በመያዥነት በዋስትና የያዙትን ንብረት የብድር ዕዳው እንዲከፈለው በተወሰነው ጊዜ ሳይከፈል ከቀረ ከዐ ቀናት ያላነሰ ማስጠንቀቂያ በመስጠት ይህንኑ በመያዣ የተያዘውን ንብረት ያለማንም ጣልቃ ገብነት በሐራጅ የመሸጥና የባለቤትነት መብት ለገዥው የማዛወር ስልጣን ተሰጥቷቸዋል ባንኩ በእነዚህ ህጐች መሰረት ንብረቱን በሐራጅ በሚሸጥበት ጊዜ በአሻሻጡ ሂደት በፍብሥሥሕቁ የተመለከቱትን ድንጋጌዎች ባለመከተል ያደረሰው ጉዳት ካለ ለደረሰው ጉዳት ኪሣራ ከመጠየቅ በቀር የሐራጅ ሸያጭ በፍቤት ትዕዛዝ እንዲቆም ክስ የሚቀርብበት መብት እንደሌለና ፍቤትም ተቀብሎ የማየት ስልጣን እንደሌለው በፌደራል ሰበር ሰሚ ችሎት በሰበር መቁ የካቲት ቀን ዐዐ ዓም በሰጠው ውሣኔ በዚህ አኳኋን ተተርጉሟል ስለሆነም በባንኩ የተጀመረ የሐራጅ ሽያጭ እንቅስቃሴ እንዲቆም የቀረበውን የዳኝነት ጥያቄ ፍቤቱ የማየትና የመወሰን የዳኝነት ስልጣን ስለሌለው በፍብሥሥቁ ሀ እና መሰረት መዝገቡ ተዘግቷል በማለት ብይን ሰጥቷል በዚህ ብይን ላይ የአሁን አመልካች የይግባኝ አቤቱታ አቅርቦ ይግባኝ ሰሚው ፍቤት ጉዳዩን ተመልክቶ ጉዳዩ በይግባኝ መልስ ሰጭን ያስቀርባል ወይስ አያስቀርብም። የሚለው በጭብጥነት ሊታይ የሚገባው ሆኖ አግኝተናል ከክርክሩ መገንዘብ እንደተቻለው የጥቁር ዓባይ ኮንስትራክሽን አክሲዮን ማህበር ከአሁን ተጠሪ ላይ ገንዘብ በብድር መውሰዱን ይህን የብድር ገንዘብ በወሰደበት ጊዜ ለብድሩ ገንዘብ አመላለስ ዋስትና ይሆን ዘንድ በቀድሞ አጠራር በወረዳ ቀበሌ ዐ በአዲሱ አጠራር በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ የቤት ቁጥር እና በባለቤትነት ማረጋገጫ ሰነድ ቁጥር ጂ አይ ኤስ ዐዐ የተመዘገበውን የማይንቀሣቀሰውን ንብረቱን በመያዣ ያስያዘ መሆኑንና በአበዳሪና ተበዳሪ መካከል በተደረገው የብድር ውል መሠረት ተበዳሪው የጥቁር አባይ ኮንስትራክሽን አማህበር የብድር ገንዘቡን ለመመለስ ያልቻለ የመሆኑ ጉዳይ ግራ ቀኙን ያከራከረ ጉዳይ አይደለም እንደዚሁም የአሁን ተጠሪ ከላይ የተመለከቱትን ምክንያቶች መነሻ በማድረግ ለጥቁር ዓባይ ኮንስትራክሽን ሰጥቶት የነበረውን የብድር ገንዘብ ሊመልስ ያልቻለ በመሆኑ ይህንኑ የብድር ገንዘብ ለማስመለስ ግራ ቀኙ ያደረጉትን የብድር ውል ስምምነት ይህንኑ ስምምነት የሚገዛውን አዋጅ ቁጥር ዐ አዋጅ ቁጥር እንደተሻሻለ መሠረት በማድረግ በመያዣ የተያዘውን ንብረት አሽጦ ያበደረውን ገንዘብ ለመሰብሰብ በሥርዓቱ መሠረት የሐራጅ ሽያጭ ሥራ ባከናወነበት ጊዜ የአሁን አመልካች ይኸው የሐራጅ ሸያጭ ሊቆም ይገባል ንብረቱ በአጣሪው እጅ ይገኛል በማለት የሐራጅ ሽያጩን ለማስቆም በሥር የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት ዳኝነት ጠይቋል በዚህ በሰበር ደረጃም ቢሆን የሐራጅ ሽያጩ የተጠናቀቀ ቢሆንም የሐራጅ ሽያጩ ሊፈርስ ይገባል በማለት ክስ መመስረቱና አሁንም እየተከራከረ እንደሚገኘ ከክርክሩ ተገንዝበናል ይሁን እንጂ በሕግ የተቋቋመ ባንክ በብድር የሰጠውን ገንዘብ ለማስመለስ በአዋጅ ቁጥር ዐ እና መሠረት አስቀድሞ ለብድሩ አመላለስ ዋስትና ይሆነ ዘንድ ከያዛቸው መያዣዎች መካከል አንዱን በመምረጥ በሐራጅ ሊሸጥ ይገባል ለመሸጥ የተንቀሣቀሰበት የመያዣ ንብረት ከመሸጥ ድርጊቱ ይታቀብ ይህም በፍቤት ትፅዛዝ ይሰጥልን በሚል በቀረበ ክስ መነሻ ይህ ሰበር ሰሚ ችሉት በሰበር መቁ ዐ በሆነው የካቲት ቀን ዐዐ ዓም በዋለው ችሎት በመሠረቱ ባንክ በመያዣ የያዛቸውን ንብረት በሐራጅ መሸጥ አንደሚችል በአዋጅ ቁጥር ዐ ዐ እና የሕግ ሥርዓት ተዘርግቷል ይህንን በሚያደርግበት ጊዜ ባንኩ ሊከተለው የሚገባው ሥርዓትም በፍብሥሥቁ ድረስ ያሉትን ድንጋጌዎች መሠረት በማድረግ ለመሆኑ በአዋጅ ቁጥር ዐ በአንቀጽ በግልፅ አስፍሯል በአዋጅ ቁጥር ዐ አንቀጽ እና መሠረት እንዲሁም በአዋጅ ቁጥር በተደረገው ማሻሻያም ባንኮች ለሰጡት ብድር አከፋፈል በመያዣነት የተቀበሉትን ንብረት የብድር አዳው እንዲከፈለው በተወሰነው ጊዜ ሣይከፈል ከቀረ ከዐ ቀናት ያላነሰ ማስጠንቀቂያ በመስጠት የመያዣ ንብረቱን በሐራጅ ለመሸጥና ባለቤትነቱንም ለገዥው ለማዘዋወር ሥልጣን ተሰጥቷቸዋል ከአዋጁ ድንጋጌዎችም መረዳት የሚቻለው በአበዳሪው ባንክ በዋስትና የተያዘውን ንብረት የብድር ገንዘቡ ካልተመለሰለት ያለማንም ጣልቃ ገብነት አግባብነት ያላቸውን የሕግ ድንጋጌዎችን በመከተል በሐራጅ ሸጦ ለእዳው ክፍያ ማዋል እንደሚችልና በአሻሻጡ ሂደት ባንኩ ሕጉን ባለመከተል የፈፀመው ስህተት ቢኖር በዚህም ባለዕዳው ላይ ጉዳት ቢደርስ ለዚህ ጉዳት ባንኩ ለባለእዳው ካሣ የመክፈል ኃላፊነት ያለበት መሆኑን ነው የአዋጆቹ ዝርዝር ድንጋጌዎች ይዘትም ሲታይ የሕጐቹ ዓይነተኛ ዓላማ ባንኮች የሚሰጧቸውን ብድሮች በተቀላጠፈ አኳቷን ለመሰብሰብ እንዲችሉ ስለመሆኑ የሚያስገነዝብ ሲሆን ይህ ስለመሆኑም በአዋጅ ቁጥር በመግቢያው ላይ በግልጽ አስቀምጧል የሚለውን ትርጉም በመስጠት አበዳሪ ባንክ በብድር ውሉ መሠረት ያበደረው የብድር ገንዘብ ባልተመለሰለት ጊዜ ይህንነ የብድር ገንዘብ ለማስመለስ አስቀድሞ የያዘውን የመያዣ ንብረት በአዋጅ ቁጥር ዐ እና በሚያዙት መሠረት በፎርክሎዥር በአራሱ የሐራጅ ሽያጭ ሥራ የማከናወን ሙሉ ሥልጣን እንዳለው እና ማንም ወገን የበኩሉን ምክንያት በመስጠትና በፍቤት ዳኝነት አማካኝነት የሐራጅ ሽያጩን የማስቆም መብት እንደሌለው ይህ መሰል መብትም በፍቤት ዘንድ ከቀረበ የሚቀርበው የዳኝነት ጥያቄ የመያዣ ውሉንና ከላይ ከተጠቀሱት አዋጆች ዓላማ ጋር የሚጣጣም ባለመሆኑ ፍቤት የሐራጅ ሽያጩን ለማስቆም የሚያስችል ስልጣን አይኖረውም በማለት ወሰኗል በዚህ በተያዘው ጉዳይ የሐራጅ ሽያጩ ሊቁም ይገባል የተባለበት ምክንያት ከሰበር መቁ የተለየ ይሁን እንጂ በፍብሥሥሕቁ መሠረት የአሁን አመልካች ከጠየቀው ዳኝነት አንፃር ይህ ከላይ የተጠቀሰው የሰበር ሰሚ ችሎት ትርጉም ቀጥተኛ ተፈፃሚት እንዳለው ተገንዝበናል ለጠየቀው ዳኝነት በምክንያትነት ከጠቀሰው ክርክርም አኳያ አንዳየው ቢሆን የአሁን አመልካች በቀረበው ክርክር ተጠሪ መያዣ በመያዝ የብድር ገንዘብ ጠያቂ በመሆኑ በአዋጅ ቁጥር ከፈረሰው ድርጅት ገንዘብ ከሚጠይቁ ሌሎች ገንዘብ ጠያቂዎች በተለዩ ሁኔታ ታይቶ ተገቢው ክፍያ እንዲፈጽምለት ተደንግጓል ስለሆነም ከዚህ ከፈረሰው ንብረት ገንዘብ አለን ከሚሉ ሌሎች ገንዘብ ከሚጠይቁ ወገኖች አንፃ አዋጅ ቁጥር መሠረት ፍቤቶች ጉዳዩን አይተው የመወሰን ስልጣን እያላቸው ድርጅቱ ከመፍረሱ በፊት በወጋገን ባንክ ንብረቱ በመያዣነት ተይዚል በማለት አዋጅ ቁጥር እና ሰበር ሰሚው ችሎት አስቀድሞ በሰጠው ትርጉም መሠረት ብቻ ታይቶ መወሰኑ ተገቢ አይደለም በማለት የሚከራከር በመሆነ ይህ የአመልካች ክርክር በአዋጅ ቁጥር እና የተመለከቱትን የህጐችን መሰረት ሃሣብ የሚደግፍ እንጂ በእነዚህ አዋጆች መሠረት በአበዳሪ ባንክ በተጠሪ አማካኝነት የተከናወነን የሐራጅ ሸያጭ ለማስቆምም ሆነ ለማስፈረስ የሚያስችል የህግ መሠረት ያለው ክርክር አይደለም በአዋጅ ቁጥር እና ከላይ በተመለከተቱ ከባንክ የብድር ማስፈፀሚያ አዋጆች መካከል ቅራኔ የለም እንጂ በህጐች መካከል ቀራኔ አለ እንኳ ቢባል በህጐች አተረጓጉም ደንቦች መሠረት ለተያዘው ጉዳይ ቀጥተኛ ተፈፃሚነት ያለው የትኛው የህግ ክፍል ነው ለሚለወም ሕግ አዋጆች ከወጡበት ዘመን አንፃር ሲታይ ለዚህ ለተያዘው ጉዳይ አግባብነት ያለውና ጉዳበዩን የሚገዛው የባንክ ብድር ማስፈፀሚያ የሆኑት አዋጆች በመሆናቸው ከላይ የተጠቀሰውን ሰበር ሰሚ ችሎት አስቀድሞ የተሰጠውን ትርጉም አፈፃፀም የሚያስለውጥ የክርክር ነጥበ አይደለም ምናልባትም የዚህ ክርክር እንደምታዊ ይዘቱና ከፍተኛ ዋጋ የሚያወጣው የመያዣ ንብረት በአኛ አማካኝነት ቢሸጥ ኖሮ ከፍተኛ ዋጋ ያወጣ ነበር የሚል ከሆነ ባንኩ ባደረገው የሐራጅ አሻሻጥ ሂደት በተፈፀመ ስህተት ምክንያት እንደ አባባሉ ሆኖ ከተገኘ የሥር ፍቤቶች እንደሰጡትም ሆነ በሰበር ሰሚው ችሎት እንደተሰጠው ትርጉም በዚህ ረገድ የደረሰ ጉዳት ካለ በአዋጆች መሠረት ዳኝነት ከሚጠይቅ በቀር እንደቀረበው የዳኝነት ጥያቆ የሐራጅ ሽያጩን ለማስቆምም ሆነ ማስፈረስ የሚያስችል መብት ሰጪ የክርክር ነጥብ ሆኖ አይገኝም በመጨረሻም በአዋጅ ቁጥር እንደተመለከተው ከአምስት ያላነሱ ዳኞች የተሰየሙበት የፌደራል ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ሰሚ ችሎት የሚሰጠው የህግ ትርጉም ለተመሣሣይ ጉዳዮች ተፈፃሚነት እንዳለውና በየትኛውም ደረጃ ለሚገኝ የዳኝነት አካል የአስገዳጅነት ባህሪይ አለው በማለት የተቀመጠው የሕግ አነጋገር ተፈፃሚነቱ በተመሣሣይ ጉዳይ በሌሎች ወገኖች ክርክር በተፈጠረበት ጊዜ ይህንነ አስመልክቶ በሰበር ሰሚ ችሎት የተሰጠ ትርጉም አለ ወይስ የለም ከሚለው ነጥብ አንፃር ታይቶ ተፈፃሚ የሚሆን እንጂ ትርጉም የተሰጠበትንና የክርክር ምክንያት የሆነው ነገር መቼ ተፈፀመ ተደረገ ከሚለው የጊዜ ቅደም ተከተል አንፃር እየታየ የሚፈፀም ባለመሆኑ የአሁን አመልካች ይፍረስ የተባለው ሐራጅ የተደረገው የሰበር ሰሚው ችሎት ትርጉም ከመስጠቱ ከአምስት ቀናት በፊት ስለሆነና የሰበር ሰሚው ትርጉም ወደ ኃላ ሂዶ ሊሰራ አይገባም በማለት ያቀረበው የአዋጅ ቁጥር ትክክለኛ አፈፃፀም የተከተለ አይደለም በዚህ ሁሉ ምክንያት የሥር ፍቤት የአሁን አመልካች በፍቤት አማካኝነት እንዲወሰንለት ያቀረበውን ጥያቄ ፍቤቶች ተቀብለው የማየትና የመወሰን ስልጣን የላቸውም ጉዳዩ በፍርድ ሊያልቅ የሚችል አይደለም በማለት የሰጡት ዳኝነት መሠረታዊ የህግ ስህተት የተፈፀመበት ሆኖ ባለመገኘታችን የሚከተለውን ወሣኔ ሰጥተናል ማጥ ውሣኔ የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት በኮመቁ በቀን ዓም የሰጠው ብይን እና ይህንኑ ብይን በማጸናት የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት በኮመቁ ጥቅምት ቀን ዓም የሰጠው ትእዛዝ ሁሉ ፀንቷል በህግ አግባብ በተደረገ የብድር ውል እና በህግ አግባብ በተቋቋመ የመያዣ ውል መነሻ አበዳሪ የአሁን ተጠሪ ወጋገን ባንክ በብድር የሰጠው የብድር ገንዘብ አለመመለሱን አረጋግጦ በአዋጅ ቁጥር እንደተሻሻለው በመያዣ የያዘውን ንብረት በሐራጅ ሸጦ እዳውን የመሰብሰብ ተግባር ያለማንም ጣልቃ ገብነት እንዲያከናውን በሕግ የተሰጠው ስልጣን በመሆኑ በዚህ አኳኃን የሐራጅ ሸያጩ በፍቤት ይፍረስ ተብሎ የቀረበውን የዳኝነት ጥያቄ ፍቤቶች ተቀብለው ለማየትም ሆነ ለመወሰን ስልጣን የላቸውም ተብሎ መወሰኑ አግባብ ነው ብለናል በዚህ የክርክር ደረጃ ያለውን ወጭና ኪሣራ ግራ ቀኙ የየራሣቸውን ይቻሉ መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት የሰመቁ ጥር ቀን ዐዐ ዓም ዳኞች ተሻገር ገሥላሴ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ረታ ቶሎሳ አዳነ ንጉሴ አመልካችፁ ዩኒስ ቡራሌ ሲጋል የራይስ ጫት ላኪዎች ማህበር ጠበቃ ነፃነት ጌታሁን ቀረቡ ተጠሪ አቶ አብዲ አልሚ መሐመድ ቀረቡ መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ የቀረበው አመልካች የሱማሌ ክልል ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ችሎት የሰጠው ውሳኔ መሰረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ ይታረምልኝ በማለት ያቀረበውን የሰበር አቤቱታ አጣርቶ ለመወሰን ነው ጉዳዩ ተጠሪ ከማህበሩ ሊቀመንበርነት በማህበሩ ደንብ መሰረት ተነስቷል ወይስ አልተነሳም የሚለውን ጭብጥ የሚመለከት ነው ጉዳዩ በመጀመሪያ የታየው በሽንሌ ዞን ከፍተኛ ፍቤት ነው በዞኑ ከፍተኛ ፍቤት አመልካች ከሳሽ ተጠሪ ተከሳሽ በመሆን ተከራክረዋል አመልካች ማህበሩ አንድ መቶ ፃምሳ አምስት አባላት ያሉትና በ ዓም የተቋቋመ ነው ተከሳሽ የማህበሩ ሊቀመንበር እንዲሆን በማህበሩ አባላት ተመርጦ ለሶስት ዓመት ማህበሩን በሊቀመንበርነት መርቷል ተከሳሽ የማህበሩን ንብረትና ሰነድ ለግል ጥቅም ያዋለ በመሆኑ ከማህበሩ ሊቀመንበርነት እንዲነሳ የማህበሩ አባላት ግንቦት ቀን ዓም ባደረጉት ስብሰባ ወስነዋል ስለዚህ የማህበሩን ዶክመንትና ንብረት እንዲያስረክብ ውሳኔ ይሰጥልኝ በማለት ክስ አቅርቧል ተጠሪ በተከሳሽነት ቀርቦ አንድ የማህበሩ አባል ከአባልነት የሚወገድበት ሥርዓት በማህበሩ መተዳደሪያ ደንብ ተደንግጓል የማህበሩ አባላት በሙሉ ድምፅ የማህበሩ ሊቀመንበር ሆፔቼ እንድሰራ መርጠውኛል ስለዚህ ከሊቀመንበርነት የምወገድበት ምክንያት የለም በማለት ተከራክሯል የስር ፍቤት የማህበሩ መተዳደሪያ ደንብ አንቀጽ የማህበሩ ሊቀመንበር ሥራውን በአግባቡ ለመፈፀም ካልቻለ በማህበሩ ጠቅላላ ጉባኤ ውሳኔ ሊሰናበት እንደሚችል ይደነግጋል ከሣሽ ከማህበሩ አባላት መካከል አንድመቶ ፃያ የሚሆኑ አባላት ተከሣሽ ከሊቀመንበርነቱ እንዲወገድ ውሣኔ የሰጡበት የወሰኑ መሆኑን የሚያረጋግጥ የሰነድ ማስረጃ አቅርቧል አንዳንዶቹ አባላትም ፍርድ ቤት በመቅረብ ተከሣሽ ከማህበሩ ሊቀመንበርነት የተነሣ መሆኑን አረጋግጠዋል ስለዚህ ተከሣሽ በማህበሩ አባላት ውሣኔና በመተዳደሪያ ደንቡ መሠረት ከማህበሩ ሊቀመንበርነት የተነሣ በመሆኑ ሰነዶችንና ሥልጣኑን አዲስ ለተመረጠው ሊቀመንበር ያስረክብ በማለት ውሣኔ ሰጥቷል ተጠሪ የዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በሰጠው ውሣኔ ቅር በመሰኘት ይግባኝ ለክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት አቅርቧል የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የማህበሩ ጠቅላላ ጉባዔ ስብሰባ መካሄዱንና ተጠሪ ከሊቀመንበርነት መነሣቱን የሚያሣይ የሰነድ ማስረጃ ቀርቧል ከማህበሩ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት መካከል ሰባት የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት ፍርድ ቤት በመቅረብ ይህንን አረጋግጠዋል በማለት የዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሰጠውን ውሳኔ አጽንቶታል ተጠሪ የሰበር አቤቱታ ለክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት አቅርቧል የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሰበር ችሎት የግራ ቀኙን ክርክር ከሰማ በኋላ የሽንሌ ዞን ዐቃቤ ሕግ ለሰበር ችሉቱ ደብዳቤ የፃፈ መሆኑን በመጥቀስ የዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤትና የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት የሰጡትን ውሣኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት ነው በማለት ሽሮታል አመልካች ተጠሪ በማህበሩ አባላት የተጣለበትን ኃላፊነት በአግባቡ አለመወጣቱ በማህበሩ አባላት ተረጋግጦ ከሊቀመንበርነቱ እንዲወገድ የማህበሩ አባላት የማህበሩን መተዳደሪያ ደንብ መሠረት በማድረግ ወስነዋል ይህም ፍሬ ጉዳይ የማጣራት ሥልጣን ባለው የዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤትና በይግባኝ ሰሚው ችሎት ተረጋግጧል የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሰበር ችሎት ጉዳዩን አመልካች በሌለበት እንዲታይ ሲያደርግ ህጉን ተከትሎ መወሰን ሲገባው አመልካች ቀርቦ መልስ አለመስጠቱን እንደምክንያት በመግለጽ የስር ፍቤትና ይግባኝ ሰሚው ችሎት የሰጡትን ውሳኔ መሰረታዊ የህግ ስህተት አለበት በማለት መሻሩ መሰረታዊ የህግ ስህተት የተፈፀመበት በመሆኑ በሰበር ታይቶ ይታረምልኝ በማለት አመልክቷል ተጠሪ በበኩሉ የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሰበር ችሎት የዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤትና የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚው ችሉት የሰጡትን ውሣኔ የሻረው አመልካች መጥሪያ ከደረሰው በጊላ ቀርቦ ባለመከራከሩና ገዳዩ በሌለበት ታይቶ የተወሰነ በመሆኑ የሸንሌ ዞን ዐቃቤ ሕግ የዛፈውን ደብዳቤ በማገናዘብና ተጠሪ ከሊቀመንበርነት ተወግዷል የተባለው በአንድ የማህበሩ አነሳሽነትና በጥቂት የማህበሩ አባላት የራሳቸውን ፍላጎት ለማሟላት የማህበሩ ጠቅላላ ጉባኤ ሰብስበን አዲስ ሊቀመንበር ሹመናል በማለት ማህበሩ ሣይጠራ እንደተጠራ አድርገው ባቀረቡት ማስረጃ መሠረት መሆኑን በማረጋገጥ ስለሆነ ተገቢነት የለውም አመልካች ታህሣሥ ቀን ዓም የተፃፈ የመልስ መልስ አቀርቧል ከሥር የክርክሩ አመጣጥና በሰበር የቀረበው ክርክር ከላይ የተገለጸው ሲሆን እኛም የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሰበር ችሎት ተጠሪ የማህበሩ ሊቀመንበር ከመሆን የተነሳ በመሆነ ሰነዶችንና የማህበሩን ንብረቶች እንዲያስረክብ በማለት በሽንሌ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤትና በክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የሰጡትን ውሣኔ የሻረው በአግባቡ ነው ወይስ አይደለም የሚለውን ጭብጥ በመያዝ ጉዳዩን መርምረናል ጉዳዩን እንደመረመርነው የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት የዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤትና ይግባኝ ሰሚው ችሎት የሰጡትን ውሣኔ የሻረው አመልካች በሰበር ችሉቱ ክርክሩን እንዲያቀርብ መጥሪያ ከደረሰው በኋላ ባለመቅረቡና ጉዳዩ በሌለበት የታየ በመሆኑ ነው አንድ ተከሳሽ ተጠሪ በሌለበት ጉዳዩ እንዲታይ ብይን መሰጠቱ ፍርዱ ለከሳሽ ወይም በሰበር ደረጃ ለአመልካች በሚጠቅም መንገድ የመወሰኑን ሁኔታ በአስገዳጅነት የሚያስከትል እንዳልሆነ ከፍትሐብሄር ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር ሀ ድንጋጌዎች ይዘት መንፈስና ዓላማ ለመገንዘብ ይቻላል የሽንሌ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት የማህበሩን መተዳደሪያ ደንብ አመልካች ያቀረበውን የሰነድ ማስረጃዎችና የማህበሩ ሥራ አስፈፃሚ ኮሜቴ አባላት የምስክርነት ቃል በመስማትና ፍሬ ጉዳይ በማጣራትና ማስረጃ በመመዘን የሰጠውንና የደረሰበትን የፍሬ ጉዳይ መደምደሚያ ፍሬ ጉዳይ በማጣራትና ማስረጃ በመመዘን ዛደት የተፈፀሙ ስህተቶችን የማረም ስልጣን ባለው የክልሉ ጠቅላይ ፍቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በኩል ተመርምሮ የፀና መሆኑን ከውሣኔው ተረድተናል የማህበሩ አባላት ጠቅላላ ጉባኤ ስብሰባ በማድረግ በማህበሩ መተዳደሪያ ደንብ አንቀጽ በሚደነግገው መሰረት ተጠሪ ከማህበሩ ሊቀመንበርነት እንዲነሳ የወሰኑ መሆናቸውንና ለማህበሩም ሌላ ሊቀመንበር የሾሙ መሆኑን ፍሬ ጉዳይ የማጣራትና ማስረጃ የመመዘን ስልጣን ባላቸው የሽነሌ ዞን ከፍተኛ ፍቤትና የክልሉ ጠቅላይ ፍቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት ተረጋግጧል የክልሉ ጠቅላይ ፍቤት የሰበር ችሎት ፍሬ ጉዳይ የማጣራትና ማስረጃ መዝኖ ውሣኔ የመስጠት ስልጣን በተሰጣቸው የስር ፍቤትና ይግባኝ ሰሚው ችሎት ውሣኔ የተረጋገጠው ፍሬ ጉዳይ ሀሰተኛ መሆኑን የሽንሌ ዞን ዐቃቤ ህግ ደብዳቤ ጽፎልኛል በማለት የስር ፍቤትና ይግባኝ ሰሚው ችሎት የሰጡትን ውሣኔ ሽሮታል በመሰረቱ ዐቃቤ ሕግ የጻፈው ደብዳቤ የግራቀኙን ክርክርና ማስረጃ በመስማትና በመመርመር በፍርድ ቤት ከተረጋገጠው ፍሬ ጉዳይ በላይ ተአማኒነት እና ክብደት የሚሰጠው አይደለም ዐቃቤ ህግ የጻፈው ደብዳቤ አከራካሪው ጭብጥ ላይ ተጨማሪ ማጣራት የሚያስፈልገው መሆኑን የሚጠቁም ነው ከተባለ ጉዳዩ ፍሬ ነገር የማጣራትና ማስረጃ የመመዘን ስልጣን ባላቸው የሸንሌ ዞን ከፍተኛ ፍቤት በኩል እንደገና ተጣርቶ እንዲወስን የክልሉ ጠቅላይ ፍቤት የሰበር ችሎት ጉዳዩን በፍሥሥሕቁ መሰረት መመለስ ነበረበት የክልሉ ጠቅላይ ፍቤት የሰበር ችሎት በሽንሌ ዞን ዐቃቤ ሕግ በኩል የተጻፈውን ደብዳቤ ራሱ በመመዘን ስልጣን ባላቸው ፍቤቶች የተረጋገጠውን ዕውነታ ውድቅ በማድረግ መወሰኑ መሰረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ነው በማለት ወስነናል ውሣኔ የሱማሌ ክልል ጠቅላይ ፍቤት የሰበር ችሎት ውሣኔ ተሽሯል የሽንሌ ዞን ከፍተኛ ፍቤትና የሱማሌ ክልል ጠቅላይ ፍቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የሰጡት ውሳኔ ፀንቷል በዚህ ፍቤት ያወጡትን ወጭና ኪሳራ ግራ ቀኙ ለየራሳቸው ይቻሉ መዝገቡ ተዘግቷል መዝገቡ ወደ መዝገበ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ትዘ ግዴ ህግ የሰመቁ ህዳር ቀን ዓም ዳኞች ተሻገር ገሥላሴ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አዳነ ንጉሴ ተኽሊት ይመስል አመልካች አቶ ወርቁ ወባድቅ አልቀረቡም ተጠሪ የአቶ ተስፋዬ ወሥላሴ ወራሾች ወሮ ወዴ ምዕራቡሽ ወሪት ትርሲት ወሥላሴ ወሪት እህቴ ተስፋዬ ወሥላሴ አልቀረቡም ወሪት ገነት ተስፋዬ ወሥላሴ አቶ ብሩክ ተስፋዬ ወሥላሴ አከቶ ብርፃኑ ተስፋዬ ወሥላሴ አቶ ናስፍ ተስፋዬ ወሥላሴ መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ለዚህ የሰበር ክርክር መነሻ የሆነው ጉዳይ በአሁኑ የሰበር አመልካች ከሳሽነት የተጀመረው በፌየመደፍርድ ቤት ሲሆን ተጠሪዎች ደግሞ ተከሳሾች ነበሩ ከሳሸ ሚያዚያ ቀን ዓም ባቀረቡት ክስ ከኛ ተከሳሽ ባለቤትና ከተራ ቁጥር ያሉ ተከሳሾች አውራሽ ጋር የሽርክና ውል የነበረን ሲሆን በውላችን መሰረትም ከመካከላችን አንደኛው ከሞተ መብቱ ለወራሽ እንደማይተላለፍ የተስማማን ሲሆን ተከሳሾች አቶ ተስፋዬ ወሥላሴ ከሞቱ በኋላ በሽርክና ውል መነሻ የተቋቋመውን ድርጅት ተከራይተው የሚሰሩትን ሰዎች ተከራዮች በማስለቀቅ ለራሳቸው ለመያዝ በሚያደርጉት ጥረት መግባባት ያልቻልን ስለሆነ በሽርክና ውሉ መሰረት ጉዳዩ በሽምግልና አንዲታይ አንዲታዘዝ ሆኖ በሽምግልና እንዲታይ የማይስማሙ ከሆነ ደግሞ የሽርክና ውሉ ፈርሶ ድርሻችን ተለይቶ እንዲወሰን ሲሉ ጠይቀዋል ተጠሪዎች ለክሱ የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያና በአማራጭ መልስ ያቀረቡ ሲሆን መቃወሚያውም ከዚህ በፊት ከሳሽ በዚሁ ጉዳይ ላይ ክስ አቅርበው የፈፌየመደፍርድ ቤት በመቁ ክስ የማቅረብ መብት የላቸውም ሲል መዝገቡን የዘጋው ስለሆነ በፍሥሥህቁ መሰረት በዚያው ጉዳይ እንደገና ክስ ማቅረብ አይችሉም የሚል ሲሆን በአማራጭ ባቀረቡት መልስ ደግሞ በመካከላችን የሽርክና ውል የለም ብለው ተከራክረዋል ጉዳዩን በመጀመሪያ ደረጃ የተመለከተው ፍርድ ቤትም የቀረበውን መቃወሚያ በተመለከተ በመዝገብ ቁጥር ተከራካሪ ወገኖች የተለያዩ ከመሆናቸውም ሌላ የተያዘው የፍሬ ነገር ጭብጥ አሁን ክስ ከቀረበበት ጉዳይ የተለየ በመሆኑ ተከሳሾች የፍሥሥህቁን ጠቅሰው ያቀረቡት መቃወሚያ ተቀባይነት የለውም ካለ በላ በፍሬ ጉዳዩ ላይ በሰጠው ፍርድ ከሳሽ የሽርክናው ማህበር ሰነዶች ናቸው በሚል ያቀረቡአቸው ውሎች ብቻ በመሆናቸውና የሽርክና ማህበር ነው የሚሉትም በንግድ ህጉ መሰረት የንግድ ስም የሌለው በንግድ መዝገብ ያልተመዘገበ እና የመመስረቻ ጽሁፍ የሌለው በመሆኑ በከሳሽና በኛ ተከሳሽ ባለቤትና ከተራ ቁጥር ተከሳሾች አውራሽ መካከል የሽርክና ማህበር ውል የለም የሽርክና ማህበር ባልተቋቋመበት ደግሞ እንዲፈርስ ጥያቄ ሊቀርብ ስለማይችል ከሳሽ በፍሥሥህቁ መሰረት ክስ የማቅረብ መብት የላቸውም ብሏል ጉዳዩ በይግባኝ የቀረበለት የፌከፍርድ ቤትም የይግባኝ ባዩን ይግባኝ በፍሥሥህቁ መሰረት በመዝጋት ይግባኝ ባዩን በማሰናበቱ አመልካች በስር ፍርድ ቤቶች ብይንትዕዛዝ ላይ መሰረታዊ የሆነ የህግ ስህተት ተፈጽሟል በሚል የሰበር አቤቱታቸውን ለዚህ ችሎት ያቀረቡ ሲሆን የቅሬታ ነጥቡም ሲጠቃለል ከሟች አቶ ተስፋዬ ወሥላሴ ጋር ለመኪና ጋራዥ ሥራ የሚሆን ቦታ የአፈር ኪራይ እየከፈልን በህብረት ለመስራት ህዳር ቀን ዓም የህብረት ስምምነት ውል ፈጽመን እየሰራን እያለ ቦታው ለውኃ ማጠራቀሚያ መንግስት ስለወሰደው በምትኩ በቀድሞ ከፍተኛ በአሁን አጠራር ቂርቀስ ክከቀበሌ ቦታ ተሰጥቶን ቁጥሩ የሆነ ቤት ሰርተን የመጀመሪያውን ውል የካቲት ቀን በተጻፈ አዲስ ውል በመተካት ስንዋዋል የንግድ ፈቃዱ በሟች ስም እንዲሆንና ተሻራኪዎቹ የጋራን ሥራ በአንድ መልክ እንድናስተዳድር ፈቃዱ በስሙ የሆነው ተሻራኪ ቢሞት በህይወት ባለው ተሻራኪ ስም እንዲሆንና በውርስ እንደማይተላለፍ በማድረግ ከ ዓመት በላይ የጋራ ባለሀብት በመሆን የቆየን ሆኖ ሳለና ክሱን ለማስረዳት በቂ ሰነዶችን አቅርቤ አያለሁ የስር ፍርድ ቤቶች ያቀረብኩትን ክስ በፍሥሥህቁ መሰረት ውድቅ ያደረጉት ተገቢነት የለውም የሚል ነው ተጠሪዎች በሰጡት መልስ አመልካች እና ሟች ተስፋዬ ወሥላሴ የጋራ የሆነ ቤትም ሆነ ቦታ ኖሮአቸው አያውቁም አመልካች የሽርክና ማህበር አለ የሚሉት በንግድ ህጉ መሰረት ያልተመዘገበ የመመስረቻ ጽሁፍና የመተዳደሪያ ደንብ የሌለው በመሆኑ የስር ፍርድ ቤቶች የአመልካችን ክስ ውድቅ ያደረጉት ተገቢ ነው ብለዋል የጉዳዩ አመጣጥ ከዚህ በላይ የተጠቀሰው ሲሆን እኛም አመልካች ክስ ባቀረቡት ሀብት ላይ ጥቅም ወይም መብት የላቸውም ተብሎ ክሱ በፍሥሥህቁ መሰረት ውድቅ የተደረገው በአግባቡ ነው። የሚለው ነው በመሰረቱ ኑዛዜ የሕጉን ፎርማሊቲ የጠበቀ ነው ተብሎ በፍርድ ቤት መፅደቅ ኑዛዜው መብታቸውን ይነካል በማለት ክርክር የሚያቀርቡ ወገኖች ይህንኑ ክርክራቸውን በዳኝነት አካሉ ከማቅረብ የማይከለከሉ ስለመሆኑን ይህ ሰበር ሰሚ ችሎት በሰመቁጥር አስገዳጅ የሕግ ትርጉም የሰጠበት ጉዳይ ነው አመልካቾች ባሁኑ የክርክር ደረጃ የሟች ኑዛዜ ከውርስ ነቅሎናል በማለት የሚቃወሙ ሲሆን ይህ የክርክር ነጥባቸው ግን በአዲስ አበባ ከተማ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ለተጠሪ የተሰጠውን የኑዛዜ ወራሽነት ለማሰረዝ ተቃውሞ ሲያቀርቡ ሟች አባታችን ኑዛዜ አላደረጉምማድረጋቸውንም አልሰማንም ኑዛዜው በሞቱ በአርባኛው ቀንም አልተነበበም ሟቹ አባታችን ኑዛዜ ያደረጉበት ሀብት በሟች እናታችን የጋራ ሀብት ላይ በመሆኑ ተፈጻሚነት የለውም ኑዛዜው የተደረገው የመንግስት ሀብት በሆነው ባዶ ቦታ ላይ በመሆኑ ሕጉን ይቃረናል በማለት ተከራክረው ፍርድ ቤቱ ሟቹ ባዶ ቦታው ላይ ያላቸውን የይዞታ መብት ለአመልካቾች መናዘዛቸው ሕጉን የሚቃረንበት ሕጋዊ ምክንያት የለም በማለት ውድቅ ያደረገባቸው መሆኑና ኑዛዜው ሕጋዊ ነው ተብሉ እስከ ፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር አጣሪ ችሎት ከመወሰኑ ጋር ተዳምሮ ሲታይ ይህ የውሳኔ ክፍል ለአመልካቾች የተሰጠውን ባዶ ቦታ ተገቢነትን የሚያረጋገጥ ነው አመልካቾች ይህ ባዶ ቦታ ይዞታ መብት ሊተላለፍላቸው ይገባል ተብሎ በፍርድ ከተቋጨ ደግሞ ኑዛዜው ከውርስ ንብረት ነቅሎናል በማለት የሚያቀርቡት ክርክር ከፍብሥሥሕቁጥር ድንጋጌ ይዘትና መንፈስ ውጪ ነው በፍብሕቁጥር መሰረት ከኛ በታች ሊደርሰን አይገባም በማለት የሚያቀርቡት ክርክርም ቀድሞ ይሰጣቸው የተባለው የይዞታ መብት መጠንና የሟቹን ለተጠሪ ይተላለፍ የተባለውን የውርስ ንብረት ግምት በማነፃጸር በግልፅ ያልቀረበ ከመሆኑም በላይ ቀድሞውንም ቢሆንም የክርክር ነጥብ ለማድረግ እየቻሉ ኑዛዜው ሕጋዊ ነው ተብሎ የመጨረሻ ውሳኔ ከተሰጠ በላ ማንሳታቸው ከፍብሥሥሕቁጥር እና ድንጋጌዎች ይዘት መንፈስና አላማ ውጪ ነው ከላይ በተጠቀሰው አስገዳጅ የሕግ ትርጉም መሰረት በፍርድ ቤት በጸደቀ ነዛዜ ላይ ተቃውሞ ማቅረብ ይቻላል ተብሎ የተወሰነው ማስረጃውን በመቃወም አቤቱታ አቅርቦ ክርክር ተካሂዶ የመቃወም አቤቱታ በዝርዝር ታይቶ ውድቅ የሆነበትን ወገን ሳይሆን በፍርድ ቤት የፀደቀን ማስረጃ መሰረት አድርጎ የሟችን መብቶች ለመውሰድ ተገቢውን እንቅስቃሴ የሚያደርገው ወራሽ ነው ከዚህ ውጪ ማስረጃው በተሰጠበት መዝገብ ላይ ተቃውሞ አቅርቦ የተቃውሞ ምክንያቶች በዝርዝር ታይተው ውድቅ ከሆኑና ኑዛዜው ተፈፃሚነት አለው ከተባለ በኋላ በንብረት ክፍፍሉ ጊዜም የቀድሞ የተቃውሞ መሰረት የሆኑትን ነጥቦችንና የተቃውሞ አቤቱታ በቀረበበት ወቅትም የክርክሩ አካል ሊሆኑ ይገባቸው የነበሩትን ነጥቦች ሁሉ እንደገና አንስቶ እንዲከራከር ማድረግ ክርክሩ መቋጫ አንዳይኖረው የማድረግ ውጤት ያለው በመሆኑ ከፍትሓ ብሔር ስነ ስርዓት ሕግ አይነተኛ ዓላማ ጋር የማይጣጣም በመሆኑ ተቀባይነት ሊሰጠው የሚገባው ጉዳይ አይደለም ስለሆነም ሟች አቶ ገበየሁ ወልደአብ በህጉ አግባብ ስለማድረጋቸው የተረጋገጠው ነዛዜ ሊከበርላቸው ስለሚገባና ለአመልካቾችም በሕጉ በውርስ ለማስተላልፍ ክልከላ ያልተደረገበትን የይዞታ ቦታ እንዲሠጣቸው የተናዘዙ በመሆነ አመልካቾች የሚያቀርቡት ክርክር የሕግ መሰረት ያለው ሁኖ አልተገኘም በአጠቃላይ አመልካቾች የኑዛዜውን ሕጋዊነት በተመለከተ የመቃወም ማመልከቻ በአቀረቡበት ጊዜ ተከራክረውበት ሟችም በኑዛዜው ላይ ለአመልካቾች ባዶ ቦታ መስጠት የሚችሉ መሆኑ ተጠቅሶ ኑዛዜው ተቀባይነት ከአገኘ በኋላ ከሟች ውርስ ተነቅለናል ከ ኛ በታች ሊደርሰን አይገባም በማለት የሚያቀርቡት ክርክር ጉዳዩ ቀድሞ ያለቀ ነው በሚል ምክንያት የበታች ፍርድ ቤቶች ማለፋቸው ተገቢ ነው ከሚባል በስተቀር መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ያለበት ነው ለማለት የሚቻል ሁኖ አልተገኘም በዚህም ምክንያት ተከታዩን ወሰነናል ውሣኔ በፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመቁጥር የካቲት ቀን ዓም ተሰጥቶ በፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁጥር ጥር ቀን ዓም የፀናው ውሳኔ በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት ጸንቷል የሟች አቶ ገበየሁ ወልደአብ የውርስ ንብረት ሟቾቹ በ ዓም ባደረጉት ነዛዜ መሰረት ሊከፋፈል ይገባል ተብሎ መወሰኑ ባግባቡ ነው ብለናል በዚህ ችሎት ለተደረገው ክርክር የወጣውን ወጪና ኪሳራ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷልወደ መዝገብ ቤት ይመለስ ብለናል የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ትዘ የሰመቁ ጥር ቀን ዓም ዳኞች ተሻገር ገስላሴ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ረታ ቶሉሣ ሙስጠፋ አሕመድ አመልካች ወሮ ውቢት ሕሩይ ተወካይ ሰብለ ገብሩ ቀረበ ተጠሪ የሀዋሣ ከተማ ፋይናንስ እና ኢኮኖማ ልማት ጽቤት ዐሕግ አቶ ዮሐንስ አሉላ ቀረቡ መዝገቡን መርምረን ተከታዩን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ በዚህ መዝገብ የተያዘው ጉዳይ በሌሎች ወገኖች መካከል ይደረግ በነበረው የአፈፃፀም ክርክር ሶስተኛ ወገን በፍሥሥሕቁ መሰረት በቀረበው መቃወሚያ ላይ የተሰጠ ውሣኔን የሚመለከት ነው ክርክሩ የተጀመረው በሃዋሣ ከተማ ከፍተኛ ፍቤት ነው የፍባለመበት የነበረው የአሁን ተጠሪ ሲሆን የፍባለእዳ ደግም የሰበር ክርክሩ አካል ያልሆነውና የአሁኗ አመልካች ባለቤት የነበረው አቶ ዝቋላ ሙሉጌታ የተባለ ግለሰብ ነው አቶ ዝቋላ ሙሉጌታ ከሌሎች ተባባሪዎቿ ጋር ሀሰተኛ ሰነድ በማዘጋጀትና በመገልገል በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሀዋሣ ቅርንጫፍ ከሚገኘው የአሁኑ ተጠሪ ሒሣብ ውስጥ ወጪ አድርገው ለወሰዱት ገንዘብ በወንጀል የተቀጡ ከመሆጉም በላይ ከተባባሪዎቹ ጋር በድምሩ ብር ሶስት ሚሊዮን አምስት ሺህ ሁለት ብር እንዲከፍል በፍመቁ በ ውሣኔ የተሰጠበት ሲሆን ገንዘቡን ወጪ አድርገው ወስደዋል የተባሉበት ከ ዓም መጨረሻ እስከ ዓም መጨረሻ አካባቢ ባለው ጊዜ ውስጥ መሆኑን መዝገቡ ያስረዳል የአሁኗ አመልካች በፍሥሥሕቁ ድንጋጌ መሠረት በ ዓም የተፃፈ መቃወሚያ ያቀረበችውም ተጠሪ ከላይ የተጠቀሰውን ፍርድ ለማስፈፀም ቁጥሩ የሆነ የአፈፃፀም መዝገብ አስከፍቶ ፍባለእዳው ሥም የሚታወቅ አንድ ቤት እና በፍባለዕዳው ባለቤት ማለትም በአሁኗ አመልካች ስም የሚታወቅ ሌላ ቤት በሀራጅ ተሽጠው ለአፈፃፀም አንዲውሉ ጥያቄ አቅርቦ ትአዛዝ በመሰጠቱ ሲሆን የመቃወሚያው ይዘትም ባጭሩ አእዳው የተጋቢዎች የጋራ እና ለትዳር ጥቅም የዋለ ሣይሆን የፍባለእዳው በግሉ በወንጀል ድርጊት ምክንያት ያመጣው በመሆኑ ምክንያት በፍባለአዳው ስም ከተመዘገበው ቤት ውስጥ ድርሻዬ በሆነው በግማሹ ላይ እና በስሜ በተመዘገበው የግል ንብረቴ በሆነው ቤት ላይ ሊፈፀም አይገባምውም የሚል ነው የአሁኑ ተጠሪ በበኩሉ በ ዓም በተፃፈ መልስ በክልሉ የቤተሰብ ሕግ በአንቀጽ አና መሰረት ንብረቱ በእንዳቸው የተመዘገበ ቢሆንም የጋራቸው እንደሆነ እንደሚቆጠር በስሟ የተመዘገበ ቢሆንም የጋራቸው እንደሆነ እንደሚቆጠር በስሟ የተዘመገበው ቤት የግል ንብረቷ ስለመሆኑ ያቀረበችው ማስረጃ እንደሌለ በቤተሰብ ሕጉ አንቀጽ እና መሠረት ከተጋቢዎቹ በአንዱ ብቻ የመጣ አዳ ከተጋቢዎቹ የጋራ ሃብትና ከዚያም አልፎ አዳው ባልተሸፈነበት ጊዜ ከተጋቢዎቹ የግል ሀብት ጭምር ሊከፈል እንደሚችል በዝርዝር በመግለጽ መቃወሚያው ውድቅ እንዲደረግ ተከራክሯል የከተማው ከፍተኛ ፍቤትም የመቃወሚያ ክርክሩን ከመረመረ በኃላ ተቃዋሚዋ በስሟ የተመዘገበው ቤት የግሏ መሆኑን ስላለስረዳች ሁለቱም ቤቶች የተጋቢዎች የጋራ ፃብት ናቸው በቤተሰብ ሕጉ አንቀጽ መሠረተ አዳው ለጋራ ጥቅም የዋለ መሆኑን የፍርድ ባለመብቱ ስላስረዱ ተቃዋሚዋ ከሁለቱም ቤቶች ያላት ድርሻ ለአዳው መክፈያነት ሊውል አይገባም በማለት ብይን ሰጥቶአል በፍባለመብቱ ጠያቂነት የቀረበለትን ይግባኝ የተመለከተው የክልሉ ጠፍቤት በበኩሉ ክርክሩን ከሰማ በኃላ ከተጋቢዎቹ ከአንዳቸው በግል የሚጠይቀው እዳ የሚከፈለው ከባለአዳው ተጋቢ የግል ሀብት መሆኑ የግል ዛብቱ እዳውን ለመሸፈን በቂ በማይሆንበት ጊዜ በጋራ ሄዛብታቸው መሆኑ በክልሉ የቤተሰብ ሕግ በአንቀጽ ተደንግጐ የሚገኝ መሆኑን ገልፆ ግማሽ ድርሻዋ ሊጠበቅላት ይገባል ሲል የሥር ፍቤት ግማሽ ድርሻዋ ሊጠበቅላት ይገባል ሲል የሥር ፍቤት የሰጠውን ብይን በማሻሻል የፍባለዕዳውን ንብረት አዳውን የማይሸፍን ከሆነ የጋራ ሃብታቸው ተሸጦ ለአፈፃፀም ሊውል ይገባል በማለት ውሣኔ የሰጠ ሲሆን የጠቅላይ ፍቤቱ ሰበር ችሎትም ይህንኑ ውሣኔ አጽንቶታል የአሁኗ አመልካች የሰበር አቤቱታ ያቀረበችው የጠቅላይ ፍቤት ይሰሚ እና ሰበር ችሎቶች ውሣኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት የተፈፀመባቸው በመሆኑ ሊሻሩ ይገባል በማለት ሲሆን በ ዓም ተዘጋጅቶ የቀረበው የሰበር አቤቱታ ይዘትም ባጭሩ አእዳው በአንዱ ተጋቢ የወንጀል ድርጊት የመጣ መሆኑ እንዳልተካደ ከፍባለአዳው ጋር ተጣልተው በ ዓም ጠፍታ ወደ ዱባይ እንደሄደች የፍባለዕዳ በ ዓም የመጥፋት ውሣኔ እንደተሠጠባት የመጥፋት ውሣኔ በክልሉ የቤተሰብ ሕግ አንቀጽ ሀህ መሠረት ጋብቻውን የሚያፈርስ ምክንያት እንደሆነ ድጋሚ እንዳልተጋቡ አዳው የመጣው ከመጥፋት ውሣኔው በኃላ ጋብቻው በፈረሰበት ጊዜ እንደሆነ እና በፌጠፍቤት ሰበር ችሎት በመቁ የተሠጠው ውሣኔ ለጉዳዩ አግባብነት እንዳለው የሚከራከር ነው ተጠሪው በበኩሉ በ ዓም በተፃፈ መልስ የመጥፋት ውሣኔ ከተሰጠ በኃላ አመልካቿ ቀርባ የመጥፋት ውሣኔውን ከነ ውጤት ያሻረች በመሆኑ ምክንያት ፍቺ እንዳልተፈፀመና እዳውም የመጣው በጋብቻ ጊዜ እንደሆነ የሚቆጠረ መሆኑን ጋብቻው መፍረሱን አመልካች ያላስረዳች መሆኑን በፌጠፍቤት ሰበር ችሎት በመቁ የተሰጠው ውሣኔ ጋብቻ ፀንቶ ባለበት ጊዜ በአንዱ ተጋቢ የመጣ እዳ አከፋፈልን የሚመለከት በመሆኑ ምክንያት የሚደግፈው የአመልካችን ሣይሆን የተጠራን የክርክር አቋም መሆኑን እና በነዚህም ምክንያቶች አቤቱታው የቀረበበት ውሣኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት የተፈፀመበት አለመሆኑን ገልፆ የተከራከረ ሲሆን አመልካችም በ የተፃፈ የመልስ መልስ ሰጥታለች የጉዳዩ አመጣጥ እና የክርክሩ ይዘት ከላይ የተመለከተው ሲሆን አኛም አቤቱታ የቀረበበትን ውሣኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት የተፈፀመበት መሆን አለመሆኑን መርምረናል በዚህም መሠረት ለክርክሩ ምክንያት የሆነው እዳ የሥር የፍባለእዳ በወንጀል ድርጊት ጭምር ጥፋተኛ በተባለበት ሁኔታ የመጣ የግል አዳ መሆኑ በተጠሪ ያልተካደና በማስረጃም የተረጋገጠ ሲሆን በአንድ በኩል በፍሥሥሕቁ መሠረት መቃወሚያው የቀረበለት የሃዋሣ ከተማ ከፍተኛ ፍቤት እና በሌላ በኩል ደግሞ ጉዳዩን ቀጥለው የተመለከቱት የክልሉ ጠፍቤት ይግባኝ ሰሚ እና ሰበር ችሎቶች በጉዳዩ ላይ የተለያየ ውሣኔ የሰጡት ከባል ወይም ከሚስት በግል የሚጠየቅ እዳ ሊፈፀም ስለሚችልበት ሃብት በክልሉ የቤተሰብ ሕግ በአንቀጽ የተመለከተውን ድንጋጌ በተለየየ ሁኔታ በመተርጐም መሆኑን ተገንዝበናል በመሠረቱ በድንጋጌው ውስጥ ከባል ወይም ከሚስት በሚል የተቀመጠው ሐረግ መነሻ የሚያደርገው የጋብቻ መኖርን በመሆኑ ድንጋጌው ተፈፃሚነት ሊኖረው የሚችለው እዳው የመጣው ጋብቻው ፀንቶ ባለበት ጊዜ መሆኑ በተረጋገጠ ጊዜ ነው በተያዘው ጉዳይ አመልካች በሰበር አቤቱታ በሥር ከፍባለአዳ ጋር ተጣልታ በ ዓም ጠፍታ ወደ ዱባይ ፃገር መሄዷን የፍባለእዳው በ ዓም የመጥፋት ውሣኔ እንደሰጠበት የመጥፋት ውሣኔው በክልሉ የቤተሰብ ሕግ በአንቀጽ ሀ መሠረት ጋብቻን የማፍረስ ውጤት እንደሚያስከትል ከዚህ በኃላ ተመልሰው እንዳልተጋቡ እና አዳው የመጣው ከመጥፋት ወሣኔው በላ ጋብቻው በፈረሰበት ጊዜ እንደሆነ በዝርዝር በመግለጽ የተከራከረች ሲሆን ተጠሪውም በሰጠው መልስ እነዚህን ፍሬ ነገሮች ሣይክድ ነገር ግን አመልካች የመጥፋት ውሣኔውን ያሻረችው በመሆኑና የመጥፋት ወሣኔው መሻር ደግሞ የጋብቻ መፍረስን ጨምሮ የመጥፋት ውሣኔው ያስከተላቸውን ውጤቶች የሚሽር በመሆኑ ምክንያት ወንጀሉ የተደረገውም ሆነ እዳው የመጣው ጋብቻው ፀንቶ ባለበት ጊዜ እንደሆነ ግምት ስለሚወሰድበት እና ጋብቻው በሕጉ አግባብ የፈረሰ ስለመሆነ ያቀረባቸው ማስረጃ ስለሌለ የአመልካች ክርክር ተቀባይነት ሊኖረው አይገባም በማለት ተከራክሮአል ይሁን እንጂ የመጥፋት ውሣኔ ውጤት ማስከተል የሚያቆምባቸው ሁኔታዎች እና ጠፋ የተባለው ሰው መመለስ የሚያስከትለው ውጤት በፍሕቁ እና የተመለከተ ሲሆን በተለይ ለተያዘው ጉዳይ ቀጥኛ አግባብነት ያለው የፍሕቁ የመጥፋት ውሣኔ ከተሰጠበት በኃላ የሚመለስ ሰው በንብረቶቿ ላይ የነበረውን መብት መልሶ እንደሚጉናፀፍ የሚገልጽ ከመሆኑ በስተቀር ቀደም ሲል ጋብቻ የነበረው ከሆነ ጠፋ በመባሉ ምክንያት ፈርሶ የነበረው ጋብቻው ተመልሶ ሕይወት የሚዘራ ስለመሆኑ የሚጠቁመው ነገር የለም እንዲህ ከሆነ ደግሞ አመልካች የመጥፋት ውሣኔውን ማሻሯ የፈረሰውን ጋብቻ ከፈረሰበት ቀን ጀምሮም ሆነ ከተመለሰችበት ቀን ጀምሮ መልሶ የሚያቋቁመው ባለመሆኑ አእዳው የመጣው ጋብቻው ፀንቶ ባለበት ጊዜ እንደሆነ ይገመታል በማለት ተጠሪው ያቀረበው ክርክር የሕግ መሠረት ያለው ሆኖ አልተገኘም ጋብቻው በሕጉ አግባብ የፈረሰ ስለመሆኑ አመልካች ያቀረበው ማስረጃ የለም በማለት ከተጠሪ የቀረበውን የክርክር ነጥብ በተመለከተ ከላይ እንደተገለፀው የመጥፋት ውሣኔ የሚያስከትለው የጋብቻ መፍረስ ውጤት ዘላቂነት ያለው እንጂ ጠፋ የተባለውን ሰው መመለስ ተከትሎ የሚሰረዝ ባለመሆኑ አመልካች ማቅረብ የሚጠበቅበት ማስረጃ አይኖርም ይልቁንም አመልካች ከተመለሰች በኃላ የቀድሞ ባለቤቷ ከሆነው የሥር የፍባለእዳ ጋር አዲስ ጋብቻ ፈጽመዋል ወይም በቀድሞው ሁኔታ በትዳር መኖር ቀጥለዋል ጠማል ከሆነ ይህንን ማስረዳት የሚጠበቅበት ተጠሪው ሲሆን በዚህ ረገድ ያቀረበው ክርክርና ማስረጃ የለም በዚህም ሁኔታ እዳው ጋብቻው ከፈረሰ በኋላ በሥር የፍባለአዳ በግል የመጣ መሆኑ ከተረጋገጠ ደግሞ የክልሉ የቤተሰብ ሕግ አንቀጽ ድንጋጌ ለጉዳዩ አገባብነት ሊኖረው የሚችልበትም ሆነ ካልተከፍፈለው የጋራ ዛብት ውስጥ አመልካች ያላት ግማሽ ድርሻ ለእዳው ማስፈፀሚያ ሊሆን የሚችልበትን የሕግ አግባብ ባለመኖሩ የሀዋሣ ከተማ ከፍተኛ ፍቤትም ሆነ የክልሉ ጠቅላይ ፍቤት ይግባኝ ሰሚ እና ሰበር ችሎቶች ጉዳዩን ከክልሉ የቤተሰብ ሕግ አንቀጽ አፈፃፀም ጋር ያላግባብ በማያያዝ የሰጡት ውሣኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት የተፈፀመበት ሆኖ ተገኝቷል በሌላ በኩል የሐዋሣ ከተማ ከፍተኛ ፍቤት የሥር ተቃዋሚ ከሁለቱም ቤቶች ያላት ድርሻ ለእዳው መክፈያ ሊውል አይገባም በማለት ለሰጠው ውሣኔ የቤተሰብ ሕጉን አንቀጽ ድንጋጌ በምክንያትነት መጥቀሱ ስህተት ቢሆንም በውጤት ደረጃ ግን ውሣኔው ተገቢ መሆኑን ተገንዝበናል በመሆኑም የሚከተለው ውሣኔ ተሰጥቷል ውሣኔ የደብብሕክመንግስት ጠቅላይ ፍቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በመቁ በ ዓም ያፀናው ውሣኔ በፍሥሥሕቁ መሠረት ተሽራል የሀዋሣ ከተማ ከፍተኛ ፍቤት በመቁ በ ዓም የሰጠው ብይን በፍሥሥሕቁ መሠረት በውጤት ደረጃ ፀንቷል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ቤዮ የሰመቁ ጥር ቀን ዓም ዳኞች ተሻገር ገሥላሴ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አዳነ ንጉሴ ሙስጠፋ አህመድ አመልካች አቶ ልዑል ኪዳነማሪያም ቀረቡ ተጠሪ እነ ሰብለ ኪዳነ ማሪያም ጠበቃ ሙሉንታ ፀግዬ ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ የውርስ ንብረት ይገባኛል ጥያቄን የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ የተጀመረው የአሁኑ አመልካች አቶ ሚካኤል ኪዳነ ማሪያምና አቶ አለም ገመስቀል ኪዳነ ማሪያም ከተባሉ ግለሰቦች ጋር በመሆን የሟች በሻይ ኪዳነ ማሪያምን የውርስ ንብረት በማጣራት የውርስ ንብረቱ ስመ ሀብቱ በወራሾች ስም እንዲዞር አድርገው የወራሽነት ማስረጃ በያዛቸው የአሁኑ ተጠሪዎች ይህ የወራሽነት ማስረጃ ተጠሪዎች በማያውቁት ሁኔታ በ ዓም በስጦታ ባገኙት በአዲግራት ከተማ በ ካሜትር ላይ በሰፈረው የንግድ ቤት ጭምር ተደርጎ ይኹው ንብረት ወደ ወራሾች ስም እንዲዞር መደረጉ ያላግባብ ነው በማለት በፍብሥሥሕቁጥር አግባብ ባቀረቡት የተቃውሞ አቤቱታ ነው የአሁኑ አመልካችና ሌሎች የወራሽነት ማስረጃውን የወሰዱት ወራሾች ለተጠሪዎች የተቀውሞ አቤቱታ በሰጡት መልስም የተጠሪዎች እናት ከሟች በሻይ ኪዳነ ማሪያም ጋር ትዳር ያልነበራቸው መሆኑን ቀድሞ እስከ ክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎት መወሰኑን በወራሽነት ማስረጃውም የሟቹ አስራ ሶስቱ ወራሾች ተጠቅሰው መገኘታቸውንአከራካሪው ቤት በስጦታ ተሰጥቶናል የሚሉትም ከእውነት የራቀ መሆኑንና ስጦታ ከሆነም በውልና ማስረጃ ቀርቦ በርስተ መዝገብ ካልተመዘገበ ዋጋ የሌለው መሆኑን በቤቱና በቦታው ላይ ከተጠሪዎች አናት ጋር ተከራክረው የተጠሪዎች እናት መብት የሌላቸው መሆኑ መረጋገጡንና ውሳኔው ያልተለወጠ መሆኑን ዘርዝረው ክሱ ውድቅ ሊሆን ይገባል ሲሉ ተከራክረዋል ጉዳዩን በመጀመሪያ ደረጃ የተመለከተው የወረዳው ፍርድ ቤትም የግራ ቀኙን ክርክርና ማስረጃ መርምሮ ለክርክሩ መሰረት የሆነውን ቤት መጋቢት ቀን ዓም ለተጠሪዎች ስጦታ ተደርጎ በጥር ቀን ዓም በቤተዘመድ ሽምግልና ጸድቆ ያለ መሆኑ እንዲሁም በፍርድ ቤት ፀድቆ እስከ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ድረስ ደርሶ መፅደቁ መረጋገጡን በምክንያት ይዞ አከራካሪው የንግድ ቤት ለተጠሪዎች ሊሆን ይገባል ሲል በዚህ ረገድ የተሰጠውን የወራሽነት ማስረጃ ክፍል እንዲሰረዝ ወስኗል በዚህ ውሳኔ አመልካችና ሌሎች ወራሾች ይግባኛቸውን ለአዲግራት ማእፍርድ ቤት አቅርበው ግራ ቀኙ ከተከራከሩ በኋላ ጉዳዩን መርምሮ ክርክሩን ያስነሳው የንግድ ድርጅት ቤት በሟች በሻይ ኪዳነ ማሪያም ስም አስከሆነ ድረስ አመልካችና ሌሎች ወራሾች የያዙት የወራሽነት ሰርተፊኬት ተጠሪዎች መብታቸውን ከማስከበር የሚከለክል ምክንያት በሌለበት ሁኔታ እንዲሰረዝ መወሰነ ያላግባብ ነውተጠሪዎች ንብረቱ ላይ ክስ በማቅረብ መብታቸውን ሊያስጠብቁ ይችላሉ በማለት የስር ፍርድ ቤትን ውሳኔ ውድቅ አድርጎታል ከዚህም በላ ተጠሪዎች ይግባኛቸውን ለክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት አቅርበው ግራ ቀኙ ከተከራከሩ በኋላ ከፍተኛው ፍርድ ቤት የሰጠው ውሳኔ ተሽሮ የወረዳው ፍርድ ቤት ውሳኔ ጸንቷል አመልካች የሰበር አቤቱታቸው ለክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎት ቢያቀርቡም ተቀባይነት አላገኙም የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ ውሳኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነው የአመልካች የሰበር አቤቱታ መሰረታዊ ይዘትም ለክርክሩ ምክንያት በሆነው ንብረት ላይ ከተጠሪዎች አናት ጋር ቀድሞ ተከራክረው በፍርድ ጉዳዩ አልቆ እያለ ይኹው ታልፎ ንብረቱ የተጠሪዎች ነው ተብሎ መወሰኑ ያላግባብ ነው የሚል ነውአቤቱታው ተመርምሮም በሰበር ችሎቱ ሊታይ የሚገባው መሆኑ ታምኖበት ተጠሪዎች እንዲቀርቡ የተደረገ ሲሆን ተጠሪዎች ቀርበውም ግራ ቀኙ በጽሑፍ ተከራክረዋል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለጸው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታው መነሻ ከሆነው ውሳኔ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ ጉዳዩን በሚከተለው መልኩ መርምሮታል እንደመረመረውም አመልካች ጉዳዩ ቀድሞ በፍርድ ያለቀ ነው በማለት ያነሱት ተቃውሞ በበታች ፍርድ ቤቶች መታለፉ ባግባቡ መሆን ያለመሆኑን በጭብጥነት ይዘን ጉዳዩን ተመልክተናል ከክርክሩ ሂደት መገንዘብ የተቻለው ተጠሪዎች አመልካችና ሌሎች የስር የተቃውሞ አቤቱታ ተጠሪዎች የነበሩት ወራሾች በአከራካሪው ቤት ላይ ያገኙት የወራሽነት ስርተፊኬት ማስረጃ እንዲሰረዝላቸው የሚጠይቁት በአዲግራት ከተማ በ ካሜትር ስፋት ባለው ቦታ በሰፈረው የንግድ ቤትን በ ዓም አባታቸው ሟች ባሻይ ኪዳነ ማሪያም በስጦታ የሰጧቸውና ስጦታውም በሕጉ አግባብ ፀድቆ ያለ መሆኑን ገልፀው መሆኑንአመልካች በንብረቱ ላይ ከተጠሪዎች ወላጅ እናት ጋር ተከራክረን ያለቀ ነው ቢሉም ፍሬ ነገሩን ለማጣራትና ማስረጃን ለመመዘን ስልጣን ያላቸው ፍርድ ቤቶች ተጠሪዎች ከአመልካች እናት ጋር ሲከራከሩ የነበሩበት በሌላ ንብረት ከመሆኑም በላይ ክርክሩ ተደርጓል ቢባልም ተጠሪዎችን የማይመለከት መሆኑን ጠቅሰው የአመልካችን ክርክር ያለፉት መሆኑንአመልካች የስጦታ ውሉ እንዲፈርስ ክስ አቅርበው የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመቁጥር ግንቦት ቀን ዓም በ ዓም የተደረገው ስጦታ ሊፈርስ አይገባም በማለት መወሰኑንከዚህ ጊዜ በፊትም በ ዓም ስጦታው በሕጉ አግባብ የፀደቀ ስለመሆኑ የበታች ፍርድ ቤቶች ያረጋገጡት ጉዳይ መሆኑን ነው በመሰረቱ አንድ ወራሽ ከሕግ ውጪ ወራሽነት በሌለው መብት ላይ የወራሽነት ሰርቲፊኬት ማስረጃ መያዙ ከተረጋገጠ ይኹው ማስረጃ ሊሰረዝ እንደሚገባ ከፍብሕቁጥር ድንጋጌ ይዘት የምንገነዘበው ጉዳይ ነው በሌላ በኩል አንድ ክርክር ዳግም ክስ ሊቀርብበት የማይገባው በተመሳሳይ ተከራካሪ ወገኖች በተመሳሳይ ፍሬ ነገሮችና የህግ ነጥቦች ላይ ክርክር ተደርጎ አልባት ማግኘቱ ሲረጋገጥ ስለመሆኑ የፍሕቁጥር ድንጋጌ ይዘት ያሳያል ከዚህ አንጻር ጉዳዩን ስንመለከተው አመልካች አከራካሪውን ቤት በተመለከተ ከተጠሪዎች እናት ጋር ክርክር አድርገው የመጨረሻ እልባት የተሰጠበት ካለመሆኑ በላይ በቤቱ ላይ ሟቹ ስጦታ ያደረጉት ልጆቻቸው ስለመሆናቸው የተረጋገጠው ለተጠሪዎች በመሆኑ የተጠሪዎች እናት በንብረቱ ላይ መብት የላቸውም ተብሎ መወሰኑ ተጠሪዎች የሚያነሱትን የሕግ ክርክር ዋጋ የሚያሳጣበት ሕጋዊ አግባብ የለም ይልቁንም ተጠሪዎቸ አለን የሚሉት የስጦታ ውል በተለያዩ ጊዜያአትና ፍርድ ቤቶች ጸድቆ ተጠሪዎች በአከራካሪው ንብረት ላይ መብት ያላቸው መሆኑ መረጋገጡ አመልካች እና ሌሎች ወራሾች በንብረቱ ላይ የወሰዱትን የወራሽነት ማስረጃ ለመሻር ሕጋዊ ምክንያት ስለመሆኑ ከፍብሕቁጥር ድንጋጌ ይዘትና መንፈስ የምንገነዘበው ጉዳይ ነው ስለሆነም አመልካች በንብረቱ ላይ በ ዓም በተሰጠው ውሳኔ ተረክቤአለሁ የሚሉት የመከራከሪያ ነጥብ የክርክሩን ሂደትና ይዘት ያላገናዘበና በበታች ፍርድ ቤቶችም በዚህ ረገድ ግልፅ የሆነ መከራከሪያ ሳያቀርቡ በዚህ የሰበር ደረጃ ያነሱት አዲስ ክርክር በመሆኑ ከፍብሥሥሕቁጥር ድንጋጌ አንጻር ተቀባይነት ሊሰጠው የሚገባ ክርክር ሁኖ አላገኘነውም ሲጠቃለልም በጉዳዩ የተሰጠው ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ያለበት ነው ለማለት የሚቻልበትን ሕጋዊ ምክንያት ስላላገኘን ተከታዩን ወስነናል ውሣኔ በትግራይ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በመቁጥር ሚያዚያ ቀን ዓም ተሰጥቶ በክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎት በመቁጥር ሐምሌ ቀን ዓም በትዕዛዝ የጸናው ውሳኔ በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት ጸንቷል አመልካች በአከራካሪው የንግድ ድርጅት ቤት ላይ የወሰዱት የወራሽነት ሰርቲፊኬት ማስረጃ እንዲሰረዝ ተብሎ በተሰጠው ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት የለም ብለናል በዚህ ችሎት ለተደረገው ክርክር የወጣውን ወጪና ኪሳራ ግራ ቀኙ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ ብለናል የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ማጥ ጉምሩክግብር ታክስ የሰመቁ መስከረም ቀን ዐዐ ዓም ዳኞች ተገኔ ጌታነህ ተሻገር ገስላሴ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ነጋ ዱፍሳ አመልካችፁ ተሾአብ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ጠበቃ አወቀ ውቤ ቀረቡ ተጠሪ የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ዐሕግ ኃመለኮት አበበ ቀረቡ መዝገቡን ምርመረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ የቀረበው አመልካች የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤትና የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሰጡት ውሣኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ ይታረምልኝ በማለት ያቀረበውን የሰበር አቤቱታ አጣርቶ ለመወሰን ነው ክርክሩ የይርጋ የጊዜ ገደብ አቀጣጠርን የሚመለከት ነው የክርክሩ መነሻ አመልካች ከቱርክ አገር ዘጠና ሶስት ጥቅል በንድል የአርማታ ብረት ለማስገባት ታክስና ቀረጥ ከፍያለሁ በመጀመሪያ ዙር ሰላሣ ስድስት ጥቅል ብረት ጥር ቀን ዐዐ ዓም ተረክቤ ወስጃለሁ በሁለተኛው ዙር አምሳ አራት ጥቅል ብረት የካቲት ቀን ዐዐ ዓም ወስጃለሁ በሁለት ዙር ይገባል ተብሎ ከሚጠበቀው ዘጠና ሶስት ጥቅል ሶስት ጥቅል ብረት መጥፋቱ ተረጋግጦ ነሐሴ ቀን ዓም ደብዳቤ ተፅፎ ዋጋው ከኢንሹራንስ ኩባንያው ተከፍሉሎኛልተጠሪ ዴክራላሲዮን እንድበተን መስከረም ዐ ቀን ዐዐ ዓም ጠይቋል ጥቅምት ቀን ዐዐ ዓም ተጠሪ ማስረጃ ሰጥቶናልፎ ስለዚህ በስህተት የከፈልኩት ብር ዐ ሁለት መቶ ሰባ ሶስት ሺህ አምስት መቶ ሶስት ብር ከዘጠና ሁለት ሣንቲም እንዲመልስ ውሣኔ ይሰጠልኝ በማለት የቀረበው ክስ ነው ተጠሪ በተከሣሽነት ቀርቦ የተለያዩ መከራከሪያዎችን ያቀረበ ሲሆን በዋናነት ፅቃው ወደ አገር ውስጥ ከገባና የጉምሩክ ሥነ ሥርዓት ተፈፅሞበት ዕቃውን ከተረከበ ከስድስት ወር በላ ከሣሽ ያቀረበው ጥያቄ በይርጋ ቀሪ ይሆናል በማለት ተከራክሯልየሥር ፍርድ ቤት አመልካች በሁለት ዙር የሚገባውን ጥቅል ብረት ከተረከበ የካቲት ቀን ዐዐ ዓም ጀምሮ በስድስት ወር ጊዜ ውስጥ ጥያቄውን ያላቀረበ ስለሆነ በይርጋ ይታገዳል በማለት ውሣኔ ሰጥቷል አመልካች ይግባኝ ለፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አቅርቧል የከፍተኛው ፍርድ ቤት ይግባኙን በፍታብሔር ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር መሠረት ሰርኮዞታል አመልካች ሀምሌ ቀን ዐዐ ዓም በተፃፈ የሰበር አቤቱታ የጉምሩክ ሥነ ሥርዓት አለቀ የሚባለው ዲክላራሲዮን ከተበተነበት ጥቅምት ቀን ዐዐ ዓም ነው ስለዚህ ከዚህ ጊዜ ጀምሮ ሲታሰብ የስድስት ወር ጊዜ ያላለፈ በመሆኑ የበታች ፍርድ ቤቶች ክሱ በይርጋ ይታገዳል በማለት የሰጡት ወሣኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ስለሆነ እንዲሻርልኝ በማለት አመልክቷል ተጠሪ በበኩሉ መስከረም ቀን ዐዐ ዓም በተፃፈ መልስ የጉምሩክ ሥነ ሥርዓት ተፈፀመ የሚባለው አመልካች ዕቃዎችን ተረክቦ የወሰደበት ጊዜ ነው ዕቃዎቹ የተለቀቁት የካቲት ቀን ዐዐ ዓም ነው ክስ ያቀረበው የይርጋ የጊዜ ገደብ ካለፈ በኋላ ነው ስለዚህ የበታች ፍርድ ቤቶች ውሣኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት የለበትም በማለት መልስ ሰጥቷል አመልካች መስከረም ዐ ቀን ዐ ዓም የተፃፈ የመልስ መልስ አቅርቧል ግራ ቀኙ በዕሑፍ ካቀረቡት ክርክር በተጨማሪ ችሎቱ የግራ ቀኙን የቃል ክርክር ሚያዚያ ቀን ዐዐ ዓም በዋለው ችሎት ሰምቷል የቃል ክርክሩ ግልባጭ ተያይኳል ከሥር የክርክሩ አመጣጥና ግራ ቀኙ በፅሑፍ ያቀረቡት ክርክር ከላይ የተገለፀው ሲሆን እኛም የበታች ፍርድ ቤቶች የአመልካች ክስ በይርጋ ይታገዳል በማለት የሰጡት ውሣኔ ተገቢ ነው ወይስ አይደለም። የሚለው ጉዳይ እንዳለ ሆኖ የዚህኑ መመሪያ አፈፃፀም በሚመለከት ቀጣሪው በሚሰጠው ውሳኔ ተቀጣሪው ካልተስማማ አቤቱታውን ወይም ይግባኙን ለመደበኛው ፍቤት ማቅረብ ይችላል በሚል የተደነገገው ለዚህ ለተያዘው ጉዳይ አግባብነት አንዳለው ተረድተናል በመሆኑም የአሁን አመልካች የአዋጅ ቁጥር የአፈፃፀም ወሰን በዚሁ አዋጅ አንቀጽ መሰረት የፌዴራል መንግስት ጊዜያዊ የኮንትራት ሰራተኞች ቅጥር አፈፃፀም መመሪያ ለማውጣት ከተፈለገበት ዓላማ እና የተፈፃሚነት ወሰን አንፃር አገናዝቦ ሲታይ መቤቱ በሰጠው ውሳኔ ላይ ጉዳዩን ለፌዴራል ከፍፍቤት መቅረብ የሚገባው እንጂ በአዋጅ ቁጥር ሆነ በአዋጅ ቁጥር አንባር እንደቅደም ተከተሉ የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤትም ሆነ በፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ሚኒስቴር አስተዳደር ፍቤት ሊታይ የሚችል አይደለም በሚል የተሰጠው ዳኝነት መሰረታዊ የህግ ስህተት የተፈፀመበት ሆኖ አላገኘነውም ውሳኔ በዚህ ጉዳይ የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ሚኒስቴር የአስተዳደር ፍቤት በይመቁ ግንቦት ቀን ዓም የሰጠው ብይን ይግባኝ ሰሚው የፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት ጉዳዩ በይግባኝ ተመልክቶ ይኸው ብይን በህግም ሆነ በፍሬ ነገር ረገድ ስህተት የተፈፀመበት አይደለም በማለት በፍብይመቁ ሐምሌ ቀን ዓም የሰጠው ትዕዛዝ ሁሉ ፀንቷል አመልካች ጉዳዩን ሥልጣን ላለው አካል አቅርቦ የማሰማት መብቱን ይህ ፍርድ አያግደውም ብለናል በዚህ የሰበር ጉዳይ ክርክር የተነሳ ግራ ቀኙ ላወጡት ወጭና ኪሳራ የየራሳቸውን ይቻሉ መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ትዘ የሰመቁ ጥቅምት ዐ ቀን ዐዐ ዓም ዳኞች ተገኔ ጌታነህ ተሻገር ገስላሴ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አዳነ ንጉሴ አመልካችፁ የመድሃኒት ፈንድና አቅርቦት ኤጀንሲ ነፈጅ ኦላኒ በክረ ቀረቡ ተጠሪ አቶ ቦጋለ ዱንፋ ቀረቡ መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ የቀረበው አመልካች የጅማ ከተማ ወረዳ ፍቤትና የጅማ ዞን ከፍተኛ ፍቤት የሰጡት ውሳኔ መሰረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ ይታረምልኝ በማለት ያቀረበውን የሰበር አቤቱታ አጣርቶ ለመወሰን ነው ጉዳዩ የስራ ግንኙነትንና ተፈፃሚነት ያለውን ህግ የሚመለከት ነው ተጠሪ በአመልካች ድርጅት የጥበቃ ስራ መደብ ላይ ተመድቦ ሲሰራ ከየካቲት ቀን ዓም ጀምሮ ከስራና ከደመወዝ ያገደኝ በመሆኑ ውዝፍ ደመወዝ ከፍሎ ወደስራዬ ይመልሰኝ በማለት ለወረዳው ፍቤት ክስ አቅርቧል አመልካች ሰራተኞቹ በሲቪል ሰርቪስ ህግ አዋጅ ቁጥር መሰረት የሚተዳደሩ በመሆኑ የወረዳው ፍቤት ሥልጣን የለውም ተጠሪ የኤጀንሲውን ሰራተኛ በመደብደቡ ከስራ የተሰናበተ ስለሆነ ስንብቱ ህጋዊ ነው በማለት ተከራክሯል የወረዳው ፍቤት ጉዳዩን የማየት ሥልጣን አለኝ ለጉዳዩ ተፈፃሚነት ያለው አዋጅ ቁጥር ነው በማለት የግራ ቀኙን ክርክርና ማስረጃ መርምሮ አመልካች ተጠሪን ያለአግባብ ከስራ ያሰናበተው በመሆነ ወደ ስራው ይመለስ በማለት ውሳኔ ሰጥቷል በዚህ ውሳኔ ቅር በመሰኘት አመልካች ይግባኝ ለዞኑ ከፍተኛ ፍቤት አቅርቧል የዞኑ ከፍተኛ ፍቤት በፍብሥሥሕ ቁጥር መሰረት ይግባኙን ሰርዞታል አመልካች ግንቦት ቀን ዓም በተፃፈ የሰበር አቤቱታ አመልካች አዋጅ ቁጥር በነጋሪት ጋዜጣ ከወጣበት ነሐሴ ቀን ዓም ጀምሮ የፌዴራል መንግስት መስሪያ ቤት እንደሆነ ተደንግጓል አመልካች ሰራተኞቹን የሚያስተዳድረው በሲቪል ሰርቪስ ህግ መሰረታዊ መርሆዎች መሰረት እንደሆነ ተመልክቷል ይህም በመሆኑ ተጠሪ በአዋጅ ቁጥር መሰረት መብቱን ለፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ሚኒስቴር አስተዳደር ፍቤት ማቅረብ ሲገባው ለጅማ ከተማ ወረዳ ፍቤት ማቅረቡና የበታች ፍቤቶችም ጉዳዩን ተቀብለው መወሰናቸው መሰረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ነው በማለት አመልክቷል ተጠሪ በበኩሉ የአመልካች አቤቱታ የህግ መሰረት የለውም ተጠሪ በዲሲፕሊን ኮሚቴ የተሰጠብኝ ውሳኔ የለም የበታች ፍቤቶች ውሳኔ መሰረታዊ የህግ ስህተት የለበትም በማለት ሰኔ ቀን ዓም የተፃፈ መልስ አቅርቧል አመልካች ሀምሌ ቀን ዓም የተፃፈ የመልስ መልስ ሰጥቷል ከስር የክርክሩ አመጣጥና በሰበር የቀረበው ክርክር ከላይ የተገለፀው ሲሆን እኛም የበታች ፍቤቶች ጉዳዩን ለመዳኘት ሥልጣን የሌላቸው መሆኑን አመልካች ያነሳውን መቃወሚያ በማለፍ ውሳኔ መስጠታቸው ተገቢ ነው ወይስ አይደለም። የሚለውን ጭብጥ ይዘን ክርክሩን አንደሚከተለው መርምረናል ዛለዘነሣርከዐር በገፀ ተጠሪው አመልካቾች የተጣለባቸውን የስራ ኃላፊነት ባለመወጣት በመንግሥት ጥቅም ላይ ጉዳት አድርሰዋል በሚል በወንጀል ህግ አንቀጽ ሥር ክስ ያቀረበባቸው ሲሆን በዚህ ድንጋጌ ጥፋተኞች ሆነው ቢገኙ ሊወሰንባቸው የሚችለው ቀላል እስራቱና መቀጮው በህጉ እስከተወሰነው ከፍተኛው ቅጣት ሊደርስ እንደሚችል ከድንጋጌው መገንዘብ የሚቻል ነው ቀላል እስራትም ከአስር ቀን እስከ ሶስት ዓመት የሚያስቀጣ መሆኑን የወንጀል ህግ አንቀጽ የሚደነግግ ሲሆን በወንጀሉ ከባድነት የተነሳ በህጉ ልዩ ክፍል ተደንግጎ ሲገኝ ወይም በቀላል እስራት የሚያስቀጡ ተደራራቢ ወንጀሎች ሲኖሩ ወይም ወንጀለኛው በተደጋጋሚ ሲቀጣ ቀላል አስራቱ አስከ አምስት ዓመት ሊደርስ እንደሚችል የድንጋጌው ኛው ፓራግራፍ ያመለክታል ከአንድ ዓመት በላይ ቀላል አስራት ለሚያስቀጣ ወንጀል የክስ ማቅረቢያ የይርጋ ዘመን አምስት ዓመት መሆኑ በወንጀል ህግ አንቀጽ ሠሠ ስር የተደነገገ ሲሆን የይርጋ ዘመኑም መቆጠር የሚጀምረው ጥፋተኛው የወንጀሉን ድርጊት ከፈጸመበት ቀን አንስቶ ስለመሆኑ የወንጀል ህግ አንቀጽ ይደነግጋል ወደ ተያዘው ጉዳይ ስንመለስ አመልካቾች ወንጀሉን ፈጽመዋል በሚል በክሱ የተጠቀሰው ዓም ሲሆን ከዚሁ ጊዜ ጀምሮ ክሱ እስከቀረበባቸው እስከ ዓም ያለው ጊዜ ሲቆጠርም የክስ ማቅረቢያው አምስት ዓመት ማለፉ ግልጽ ነው ይሁን እንጂ ወንጀሉ ተፈጽሟል የተባለው በ ዓም ቢሆንም ወንጀሉ መፈጸሙ የታወቀውና ፖሊስ ምርመራ እንዲያጣራባቸው የተደረገው በ ዓም ስለመሆኑ በስር ፍርድ ቤቶች በተደረገው ክርክር የተረጋገጠ ፍሬ ነገር ነው ፖሊስ በአመልካቾች ላይ ከ ዓም ጀምሮ ምርመራ ማድረጉ እስከተረጋገጠ ድረስም በወንጀል ህግ አንቀጽ እንደተደነገገው የይርጋ ዘመኑን መቆጠር የሚያቋርጠው ሆኖ ይርጋው እንደ አዲስ መቆጠር የሚጀምር ይሆናል በመሆኑም የክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎት በአመልካቾች ላይ ፖሊስ ምርመራ ማጣራት የጀመረው በ ዓም በመሆኑ ክሱ በወህአንቀጽ መሰረት በይርጋ የሚታገድ አይደለም በሚል የሰጠው ፍርድ የህግ ስህተት ያልተፈጸመበት በመሆኑ ተከታዩን ውሳኔ ሰጥተናል ውሳኔ የትግራይ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ጠፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በመቁ በቀን ዓም በዋለው ችሎት የሰጠውን ፍርድ ወመሥሥህቁለ መሰረት አጽንተናል ተጠሪ በአመልካቾች ላይ ያቀረበው ክስ የክስ ማቅረቢያ ጊዜ ያላለፈበት በመሆኑ በይርጋ የሚታገድ አይደለም ብለናል መዝገቡ የተዘጋ ስለሆነ ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ቤዮ ዛለዘነሣርከዐር በገፀ የሰመቁ ታህሣስ ቀን ዓም ዳኞች ተሻገር ገስላሴ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አዳነ ንጉሴ ሙስጠፋ አህመድ አመልካች አቶ ሳሚ ሁሴን አልቀረበም ተጠሪ የፌደራል ዐቃቤ ህግ አልቀረቡም መዝገቡ ለዛሬ የተቀጠረው ለምርመራ ሲሆን መርምረን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ይህ የሰበር ጉዳይ የቀረበው የአሁን አመልካች በ ዓም በወጣው በወንጀል ህግ አንቀጽ የተመለከተውን በመተላለፍ በተለያዩ ጊዜ ለአንድ ሰው በቂ ስንቅ ሣይኖረው የተለያዩ ቼክ ቆርጦ ሰባት ዓይነት አራሱን የቻለ ጥፋትቨበር ፈጽሟል በሚል የተሰጠውን የጥፋተኝነትና ውሣኔ አግባብነት ለማየት በሚል ነው በአሁን አመልካች ላይ የፌዴራል ዐሕግ ባቀረበው የወንጀል ክስ ዝርዝር እንደተመለከተው አመልካች በቂ ስንቅ ሣይኖረው ሶስት ወር ባልሞላ ጊዜ ውስጥ በተየያዩ ቦታ የተለያዩ ቼክ አቶ ማስረሻ ምንጃር ለተባለ አንድ ግለሰብ ብቻ ቆርጦ በመስጠቱ በ የተመለከተውን ድንጋጌ በመተላለፍ የሚያዝበት ገንዘብ ሣይኖረው ቼክ ማውጣት ሰባት እራሱን የቻለ ወንጀል ፈጽሟል በማለት ክስ አቅርቦበታል የአሁን አመልካች የቀረበበትን የወንጀል ክሶች ይዘት እንደተረዳና እንደ ክሱ አቀራረብ ሰባቱንም ጥፋቶች ለመፈጽሙ አመኖ በወመሕሥሥቁ መሠረት የእምነት ቃሉን ሰጥቷል የሚለውን በመያዝ በወንጀል ክሶች ጥፋተኛ ነው በሚል የጥፋተኝነት ውሣኔ እንደተሰጠ እና ለእነዚህም ጥፋቶች በህጉ የተመለከተው የቅጣት ወለል እና ጣሪያ የግራ ቀኙ የቅጣት አስተያየት እና ተደራራቢ ወንጀል ተፈጽሞ በተገኘ ጊዜ ቅጣት የሚወሰንበትን ሥርዐት ሁሉ በማገናዘብ የአሁን አመልካች ቀደም ሲል በተመሣሣይ አኳሏን ፈጽሟል የተባለውን ኛ ጥፋት ከግምት ወስጥ በማስገባት በአጠቃላይ በ ዓመት ጽነ አስራት የቅጣት ዓይነትና ዘመን እንደተጣለበት ከውሣኔው ግልባጭ ተገንዝበናል የአሁን አመልካችም ከቀረበበት ተደራራቢ የወንጀል ክስ ከባድነት አንፃር በህግ ባለሙያ ታግዞ ባለመከራከሩ ምክንያት እግ እንደ ህጉ አነጋገር የወንጀል አድራጐቱን ስለመፈፀሙ የእምነት ቃል መስጠቱ ሣይረጋገጥ አምኗል ዛለዘነሣርከዐር በገፀ በሚል የተሰጠው የጥፋተኝነትና የቅጣት ውሣኔ አግባብ አይደለም የሚልበትን ዝርዝር ምክንያት በኪር አቤቱታ ላይ በመግለጽ ተከራክሯል የአሁን ተጠሪም በክሱ አሠማም ሄደት የአመልካችን የመከራከር መብት ሊያጣብብ የሚችል የክርክር ጉድለት ያለመፈጽሙንና የፋጥተኝነትም ሆነ የቅጣት ውሣኔው በህግ መሠረት ታይቶ የተሰጠ ነው የሚልበትን ምክንያት ጠቅሶ በበኩሉ ተከራክሯራል የጉዳዩ አመጣጥ በጭሩ ከላይ የተመለከተው ሲሆን እኛም ጉዳዩን እንደሚከተለው መርምረናል እንደመረመርነው በወንጀል ጉዳይ በወመሕሥሥቁ እንደተደነገገው ተከሣሹ የተከሰበበትን የወንጀል ክስ ይዘት በሚገባ ተረድቶ አድራጐቱን እንደቀረበበት የወንጀል ክስ ዝርዝር መፈፀሙን አምኖ የአምነት ቃል በሰጠ ጊዜ ይህ የእምነት ቃል ለቀረበበት የወንጀል ክስ ማስረጃ ሆኖ በዚሁ ማስረጃ መሠረት የጥፋተኝነት ውሣኔ መስጠት የሚቻልበት ሥርዓት ተደንግጓል ይሁን እንጂ በዚህ አኳኋን ተከሣሹ የሚሰጠው የእምነት ቃል በማስረጃነቱ ተይዞ የሚሰጠው የጥፋተኛነት ውሣኔ ውሣኔውን በሰጠው ፍቤቱ ብቻ ተወስኖ የሚቀር አይደለም በዚህ ውሣኔ ቅሬታ የተሰማው ወገን በህገመንግስቱም አንቀጽ ሆነ በዝርዝር በወመሕሥሥሕጉ መሠረት ከታች ወደ ላይ በይግባኝ የመከራከር መብቱን ለማስጠበቅ የይግባኝ አቤቱታ የሚያቀርብበት ሥርዓት ተዘርግቷል በዚህ መሠረት በይግባኝ በሚቀርበው መከራከሪያ ነጥብነቱ እንደ ወመሕሥሥቁ ድንጋጌ አነጋገር የወንጀሉን አድራጐት ለመፈፀሙ የእምነት ቃል አልሰጠሁም ነገር ግን እንዳመንኩ ተደርጎ ጥፋተኛ ነህ ተብያለሁ በማለት ቅሬታ የቀረበ አንደሆነ ተከሳሹ ተላልፎታል በሚል የተጠቀሠበት ድንጋጌ ሥር የተቋቋመውን የወንጀል ዝርዝር ተከሣሹ በአፈፃፀሙ ረገድ የሰጠውን ዝርዝር የአፈፃፀም ሁኔታ በማገናዘብ በአርግጥም እንደ ክሱ የወንጀሉን አድራጐት ፈጽሞታል ወይስ አልፈፀመውም የሚለውን ለመለየት ተከሣሹ ሰጠ የተባለው ዝርዝር የአምነት ቃል በመዝገቡ ላይ ሠፍሮ ካልተገኘ በቀር የበላይ ፍቤቶች ተገቢውን ዳኝነት ለመስጠት አያስችላቸውም በዚህ በተያዘው ጉዳይም ተከሣሹ የአሁን አመልካች ሰባቱንም ጥፋቶች ለመፈፀሙ በደፈናው አምኗል በሚል በመዝገቡ ላይ ከመመዝገቡ በቀር ስለማመኑ የሰጠው ዝርዝር ቃል አልሰፈረም ይህ በወመሕሥሥቁ ከተመለከተው ድንጋጌ ትክክለኛ አፈፃፀም ጋር ተያይዞ የተነሣው ክርክር እንደ ተጠበቀ ሆኖ ተከሣሹ ስለወንጀል ድርጊቱ አፈፃፀም አምኗል በሚል ቃል መስጠቱን ቢታወቅም እንኳን ፍቤቱ አንደነገሩ አግባብነት በዚህ በተከሣሹ የእምነት ቃል ማስረጃ ላይ ሣይወሰን ስለ ጉዳዩ ዐሕግ ያቀረበውን ማስረጃ በመስማቱ ሙሉ የክርክር አካሂዱን ተክቶሉ ውሣኔ መስጠት የሚችልበትም ሥርዓት ተከታይ በሆነው ንዑስ ድንጋጌ ተመልክቷል ከዚህም አንፃር የአሁን አመልካች በአጭር ጊዜ ለአንድ ግለሰብ በተለያዩ ጊዜና ቦታ ሰባት ዓይነት ቼክ ቆርጦ ሊሰጥ ከቻለበት ሁኔታ አንፃር ለቼኩ መሰጠት ምክንያት የሆነው መስተጋብር ወይም ግንኙነት እንዲሁም በዚህ ሁሉ ዛደት ቼኩን ቆርጦ በሰጠው ሰው እና ተበዳይ በተባለው ተቀባይ መካከል የነበራቸው የፃሣብ ሁኔታን ሊያመላክት የሚችል በዐሕግ ማስረጃ የሚረጋገጥ የፍሬ ነገር ጉዳይ ካልተገኘ በቀር በወመሕቁ መነሻ ዛለዘነሣርከዐር በገፀ የተቀመጡትን ዝርዝር የወንጀል አፈፃፀም ደንቦች ተከትሎ ለጉዳዩ አግባብነት ያለውን ውሣኔ መስጠት የሚቻል ሆኖ አልተገኘም በዚህ ሁሉ ምክንያት በሥር የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት የተሰጠው የጥፋተኝነትም ሆነ የቅጣት ውሣኔ የከሣሽን የመደመጥ እና ፍተፃዊ ዳኝነት የማግኘት መብቱን በማስጠበቅ ረገድ ከተዘረጋው ትክክለኛ የሙግት አካሄድ አንፃር ሲታይ መሠታዊ የህግ ስህተት የተፈፀመበት ሆኖ ስላገኘነው የሚከተለውን ውሣኔ ሰጥተናል ውሣኔ የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት በወንጀል መዘገብ ቁጥር ጥር ዓም እና ጥር ቀን ዓም የተሰጠው የጥፋተኝነት እና የቅጣት ውሣኔ እንዲሁም ይግባኝ ሰሚው ጠቅላይ ፍቤት በወይመቁ ታህሣስ ቀን ዓም የሰጠው ውሣኔ በወመሕሥሥቁ ለ መሠረት ተሽሯል የአሁን ተጠሪ የፌዴራል ዐሕግ በአሁን አመልካች ላይ ያቀረበውን ሰባት ተደራራቢ የወንጀል ክሶች ተከሣሹ ስለመፈፀሙና አለመፈፀሙን በወመሕሥሥቁ መሠረት የሚሰጠውን ዝርዝር ቃል እንዲሁም ዐሕግ ክሱን ለማስረዳት ዘርዝሮ ያቀረበውን ማስረጃ በመስማትና ሙሉ የክርክር አካሄድን በመከተል በጉዳሉ ላይ ዳኝነት ይሰጥበት ዘንድ ጉዳዩን ወደ ሥር የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት መልሰናል ይህንኑ እንዲያውቁት የዚህ ፍርድ ትክክለኛ ግልባጭ ከመሸኛ ጋር ለበታች ፍቤቶች ይተላለፍላቸው መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ቤዮ ዛለዘነሣርከዐር በገፀ የሰመቁ ህዳር ቀን ዐዐ ዓም ዳኞች ተሻገር ገሥላሴ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አዳነ ንጉሴ መኮንን ገሕይወት አመልካች ተስፋዬ ጡምሮ ተጠሪ የፌዴራል የሥነ ምግባርና የፀረ ሙስና ኮሚሽን ዐቃቤ ህግ ዋልተንጉስ ፍቅሬ ቀረቡ መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍር ድ ጉዳዩ የቀረበው አመልካች የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤትና የፌደራል ጠቅላይ ፍቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የሰጡት የጥፋተኝነትና የቅጣት ውሳኔ መሰረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ ይታረምልኝ በማለት ያቀረበውን የሰበር አቤቱታ አጣርቶ ለመወሰን ነው የክርክሩ መነሻ ተጠሪ ያቀረበው የወንጀል ክስ ነው ተጠሪ አመልካች በ ዓም የወጣውን የወንጀል ሕግ ቁጥር ንዑስ አንቀጽ ለ የተመለከተውን በመተላለፍ ከ ዓም እስከ ዓም ባለው ጊዜ ውስጥ በተለያዩ የመንግስት መስሪያ ቤቶች የመንግስት ሰራተኛ ሆኖ ሰርቷል ተከሳሽ የመንግስት ሰራተኛ በነበረበት ጊዜ በወር ብር አራት መቶ ፃያ ብር እና ብር አምስት መቶ ሰላሳ ብር እየተከፈለው የቆየ ቢሆንም በመንግስት ስራ ላይ በነበረበት ጊዜ ሲያገኝ ከነበረው ገቢ ጋር የማይመጣጠን ብር አንድ ሚሊዮን አንድ መቶ ስልሳ ሰባት ሺህ ስድስት መቶ ሰላሳ ሰባት ብር ከስልሳ ሳንቲም በዳሸን ባንክ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በወጋገን ባንክና በንብ ባንክ ሲያንቀሳቅስ በመቆየቱና የሰሌዳ ቁጥሩ አአ የቤት አውቶሞቢል መኪና በስሙ በመገኘቱ ምንጩ ያልታወቀ ሀብት ይዞ የመገኘት ወንጀል ፈፅሟል በማለት ጥር ቀን ዓም ያቀረበው የወንጀል ክስ ነው አመልካች የክሱ ግልባጭ ከደረሰውና ከተነበበለት በኋላ የወንጀሉን ድርጊት አልፈጸምኩም ጥፋተኛ አይደለሁም በማለት ተከራክሯል ተጠሪ በአመልካች ላይ ያቀረበውን የወንጀል ክስ ለማስረዳት አመልካች ሲያንቀሳቅስ ስለነበረው ሒሳብ የሚያሳዩ ከተለያዩ ባንኮች የተሰጠውን የሂሳብ ማመዛዘኛ የሰነድ ማስረጃዎች አቅርቧል አመልካች በተጠሪ የቀረበበትን የሰነድ ማስረጃ መከላከያ ማስረጃ በማቅረብ እንዲያስተባብል የስር ፍቤት ብይን ሰጥቷል አመልካች ሾጌ የሲሚንቶ ውጤቶች የሁለገብ የህብረት ስራ ማህበር የሚባል በህግ የተመዘገበና ዕውቅና ያለው ድርጅት ዛለዘነሣርከዐር በገፀ የሚሰጣቸው የሲሚንቶ ውጤቶች ዋጋ በመቀበል በስሙ ሒሳብ የሚያንቀሳቅስ መሆኑን የሚያሳዩ የሰነድ ማስረጃዎች ናቸው በማለት የተለያዩ የሰነድ ማስረጃዎችን አቅርቧል የከፍተኛው ፍቤት የግራ ቀኙን ማስረጃ ከመረመረ በኋላ አመልካች በስሙ በተለያዩ ባንኮች ሲያንቀሳቅስ የነበረው በወንጀል ክሱ የተጠቀሰውን ገንዘብና መኪና ምንጩ ህጋዊ መሆኑን ለማስረዳት ያቀረባቸው ማስረጃዎች አጠራጣሪ ናቸው በማለት አመልካች በ ዓም የወጣውን የወንጀል ህግ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ለ የተመለከተውን በመተላለፍ ምንጩ ያልታወቀ ገንዘብ ይዞ የተገኘ ጥፋተኛ ነው ብሎ አመልካች በሁለት ዓመት ከሶስት ወር ፅኑ አስራትና በብር መቀጮ እንዲቀጣ መኪናውና በባንክ የተገኘው ብር ሃያ ሰባት ሺህ ሶስት መቶ ሰላሳ ብር እንዲወረሱ በማለት ውሳኔ ሰጥቷል አመልካች በዚህ ውሳኔ ቅር በመሰኘት ይግባኝ ለፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት ይግባኝ ሰሚው ችሎት አቅርቦ ይግባኝ ሰሚው ችሉት የስር ፍቤት የሰጠውን የጥፋተኝነትና የቅጣት ውሳኔ አጽንቶታል አመልካች ጥቅምት ቀን ዓም በተፃፈ የሰበር አቤቱታ እኔ የመንግስት ሰራተኛ የነበርኩት ከ ዓም አስከ ዓም መሆኑ ተጠሪ ባቀረበው የወንጀል ክስ ማመልከቻ በግልፅ ተጠቅሷል አዲሱ የወንጀል ህግ በስራ ላይ እንዲውል ህግ አውጭው የደነገገው ከግንቦት ቀን ዓም ጀምሮ ነው ይህም የወንጀል ህጉ አንቀጽ ወደ ኋላ ተመልሶ እንዲሰራ በማድረግ በወንጀል ህጉ አንቀጽ የተደነገገውን መርህ የሚጥስ እና መሰረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ፍርድ የተሰጠብኝ መሆኑን ያሳያል የታርጋ ቁጥር ኮድ የሆነችው መኪና የተገዛቸው በ ዓም መሆኑና ምንጩም የታወቀ መሆኑን አስረድቼ እያለ ለመንግስት ውርስ እንድትሆን መወሰኑ የህግ ስህተት አለበት ስለዚህ የስር ፍቤትና ይግባኝ ሰሚው ፍቤት የሰጡት የጥፋተኝነትና የቅጣት ውሳኔ ተሽሮ በነዛ እንድሰናበት በማለት አመልክቷል ተጠሪ በበኩሉ አመልካች የወንጀል ህጉ ወደኋላ ተመልሶ ሊሰራ አይገባም በማለት ያቀረበውን መከራከሪያ በወንጀለኛ መቅጫ ሥነ ሥርዓት ህግ ቁጥር መሰረት በመጀመሪያ ክስ መቃወሚያ አድርጎ አላቀረበም ስለዚህ በሰበር ደረጃ ይህንን መከራከሪያ አድርጎ እንዲያቀርብ የሚፈቅድለት ህግ የሌለ በመሆኑ ክርክሩ ውድቅ እንዲደረግልን አመልካች የወንጀል ድርጊቱን እስከ ዓም ባለው ጊዜ ብቻ እንደተፈፀመ አድርጎ ያቀረበው ክርክር የወንጀሉን ባህሪ ያላገናዘበ ነው አመልካች የወንጀል ምርመራ እስከተከናወነበት ጊዜ ድረስና እስከተከሰሰበት ድረስ የወንጀል ድርጊቱ ተፈፅሞ ተጠናቅቋል ለማለት ስለማይችል የአመልካቹ የሰበር አቤቱታ ውድቅ እንዲደረግልኝ በማለት ጥር ቀን ዓም የተፃፈ መልስ ሰጥቷል አመልካች ጥር ቀን ዓም በተፃፈ የመልስ መልስ አመልካች የመንግስት ሰራተኛ የነበረው እስከ ዓም መሆኑን ተጠሪ ለስር ፍቤት ባቀረበው የወንጀል ክስ በግልጽ አስፍሯል አመልካች የመንግስት ሰራተኛ መሆናቸው ከ ዓም በኋላ ከፃቆመ በዚህ መዝገብ አከራካሪ የሆነው ጉዳይ የወንጀል ምርመራ አስከተጣራበትና ክስ እስከቀረበበት ድረስ ወንጀሉ የሚቀጥልበት ሁኔታ የለም የሚል ክርክር አቅርበዋል ከስር የክርክሩ አመጣጥና በሰበር የቀረበው ክርክር ከላይ የተገለፀው ሲሆን እኛም ተጠሪ አመልካች በ ዓም ሥራ ላይ የዋለው የወንጀል ህግ በአኔ ላይ ተፈፃሚነት የሌለው በመሆኑ በዚህ ህግ መሰረት ልከሰስና ልቀጣ አይገባኝም በማለት በወንጀለኛ መቅጫ ሥሥሕቁጥር መሰረት በመጀመሪያ ክስ መቃወሚያነት ዛለዘነሣርከዐር በገፀ ያላቀረበው በመሆኑ አሁን ይህንን ነጥብ የሰበር መከራከሪያ ሊያደርገው አይገባም በማለት ያቀረበው ክርክር ተገቢ ነው ወይስ አይደለም። የሚሉትን ጭብጦች ይዘን ክርክሩን እንደሚከተለው መርምረናል አንደኛውን ጭብጥ በተመለከተ የአመልካች ክርክር ለጉዳዩ አግባብነት ያለው ስለውሎች በጠቅላላው ክፍል በፍህቁ ስር የተደነገገው የ ዓመት ይርጋ ሲሆን ተጠሪው ቅርጽን ካቀረበበት ከ ዓም ጀምሮ ሲቆጠርም መብቱን ሊጠይቅ የሚችልበት የ ዓመት የይርጋ ጊዜ አልፏል በሚል ሲሆን ተጠሪው የሚከራከረው ግን የተጣሰው ከህግ የመነጨ መብት እንጂ ከውል የመነጨ መብት ባለመሆኑ ተፈጻሚነት የሚኖረው በፍህቁ ስር ከውል ወጪ ሀላፊነትን በሚመለከት ካሳ ለመጠየቅ የተደነገገው የሁለት ዓመት ጊዜ ሲሆን ይኸው መብት ከተጣሰ ጊዜ ጀምሮ ሲቆጠርም የሁለት ዓመት የክስ ማቅረቢያ ጊዜው አላለፈም በሚል ነው ሆኖም ከግራ ቀኙ ክርክር መገንዘብ የተቻለው ቀደም ሲል የነበረው ማህበር ባወጣው ጨረታ መነሻ ተጠሪውም በጨረታው ተወዳዳሪ በመሆን የፈጠራ ሥራውን ማስታወቂያውን ላወጣው ለቀድሞ ማህበር ስለማስረከቡና ማህበሩም ስለመቀበሉ በፍሬ ነገር ደረጃ መረጋገጡን ነው የውል አቀራረብና አቀባበል በፍህቁ በተደነገገው መሰረት ፈቃድን በቃል ወይም በጽሁፍ ወይም በተለመዱ ጠቅላላ ምልክቶች ወይም ለውሉ መነሻ ከሆነው ምክንያት የተነሳ ግዴታን ለመግባት መፍቀድን በማያጠራጥር አሰራር በማስታወቅ ጭምር የሚደረግ በመሆኑ በተጠሪውና በቀድሞው ማህበር መካከል ግልጽ በሆነ ሁኔታ የተደረገ የጽሁፍ ውል ባይኖርም ፈቃድን በቃል በመግለጽ የውል ስምምነት ተደርጓል ለማለት የሚቻል ከመሆኑም በላይ ማህበሩ የተጠሪውን ሥራ መቀበሉ በመካከላቸው የውል ግንኙነት መመሰረቱን የሚያሳይ ነው በመሆኑም ከተጠሪው ጋር የተደረገ የውል ስምምነት የለም በማለት አመልካች ያቀረበው ክርክር ተቀባይነት ያለው አይደለም ተጠሪውም ቢሆን ከአመልካች ጋር ያለው ግኝኑነት በውል ላይ የተመሰረት ሆኖ እያለ ከህግ በመነጨው መብት ላይ አመልካች ጥሰት የፈጸመ በመሆኑ ለጉዳዩ አግባብነት ያለው ይርጋ ጊዜ ከውል ውጪ ሀላፊነት ሊኖር ስለሚችልበት አግባብ በፍትሐብሔር ህግ ክፍል የተደነገገው የካሳ ክስ ለማቅረብ የተቀመጠው የሁለት ዓመት የይርጋ ጊዜ ነው በማለት ያቀረበው ክርክርም ከዚህ በላይ በተጠቀሱት ምክንቶያች የተነሳ ተቀባይነት ያለው ሆኖ አልተገኘም በአመልካችና በተጠሪው መካከል የውል ግንኙነት መኖሩ ከተረጋገጠ ደግሞ ጉዳዩን ስለውሎች በጠቅላላው በተደነገገው ክፍል በሚገኘው በፍህቁ ይርጋ መሰረት መመርመር ተገቢ ይሆናል በፍህቁ ድንጋጌ መሰረት ህግ በሌላ አኳን ካልወሰነ በቀር ውሉ እንዲፈጸም ወይም ከላመፈጸሙ የተነሳ ስለሚደርስ ጉዳት ወይም ውሉ እንዲፈርስ መብት ያለው ወገን መብቱን በ ዓመት ወስጥ ካልጠየቀ መብቱ ቀሪ እንደሚሆን በግልጽ ተጠቅሷል በዚህ ዛለዘነሣርከዐር በገፀ ጉዳይ የአመልካች የቀድሞ ማህበር የተጠሪውን ቅርጽ የተቀበለው በ ዓም መሆኑን ከክርክሩ መረዳት የተቻለ ሲሆን ከዚሁ ጊዜ ጀምሮ ክስ እስከቀረበበት እስከ የካቲት ቀን ዓም ድረስ ያለው ጊዜ ሲቆጠር ከ ዓመት በላይ ነው እዚህ ላይ ዋናው ምላሽ ማግኘት ያለበት ግን የይርጋው ጊዜ መቆጠር ያለበት ከመቼ ጀምሮ ነው የሚለው ነጥብ ነው አመልካች ጊዜው መቆጠር ያለበት ተጠሪው ቅርጽን ገቢ ካደረገበት ከ ዓም ጀምሮ ነው ሲል ተጠሪው ግን መብቱ መጣሱን ያወቅኩት ከነሐሴ ቀን ዓም ስለሆነ ከዚሁ ጊዜ ጀምሮ ሲቆጠርም ክስ እስከቀረበበት እስከ የካቲት ዓም ሁለት ዓመት አላለፈውም በሚል ይከራከራል ሆኖም የሰማዕታት ሐውልት ግንባታ ማህበር ግንቦት ቀን ዓም ለሆነው የመታሰቢያ ቀን ቴምብሮቹ እንዲታተሙ የትራንስፖርትና መገኛኛ ሜኒስቴር ለፖስታ አገልግሎት ድርጅት ደብዳቤ የጻፈው ታህሳስ ዓም መሆኑን ከቀረቡት ማስረጃዎች በሥር ከፍተኛ ፍርድ ቤት የተረጋገጠ ሲሆን ተጠሪው ቴምብሮቹ የራሱ የፈጠራ ቅርጽ ምስል ተደርጎባቸው መታተማቸውን ሊያውቅ ይችላል ተብሉ የሚወሰደውም ከመታሰቢያው ቀን ማለትም ከግንቦት ዓም ጀምሮ ሲሆን ተጠሪውም ከውል የመነጨውን መብቱን ሊጠይቅ የሚችለው አመልካች በውሉ ግዴታ መሰረት ባለመፈጸም መሥራቱን ካወቀበት ቀን ጀምሮ ስለመሆኑ በተመሳሳይ ጭብጥ ይህ ችሎት በሰበር መቁ በቀን ዓም በዋለው ችሎት አስገዳጅ የህግ ትርጉም ሰጥቶበታል በመሆኑም ተጠሪው ቅርጹ ለኛ ወገን ተላልፎ ምስሉ በቴምብሮች ወጥቶና ተባዝቶ ለገበያ መዋሉን ካወቀበት ቀን ጀምሮ ያለው ጊዜ ሲቆጠር ዓመት ያላለፈው በመሆኑ አመልካች ክሱ በይርጋ የሚታገድ ነው ሲል ያቀረበው ክርክር ተቀባይነት ያለው አይደለም ሁለተኛውን ጭብጥ በተመለከተፁ በከፍተኛው ፍርድ ቤት በተደረገው ክርክር አመልካች የተጠሪው የፈጠራ ሥራ ባለሶስት አውታር መሆኑንና በቴምብሮቹ ምስሉ ወጥቶ የተባዛው ባለሁለት አውታር ነው በሚል ቢከራከርም ከፍተኛው ፍርድ ቤት በቴምብሮቹ ታትሞ የወጣው ምስል የተጠሪው ኦርጅናል ሥራ መሆኑንና ተጠሪውም ለዚሁ ስራ ባለቤት ስለመሆኑ የግራ ቀኙን ማስረጃዎች በመስማትና በመመዘን በፍሬ ነገር ደረጃ ማረጋገጡን በፍርዱ ላይ የገለጸ ሲሆን በከፍተኛው ፍርድ ቤት የተረጋገጡ ፍሬ ነገሮችን የፌጠፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎትም በመመልከት አጽንቶታል የፍሬ ነገር ጉዳዮችን የማጣራትና የመመዘን ሥልጣን ያላቸው ፍርድ ቤቶችም ያረጋገጡአቸውን ፍሬ ነገሮችን ይህ ችሎትም የሚቀበላቸው ናቸው አንድ የመጨረሻ ፍርድውሳኔ ያገኘን ጉዳይ ይህ ችሎት ማረም የሚችለው በፍርዱበውሳኔው ላይ መሰረታዊ የሆነ የህግ ስህተት መኖሩ ሲረጋገጥ ስለመሆኑ በኢፌዲሪ ህገ መንግስት አንቀጽ ሀ እና አዋጅ ቁጥር አንቀጽ የተመለከተ ሲሆን በዚህ በህግ በተሰጠ ሥልጣን መሰረት ማስረጃን የመመርመርና የመመዘን ስልጣን ባለቸው ፍርድ ቤቶች በተረጋገጡት ፍሬ ነገሮች መሰረት ክርክሩን እንደመረመርነው በስር ከፍተኛ ፍርድ ቤትና በፌጠፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት ውሳኔ ላይ የተፈጸመ መሰረታዊ የሆነ የህግ ስህተት ባለማግኘታችን ተከታዩን ውሳኔ ሰጥተናል ዛለዘነሣርከዐር በገፀ ማጥ ውሳኔ የፌከፍርድ ቤት በመቁ በቀን ዓም በዋለው ችሎት የሠጠውን ፍርድ እና የፌጠፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በመቁ በቀን ዓም በዋለው ችሎት የሠጠውን ትዕዛዝ በፍሥሥህቁ መሰረት አጽንተናል አመልካች ተጠሪው ባለቤት የሆነበትን የቅርጽ ስራ በውሉ መሰረት ለመክፈል የተስማማውን ክፍያ ለተጠሪው ሳይከፍል በቴምብሮች ተባዝቶ ለገበያ አንዲቀርብ በማድረጉ የቅጂ መብት ጥሷል ተብሎ የሞራል ካሳ ብር አንድ መቶ ሺህ ለተጠሪው እንዲከፍል የተወሰነበት የቅጅና ተዛማጅ መብቶችን በተመለከተ የወጣውን አዋጅ ቁጥር አንቀጽ ስር የተደነገገውን መሰረት ያደረገ በመሆኑ ህጋዊ ነው ብለናል የዚህን ፍርድ ቤት ወጪና ኪሳራ የግራ ቀኙ ወገኖች የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ የተዘጋ ስለሆነ ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ ብለናል የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ዛለዘነሣርከዐር በገፀ ላዩ ልዩየ ዛለዘነሣርከዐር በገፀ የሰመቁ መስከረም ቀን ዐዐ ዓም ዳኞች ተገኔ ጌታነህ ተሻገር ገሥላሴ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አዳነ ንጉሴ አመልካች አቶ አከለ ምህረቱ ቀረቡ ተጠሪ ማህበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ ነፈጅ ተስፋዬ ምንዳገኝ ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍ ር ድ ጉዳዩ ከጡረታ መብት አከባበር ጋር ተያይዞ የተነሳውን የመሰየም ውጤት የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ የተደመረው የማህበራዊ ዋስትና ይግባኝ ሰሚ ጉባኤ ላይ ተጠሪ በሰጠው ውሳኔ የይግባኝ አቤቱታ በማቅረባቸው ምክንያት ነው አመልካች ለዚህ አካል ባቀረቡት አቤቱታ ከሰላሳ አመታት በላይ በመንግስት መስሪያ ቤት ያገለገሉ ቢሆንም ተጠሪ መስሪያ ቤት ግንቦት ቀን ዓም በተፃፈ ደብዳቤ የሶስት አመት ፅኑ እስራት የተፈረደባቸው በመሆኑ በጡረታ ማሻሻያ አዋጅ ቁጥር አንቀጽ መሰረት ከ ዓም በፊት የሰጡት አገልግሎት የማይያዝ ስለሆነ ለዘለቄታ ጡረታ መብት ብቁ አንዳልሆኑ ገልፆ የወሰነባቸው መሆኑን ከአስር ከተፈቱ በላ ወደ መደበኛ ስራቸው ተመልሰው እስከ ጥር ወር ዓም ድረስ ሲያገለግሉ ቆይተው ከየካቲት ቀን ዓም ጀምሮ በጡረታ መገለላቸውን አሰሪው መስሪያ ቤታቸው መጋቢት ቀን ዓም እና ሰኔ ቀን ዓም በፃፈው ደብዳቤ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ባወጣው ደንብ መሰረት አድሜአቸው ከፃምሳ በላይ እና አገልግሎታቸው ከፃያ አምስት አመታት በላይ አገልግሎት የሰጡ የመንግስት ሰራተኞች የእድሜ ልክ የጡረታ አበል አንደሚከፈላቸው ተወስኖ የአመልካች መስሪያ ቤትም የጡረታ መብቱ እንዲከበርላቸው የጠየቀላቸው መሆኑን አዋጅ ቁጥር በስራ ላይ ከዋለ በኋላ የጡረታ መብት ጥያቄ የቀረበ በመሆኑ መብታቸውን ጥያቄ ውስጥ ሊያስገባ የሚችል ሕጋዊ ምክንያት እንደሌለ በመግለጽ አሰሪው መስሪያ ቤት የጠበቀላቸው ቢሆንም ተጠሪ መስሪያ ቤት ተገቢውን ያልፈፀመ መሆኑን በወንጀል ተከሰው በነበሩበት ጉዳይ የመሰየም ውሳኔ ከሐምሌ ቀን ዓም ጀምሮ የተሰጠላቸው መሆኑንና በአዋጅ ቁጥር በተሻረው አዋጅ ቁጥር መሰረት መብታቸው የሚገደብበት ምክንያት የሌለ መሆኑን ዘርዝረው የዘላቂ የጡረታ መብት እንዲከበርላቸው ዳኝነት ጠይቀዋል የአሁኑ ተጠሪም አመልካች ከመታሰራቸው በፊትም ሆነ በኋላ በመንግስት መስሪያ ቤት ተቀጥረው መስራታቸውን ሳይክድ የአመልካች የዘላቂ ጡረታ መብት ሊከበርላቸው አይገባም በማለት የሚከራከረው ከመታሰራቸው በፊት ያገለገሉበት ጊዜ ሊቆጠር አይገባም መሰየም ውጤቱ ወደፊት ነው እንጂ ወደኋላ አይደለም በሚል ምክንያት ዛለዘነሣርከዐር በገፀ ነው ጉዳዩን በይግባኝ የተመለከተው የማህበራዊ ዋስትና ይግባኝ ሰሚ ጉባኤም የግራ ቀኙን ክርክርና ማስረጃ መርምሮ የመሰየም ውጤት ወደፊት እንጂ ወደላ ሊሄድ እንደማይችል ገልፆ አመልካች ያላቸው መብት ከእስር ከተፈቱ በኋላ ያገለገሉበት የሰባት አመት ከዘጠኝ ወራት አገልግሎት የሚያስገኝላቸው መብት ዘላቂ የጡረታ መብት ሳይሆን አንደገና ከተቀጠሩበት ጊዜ ጀምሮ ከስራ አስከተሰናበቱ ጊዜ ድረስ ከደመወዛቸው እየተቆረጠ ሲጠራቀም የነበረው የጡረታ መዋጮ ነው ተብሎ በተጠሪ መወሰኑ በአግባቡ ነው በማለት ወስኗል የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም የህንኑ ውሳኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነው የአመልካች የሰበር አቤቱታ መሰረታዊ ይዘትም የመሰየም ውጤት ወደፊት እንጂ ወደላ አይሰራም ተብሎ መወሰኑነ ስለመሰየም የተደነገጉትን አግባብነት ያላቸውን ድንጋጌዎችን ይዘትና መንፈስ ያላገናዘበ በመሆኑ ሊታረም የሚገባው ነው በማለት መከራከራቸውን የሚያሳይ ነው አቤቱታው ተመርምሮም አመልካች እስራቱን ከጨረሱ በኋላ ወደቀድሞ መስሪያ ቤታቸው ተመልሰው ስራ ከመጀመራቸውና ከመሰየማቸው አንፃር ከእስራት በፊት ያበረከቱት አገልግሎት ሊታሰብ አይገባም ተብሎ በኤጀንሲው የመወሰኑን አግባብነት ለመመርመር ሲባል ነው በዚህም መሰረት ለተጠሪ ጥሪ ተደርጎለት የቀረበ ሲሆን በነገረ ፈጁ አማካይኝት ባቀረበው የፅሁፍ ክርክር ችሎቱ ጉዳዩን ለማየት ስልጣን የሌለው መሆኑን የመሰየም ውጤት ወደፊት እንጂ ወደላ ሊሆን እንደማይችል መሰየም ለጡረታ መብትም ሊሰራ የማይችል መሆኑን ዘርዝሮ በጉዳዩ ላይ የተሰጠው ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት የለበትም ሲል ተከራክሯል አመልካች በበኩላቸው የሰበር አቤቱታቸውን በማጠናከር የመልስ መልሳቸውን ሰጥተዋል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለፀው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታው መነሻ ከሆነው ውሳኔ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ ጉዳዩን ከተያዘው ጭብጥ አንፃር በሚከተለው መልኩ መርምሮታል ከክርክሩ ሂደት መገንዘብ የተቻለው አመልካች በጡረታ መለያ ቁጥር ሰ የተመዘገቡና ከየካቲት ቀን እስከ ህዳር ቀን ዓም ድረስ ለ አመታት ያህል በፍትህ ሚኒስቴር አገልግለው በወንጀል ተከሰው ከህዳር ቀን እስከ የካቲት ቀን ዓም ድረስ በ አመታት ጽኑ እስራት እንዲቀጡ ስልጣን ባለው ፍርድ ቤት ተወስኖባቸው የእስር ጊዜአቸውን በመጨረስ የተፈቱ መሆኑን ከእስር ከተፈቱ በኋላም ከግንቦት ቀን ዓም እስከ ጥር ቀን ዓም ድረስ ለሰባት አመታት ከዘጠኝ ወራት ያህል በመንግስት መስሪያ ቤት ሲያገለሉ ቆይተው ከየካቲት ቀን ዓም ጀምሮ መስሪያ ቤቱ ባካሄደው የአሰራር ለውጥ ማሻሻያ ጥናት መሰረት የተገለሉ መሆኑን ከሐምሌ ቀን ዓም ጀምሮ ደግሞ የተሰየሙ መሆኑን ነው አመልካች የዘላቂ ጡረታ መብት ተጠቃሚነት ሊከበርልኝ ይገባል በማለት የሚከራከሩት መሰየሙ ውጤቱ ከእስር በፊት የነበረውን የአገልግሎት ዘመን እንዲቆጠር ያደርገዋል ይህ ጊዜ ከተያዘ የፃያ አምስት አመታት የአገልግሎት ዘመንና የዛፃምሳ አመት እድሜ ቅድመ ሁኔታ ይሟላልኛል በሜል ምክንያት ነው እንግዲህ ከላይ በፍሬ ነገር ደረጃ ከተረጋገጡት ነጥቦች በመነሳት በሕጉ ረገድ መፍትሔ ማግኘት ያለበት ጉዳይ የመሰየም ውጤት ወደፊት ነው። የሚለው መሆኑን ተገንዝበናል ይህንኑ ጭብጥ ከመመለሳችን በፊት የተጠሪ ነገረ ፈጅ ጉዳዩን ለዚህ ሰበር ችሎት አመልካች ሊያቀርቡ አይችሉም ወይም ችሎቱ ጉዳዩን ለማየት ሥልጣን የለውም በማለት በሰመቁጥር የተሰጠውን አስገዳጅ የሕግ ትርጉም በመጥቀስ ያቀረቡትን ተቃውሞ ተመልክተናል ዛለዘነሣርከዐር በገፀ በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ስር እንደተመለከተው ከአምስት ያላነሱ የዚህ ችሎት ዳኞች ተሰይመው የሚሰጡት የሕግ ትርጉም ተመሳሳይ በሆኑ ጉዳዮች ላይ በማናቸውም እርከን የሚገኝን ፍርድ ቤትን የሚያስገድድ ነው አንድ የሕግ ትርጉም ለተመሳሳይ ጉዳይ ገዥነት እንዲኖረው ለማድረግ ደግሞ በመሰረታዊ ነጥቦች ላይ ጉዳዮቹ መመሳሰል ያለባቸው ስለመሆኑ ከአስገዳጅ የሕግ ትርጉም ፅንሰ ሀሳብ የምንገነዘበው ነው ወደተያዘው ጉዳይ ስንመለስም በሰመቁጥር የተሰጠው የህግ ትርጉም የማህበራዊ ዋስትና መብትንና ጥቅምን በሚመለከት የማህበራዊ ዋስትና ባለስልጣን በሰጠው ውሳኔ ይግባኝ የቀረበለት የማህበራዊ ዋስትና ይግባኝ ሰሚ ጉባኤ የመጨረሻ ውሳኔ ከሰጠ በኋላ የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ጉዳዩን አይቶ ውሳኔ ስለሰጠና ውሳኔውም ፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ስላስተናገደው የቀረበ አቤቱታ ሲሆን የሰበር ሰሚ ችሎትም በህግ ተለይተው በአስተዳደራዊ ውሳኔ እንዲቋጩ በተባሉ ጉዳዮች ላይ መደበኛ ፍርድ ቤት የመዳኘት የስረ ነገር ስልጣን የለውም የማህበራዊ ዋስትና መብትንና ጥቅምን በሚመለከት የማህበራዊ ዋስትና ይግባኝ ሰሚ ጉባኤ የሰጠው ውሳኔ የመጨረሻ በመሆኑ መደበኛ ፍርድ ቤቶች ጉዳዩን ለማየት የስረ ነገር ስልጣን የላቸውም በማለት ወስኗል ውሳኔው ጉዳዩ ለሰበር ችሎቱም ቢሆንም ሊቀርብ የሚገባ አይደለም የሚል ይዘት የለውም ለዚህ ውሳኔ መነሻ የሆነው በግለሰቦች የቀረበው ክርክር ደግሞ ጠቅለል ባለ መልኩ ሲታይ ማህበራዊ ዋስትና ያላግባብ ከእኛ ሂሳብ አውጥቶ የወሰደውን ገንዘብ በሚመለከት የጡረታ ሕጉ በሚፈቅደው መሰረት ለማህበራዊ ዋስትና ባለስልጣንም ሆነ ለይግባኝ ሰሚ ጉባኤ ክስ አቅርበን በስማችን ውሳኔ ስለመስጠቱ የሚያስረዳ ማስረጃ አላቀረበም የአገልግሉት ዘመናችን ተቀንሶብናል ወይም ያለአግባብ አድሜአችን ጡረታ ሳይደርስ በጡረታ እንድንገለል ተደርጓል በሚል ያቀረብነው ክስ ስለሌለ በጡረታ ሕጉ መሰረት የሚታይ ጉዳይ የለም አመልካች ያላግባብ ከሂሳባችን አውጥቶ የሰጠውን ገንዘብ ተቀብሎ ወደ ነበረበት ሂሳብ እንዲያስገባ በሚል የቀረበውን ክስ አይቶ የመወሰን ስልጣን ያለው ፍርድ ቤት ነው የሚል ይዘት ያለው ነው አሁን በተያዘው ጉዳይ ግን ቀጥታ ክስ በፍርድ ቤት የቀረበበት ወይም የይግባኝ አቤቱታ የቀረበበት ጉዳይ አይደለም ይልቁንም የማህበራዊ ዋስትና ይግባኝ ሰሚው ጉባኤ በሰጠው ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ያለበት ስለሆነ ሊታረምልኝ ይገባል በሚል በቀጥታ ለዚህ ችሉት የቀረበ ነው ጉዳዩ በተነሳበት ጊዜ ስራ ላይ በነበረው ሕግ አግባብ ማህበራዊ ዋስትና ይግባኝ ሰሚ ጉባኤ የሚሰጠው ውሳኔ የመጨረሻ ነው ከተባለ በኢፌዲሪ ሕገ መንግስት አንቀጽ ሀ አና አዋጅ ቁጥር አንቀጽ በተመለከተው አግባብ ለዚህ ሰበር ችሎት አቤቱታ ከማቀረብ የሚከለክል ሕጋዊ አግባብ የለም በሰመቁጥር የተሰጠው ትርጉም የሰበርን ስልጣንም የሚጨምር አይደለም በመሆኑም የተጠሪ ነገረ ፈጅ የሰመቁጥር ን መሰረት በማድረግ ያቀረቡት ተቃውሞ በመዝገቡ ላይ ያሉትን መሰረታዊ የክርክር ነጥቦችንና ጉዳዩ መታየት የጀመረበትን አካፄድ አሁን ከተያዘው ጉዳይ ጋር በመሰረታዊነት የሚለይ መሆኑና ሰበር ችሎቱ በሕገ መንግስቱ በማናቸውም የመጨረሻ ውሳኔ ላይ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተትን የማረም ስልጣን ያለው መሆኑን ያላገናዘበ በመሆኑ ተቀባይነት የሌለው ሆኖ ስለአገኘን ተቃውሞውን አልተቀበልነውም ወደዋናው ጭብጥ ስንመለስም በመሰረቱ የጡረታ አዋጅ ቁጥር በአዋጅ ቁጥር እንደተሻሻለው አንቀጽ አንድ የመንግስት ሰራተኛ ወይም ጡረተኛ በወንጀል ተከሶ ጥፋተኛ መሆኑ በሕግ በተቋቋመ ፍቤት ሲረጋገጥና ቢያንስ የሶስት አመት የፅኑ አስራት ቅጣት ሲወሰንበት የጡረታ መብቱን እንደሚያጣ ወይም በመከፈል ላይ ያለው የጡረታ አበል እንደሚቋረጥ ደንግጓል አመልካች ይህ ድንጋጌ በአዋጅ ቁጥር የተሻረ በመሆኑ የአዋጅ ቁጥር በስራ ላይ በነበረበት ጊዜ ለቀረበ ጥያቄ ተፈፃሚነት የለውም በማለት ዛለዘነሣርከዐር በገፀ የሚከራከሩ መሆኑነንም ተገንዝበናል ይሁን እንጂ በአዋጅ ቁጥር በአዋጅ ቁጥር እንደተሻሻለ የተገኙት መብቶችና ግዴታዎች ቀሪ ያልሆኑ ስለመሆኑ በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ስር የተደነገገ በመሆኑ እና ይህ ሰበር ሰሚ ችሎትም በዚህ ረገድ በመቁጥር እና በቀረቡት ጉዳዮች ላይ አስገዳጅ የሕግ ትርጉም የሰጠበት በመሆኑ በዚህ በኩል የቀረበው የአመልካች ክርክር ተቀባይነት ያለው ሆኖ አላገኘነውም የመሰየም ውጤትን በተመለከተ የቀረበውን ክርክርና በይግባኝ ሰሚ ጉባኤው የተሰጠውን ውሳኔ ሕጋዊነት ስንመለከትም መሰየም አንድ ተቀጪ በዋናው ቅጣት ወይም በዋናው ቅጣትና ተጨማሪው ቅጣት ምክንያት አጥቶት የነበረውን ንፁህ ሰው ሆኖ የመገመት መብቱን እንደገና መልሶ የሚያገኝበትንና ተወስኖበት የነበረው ዋናው ቅጣትም ሆነ ተጨማሪ ቅጣት ተመዝግቦበት ከነበረው ከግል የፍርድ ሰሌዳው ላይ ተሰርዞ ለሶስተኛ ወገኖች ይኸው ሁኔታ የሚገለፅበትንና የሚታወቅበትን አግባብ የሚመለከት የሕግ አካፄድ ስለመሆኑ የኢፌዲሪህ የወንጀል ሕግ አንቀጽ እና ተከታይ ድንጋጌዎች ከአስቀመጡት መንፈስና ይዘት የምንገነዘበው ጉዳይ ነው የወንጀል ሕጉ አንቀጽ ድንጋጌ በተለይ ሲታይም ተቀጥቶ የነበረው ሰው ከተሰየመበት ጊዜ ጀምሮ ተወስኖበት የነበረው የመብት የማዕረግ ወይም የችሎታ ማጣት ለወደፊቱ ቀሪ ሆኖለት ሕዝባዊ መብቱንና ቤተሰብ የማስተዳደርና የሙያ ስራ መስራት መብቱን እንደገና ለመያዝ ችሎታ ይኖረዋል በማለት አስገዳጅነት ባለው መልኩ አስቀምጦ እናገኛለን ከዚህ ድንጋጌ ይዘትና መንፈስ መገንዘብ የሚቻለው ደግሞ ማንም ተቀጪ በመሰየሙ ሊያገኝ የሚችለው መብት ከመሰየሙ አስቀድሞ በቅጣት ቀሪ ሆኖበት የነበረውን መብት ሳይሆን ከተሰየመበት ጊዜ ጀምሮ ወደፊት ሊጠበቅበት የሚገባውን መብት ብቻ ስለመሆኑ ነው በተያዘው ጉዳይም አመልካች ከመሰየማቸው በፊት በመንግስት መስሪያ ቤት ያገለገሉበት አገልግሎት ጊዜ በመሰየማቸው ምክንያት ዋጋ አንዲኖረው ሊደረግ ይገባል በማለት የሚያቀርቡት ክርክር ከላይ ስለመሰየምና ውጤቱ በሕጉ በግልፅ የተመለከተውን መስፈርት መሰረት ያላደረገ ሆኖ አግኝተናል በመሆኑም የይግባኝ ሰሚው ጉባኤ መሰየም ውጤቱ ወደፊት እንጂ ከመሰየም አስቀድሞ በቅጣት ቀሪ ሆኖ የነበረውን መብት መልሶ ማግኘት አይደለም በማለት አመልካች ከየካቲት ቀን እስከ ህዳር ቀን ዓም ድረስ ያገለገሉት የአገልግሎት ዘመን ሊያዝላቸው አይገባም በማለት የሰጠው ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ያለበት ነው ለማለት አልተቻለም በዚህም ምክንያት ተከታዩን ወስነናል ው ሳ ኔ በጉዳዩ ላይ በይግባኝ ሰሚ ጉባኤ የተሰጠው ውሳኔ በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት ጸንቷል መሰየም ውጤት የሚኖረው ተቀጪው ከተሰየመበት ጊዜ ጀምሮ ወደፊት እንጂ ከመሰየሙ አስቀድሞ በቅጣቱ አጥቶት የነበረውን መብት አይደለም ብለናል በዚህ ችሎት ለተደረገው ክርክር የወጣውን ወጪና ኪሳራ ግራ ቀኙ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ትዘ ዛለዘነሣርከዐር በገፀ የሰመቁ ጥቅምት ቀን ዓም ዳኞችተገኔ ጌታነህ ተሻገር ገስላሴ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አዳነ ንጉሴ አመልካች አቶ አበራ ኪዳኔ አልቀረቡም ተጠሪ የጋሞ ጎፋ ዞን አርባ ምንጭ ማህበራዊ ዋስትና ቅቤት ነፈጅ አልቀረቡም መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ አመልካች ለመንግስት ሰራተኞች ማህበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ ባቀረቡት አቤቱታ የትውልድ ዘመናቸው መሆኑን በመጥቀስ በ ዓም ፅድሜያቸው ዓመት ስለሚሞላ ከ ጀምሮ የዘለቂታ የጡረታ ባለመብት መሆናቸው ታዉቆ የጡረታ አበል እንዲወሰንላቸው የጠየቁ ሲሆን ኤጀንሲውም አመልካች በጋሞ ጎፋ ዞን ሥራና ከተማ ልማት በ ዓም ሲቀጠሩ የትውልድ ዘመናቸው ዓም ነው በሚል በሕይወት ታሪክ ፎርም የሞሉ ቢሆንም በገንዘብ ሚኒስቴር ተቀጥረው ሲሰሩ የትውልድ ዘመናቸው በኃ በሚል የሞሉ ስለሆነ በጡረታ መገለል የነበረባቸውም በ ዓም ነው በገንዘብ ሚኒስቴር ተቀጥረው ከ በሚሰሩበት ወቅትም ገንዘብ በማጉደላቸው በወንጀል ተከሰው በ ዓመት ጽኑ አስራትና በብር የተቀጡ ስለሆነ በተሻሻለው የመንግስት ሰራተኞች አዋጅ ቁጥር አንቀጽ የመጀመሪያው አገልግሎታቸው ውድቅ የሚደረግ በመሆነ የሚቆጠረውም ከ ዓም ያለው ነው ይህም ጊዜ ዓመት ከ ወር ከ ቀን ስለሚሆን ሊከፈላቸው የሚገባው የዘለቄታ የጡረታ አበል ሳይሆን የዳረጎት ክፍያ ነው በሚል የወሰነ ሲሆን ከ ዓም ድረስ ከዕድሜ ጣሪያ በላይ ለፈጸሙት አገልግሎትም የከፈሉት የጡረታ መዋጮ ተመላሽ ሊደረግላቸው ይገባል ብሏል አመልካችም በኤጀንሲው ውሳኔ ቅር በመሰኘት ቅሬታቸውን ለማህበራዊ ዋስትና ይግባኝ ሰሚ ጉባዔ ያቀረቡ ቢሆንም ጉባዔው ጉዳዩን ከመረመረ በኋላ የኤጀንሲውን ውሳኔ በማጽናቱ አመልካች የሰበር አቤቱታቸውን ለዚህ ችሎት ያቀረቡ ሲሆን በዋናነት የጠቀሱአቸው የቅሬታ ነጥቦችም በወንጀል የተሰጠብኝ የጥፋተኛነትና የቅጣት ውሳኔ በመሰየም ተሰርዞ እያለ የአገልግሎት ዘመኔ ውድቅ መደረጉ እንዲሁም የትውልድ ዘመኔ ዓም ሳይሆን ዓም ስለመሆኑ በፍርድ ቤት በተሰጠ ውሳኔ ተረጋግጦ እያለ ተቀባይነት የሚኖረው የትውልድ ዘመን ዓም ነው ተብሎ መወሰኑ ተገቢነት የለውም የሚሉ ናቸው ዛለዘነሣርከዐር በገፀ ተጠሪው መሥሪያ ቤት በበኩሉ በሰጠው መልስ አንድ የመንግስት ሰራተኛ በጡረታ ከመንግስት ሥራ የሚሰናበተው ሰራተኛው በሚያቀርበው የልደት ዘመን ማስረጃ ሳይሆን በመጀመሪያ ጊዜ በመንግሥት መሥሪያ ቤት ሲቀጠር በሞላው የህይወት ታሪክና የልደት ዘመን መሰረት ነው መሰየም የታጣውን መብት እንደገና የሚያስገኝ አይደለም በማለት የኤጀንሲውና የይግባኝ ሰሚ ጉባኤ ውሳኔ የህግ ስህተት የለበትም በሚል ተከራክሯል የጉዳዩ አመጣጥ ከዚህ በላይ የተገለጸው ሲሆን እኛም አመልካች ያቀረቡት የሰበር አቤቱታ በህጉ መሰረት ደረጃውን ጠብቆ የቀረበ ነው።